ከኮሮናቫይረስ መተላለፊያ መንገዶች አንዱ በእጅ መጨባበጥ መሆኑን ተከትሎ በርካቶች የየራሳቸውን ሰላምታ መለዋወጫ መንገድ እየፈበረኩ ነው።
በሽታው የመነጨባት ዉሃን ነዋሪዎች ሰላምታ የሚለዋወጡት በእግር ሆኗል። በርካታ የዓለም መሪዎች ደግሞ በክርን መገጫጨትን መርጠዋል። የእስራኤል ፕሬዝደንት ኔታኒያሁ እንደ ሕንዶች 'ናማስቴ' ብንል ነው የሚሻለው ብለዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ደግሞ ፎቶ ላይ እንደተመለከተው ዓይነት ሰላምታ ይዘው ብቅ ብለዋል።
ምንጭ፡ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር/ቢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
በሽታው የመነጨባት ዉሃን ነዋሪዎች ሰላምታ የሚለዋወጡት በእግር ሆኗል። በርካታ የዓለም መሪዎች ደግሞ በክርን መገጫጨትን መርጠዋል። የእስራኤል ፕሬዝደንት ኔታኒያሁ እንደ ሕንዶች 'ናማስቴ' ብንል ነው የሚሻለው ብለዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ደግሞ ፎቶ ላይ እንደተመለከተው ዓይነት ሰላምታ ይዘው ብቅ ብለዋል።
ምንጭ፡ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር/ቢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ የግድያ ሙከራ የተደረገባቸው የሱዳኑ ጠቅላይ ሚንስትር አብደላ ሀምዱክ ደህ ነኝ ሲሉ በቲውተር ገፃቸው ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
እንግሊዝ በፈቃደኝነት በኮሮና ቫይረስ ተይዞ እራሱን ለክትባት ላዘጋጀ ሰው 130 ሺህ ብር እሸልማለሁ አለች።
በለንደን ያለ አንድ የጤና ፈጠራ ኩባንያ ለዓለማችን ገዳይ ለሆነው ለኮሮና ቫይረስ መድሃኒት በመቀመም ላይ መሆኑን አስታውቋል።
ኩባንያው ለዚህ የምርምራ ስራው እንዲያግዘው በጎ ፈቃደኞችን በመመልመል እና በዚህ ቫይረስ በማስያዝ ከዚያ በዚሁ ኩባንያ የተፈበረኩ የክትባት መድሃኒቶችን ለመወጋት ዛሬ ማስታወቂያ አውጥቷል።
ዴይሊ ሜይል እንደዘገበው ከሆነ ኩባንያው በዚህ ስራ ለመሳተፍ ፈቃደኛ ለሆኑ ሰዎች 3 ሺህ 500 ዩሮ ወይም ከ130 ሺህ ብር በላይ እንደሚከፍል አስታውቋል።
ይህ ኩባንያ ለዚህ ምርምር 24 ሰዎችን እንደሚፈልግ ያስታወቀ ሲሆን በጎ ፈቃደኞችን እንደሚያገኝ ተስፋ እንዳለው ገልጿል።
እንግሊዝ ለቫይረሱን ለመከላከል ከ46 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ገንዘብ የበጀተች ሲሆን እስካሁን 273 ሰዎች በዚህ ቫይረስ ሲያዙ 3 ሰዎች ደግሞ ሞተዋል።
Via:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
በለንደን ያለ አንድ የጤና ፈጠራ ኩባንያ ለዓለማችን ገዳይ ለሆነው ለኮሮና ቫይረስ መድሃኒት በመቀመም ላይ መሆኑን አስታውቋል።
ኩባንያው ለዚህ የምርምራ ስራው እንዲያግዘው በጎ ፈቃደኞችን በመመልመል እና በዚህ ቫይረስ በማስያዝ ከዚያ በዚሁ ኩባንያ የተፈበረኩ የክትባት መድሃኒቶችን ለመወጋት ዛሬ ማስታወቂያ አውጥቷል።
ዴይሊ ሜይል እንደዘገበው ከሆነ ኩባንያው በዚህ ስራ ለመሳተፍ ፈቃደኛ ለሆኑ ሰዎች 3 ሺህ 500 ዩሮ ወይም ከ130 ሺህ ብር በላይ እንደሚከፍል አስታውቋል።
ይህ ኩባንያ ለዚህ ምርምር 24 ሰዎችን እንደሚፈልግ ያስታወቀ ሲሆን በጎ ፈቃደኞችን እንደሚያገኝ ተስፋ እንዳለው ገልጿል።
እንግሊዝ ለቫይረሱን ለመከላከል ከ46 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ገንዘብ የበጀተች ሲሆን እስካሁን 273 ሰዎች በዚህ ቫይረስ ሲያዙ 3 ሰዎች ደግሞ ሞተዋል።
Via:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
እኛን አይወክልም በቀለ ገርባ
በአዳማ ከተማ በነበረ የኦፌኮ መድረክ ላይ በተላለፈው መልዕክት ዙሪያ ሃላፊነቱን እንደማይወስዱ አቶ በቀለ ገርባ ተናገሩ፡፡
በአዳማ ከተማ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀ የምክክር መድረክ ላይ በአንዲት ተሳታፊ የተላለፈው መልዕክት እኛን ወይም ፖርቲን አይወክልም ፤እንደሚባለውም የእርሷን ሀሳብ ደግፈን አላጨበጨብንም ብለዋል አቶ በቀለ፡፡
በእለቱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ከፍተኛ አመራሮች የተገኙበትና በኦኤምኤን ቴሌቪዥን በቀጥታ በተላለፈው በዚህ ዝግጅት የመጡት ታዳሚያንን በግል የጠራናቸው ሳይሆኑ በሚዲያ በተላለፈ መልዕክት የመጡ ናቸው ብለዋል።
ማን ምን ሊል እንደመጣ እንኳን ማወቅ በማንችልበት ሆኒታ ተሳታፊዋ የተሰማትን ተናግራለች ፤የግለሰብን መብት መጋፋት አንችልም ማንም የተሰማውን መግለጽ ይችላል ይህ ጥፋት አይደለም ነው የሚሉት አቶ በቀለ፡፡
ይሁን እንጂ ከእርሷ ንግግር በኋላ ሀሳቧን ደግፈው አጨብጭበዋል መባሉ ስህተት ነው ሲሉ ያክላሉ፡፡
ለመሆኑ ፓርቲው ንግግሩ ከባድ እና መታረም ያለበት እንደሆነ አምኖ ስለምን ማስተካከያ አልሰጠም ላልናቸው አቶ በቀለ በእለቱ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና የመክፈቻ ንግግር እኔ ደግሞ የመዝጊያ ንግግር አድርገናል፡፡
በፓርቲያችን ውስጥ የሴቶች ተሳትፎን በተመለከተም ጥናታዊ ጽሁፍ ቀርቧል በእነዚህ ነገሮች ላይ ልንጠየቅ ይገባል ፤ተሳስተን ከሆነ በወንጀልም ልንጠየቅ ይገባል፡፡
አሁን የሆነው ግን ከተሳታፊዎች ሀሳብ እንዳለ ብለን በጠየቅነው መሰረት እጇን ያወጣች እድል ታግኝ አታግኝ በውል ባላወቅናት አንዲት ሴት የተሰጠ በመሆኑ እኛ ልንጠየቅ አይገባም ብለዋል አቶ በቀለ፡፡
ከነገሩ በኃላ በማህበራዊ ደረገጾች በመገናኛ ብዙሀን እና በግለሰቦች የተከፈተብን ዘመቻ ግን ቀድሞዎኑ ሲጠበቅ የነበረ ነው የሚመስለው፡፡
ከልጅቷ ሀሳብ በላይ በእኛ ላይ እየተሰነዘረ ያለው ዘመቻ ጥላቻው የማን እንደሆነ እያሳየ ነው ብለዋል አቶ በቀለ፡፡
ስለዚህ እኛ በዚህ ላይ ትክክል ነው ብለን አናስብም ፤ነገር ግን ከእኛ ቁጥጥር ውጪ በሆነ ሁኔታ በተፈጠረው ነገር እንዲህ አምርሮና አግዝፎ መመልከቱ የፈጠረው ስሜት ግን አሳዛኝና የጥላቸውን ደረጃ ያሳየ ነው ብለዋል፡፡
Via:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
በአዳማ ከተማ በነበረ የኦፌኮ መድረክ ላይ በተላለፈው መልዕክት ዙሪያ ሃላፊነቱን እንደማይወስዱ አቶ በቀለ ገርባ ተናገሩ፡፡
በአዳማ ከተማ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀ የምክክር መድረክ ላይ በአንዲት ተሳታፊ የተላለፈው መልዕክት እኛን ወይም ፖርቲን አይወክልም ፤እንደሚባለውም የእርሷን ሀሳብ ደግፈን አላጨበጨብንም ብለዋል አቶ በቀለ፡፡
በእለቱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ከፍተኛ አመራሮች የተገኙበትና በኦኤምኤን ቴሌቪዥን በቀጥታ በተላለፈው በዚህ ዝግጅት የመጡት ታዳሚያንን በግል የጠራናቸው ሳይሆኑ በሚዲያ በተላለፈ መልዕክት የመጡ ናቸው ብለዋል።
ማን ምን ሊል እንደመጣ እንኳን ማወቅ በማንችልበት ሆኒታ ተሳታፊዋ የተሰማትን ተናግራለች ፤የግለሰብን መብት መጋፋት አንችልም ማንም የተሰማውን መግለጽ ይችላል ይህ ጥፋት አይደለም ነው የሚሉት አቶ በቀለ፡፡
ይሁን እንጂ ከእርሷ ንግግር በኋላ ሀሳቧን ደግፈው አጨብጭበዋል መባሉ ስህተት ነው ሲሉ ያክላሉ፡፡
ለመሆኑ ፓርቲው ንግግሩ ከባድ እና መታረም ያለበት እንደሆነ አምኖ ስለምን ማስተካከያ አልሰጠም ላልናቸው አቶ በቀለ በእለቱ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና የመክፈቻ ንግግር እኔ ደግሞ የመዝጊያ ንግግር አድርገናል፡፡
በፓርቲያችን ውስጥ የሴቶች ተሳትፎን በተመለከተም ጥናታዊ ጽሁፍ ቀርቧል በእነዚህ ነገሮች ላይ ልንጠየቅ ይገባል ፤ተሳስተን ከሆነ በወንጀልም ልንጠየቅ ይገባል፡፡
አሁን የሆነው ግን ከተሳታፊዎች ሀሳብ እንዳለ ብለን በጠየቅነው መሰረት እጇን ያወጣች እድል ታግኝ አታግኝ በውል ባላወቅናት አንዲት ሴት የተሰጠ በመሆኑ እኛ ልንጠየቅ አይገባም ብለዋል አቶ በቀለ፡፡
ከነገሩ በኃላ በማህበራዊ ደረገጾች በመገናኛ ብዙሀን እና በግለሰቦች የተከፈተብን ዘመቻ ግን ቀድሞዎኑ ሲጠበቅ የነበረ ነው የሚመስለው፡፡
ከልጅቷ ሀሳብ በላይ በእኛ ላይ እየተሰነዘረ ያለው ዘመቻ ጥላቻው የማን እንደሆነ እያሳየ ነው ብለዋል አቶ በቀለ፡፡
ስለዚህ እኛ በዚህ ላይ ትክክል ነው ብለን አናስብም ፤ነገር ግን ከእኛ ቁጥጥር ውጪ በሆነ ሁኔታ በተፈጠረው ነገር እንዲህ አምርሮና አግዝፎ መመልከቱ የፈጠረው ስሜት ግን አሳዛኝና የጥላቸውን ደረጃ ያሳየ ነው ብለዋል፡፡
Via:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ እስካሁን በኮቢድ-19 (ኮሮና ቫይረስ) የተጠቃ ሰው እንደሌለ ተገልጧል፡፡ ይህን ያስታወቀው ቫይረሱን ለመከላከል የተቋቋመው ብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ነው፡፡ ኮሚቴው ለጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ሪፖርት ማቅረቡን ኢቢሲ ዘግቧል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
YeneTube
ኦኤምኤን በፌስቡክ ገጹ ንግግሩ በቀጥታ በመሰራጨቱ ይቅርታ ጠይቋል እንዲሁም ከሳተላይት ላይ ቪዲዮዎን ማውረዱን ገልጷል። @Yenetube @Fikerassefa
"OMN ላይ ላኮረፋቹብን ተመልካቾቻችን ሁሉ ይቅርታ እንጠይቃለን"
የሚለው ዕርፍተ ነገር OMN #ስህተት አልሰራውም እንደማለት ነው የምንወስደው ሲሉ አቤቱታቸውን አቅርበዋል። እርሶ ምን ይላሉ ?
የሚለው ዕርፍተ ነገር OMN #ስህተት አልሰራውም እንደማለት ነው የምንወስደው ሲሉ አቤቱታቸውን አቅርበዋል። እርሶ ምን ይላሉ ?
Anonymous Poll
83%
ትክክለኛ አገላለፅ አይደለም።
17%
ትክክለኛ አገላለፅ ነው።
የኖቭል ኮሮና ቫይረስ መተላለፊያ መንገዶች ምንድን ናቸው ?
የኖቬል ኮሮና ቫይረስ መተላለፊያ መንገድ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች በሚያስሉበት እና በሚያስነጥሱበት ወቅት ከትንፋሽ ጋር በሚወጡ ፈሳሾች ጋር በሚደረግ ንክኪ ነው።
#Share
@Yenetube @Fikerassefa
የኖቬል ኮሮና ቫይረስ መተላለፊያ መንገድ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች በሚያስሉበት እና በሚያስነጥሱበት ወቅት ከትንፋሽ ጋር በሚወጡ ፈሳሾች ጋር በሚደረግ ንክኪ ነው።
#Share
@Yenetube @Fikerassefa
ለሲያትል እና አካባቢ ነዋሪዎች በቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን አማካኝነት በቤት ውስጥ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ኪት ለነዋሪዎች ለማከፋፋል እየተዘጋጁ መሆኑ ተሰምቷል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
እስራኤል ኮሮና ቫይረስ ከተከሰተባቸው ሀገራት ወደ ሀገሯ የሚገቡትን 14 ቀን ለይቶ ማቆያ ማስገባት መጀመሯን አስታውቋል።
#ኮቪድ19
@Yenetube @Fikerassefa
#ኮቪድ19
@Yenetube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ የነበረ አንድ የአሜሪካ የባህር ሀይል የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መሆኑ ተገልጿል።
ቶክ ሚዲያ የአሜሪካ መከላከያ ሀይል መግለጫን ዋቢ አድርጎ በሰራው ዘገባ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርጎ ወደ ዋሸንግተን የተመለሰ አንድ የባህር ሀይል ወታደር በኮሮና ቫይረስ መጠቃቱ ተገልጿል።
ይሁንና ወታደሩ ወደ ኢትዮጽያ የመጣው መቼ እንደሆነ ዘገባው አልጠቀሰም።
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እስካሁን በኢትዮጵያ በዚህ ቫይረስ የተጠቃ ሰው አለመኖሩን ማስታወቁ ይታወሳል።
http://www.talkmedianews.com/featured/2020/03/09/marine-back-from-ethiopia-tests-positive-from-covid-19-at-ft-belvoir-virginia/
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
ቶክ ሚዲያ የአሜሪካ መከላከያ ሀይል መግለጫን ዋቢ አድርጎ በሰራው ዘገባ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርጎ ወደ ዋሸንግተን የተመለሰ አንድ የባህር ሀይል ወታደር በኮሮና ቫይረስ መጠቃቱ ተገልጿል።
ይሁንና ወታደሩ ወደ ኢትዮጽያ የመጣው መቼ እንደሆነ ዘገባው አልጠቀሰም።
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እስካሁን በኢትዮጵያ በዚህ ቫይረስ የተጠቃ ሰው አለመኖሩን ማስታወቁ ይታወሳል።
http://www.talkmedianews.com/featured/2020/03/09/marine-back-from-ethiopia-tests-positive-from-covid-19-at-ft-belvoir-virginia/
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
የመንግስትም ሆነ የግል፣ የውጪም ሆነ የሀገር ውስጥ ሚድያዎች ዛሬ የሚከናወነውን የET-302 የመታሰብያ ፕሮግራም በስፍራው ተገኝተው እንዳይዘግቡ ተደርጓል!
#ኤልያስ_መሰረት
አዘጋጆቹ "ቪድዮ ቀርፀን እና ፎቶ አንስተን እኛ እንሰጣለን። ሚድያ ያልተጋበዘው በቤተሰቦች ጥያቄ ነው" ያሉ ሲሆን በዚህም ምክንያት ከቦታው ሳንደርስ እየተመለስን እንገኛለን።
Via:- eliasmeseret
@Yenetube @Fikerassefa
#ኤልያስ_መሰረት
አዘጋጆቹ "ቪድዮ ቀርፀን እና ፎቶ አንስተን እኛ እንሰጣለን። ሚድያ ያልተጋበዘው በቤተሰቦች ጥያቄ ነው" ያሉ ሲሆን በዚህም ምክንያት ከቦታው ሳንደርስ እየተመለስን እንገኛለን።
Via:- eliasmeseret
@Yenetube @Fikerassefa
YeneTube
በኢትዮጵያ የነበረ አንድ የአሜሪካ የባህር ሀይል የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መሆኑ ተገልጿል። ቶክ ሚዲያ የአሜሪካ መከላከያ ሀይል መግለጫን ዋቢ አድርጎ በሰራው ዘገባ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርጎ ወደ ዋሸንግተን የተመለሰ አንድ የባህር ሀይል ወታደር በኮሮና ቫይረስ መጠቃቱ ተገልጿል። ይሁንና ወታደሩ ወደ ኢትዮጽያ የመጣው መቼ እንደሆነ ዘገባው አልጠቀሰም። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እስካሁን በኢትዮጵያ…
ከባህር ሀይሉ ጋር በተያያ ሮይተርስ ይዞ በወጣው መረጃ መሰረት የባህር ሀይሉ ባሳለፍነው ወር ነው
ከኢትዮጵያ የተመለሰው።
ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች ጋር ንኪኪ ነበራቸው የተባሉት ግለሰቦች የቫይረሱን ምልክት አለማሳየታቸውን ተገልጷል።
ማንበብ ትችላላችሁ⬇️
https://mobile.reuters.com/article/amp/idUSKBN20W2PL?fbclid=IwAR2-NXlkToe7nTQ0U1iPc6Rc7I2OtVOC-hX9d5ItuKl0xy8RJsL-OXEbGG4&__twitter_impression=true
@Yenetube @Fikerassefa
ከኢትዮጵያ የተመለሰው።
ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች ጋር ንኪኪ ነበራቸው የተባሉት ግለሰቦች የቫይረሱን ምልክት አለማሳየታቸውን ተገልጷል።
ማንበብ ትችላላችሁ⬇️
https://mobile.reuters.com/article/amp/idUSKBN20W2PL?fbclid=IwAR2-NXlkToe7nTQ0U1iPc6Rc7I2OtVOC-hX9d5ItuKl0xy8RJsL-OXEbGG4&__twitter_impression=true
@Yenetube @Fikerassefa
በዚምቧብዌ በኮሮና ቫይረስ ተይዟል ተብሎ የተጠረጠረ አንድ ግለሰብ ማምለጡ ተገለጸ።
በዚምባብዌ መዲና ሀራሬ ከተማ አንድ ታይላንዳዊ የኮሮና ምልክቶች ቢታዩበትም ሳይመረመር ከሆስፒታሉ መጥፋቱ እስካሁን ኮሮና ላላገኛት ሀገር አሳሳቢ ሆኗል፡፡
በበሽታው ተይዟል ተብሎ የተጠረጠረው ይህ ታይላንዳዊ በፖሊስ እየታሰሰ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
የዚምባብዌ ጤና ሚኒስቴር እስካሁን በሀገሬ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ የለም ብሏል፡፡
በተያያዘ ዜና በቡርኪና ፋሶ የመጀመርያ የሆኑ 2 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዟል፡፡
የሀገሪቱ ጤና ሚ/ር እንዳለው ከሰሀራ በታች በኮሮና ስንጠቃ ስድስተኛ ሀገር ሆነናል ብሏል፡፡ በቫይረሱ የተጠቁት ባልና ሚስቶች ከፈረንሳይ ጉዟቸው በቅርቡ የተመለሱ ሲሆኑ በለይቶ ማቆያ ተቀምጠዋል ተብሏል፡፡
በደቡብ አፍሪካ ደግሞ ተጨማሪ 4 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል፡፡
እነዚህ ተጠቂዎች ጣልያን ሄደው ባለፈው ሳምንት ከተመለሱት 10 ሰዎች መካከል ናቸው ተብሏል፡፡
ይህ አዲስ ጥቃት በደቡብ አፍሪካ በበሽታው የተያዙትን ሰዎች ቁጥር ወደ ሰባት ያደረሰው ሲሆን በጆሀንስበርግ አንድ መምህር ከጣልያን ስለመጣ የሚያስተምርበት ት/ቤት ለ 1 ቀን ተዘግቷል፡፡
እንዲሁም በቱኒዚያ ተጨማሪ ሶስት አዳዲስ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኝተዋል።
የጤና ባለሙያዎች እንደገለፁት በመዲናዋ በቱኒዝ፣በሰሜን ቱኒዝያ በምትገኘው የወደብ ከተማ ቢዜርቴ እና በደቡብ በምትኘው ሜህዲያ ከተማ ነው በበሽታው የተጠቁት ሰዎች የተገኙት፡፡
ሁለቱ ከጣልያን ተጉዘው የመጡ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን ከጤና ሚኒስቴር የወጣ ይፋዊ የሆነ ደብዳበቤ ሁሉም ቱኒዚያውያን ስብሰባዎችን ለሌላ ጊዜ እንዲያስተላልፉ፣በኮሮና ቫይረስ ከተጠቁ ሀገራት እንግዶችን ፣መጋበዝ እንዲያቆሙ አሳስቧል፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
በዚምባብዌ መዲና ሀራሬ ከተማ አንድ ታይላንዳዊ የኮሮና ምልክቶች ቢታዩበትም ሳይመረመር ከሆስፒታሉ መጥፋቱ እስካሁን ኮሮና ላላገኛት ሀገር አሳሳቢ ሆኗል፡፡
በበሽታው ተይዟል ተብሎ የተጠረጠረው ይህ ታይላንዳዊ በፖሊስ እየታሰሰ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
የዚምባብዌ ጤና ሚኒስቴር እስካሁን በሀገሬ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ የለም ብሏል፡፡
በተያያዘ ዜና በቡርኪና ፋሶ የመጀመርያ የሆኑ 2 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዟል፡፡
የሀገሪቱ ጤና ሚ/ር እንዳለው ከሰሀራ በታች በኮሮና ስንጠቃ ስድስተኛ ሀገር ሆነናል ብሏል፡፡ በቫይረሱ የተጠቁት ባልና ሚስቶች ከፈረንሳይ ጉዟቸው በቅርቡ የተመለሱ ሲሆኑ በለይቶ ማቆያ ተቀምጠዋል ተብሏል፡፡
በደቡብ አፍሪካ ደግሞ ተጨማሪ 4 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል፡፡
እነዚህ ተጠቂዎች ጣልያን ሄደው ባለፈው ሳምንት ከተመለሱት 10 ሰዎች መካከል ናቸው ተብሏል፡፡
ይህ አዲስ ጥቃት በደቡብ አፍሪካ በበሽታው የተያዙትን ሰዎች ቁጥር ወደ ሰባት ያደረሰው ሲሆን በጆሀንስበርግ አንድ መምህር ከጣልያን ስለመጣ የሚያስተምርበት ት/ቤት ለ 1 ቀን ተዘግቷል፡፡
እንዲሁም በቱኒዚያ ተጨማሪ ሶስት አዳዲስ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኝተዋል።
የጤና ባለሙያዎች እንደገለፁት በመዲናዋ በቱኒዝ፣በሰሜን ቱኒዝያ በምትገኘው የወደብ ከተማ ቢዜርቴ እና በደቡብ በምትኘው ሜህዲያ ከተማ ነው በበሽታው የተጠቁት ሰዎች የተገኙት፡፡
ሁለቱ ከጣልያን ተጉዘው የመጡ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን ከጤና ሚኒስቴር የወጣ ይፋዊ የሆነ ደብዳበቤ ሁሉም ቱኒዚያውያን ስብሰባዎችን ለሌላ ጊዜ እንዲያስተላልፉ፣በኮሮና ቫይረስ ከተጠቁ ሀገራት እንግዶችን ፣መጋበዝ እንዲያቆሙ አሳስቧል፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
🏷CLARKS
🏷🇮🇹 ITALY 🇮🇹
🏷Size:39 40 41 42 43 44
🏷️Price: 2300 ETB
🏷Free Delivery
🏷contact @babeyos
🏷call +251955352406
BABYO BRAND™|always unique
Join👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFhWm3MuPyJdztBwSQ
🏷🇮🇹 ITALY 🇮🇹
🏷Size:39 40 41 42 43 44
🏷️Price: 2300 ETB
🏷Free Delivery
🏷contact @babeyos
🏷call +251955352406
BABYO BRAND™|always unique
Join👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFhWm3MuPyJdztBwSQ
ባለፈው መስከረም ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩት የፈረንሳይ ባህል ሚኒስትር በኮሮና ቫይረስ ተያዙ
በፈረንሳይ መንግስት እርዳታ እየተዳሰ የነበረውን የላሊበላ ውቅር ቤተክርስቲያንን ለመገምገም ባለፈው መስከረም ኢትዮጵያ የመጡትና ከጠ/ሚ ከዶ/ር አብይ አህመድ ጋር ውይይት ያረጉት የፈረንሳይ የባህል ሚኒስትር ፍራንክ ሬይስተር በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነግሯል ።
የፈረንሳይ የጤና ሚኒስትር ኦሊቨር ቬራን ቢ ኤፍ ኤም ቴሌቭዥን ላይ ቀርበው እንደተናገሩት ” ሬይሰተር አሁን እቤቱ አረፍ ብሏል።ደህና ነው ።” በማለት ሚኒስትሩ እቤታቸው ሆነው ህክምና እያገኙ መሆናቸውን ገልፀዋል።
የ46 አመቱ ሬይስተር በቅርቡ በኮሮና ቫይረስ ከተጠቁት አምስት የፈረንሳይ የፓርላማ አባላት ከአንዱ ጋር በመገናኘታቸው ቫይረሱ ሊይዛቸው እንደቻለም ተነግሯል።
ሬይስተር ከፈረንሳይ ባለስልጣኖች መሀከል ግብረሰዶማዊ ነኝ በማለት በ2010 ዓ.ም መናገራቸው የሚታወስ ሲሆን የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻን አጥብቀው ይደግፋሉ።
ሬይስተር ዛሬ ማክሰኞ ከፊልም ኢንደስትሪ ሰዎች ጋር እና ከአርቲስቶች ጋር በኮሮና ቫይረስ መከላከል ዙርያ ዉይይት ለማድረግ ቀጠሮ ይዘው ነበር።
በፈረንሳይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት 25 ሰዎች ሲሞቱ 1,412 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል።
Via:- Fidelpost.com
@Yenetube @Fikerassefa
በፈረንሳይ መንግስት እርዳታ እየተዳሰ የነበረውን የላሊበላ ውቅር ቤተክርስቲያንን ለመገምገም ባለፈው መስከረም ኢትዮጵያ የመጡትና ከጠ/ሚ ከዶ/ር አብይ አህመድ ጋር ውይይት ያረጉት የፈረንሳይ የባህል ሚኒስትር ፍራንክ ሬይስተር በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነግሯል ።
የፈረንሳይ የጤና ሚኒስትር ኦሊቨር ቬራን ቢ ኤፍ ኤም ቴሌቭዥን ላይ ቀርበው እንደተናገሩት ” ሬይሰተር አሁን እቤቱ አረፍ ብሏል።ደህና ነው ።” በማለት ሚኒስትሩ እቤታቸው ሆነው ህክምና እያገኙ መሆናቸውን ገልፀዋል።
የ46 አመቱ ሬይስተር በቅርቡ በኮሮና ቫይረስ ከተጠቁት አምስት የፈረንሳይ የፓርላማ አባላት ከአንዱ ጋር በመገናኘታቸው ቫይረሱ ሊይዛቸው እንደቻለም ተነግሯል።
ሬይስተር ከፈረንሳይ ባለስልጣኖች መሀከል ግብረሰዶማዊ ነኝ በማለት በ2010 ዓ.ም መናገራቸው የሚታወስ ሲሆን የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻን አጥብቀው ይደግፋሉ።
ሬይስተር ዛሬ ማክሰኞ ከፊልም ኢንደስትሪ ሰዎች ጋር እና ከአርቲስቶች ጋር በኮሮና ቫይረስ መከላከል ዙርያ ዉይይት ለማድረግ ቀጠሮ ይዘው ነበር።
በፈረንሳይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት 25 ሰዎች ሲሞቱ 1,412 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል።
Via:- Fidelpost.com
@Yenetube @Fikerassefa
ትናንት ምሽት በሰሜን ሸዋ ዞን መሀል ሜዳ ከተማ አንድ ግለሰብ ቦንብ ወርውሮ 3 ሰዎችን የገደለ ሲሆን ተጨማሪ 3 ሰዎችን አቁስሏል። ይህው ግለሰብ በሽጉጥና በጩቤ ተጨማሪ 13 ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሷል።
ድርጊቱ የተፈጸመው በከተማው በሚገኘው ወይዘሮ ትርንጎ መጠጥ ቤት ሲሆን፣ ፖሊስ ተጠርጣሪውን ለመያዝ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
በተጨማሪም በተመሳሳይ ሰዐት በከተማው በተለምዶ ወልደመድን ጫካ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ አንድ ሌላ ሰው ጭንቅላቱ ላይ በስለት ተመቶ ወድቆ የተገኘ ሲሆን፣ ይህም የሟቾቹን ቁጥር ወደ 4 ከፍ አድርጎታል።
Via:- Elu
@Yenetube @Fikerassefa
ድርጊቱ የተፈጸመው በከተማው በሚገኘው ወይዘሮ ትርንጎ መጠጥ ቤት ሲሆን፣ ፖሊስ ተጠርጣሪውን ለመያዝ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
በተጨማሪም በተመሳሳይ ሰዐት በከተማው በተለምዶ ወልደመድን ጫካ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ አንድ ሌላ ሰው ጭንቅላቱ ላይ በስለት ተመቶ ወድቆ የተገኘ ሲሆን፣ ይህም የሟቾቹን ቁጥር ወደ 4 ከፍ አድርጎታል።
Via:- Elu
@Yenetube @Fikerassefa