Fake News Alert !! የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር ደብረጽዮን ህይወታቸው አልፏል ብሎ ዋልታ የዘገበው ዜና ከእውነት የራቀ ነው!!
ዋልታ ቴሌቭዥን የውሸት መረጃዎችን ማስተላለፉን ቀጥሏል።
ሆኖም ግን ዋልታ ቴሌቭዥን በስህተት እንደተለቀቀ አምኖ ከተቋሙ እውቅና ውጪ እንደተለቀቀ በFacebook ገፁ አስፍሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
ዋልታ ቴሌቭዥን የውሸት መረጃዎችን ማስተላለፉን ቀጥሏል።
ሆኖም ግን ዋልታ ቴሌቭዥን በስህተት እንደተለቀቀ አምኖ ከተቋሙ እውቅና ውጪ እንደተለቀቀ በFacebook ገፁ አስፍሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከልን እንደሚከስ አስታውቋል!
ሙሉ መግለጫው ⬇️
ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል የተባለ የመገናኛ አውታር የትግራይ ብሄራዊ ክልል መንግስት ም/ርእሰ መሰተዳደር ክቡር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ሂወታቸው አልፈዋል ብሎ በዛሬው እለት ያሰራቸው ነጭ የፈጠራ ወሬ ፈፅሞ ሀሰት መሆኑን ለመላው ህዝባችን ማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ዋልታ ኢንፎረሜሽን ማእከል የተባለ የመገናኛ አውታር waltainfo.com በሚል ፌስቡክ ገፁ ላይ ዛሬ ታህሳስ 03/2012 ዓ/ም ከሰአት በኅላ ያሰራጨው ሀሰተኛ የአሉባልታ ወሬ፣ ይህ የመገናኛ አውታር ባለፉት አመታት በትግራይ ህዝብ ላይ የብሄር ተኮር ጥቃት እንዲደርስ ስያካሂደው የነበረ ዘመቻ ኣካል መሆኑን ሊታወቅ ይገባል፡፡
በመጨረሻም የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል የተባለ የመገናኛ አውታር በህግ የሚጠቅይ መሆኑን ይገልፃል፡፡
የትግራይ ክልል ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ
መቐለ
ታህሳስ 03/2012
@Yenetube @Fikerassefa
ሙሉ መግለጫው ⬇️
ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል የተባለ የመገናኛ አውታር የትግራይ ብሄራዊ ክልል መንግስት ም/ርእሰ መሰተዳደር ክቡር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ሂወታቸው አልፈዋል ብሎ በዛሬው እለት ያሰራቸው ነጭ የፈጠራ ወሬ ፈፅሞ ሀሰት መሆኑን ለመላው ህዝባችን ማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ዋልታ ኢንፎረሜሽን ማእከል የተባለ የመገናኛ አውታር waltainfo.com በሚል ፌስቡክ ገፁ ላይ ዛሬ ታህሳስ 03/2012 ዓ/ም ከሰአት በኅላ ያሰራጨው ሀሰተኛ የአሉባልታ ወሬ፣ ይህ የመገናኛ አውታር ባለፉት አመታት በትግራይ ህዝብ ላይ የብሄር ተኮር ጥቃት እንዲደርስ ስያካሂደው የነበረ ዘመቻ ኣካል መሆኑን ሊታወቅ ይገባል፡፡
በመጨረሻም የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል የተባለ የመገናኛ አውታር በህግ የሚጠቅይ መሆኑን ይገልፃል፡፡
የትግራይ ክልል ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ
መቐለ
ታህሳስ 03/2012
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ የባህል ቡድን ወደ ኤርትራ ሊያቀና ነው።
በኢፌዲሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ብዙነሽ መሰረት የሚመራና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከብሔራዊ ቲያትር፣ ከታዋቂ ደምጻዊያንና የጃኖ ባንድ የተካተቱበት ከ60 በላይ አባላትን የያዘ የኢትዮጵያ የባህል ቡድን ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የሙዚቃ ዝግጅት ለማቅረብ ከሰኞ ታህሳስ 6 ቀን 2012 ዓም ጀምሮ ወደ ኤርትራ ይጓዛል።የባህል በድኑ የኤርትራ ጉዞ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ የተፈጠረውን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ነው።የባህል ቡድኑ በኤርትራ ቆይታው በአስመራ፣ ከረን እና ምጽዋ ከተማዎች የተለያዩ የሙዚቃ ዝግጅቶችን እንደሚያቀርብ ይጠበቃል።የኤርትራ የባህል ቡድን በለፈው የካቲት ወር 2011 ዓም በአገራችን በመገኘት ተመሳሳይ ዝግጅቱን በአዲስ አበባ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር እና በሀዋሳ ከተማዎች ማቅረቡ ይታወሳል።
ምንጭ: የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
በኢፌዲሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ብዙነሽ መሰረት የሚመራና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከብሔራዊ ቲያትር፣ ከታዋቂ ደምጻዊያንና የጃኖ ባንድ የተካተቱበት ከ60 በላይ አባላትን የያዘ የኢትዮጵያ የባህል ቡድን ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የሙዚቃ ዝግጅት ለማቅረብ ከሰኞ ታህሳስ 6 ቀን 2012 ዓም ጀምሮ ወደ ኤርትራ ይጓዛል።የባህል በድኑ የኤርትራ ጉዞ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ የተፈጠረውን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ነው።የባህል ቡድኑ በኤርትራ ቆይታው በአስመራ፣ ከረን እና ምጽዋ ከተማዎች የተለያዩ የሙዚቃ ዝግጅቶችን እንደሚያቀርብ ይጠበቃል።የኤርትራ የባህል ቡድን በለፈው የካቲት ወር 2011 ዓም በአገራችን በመገኘት ተመሳሳይ ዝግጅቱን በአዲስ አበባ፣ በአዳማ፣ በባህርዳር እና በሀዋሳ ከተማዎች ማቅረቡ ይታወሳል።
ምንጭ: የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
ዋልታ ቲቪ የዶ/ር ደ/ ፅዮን የውሸት ሞት ዜና ከየትኛው ኮምፒውተር እንደተፃፈ ኢንሳን ምርመራ አድርግልኝ ብሎ ጠይቋል።
ዋልታ ኢንፎርሜሽን የትግራይ ብሄራዊ ክልል መንግስት ም/ርእሰ መሰተዳደር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ሂወታቸው አልፏል በሚል waltainfo.com ገፁ ላይ ዛሬ ታህሳስ 03/2012 ዓ/ም የለቀቀወን ሰው ለማወቅና ለፍርድ ለማቅረብ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ( ኢንሳ) በኮምፒወተሮቹ ላይ ምርመራ እንዲያርግ ጥያቄ አቅርቧል ሲሉ የውስጥ ምንጮቼ ነግረውኛል።
Via:- ተስፋዬ ጌትነት
@Yenetube @Fikerassefa
ዋልታ ኢንፎርሜሽን የትግራይ ብሄራዊ ክልል መንግስት ም/ርእሰ መሰተዳደር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ሂወታቸው አልፏል በሚል waltainfo.com ገፁ ላይ ዛሬ ታህሳስ 03/2012 ዓ/ም የለቀቀወን ሰው ለማወቅና ለፍርድ ለማቅረብ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ( ኢንሳ) በኮምፒወተሮቹ ላይ ምርመራ እንዲያርግ ጥያቄ አቅርቧል ሲሉ የውስጥ ምንጮቼ ነግረውኛል።
Via:- ተስፋዬ ጌትነት
@Yenetube @Fikerassefa
ዛሬ ዋልታ የሰራውን ስህተት ዶ/ር ደብረፂዎን ገብረሚካኤል ከመሸ በትግረኛ ባሰፈሩት አጠር ያለ ጽሑፍ "#በህዝብ_እና_በፓርቲው ላይ ሲካሄድ የቆየው #የስም_ማጥፋት_አካል_ነው" ብለውታል።
ትርጉም :- ቢቢሲ አማርኛ
@YeneTube @Fikerassefa
ትርጉም :- ቢቢሲ አማርኛ
@YeneTube @Fikerassefa
ከወለጋ ዩኒቨርሲቲ የቀረበ የሀዘን መግለጫ፡-
በዩኒቨርሲቲው ሻምቡ ካምፓስ በደን ጥናት 2ተኛ ዓመት ተማሪ የነበረው ኢያየሁ እናኑ ጥላሁን ከዩኒቨርስቲው ግቢ ውጪ በግምት 3ኪሜ. በሚሆን ርቀት ላይ በሚገኘው ሚካኤል ቤተክርስቲያን አከባቢ ከሌሊቱ 8:00 እስከ 9:00 ሰዓት መካከል ባልታወቁ ሰዎች ጥቃት ደርሶበት ከዚህ ዓለም በሞት በመለየቱ ዩኒቨርሲቲው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጾ ለቤተሰቦቹ ፣ ለጓደኞቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ መጽናናትን ተመኝቷል፡፡
ምንጭ:- ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
@YeneTube @FikerAssefa
በዩኒቨርሲቲው ሻምቡ ካምፓስ በደን ጥናት 2ተኛ ዓመት ተማሪ የነበረው ኢያየሁ እናኑ ጥላሁን ከዩኒቨርስቲው ግቢ ውጪ በግምት 3ኪሜ. በሚሆን ርቀት ላይ በሚገኘው ሚካኤል ቤተክርስቲያን አከባቢ ከሌሊቱ 8:00 እስከ 9:00 ሰዓት መካከል ባልታወቁ ሰዎች ጥቃት ደርሶበት ከዚህ ዓለም በሞት በመለየቱ ዩኒቨርሲቲው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጾ ለቤተሰቦቹ ፣ ለጓደኞቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ መጽናናትን ተመኝቷል፡፡
ምንጭ:- ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
@YeneTube @FikerAssefa
Audio
በተጨማሪ የVOA ዘገባ ያድምጡ
በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሻምቡ ግቢ ማንነታቸው ለጊዜው አልታወቀም በተባለ ግለሰቦች ትናንት አንድ ተማሪ መገደሉን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ሀሰን ዩሱፍ አስታውቀዋል። ግድያውን በመፈፀም የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች ቁጥጥር ሥር መዋላቸውንም ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል።
@Yenetube @fikerassefa
በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሻምቡ ግቢ ማንነታቸው ለጊዜው አልታወቀም በተባለ ግለሰቦች ትናንት አንድ ተማሪ መገደሉን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ሀሰን ዩሱፍ አስታውቀዋል። ግድያውን በመፈፀም የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች ቁጥጥር ሥር መዋላቸውንም ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል።
@Yenetube @fikerassefa
የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ከሚል፣ የቀድሞው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ እንዲሁም የኢጋድ ዋና ጸሐፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ በፈረንጆቹ ከታህሳስ 14 አስከ 15 በኳታር በሚካሄደው 19ኛው የዶሃ ፎረም ላይ ለመሳተፍ ዶሃ ገብተዋል።
ከፎረሙ አስቀድሞም የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ከሚል እና የቀድሞው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በዛሬው እለት በዶሃ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ዓለም አቀፍ ት/ቤትን ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱም በኳታር የኢትዮጵያ አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ እና የሚሲዮኑ የስራ ባልደረቦች፣ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር አመራሮች፣ የተለያዩ አደረጃጀቶች መሪዎች፣ የተማሪ ወላጆችና ቤተሰቦች፣ እንዲሁም ሕጻናት ተገኝተዋል።
የኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤቱ እድሳት በፍጥነት እና በጥራት እየተከናወነ ሲሆን፣ የእድሳት ሥራው በሚቀጥሉት ሶስት ሳምንታት ሙሉ በሙሉ እንደሚጠናቀቅ ሥራውን የሚያከናውነው ተቋራጭ ኃላፊዎች በጉብኝቱ ወቅት ተናግረዋል።
ትምህርት ቤቱም በቀጣዩ የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራውን ይጀምራል ነው የተባለው።
የኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤቱ እንዲቋቋም በ 2010 ዓ.ም ለኳታር መንግስት ጥያቄውን በማቅረብ አወንታዊ ምላሽ እንዲሰጥ ያደረጉት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ መሆናቸውን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ከፎረሙ አስቀድሞም የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ከሚል እና የቀድሞው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በዛሬው እለት በዶሃ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ዓለም አቀፍ ት/ቤትን ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱም በኳታር የኢትዮጵያ አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ እና የሚሲዮኑ የስራ ባልደረቦች፣ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር አመራሮች፣ የተለያዩ አደረጃጀቶች መሪዎች፣ የተማሪ ወላጆችና ቤተሰቦች፣ እንዲሁም ሕጻናት ተገኝተዋል።
የኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤቱ እድሳት በፍጥነት እና በጥራት እየተከናወነ ሲሆን፣ የእድሳት ሥራው በሚቀጥሉት ሶስት ሳምንታት ሙሉ በሙሉ እንደሚጠናቀቅ ሥራውን የሚያከናውነው ተቋራጭ ኃላፊዎች በጉብኝቱ ወቅት ተናግረዋል።
ትምህርት ቤቱም በቀጣዩ የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራውን ይጀምራል ነው የተባለው።
የኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤቱ እንዲቋቋም በ 2010 ዓ.ም ለኳታር መንግስት ጥያቄውን በማቅረብ አወንታዊ ምላሽ እንዲሰጥ ያደረጉት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ መሆናቸውን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
‹‹ኢትዮጵያን ለመፍረስ የሚዳርጋት ስጋት የለም››
ጀነራል ብርሃኑ ጁላ :- ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም
ሀገራችን ውስጥ አልፎ አልፎ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ከጀርባ ባሉ ስውር እጆች በሚደገፉ ኃይሎች ወይንም ቡድኖች የሚፈጠሩ ግጭቶች ቢኖሩም የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እያለ ኢትዮጵያን የሚበታትን እና ለመፍረስ የሚዳርጋት ስጋት እንደሌለ ተገለጸ፡፡
የኢፌዴሪ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፣ ፖለቲከኞች የሚሉትን ሊሉ ይችላሉ፤ የኢትዮጵያ የመከላከያ ኃይል የት ሄዶ ነው ኢትዮጵያ የምትፈርሰው? ኢትዮጵያን የሚበታትንና ለመፍረስ የሚዳርጋትም ምንም አይነት ስጋት የለም፡፡
እንደ ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ገለጻ፣ አሁን በተጨባጭ በሚታየው ሁኔታ ሀገራችን የዳር ድንበር መደፈርና የውጭ ስጋት የለባትም፡፡ በሰሜን፣ በምስራቅ፣ በደቡብ፣ በምእራብ ኢትዮጵያ ያለው ሁኔታም ሰላማዊ ነው፡፡ ሕዝቡ ተረጋግቶና ከጸጥታ ኃይሎች ጋር ትብብርና ድጋፉን አጠናክሮ መስራት ይጠበቅበታል:: በአጠቃላይ ህዝቡ ሊሸበር አይገባውም፤ በመረጋጋት ሥራውን መስራት አለበትም ብለዋል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ⬇️
https://telegra.ph/YeneTube-12-14
ጀነራል ብርሃኑ ጁላ :- ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም
ሀገራችን ውስጥ አልፎ አልፎ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ከጀርባ ባሉ ስውር እጆች በሚደገፉ ኃይሎች ወይንም ቡድኖች የሚፈጠሩ ግጭቶች ቢኖሩም የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እያለ ኢትዮጵያን የሚበታትን እና ለመፍረስ የሚዳርጋት ስጋት እንደሌለ ተገለጸ፡፡
የኢፌዴሪ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፣ ፖለቲከኞች የሚሉትን ሊሉ ይችላሉ፤ የኢትዮጵያ የመከላከያ ኃይል የት ሄዶ ነው ኢትዮጵያ የምትፈርሰው? ኢትዮጵያን የሚበታትንና ለመፍረስ የሚዳርጋትም ምንም አይነት ስጋት የለም፡፡
እንደ ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ገለጻ፣ አሁን በተጨባጭ በሚታየው ሁኔታ ሀገራችን የዳር ድንበር መደፈርና የውጭ ስጋት የለባትም፡፡ በሰሜን፣ በምስራቅ፣ በደቡብ፣ በምእራብ ኢትዮጵያ ያለው ሁኔታም ሰላማዊ ነው፡፡ ሕዝቡ ተረጋግቶና ከጸጥታ ኃይሎች ጋር ትብብርና ድጋፉን አጠናክሮ መስራት ይጠበቅበታል:: በአጠቃላይ ህዝቡ ሊሸበር አይገባውም፤ በመረጋጋት ሥራውን መስራት አለበትም ብለዋል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ⬇️
https://telegra.ph/YeneTube-12-14
"የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ" ህግና ተቋማዊ ይዘት እንዲኖረው እና እንዲቋቋም ለካቢኔ የቀረበው ሀሳብ ይሁንታን አግኝተዋል::
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 77ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ መሠረታዊ የሠራተኞች ማኀበር የአየር መንገዱ አስተዳደር እያደረሰበት ያለው የመብት ጥሰት እና ከፍተኛ ጫና አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ገልጾ አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጠው ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ጠየቀ፡፡
ሙሉ መግለጫውን አያይዘናል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ሙሉ መግለጫውን አያይዘናል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የተማሪዎች የምገባ እና ተያያዥ ጉዳዮች በተቋም ደረጃ እንዲቋቋም ወሰነ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የተማሪዎች የምገባ በተቋም ደረጃ እንዲመራ ተወስኗል ።
ኤጀንሲው በየአመቱ ለተማሪዎች የሚደረጉ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፎችም ይሁን የምግብ አቅርቦቶች በተቀናጀና ወጥ በሆነ መልኩ ሳይቆራረጥ ለተማሪዎች እንዲደርስ የማድረግ ተልእኮን ይዟል፡፡
ለዚህም ኤጀንሲው የከተማ አስትዳደሩ ለተግባሩ የመደበውን በጀት ስራ ላይ ከማዋል ጀምሮ ለጋሽ አካላትንና በጎ ፈቃደኞችን የማስተባበርና አቅርቦቶቹ በትክክል እየተዳረሱ መሆኑን የመቆጣጠር ኃላፊነት አለበት፡፡
አስተዳደሩ በቅርቡ ይፋ ያደረገው ለታዳጊ ሴቶች የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ የማሰራጨት እቅድም በኤጀንሲው የሚመራ ይሆናል።
የኤጀንሲው መቋቋም ታዳጊዎች ትኩረታቸውን ትምህርት ላይ ብቻ እንዲሆን በማድረግ የታዳጊዎች የትምህርት አቅም ላይ ከፍተኛ የሆነ አዎንታዊ ተጽእኖ ይኖረዋል፡፡
ኤጀንሲው ተማሪዎች የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን ተጠቃሚ እንዲሆኑ እና በውጪም ሆነ በሀገር ውስጥ ነጻ የትምህርት እድል እንዲያገኙ የማድረግ ተግባርም የሚያከናውን ይሆናል።
ካቢኔው ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ኤጀንሲው እንዲቋቋም የቀረበውን አዋጅ ለምክርቤት መርቷል፡፡
ኤጀንሲው ተጠሪነቱ ለከንቲባ ጽሕፈት ቤት እንዲሆንም ካቢኔው ወስኗል።
ለተያዘው የትምህርት ዘመን በከተማ አስተዳደሩ አነሳሽነት ለ600ሺህ ተማሪዎች ዩኒፎርም እና የመማሪያ ቁሳቁሶች ድጋፍ የተደረገ ሲሆን እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ከ300ሺህ በላይ ታዳጊ ተማሪዎች የምገባ መርሀ ግብር ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል።
Via:- Addis Ababa City Administration
@Yenetube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የተማሪዎች የምገባ በተቋም ደረጃ እንዲመራ ተወስኗል ።
ኤጀንሲው በየአመቱ ለተማሪዎች የሚደረጉ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፎችም ይሁን የምግብ አቅርቦቶች በተቀናጀና ወጥ በሆነ መልኩ ሳይቆራረጥ ለተማሪዎች እንዲደርስ የማድረግ ተልእኮን ይዟል፡፡
ለዚህም ኤጀንሲው የከተማ አስትዳደሩ ለተግባሩ የመደበውን በጀት ስራ ላይ ከማዋል ጀምሮ ለጋሽ አካላትንና በጎ ፈቃደኞችን የማስተባበርና አቅርቦቶቹ በትክክል እየተዳረሱ መሆኑን የመቆጣጠር ኃላፊነት አለበት፡፡
አስተዳደሩ በቅርቡ ይፋ ያደረገው ለታዳጊ ሴቶች የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ የማሰራጨት እቅድም በኤጀንሲው የሚመራ ይሆናል።
የኤጀንሲው መቋቋም ታዳጊዎች ትኩረታቸውን ትምህርት ላይ ብቻ እንዲሆን በማድረግ የታዳጊዎች የትምህርት አቅም ላይ ከፍተኛ የሆነ አዎንታዊ ተጽእኖ ይኖረዋል፡፡
ኤጀንሲው ተማሪዎች የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን ተጠቃሚ እንዲሆኑ እና በውጪም ሆነ በሀገር ውስጥ ነጻ የትምህርት እድል እንዲያገኙ የማድረግ ተግባርም የሚያከናውን ይሆናል።
ካቢኔው ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ኤጀንሲው እንዲቋቋም የቀረበውን አዋጅ ለምክርቤት መርቷል፡፡
ኤጀንሲው ተጠሪነቱ ለከንቲባ ጽሕፈት ቤት እንዲሆንም ካቢኔው ወስኗል።
ለተያዘው የትምህርት ዘመን በከተማ አስተዳደሩ አነሳሽነት ለ600ሺህ ተማሪዎች ዩኒፎርም እና የመማሪያ ቁሳቁሶች ድጋፍ የተደረገ ሲሆን እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ከ300ሺህ በላይ ታዳጊ ተማሪዎች የምገባ መርሀ ግብር ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል።
Via:- Addis Ababa City Administration
@Yenetube @FikerAssefa
Sport !
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በተለያዩ ከተሞች ተካሂደዋል።
ስሁል ሽረ እና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ መቐለ ላይ በትግራይ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ባካሄዱት ጨዋታ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ባህር ዳር ከነማን ያስተናገደው ሀዋሳ ከተማ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ፥ ወላይታ ድቻ ከቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሰበታ ከተማ ከአዳማ ከተማ ያደረጉት ጨዋታ ደግሞ በተመሳሳይ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል።
ወደ ሀድያ ሆሳዕና አቅንቶ እንግዳውን ወልቂጤ ከተማን የገጠመው ፋሲል ከተማ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
በሌላ በኩል ድሬ ዳዋ ከተማ ከሃድያ ሆሳዕና ጋር ባደረጉት ጨዋታ ድሬ ዳዋ ከተማ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
ጨዋታው ነገ ቀጥሎ ሲካሄድ መቐለ ላይ በትግራይ ዓለማቀፍ ስታዲየም መቀሌ 70 እንደርታ ከኢትዮጵያ ቡና ይጫወታል፤ ጅማ አባ ጅፋር እና ሲዳማ ቡና ደግሞ በአደማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚጫወቱ ይሆናል።
Via:- FBC
@Yenetube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በተለያዩ ከተሞች ተካሂደዋል።
ስሁል ሽረ እና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ መቐለ ላይ በትግራይ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ባካሄዱት ጨዋታ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ባህር ዳር ከነማን ያስተናገደው ሀዋሳ ከተማ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ፥ ወላይታ ድቻ ከቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሰበታ ከተማ ከአዳማ ከተማ ያደረጉት ጨዋታ ደግሞ በተመሳሳይ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል።
ወደ ሀድያ ሆሳዕና አቅንቶ እንግዳውን ወልቂጤ ከተማን የገጠመው ፋሲል ከተማ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
በሌላ በኩል ድሬ ዳዋ ከተማ ከሃድያ ሆሳዕና ጋር ባደረጉት ጨዋታ ድሬ ዳዋ ከተማ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
ጨዋታው ነገ ቀጥሎ ሲካሄድ መቐለ ላይ በትግራይ ዓለማቀፍ ስታዲየም መቀሌ 70 እንደርታ ከኢትዮጵያ ቡና ይጫወታል፤ ጅማ አባ ጅፋር እና ሲዳማ ቡና ደግሞ በአደማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚጫወቱ ይሆናል።
Via:- FBC
@Yenetube @FikerAssefa
የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል መቐለ የሚገኘውን አዋሽ የብረ ታብረት ማምረቻ ኢንዱስትሪ በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa