የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመተባበር በከተማዋ የግብረ-ሰዶም ተግባር በሚፈጸምባቸው ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰድ ጀመረ።
የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ እርምጃውን እየወሰደባቸው ያሉት ሆቴሎች፣ ባሮችና ሬስቶራንቶች ሲሆኑ ከአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ጋር በቅንጅት በመሰራትም ላይ ይገኛል።
ቢሮው እንደ ገለፀው፣ ከነባሩ የሀገሪቷ ባህል፣ ወግ፣ የአኗኗር ስርዓት እና ኃይማኖቶች ባፈነገጠ መልኩ የግብረ-ሰዶም ተግባር በሚያስፈጽሙ ሆቴሎች፣ ሬስቶራንቶች፣ ፔንሲዮኖችና መሰል የመዝናኛ አገልግሎት መስጫ ተቋማት ላይ ከህብረተሰቡ በሚደርሰው ጥቆማ መሰረት አስተማሪ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ነው የገለጸው።
የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥቲ አስተዳደር ቢሮ የግብረ-ሰዶም ተግባር መፈጸምና ማስፈጸም በኢትዮጵያ በሥራ ላይ ባሉ ሕጎች የተከለከለ መሆኑን ገልፆ ይህንን አስጸያፊ በሰውም በአምላክም ዘንድ የተጠላ ደርጊት በሚፈጽሙና በሚያስፈጽሙ የመዝናኛ አገልግሎት መስጫ ተቆማት ላይ ካለ አንዳች ርህራሄ ከህብረተሰቡ በሚደርሰው ጥቆማ መሰረት ከፖሊስ ጋር በመተባበር እርምጃ መውሰዱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።
በዚሁ መሰረት በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 አስተዳደር ውስጥ በሚገኝ "አበባ ገስት ሐውስ" በሚባል የመዝናኛ አገልግሎት መስጫ ተቋም ላይ ከህብረተሰቡ ለሰላምና ፀጥታ ቢሮ በደረሰ ጥቆማ መሰረት እርምጃ የወሰደ ሲሆን የተቋሙን ኃላፊ በከተማው ፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲውል በማድረግ ምርመራ እየተከናወነ ይገኛል።
ከግብረሰዶም ፀያፍ ተግባር ጋር የተገናኘ መረጃ እና ጥቆማ ያለው ማንኛውም ሰው በአቅራቢያው በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ በግንባር በመቅረብ እንዲሁም በነፃ የስልክ መስመር 991 እና 987 እንዲሁም በ011-1- 11-01-11 እና 011-5-52-63-02 በመጠቀም መረጃና ጥቆማ መስጠት እንደሚችል ከዚህ በፊትም የተገለፀ ሲሆን አሁንም ህብረተሰቡ ይህንኑ አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠይቋል።
በሚደርሰው ጥቆማ መሰረትም ቢሮው የማያዳግም እርምጃ መውሰዱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ማስታወቁን ከከተማዋ ኮምንኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ እርምጃውን እየወሰደባቸው ያሉት ሆቴሎች፣ ባሮችና ሬስቶራንቶች ሲሆኑ ከአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ጋር በቅንጅት በመሰራትም ላይ ይገኛል።
ቢሮው እንደ ገለፀው፣ ከነባሩ የሀገሪቷ ባህል፣ ወግ፣ የአኗኗር ስርዓት እና ኃይማኖቶች ባፈነገጠ መልኩ የግብረ-ሰዶም ተግባር በሚያስፈጽሙ ሆቴሎች፣ ሬስቶራንቶች፣ ፔንሲዮኖችና መሰል የመዝናኛ አገልግሎት መስጫ ተቋማት ላይ ከህብረተሰቡ በሚደርሰው ጥቆማ መሰረት አስተማሪ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ነው የገለጸው።
የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥቲ አስተዳደር ቢሮ የግብረ-ሰዶም ተግባር መፈጸምና ማስፈጸም በኢትዮጵያ በሥራ ላይ ባሉ ሕጎች የተከለከለ መሆኑን ገልፆ ይህንን አስጸያፊ በሰውም በአምላክም ዘንድ የተጠላ ደርጊት በሚፈጽሙና በሚያስፈጽሙ የመዝናኛ አገልግሎት መስጫ ተቆማት ላይ ካለ አንዳች ርህራሄ ከህብረተሰቡ በሚደርሰው ጥቆማ መሰረት ከፖሊስ ጋር በመተባበር እርምጃ መውሰዱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።
በዚሁ መሰረት በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 አስተዳደር ውስጥ በሚገኝ "አበባ ገስት ሐውስ" በሚባል የመዝናኛ አገልግሎት መስጫ ተቋም ላይ ከህብረተሰቡ ለሰላምና ፀጥታ ቢሮ በደረሰ ጥቆማ መሰረት እርምጃ የወሰደ ሲሆን የተቋሙን ኃላፊ በከተማው ፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲውል በማድረግ ምርመራ እየተከናወነ ይገኛል።
ከግብረሰዶም ፀያፍ ተግባር ጋር የተገናኘ መረጃ እና ጥቆማ ያለው ማንኛውም ሰው በአቅራቢያው በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ በግንባር በመቅረብ እንዲሁም በነፃ የስልክ መስመር 991 እና 987 እንዲሁም በ011-1- 11-01-11 እና 011-5-52-63-02 በመጠቀም መረጃና ጥቆማ መስጠት እንደሚችል ከዚህ በፊትም የተገለፀ ሲሆን አሁንም ህብረተሰቡ ይህንኑ አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠይቋል።
በሚደርሰው ጥቆማ መሰረትም ቢሮው የማያዳግም እርምጃ መውሰዱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ማስታወቁን ከከተማዋ ኮምንኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍2
✅✅✅ "Do or Die..!" ✅✅✅
የተዋጣለት የሺያጪ ቻናል ፈልገዋል..!!!
ቤት ...❓
መሬት...❓
መካዝን...❓
ኢንዳስትሪ...❓
ኢንቨስትመንት...❓
ሪል ስቴት ..❓
ለትርፍ የሚሆኑ ለ 2 ..3..የሚከፈሉ ቦታዎችን ፈልገዋል ..❓❓❓
አዲስ አበባ ውስጥ የግዙፍ የግዢ እና የሽያጪ ቻናላችን ነው
..የምትወዱትን ሰው የሆነ ፍጥረት ወደ ቻናሉ ቤተሰብ በማደረግ መረጃን በቤትዎ ያስገቡ ..
መረጃን በቀላሉ እንዲያገኙ በማደረግ ሀላፊነታችሁን ተወጡ..!!!
+251937736408
https://tttttt.me/shger21
Inbox @FikreabAmanu
ለበለጠ መረጃ.. ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/+U2S2JyiWsfAzNzc0
የተዋጣለት የሺያጪ ቻናል ፈልገዋል..!!!
ቤት ...❓
መሬት...❓
መካዝን...❓
ኢንዳስትሪ...❓
ኢንቨስትመንት...❓
ሪል ስቴት ..❓
ለትርፍ የሚሆኑ ለ 2 ..3..የሚከፈሉ ቦታዎችን ፈልገዋል ..❓❓❓
አዲስ አበባ ውስጥ የግዙፍ የግዢ እና የሽያጪ ቻናላችን ነው
..የምትወዱትን ሰው የሆነ ፍጥረት ወደ ቻናሉ ቤተሰብ በማደረግ መረጃን በቤትዎ ያስገቡ ..
መረጃን በቀላሉ እንዲያገኙ በማደረግ ሀላፊነታችሁን ተወጡ..!!!
+251937736408
https://tttttt.me/shger21
Inbox @FikreabAmanu
ለበለጠ መረጃ.. ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/+U2S2JyiWsfAzNzc0
"ትልቅሰው ሪል እስቴት "
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
Facebook, Twitter, Instagram እና በመሳሳሉት የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ድርጅትዎን ፤ አገልግሎትዎን እና ምርትዎን ማስተዋወቅ ፈልገዋል? እንግዲያውስ መፍትሄው እኛ ጋር ነው።
በማንኛውም Social Media Boost ለማድረግ ካሰቡ ይደውሉልን፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ታማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት እንሰጣለን::
ከዚህም በተጨማሪ የቴሌግራም ፕሪሚየም ጨምሮ ለተለያዩ ኢንተርናሽናል አገልግሎቶች ክፍያዎችን መፈጸም ካስፈለግዎ ከስር በተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን።
Telegram: @adsommar
📞0929334267
በማንኛውም Social Media Boost ለማድረግ ካሰቡ ይደውሉልን፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ታማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት እንሰጣለን::
ከዚህም በተጨማሪ የቴሌግራም ፕሪሚየም ጨምሮ ለተለያዩ ኢንተርናሽናል አገልግሎቶች ክፍያዎችን መፈጸም ካስፈለግዎ ከስር በተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን።
Telegram: @adsommar
📞0929334267
የተመድ የባለሙያዎች ቡድን መንግሥት በአማራ ክልል የሚወስደው እርምጃ ተመጣጣኝ እንዲሆን አሳሰበ!
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ቡድን ዓለም አቀፍ ኮሚሽን በአማራ ክልል ከተጣለው አስቸኳይ ጊዜ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚወስደው የሕግ ማስከበር እርምጃ ተመጣጣኝ እንዲሆን አሳሰበ።
ኮሚሽኑ በአገሪቱ ሰሜን ምዕራብ በተለይ ደግሞ በአማራ ክልል እየተባባሰ ነው ያለው የፀጥታ መደፍረስ አሳስቦኛል ያለ ሲሆን፣ የመንግሥት ሕግ የማስከበር እርምጃ ተመጣጣኝ እንዲሆን ጠይቋል።
ኮሚሽኑ በአማራ ክልል የተከሰተውን ግጭት በቁጥጥር ሥር ለማዋል የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን አስታውሶ፣ ከዚህ ቀደም ተፈጻሚ ሆነው በነበሩ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጆች ወቅት የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ይፈጸሙ ነበር ብሏል።
በመሆኑ የባለሙያዎች ቡድኑ በሲቪል እና የፖለቲካ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳን አንቀጽ 4 መሠረት መንግሥት ይህን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲያስፈጽም የሚወሰዱ አርምጃዎች የአስፈላጊነትን፣ የተመጣጣኝነትን እና አንድ ወገንን ለይቶ ያለማጥቃት መርሆን መከተል አለበት ብለዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ቡድን በዚህ ግጭት ውስጥ ተሳታፊ የሆኑ አካላት በሙሉ የሰብዓዊ መብቶችን እንዲያከብሩ እና ግጭት አቁመው ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እንዲሰሩ ጠይቋል።
ይህ የባለሙያዎች ቡድን የሰሜን ኢትዮጵያው የእርስ በእርስ ጦርነት ከተጀመረ አንስቶ በአገሪቱ ተፈጽመዋል የተባሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በገለልተኛነት እንዲመረምር በመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ኃላፊነት እንደተሰጠው ይታወሳል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ቡድን ዓለም አቀፍ ኮሚሽን በአማራ ክልል ከተጣለው አስቸኳይ ጊዜ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚወስደው የሕግ ማስከበር እርምጃ ተመጣጣኝ እንዲሆን አሳሰበ።
ኮሚሽኑ በአገሪቱ ሰሜን ምዕራብ በተለይ ደግሞ በአማራ ክልል እየተባባሰ ነው ያለው የፀጥታ መደፍረስ አሳስቦኛል ያለ ሲሆን፣ የመንግሥት ሕግ የማስከበር እርምጃ ተመጣጣኝ እንዲሆን ጠይቋል።
ኮሚሽኑ በአማራ ክልል የተከሰተውን ግጭት በቁጥጥር ሥር ለማዋል የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን አስታውሶ፣ ከዚህ ቀደም ተፈጻሚ ሆነው በነበሩ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጆች ወቅት የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ይፈጸሙ ነበር ብሏል።
በመሆኑ የባለሙያዎች ቡድኑ በሲቪል እና የፖለቲካ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳን አንቀጽ 4 መሠረት መንግሥት ይህን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲያስፈጽም የሚወሰዱ አርምጃዎች የአስፈላጊነትን፣ የተመጣጣኝነትን እና አንድ ወገንን ለይቶ ያለማጥቃት መርሆን መከተል አለበት ብለዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ባለሙያዎች ቡድን በዚህ ግጭት ውስጥ ተሳታፊ የሆኑ አካላት በሙሉ የሰብዓዊ መብቶችን እንዲያከብሩ እና ግጭት አቁመው ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እንዲሰሩ ጠይቋል።
ይህ የባለሙያዎች ቡድን የሰሜን ኢትዮጵያው የእርስ በእርስ ጦርነት ከተጀመረ አንስቶ በአገሪቱ ተፈጽመዋል የተባሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በገለልተኛነት እንዲመረምር በመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ኃላፊነት እንደተሰጠው ይታወሳል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የውጭ ምንዛሬ ክፍፍል ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ የብሄራዊ ባንክ ቦርድ ወሰነ።
በዚህም የውጭ ምንዛሬ ክፍፍሉ ቀደም ሲል ከነበረው 70/30 ወደ 50/50 እንዲስተካከል አድርጓል። በውሳኔው መሰረት ባንኮችለ ከውጭ ምንዛሬ ግኝታቸው 50 በመቶ ለብሄራዊ ባንክ 40 በመቶውን የውጭ ምነዛሬውን ላመነጨው አካል እንዲሁም ቀሪውን 10 በመቶ ለባንኮች እንዲከፋፈል ተወስኗል።ቦርዱ የዋጋ ግሽበትን ለመግታት በርካታ የገንዘብ እና የፊሲካል ውሰኔዎችን ማሳለፉን ነው የብሄራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ የገለፁት።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
በዚህም የውጭ ምንዛሬ ክፍፍሉ ቀደም ሲል ከነበረው 70/30 ወደ 50/50 እንዲስተካከል አድርጓል። በውሳኔው መሰረት ባንኮችለ ከውጭ ምንዛሬ ግኝታቸው 50 በመቶ ለብሄራዊ ባንክ 40 በመቶውን የውጭ ምነዛሬውን ላመነጨው አካል እንዲሁም ቀሪውን 10 በመቶ ለባንኮች እንዲከፋፈል ተወስኗል።ቦርዱ የዋጋ ግሽበትን ለመግታት በርካታ የገንዘብ እና የፊሲካል ውሰኔዎችን ማሳለፉን ነው የብሄራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ የገለፁት።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
ብርጋዴር ጀነራል ተፈራ ማሞ ባለቤታቸው እንደታሰሩ ገለጹ!
የዐማራ ክልል ልዩ ኀይል አደረጃጀት በሥራ ላይ በነበረበት ወቅት፣ በዋና አዛዥነት ያገለገሉት ብርጋዴር ጀነራል ተፈራ ማሞ፣ ባለቤታቸው ወሮ. መነን ኀይለ፣ ትላንት ምሽት፣ ከመኖሪያ ቤታቸው በጸጥታ ኀይሎች ተወስደው እንደታሰሩ፣ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።
በበነጋው ዛሬ፣ ወሮ. መነን ይገኙበታል ወደተባለው ሦስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ቢሔዱም ሊያገኟቸው እንዳልቻሉ፣ ብርጋዴር ጀነራሉ ተናግረዋል።
የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ፣ ትላንት በወቅታዊ ኹኔታ ላይ ባወጣው መግለጫ፣ በዐዲስ አበባ ከተማ፣ ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ጋራ በተያያዘ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሰዎች እንዳሉ አመልክቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
የዐማራ ክልል ልዩ ኀይል አደረጃጀት በሥራ ላይ በነበረበት ወቅት፣ በዋና አዛዥነት ያገለገሉት ብርጋዴር ጀነራል ተፈራ ማሞ፣ ባለቤታቸው ወሮ. መነን ኀይለ፣ ትላንት ምሽት፣ ከመኖሪያ ቤታቸው በጸጥታ ኀይሎች ተወስደው እንደታሰሩ፣ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።
በበነጋው ዛሬ፣ ወሮ. መነን ይገኙበታል ወደተባለው ሦስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ቢሔዱም ሊያገኟቸው እንዳልቻሉ፣ ብርጋዴር ጀነራሉ ተናግረዋል።
የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ፣ ትላንት በወቅታዊ ኹኔታ ላይ ባወጣው መግለጫ፣ በዐዲስ አበባ ከተማ፣ ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ጋራ በተያያዘ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሰዎች እንዳሉ አመልክቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
✅✅✅ "Do or Die..!" ✅✅✅
የተዋጣለት የሺያጪ ቻናል ፈልገዋል..!!!
ቤት ...❓
መሬት...❓
መካዝን...❓
ኢንዳስትሪ...❓
ኢንቨስትመንት...❓
ሪል ስቴት ..❓
ለትርፍ የሚሆኑ ለ 2 ..3..የሚከፈሉ ቦታዎችን ፈልገዋል ..❓❓❓
አዲስ አበባ ውስጥ የግዙፍ የግዢ እና የሽያጪ ቻናላችን ነው
..የምትወዱትን ሰው የሆነ ፍጥረት ወደ ቻናሉ ቤተሰብ በማደረግ መረጃን በቤትዎ ያስገቡ ..
መረጃን በቀላሉ እንዲያገኙ በማደረግ ሀላፊነታችሁን ተወጡ..!!!
+251937736408
https://tttttt.me/shger21
Inbox @FikreabAmanu
ለበለጠ መረጃ.. ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/+U2S2JyiWsfAzNzc0
የተዋጣለት የሺያጪ ቻናል ፈልገዋል..!!!
ቤት ...❓
መሬት...❓
መካዝን...❓
ኢንዳስትሪ...❓
ኢንቨስትመንት...❓
ሪል ስቴት ..❓
ለትርፍ የሚሆኑ ለ 2 ..3..የሚከፈሉ ቦታዎችን ፈልገዋል ..❓❓❓
አዲስ አበባ ውስጥ የግዙፍ የግዢ እና የሽያጪ ቻናላችን ነው
..የምትወዱትን ሰው የሆነ ፍጥረት ወደ ቻናሉ ቤተሰብ በማደረግ መረጃን በቤትዎ ያስገቡ ..
መረጃን በቀላሉ እንዲያገኙ በማደረግ ሀላፊነታችሁን ተወጡ..!!!
+251937736408
https://tttttt.me/shger21
Inbox @FikreabAmanu
ለበለጠ መረጃ.. ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/+U2S2JyiWsfAzNzc0
👍1
"ትልቅሰው ሪል እስቴት "
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
Betስኬት ለስፖርታዊ ውርርዶች የሚጠቅሙ መረጃዎችን ይዞ ወደናንተ መጥቷል።
ስፖርታዊ ውርርድ(ቤቲንግ) መጫወት ሚያዘወትሩ ከሆነ ይህ ዌብሳይት ጨዋታዎችን ከቁጥራዊ መረጃዎች በመነሳት በጥልቀት በመተንተን የትኛውን ቡድን ወይም Possibility መምረጥ እንዳለብዎ ስራዎን እናቀልሎታለን። ለአሁን ከደቂቃዎች በኋላ የሚጀምረውን የሴቶች እለም ዋንጫ ትንተና ይዘን አንድ ብለን ጀምረናል፤ ትንተናዎቻችንን ሊንኩን በመጫን በነጻ ያንብቡ።
ወደፊትን መገመት ከባድ ቢሆንም እኛ ግን ለእርሶ ለማቅለል ተግተን እንሰራልን!
https://www.betsket.com/australia-w-vs-france-w-tips/
ስፖርታዊ ውርርድ(ቤቲንግ) መጫወት ሚያዘወትሩ ከሆነ ይህ ዌብሳይት ጨዋታዎችን ከቁጥራዊ መረጃዎች በመነሳት በጥልቀት በመተንተን የትኛውን ቡድን ወይም Possibility መምረጥ እንዳለብዎ ስራዎን እናቀልሎታለን። ለአሁን ከደቂቃዎች በኋላ የሚጀምረውን የሴቶች እለም ዋንጫ ትንተና ይዘን አንድ ብለን ጀምረናል፤ ትንተናዎቻችንን ሊንኩን በመጫን በነጻ ያንብቡ።
ወደፊትን መገመት ከባድ ቢሆንም እኛ ግን ለእርሶ ለማቅለል ተግተን እንሰራልን!
https://www.betsket.com/australia-w-vs-france-w-tips/
👍1🔥1
የዐማራ ክልል የአፈር ማዳበሪያ በአፋጣኝ ለአርሶ አደሩ ለማድረስ የትብብር ጥሪ አቀረበ!
በዐማራ ክልል ሰሞኑን በተስፋፋው ግጭት ሳቢያ፣ የ130ሺሕ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ሥርጭት መስተጓጎሉን የገለጸው የክልሉ ግብርና ቢሮ፣ በአፋጣኝ ወደ አርሶ አደሩ ለማድረስ ይቻል ዘንድ የትብብር ጥሪ አቀረበ፡፡
የግብርና ቢሮው ምክትል ሓላፊ አቶ አበጀ ስንሻው፣ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት፣ በመጪው 10 ቀናት ውስጥ፣ ወደ ክልሉ የገባው 130ሺሕ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ፣ ወደ የአርሶ አደሩ ቀዬ ተጓጉዞ ካልደረሰ፣ በቀጣዩ ዓመት ረኀብ ሊከሠት ይችላል፡፡ ያነጋገራቸው አርሶ አደሮች በበኩላቸው፣ አቅርቦቱ እጅግ ዘግይቷል፤ ብለዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በዐማራ ክልል ሰሞኑን በተስፋፋው ግጭት ሳቢያ፣ የ130ሺሕ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ሥርጭት መስተጓጎሉን የገለጸው የክልሉ ግብርና ቢሮ፣ በአፋጣኝ ወደ አርሶ አደሩ ለማድረስ ይቻል ዘንድ የትብብር ጥሪ አቀረበ፡፡
የግብርና ቢሮው ምክትል ሓላፊ አቶ አበጀ ስንሻው፣ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት፣ በመጪው 10 ቀናት ውስጥ፣ ወደ ክልሉ የገባው 130ሺሕ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ፣ ወደ የአርሶ አደሩ ቀዬ ተጓጉዞ ካልደረሰ፣ በቀጣዩ ዓመት ረኀብ ሊከሠት ይችላል፡፡ ያነጋገራቸው አርሶ አደሮች በበኩላቸው፣ አቅርቦቱ እጅግ ዘግይቷል፤ ብለዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
የብላቴ ኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል የመሠረታዊ ኮማንዶ አባላት በማሥመረቅ ላይ ነው!
የብላቴ ኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል፤ የ41ኛ ዙር ዞብል ኮርስ የመሠረታዊ ኮማንዶ አባላትን በዛሬው ዕለት በማሥመረቅ ላይ ይገኛል፡፡
በምረቃ መርሃ-ግብሩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እንዲሁም የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተውበታል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል የተገነባውን ከአስር ሺሕ በላይ ሰው መያዝ የሚችል አንፊ ቲያትር መርቀው የከፈቱ ሲሆን፤ በማሠልጠኛ ማዕከሉ ችግኝ በመትከልም የአረንጓዴ መርሃ ግብር አሻራቸውን አሳርፈዋል።
በመርሃ -ግብሩ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ41ኛ ዙር ዞብል ኮርስ ተመራቂ መሠረታዊ ኮማንዶዎች ቀይ ቦኔት እንዲለብሱ ፈቅደዋል።
የ41ኛ ዙር መሠረታዊ ኮማንዶዎች በሠንደቅ ዓላማ ፊት ቃለ መሃላ የፈጸሙ ሲሆን፤ በማሥከተል ተማራቂ መሠረታዊ ኮማንዶዎች በሠልፍ በክብር እንግዶች ፊት አልፈዋል። በተጨማሪም ሰልጣኞቹ ያገኙትን ክህሎት በትርኢት ለታዳሚያን አሳይተዋል።
ተመራቂ የኮማንዶ አባላቱ ለኮማንዶ ብቁ የሚያደርጋቸውን መሥፈርት አሟልተው ከመሠረታዊ ወታደር ማሠልጠኛ ማዕከላት የተመለመሉ ሲሆን፤ ለስድስት ወራት ፈታኝ የሆነውን የኮማንዶ ሥልጠና ተከታትለው በመመረቅ ላይ እንደሚገኙ ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
የብላቴ ኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል፤ የ41ኛ ዙር ዞብል ኮርስ የመሠረታዊ ኮማንዶ አባላትን በዛሬው ዕለት በማሥመረቅ ላይ ይገኛል፡፡
በምረቃ መርሃ-ግብሩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እንዲሁም የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተውበታል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል የተገነባውን ከአስር ሺሕ በላይ ሰው መያዝ የሚችል አንፊ ቲያትር መርቀው የከፈቱ ሲሆን፤ በማሠልጠኛ ማዕከሉ ችግኝ በመትከልም የአረንጓዴ መርሃ ግብር አሻራቸውን አሳርፈዋል።
በመርሃ -ግብሩ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ41ኛ ዙር ዞብል ኮርስ ተመራቂ መሠረታዊ ኮማንዶዎች ቀይ ቦኔት እንዲለብሱ ፈቅደዋል።
የ41ኛ ዙር መሠረታዊ ኮማንዶዎች በሠንደቅ ዓላማ ፊት ቃለ መሃላ የፈጸሙ ሲሆን፤ በማሥከተል ተማራቂ መሠረታዊ ኮማንዶዎች በሠልፍ በክብር እንግዶች ፊት አልፈዋል። በተጨማሪም ሰልጣኞቹ ያገኙትን ክህሎት በትርኢት ለታዳሚያን አሳይተዋል።
ተመራቂ የኮማንዶ አባላቱ ለኮማንዶ ብቁ የሚያደርጋቸውን መሥፈርት አሟልተው ከመሠረታዊ ወታደር ማሠልጠኛ ማዕከላት የተመለመሉ ሲሆን፤ ለስድስት ወራት ፈታኝ የሆነውን የኮማንዶ ሥልጠና ተከታትለው በመመረቅ ላይ እንደሚገኙ ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍1