Forwarded from የሀ Digital Art
Taking place over two days Saturday 7th & Sunday 8th March. https://www.facebook.com/events/848716598903708/
Brought to you in partnership with Noah Real Estate, Rainbow Bed Foam and Beyond, British Council Ethiopia, Eternal Media & Communication, @artsmailinglist @saryanevents, EthioCrypto, @yenetube, @Yegarawebhost @johnnyvideoproduction, @officialkuriftuwaterpark, Bored Cellphone Addis Ababa, @woinidigitalart, @jayineedarts— At Noah Plaza, Addis Ababa, Ethiopia.
@yehadigitalart
Brought to you in partnership with Noah Real Estate, Rainbow Bed Foam and Beyond, British Council Ethiopia, Eternal Media & Communication, @artsmailinglist @saryanevents, EthioCrypto, @yenetube, @Yegarawebhost @johnnyvideoproduction, @officialkuriftuwaterpark, Bored Cellphone Addis Ababa, @woinidigitalart, @jayineedarts— At Noah Plaza, Addis Ababa, Ethiopia.
@yehadigitalart
የኮሮና ቫይረስ በአሜሪካ የተፈበረከ ሊሆን እንደሚችል የኢራን ባለስልጠናት ገለፁ
የኮሮና ቫይረስ [COVID-19] በአሜሪካ የተፈበረከ ወይም ከዚህ ሁሉ እልቂት ጀርባ አሜሪካ ዋናዋ ተዋናይ ልትሆን እንደምትችል የኢራኑ ብሔራዊ አብዮት ጠባቂ ሃይል ኃላፊ መግለፃቸው ተጠቆመ።
'አርቲ' (RT) የተባለው የሩሲያ የዜና ተቋም፣ የኢራን ባለስልጣናትን ፍንጭ አድርጎ እንደዘገበው የኮሮና ቫይረስ አሜሪካ፣ ኢራንና ቻይናን ለማጥፋት የፈጠረችው በሽታ ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬ እንዳላቸው ዘግቧል። የኢራን ባለስልጣናት ጉዳዩን ይፋ ለማድረግ ተጨባጭ ማስረጃ በማፈላለግ ላይ መሆናቸውንም ዘገባው አስታውቋል፡፡
የኢራኑ ብሔራዊ አብዮት ጠባቂ ኃይል ኃላፊ ሁሴን ሳላም እንደገለጹት ኢራን በቫይረሱ ሳቢያ ለሚደርስባት እንግልትና ስቃይ አትሸነፍም ያሉ ሲሆን የአሜሪካን ሴራ የሚያጋልጥ መረጃ እጃችን ሲገባ የበደሏን አፀፋ እንመልሳለን ሲሉም ተደምጠዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የዓለም ጤና ድርጅት የቫይረሱን ትክክለኛ መነሻ ምክንያት በተመለከተ የደረሰበት ድምዳሜ የለም።
Via:- ASHAM TV
@YeneTube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ [COVID-19] በአሜሪካ የተፈበረከ ወይም ከዚህ ሁሉ እልቂት ጀርባ አሜሪካ ዋናዋ ተዋናይ ልትሆን እንደምትችል የኢራኑ ብሔራዊ አብዮት ጠባቂ ሃይል ኃላፊ መግለፃቸው ተጠቆመ።
'አርቲ' (RT) የተባለው የሩሲያ የዜና ተቋም፣ የኢራን ባለስልጣናትን ፍንጭ አድርጎ እንደዘገበው የኮሮና ቫይረስ አሜሪካ፣ ኢራንና ቻይናን ለማጥፋት የፈጠረችው በሽታ ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬ እንዳላቸው ዘግቧል። የኢራን ባለስልጣናት ጉዳዩን ይፋ ለማድረግ ተጨባጭ ማስረጃ በማፈላለግ ላይ መሆናቸውንም ዘገባው አስታውቋል፡፡
የኢራኑ ብሔራዊ አብዮት ጠባቂ ኃይል ኃላፊ ሁሴን ሳላም እንደገለጹት ኢራን በቫይረሱ ሳቢያ ለሚደርስባት እንግልትና ስቃይ አትሸነፍም ያሉ ሲሆን የአሜሪካን ሴራ የሚያጋልጥ መረጃ እጃችን ሲገባ የበደሏን አፀፋ እንመልሳለን ሲሉም ተደምጠዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የዓለም ጤና ድርጅት የቫይረሱን ትክክለኛ መነሻ ምክንያት በተመለከተ የደረሰበት ድምዳሜ የለም።
Via:- ASHAM TV
@YeneTube @Fikerassefa
የአለም ባንክ ለአዲስ አበባ ከተማ ተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር 25 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለመስጠት ወሰነ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በፌስቡክ ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ የገንዘብ ድጋፉ ለትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር ማህበራዊ መሰረተ ልማት ለማቅረብ የሚውል ነው።ዓለም ባንክ ያደረገው የገንዘብ ድጋፍ የከተማ ልማት ሴፍቲ ኔት መርሃ ግብር አካል መሆኑንም አስታውቀዋል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በፌስቡክ ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ የገንዘብ ድጋፉ ለትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር ማህበራዊ መሰረተ ልማት ለማቅረብ የሚውል ነው።ዓለም ባንክ ያደረገው የገንዘብ ድጋፍ የከተማ ልማት ሴፍቲ ኔት መርሃ ግብር አካል መሆኑንም አስታውቀዋል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
በኮሮና ቫይረስ እየተሰቃየች ላለችው ቻይና ድጋፍ ለማድረግ 22 ኢትዮጵያዊያን ወደ ዉሃን ከተማ ሊያቀኑ ነው።
ወደ ቻይና ለማቅናት የተሰባሰበው ይህ 22 አባላት ያሉት ይህ ቡድን ከህክምና ጀምሮ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተሰማሩ ናቸው።ቡድኑም ኮሮና ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ በተከሰተባት ውሃን ከተማ ለማቅናት ማሰቡን የቡድኑ አስተባባሪ አቶ ጸጋ ለገሰ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግሯል።እንደ ጸጋ ገለጻ ከሆነ ይህ ቡድን ወደ ቻይና ውሃን ከተማ በማቅናት ለቻይና አለንልሽ አብረን ነን የሚል መልዕክት ከማስተላፍ ባለፈ ለተጎጂዎች የህክምና፣የጉልበት ፣የሞራል እና ሌሎች ድጋፎችን ለማስተላለፍ አልሟል።
ቡድኑ ለዚህ አላማውም ገንዘብ ከአንድ የግል ኩባንያ ድጋፍ ማግኘቱን የገለጸ ሲሆን ለጊዜው ፓስፖርት ያላችውን ሰዎች ለዚህ ጉዞ መምረጡን አስታውቋል።የቪዛ እና ሌሎች ድጋፎችን ለማግኘት ለጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት እና ለቻይና ኢምባሲ ማመልከቻ አስገብተው በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን አስተባባሪው ተናግሯል።22 አባላት ያለው ይህ ቡድን ወደ ቻይና የሚያደርገው ጉዞ የአገራትን ግንኙነት ለማሳደግ እንደሚጠቅም አስተባባሪው ገልጸዋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ወደ ቻይና ለማቅናት የተሰባሰበው ይህ 22 አባላት ያሉት ይህ ቡድን ከህክምና ጀምሮ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተሰማሩ ናቸው።ቡድኑም ኮሮና ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ በተከሰተባት ውሃን ከተማ ለማቅናት ማሰቡን የቡድኑ አስተባባሪ አቶ ጸጋ ለገሰ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግሯል።እንደ ጸጋ ገለጻ ከሆነ ይህ ቡድን ወደ ቻይና ውሃን ከተማ በማቅናት ለቻይና አለንልሽ አብረን ነን የሚል መልዕክት ከማስተላፍ ባለፈ ለተጎጂዎች የህክምና፣የጉልበት ፣የሞራል እና ሌሎች ድጋፎችን ለማስተላለፍ አልሟል።
ቡድኑ ለዚህ አላማውም ገንዘብ ከአንድ የግል ኩባንያ ድጋፍ ማግኘቱን የገለጸ ሲሆን ለጊዜው ፓስፖርት ያላችውን ሰዎች ለዚህ ጉዞ መምረጡን አስታውቋል።የቪዛ እና ሌሎች ድጋፎችን ለማግኘት ለጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት እና ለቻይና ኢምባሲ ማመልከቻ አስገብተው በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን አስተባባሪው ተናግሯል።22 አባላት ያለው ይህ ቡድን ወደ ቻይና የሚያደርገው ጉዞ የአገራትን ግንኙነት ለማሳደግ እንደሚጠቅም አስተባባሪው ገልጸዋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ( ቅንጅት) መስራች አባላት ስም ዝርዝርን እንዲያጣራ ለፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ጥያቄ አቀረበ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀድሞ አዋጅ ተመዝግበው የሚገኙ የፓለቲካ ፓርቲዎች በአዲሱ ህግ ላይ ተቀመጡትን መስፈርቶች እንዲያሟሉ መጠየቁ ይታወሳል፡፡ በዚህም መሰረት ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ በአዲሱ አዋጅ በተደነገገው መሰረት 7,214 ( ሰባት ሺህ ሁለት መቶ አስራ አራት) ተጨማሪ መስራች የፓርቲ አባላትን አስፈርሞ እስከ መጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ እነዲያቀርብ ተገልጾለት ነበር፡፡
ፓርቲው ጥር 26 ቀን 2012 ዓ.ም ከ8 ክልሎች የተሰበሰበ የመስራች አባላት ፊርማ የያዘ ሰነድ ለቦርዱ አቀርቧል፡፡ በመሆኑም የቀረበው ሰነድ ላይ የሚከተሉትን ቦርዱ አስተውሏል፡፡
-ቦርዱ ከእያንዳንዱ ገጽ ላይ በተወሰደ እና ወካይ ሊሆን የሚችል ናሙና ባደረገው ማጣራት፣ ጥሪ ካደረገባላቸው 50 ፈራሚዎች መካከል፣ አንዱ ብቻ ፈርሞ ሲገኝ 49ኙ ግን በተለያየ ምክንያት ፊርማቸውን አለማኖራቸውን አረጋግጧል።( አብዛኛው የተሳሳተ ስልክ ነው፣ አልፈረምኩም የሚሉ ምላሾችና የማይሰራ መስመር ሆነው ተገኝተዋል)
-የፓርቲው ማመልከቻ ላይ የፓርቲው ሊቀመንበር ቢፈርሙም፣ የተሰበሰበው ፊርማ ቃለ መሃላ ላይ የፈረመው ሌላ ግለሰብ መሆኑን፣ ሃላፊነቱም አለመገለጹን
-የአያት ስም ያላስመዘገቡ፣ ስለአባልነታቸው በፊርማቸው ያላረጋገጡ፣ እድሜ፣ ጾታ፣ የምዝገባ ቀናቸው የማይታወቅ ፈራሚ ስሞችም በጉልህ ተገኝተዋል፡፡
በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 እና አዋጁን ለማስፈጸም የወጣው አዋጅ መሰረት በአባልነት ያልተመዘገበን ሰው የተመዘገበ በማስመሰል የሌለን ሰው እንዳለ ማስመሰል ሃሰተኛ ስምና ፊርማ ማዘጋጀት በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ በአዋጁ መሰረት ቦርዱ ሊወስድ ከሚችላቸው ምዝገባን ከመከልከልና ከማገድ በተጨማሪ አግባብ ባለው የወንጀል ህግ መሰረትም ሊጠየቅ እንደሚችል የህጉ ድንጋጌዎች ያዛሉ፡፡
ቦርዱ ከላይ ከተጠቀሱት ምክንያቶች በመነሳት ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ( ቅንጅት) ያቀረባቸው የመስራች አባላት ፊርማ ስም ትክክለኛ ለመሆናቸው ማረጋገጥ አልቻለም፡፡ ስለዚህም የፌደራል ፓሊስ ኮሚሽን ጉዳዩን ተመልክቶ ህጋዊ ማጣራት እንዲያደርግ በዛሬው እለት የካቲት 27 ቀን 2012 ዓ.ም አስተላልፏል፡፡
- ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀድሞ አዋጅ ተመዝግበው የሚገኙ የፓለቲካ ፓርቲዎች በአዲሱ ህግ ላይ ተቀመጡትን መስፈርቶች እንዲያሟሉ መጠየቁ ይታወሳል፡፡ በዚህም መሰረት ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ በአዲሱ አዋጅ በተደነገገው መሰረት 7,214 ( ሰባት ሺህ ሁለት መቶ አስራ አራት) ተጨማሪ መስራች የፓርቲ አባላትን አስፈርሞ እስከ መጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ እነዲያቀርብ ተገልጾለት ነበር፡፡
ፓርቲው ጥር 26 ቀን 2012 ዓ.ም ከ8 ክልሎች የተሰበሰበ የመስራች አባላት ፊርማ የያዘ ሰነድ ለቦርዱ አቀርቧል፡፡ በመሆኑም የቀረበው ሰነድ ላይ የሚከተሉትን ቦርዱ አስተውሏል፡፡
-ቦርዱ ከእያንዳንዱ ገጽ ላይ በተወሰደ እና ወካይ ሊሆን የሚችል ናሙና ባደረገው ማጣራት፣ ጥሪ ካደረገባላቸው 50 ፈራሚዎች መካከል፣ አንዱ ብቻ ፈርሞ ሲገኝ 49ኙ ግን በተለያየ ምክንያት ፊርማቸውን አለማኖራቸውን አረጋግጧል።( አብዛኛው የተሳሳተ ስልክ ነው፣ አልፈረምኩም የሚሉ ምላሾችና የማይሰራ መስመር ሆነው ተገኝተዋል)
-የፓርቲው ማመልከቻ ላይ የፓርቲው ሊቀመንበር ቢፈርሙም፣ የተሰበሰበው ፊርማ ቃለ መሃላ ላይ የፈረመው ሌላ ግለሰብ መሆኑን፣ ሃላፊነቱም አለመገለጹን
-የአያት ስም ያላስመዘገቡ፣ ስለአባልነታቸው በፊርማቸው ያላረጋገጡ፣ እድሜ፣ ጾታ፣ የምዝገባ ቀናቸው የማይታወቅ ፈራሚ ስሞችም በጉልህ ተገኝተዋል፡፡
በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 እና አዋጁን ለማስፈጸም የወጣው አዋጅ መሰረት በአባልነት ያልተመዘገበን ሰው የተመዘገበ በማስመሰል የሌለን ሰው እንዳለ ማስመሰል ሃሰተኛ ስምና ፊርማ ማዘጋጀት በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ በአዋጁ መሰረት ቦርዱ ሊወስድ ከሚችላቸው ምዝገባን ከመከልከልና ከማገድ በተጨማሪ አግባብ ባለው የወንጀል ህግ መሰረትም ሊጠየቅ እንደሚችል የህጉ ድንጋጌዎች ያዛሉ፡፡
ቦርዱ ከላይ ከተጠቀሱት ምክንያቶች በመነሳት ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ( ቅንጅት) ያቀረባቸው የመስራች አባላት ፊርማ ስም ትክክለኛ ለመሆናቸው ማረጋገጥ አልቻለም፡፡ ስለዚህም የፌደራል ፓሊስ ኮሚሽን ጉዳዩን ተመልክቶ ህጋዊ ማጣራት እንዲያደርግ በዛሬው እለት የካቲት 27 ቀን 2012 ዓ.ም አስተላልፏል፡፡
- ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
@YeneTube @FikerAssefa
በውሃና በለስላሳ ምርቶች ላይ የታዩ አላግባብ የዋጋ ጭማሪዎች ማሰተካከያ እንዲደረግባቸው ተጠየቀ!
ተሻሽሎ የወጣው የኤክሳስ ታክስ አዋጅ ከጸደቀ ወዲህ ለገበያ የሚቀርቡ የውሃ እና የስላሳ ምርቶች ላይ ያለአግባብ ጭማሪ መስተዋሉን ተከተሎ የገንዘብ ፣ የገቢዎች እና የንግድ ሚኒስቴሮች ከአምራች ድርጅቶች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡የንግድ ሚኒስቴር ባጠናው ጥናት መሰረትምኤክሳይስ ታክስ አዋጁ ከወጣ በኋላ ከ6 እስከ 7 ብር ይሽጥ የነበረው ግማሽ ሊትር ውሃ ወደ 9 ብር ማሻቀቡ ተገልጿል፡፡በሌላም በኩል ከ10 እስከ 12 ብር የሚሸጡ የለስላሳ መጠጦች አሁን ከ15 እስከ 19 ብር በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ በጥናቱ ተመላክቷል፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ ÷ የኤክሳስ ታክስ ዓላማ ከዚህ በፊት በማምረቻ ወጪ ላይ የተመሰረተውን አሰራር በመቀየር ሲፈጠሩ የነበሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመቅረፍ ገቢ በአግባቡ መሰብሰብ መሆኑን አስታውሰዋል፡፡ነገር ግን በታክሱ ከማምረቻ ወጪ ወደ የፋብሪካ ማምረቻ ዋጋ መቀየሩን እንደምክንያት በመውሰድ በአንዳንድ ገበያዎች ላይ በተለይም በታሸገ ውሃና ለስላሳ የመሸጫ ዋጋ ላይ አላግባብ የሆኑ የዋጋ ጭማሪዎች በመታየታቸው ሊታረሙ እንደሚገባ ሚኒስትር ዴኤታው አሳስበዋል፡፡
በተለይም የውሃ ዘርፍ ለማበረታታና የፕላስቲክ የማሸጊያዎች አካባቢዎችን እንዳይበክሉ ለማድረግ እየተወሰዱ ያሉ መልካም እርምጃዎች ከግንዛቤ በማስገባት በጣም ዝቅተኛ ኤክሳስ ታክስ የተጣለበት ዘርፍ ከመሆኑ አንፃር የዋጋ ጭማሪ መኖር የለበትም ተብሏል፡፡
አያይዘውም ዘርፎቹ ያጋጠሟቸው ችግሮች ካሉ በሂደት ከመንግስት ጋር በመሆን ችግሮቹን ለመፍታት በቅርበት መስራት እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል፡፡የውሃ እና የለስላሳ አምራች ድርጅቶች ማህበር ፕሬዘዳንት ኢንጅነር ጌትነት በላይ በበኩላቸው ÷በኤክሳይስ ታክስ አዋጅ ምክንያት ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ እንዳለተደረገ ገልጸዋል፡፡በአንጻሩ በአንድ እሽግ ምርት ላይ 60 ብር ይሸጥ የነበረው 56 ብር እየተሸጠ መገኘቱን ጠቁመው፥ በገበያ ሰንሰለት ላይ የሚታዩ ችግሮችን በመፈተሸ ማስተካከያ እንዲደረግ ጠይቀዋል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ተሻሽሎ የወጣው የኤክሳስ ታክስ አዋጅ ከጸደቀ ወዲህ ለገበያ የሚቀርቡ የውሃ እና የስላሳ ምርቶች ላይ ያለአግባብ ጭማሪ መስተዋሉን ተከተሎ የገንዘብ ፣ የገቢዎች እና የንግድ ሚኒስቴሮች ከአምራች ድርጅቶች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡የንግድ ሚኒስቴር ባጠናው ጥናት መሰረትምኤክሳይስ ታክስ አዋጁ ከወጣ በኋላ ከ6 እስከ 7 ብር ይሽጥ የነበረው ግማሽ ሊትር ውሃ ወደ 9 ብር ማሻቀቡ ተገልጿል፡፡በሌላም በኩል ከ10 እስከ 12 ብር የሚሸጡ የለስላሳ መጠጦች አሁን ከ15 እስከ 19 ብር በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ በጥናቱ ተመላክቷል፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ ÷ የኤክሳስ ታክስ ዓላማ ከዚህ በፊት በማምረቻ ወጪ ላይ የተመሰረተውን አሰራር በመቀየር ሲፈጠሩ የነበሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመቅረፍ ገቢ በአግባቡ መሰብሰብ መሆኑን አስታውሰዋል፡፡ነገር ግን በታክሱ ከማምረቻ ወጪ ወደ የፋብሪካ ማምረቻ ዋጋ መቀየሩን እንደምክንያት በመውሰድ በአንዳንድ ገበያዎች ላይ በተለይም በታሸገ ውሃና ለስላሳ የመሸጫ ዋጋ ላይ አላግባብ የሆኑ የዋጋ ጭማሪዎች በመታየታቸው ሊታረሙ እንደሚገባ ሚኒስትር ዴኤታው አሳስበዋል፡፡
በተለይም የውሃ ዘርፍ ለማበረታታና የፕላስቲክ የማሸጊያዎች አካባቢዎችን እንዳይበክሉ ለማድረግ እየተወሰዱ ያሉ መልካም እርምጃዎች ከግንዛቤ በማስገባት በጣም ዝቅተኛ ኤክሳስ ታክስ የተጣለበት ዘርፍ ከመሆኑ አንፃር የዋጋ ጭማሪ መኖር የለበትም ተብሏል፡፡
አያይዘውም ዘርፎቹ ያጋጠሟቸው ችግሮች ካሉ በሂደት ከመንግስት ጋር በመሆን ችግሮቹን ለመፍታት በቅርበት መስራት እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል፡፡የውሃ እና የለስላሳ አምራች ድርጅቶች ማህበር ፕሬዘዳንት ኢንጅነር ጌትነት በላይ በበኩላቸው ÷በኤክሳይስ ታክስ አዋጅ ምክንያት ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ እንዳለተደረገ ገልጸዋል፡፡በአንጻሩ በአንድ እሽግ ምርት ላይ 60 ብር ይሸጥ የነበረው 56 ብር እየተሸጠ መገኘቱን ጠቁመው፥ በገበያ ሰንሰለት ላይ የሚታዩ ችግሮችን በመፈተሸ ማስተካከያ እንዲደረግ ጠይቀዋል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ባለፉት ሁለት ቀናት የካቲት 25 እና 26 ቀን 2012 ከታንዛኒያ ኪሊማንጃሮ እና ማንኛራ ከተባሉ ክልሎች ከ እስር ቤት 172 ዜጎቻችን ተፈትተው ወደ አገራቸው ተመልሰዋል ።
ምንጭ: በዳሬሳላም የኢትዮጵያ ኤምባሲ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ: በዳሬሳላም የኢትዮጵያ ኤምባሲ
@YeneTube @FikerAssefa
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEmpJPx72XxnzEFGQg
🔖እናስተዋዉቅዎ! AmAzON BrAnD® ገበያ
ሱቅ ለሱቅ መሄድ ሳይጠበቅቦት ባሉበት ቦታ ሆነው ውስን እቃዎችን በማይታመን ዋጋ ሚገኙበትን ማወቅ ይፈልጋሉ እንግዲያውንስ ይሄን የቴሌግራም ቻናላችንን ሊንክ በመጫን የፈለጉትን ይምረጡ ይዘዙ
.
ብራንድ ጫማዎች የወንድም የሴትም
ብራንድ ልብሶች የወንድም የሴትም
ብራንድ ሸሚዞች ቲሸርቶች
ብራንድ ቱታዎች ሹራቦች እንዲሁም ጃኬቶች በወንድም በሴትም
ብራንድ ቦርሳዎች
የእጅ ጌጣጌጦች
ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች
ሀገር ውስጥ ውስን የሆኑ መዋብያ እቃዎች ሽቶዎች
.
እንዲሁም በግል የቴሌግራም አካውንት ማዘዝ የምትፈልጉ እቺን ሊንክ በመጫን ያናግሩን @KALID67 እንዲሁም በስልክ ቁጥራችን +251954833467 ደውለው ይዘዙን
.
በተጨማሪም አዲስ አበባ ለምትገኙ ደንበኞቻችን ይዘዙን ያሉበት ድረስ እናመጣለን ክፍለ ሀገር ለምትገኙ ደንበኞቻችን ባዘዙን በ48ሰአት ውስጥ በፖስታ ቤት ወይም በሹፌር እናደርሳለን ታማኝነት መገለጫችን AmAzON BrAnD® ገበያ
online shopping is always a good idea!!
🔖እናስተዋዉቅዎ! AmAzON BrAnD® ገበያ
ሱቅ ለሱቅ መሄድ ሳይጠበቅቦት ባሉበት ቦታ ሆነው ውስን እቃዎችን በማይታመን ዋጋ ሚገኙበትን ማወቅ ይፈልጋሉ እንግዲያውንስ ይሄን የቴሌግራም ቻናላችንን ሊንክ በመጫን የፈለጉትን ይምረጡ ይዘዙ
.
ብራንድ ጫማዎች የወንድም የሴትም
ብራንድ ልብሶች የወንድም የሴትም
ብራንድ ሸሚዞች ቲሸርቶች
ብራንድ ቱታዎች ሹራቦች እንዲሁም ጃኬቶች በወንድም በሴትም
ብራንድ ቦርሳዎች
የእጅ ጌጣጌጦች
ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች
ሀገር ውስጥ ውስን የሆኑ መዋብያ እቃዎች ሽቶዎች
.
እንዲሁም በግል የቴሌግራም አካውንት ማዘዝ የምትፈልጉ እቺን ሊንክ በመጫን ያናግሩን @KALID67 እንዲሁም በስልክ ቁጥራችን +251954833467 ደውለው ይዘዙን
.
በተጨማሪም አዲስ አበባ ለምትገኙ ደንበኞቻችን ይዘዙን ያሉበት ድረስ እናመጣለን ክፍለ ሀገር ለምትገኙ ደንበኞቻችን ባዘዙን በ48ሰአት ውስጥ በፖስታ ቤት ወይም በሹፌር እናደርሳለን ታማኝነት መገለጫችን AmAzON BrAnD® ገበያ
online shopping is always a good idea!!
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ በነገው እለት ወደ ዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ ያቀናሉ።
የዞኑ የህዝብ ግኑኝነት መምሪያ እንዳሳወቀው ነገ የካቲት 28/2012 በዞኑ ዋና ከተማ ታርጫ ተገኝተው ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ይወያያሉ።ጠ/ሚሩን ለመቀበልም አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉም ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የዞኑ የህዝብ ግኑኝነት መምሪያ እንዳሳወቀው ነገ የካቲት 28/2012 በዞኑ ዋና ከተማ ታርጫ ተገኝተው ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ይወያያሉ።ጠ/ሚሩን ለመቀበልም አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉም ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
ራሳቸውን የታገቱ የደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በማስመሰል የሃሰት ወሬ በማሰራጨት ተጠርጥረው የታሰሩ 2 ሴት ተማሪዎች ለ3ኛ ጊዜ የ10 ቀን ቀጠሮ እንደተጠየቀባቸው ዋዜማ ሬዲዮ ዘግቧል። ተማሪዎቹ ከባሕርዳር ከተማ የካቲት 3 ተይዘው፣ ለፌደራል ፖሊስ ከተላለፉ በኋላ እስር ላይ ይገኛሉ። ተጠርጣሪዎቹ ቅድስት በጋሻው እና ሸዋዬ ጌትነት የተባሉ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ናቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
በምዕ/ጎንደር ዞን የአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ የታጠቁ ግለሰቦች አንድ ተሽከርካሪን ካቃጠሉ በኅላ ሹፌሩን አግተው መውሰዳቸውን የአማራ ሚዲያ ማዕከል ዘግቧል።
የወረዳው ጸጥታ አካላት አሽከርካሪ የነበረው ታጋች፣ ትናንት የመንግስት ጸጥታ ሰራተኞች ወደ አንድ ቀበሌ አድርሶ ሲመለስ ነበር እንዲቆም የተገደደው። የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ጉዳዩን እየተከታተለው መሆኑን ገልጿል።
አጋቾችም "የአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ አላግባብ አንድ ወገናችንን አስሮብናልና በተደጋጋሚ እንዲለቅ ብንጠይቅም መፍትሄ ሊሰጠን አልቻለም" በሚል ቅሬታ የተሰማቸው ግለሰቦች ስለመሆናቸውም ተገልጧል።
Via Ethiopia Live Updates
@YeneTube @FikerAssefa
የወረዳው ጸጥታ አካላት አሽከርካሪ የነበረው ታጋች፣ ትናንት የመንግስት ጸጥታ ሰራተኞች ወደ አንድ ቀበሌ አድርሶ ሲመለስ ነበር እንዲቆም የተገደደው። የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት ጉዳዩን እየተከታተለው መሆኑን ገልጿል።
አጋቾችም "የአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ አላግባብ አንድ ወገናችንን አስሮብናልና በተደጋጋሚ እንዲለቅ ብንጠይቅም መፍትሄ ሊሰጠን አልቻለም" በሚል ቅሬታ የተሰማቸው ግለሰቦች ስለመሆናቸውም ተገልጧል።
Via Ethiopia Live Updates
@YeneTube @FikerAssefa
ስለ "8100 A"
የ8100 የሕዳሴ ግድብ የገቢያ ማሰባሰቢያ የአጭር መልዕክት መስመር በአፋጣኝ ወደ ሥራ እንደሚገባ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡
በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የልገሳ እና የሽያጭ የሕዳሴ ቦንዶችን በመግዛት ድጋፍ ማድረግ ይችላሉ ተብሏል፡፡3ኛው ዙር የ8100 A የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር የካቲት 25 ቀን 2012 ዓ.ም በፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ይፋ ተደርጓል።ይሁንና ለግድቡ ድጋፍ ማድረግ የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያን የአጭር መልእክት መስመሩ ሊሠራላቸው እንዳልቻለ እየገለፁ ነው።
በየታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት የፕሮግራም አመራር አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ተወካይ የሆኑት አቶ ሰለሞን ተካ በጉዳይ ላይ በተለይ ለኢቲቪ ማብራሪያ ሰጥተዋል።እንደ እርሳቸው ገለጻ፣ በአዲስ መልክ በተጀመረው የገቢ ማሰባሰቢያ መስመር ድጋፍ ማድረግ የሚፈልጉ ሰዎች በመጀመሪያ 8100 ላይ "A" ብለው በመላክ መስመሩን ሳብስክራይብ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚያም ከመስመሩ አውቶሜትድ ከሆኑ ምላሾች ጋር በየዕለቱ ለሚደርሳቸው መልእክት "OK" የሚል አዎንታዊ ምላሽ በመስጠት አንድ አንድ ብር መለገስ ይችላሉ።
እስካሁን ወደ 8100 "A" ብለው የሚልኩ ሰዎች በአባልነት መመዝገብ ያልቻሉት መስመሩ ሙሉ በሙሉ ወደ ሥራ ባለመግባቱ መሆኑን የገለፁት አቶ ሰለሞን ማስተካከያ ተደርጎበት በአፋጣኝ ወደ ሥራ እንደሚገባ ጠቁመዋል።
የ3ኛው ዙር የ8100 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ለ6 ወራት በስራ ላይ የሚቆይ መሆኑን የገለጹት ተወካዩ በዚሁ መስመር ለ3 ወራት የሚቆይ "ሊቀ ናይል" የተሰኘ በአጭር መልክእክት (SMS) የሚካሄድ የጥያቄ እና መልስ ውድድርም እንደሚኖር ተናግረዋል።በቀን ከአንድ ጊዜ ወይም ከአንድ ብር በላይ መለገስ ለሚፈልጉ ሰዎች ደግሞ በቀዳሚዎቹ ሁለት ዙሮች የነበረው ዓይነት አሰራር የሚካተትበት እድል እንደሚኖርም ተናግረዋል።
በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሕዳሴው ግድብ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉበት አማራጭም መዘርጋቱን ገልጸዋል። ለዚህም ሁለት ዓይነት የሕዳሴ ቦንዶች መዘጋጀታቸውን እና እነዚህም አንደኛው የልገሳ፣ ሁለተኛው ደግሞ የግዥ መሆናቸውን አቶ ሰለሞን አብራርተዋል። ሁለቱንም ዓይነት ቦንዶች መግዛት ለሚፈልጉ ከታች የተመለከቱት የባንክ አካውንቶች መከፈታቸውንም ጨምረው ገልፀዋል፡፡
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የ8100 የሕዳሴ ግድብ የገቢያ ማሰባሰቢያ የአጭር መልዕክት መስመር በአፋጣኝ ወደ ሥራ እንደሚገባ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡
በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የልገሳ እና የሽያጭ የሕዳሴ ቦንዶችን በመግዛት ድጋፍ ማድረግ ይችላሉ ተብሏል፡፡3ኛው ዙር የ8100 A የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር የካቲት 25 ቀን 2012 ዓ.ም በፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ይፋ ተደርጓል።ይሁንና ለግድቡ ድጋፍ ማድረግ የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያን የአጭር መልእክት መስመሩ ሊሠራላቸው እንዳልቻለ እየገለፁ ነው።
በየታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት የፕሮግራም አመራር አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ተወካይ የሆኑት አቶ ሰለሞን ተካ በጉዳይ ላይ በተለይ ለኢቲቪ ማብራሪያ ሰጥተዋል።እንደ እርሳቸው ገለጻ፣ በአዲስ መልክ በተጀመረው የገቢ ማሰባሰቢያ መስመር ድጋፍ ማድረግ የሚፈልጉ ሰዎች በመጀመሪያ 8100 ላይ "A" ብለው በመላክ መስመሩን ሳብስክራይብ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚያም ከመስመሩ አውቶሜትድ ከሆኑ ምላሾች ጋር በየዕለቱ ለሚደርሳቸው መልእክት "OK" የሚል አዎንታዊ ምላሽ በመስጠት አንድ አንድ ብር መለገስ ይችላሉ።
እስካሁን ወደ 8100 "A" ብለው የሚልኩ ሰዎች በአባልነት መመዝገብ ያልቻሉት መስመሩ ሙሉ በሙሉ ወደ ሥራ ባለመግባቱ መሆኑን የገለፁት አቶ ሰለሞን ማስተካከያ ተደርጎበት በአፋጣኝ ወደ ሥራ እንደሚገባ ጠቁመዋል።
የ3ኛው ዙር የ8100 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ለ6 ወራት በስራ ላይ የሚቆይ መሆኑን የገለጹት ተወካዩ በዚሁ መስመር ለ3 ወራት የሚቆይ "ሊቀ ናይል" የተሰኘ በአጭር መልክእክት (SMS) የሚካሄድ የጥያቄ እና መልስ ውድድርም እንደሚኖር ተናግረዋል።በቀን ከአንድ ጊዜ ወይም ከአንድ ብር በላይ መለገስ ለሚፈልጉ ሰዎች ደግሞ በቀዳሚዎቹ ሁለት ዙሮች የነበረው ዓይነት አሰራር የሚካተትበት እድል እንደሚኖርም ተናግረዋል።
በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሕዳሴው ግድብ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉበት አማራጭም መዘርጋቱን ገልጸዋል። ለዚህም ሁለት ዓይነት የሕዳሴ ቦንዶች መዘጋጀታቸውን እና እነዚህም አንደኛው የልገሳ፣ ሁለተኛው ደግሞ የግዥ መሆናቸውን አቶ ሰለሞን አብራርተዋል። ሁለቱንም ዓይነት ቦንዶች መግዛት ለሚፈልጉ ከታች የተመለከቱት የባንክ አካውንቶች መከፈታቸውንም ጨምረው ገልፀዋል፡፡
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
በምስራቅ ጎጃም ዞን በእናርጅ እና እናውጋ ወረዳ ደብረወርቅ ከተማ በቤት ውስጥ ከተቀመጠ ቤንዚን ጋር ተያይዞ በተነሳ እሳት ቃጠሎ የእናትና ልጅ ህይወት ማጥፋቱን ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኮማንደር መኮንን ጎሹ እንደገለጹት አደጋው የደረሰው ትናንት እኩለ ቀን አካባቢ ነው። ከመኖሪያ ቤት በተጓደኝ በነበረ ማብሰያ ቤት ውስጥ ለባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪ ባጃጅ በጀሪካን ተገዝቶ የተቀመጠ ቤንዚን በረንዳ ላይ ከነበረ እሳት ጋር ተቀጣጥሎ በመያያዙ አደጋው ሊደርስ ችሏል።
ምንጭ:ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያካሄደው የዩንቨርሲቲ ምሩቃን ቅጥር ፍትሃዊ እንዳልነበር ተፈታኞች ገለጹ። ከተማ አስተዳድሩ የስራ አጥነት ችግሮችን ለመፍታት በሚል ከ8 ሺህ በላይ በ2010 እና 2011 የተመረቁ ወጣቶችን በተለያዩ ተቋማት ቀጥሯል። ፈተናዉ የታረመበት መንገድ እና የቅጥር ሁኔታዉ ግልፅ እና ገለልተኛ አይደለም በሚል በርካታ ተፈታኞች ቅሬታቸዉን ተናግረዋል፡፡የከተማዋ አስተዳድር በበኩሉ ቅጥሩ እና ፈተናው ከሰው ንክኪ ነጻ በሆነ መንገድ መከናወኑን ገልጿል።
Via Ethio FM/Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
Via Ethio FM/Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ 31 የመኪና ስርቆት ወንጀሎች ተመዝግበው ሁሉንም ተጠርጣሪዎችን ከነ ኤግዚቢቶቻቸው በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በከተማዋ የተለያዩ ክፍለ-ከተሞች የመኪና ሥርቆት ወንጀል የፈፀሙ ተጠርጣሪዎችን ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቋል።
ምንጭ:ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
የሀ ዲጅታል አርት ኤክስፒሪያንስ መክፈቻ ፕሮግራም ላይ በየኔቲዩብ በኩል የተወከሉ የስራ ባልደረባዎቻችን ፕሮግራሙን ተካፍለዋክል።
የሀ ዲጅታል አርት ኤክስፒሪያንስን አዲስ አበባ ያላችሁ የቻናላችን ቤተሰቦች እንድትጎበኙት እንጋብዛቿለን።
የኔቲዩብ ከየሀ ዲጅታል ጋር አብረን በመስራታችንም ደስተኞች መሆናችንን በዚሁ አጋጣሚ ለመናገር እንወዳለን።
ከነገ 4:00 ጀምሮ የሀ ዲጅታል አርት ኤክስፒሪያንስ ላይ ስራዎቹን መጎብኘት ትችላላችሁ።
🔅መግቢያ በነፃ መግቢያ በነፃ
💥መግቢያ በነፃ መግቢያ በነፃ
👌መግቢያ በነፃ መግቢያ በነፃ
✍መግቢያ በነፃ✍
ቦታ :- ቦሌ አለም ሲኒማ ጎን ወይም ከቦስተን ስፓ አጠገብ
ለበለጠ መረጃ @yehadigitalart ይቀላቀሉ
የሀ ዲጅታል አርት ኤክስፒሪያንስን አዲስ አበባ ያላችሁ የቻናላችን ቤተሰቦች እንድትጎበኙት እንጋብዛቿለን።
የኔቲዩብ ከየሀ ዲጅታል ጋር አብረን በመስራታችንም ደስተኞች መሆናችንን በዚሁ አጋጣሚ ለመናገር እንወዳለን።
ከነገ 4:00 ጀምሮ የሀ ዲጅታል አርት ኤክስፒሪያንስ ላይ ስራዎቹን መጎብኘት ትችላላችሁ።
🔅መግቢያ በነፃ መግቢያ በነፃ
💥መግቢያ በነፃ መግቢያ በነፃ
👌መግቢያ በነፃ መግቢያ በነፃ
✍መግቢያ በነፃ✍
ቦታ :- ቦሌ አለም ሲኒማ ጎን ወይም ከቦስተን ስፓ አጠገብ
ለበለጠ መረጃ @yehadigitalart ይቀላቀሉ