የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ መጭው ቅዳሜ በሀገር ዐቀፍ ደረጃ የጸሎት ቀን ሆኖ እንዲውል ማወጃቸውን የሀገሪቱ ጋዜጦች ዘግበዋል፡፡
ጸሎቱ የታወጀው በሀገሪቱ 4 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን እና ሌሎች በርካቶችም በማቆያ ክፍል መግባታቸውን ተከትሎ ነው።
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
ጸሎቱ የታወጀው በሀገሪቱ 4 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን እና ሌሎች በርካቶችም በማቆያ ክፍል መግባታቸውን ተከትሎ ነው።
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
YeneTube
በአዲስ አበባ ከተማ ለምትገኙ በሙሉ ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ የሙቀት ልየታ ማድረግ መጀመሩን በማህበራዊ ገፁ ላይ አሳውቋል። ይህን አገልግሎት ለማግኘት ምንም ክፍያ የማይጠየቅ ሲሆን ማንኛውም ሰው አገልግሎቱን በነፃ በመግቢያ በሩ ላይ ማግኘት ይችላል። 👉 ቀድሞ ራስን ማወቅ ብልህነት ነው። @Yenetube @Fikerassefa
ዘውዲቱ ሆስፒታል COVID-19 Screnning መስጠት የጀመረው ሆስፒታሉ ውስጥ ታመው ለሚመጡ ፣ ለአስታማሚዎች እና ለሰራተኞች ነው።
መጨናነቅ ይፈጠርብናል መጨናነቅ ለቫይረሱ መስፋፋት ያጋልጣል። አሁን ላይ ለታማሚዋች እና አስታማሚዎች ብቻ ነው Screening ማድረግ የጀመርነው።
- via:- ( Inbox - ዘውዲቱ ሆስፒታል)
@Yenetube @Fikerassefa
መጨናነቅ ይፈጠርብናል መጨናነቅ ለቫይረሱ መስፋፋት ያጋልጣል። አሁን ላይ ለታማሚዋች እና አስታማሚዎች ብቻ ነው Screening ማድረግ የጀመርነው።
- via:- ( Inbox - ዘውዲቱ ሆስፒታል)
@Yenetube @Fikerassefa
በክፍለ ሀገር ያሉ መረጃ ያልደረሳቸው ወገኖቻችን ጋር ስልክ በመደወል ስለ ኮሮና ቫይረስ ምንነትና የሚደረጉ ጥንቃቄዎች የማስረዳት ሀላፊነት የሁላችንም ነው::
እኔ #ይርጋአለም ደውያለው !!
ከፍተኛ የመረጃ እጥረት አለ!
#የዛሬቻሌንጅ ይሄ ነው ሁላችሁው መረጃ አይደርሳቸውም ብላችሁ የምትሉት ቦታ ደውላችሁ አጠር ያለ ትምህርት ስጧቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
እኔ #ይርጋአለም ደውያለው !!
ከፍተኛ የመረጃ እጥረት አለ!
#የዛሬቻሌንጅ ይሄ ነው ሁላችሁው መረጃ አይደርሳቸውም ብላችሁ የምትሉት ቦታ ደውላችሁ አጠር ያለ ትምህርት ስጧቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መተፋፈግ እንዳይኖር የካፌ አገልግሎት በመመገቢያ አዳራሽ በተጨማሪ በመመረቂያ አዳራሽም ተማሪ እንዲመገብ እየተደረገ ነው:
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ለዲላ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በሙሉ
ከዛሬ ማለትም ከመጋቢት 9 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በኮሮና
ቫይረስ (ኮቪድ-19) ስጋት ምክንያት የሚከተሉት የተቋሙ
ውሳኔዎች ተግባራዊ ይደረጋሉ።
1. ከምሽቱ 1:00 በኋላ ማንኛውም ተማሪ ከግቢ መውጣትም
ሆነ ወደ ግቢ መግባት አይችልም፤
2. በማንኛውም ሁኔታ ተማሪ ወደ ቤተሰብ መሄድም ሆነ ከከተማ
መውጣት አይችልም፤
3.ከዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢዎች በመራቅ የሚደረጉ አላስፈላጊ
እንቅሰቃሴዎች አደገኛ በመሆናቸው ከፍተኛ ጥንቃቄ
እንዲደረግ፤ ተወስኗል።
በተጨማሪም ዩኒቨርስቲው ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ክትትል
የሚያደርግ ግብረ ኀይል ያቋቋመ በመሆኑ በቀጣይ ቀናት
ቫይረሱን ለመከላከል ተግባራዊ እርምጃዎች ይወሰዳሉ።
ዲላ ዩኒቨርስቲ
@YeneTube @FikerAssefa
ከዛሬ ማለትም ከመጋቢት 9 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በኮሮና
ቫይረስ (ኮቪድ-19) ስጋት ምክንያት የሚከተሉት የተቋሙ
ውሳኔዎች ተግባራዊ ይደረጋሉ።
1. ከምሽቱ 1:00 በኋላ ማንኛውም ተማሪ ከግቢ መውጣትም
ሆነ ወደ ግቢ መግባት አይችልም፤
2. በማንኛውም ሁኔታ ተማሪ ወደ ቤተሰብ መሄድም ሆነ ከከተማ
መውጣት አይችልም፤
3.ከዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢዎች በመራቅ የሚደረጉ አላስፈላጊ
እንቅሰቃሴዎች አደገኛ በመሆናቸው ከፍተኛ ጥንቃቄ
እንዲደረግ፤ ተወስኗል።
በተጨማሪም ዩኒቨርስቲው ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ክትትል
የሚያደርግ ግብረ ኀይል ያቋቋመ በመሆኑ በቀጣይ ቀናት
ቫይረሱን ለመከላከል ተግባራዊ እርምጃዎች ይወሰዳሉ።
ዲላ ዩኒቨርስቲ
@YeneTube @FikerAssefa
#መቱ_ዩኒቨርሲቲ (NOTICE )
ለሴምስቴር እርፍት ወደ ቤተሰቦቻችሁ ገብታችሁ ላላችሁ ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ስጋትን ለመቀነስ ሲባል ለ 15 ቀናት እንቅስቃሴ እንዲቀነስ ስለተወሰነ ጥሪ እስኪደረግ ድረስ ባላችሁበት እንድት ቆዩ ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ለሴምስቴር እርፍት ወደ ቤተሰቦቻችሁ ገብታችሁ ላላችሁ ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ስጋትን ለመቀነስ ሲባል ለ 15 ቀናት እንቅስቃሴ እንዲቀነስ ስለተወሰነ ጥሪ እስኪደረግ ድረስ ባላችሁበት እንድት ቆዩ ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በከተማዋ ወደሚገኙ የከነማ ፋርማሲዎች የተሰራጨውና ለነዋሪዎች እየደረሰ ያለው የንፅህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር ከቀናት በኃላም ተጨማሪ የሚሰራጭ ይሆናል።
ስለሆነም የከተማችን ነዋሪዎች ያለምንም ስጋት ተረጋግታችሁ እንድትገዙና ለመግዛት በሚደረጉ ሰልፎችም ለጥንቃቄ በመሀከላችሁ የሚኖረውን ተገቢውን ርቀት እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
@YeneTube @FikerAssefa
ስለሆነም የከተማችን ነዋሪዎች ያለምንም ስጋት ተረጋግታችሁ እንድትገዙና ለመግዛት በሚደረጉ ሰልፎችም ለጥንቃቄ በመሀከላችሁ የሚኖረውን ተገቢውን ርቀት እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
@YeneTube @FikerAssefa
ይህ በአዲስ አበባ ውስጥ ኮልፌ ቀራንዮ ልዩ ስሙ #ካራቆሬ የሰፈሩ ወጣቶች ከአካባቢው ባለሱቆች እና የታክሲ ተራ አስከባሪዎች ጋር፡በመተባበር ለአካባቢው ነዋሪ የእጅ ማስታጠብ እና የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ እየሰሩ ነው።
- በርቱ 👍👍
@YeneTube @FikerAssefa
- በርቱ 👍👍
@YeneTube @FikerAssefa
በአፋጣኝ ይተግበር!! የግዜ መቆጣጠሪያ የአሻራ ማሽኖችን የመንግስትም ሆነ የግል መስሪያ ቤቶች መጠቀም ማቆም አለባቸው።
#ሼር
@Yenetube @FikerAssefa
#ሼር
@Yenetube @FikerAssefa
የጀርመኑ ፖለቲከኛ ቻንስለር ዕጩ ፍሬደሪክ ሜርዝ ለኮሮኔቫቫይራል በሽታ እንደተገኘባቸው ቃል አቀባዩ ለሲኤን.ኤን አስታውቀዋል፡፡
Via:-CNN
@Yenetube @Fikerassefa
Via:-CNN
@Yenetube @Fikerassefa
በረራ ያቆሙ ሀገራት ⬇️
አሜሪካ ፣ አውስትራሊያ ፣ ካምቦዲያ: ካናዳ ፣ ኬፕ ቨርዴ: - ቻይና ፣ ኮሎምቢያ: ቼክ ሪፐብሊክ: ግብፅ ፣ ጀርመን ፣ ሄይቲ: - ሆንግ ኮንግ ፣ ሃንጋሪ: ህንድ: ጃፓን ፣ ማሌዥያ ፣ ሞሮኮ: - ኒው ዚላንድ ፣ ፔሩ: ፊሊፒንስ: ሩሲያ ፣ ሳውዲ አረቢያ ደቡብ ኮሪያ ፣ ስፔን ሲሪላንካ ቦሊቪያ: ታይላንድ: ቱርክ: ቬትናም ፣ ዩክሬን።
@Yenetube @Fikerassefa
አሜሪካ ፣ አውስትራሊያ ፣ ካምቦዲያ: ካናዳ ፣ ኬፕ ቨርዴ: - ቻይና ፣ ኮሎምቢያ: ቼክ ሪፐብሊክ: ግብፅ ፣ ጀርመን ፣ ሄይቲ: - ሆንግ ኮንግ ፣ ሃንጋሪ: ህንድ: ጃፓን ፣ ማሌዥያ ፣ ሞሮኮ: - ኒው ዚላንድ ፣ ፔሩ: ፊሊፒንስ: ሩሲያ ፣ ሳውዲ አረቢያ ደቡብ ኮሪያ ፣ ስፔን ሲሪላንካ ቦሊቪያ: ታይላንድ: ቱርክ: ቬትናም ፣ ዩክሬን።
@Yenetube @Fikerassefa
በኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ቁጥር 200,000 ማለፉ ተሰምቷል።
- እጃችሁን ለከ 30 - 40 sec በደንብ ታጠቡ
- ባልታጠበ እጃችሁ አይን : አፍንጫ : ጆሮ አትነካኩ
- እነዚህ ከተገበራችሁ የቫይረሱን ስርጭት መግታት እንችላለን።
@Yenetube @Fikerassefa
- እጃችሁን ለከ 30 - 40 sec በደንብ ታጠቡ
- ባልታጠበ እጃችሁ አይን : አፍንጫ : ጆሮ አትነካኩ
- እነዚህ ከተገበራችሁ የቫይረሱን ስርጭት መግታት እንችላለን።
@Yenetube @Fikerassefa
በፍራንክፈርት የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅህፈት ቤት ከዛሬ ጀምሮ አገልግሎቶቹን ላልተወሰነ ጊዜ በፖስታ ብቻ እንደሚሰጥ አስታወቀ። በአካል ወደ ፅህፈት ቤቱ የሚያመሩ አስቀድመው በስልክ ቀጠሮ መያዝ እንዳለባቸው አሳስቧል።
Via:- Eshete Bekele
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- Eshete Bekele
@Yenetube @Fikerassefa
የጣሊያን ፖሊስ የኮሮና ቫይረስ ረድቶት ሲያሳድደው የነበረን የማፊያ የተደራጀ የወንጀል ቡድን መሪ መያዝ ችሏል፡፡
የሎክሪው ድራንጋታ የማፊያ ቡድን መሪ ሴዳር ኮዲ ካለፈው ነሐሴ ጀምሮ በፖሊስ ቢፈለግ ቢታሰስ አልጨበጥ ብሎ ቆየ፡፡
ከስፍራ ስፍራ እየቀያየረ አልያዝ አለ፡፡
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በተቀሰቀሰ ጊዜ የማፊያ አለቃውም ከስፍራ ሰፍራ መዘዋወሩን ትቶ በአንድ ቦታ ለመወሰን ተገደደ፡፡
የኮሮና ቫይረስ መንቀሳቀሻ እንዳሳጣው ፖሊሶች ከተደበቀበት ደርሰው አፈፍ እንዳደረጉት የፃፈው AFP ነው፡፡
#ShegerWerewoch
@YeneTube @FikerAssefa
የሎክሪው ድራንጋታ የማፊያ ቡድን መሪ ሴዳር ኮዲ ካለፈው ነሐሴ ጀምሮ በፖሊስ ቢፈለግ ቢታሰስ አልጨበጥ ብሎ ቆየ፡፡
ከስፍራ ስፍራ እየቀያየረ አልያዝ አለ፡፡
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በተቀሰቀሰ ጊዜ የማፊያ አለቃውም ከስፍራ ሰፍራ መዘዋወሩን ትቶ በአንድ ቦታ ለመወሰን ተገደደ፡፡
የኮሮና ቫይረስ መንቀሳቀሻ እንዳሳጣው ፖሊሶች ከተደበቀበት ደርሰው አፈፍ እንዳደረጉት የፃፈው AFP ነው፡፡
#ShegerWerewoch
@YeneTube @FikerAssefa
በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት የአዲስ አበባው የፋሲካ ኤክስፓና ባዛር መክፈቻ ለሳምንት ተራዝሟል
ሴንቸሪ ፕሮሞሽን በ29 ሚልየን ብር ጨረታ ያሸነፈበትና በአዲስ አበባ ኢግዚቢሽን ማእከልና የገበያ ልማት ድርጅት ላይ ለማዘጋጀት ደፋ ቀና ሲል የነበረበት የፊታችን መጋቢት18 ተከፍቶ እሰከ ፋሲካ ዋዜማ ድረስ ሊካሂድ የነበረው “አዲስ ኤክስፓ 2020” ኤክስፓና ባዛር መክፈቻ ለአንድ ሳምንት መራዘሙን አዘጋጆቹ ለፊደል ፖስት ገልፀዋል።
የሴንቸሪ ፕሮሞሽን ፕሮጀክት ሀላፊ ወይዘሪት እድላዊት ዘውገ ለፊደል ፖስት እንደገለፀችው ኤክስፓው መክፈቻ ማራዘም ያስፈለገበት ምክንያት ህዝብ በሚበዛባቸው ቦታዎች ላይ ተመሳሳይ ነገር በመንግስት በመወሰዱ ነው ።
” ባዛርና ኤክስፓ ሰው የሚበዛበት ነው ።የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እንዲህ አይነት ነገር ማከናወን ተጋላጭነትን ያመጣል።
እኛም በአሁን ሰአት ይሄን ማድረግ አንፈልግም ።”
”የቫይረሱ ስርጭት ቆሞ ነገሮች መልካም ከሆኑና መንግስት ቀጥሉ ካለን ኤክስፓውን መጋቢት 25 ጀምረን እሰከ ዳግማዊ ትንሳኤ ድረስ እናከናውናለን ።ካልሆነም በየወቅቱ የደረሰንበትን አቋም ለነጋዴውና ለህብረተሰቡ እናሳውቃለን ” ብላለች ።
በብዙ መቶ ሺ ሰዉ ይጎበኘዋል ተብሎ የሚጠበቀው ኤክስፓ 450 የሚጠጉ ተሳታፊዎች ይሳተፉበታል ተብሎ ይጠበቃል።
via:- Fidelpost.com
@YeneTube @Fikerassefa
ሴንቸሪ ፕሮሞሽን በ29 ሚልየን ብር ጨረታ ያሸነፈበትና በአዲስ አበባ ኢግዚቢሽን ማእከልና የገበያ ልማት ድርጅት ላይ ለማዘጋጀት ደፋ ቀና ሲል የነበረበት የፊታችን መጋቢት18 ተከፍቶ እሰከ ፋሲካ ዋዜማ ድረስ ሊካሂድ የነበረው “አዲስ ኤክስፓ 2020” ኤክስፓና ባዛር መክፈቻ ለአንድ ሳምንት መራዘሙን አዘጋጆቹ ለፊደል ፖስት ገልፀዋል።
የሴንቸሪ ፕሮሞሽን ፕሮጀክት ሀላፊ ወይዘሪት እድላዊት ዘውገ ለፊደል ፖስት እንደገለፀችው ኤክስፓው መክፈቻ ማራዘም ያስፈለገበት ምክንያት ህዝብ በሚበዛባቸው ቦታዎች ላይ ተመሳሳይ ነገር በመንግስት በመወሰዱ ነው ።
” ባዛርና ኤክስፓ ሰው የሚበዛበት ነው ።የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እንዲህ አይነት ነገር ማከናወን ተጋላጭነትን ያመጣል።
እኛም በአሁን ሰአት ይሄን ማድረግ አንፈልግም ።”
”የቫይረሱ ስርጭት ቆሞ ነገሮች መልካም ከሆኑና መንግስት ቀጥሉ ካለን ኤክስፓውን መጋቢት 25 ጀምረን እሰከ ዳግማዊ ትንሳኤ ድረስ እናከናውናለን ።ካልሆነም በየወቅቱ የደረሰንበትን አቋም ለነጋዴውና ለህብረተሰቡ እናሳውቃለን ” ብላለች ።
በብዙ መቶ ሺ ሰዉ ይጎበኘዋል ተብሎ የሚጠበቀው ኤክስፓ 450 የሚጠጉ ተሳታፊዎች ይሳተፉበታል ተብሎ ይጠበቃል።
via:- Fidelpost.com
@YeneTube @Fikerassefa