YeneTube
117K subscribers
31.5K photos
485 videos
79 files
3.88K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
#ኮሮና_ኢትዮጵያ

የኮሮናቫይረስ ያለበት አንድ ጃፓናዊ ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።

ሚኒስትሯ ዛሬ ከሰዓት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት አንድ ከሦስት ቀናት በፊት ከቡርኪናፋሶ ወደ ኢትዮጵያ የመጣ ጃፓናዊ የኮሮናቫይረስ ተገኝቶበታል።

የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ እንዳሉት ጃፓናዊ ትኩሳትና ማሳልን የመሳሰሉ የቫይረሱ ምልክቶችን የሚያሲይ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በለይቶ ማቆያ ውስጥ ይገኛል ብለዋል።

የጤንነቱ ሁኔታም መጥፎ የሚባል አንዳልሆነ ገልፀዋል።

ጃፓናዊው የካቲት 25 ኢትዮጵያ የገባ ሲሆን ከአምስት ቀናት በኋላ የቫይረሱን ምልክት ማሳየት መጀመሩን በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል።
ከጃፓናዊው ጋር ንክኪ የነበራቸው ከ25 በላይ ሰዎች ክትትል እየተደረገባቸው መሆኑ ጨምረው ገልፀዋል።

ከዚህ ቀደም ብሎም የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ የሆኑት ኢንጂነር ታከለ ኡማ በትዊተር ገፃቸው ላይ አንድ ጃፓናዊ የኮሮናቫይረስ ተገኝቶበታል ሲሉ አስታውቀው ነበር።

ከንቲባው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች መውሰድ ያለባቸውን ጥንቃቄ በመልዕክታቸው ላይ ጨምረው አስፍረዋል።

በቅርቡ ኢትዮጵያ የነበረና ወደ አሜሪካ የሄደ አሜሪካዊ ኮሮናቫይረስ እንደተገኘበት ተገልጾ እንደነበር ይታወቃል።

ዶ/ር ሊያ ግለሰቡ ኢትዮጵያ ውስጥ ከየካቲት 9- የካቲት 13 2012 ዓ..ም እንደቆየና በሽታው ይዞታል ተብሎ ሆስፒታል የገባው የካቲት 30 2012 ዓ.ም እንደሆነ ገልጸዋል።

ኢትዮጵያ ውስጥ ሳለ ከግለሰቡ ጋር ንክኪ አድርገዋል የተባሉ ሰዎች እንደመተመሩና እስካሁን ምንም እንዳልተገኘ ገልጸዋል

ከንቲባው "አንድ ጃፓናዊ የኮሮናቫይረስ ተገኝቶበታል። ሁላችንም ከእጅ ንክኪና ከአላስፈላጊ ስብሰባዎች አንቆጠብ ለማለት እፈልጋለሁ" በማለት ነበር መልዕክታቸውን ለአዲስ አበባ ነዋሪዎች መልዕክታቸውን አስፍረዋል።

Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
የፊት ማስክ አጠቃቀም እና አወጋገድ

- የፊት ማስኮን ከማድረግ በፊት እጅም በሳሙና መታጠብ።

- በማስኩ አፍና አፍንጫን መሸፈን ምንም ክፍተት ሳይኖረው።

- ማስኩ አፍንጫዎ ላይ እንደተመጠ እንዲቆይ የአፍና የአፊንጫዎን ጠርዝ በጣቶ መጫን።

- ማስኩን በሚያወልቁበት ወቅት ክዳን ባለው ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ይጣሉት ወይንም ያቃጥሉት።

- ማስኩን አድርገው እያለ ማስኩን በእጆ ባይነኩ ይመረጣል። ለመንካት ከፈለጉም እጆን በሳሙና ታጥበው መሆን አለበት


#ሼር ያድርጉ መልክቶቻችንን
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ ስጋት በአዲስ አበባ የአፍ ጭንብል ዋጋን አምስት እጥፍ አሳድጎታል

በኢትዮጵያ መንግስት በኩል የኮሮና ቫይረስ ዛሬ በአንድ ጀፓናዊ በኩል እንደተገኘ ሲነገር ለአጭር ሰአት የምታገለግለው ከአቧራ እና የሰዎች ትንፋሽ ወደ እኛ አፍና አፍንጫ እንዳየይገባ የምትከላከለው የአፍ ጭንብል በሳምንት ግዜ ውስጥ ከአምስት ብር ወደ 25 ብር ማደጉን ከፋርማሲዎች ያገኘው መረጃ ይጠቁማል።

ጭንብሉ በእጥረት ምክንያት ዋጋው መወደዱን ፋርማሲዎች ሲናገሩ ተጠቃሚዎች ደግሞ ዋጋው ሆን ተብሎ በኮሮና ቫየረስ ሰበብ እንደተወደደ ለፊደል ፖስት ተናግረዋል።

Via:- Fidelpost.com
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
🏷LA POLO
🏷🇹🇷Turkey🇹🇷
🏷MATERIAL (KODA)
🏷Size: 40 41 42 43
🏷PRICE 2500
🏷Free Delivery
🏷Contact @babeyos
🏷call +251955352406
📞+251904187518
BABYO BRAND|always unique
@Babeyobrands
በተጨማሪም
👔ልብሶች😻🔥
🔥ሰአቶች
👞👡ጫማዎች👠🥿 🔥
👜ቦርሳዎች💼
🧥ሌሎችንም 👨ለወንዶችም ለሴቶችም👩‍🦳 ይቀላቀሉን
የፈለጉትን እቃ ያሉበት ድረስ በነፃ(ያለ ምንም ተጨማሪ ክፍያ) እናመጣልዎታለን

join👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFhWm3MuPyJdztBwSQ
Forwarded from HEY Online Market
Samsung A30S (64 GB)
Camera: 16Mp + 5Mp
Front : 16Mp
Ram: 4 GB Ram
Storage: 64 GB
Battry: 4000 mAh Battery
Price :8400

Contact us
0953964175
0925927457
0910695100 @Roviii
@heyonlinemarket
Forwarded from YeneTube
- የተለያዩ ብራንድ ያላቸው ስአቶችን አስመጥተናል በተመጣጣኝ ዋጋ ከኩባንያችን (ሺባ) ‼️በ 1500 ብቻ ይግዙ‼️
ቻናላችንን በመቀላቀል ለተለያዩ ምርጫዎችን አይተው ይግዙ https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFfS1CHMcuedhCLPBQ

- አድራሻ : ቦሌ ኤድናሞል ፊትለፊት ባቲ ኮፕሌክስ 2ተኛ ፎቅ ፤ ክፋለ ሀገር ለምትኖሩ በፖስታ እንልካለን። ማንኛውም እቃ ከ Amazon.co.uk እና ከ ebay.co.uk ማዘዝ ይችሉ ፤ በ0941158969 ይደውሉልን
ሀዋሳ ቤንዚል ችግር እስከ ዛሬ አልተፈታም
ካሳለፈነው ሳምንት ጀምሮ የቤንዚን እጥረት ሀዋሳ ላይ ተስተውሏል። ዛሬ እንዳሳለፍነው ሳምንት ተመሳሳይ የቤንዚን እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ ተስተውሏል።

ይሁን እንጂ ሀዋሳ ሼል አከባቢ በሀይላንድ ቤንዚን የያዙ ህፃናት በነፃነት አንድ ሊትር ከ50 - 60 ብር እየቸበቸቡት ይገኛሉ ይህንን የጥቁር ገበያ መንግስት ሊከላከለው የሚገባ ተግባር ነው።

ከዚህ ባስ ሲል ከተማዋ ላይ የሚገኙ ሞተር መጠገኛ ቤቶች እንዲሁም የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆች ቤንዚን በነፃነት እንደሚሸጡ የከተማ አስተዳዳር የሚያውቀው ጉዳይ ሆኖ ሳለ ለምን ይህንን ተግባር የሚቃወም ሰው መጥፋቱ አገርሞናል።


@Yenetube @Fikerassefa
አዲስ አበባ ፒያሳ- 4ኪሎ -መገናኛ ቦሌ ተዘዋውረን እንደተመለከትነው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች አፍና አፊንጫ መሸፈኛ ማድረግ መጀመራቸውን ተመልክተናል።

@Yenetube @Fikerassefa
በመዲናችን ትላልቅ ሱፐር ማርኬቶች ሳኒታይዘር - አልኮል የመሳሰሉትን ተዘዋውረን ጠይቀናል መልሳቸውም የለም ነው።

አብዛኞቹ ላይ ደሞ ሰልፎች ይስተዋልባቸዋል።
#ሸዋ ሱፐር ማርኬት ነገ የጠየቅናቸውን እንደሚያዘጋጁ ነግረውናል።

@Yenetube @Fikerassefa
ሱዳን የመጀመሪያውን የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ፣ ተጠቂው ከተሞተ በኅላ አወቀች።

ተጠቂው ከተባበሩት አረብ ኤሚሪቶች ወደ ሱዳን የገባ ሲሆን፣ ታሞ በትናንትናው ዕለት ከሞተ በኅላ ነው የቫይረሱ ተጠቂ መሆኑ የተደረሰበት።

@Yenetube @Fikerassefa
ከባሕር ዳር እስከ ጎንደር አካባቢ የሚታዬው አቧራማ ጭጋግ የተነሳው ከሱዳን መሆኑን የምዕራብ አማራ ሚትዮሮሎጂ አገልግሎት ማዕከል ለ አማራ ማስ ሚዲያ ተናግሯል።

እንደዚህ ዓይነት የአየር ሁኔታ መለዋወጥ ሲያጋጥም የማጅራት ገትር በሽታ መንስኤ ሊሆን ስለሚችል ንጽሕናን በመጠበቅ ሕብረተሰቡ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግም ኤጀንሲው መክሯል።

Via:- #ElU
@Yenetube @Fikerassefa
የፊት እና የአፍ መሸፈኛ ከ5 ወደ 100ብር ዋጋው ማደጉን ተመልክተናል።

ይህንን ያደረጉት ፋርማሲዎችም ጭምር ናቸው ። የፊት እና የአፍ መሸፈኛዎን ቀድመው የገዙ ነጋዴዎችም ይህንን ተግባር ሲፈፅሙ ተመልክተናል።

ይህ ተገቢ አይደለም ይህ የፊት እና የአፍ መሸፈኛ ማስክ ቢቻል ነፃ የሚሰጥ ነው ነገር ይህንን ያህ ገና ዛሬ ቫይረሱ ተከሰተ በተባለበት ቀን እንዲህ ዋጋውን ማስወደድ ከኢትዮጵያዊነት ያፈነገጠ ተግባር ነው።

@YeneTube @Fikerassefa
"በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ተገኝቷል" በሚል ከወጣው መረጃ በኋላ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎችን የሚቆጣጠር ግብረሀይል ማቋቋሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት አስታወቀ።

በከተማዋ የንግድ ቢሮ የሚመራው ግብረሀይሉ ከነገ ጠዋት ጀምሮ ወደ ስራ ይገባል ተብሏል። ህብረተሰቡ ካልተገባ የዋጋ ጭማሪ እራሱን እንዲጠብቅና የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎችን በተመለከተ ጥቆማ እንዲሰጥ የከተማ አስተዳደሩ አሳስቧል።

@Yenetube @Fikerassefa