ጥቂት የሠራዊት አባላት ወደ ቤተ መንግስት እንዲሄዱ ከጀርባ በመሆን ሲያነሳሱ የነበሩ አካላት #በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑን የኢፌዴሪ የመከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል ሰዓረ መኮንን አስታወቁ።
በአሁኑ ወቅም ከዚህ ህገ ወጥ ተግባር ጀርባ በመሆን #በዋና ተዋናይነት ሲሳተፉ፣ ሲያስተባብሩ እና ሲያነሳሱ የነበሩ አካላትን በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑንም ጠቁመዋል።
በቁጥጥር ስር እየዋሉ ያሉ አካላትም #ከከፍተኛ የጦር አመራር ደረጃ ጀምሮ እስከ #ግልሰብ መሆኑንም ነው ጀነራል ሰዓረ መኮንን ያስታወቁት።
ከዛሬው መግለጫ ላይ የተወሰደ
@YeneTube @Fikerassefa
በአሁኑ ወቅም ከዚህ ህገ ወጥ ተግባር ጀርባ በመሆን #በዋና ተዋናይነት ሲሳተፉ፣ ሲያስተባብሩ እና ሲያነሳሱ የነበሩ አካላትን በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑንም ጠቁመዋል።
በቁጥጥር ስር እየዋሉ ያሉ አካላትም #ከከፍተኛ የጦር አመራር ደረጃ ጀምሮ እስከ #ግልሰብ መሆኑንም ነው ጀነራል ሰዓረ መኮንን ያስታወቁት።
ከዛሬው መግለጫ ላይ የተወሰደ
@YeneTube @Fikerassefa