መልዕክቶች እየደረሱን ነው እናመሰግናለን።
ወደ 6710 መላካችውን ቀጥሉ 🙏
:
:
:
:
ሁላችንም የራሳችን ልጆ ላይ ቢደርስ ብለን ከወዲው የልብ ማዕከሉን እናጠናክር።
ወደ 6710 መላካችውን ቀጥሉ 🙏
:
:
:
:
ሁላችንም የራሳችን ልጆ ላይ ቢደርስ ብለን ከወዲው የልብ ማዕከሉን እናጠናክር።
#update
በተጨማሪ ሀዋሳ ሲአን ቅዳሜ 14/2012 በሚሊንየም አዳራሽ ስብሰባ ጠርቷል ፕሮፌሰር መራራ ጉዲና እንደሚገኝ የስብሰባው አስተባባሪ ጠቁሞኛል።
@YeneTube @Fikerassefa
በተጨማሪ ሀዋሳ ሲአን ቅዳሜ 14/2012 በሚሊንየም አዳራሽ ስብሰባ ጠርቷል ፕሮፌሰር መራራ ጉዲና እንደሚገኝ የስብሰባው አስተባባሪ ጠቁሞኛል።
@YeneTube @Fikerassefa
ዶክሌ በህይወት አለ !! #FakeNewsAlert
ስለ ኮሜዲያን ወንዶሰን መሸሻ (ዶክሌ) በሾሻል ሚዲያ የሚወራ ወሬ ከእውነት የራቀ ነው።
ዶክሌ በህይወት አለ ረጅም እድሜ እና ጤና ለዶክሌ እንመኛለን።
ያረጋገጠው ነዋሪነቱን በአሜሪካ ያደረገው #ተቦርነ_በየነ የቀድሞ የኢሳት ፕሮግራም መሪ የአሁን Ethio360 ተቀላቅሎ እየሰራ የሚገኝ።
//የሚታመን ምንጭ ነው//
ሼር አድርጉ በፌስብክ ገፃችሁ!!
@YeneTube @Fikerassefa
ስለ ኮሜዲያን ወንዶሰን መሸሻ (ዶክሌ) በሾሻል ሚዲያ የሚወራ ወሬ ከእውነት የራቀ ነው።
ዶክሌ በህይወት አለ ረጅም እድሜ እና ጤና ለዶክሌ እንመኛለን።
ያረጋገጠው ነዋሪነቱን በአሜሪካ ያደረገው #ተቦርነ_በየነ የቀድሞ የኢሳት ፕሮግራም መሪ የአሁን Ethio360 ተቀላቅሎ እየሰራ የሚገኝ።
//የሚታመን ምንጭ ነው//
ሼር አድርጉ በፌስብክ ገፃችሁ!!
@YeneTube @Fikerassefa
የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር እና ተቃዋሚያቸው ሬክ ማቻር በመጭው ቅዳሜ የአንድነት ሽግግር መንግሥቱን ለመመስረት #እንደተስማሙ ዘ ዴይሊ ሞኒተር ዘግቧል፡፡
ኪር መንግሥታቸውን ዛሬ ይበትናሉ፤ ነገ ደሞ ማቻርን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አድርገው ይሾማሉ፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
ኪር መንግሥታቸውን ዛሬ ይበትናሉ፤ ነገ ደሞ ማቻርን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አድርገው ይሾማሉ፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
#ምርጫ2012
ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጫናዎች ስር ነው። ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት ነጻ እንደሆነ ቢነገርና ምርጫውም ነጻና ፍትሐዊ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም፣ አካሄዱ ግን ወደዛ እንዳልሆነና እንደማይመስል ያብራራሉ። ጠቅላይ ሚስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ያደረጉትን ንግግርና የሰጡትንም ምላሽ፣ ይልቁንም ከምርጫ ጋር የሚገናኙ ነጥቦች አወዛጋቢ ከመሆናቸው ላይ ቦርዱ ላይ ተጽእኖ ሊኖር እንደሚችል ማሳያዎችም እንዳሉ ግዛቸው ያነሳሉ። ነገር ግን ቦርዱ በማላዊ የሆነውን ሁኔታ አጢኖ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ በማላዊ የሆነውን አብራርተዋል።
https://telegra.ph/Addismaleda-02-21
ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጫናዎች ስር ነው። ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት ነጻ እንደሆነ ቢነገርና ምርጫውም ነጻና ፍትሐዊ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም፣ አካሄዱ ግን ወደዛ እንዳልሆነና እንደማይመስል ያብራራሉ። ጠቅላይ ሚስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ያደረጉትን ንግግርና የሰጡትንም ምላሽ፣ ይልቁንም ከምርጫ ጋር የሚገናኙ ነጥቦች አወዛጋቢ ከመሆናቸው ላይ ቦርዱ ላይ ተጽእኖ ሊኖር እንደሚችል ማሳያዎችም እንዳሉ ግዛቸው ያነሳሉ። ነገር ግን ቦርዱ በማላዊ የሆነውን ሁኔታ አጢኖ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ በማላዊ የሆነውን አብራርተዋል።
https://telegra.ph/Addismaleda-02-21
በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለውን ለውጥና የብልፅግና ፓርቲን በመደገፍ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።
በድጋፍ ሰልፉ ላይ የፊቼ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ ከዞኑ 13 ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ነዋሪዎቹ በፊቼ ስታዲየም በመገኘት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ለብልፅግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል።
ድጋፋቸውን ለማመላከትም የሰንጋ እና የተለያዩ ስጦታዎችን ይዘው መገኘታቸው ነው የተገለፀው።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
በድጋፍ ሰልፉ ላይ የፊቼ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ ከዞኑ 13 ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ነዋሪዎቹ በፊቼ ስታዲየም በመገኘት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ለብልፅግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል።
ድጋፋቸውን ለማመላከትም የሰንጋ እና የተለያዩ ስጦታዎችን ይዘው መገኘታቸው ነው የተገለፀው።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
የጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አደም መሀመድ የተመራና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ደዔታ ክቡር ተስፋሁን ጎበዛይ እንዲሁም የአገር መከላከያ ከፍተኛ አመራሮች ያካተተ የአገራችን ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከየካቲት 12-13 ቀን 2012 ዓ.ም በሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡
በቆይታውም የልዑካን ቡድኑ ከሳዑዲ አረቢያ የጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ፈያድ ቢን ሃመድ አል-ሩዋሊና የሳዑዲ ዓረቢያ የመከላከያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመገናኘት በሁለትዮሽና ቀጠናዊ የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይቶችን አካሂዷል፡፡ በውይይቶቹ በኢትዮጵያና ሳዑዲ ዓረቢያ መካከል በመከላከያ ዘርፍ ያለውን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከርና በሌሎች ቀጠናዊ የጋራ ስጋቶች ዙሪያ በትብብር መስራትና የልምድ ልውውጥ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ምክክርና የሃሳብ ልውውጦች ተደርገዋል፡፡
የልዑካን ቡድኑ በሪያድ የሚገኘውን የእስላማዊ ጸረ-ሽብርተኝነት ወታደራዊ ጥምረት ማዕከል (The Islamic Military Counter Terrorism Coalition (IMCTC)) ዋና ጽ/ቤት በመጎብኘትም ከማዕከሉ አመራሮች ጋር ሽብርተኝነት በመከላከል ረገድ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አድርጓል፡፡
ምንጭ: በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ
@YeneTube @FikerAssefa
በቆይታውም የልዑካን ቡድኑ ከሳዑዲ አረቢያ የጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ፈያድ ቢን ሃመድ አል-ሩዋሊና የሳዑዲ ዓረቢያ የመከላከያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመገናኘት በሁለትዮሽና ቀጠናዊ የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይቶችን አካሂዷል፡፡ በውይይቶቹ በኢትዮጵያና ሳዑዲ ዓረቢያ መካከል በመከላከያ ዘርፍ ያለውን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከርና በሌሎች ቀጠናዊ የጋራ ስጋቶች ዙሪያ በትብብር መስራትና የልምድ ልውውጥ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ምክክርና የሃሳብ ልውውጦች ተደርገዋል፡፡
የልዑካን ቡድኑ በሪያድ የሚገኘውን የእስላማዊ ጸረ-ሽብርተኝነት ወታደራዊ ጥምረት ማዕከል (The Islamic Military Counter Terrorism Coalition (IMCTC)) ዋና ጽ/ቤት በመጎብኘትም ከማዕከሉ አመራሮች ጋር ሽብርተኝነት በመከላከል ረገድ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አድርጓል፡፡
ምንጭ: በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ
@YeneTube @FikerAssefa