ዓርብ ግንቦት 28፣ 2012 ዓመታዊውን የ#አረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ በይፋ ይጀመራል-ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ
ዓርብ ግንቦት 28፣ 2012 ዓመታዊውን የ#አረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ በይፋ እንጀምራለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው አስታውቀዋል።
አብይ አህመድ እንዳሉት ባለፈው ዓመት እያንዳንዳችን ሀገራዊ ጥሪውን ተቀብለን፣ ያቀድነውን አሳክተናል። ከ#ኮቪድ 19 ወረርሽኝ ጋር እየተፋለምን ቢሆን፣ 5 ቢሊየን ችግኞችን የመትከል ዕቅዳችንን እናሳካዋለን። እያንዳንዱ ቤተሰብ አካላዊ ርቀትን እንደጠበቀ ዐሻራውን ማሳረፍ የሚችልበትን መንገድ እናመቻች በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
ዓርብ ግንቦት 28፣ 2012 ዓመታዊውን የ#አረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ በይፋ እንጀምራለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው አስታውቀዋል።
አብይ አህመድ እንዳሉት ባለፈው ዓመት እያንዳንዳችን ሀገራዊ ጥሪውን ተቀብለን፣ ያቀድነውን አሳክተናል። ከ#ኮቪድ 19 ወረርሽኝ ጋር እየተፋለምን ቢሆን፣ 5 ቢሊየን ችግኞችን የመትከል ዕቅዳችንን እናሳካዋለን። እያንዳንዱ ቤተሰብ አካላዊ ርቀትን እንደጠበቀ ዐሻራውን ማሳረፍ የሚችልበትን መንገድ እናመቻች በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa