ለገጣፎ ለገዳዲ ወደ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን አረጋገጠ!
ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የምድብ ለ ሰንዳፋ በኬን 4-0 ያሸነፈው ለገጣፎ ለገዳዲ በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ የፕሪምየር ሊግ ተሳትፎን አረጋግጧል።
ምንጭ: Soccer Ethiopia
@YeneTube @FikerAssefa
ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የምድብ ለ ሰንዳፋ በኬን 4-0 ያሸነፈው ለገጣፎ ለገዳዲ በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ የፕሪምየር ሊግ ተሳትፎን አረጋግጧል።
ምንጭ: Soccer Ethiopia
@YeneTube @FikerAssefa
የመንግስታቱ ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የበጀት ኮሚቴን ውሳኔ ኢትዮጵያ አትቀበልም - የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት
የአገልግሎቱ ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር) ”የድርጅቱ ሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ቀደም ሲል ያቋቋመውን መርማሪ ኮሚቴ አልተቀበለችውም፤ አሁንም ውሳኔውን አትቀበልም” ሲሉ ለአሻም ነግረዋታል፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ ”በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ተፈፅመዋል የተባሉትን የመብቶች ጥሰት” እንዲያጣራ በተባባሩት መንግስታት በሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ለተቋቋመው መርማሪ ኮሚሽን ስራ ማስኬጃ ሊመደብ የታቀደውን በጀት ለማስቆም ኢትዮጵያ ጥያቄ ማቅረቧ ይታወቃል፡፡
በዚህም የድርጀቱ ጠቅላላ ጉባዔ የበጀት ኮሚቴ መጋቢት 22 ቀን 2014 ዓ.ም በጥያቄው ላይ ድምፅ ተሰጥቶበታል፡፡ 27 ሀገራት የኢትዮጵያን የበጀት ክልከላ ጥያቄ ሲደግፉ፣ 66 ሀገራት ተቃውመውታል፤ 39 ሀገራት ደግሞ ድምፅ ተዓቅቦ አድርገዋል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት ይህ መርማሪ ቡድን በመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ሲቋቋም በብርቱ ተቃውሞት ነበር፡፡
ይህን ተቃውሞ የሚያስታወሱት የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሠ ቱሉ(ዶ/ር) ”የፖለቲካ አነሳሽነት ያለው፤ በሉዓላዊ አገር ጣልቃ እንደመግባት የሚቆጠር ነው፤ የከዚህ ቀደሙን የመንግስታቱ ድርጅትና የኢሰመኮን የጋራ ሪፖርት ዕውቅና ለመንፈግ ያለመ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም” ሲሉ ተናግረዋል፡፡
Via Asham
@YeneTube @FikerAssefa
የአገልግሎቱ ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር) ”የድርጅቱ ሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ቀደም ሲል ያቋቋመውን መርማሪ ኮሚቴ አልተቀበለችውም፤ አሁንም ውሳኔውን አትቀበልም” ሲሉ ለአሻም ነግረዋታል፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ ”በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ተፈፅመዋል የተባሉትን የመብቶች ጥሰት” እንዲያጣራ በተባባሩት መንግስታት በሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ለተቋቋመው መርማሪ ኮሚሽን ስራ ማስኬጃ ሊመደብ የታቀደውን በጀት ለማስቆም ኢትዮጵያ ጥያቄ ማቅረቧ ይታወቃል፡፡
በዚህም የድርጀቱ ጠቅላላ ጉባዔ የበጀት ኮሚቴ መጋቢት 22 ቀን 2014 ዓ.ም በጥያቄው ላይ ድምፅ ተሰጥቶበታል፡፡ 27 ሀገራት የኢትዮጵያን የበጀት ክልከላ ጥያቄ ሲደግፉ፣ 66 ሀገራት ተቃውመውታል፤ 39 ሀገራት ደግሞ ድምፅ ተዓቅቦ አድርገዋል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት ይህ መርማሪ ቡድን በመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ሲቋቋም በብርቱ ተቃውሞት ነበር፡፡
ይህን ተቃውሞ የሚያስታወሱት የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሠ ቱሉ(ዶ/ር) ”የፖለቲካ አነሳሽነት ያለው፤ በሉዓላዊ አገር ጣልቃ እንደመግባት የሚቆጠር ነው፤ የከዚህ ቀደሙን የመንግስታቱ ድርጅትና የኢሰመኮን የጋራ ሪፖርት ዕውቅና ለመንፈግ ያለመ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም” ሲሉ ተናግረዋል፡፡
Via Asham
@YeneTube @FikerAssefa
በህገወጥ መንገድ በተዘረጉ የኤሌክትሪክ መስመሮች ላይ የማፍረስ እርምጃ መውሰዱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ!
ከየካና ከለሚ ኩራ የፖሊስ አካላት ጋር በመተባበር በከተማው በተለያዩ አካባቢዎች ከተቋሙ ዕውቅና ውጪ በህገወጥ መንገድ የተዘረጉ የኤሌክትሪክ መስመሮች ማፍረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የምስራቅ አዲስ አበባ ዲስትሪክት አስታውቋል።ያለ ተቋሙ እውቅናና ፈቃድ የተዘረጉት እነዚህ ህገወጥ መስመሮች፤ በገንዘብ ሲተመኑ በአጠቃላይ 133 ሺህ 334 ብር እንደሚገመቱ በዲስትሪክቱ የህግ አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ አቶ እንዳልክ አንዳርጌ ገልፀዋል፡፡
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ጎሮ ሰፈራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 6፣ አያት ፋኑኤል ጀርባ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 15፣ አያት ተክሉ ጋረዥ 3 እና አያት ዞን አካበቢ 1 በድምሩ 25 ምሶሶዎች መተከላቸውና በዚህም 960 ሜትር የሚረዝም የኤሌክትሪክ አስተላላፊ መስመር መዘርጋቱን አቶ እንዳልክ ጠቁመዋል፡፡
ህገወጥ ድርጊቱ በምስራቅ አዲስ አበባ ዲስትሪክት የአገልግሎት መስጫ ማዕከል ቁጥር 4 እና 9 ለቁጥጥር ስራ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት እንደተገኘ የገለፁት ሥራ አስኪያጁ፤ እነዚህ ህገ-ወጥ ዝርጋታዎች በማን እንደተፈፀመ በግልፅ እንዳማይታወቅና የአካባቢው ነዋሪዎችም አናውቅም የሚል ምላሽ እንደሰጡ ተናግረዋል፡፡
ህገ-ወጥ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ዝረጋታ ማከናወን ተቋሙ የሚሰጠውን አገልግሎት ከማደናቀፍ በተጨማሪ ድረጊቱ ወንጀል መሆኑንና ከ5 አመት እስከ 15 ዓመት በሚደርስ እስራት እንደሚያስቀጣ ስራ አስኪያጁ ገልፀዋል፡፡
አቶ እንዳልክ አክለውም ደንበኞች አዲስ ቆጣሪ ለማግኘትም ሆነ ሌሎች አገልግሎቶችን ሲፈልጉ በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ የአገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉና መሰል አገልግሎት መስጠት የሚችለውም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ብቻ መሆኑን እንዲገነዘቡ እንዲሁም ራሳቸውንም ከህገ-ወጥ ደላሎች እንዲጠብቁ አሳስበዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ከየካና ከለሚ ኩራ የፖሊስ አካላት ጋር በመተባበር በከተማው በተለያዩ አካባቢዎች ከተቋሙ ዕውቅና ውጪ በህገወጥ መንገድ የተዘረጉ የኤሌክትሪክ መስመሮች ማፍረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የምስራቅ አዲስ አበባ ዲስትሪክት አስታውቋል።ያለ ተቋሙ እውቅናና ፈቃድ የተዘረጉት እነዚህ ህገወጥ መስመሮች፤ በገንዘብ ሲተመኑ በአጠቃላይ 133 ሺህ 334 ብር እንደሚገመቱ በዲስትሪክቱ የህግ አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ አቶ እንዳልክ አንዳርጌ ገልፀዋል፡፡
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ጎሮ ሰፈራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 6፣ አያት ፋኑኤል ጀርባ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 15፣ አያት ተክሉ ጋረዥ 3 እና አያት ዞን አካበቢ 1 በድምሩ 25 ምሶሶዎች መተከላቸውና በዚህም 960 ሜትር የሚረዝም የኤሌክትሪክ አስተላላፊ መስመር መዘርጋቱን አቶ እንዳልክ ጠቁመዋል፡፡
ህገወጥ ድርጊቱ በምስራቅ አዲስ አበባ ዲስትሪክት የአገልግሎት መስጫ ማዕከል ቁጥር 4 እና 9 ለቁጥጥር ስራ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት እንደተገኘ የገለፁት ሥራ አስኪያጁ፤ እነዚህ ህገ-ወጥ ዝርጋታዎች በማን እንደተፈፀመ በግልፅ እንዳማይታወቅና የአካባቢው ነዋሪዎችም አናውቅም የሚል ምላሽ እንደሰጡ ተናግረዋል፡፡
ህገ-ወጥ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ዝረጋታ ማከናወን ተቋሙ የሚሰጠውን አገልግሎት ከማደናቀፍ በተጨማሪ ድረጊቱ ወንጀል መሆኑንና ከ5 አመት እስከ 15 ዓመት በሚደርስ እስራት እንደሚያስቀጣ ስራ አስኪያጁ ገልፀዋል፡፡
አቶ እንዳልክ አክለውም ደንበኞች አዲስ ቆጣሪ ለማግኘትም ሆነ ሌሎች አገልግሎቶችን ሲፈልጉ በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ የአገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉና መሰል አገልግሎት መስጠት የሚችለውም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ብቻ መሆኑን እንዲገነዘቡ እንዲሁም ራሳቸውንም ከህገ-ወጥ ደላሎች እንዲጠብቁ አሳስበዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
500 ሜትሪክ ቶን አስቸኳይ የሰበአዊ ድጋፍ ትግራይ ክልል ደርሷል!
500 ሜትሪክ ቶን አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ በዛሬው እለት ትግራይ ክልል መድረሱን የአለም ምግብ ድርጅት ገለጸ።
ወደ ክልሉ በየብስ የሚደረገው የሰብአዊ ድጋፍ እንቅስቀሴ መጀመሩን ተከትሎ ሰፊ ስትራቴጂካዊ ውጤት እያስገኘ መሆኑን ድርጅቱ አስታውቋል።
በዛሬው እለትም 500 ሜትሪክ ቶን አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ በድረጅቱ እና አጋር አካላቶች አማካኝነት ወደ ክልሉ መድረሱን እንዳስታወቀ ኢዜአ ዘግቧል።
መንግስት በትግራይ ክልል ያለው የሰብአዊ ድጋፍ በተጠናከረ ሁኔታ እንዲቀጥል የግጭት ማቆም ውሳኔ ማድረጉና በየብስ የሚደረገው ድጋፍም እንዲቀጥል መወሰኑ ይታወቃል።
@YeneTube @FikerAssefa
500 ሜትሪክ ቶን አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ በዛሬው እለት ትግራይ ክልል መድረሱን የአለም ምግብ ድርጅት ገለጸ።
ወደ ክልሉ በየብስ የሚደረገው የሰብአዊ ድጋፍ እንቅስቀሴ መጀመሩን ተከትሎ ሰፊ ስትራቴጂካዊ ውጤት እያስገኘ መሆኑን ድርጅቱ አስታውቋል።
በዛሬው እለትም 500 ሜትሪክ ቶን አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ በድረጅቱ እና አጋር አካላቶች አማካኝነት ወደ ክልሉ መድረሱን እንዳስታወቀ ኢዜአ ዘግቧል።
መንግስት በትግራይ ክልል ያለው የሰብአዊ ድጋፍ በተጠናከረ ሁኔታ እንዲቀጥል የግጭት ማቆም ውሳኔ ማድረጉና በየብስ የሚደረገው ድጋፍም እንዲቀጥል መወሰኑ ይታወቃል።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
#ወርቃማ_ሕጎች
የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#አእምሮህ_ማግኔት_ነው!
ሁልጊዜም አእምሮህ ማግኔት መሆኑን አስታውስ፡፡ አንተን የተቆጣጠሩህን ሃሳቦች እና በውስጥ የሰረፁትን እምነቶች የሚያምኑ እና የሚያስቡ ሌሎች ሰዎች ወዳንተ እንደሚያቀርብም ልብ በል፡፡
በትክክለኛ መንገድ የስበት ህግ (law of attraction) ብለን የምንጠራው አንድ ህግ አለ፡፡ ውሃ ከፍታውን የሚፈልግበት፣ በህዋ ውስጥ ያሉ ነገሮች ሁሉ የየራሳቸውን አምሳያ የሚፈልጉበት ህግ፡፡ ፕላኔቶችን በትክክለኛ ቦታቸው ጠብቆ እንደሚያቆየው የስበት ህግ፡፡
ይህ ህግ የሚለዋወጥ ቢሆን ኖሮ የማንጎ ፍሬ ከአበባው ውስጥ በርራ በፓፓያ አበባ ውስጥ በመግባት በከፊል ማንጎ፣ በከፊል ደግሞ ፓፓያ የሆነ ዛፍ ይፈጥሩ ነበር፡፡ እንዲህ አይነት ነገር ግን ሰምተን አናውቅም፡፡ ይሄንን የስበት ህግ ትንሽ በመከተል በሴቶች እና በወንዶች መካከል እንዴት እንደሚሰራ ማየት እንችላለን፡፡
ውጤታማና ሃብታም ወንዶች የሚፈልጓት ሴት የእነሱኑ አይነት ሴት እንደሆነ እናውቃለን፡፡ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያለ ወንድም እንደዚያው፡፡ ይህ የሚሆነው በተፈጥሮ ነው - ልክ ውሃ ወደ ታች እንደሚፈሰው፡፡
“ሁሉም አምሳያውን ይስባል” የሚለው አባባል የማይገሰስ ሀቅ ነው፡፡ አንድ ወንድ የሚፈልጋት ሴት በብዙ መልኩ እሱን የምትመስለውን ሴት መሆኑ እውነት ከሆነ፣ የምትፈልጋቸውን ሰዎች ለማሰብ የእነዚህን ሰዎች ሀሳቦች እና እምነቶች በመቆጣጠር እና በማዳበር ማግኔት የመስራትን ጥቅም ማየት አትችልም?
#ወርቃማው_ሕግ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና አዟሪዎች እጅ ይገኛል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#አእምሮህ_ማግኔት_ነው!
ሁልጊዜም አእምሮህ ማግኔት መሆኑን አስታውስ፡፡ አንተን የተቆጣጠሩህን ሃሳቦች እና በውስጥ የሰረፁትን እምነቶች የሚያምኑ እና የሚያስቡ ሌሎች ሰዎች ወዳንተ እንደሚያቀርብም ልብ በል፡፡
በትክክለኛ መንገድ የስበት ህግ (law of attraction) ብለን የምንጠራው አንድ ህግ አለ፡፡ ውሃ ከፍታውን የሚፈልግበት፣ በህዋ ውስጥ ያሉ ነገሮች ሁሉ የየራሳቸውን አምሳያ የሚፈልጉበት ህግ፡፡ ፕላኔቶችን በትክክለኛ ቦታቸው ጠብቆ እንደሚያቆየው የስበት ህግ፡፡
ይህ ህግ የሚለዋወጥ ቢሆን ኖሮ የማንጎ ፍሬ ከአበባው ውስጥ በርራ በፓፓያ አበባ ውስጥ በመግባት በከፊል ማንጎ፣ በከፊል ደግሞ ፓፓያ የሆነ ዛፍ ይፈጥሩ ነበር፡፡ እንዲህ አይነት ነገር ግን ሰምተን አናውቅም፡፡ ይሄንን የስበት ህግ ትንሽ በመከተል በሴቶች እና በወንዶች መካከል እንዴት እንደሚሰራ ማየት እንችላለን፡፡
ውጤታማና ሃብታም ወንዶች የሚፈልጓት ሴት የእነሱኑ አይነት ሴት እንደሆነ እናውቃለን፡፡ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያለ ወንድም እንደዚያው፡፡ ይህ የሚሆነው በተፈጥሮ ነው - ልክ ውሃ ወደ ታች እንደሚፈሰው፡፡
“ሁሉም አምሳያውን ይስባል” የሚለው አባባል የማይገሰስ ሀቅ ነው፡፡ አንድ ወንድ የሚፈልጋት ሴት በብዙ መልኩ እሱን የምትመስለውን ሴት መሆኑ እውነት ከሆነ፣ የምትፈልጋቸውን ሰዎች ለማሰብ የእነዚህን ሰዎች ሀሳቦች እና እምነቶች በመቆጣጠር እና በማዳበር ማግኔት የመስራትን ጥቅም ማየት አትችልም?
#ወርቃማው_ሕግ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና አዟሪዎች እጅ ይገኛል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
ባልደራስ የታሰሩ የአዲስ አበባ ወጣቶች ዋስትና መሻሩን ገለጠ!
በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቁጥጥር ሥር የዋሉና ትላንት ዋስትና ተፈቀዶላቸው የነበሩ የአዲስ አበባ ወጣቶች ዛሬ ዋስትናቸው መሻሩን ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ገለፀ።
ፓርቲው እንዳስታወቀው፦ ከአድዋ ድል ክብረ በዓል አከባበር ጋር በተገናኘ በእሥር ላይ ካሉት ወጣቶች መካከል የተወሰኑት ትናንት የዋስትና መብት ተፈቅዶላቸው የነበረ ቢሆንም፤ ዛሬ ተጨማሪ 10 ቀናት በእስር ቤት እንዲቆዩ ተወስኗል ብሏል።
በእነ ደረጀ ይበይን መዝገብ ቀጠሮ ተይዞላቸው የነበሩት የአዲስ አበባ ወጣቶች ትናንት በነበረው ችሎት የ7 ሺህ ብር ዋስ ተፈቅዶላቸው የነበረ ቢሆንም፣ ፖሊስ ከሰዓት በኋላ ይግባኝ በማቅረቡ ጉዳዩ ዛሬ ጠዋት መታየቱን ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ተናግሯል።
ፖሊስ ተከሳሾችን የሚመለከት ምርመራ አለማጠናቀቁን፣ በምርመራ ሂደት ያገኛቸውን ማስረጃዎች በባለሞያዎች እያስተነተነ መሆኑን፣ ይህም ጊዜ የሚጠይቅ መሆኑን በመግለጽ ተጨማሪ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቋል ያለው ፓርቲው፣ ትናንት የነበረው ችሎት የሰጠውን የዋስትና መብት አግባብ አይደለም በማለት መቃወሙንም ገልጿል፡፡
የተከሳሾች ጠበቆች እስረኞቹ ለ1 ወር የሚጠጋ ጊዜ በእስር ላይ እየተንገላቱ መሆናቸውን ጠቅሰዋል። ፖሊስ በተደጋጋሚ የሚያቀርበው ምክንያትም ተመሳሳይ መሆኑ፤ ምርመራው ከልብ እየተሠራ አለመሆኑን እንደሚያመላክት ተናግረዋል። ጠበቆቹ የተከሳሾቹን በእስር መቆየት እንደማይፈልጉና የዋስትናው መብት ሊከበር እንደሚገባ ገልፀዋል ሲልም ፓርቲው የላከው መረጃ ያሳያል።
ግራ ቀኙን የተመለከተው የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት የሥር ፍርድ ቤቱ የሰጠውን የዋስትና መብት በመሻር፣ ተከሳሾቹ ለተጨማሪ 10 ቀናት እሥር ቤት ሆነው ፖሊስ ምርመራውን እንዲያካሄድ ትዕዛዝ መስጠቱንም ፓርቲው አክሎ ገልጿል፡፡
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቁጥጥር ሥር የዋሉና ትላንት ዋስትና ተፈቀዶላቸው የነበሩ የአዲስ አበባ ወጣቶች ዛሬ ዋስትናቸው መሻሩን ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ገለፀ።
ፓርቲው እንዳስታወቀው፦ ከአድዋ ድል ክብረ በዓል አከባበር ጋር በተገናኘ በእሥር ላይ ካሉት ወጣቶች መካከል የተወሰኑት ትናንት የዋስትና መብት ተፈቅዶላቸው የነበረ ቢሆንም፤ ዛሬ ተጨማሪ 10 ቀናት በእስር ቤት እንዲቆዩ ተወስኗል ብሏል።
በእነ ደረጀ ይበይን መዝገብ ቀጠሮ ተይዞላቸው የነበሩት የአዲስ አበባ ወጣቶች ትናንት በነበረው ችሎት የ7 ሺህ ብር ዋስ ተፈቅዶላቸው የነበረ ቢሆንም፣ ፖሊስ ከሰዓት በኋላ ይግባኝ በማቅረቡ ጉዳዩ ዛሬ ጠዋት መታየቱን ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ተናግሯል።
ፖሊስ ተከሳሾችን የሚመለከት ምርመራ አለማጠናቀቁን፣ በምርመራ ሂደት ያገኛቸውን ማስረጃዎች በባለሞያዎች እያስተነተነ መሆኑን፣ ይህም ጊዜ የሚጠይቅ መሆኑን በመግለጽ ተጨማሪ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቋል ያለው ፓርቲው፣ ትናንት የነበረው ችሎት የሰጠውን የዋስትና መብት አግባብ አይደለም በማለት መቃወሙንም ገልጿል፡፡
የተከሳሾች ጠበቆች እስረኞቹ ለ1 ወር የሚጠጋ ጊዜ በእስር ላይ እየተንገላቱ መሆናቸውን ጠቅሰዋል። ፖሊስ በተደጋጋሚ የሚያቀርበው ምክንያትም ተመሳሳይ መሆኑ፤ ምርመራው ከልብ እየተሠራ አለመሆኑን እንደሚያመላክት ተናግረዋል። ጠበቆቹ የተከሳሾቹን በእስር መቆየት እንደማይፈልጉና የዋስትናው መብት ሊከበር እንደሚገባ ገልፀዋል ሲልም ፓርቲው የላከው መረጃ ያሳያል።
ግራ ቀኙን የተመለከተው የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት የሥር ፍርድ ቤቱ የሰጠውን የዋስትና መብት በመሻር፣ ተከሳሾቹ ለተጨማሪ 10 ቀናት እሥር ቤት ሆነው ፖሊስ ምርመራውን እንዲያካሄድ ትዕዛዝ መስጠቱንም ፓርቲው አክሎ ገልጿል፡፡
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
1443ኛው የረመዳን ፆም ነገ ቅዳሜ መጋቢት 24 ይጀምራል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዬች ጠቅላይ ምክር ቤት እንደገለፀው፥ ጨረቃ ዛሬ ማምሻውን በመታየቷ ፆሙ ነገ ቅዳሜ ይጀምራል።የምክር ቤቱ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኡስማን አደም ፆሙ ነገ እንደሚጀምር ተረጋግጧል ብለዋል።ህዝበ ሙስሊሙም ፆሙን ሲያሳልፍ በተለመደው የመደጋገፍ የመረዳዳትና ባህል ሊሆን እንደሚገባ ምክር ቤቱ ገልጿል።
በተለይ በጦርነትና በድርቅ ከባድ ጉዳት ያስተናገዱ ብሎም የተፈናቀሉ ወገኖችን ማሰብ እጅጉን ሚያስፈልግበት ወቅት ነው ብለዋል።በሂጅራ አቆጣጠር 9 ኛው ወር ረመዳን በመላው አለም የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዬች በፃም እና ፀሎት የሚያሳልፉት ወር ነው።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዬች ጠቅላይ ምክር ቤት እንደገለፀው፥ ጨረቃ ዛሬ ማምሻውን በመታየቷ ፆሙ ነገ ቅዳሜ ይጀምራል።የምክር ቤቱ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኡስማን አደም ፆሙ ነገ እንደሚጀምር ተረጋግጧል ብለዋል።ህዝበ ሙስሊሙም ፆሙን ሲያሳልፍ በተለመደው የመደጋገፍ የመረዳዳትና ባህል ሊሆን እንደሚገባ ምክር ቤቱ ገልጿል።
በተለይ በጦርነትና በድርቅ ከባድ ጉዳት ያስተናገዱ ብሎም የተፈናቀሉ ወገኖችን ማሰብ እጅጉን ሚያስፈልግበት ወቅት ነው ብለዋል።በሂጅራ አቆጣጠር 9 ኛው ወር ረመዳን በመላው አለም የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዬች በፃም እና ፀሎት የሚያሳልፉት ወር ነው።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የምሥራቅ አፍሪካ አገራት የቀጠናውን የጋራ ተጠባባቂ ኃይል እንዲያጠናክሩ ማሳሰባቸውን ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር አስታውቋል። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ይህን የተናገሩት፣ ከኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ጅቡቲ፣ ሱማሊያ፣ ሱዳን፣ ኡጋንዳ እና ሌሎች አገራት ለተውጣጡ ወታደሮች እና ፖሊሶች በኬንያ በተሰጠው የ15 ቀን ሥልጠና ማጠናቀቂያ ላይ ነው። ኤታማዦር ሹሙ ተጠባባቂ ኃይሉ በቀጠናው ላሉት የጸጥታ ችግሮች የሚመጥን ዝግጅት እንዲያደርግ አሳስበዋል። ባሁኑ ወቅት ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ተጠባባቂ ኃይሉ አባል አገራት ኤታማዦር ሹሞችን ያቀፈው የጋራ ኮሚቴ የወቅቱ ሊቀመንበር ናቸው።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
#ወደ_ሀብት_ጉዞ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
ቲንክ ኤንድ ግሮው ሪች በሚለውና #አስበህ_ሐብታም_ሁን በሚል በተተረጎመው መጽሐፉ የምናውቀው የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
#ወደ_ሀብት_ጉዞ
ይህ ወደ ሀብት ጉዞ የተሰኘው መጽሐፍ እያንዳንዱን ሕልማችንንና ዓላማችንን ለማሳካት ያግዘናል፡፡
ብልፅግና በገንዘብና ዝና ብቻ የተገደበ ትርጉም እንደሌለው ያሳየናል፡፡ እውነተኛ ባለጸጋ ለመሆን በሁሉም የሕይወት ዘርፎች መበልፀግ ያስፈልጋል- በአካል፣ በመንፈስ፣ በገንዘብ፡፡
ለዚህም ደግሞ ከ25 ሺ በላይ ሰዎች የውድቀት ምክንያት፣ ከ500 በላይ ስኬታማ ሰዎች ምስጢርና የሀያ አምስት አመታት የምርምር ውጤት... ወደ #ሀብት_ጉዞ መጽሐፍን ፈጥሯል።
ከ60 ሚሊየን ኮፒ በላይ ከተሸጠው አስበህ ሀብታም ሁን መጽሐፍ ቀጥሎ ከፍተኛ ሽያጭን የተቀዳጀ መጽሐፍ።
እነሆ በሁሉም መልክ ወደ ሀብት ጉዞ!!
የናፖሊዮን ሂልን መጽሐፍ ይዞ!!!
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
ቲንክ ኤንድ ግሮው ሪች በሚለውና #አስበህ_ሐብታም_ሁን በሚል በተተረጎመው መጽሐፉ የምናውቀው የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
#ወደ_ሀብት_ጉዞ
ይህ ወደ ሀብት ጉዞ የተሰኘው መጽሐፍ እያንዳንዱን ሕልማችንንና ዓላማችንን ለማሳካት ያግዘናል፡፡
ብልፅግና በገንዘብና ዝና ብቻ የተገደበ ትርጉም እንደሌለው ያሳየናል፡፡ እውነተኛ ባለጸጋ ለመሆን በሁሉም የሕይወት ዘርፎች መበልፀግ ያስፈልጋል- በአካል፣ በመንፈስ፣ በገንዘብ፡፡
ለዚህም ደግሞ ከ25 ሺ በላይ ሰዎች የውድቀት ምክንያት፣ ከ500 በላይ ስኬታማ ሰዎች ምስጢርና የሀያ አምስት አመታት የምርምር ውጤት... ወደ #ሀብት_ጉዞ መጽሐፍን ፈጥሯል።
ከ60 ሚሊየን ኮፒ በላይ ከተሸጠው አስበህ ሀብታም ሁን መጽሐፍ ቀጥሎ ከፍተኛ ሽያጭን የተቀዳጀ መጽሐፍ።
እነሆ በሁሉም መልክ ወደ ሀብት ጉዞ!!
የናፖሊዮን ሂልን መጽሐፍ ይዞ!!!
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
ሁለት ህፃናትን አግተው ከቤተሰቦቻቸው ገንዘብ በጠየቁ ወንጀለኞች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባቸው።
በምስራቅ ጎጃም ዞን ብቸና ከተማ አስተዳደር መጋቢት 19/2014 ዓ.ም ሁለት ታዲጊ ህፃናትን አግተው ከቤተሰቦቻቸው 400,000/አራት መቶ ሽህ ብር/ እንዲከፍሉ በመጠየቅ ሲደራደሩ የነበሩ ሁለት ወንጀለኞች በፖሊስ ክትትል በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን ቀደም ሲል መዘገባችን ይታወቃል።
በዚህም መሰረት የወንጀለኞችን የምርመራ መዝገብ የተመለከተው የእነማይ ወረዳ ፍርድ ቤት ተከሳሾች ጥፋተኛ መሆናቸውን በቀረቡ ማስረጃወች በማረጋገጡ መጋቢት 23 ቀን 2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት 1ኛ ተከሳሽ ተሾመ ሀብቴ የተባለውን በ7 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት፣ 2ኛ ተከሳሽ በሀይሉ ይዘንጋውን ደግሞ በ7 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ የተወሰነባቸው መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ዋና ኢንስፔክተር የሽዋስ አከለ ገልፀዋል።
[የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ]
@YeneTube @FikerAssefa
በምስራቅ ጎጃም ዞን ብቸና ከተማ አስተዳደር መጋቢት 19/2014 ዓ.ም ሁለት ታዲጊ ህፃናትን አግተው ከቤተሰቦቻቸው 400,000/አራት መቶ ሽህ ብር/ እንዲከፍሉ በመጠየቅ ሲደራደሩ የነበሩ ሁለት ወንጀለኞች በፖሊስ ክትትል በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን ቀደም ሲል መዘገባችን ይታወቃል።
በዚህም መሰረት የወንጀለኞችን የምርመራ መዝገብ የተመለከተው የእነማይ ወረዳ ፍርድ ቤት ተከሳሾች ጥፋተኛ መሆናቸውን በቀረቡ ማስረጃወች በማረጋገጡ መጋቢት 23 ቀን 2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት 1ኛ ተከሳሽ ተሾመ ሀብቴ የተባለውን በ7 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት፣ 2ኛ ተከሳሽ በሀይሉ ይዘንጋውን ደግሞ በ7 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ የተወሰነባቸው መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ዋና ኢንስፔክተር የሽዋስ አከለ ገልፀዋል።
[የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ]
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
ከመንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚመረቁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ሊወስዱ መሆኑ ተገለጸ!
ከሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የሚመረቁ ተማሪዎች በሰለጠኑባቸውና በተማሩባቸው ሙያዎች ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የመውጫ ፈተና እንዲወስዱ ከዚህ ቀደም ሲደረግ የነበረው ጥረት ወደ ተግባር እንዲገባ ዝግጅት መደረጉን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል::የመውጫ ፈተነውን በተመለከተ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ምክክር እየተደረገ ይገኛል::
የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የምክክር መድረክ ባዘጋጀው ውይይትም የመውጫ ፈተናው አስፈላጊነት፤ የፈተና አወጣጥና አፈታተን እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር እየተደረገበት ነው::የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የምክክር መድረክ ፕሬዚዳንት እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና የመውጫ ፈተናው የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የምሩቃንን ክህሎትና እውቀት ለመፈተሽ የስራ ገበያንም ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል::
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ሚኒስትር ደዔታ ዶ/ር ሳሙዔል ክፍሌ በበኩላቸው፤ መንግስት በመጪዎቹ አምስት ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ጠንካራ ትግበራና ርምጃዎችን እንደሚወስድ አንስተዋል::
አዲስ የመንግስት ዩኒቨርስቲ እንደማይኖርና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አቅምና ጥራት ማሻሻል ላይ በትኩረት እንደሚሰራና መውጫ ፈተናው እንዲወሰድ በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በቂ ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል::የመውጫ ፈተናው በእያንዳንዱ ዩንቨርስቲ በየሙያውና ትምህርት ዘርፍ ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ሲሆን ለዚህም ትግበራ ፖሊሲና ዝርዝር ማስፈፀሚያ መመሪያ መዘጋጀቱን ገልፀዋል::በህግና በህክምና ሙያ የሚሰጠው የመውጫ ፈተናና የብቃት ማረጋገጫ ፍተሻ እንደ ልምድ ይወሰዳልም ነው የተባለው::
[AMN]
@YeneTube @FikerAssefa
ከሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የሚመረቁ ተማሪዎች በሰለጠኑባቸውና በተማሩባቸው ሙያዎች ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የመውጫ ፈተና እንዲወስዱ ከዚህ ቀደም ሲደረግ የነበረው ጥረት ወደ ተግባር እንዲገባ ዝግጅት መደረጉን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል::የመውጫ ፈተነውን በተመለከተ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ምክክር እየተደረገ ይገኛል::
የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የምክክር መድረክ ባዘጋጀው ውይይትም የመውጫ ፈተናው አስፈላጊነት፤ የፈተና አወጣጥና አፈታተን እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር እየተደረገበት ነው::የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የምክክር መድረክ ፕሬዚዳንት እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና የመውጫ ፈተናው የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የምሩቃንን ክህሎትና እውቀት ለመፈተሽ የስራ ገበያንም ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል::
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ሚኒስትር ደዔታ ዶ/ር ሳሙዔል ክፍሌ በበኩላቸው፤ መንግስት በመጪዎቹ አምስት ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ጠንካራ ትግበራና ርምጃዎችን እንደሚወስድ አንስተዋል::
አዲስ የመንግስት ዩኒቨርስቲ እንደማይኖርና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አቅምና ጥራት ማሻሻል ላይ በትኩረት እንደሚሰራና መውጫ ፈተናው እንዲወሰድ በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በቂ ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል::የመውጫ ፈተናው በእያንዳንዱ ዩንቨርስቲ በየሙያውና ትምህርት ዘርፍ ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ሲሆን ለዚህም ትግበራ ፖሊሲና ዝርዝር ማስፈፀሚያ መመሪያ መዘጋጀቱን ገልፀዋል::በህግና በህክምና ሙያ የሚሰጠው የመውጫ ፈተናና የብቃት ማረጋገጫ ፍተሻ እንደ ልምድ ይወሰዳልም ነው የተባለው::
[AMN]
@YeneTube @FikerAssefa
የጥቁር አንበሳ ስፔሻይዝድ ሆሰፒታል የተኝቶ ህከምና አግልግሎት ለማግኘት የሚያስችል አዲስ የገንዘብ የማስያዣ ተመን አወጣ!
በጥቁር አንበሳ ስፔሻይዝድ ሆሰፒታል የድንገተኛ ህክምና ክፍል ከፍተኛ የአልጋ እጥረት መኖሩ እንዳለ ሆኖ አሁን ላይ ደግሞ ባሉት አልጋዎች ላይ ተኝቶ መታከም ለሚፈልጉ ከዚህ ቀደም ከነበረዉ የክፍያ ስርአዓት በተጫማሪ በቂ አይደለም ባላቸው አገልግሎች ላይ አዲስ ተመን ማውጣቱ ተሰምቷል፡፡
በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ የሰጡን በሆስፒታሉ የድንገተኛ ክፍል ሃላፊ የሆኑት በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የድንገተኛ እና ጽኑ ህሙማን ህክምና ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ደመላሽ ገዛሃኝ ማንኛውም ህብረተሰብ የድንገኛ ክፍል የህክምና አገልግሎትን ጨርሶ ለጽኑ ህሙማን አልጋ ተኘቶ ለመታከም ቢፈልግ ቅደሚያ 10ሺህ ብር ማስያዝ ሲኖርበት በልብ ህሙማን ክፍል ለመተኛት እስከ 25 ሺህ ብር ማስያዝ እንዳለበት ተናግረዋል፡፡
እንዲሁም በመደበኛ አልጋ የውሰጥ ደዌ 2000 ብር ፣ በመደበኛ አልጋ ቀዶ ህክምና 4000 ብር ፣ በመደበኛ አልጋ የማህጸን ቀዶ ጥገና 2000 ብር ለቀን ማስያዝ ያለበት ሲሆን በሁሉም አገልግሎቶች ላይ ደግሞ የማእረግ አልጋ ማግኘት ለሚፈልግ ተገልጋይ ከ 500 ብር እስከ 1000 ብር ተጨማሪ መክፈል ይኖርበታል ብለዋል፡፡ዶ/ር ደመላሽ አክለውም ይህ የተመን ማሻሻያ ከላይ የወረደ ይሁን እንጂ ዝቅተኛውን የህብረተሰብ ክፍል ያማካለ አለመሆኑንም ጨምረው ተናግረዋል፡፡
Via Bisrat FM
@YeneTube @FikerAssefa
በጥቁር አንበሳ ስፔሻይዝድ ሆሰፒታል የድንገተኛ ህክምና ክፍል ከፍተኛ የአልጋ እጥረት መኖሩ እንዳለ ሆኖ አሁን ላይ ደግሞ ባሉት አልጋዎች ላይ ተኝቶ መታከም ለሚፈልጉ ከዚህ ቀደም ከነበረዉ የክፍያ ስርአዓት በተጫማሪ በቂ አይደለም ባላቸው አገልግሎች ላይ አዲስ ተመን ማውጣቱ ተሰምቷል፡፡
በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ የሰጡን በሆስፒታሉ የድንገተኛ ክፍል ሃላፊ የሆኑት በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የድንገተኛ እና ጽኑ ህሙማን ህክምና ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ደመላሽ ገዛሃኝ ማንኛውም ህብረተሰብ የድንገኛ ክፍል የህክምና አገልግሎትን ጨርሶ ለጽኑ ህሙማን አልጋ ተኘቶ ለመታከም ቢፈልግ ቅደሚያ 10ሺህ ብር ማስያዝ ሲኖርበት በልብ ህሙማን ክፍል ለመተኛት እስከ 25 ሺህ ብር ማስያዝ እንዳለበት ተናግረዋል፡፡
እንዲሁም በመደበኛ አልጋ የውሰጥ ደዌ 2000 ብር ፣ በመደበኛ አልጋ ቀዶ ህክምና 4000 ብር ፣ በመደበኛ አልጋ የማህጸን ቀዶ ጥገና 2000 ብር ለቀን ማስያዝ ያለበት ሲሆን በሁሉም አገልግሎቶች ላይ ደግሞ የማእረግ አልጋ ማግኘት ለሚፈልግ ተገልጋይ ከ 500 ብር እስከ 1000 ብር ተጨማሪ መክፈል ይኖርበታል ብለዋል፡፡ዶ/ር ደመላሽ አክለውም ይህ የተመን ማሻሻያ ከላይ የወረደ ይሁን እንጂ ዝቅተኛውን የህብረተሰብ ክፍል ያማካለ አለመሆኑንም ጨምረው ተናግረዋል፡፡
Via Bisrat FM
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄዴው 7ኛ መደበኛ ስብሰባው ውሳኔዎችን አሳለፈ!
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ስብሰባ በማክሮ ኢኮኖሚ እና ፊሲካል ማዕቀፍ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ምክር ቤቱ በመካከለኛ ዘመን (2014-2019) የማክሮ ኢኮኖሚ እና ፊሲካል ማዕቀፍ ላይ የተወያየ ሲሆን የማዕቀፉ ዋና ዓላማ የ2015 የፌዴራል መንግስት ዝርዝር በጀት የሚዘጋጅበትና ጥቅል የገቢ ትንበያ፣ የወጪ ጣሪያ፣ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስታት የበጀት ድጋፍ ጣሪያ እና የፊሲካል ጉድለት መጠንን በማዕቀፍነት መወሰን ነው፡፡
ማዕቀፉ በዋናነትም ለተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶች፣ ለተከሰቱ የሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎች ሰብዓዊ ድጋፍ፣ ለመልሶ ግንባታና ማቋቋም፣ ለአገር መከላከያ፣ ለእዳ ክፍያ እና ለአዳዲስ ፐሮጀክቶች ማስፈጸሚ የሚያስፈልገውን የወጪዎች መነሻ በማድረግ የተዘጋጀ ነው፡፡ምክር ቤቱም በማዕቀፉ ላይ በጥልቀት ተወያይቶ ግብዓቶችን በማከል በማጽደቅ ስራ ላይ እንዲውል መወሰኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ስብሰባ በማክሮ ኢኮኖሚ እና ፊሲካል ማዕቀፍ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ምክር ቤቱ በመካከለኛ ዘመን (2014-2019) የማክሮ ኢኮኖሚ እና ፊሲካል ማዕቀፍ ላይ የተወያየ ሲሆን የማዕቀፉ ዋና ዓላማ የ2015 የፌዴራል መንግስት ዝርዝር በጀት የሚዘጋጅበትና ጥቅል የገቢ ትንበያ፣ የወጪ ጣሪያ፣ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስታት የበጀት ድጋፍ ጣሪያ እና የፊሲካል ጉድለት መጠንን በማዕቀፍነት መወሰን ነው፡፡
ማዕቀፉ በዋናነትም ለተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶች፣ ለተከሰቱ የሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎች ሰብዓዊ ድጋፍ፣ ለመልሶ ግንባታና ማቋቋም፣ ለአገር መከላከያ፣ ለእዳ ክፍያ እና ለአዳዲስ ፐሮጀክቶች ማስፈጸሚ የሚያስፈልገውን የወጪዎች መነሻ በማድረግ የተዘጋጀ ነው፡፡ምክር ቤቱም በማዕቀፉ ላይ በጥልቀት ተወያይቶ ግብዓቶችን በማከል በማጽደቅ ስራ ላይ እንዲውል መወሰኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
#ወርቃማ_ሕጎች
የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#አእምሮህ_ማግኔት_ነው!
ሁልጊዜም አእምሮህ ማግኔት መሆኑን አስታውስ፡፡ አንተን የተቆጣጠሩህን ሃሳቦች እና በውስጥ የሰረፁትን እምነቶች የሚያምኑ እና የሚያስቡ ሌሎች ሰዎች ወዳንተ እንደሚያቀርብም ልብ በል፡፡
በትክክለኛ መንገድ የስበት ህግ (law of attraction) ብለን የምንጠራው አንድ ህግ አለ፡፡ ውሃ ከፍታውን የሚፈልግበት፣ በህዋ ውስጥ ያሉ ነገሮች ሁሉ የየራሳቸውን አምሳያ የሚፈልጉበት ህግ፡፡ ፕላኔቶችን በትክክለኛ ቦታቸው ጠብቆ እንደሚያቆየው የስበት ህግ፡፡
ይህ ህግ የሚለዋወጥ ቢሆን ኖሮ የማንጎ ፍሬ ከአበባው ውስጥ በርራ በፓፓያ አበባ ውስጥ በመግባት በከፊል ማንጎ፣ በከፊል ደግሞ ፓፓያ የሆነ ዛፍ ይፈጥሩ ነበር፡፡ እንዲህ አይነት ነገር ግን ሰምተን አናውቅም፡፡ ይሄንን የስበት ህግ ትንሽ በመከተል በሴቶች እና በወንዶች መካከል እንዴት እንደሚሰራ ማየት እንችላለን፡፡
ውጤታማና ሃብታም ወንዶች የሚፈልጓት ሴት የእነሱኑ አይነት ሴት እንደሆነ እናውቃለን፡፡ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያለ ወንድም እንደዚያው፡፡ ይህ የሚሆነው በተፈጥሮ ነው - ልክ ውሃ ወደ ታች እንደሚፈሰው፡፡
“ሁሉም አምሳያውን ይስባል” የሚለው አባባል የማይገሰስ ሀቅ ነው፡፡ አንድ ወንድ የሚፈልጋት ሴት በብዙ መልኩ እሱን የምትመስለውን ሴት መሆኑ እውነት ከሆነ፣ የምትፈልጋቸውን ሰዎች ለማሰብ የእነዚህን ሰዎች ሀሳቦች እና እምነቶች በመቆጣጠር እና በማዳበር ማግኔት የመስራትን ጥቅም ማየት አትችልም?
#ወርቃማው_ሕግ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና አዟሪዎች እጅ ይገኛል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
የናፖሊዮን ሂል አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#አእምሮህ_ማግኔት_ነው!
ሁልጊዜም አእምሮህ ማግኔት መሆኑን አስታውስ፡፡ አንተን የተቆጣጠሩህን ሃሳቦች እና በውስጥ የሰረፁትን እምነቶች የሚያምኑ እና የሚያስቡ ሌሎች ሰዎች ወዳንተ እንደሚያቀርብም ልብ በል፡፡
በትክክለኛ መንገድ የስበት ህግ (law of attraction) ብለን የምንጠራው አንድ ህግ አለ፡፡ ውሃ ከፍታውን የሚፈልግበት፣ በህዋ ውስጥ ያሉ ነገሮች ሁሉ የየራሳቸውን አምሳያ የሚፈልጉበት ህግ፡፡ ፕላኔቶችን በትክክለኛ ቦታቸው ጠብቆ እንደሚያቆየው የስበት ህግ፡፡
ይህ ህግ የሚለዋወጥ ቢሆን ኖሮ የማንጎ ፍሬ ከአበባው ውስጥ በርራ በፓፓያ አበባ ውስጥ በመግባት በከፊል ማንጎ፣ በከፊል ደግሞ ፓፓያ የሆነ ዛፍ ይፈጥሩ ነበር፡፡ እንዲህ አይነት ነገር ግን ሰምተን አናውቅም፡፡ ይሄንን የስበት ህግ ትንሽ በመከተል በሴቶች እና በወንዶች መካከል እንዴት እንደሚሰራ ማየት እንችላለን፡፡
ውጤታማና ሃብታም ወንዶች የሚፈልጓት ሴት የእነሱኑ አይነት ሴት እንደሆነ እናውቃለን፡፡ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያለ ወንድም እንደዚያው፡፡ ይህ የሚሆነው በተፈጥሮ ነው - ልክ ውሃ ወደ ታች እንደሚፈሰው፡፡
“ሁሉም አምሳያውን ይስባል” የሚለው አባባል የማይገሰስ ሀቅ ነው፡፡ አንድ ወንድ የሚፈልጋት ሴት በብዙ መልኩ እሱን የምትመስለውን ሴት መሆኑ እውነት ከሆነ፣ የምትፈልጋቸውን ሰዎች ለማሰብ የእነዚህን ሰዎች ሀሳቦች እና እምነቶች በመቆጣጠር እና በማዳበር ማግኔት የመስራትን ጥቅም ማየት አትችልም?
#ወርቃማው_ሕግ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና አዟሪዎች እጅ ይገኛል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
በመጅሊስ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ የጋራ መግባባት ተደረሰ!
በመጅሊስ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ የተደረገው ውይይት የጋራ መግባባት ላይ ተደርሶ በስኬት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ።በመጅሊሱ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ ለአንድ ሳምንት ሲያካሂድ የቆየውን ውይይት በማስመልከት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እንድሪስ መግለጫ ሰጥተዋል።
በውይይቱ 23 ዑለማዎች መሳተፋቸውን ጠቅሰው በጉዳዮች ላይ ሰፊ ምክክር በማድረግ የጋራ ስምምነት ላይ መደረሱን ተናግረዋል።በውይይቱም በቀጣይ የሚከናወኑ ተግባራት ላይ አቅጣጫ የተቀመጠ ሲሆን በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ የክልል ዑለማ ተወካዮችና ከመጅሊስ ውጪ ያሉ ዑለማዎች እንዲወያዩበት ይደረጋል ብለዋል።
የዳዒ ተወካዮች፣ ወጣቶችና ሴቶች ጭምር በውይይቱ እንዲሳተፉ የሚደረግ መሆኑንም የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ተናግረዋል።ከረመዳን ፆም በኋላ ውይይቱ እንዲካሄድ ከስምምነት ላይ መደረሱን ጠቅሰው ከውይይቱ ቀጥሎ አስመራጭ ኮሚቴ በማቋቋም የመጅሊስ አባላት ምርጫ ይካሄዳል ብለዋል።በዚህም ለአንድነትና ለሰላም የሚሰሩ ተወካዮች መጅሊሳቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲረከቡ ይደረጋል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
"ሰላምና አንድነት ለሁላችንም ይበጃል" ያሉት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እንድሪስ፤ ሕዝበ ሙስሊሙ በመካከላችን ልዩነት አለመኖሩን ሊያውቀው ይገባል ብለዋል።ታላቁን የረመዳን ፆም በፍቅር፣ በእዝነት እና አብሮነት በመፆም ለማሳለፍ ሁላችንም ልንዘጋጅ ይገባል ሲሉም መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በመጅሊስ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ የተደረገው ውይይት የጋራ መግባባት ላይ ተደርሶ በስኬት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ።በመጅሊሱ የመተዳደሪያ ደንብ ላይ ለአንድ ሳምንት ሲያካሂድ የቆየውን ውይይት በማስመልከት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እንድሪስ መግለጫ ሰጥተዋል።
በውይይቱ 23 ዑለማዎች መሳተፋቸውን ጠቅሰው በጉዳዮች ላይ ሰፊ ምክክር በማድረግ የጋራ ስምምነት ላይ መደረሱን ተናግረዋል።በውይይቱም በቀጣይ የሚከናወኑ ተግባራት ላይ አቅጣጫ የተቀመጠ ሲሆን በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ የክልል ዑለማ ተወካዮችና ከመጅሊስ ውጪ ያሉ ዑለማዎች እንዲወያዩበት ይደረጋል ብለዋል።
የዳዒ ተወካዮች፣ ወጣቶችና ሴቶች ጭምር በውይይቱ እንዲሳተፉ የሚደረግ መሆኑንም የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ተናግረዋል።ከረመዳን ፆም በኋላ ውይይቱ እንዲካሄድ ከስምምነት ላይ መደረሱን ጠቅሰው ከውይይቱ ቀጥሎ አስመራጭ ኮሚቴ በማቋቋም የመጅሊስ አባላት ምርጫ ይካሄዳል ብለዋል።በዚህም ለአንድነትና ለሰላም የሚሰሩ ተወካዮች መጅሊሳቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲረከቡ ይደረጋል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
"ሰላምና አንድነት ለሁላችንም ይበጃል" ያሉት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እንድሪስ፤ ሕዝበ ሙስሊሙ በመካከላችን ልዩነት አለመኖሩን ሊያውቀው ይገባል ብለዋል።ታላቁን የረመዳን ፆም በፍቅር፣ በእዝነት እና አብሮነት በመፆም ለማሳለፍ ሁላችንም ልንዘጋጅ ይገባል ሲሉም መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
አረብ ኢሚሬትስ 30 ቶን የምግብ እርዳታ ወደ ትግራይ ላከች!
አረብ ኢሚሬትስ እስካሁን 220 ቶን እርዳታ የጫኑ አውሮፕላኖች ወደ ትግራይ መላኳ ይታወቃል፡፡እርዳታው ጦርነቱን ተከትሎ በትግራይ ክልል ያለውን ፍላጎት ለማሟላት ያለመ ነው፡፡
[Alain]
@YeneTube @FikerAssefa
አረብ ኢሚሬትስ እስካሁን 220 ቶን እርዳታ የጫኑ አውሮፕላኖች ወደ ትግራይ መላኳ ይታወቃል፡፡እርዳታው ጦርነቱን ተከትሎ በትግራይ ክልል ያለውን ፍላጎት ለማሟላት ያለመ ነው፡፡
[Alain]
@YeneTube @FikerAssefa
ኤርትራ በኢትዮጵያ ላላት ኢምባሲ ቢኒያም በርሄን ጉዳይ አስፈጻሚ አድርጋ ሾማለች። በኤርትራ ኢምባሲ ለዓመታት ከፍተኛ ዲፕሎማት የሆኑት ቢኒያም የሹመት ደብዳቤያቸውን በዚህ ሳምንት ለውጭ ጉዳይ ሚንስቴር አቅርበዋል። ኤርትራ ላለፉት 3 ዓመታት አምባሳደር ሠመረ ርዕሶምን በባለ ሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት ወክላ የቆየች ሲሆን፣ በወሩ መጀመሪያ ላይ ግን አምባሳደሩ ቆይታቸውን አጠናቀዋል ተብለው ወደ አገራቸው መመለሳቸው ይታወሳል። ኤርትራ የዲፕሎማቲክ ውክልናዋን ለምን ከአምባሳደር ወደ ጉዳይ አስፈጻሚ ዝቅ እንዳደረገች ወይም የጉዳይ አስፈጻሚው ሹመት ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ የኤርትራ መንግሥት ያለው ነገር የለም። ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ርምጃ ትወስድ እንደሆነ ዋዜማ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴርን ጠይቃ፣ ሚንስቴሩ በጉዳዩ ላይ ገና ውሳኔ አልተላለፈም ብሏል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa