ሚሽን ብራይት ኢትዮጵያ የሚመሰገን ተግባር ❗️
በመገናኛ አከባቢ የሚሽን ብራይት ኢትዮጵያን በጎ ፍቃደኞች እጅ በማሳታጠብ ላይ ናቸው።
እናመሰግናለን!!
@Yenetube @Fikerassefa
በመገናኛ አከባቢ የሚሽን ብራይት ኢትዮጵያን በጎ ፍቃደኞች እጅ በማሳታጠብ ላይ ናቸው።
እናመሰግናለን!!
@Yenetube @Fikerassefa
የተለያዩ የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ሳይንስና ከፈተኛ ትምህርት ሚኒስትር ትላንት የላከውን መግለጫ ያልተገበሩ ዩንቨርስቲዎች እንዳሉ መልክት እየደረሰን ይገኛል።
ዩንቨርስቲዎች የፊት ለፊት ትምህርት እንዲቀር ሳይንስና ከፈተኛ ትምህርት ሚኒስትር ስላሳሰበ እንድትተገብሩት እንመክራለን።
ይህ ለተማሪዉ ደንነት አስፈላጊ ነው!!
@Yenetube @Fikerassefa
ዩንቨርስቲዎች የፊት ለፊት ትምህርት እንዲቀር ሳይንስና ከፈተኛ ትምህርት ሚኒስትር ስላሳሰበ እንድትተገብሩት እንመክራለን።
ይህ ለተማሪዉ ደንነት አስፈላጊ ነው!!
@Yenetube @Fikerassefa
በሀገር ውስጥ የተመረተ የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር በከተማዋ ወደሚገኙ የከነማ ፋርማሲዎች እና ጤና ጣቢያዎች በመሰራጨት ላይ ይገኛል!
በከተማዋ እየተሰራጨ ያለው የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር 200 ሺህ ሊትር የሚሆን ሲሆን በከነማ ፋርማሲዎች ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከነገ ጀምሮ ህብረተሰቡ ከከነማ ፋርማሲዎች የንጽህና መጠበቂያውን ማግኘት እንደሚችል ማሳወቅ እንወዳለን፡፡
Via Mayor Office of Addis Ababa
@Yenetube @Fikerassefa
በከተማዋ እየተሰራጨ ያለው የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር 200 ሺህ ሊትር የሚሆን ሲሆን በከነማ ፋርማሲዎች ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከነገ ጀምሮ ህብረተሰቡ ከከነማ ፋርማሲዎች የንጽህና መጠበቂያውን ማግኘት እንደሚችል ማሳወቅ እንወዳለን፡፡
Via Mayor Office of Addis Ababa
@Yenetube @Fikerassefa
#ኮሮና ካለበት ርቆ ለመገኘት ይህን ተግብሩ
1. አጭር ርቀት ጉዞዎችን በእግር መጏዝ
2. የተጨናነቁ ሰአታትን አሳልፎ መንቀሳቀስ
3. ማንኛውንም ስብሰባ ለጊዜው ብናቆም
4. ከሊፍት ይልቅ ደረጃን መጠቀም
5. የበር እጀታዎችንና የደረጃ ድጋፎችን በባዶ እጅ አለመተሻሸት
#ሼር_Share_
@Yenetube @Fikerassefa
1. አጭር ርቀት ጉዞዎችን በእግር መጏዝ
2. የተጨናነቁ ሰአታትን አሳልፎ መንቀሳቀስ
3. ማንኛውንም ስብሰባ ለጊዜው ብናቆም
4. ከሊፍት ይልቅ ደረጃን መጠቀም
5. የበር እጀታዎችንና የደረጃ ድጋፎችን በባዶ እጅ አለመተሻሸት
#ሼር_Share_
@Yenetube @Fikerassefa
ኮሮናን ለማሸነፍ-
1. የእጅና የእጅ ስልክ ንፅህናን መጠበቅ
2. ከሌሎች ጋር ካለን ቀጥተኛ ንክኪና የትንፋሽ ቅርርብ መቆጠብ
3. ለመከላከል ስለሚጠቅም ገለል ራቅ ብሎ መቆየት
4. ፍራቻን አለመንዛት: ከስግብግብነት መታቀብ
5. ለሌሎች ምሳሌ መሆን: በርቱ
@Yenetube @Fikerassefa
1. የእጅና የእጅ ስልክ ንፅህናን መጠበቅ
2. ከሌሎች ጋር ካለን ቀጥተኛ ንክኪና የትንፋሽ ቅርርብ መቆጠብ
3. ለመከላከል ስለሚጠቅም ገለል ራቅ ብሎ መቆየት
4. ፍራቻን አለመንዛት: ከስግብግብነት መታቀብ
5. ለሌሎች ምሳሌ መሆን: በርቱ
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ አዲስ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ አለመኖሩ ተገለፀ።
እንዲሁም አምስቱ ታማሚዎች ጥሩ ጤና ላይ እንደሚገኙ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
እንዲሁም አምስቱ ታማሚዎች ጥሩ ጤና ላይ እንደሚገኙ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የኮሮናቫይረስ ከተገኘበት ጃፓናዊ ጋር ንክኪ ነበራቸው ከተባሉት 113 ግለሰቦች መካከል 74ቱ ነፃ መሆናቸውን ታወቀ።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶችና ሲኒማ ቤቶች ዝግ ሆነው ይቆያሉ ተባለ
ቴአትርና ሲኒማ ቤቶቹ እንዲዘጉ ትዕዛዝ የተላለፈው ትናንት ሲሆን ይህንን ተከትሎም ሁሉም ትያትር ቤቶችና ሲኒማ ቤቶች ዝግ መሆናቸው ይታወቃል። በትናንትናው እለት ሴንቸሪ ሲኒማ ለተጠቃሚዎቹ በቴሌግራም ገፁ ላይ ባስተላለፈው መልዕክትም ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ ለቀጣይ 15 ቀናት ዝግ እንደሚሆን አስታውቋል።
- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
ቴአትርና ሲኒማ ቤቶቹ እንዲዘጉ ትዕዛዝ የተላለፈው ትናንት ሲሆን ይህንን ተከትሎም ሁሉም ትያትር ቤቶችና ሲኒማ ቤቶች ዝግ መሆናቸው ይታወቃል። በትናንትናው እለት ሴንቸሪ ሲኒማ ለተጠቃሚዎቹ በቴሌግራም ገፁ ላይ ባስተላለፈው መልዕክትም ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ ለቀጣይ 15 ቀናት ዝግ እንደሚሆን አስታውቋል።
- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም መናሃሪያዎች የውሃ ማጠራቀሚያዎችን እያሰራጨ መሆኑን የትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
በመዲናዋ በሚገኙ ሁሉም መናሃሪያ ላይ የውሃ ማጠራቀሚያ ማጠራቀሚያ ታንከር እና የአልኮል ቁሳቁሶች ተደራሽ ለማድግ እየተሰራ መሆኑን ባለስልጣኑ ለኢትዮ ኤፍ ኤም አስታውቋል፡፡
ቃሊቲን ጨምሮ በመዲናዋ ባሉት መናሃሪያዎች የሚከፋፈሉ አስር ሮቶዎች ተገዝተው የማከፋፈል ስራ በዛሬው እለት መጀመሩን ሰምተናል፡፡
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ተለያዩ የሃገሪቱ ክልሎች የሚጓዙ ሃገር አቋራጭ ተሸከራካሪዎች ላይ ባይረሱን ለመከላከል የሚረዱ ቁሳቁሶች በየመናሃኒያ ጣቢያው ተደራሽ እንዲሆኑ ለማድረግ ሮቶዎቹን የመግዛት ስራ ተጠናቆ ወደ መናሃሪያዎቹ የማጓጓዝ ስራ መጀመሩን ሰምተናል፡፡
በትራንስፖርት ባስልጣን የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ይግዛው ዳኘው ለጣቢያችን እንደነገሩን ከሁሉም በላይ በሽታውን ለመከላከል በትራንስፖርት አገልግሎቱ ላይ የተለያዩ የመከላከያ ስራዎች በመሰራት ላይ እንገኛለን ብለውናል፡፡
አገር አቋራጭ ተሸከርካራች ላይ ህዝቡ ለመሳፈር ወደየመናሃሪያው ሲመጣ እጁን ታጥቦ እንዲሳፈር በማሰብ የተለያዩ የጥንቃቄ ቁሳቁሶች ወደ ስፍራው እየተላኩ መሆኑንም ነግረውናል፡፡
ተቋሙ በምክትል ዋና ዳሬክተር የሚመራና ዘጠኝ አባላት ያሉት ኮሚቴ አቋቋሞ ወደ ስራ እንደተገባና በቀጣይም በትራንስፖርቱ ላይ ተግባዊ የሚደረጉ የመከላከያ ስራዎች ተግባራዊ እንደሚሆኑም ሰምተናል፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
በመዲናዋ በሚገኙ ሁሉም መናሃሪያ ላይ የውሃ ማጠራቀሚያ ማጠራቀሚያ ታንከር እና የአልኮል ቁሳቁሶች ተደራሽ ለማድግ እየተሰራ መሆኑን ባለስልጣኑ ለኢትዮ ኤፍ ኤም አስታውቋል፡፡
ቃሊቲን ጨምሮ በመዲናዋ ባሉት መናሃሪያዎች የሚከፋፈሉ አስር ሮቶዎች ተገዝተው የማከፋፈል ስራ በዛሬው እለት መጀመሩን ሰምተናል፡፡
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ተለያዩ የሃገሪቱ ክልሎች የሚጓዙ ሃገር አቋራጭ ተሸከራካሪዎች ላይ ባይረሱን ለመከላከል የሚረዱ ቁሳቁሶች በየመናሃኒያ ጣቢያው ተደራሽ እንዲሆኑ ለማድረግ ሮቶዎቹን የመግዛት ስራ ተጠናቆ ወደ መናሃሪያዎቹ የማጓጓዝ ስራ መጀመሩን ሰምተናል፡፡
በትራንስፖርት ባስልጣን የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ይግዛው ዳኘው ለጣቢያችን እንደነገሩን ከሁሉም በላይ በሽታውን ለመከላከል በትራንስፖርት አገልግሎቱ ላይ የተለያዩ የመከላከያ ስራዎች በመሰራት ላይ እንገኛለን ብለውናል፡፡
አገር አቋራጭ ተሸከርካራች ላይ ህዝቡ ለመሳፈር ወደየመናሃሪያው ሲመጣ እጁን ታጥቦ እንዲሳፈር በማሰብ የተለያዩ የጥንቃቄ ቁሳቁሶች ወደ ስፍራው እየተላኩ መሆኑንም ነግረውናል፡፡
ተቋሙ በምክትል ዋና ዳሬክተር የሚመራና ዘጠኝ አባላት ያሉት ኮሚቴ አቋቋሞ ወደ ስራ እንደተገባና በቀጣይም በትራንስፖርቱ ላይ ተግባዊ የሚደረጉ የመከላከያ ስራዎች ተግባራዊ እንደሚሆኑም ሰምተናል፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን በመቀለ ከተማ መክፈቱን አስታወቀ። ፓርቲው አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሀላፊ እንዲሆኑም ሹሟል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
ኮሮና ቫይረስ በኢራን :-
- ዛሬ 135 ሰው ሞቷል
- ዛሬ በቫይረሱ የተጠቁ 1,178 ሰዎች
- ኢራን በቫይረሱ ምክንያት የሞቱ ቁጥራቸው 988 ደርሷል።
- ኢራን በአጠቃላይ በቫይረሱ የተጠቁ 16,169 ደርሷል።
@Yenetube @FikerAssefa
- ዛሬ 135 ሰው ሞቷል
- ዛሬ በቫይረሱ የተጠቁ 1,178 ሰዎች
- ኢራን በቫይረሱ ምክንያት የሞቱ ቁጥራቸው 988 ደርሷል።
- ኢራን በአጠቃላይ በቫይረሱ የተጠቁ 16,169 ደርሷል።
@Yenetube @FikerAssefa
ኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ
በነጻ የስልክ መስመር 8335 ላይ አጋጥሞ የነበረው ችግር የተቃለለ ሲሆን አሁን መስመሩ አገልግሎት መስጠት የጀምረ ሲሆን በተጨማሪም 952 ንም፡፡ መጠቀም ይቻላል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በነጻ የስልክ መስመር 8335 ላይ አጋጥሞ የነበረው ችግር የተቃለለ ሲሆን አሁን መስመሩ አገልግሎት መስጠት የጀምረ ሲሆን በተጨማሪም 952 ንም፡፡ መጠቀም ይቻላል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ልታውጅ እንደምትችል የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
#Ethiocoronavirus
@Yenetube @Fikerassefa
#Ethiocoronavirus
@Yenetube @Fikerassefa