እስራኤል ኮሮና ቫይረስ ከተከሰተባቸው ሀገራት ወደ ሀገሯ የሚገቡትን 14 ቀን ለይቶ ማቆያ ማስገባት መጀመሯን አስታውቋል።
#ኮቪድ19
@Yenetube @Fikerassefa
#ኮቪድ19
@Yenetube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ#ኮቪድ19 ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል ገንዘብ እና ሌሎች አቅርቦቶችን የሚያሰባስብ ብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አቋቁመዋል። መንግሥት ጠቀም ያለ በጀት መደቦ የመጨረሻው አስከፊ ሁኔታ ቢከሰት ለመቋቋም የሚያስችሉ ግብአቶችን በማሰባሰብ ላይ ይገኛል። ነገር ግን እንዲህ ያለው ጊዜ የእያንዳንዱን ግለሰብ አስተዋጽኦ የሚፈልግ ነው። እጅግ አስቸጋሪ በሆነ ጊዜ ውስጥ ስናልፍ፣ በድል አድራጊነት ለመወጣት የሚያስችሉን በኅብረት እና በሚገባ በመቀናጀት የምናደርጋቸው ጥረቶች ብቻ ናቸው። ተረጋግቶ አስተዋጽኦ ማድረግ'ን በቀዳሚነት ተግባራዊ በማድረግ የብሔራዊ ኮሚቴው አባላት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለብሔራዊው የ#ኮቪድ19 ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ለግሰዋል።
'ተረጋግቶ አስተዋጽኦ ማድረግ'ን በቀዳሚነት ተግባራዊ በማድረግ የብሔራዊ ኮሚቴው አባላት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለብሔራዊው የ#ኮቪድ19 አቅርቦት ማሰባሰቢያ ለግሰዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
'ተረጋግቶ አስተዋጽኦ ማድረግ'ን በቀዳሚነት ተግባራዊ በማድረግ የብሔራዊ ኮሚቴው አባላት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለብሔራዊው የ#ኮቪድ19 አቅርቦት ማሰባሰቢያ ለግሰዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
ስለ #ኮቪድ19 ወቅታዊ መረጃዎችን በመስጠታቸው እና የቫይረሱን ሥርጭት ለመግታት የዓለም የጤና ድርጅት ስለሚያከናውነው ተግባር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖምን አመሰግናለሁ። ትናንትና ያደረግነው የስልክ ውይይት ይህ አስጨናቂ ጊዜ ከምንጊዜውም በላይ የጋራ አመራርን እንደሚጠይቅ አረጋግጦልኛል። አመራራቸው ወቅቱንና ኃላፊነታቸውን የሚመጥን ነው።
Via Abiy Ahmed
@Yenetube @Fikerassefa
Via Abiy Ahmed
@Yenetube @Fikerassefa