በቀጣይ ወር በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚከበረውን የጥምቀት በዓል በድምቀት ለማክበር አስተዳደሩ ድጋፍ ያደርጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትሪያርክ ብፁእ አቡነ ማትያስ ጋር ተወያዩ።
ኢ/ር ታከለ የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች መዝገብ ላይ በቅርስት በመምዝገቡ የተሰማቸውን ደስታ ለብፁእ አቡነ ማትያስ ገልጸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትሪያርክ ብፁእ አቡነ ማትያስ ጋር ተወያዩ።
ኢ/ር ታከለ የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች መዝገብ ላይ በቅርስት በመምዝገቡ የተሰማቸውን ደስታ ለብፁእ አቡነ ማትያስ ገልጸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኢ/ር ታከለ ኡማ በከተማዋ በሚገኙ ሁሉም የመንግስት ትምህርት ቤቶች ዩኒፎርምን ጨምሮ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እንዲደረግ እና የምገባ መርሃ ግብር በዘላቂነት እንዲተገበር ላበረከቱት አስተዋፅኦ ከከተማዋ ወጣቶች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ሽልማቱ የተበረከተላቸው "እናመስግን!" በሚል በከተማው ወጣቶች በተዘጋጀው የምስጋና እና የእውቅና መርሃ ግብር ላይ ነው፡፡
የ300 ሺ ተማሪዎች ምገባን ጨምሮ ፣ ለ600 ሺ የመንግስት ት/ቤት ተማሪዎች የዩኒፎርም እና የትምህርት ቁሳቁስ አቅርቦት እንዲሁም በአስሩም ክፍለከተሞች የሚገኙ የአቅመ ደካሞችና አረጋዊያን ቤት እድሳት ላይ ላበረከቱት የላቀ አስተዋፆኦ ሽልማት እንደተበረከተላቸውም ተገልጿል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም ህግ እና ተቋማዊ ይዘት እንዲኖረው እና በዘላቂነት እንዲተገበር ለማስቻል ለካቢኔ የቀረበው ሃሳብ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት በማግኘቱ 'የተማሪዎች የምገባ ኤጀንሲ' እንደሚቋቋም ኢ/ር ታከለ ተናግረዋል፡፡
የኤጀንሲው መቋቋም በተያዘው የበጀት ዓመት የከተማ አስተዳደሩ በስፋት የሰራውን የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራምን ጨምሮ የትምህርት ቁሳቁስ አቅርቦት ቀጣይነት እንዲኖረው እና ተቋማዊ እንዲሆን እንደሚረዳ ኢ/ር ታከለ ኡማ ተናግረዋል።በመድረኩ ላይ የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ዶ/ር እርጎጌ ተስፋዬን ጨምሮ የፌደራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የከተማው ወጣቶች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
የ300 ሺ ተማሪዎች ምገባን ጨምሮ ፣ ለ600 ሺ የመንግስት ት/ቤት ተማሪዎች የዩኒፎርም እና የትምህርት ቁሳቁስ አቅርቦት እንዲሁም በአስሩም ክፍለከተሞች የሚገኙ የአቅመ ደካሞችና አረጋዊያን ቤት እድሳት ላይ ላበረከቱት የላቀ አስተዋፆኦ ሽልማት እንደተበረከተላቸውም ተገልጿል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም ህግ እና ተቋማዊ ይዘት እንዲኖረው እና በዘላቂነት እንዲተገበር ለማስቻል ለካቢኔ የቀረበው ሃሳብ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት በማግኘቱ 'የተማሪዎች የምገባ ኤጀንሲ' እንደሚቋቋም ኢ/ር ታከለ ተናግረዋል፡፡
የኤጀንሲው መቋቋም በተያዘው የበጀት ዓመት የከተማ አስተዳደሩ በስፋት የሰራውን የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራምን ጨምሮ የትምህርት ቁሳቁስ አቅርቦት ቀጣይነት እንዲኖረው እና ተቋማዊ እንዲሆን እንደሚረዳ ኢ/ር ታከለ ኡማ ተናግረዋል።በመድረኩ ላይ የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ዶ/ር እርጎጌ ተስፋዬን ጨምሮ የፌደራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የከተማው ወጣቶች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
የፋሲል ግንብ በኃላፊዎች ጫና እንዳይጎበኝ እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ!
በጎንደር ከተማ ፋሲል ግንብ (የነገሥታት ግቢ) እየተባለ የሚታወቀው ታሪካዊ ቅርስ በኃላፊዎች ክልከላ በአገር ውስጥና በውጪ አገር ጎብኚዎች እንዳይታይና መጉላላት እንዲፈጠር እየተደረገ መሆኑን የአስጎብኚዎች ማህበር አስታወቀ።የጎንደር አስጎብኝዎች ማህበር አባል ወጣት ኑር ሁሴን አጋዥ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፀው፤ በቱሪስት መስህብነቱ በቀዳሚነት የሚታወቀው የፋሲል ግንብ <<በተለያዩ ምክንያቶች>> በቅርብ አመራሮች ትዕዛዝ እንዳይጎበኝ እየተደረገ ነው። በርካታ ጎብኚዎች ገንዘብ ከፍለውና ጊዜያቸውን አባክነው በቦታው ቢገኙም ሰዓት ደርሷል በሚል እንዲወጡ ይደረጋሉ። በዚህም ምክንያት እንዲመላለሱና ላልተገባ ወጪም እንዲዳረጉ ሆነዋል። ይህም ሁኔታ ቱሪስቶች እንዲቆዩና ተመልሰው እንዲመጡ ከማድረግ አኳያ ከፍተኛ የሆነ ክፍተት እየፈጠረ መሆኑን ተናግረዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
በጎንደር ከተማ ፋሲል ግንብ (የነገሥታት ግቢ) እየተባለ የሚታወቀው ታሪካዊ ቅርስ በኃላፊዎች ክልከላ በአገር ውስጥና በውጪ አገር ጎብኚዎች እንዳይታይና መጉላላት እንዲፈጠር እየተደረገ መሆኑን የአስጎብኚዎች ማህበር አስታወቀ።የጎንደር አስጎብኝዎች ማህበር አባል ወጣት ኑር ሁሴን አጋዥ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፀው፤ በቱሪስት መስህብነቱ በቀዳሚነት የሚታወቀው የፋሲል ግንብ <<በተለያዩ ምክንያቶች>> በቅርብ አመራሮች ትዕዛዝ እንዳይጎበኝ እየተደረገ ነው። በርካታ ጎብኚዎች ገንዘብ ከፍለውና ጊዜያቸውን አባክነው በቦታው ቢገኙም ሰዓት ደርሷል በሚል እንዲወጡ ይደረጋሉ። በዚህም ምክንያት እንዲመላለሱና ላልተገባ ወጪም እንዲዳረጉ ሆነዋል። ይህም ሁኔታ ቱሪስቶች እንዲቆዩና ተመልሰው እንዲመጡ ከማድረግ አኳያ ከፍተኛ የሆነ ክፍተት እየፈጠረ መሆኑን ተናግረዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ የፊታችን የካቲት ወር የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤን ታስተናግዳለች!
ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ የካቲት ወር 2020 ዓመተ ምህረት የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤን ታስተናግዳለች። ጉባኤውንም የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ጋር በመተባር እንደሚያዘጋጀውም ነው የተመለከተው።በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ላፍቴ ፍሎራ በጉባኤው ዝግጅት ዙሪያ ለመምከር ጉብኝት አድርገዋል። በጉብኝታቸውም ወቅት ለጉባኤው እየተደረገ ባለው ዝግጅት ዙሪያ ከኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ሀላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።
በጉብኝታቸውም ወቅት የአሜሪካ ጦር በአህጉሪቱ ዘላቂ ፀጥታ ለማረጋገጥ የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ህብረት ጥረቶችን ማገዝ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።ለአራት ቀናት በሚካሄደው ጉበኤ ላይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወታደራዊ አዛዦችን የሚያሰባስብ ነው።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ የካቲት ወር 2020 ዓመተ ምህረት የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤን ታስተናግዳለች። ጉባኤውንም የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ጋር በመተባር እንደሚያዘጋጀውም ነው የተመለከተው።በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ላፍቴ ፍሎራ በጉባኤው ዝግጅት ዙሪያ ለመምከር ጉብኝት አድርገዋል። በጉብኝታቸውም ወቅት ለጉባኤው እየተደረገ ባለው ዝግጅት ዙሪያ ከኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ሀላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።
በጉብኝታቸውም ወቅት የአሜሪካ ጦር በአህጉሪቱ ዘላቂ ፀጥታ ለማረጋገጥ የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ህብረት ጥረቶችን ማገዝ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።ለአራት ቀናት በሚካሄደው ጉበኤ ላይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወታደራዊ አዛዦችን የሚያሰባስብ ነው።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የ40/60 የጋራ ቤቶችን ሊዘርፉ በነበሩ ግለሰቦች ጥቃት የደረሰባቸው የጥበቃ ሠራተኛ ሕይወታቸው አለፈ!
በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክፍለ ከተማ ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ የከተማ አስተዳደሩ የቁጠባ ቤቶች ግንባታ ልማት ኢንተርፕራይዝ እያስገነባቸው ያሉ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ሊዘርፉ በነበሩ ግለሰቦች፣ ጥቃት የደረሰባቸው የጥበቃ ሠራተኛ ሕይወታቸው አለፈ፡፡ ፖሊስ ሁለት ተጠርጣሪዎችን ይዞ በምርመራ ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ረቡዕ ታኅሳስ 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ሌሊት ቁጥራቸው 30 የሚሆኑ ግለሰቦች ተሽከርካሪ ይዘው ረድኤት ዳግም ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ ከኢንትርፕራይዙ ኮንትራት ወስዶ እየገነባው ባለው 160 አባወራዎችን በሚይዘውና ባለ 15 ፎቅ በሆነው ሁለት ብሎክ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለመዝረፍ መምጣታቸውን፣ የማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዳግማዊ ፋሲል ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
በውድቅት ሌሊት ለዝርፊያ የመጡት ግለሰቦች በዕለቱ በጥበቃ ላይ በነበሩት አቶ ሹመት ተገኝ የተባሉ የማኅበሩ ሠራተኛ ላይ ከባድ የድብደባ ጥቃት አድርሰውባቸው ለሕክምና ወደ የካቲት 12 ሆስፒታል የገቡ ቢሆንም፣ ሐሙስ ታኅሳስ 2 ቀን 2012 ዓ.ም. ሌሊት ሕይወታቸው ማለፉን አስረድተዋል፡፡
የኤልኤች ሴኩዩሪቲ ኤጀንሲ የጥበቃ አባል የነበሩት ሟች የጥበቃ ሠራተኛ፣ በድንጋይና በብረት መደብደባቸውንም አክለዋል፡፡ ለዝርፊያ መጥተው የነበሩ ግለሰቦችን ሌሎች በአጎራባች የነበሩ የጥበቃ ሠራተኞች ጭምር ተረባርበው ያሰቡትን ዘረፋ ሳይፈጽሙ እንዳባረሯቸው፣ ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል፡፡ ነገር ግን በተወሰኑት የጥበቃ ሠራተኞች ላይ ጉዳት በመድረሱ፣ ሆስፒታል መግባታቸውን ገልጸዋል፡፡ ጉዳዩንም የቦሌ ቡልቡላ ወረዳ 12 ፖሊስ ጣቢያ እያጣራው መሆኑን አክለዋል፡፡
በ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ የሚገኘው የቦሌ ቡልቡላ ወረዳ 12 ፖሊስ ጣቢያ መርማሪ ሳጅን እመቤት ታምራት ስለወንጀል ድርጊቱ ተጠይቀው በሰጡት ምላሽ፣ ወንጀሉ መፈጸሙን አረጋግጠዋል፡፡ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው የጥበቃ ሠራተኛ አቶ ሹመት ተገኝም ሕይወት ታኅሳስ 2 ቀን 2012 ዓ.ም. ሌሊት ስምንት ሰዓት አልፏል ብለዋል፡፡ ሁለት ተጠርጣሪዎችም በቁጥጥር ሥር ውለው በምርመራ ላይ መሆናቸውንና ንብረት እንዳልተዘረፈ ገልጸዋል፡፡ ሌሎች ጉዳት የደረሰባቸው የጥበቃ ሠራተኞች የነበሩ ቢሆንም፣ ጉዳታቸው መጠነኛ በመሆኑ ሕክምና ተደርጎላቸው ከሆስፒታል መውጣታቸውን ሳጅን እመቤት አስረድተዋል፡፡
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክፍለ ከተማ ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ የከተማ አስተዳደሩ የቁጠባ ቤቶች ግንባታ ልማት ኢንተርፕራይዝ እያስገነባቸው ያሉ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ሊዘርፉ በነበሩ ግለሰቦች፣ ጥቃት የደረሰባቸው የጥበቃ ሠራተኛ ሕይወታቸው አለፈ፡፡ ፖሊስ ሁለት ተጠርጣሪዎችን ይዞ በምርመራ ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ረቡዕ ታኅሳስ 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ሌሊት ቁጥራቸው 30 የሚሆኑ ግለሰቦች ተሽከርካሪ ይዘው ረድኤት ዳግም ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ ከኢንትርፕራይዙ ኮንትራት ወስዶ እየገነባው ባለው 160 አባወራዎችን በሚይዘውና ባለ 15 ፎቅ በሆነው ሁለት ብሎክ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለመዝረፍ መምጣታቸውን፣ የማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዳግማዊ ፋሲል ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
በውድቅት ሌሊት ለዝርፊያ የመጡት ግለሰቦች በዕለቱ በጥበቃ ላይ በነበሩት አቶ ሹመት ተገኝ የተባሉ የማኅበሩ ሠራተኛ ላይ ከባድ የድብደባ ጥቃት አድርሰውባቸው ለሕክምና ወደ የካቲት 12 ሆስፒታል የገቡ ቢሆንም፣ ሐሙስ ታኅሳስ 2 ቀን 2012 ዓ.ም. ሌሊት ሕይወታቸው ማለፉን አስረድተዋል፡፡
የኤልኤች ሴኩዩሪቲ ኤጀንሲ የጥበቃ አባል የነበሩት ሟች የጥበቃ ሠራተኛ፣ በድንጋይና በብረት መደብደባቸውንም አክለዋል፡፡ ለዝርፊያ መጥተው የነበሩ ግለሰቦችን ሌሎች በአጎራባች የነበሩ የጥበቃ ሠራተኞች ጭምር ተረባርበው ያሰቡትን ዘረፋ ሳይፈጽሙ እንዳባረሯቸው፣ ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል፡፡ ነገር ግን በተወሰኑት የጥበቃ ሠራተኞች ላይ ጉዳት በመድረሱ፣ ሆስፒታል መግባታቸውን ገልጸዋል፡፡ ጉዳዩንም የቦሌ ቡልቡላ ወረዳ 12 ፖሊስ ጣቢያ እያጣራው መሆኑን አክለዋል፡፡
በ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ የሚገኘው የቦሌ ቡልቡላ ወረዳ 12 ፖሊስ ጣቢያ መርማሪ ሳጅን እመቤት ታምራት ስለወንጀል ድርጊቱ ተጠይቀው በሰጡት ምላሽ፣ ወንጀሉ መፈጸሙን አረጋግጠዋል፡፡ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው የጥበቃ ሠራተኛ አቶ ሹመት ተገኝም ሕይወት ታኅሳስ 2 ቀን 2012 ዓ.ም. ሌሊት ስምንት ሰዓት አልፏል ብለዋል፡፡ ሁለት ተጠርጣሪዎችም በቁጥጥር ሥር ውለው በምርመራ ላይ መሆናቸውንና ንብረት እንዳልተዘረፈ ገልጸዋል፡፡ ሌሎች ጉዳት የደረሰባቸው የጥበቃ ሠራተኞች የነበሩ ቢሆንም፣ ጉዳታቸው መጠነኛ በመሆኑ ሕክምና ተደርጎላቸው ከሆስፒታል መውጣታቸውን ሳጅን እመቤት አስረድተዋል፡፡
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በኖቤል ኮሚቴ የተበረከተላቸው አንደኛው ሜዳልያና የምስክር ወረቀት ምስለ ቅርፅ በሰላም ሚኒስቴር ተቀመጠ፡፡
የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ከሚል እና የሚኒስቴሩ እና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች እንዲሁም የሀይማኖት አባቶች በተገኙበት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተበረከተው 100ኛው የሰላም ኖቤል ሜዳልያና የምስክር ወረቀት ምስለ ቅርፅ የማስቀመጥ ስነ-ስርዓት የተካሄደው።
በመርሀ ግብሩ ላይ የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ በሙፈሪያት ካሚል ሽልማቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሰላም ለሰጡት ዋጋ የተበረከተ መሆኑን ገልፀው በሀገራችን ያላውን የሰላም እና የእርቅ እሴት ልናጎለብተው ይገባል ብለዋል።
ሜዳልያና የምስክር ወረቀት ምስለ ቅርፁ ከሰላም ሚኒስቴር በተጨማሪ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚቀመጥ ሲሆን ዋናው ሽልማት ደግሞ በብሄራዊ ሙዝየም ተቀምጦ ለጎብኚዎች ክፍት ይደረጋል።
Via:- EBC
@Yenetube @FikerAssefa
የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ከሚል እና የሚኒስቴሩ እና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች እንዲሁም የሀይማኖት አባቶች በተገኙበት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተበረከተው 100ኛው የሰላም ኖቤል ሜዳልያና የምስክር ወረቀት ምስለ ቅርፅ የማስቀመጥ ስነ-ስርዓት የተካሄደው።
በመርሀ ግብሩ ላይ የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ በሙፈሪያት ካሚል ሽልማቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሰላም ለሰጡት ዋጋ የተበረከተ መሆኑን ገልፀው በሀገራችን ያላውን የሰላም እና የእርቅ እሴት ልናጎለብተው ይገባል ብለዋል።
ሜዳልያና የምስክር ወረቀት ምስለ ቅርፁ ከሰላም ሚኒስቴር በተጨማሪ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚቀመጥ ሲሆን ዋናው ሽልማት ደግሞ በብሄራዊ ሙዝየም ተቀምጦ ለጎብኚዎች ክፍት ይደረጋል።
Via:- EBC
@Yenetube @FikerAssefa
አሳሳቢው በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ላይ እየደረሰ ያለው ስርቆት!
ታህሳስ 04 ቀን 2012 ዓ.ም በከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ (Tower) ላይ በደረሰው ስርቆት ሞጆ ከተማና አካባቢው ኤሌክትሪክ ተቋርጧል።
ይህ የዘረፋ ወንጀል የተፈጸመው ለጊዜው ማንነታቸው ባልታወቀ አካላት ሲሆን: የዘረፋው ሰለባ የሆነው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ከቆቃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ለሞጆ ኃይል ማስተላለፊያ ጣቤያ (Distribution Subsstation) ኃይል የሚያስተላልፍ ነው።
ክቡራን የሞጆና አካባቢው ደንበኞቻችን ይን ችግር እስኪቀረፍ በከፊል ኤሌክትሪክ የተቋረጠ መሆኑን እያሳወቅን ይህንን አይነት እኩይ ተግባር ላይ የተሰማሩ ዘራፊዎችን በመከታተል ለህግ አስከባሪ አካላት በማሳወቅ ወንጀልን በጋራ በመከላከል በመንግስትና ህዝብ ሀብት ላይ እየረሰ ያለውን ጉዳት እናድን እያልን:
መሠል ተግባራት እንዳይፈጸሙ ህብረተሠቡ መሠረተ ልማቱን እንዲጠብቅ በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
Via:- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
@Yenetube @Fikerassefa
ታህሳስ 04 ቀን 2012 ዓ.ም በከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ (Tower) ላይ በደረሰው ስርቆት ሞጆ ከተማና አካባቢው ኤሌክትሪክ ተቋርጧል።
ይህ የዘረፋ ወንጀል የተፈጸመው ለጊዜው ማንነታቸው ባልታወቀ አካላት ሲሆን: የዘረፋው ሰለባ የሆነው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ከቆቃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ለሞጆ ኃይል ማስተላለፊያ ጣቤያ (Distribution Subsstation) ኃይል የሚያስተላልፍ ነው።
ክቡራን የሞጆና አካባቢው ደንበኞቻችን ይን ችግር እስኪቀረፍ በከፊል ኤሌክትሪክ የተቋረጠ መሆኑን እያሳወቅን ይህንን አይነት እኩይ ተግባር ላይ የተሰማሩ ዘራፊዎችን በመከታተል ለህግ አስከባሪ አካላት በማሳወቅ ወንጀልን በጋራ በመከላከል በመንግስትና ህዝብ ሀብት ላይ እየረሰ ያለውን ጉዳት እናድን እያልን:
መሠል ተግባራት እንዳይፈጸሙ ህብረተሠቡ መሠረተ ልማቱን እንዲጠብቅ በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
Via:- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
@Yenetube @Fikerassefa
ትኩረት ለቤንሻንጉል ክልል መተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ!
በአካባቢው ካሉ በርካታ ሰዎች እየደረሰኝ ያለው መልእክት እንደሚያስረዳው ትናንት ምሽት በማንቡክ ቀበሌ በተነሳ ግጭት ውጥረት ተከስቷል፣ የሰው ህይወትም ሳይጠፋ አልቀረም።
የክልሉን ሀላፊዎች ስለጉዳዩ ለመጠየቅ ሙከራ ባደርግም እስካሁን አልተሳካም።
Via:- Elias meseret
@Yenetube @Fikerassefa
በአካባቢው ካሉ በርካታ ሰዎች እየደረሰኝ ያለው መልእክት እንደሚያስረዳው ትናንት ምሽት በማንቡክ ቀበሌ በተነሳ ግጭት ውጥረት ተከስቷል፣ የሰው ህይወትም ሳይጠፋ አልቀረም።
የክልሉን ሀላፊዎች ስለጉዳዩ ለመጠየቅ ሙከራ ባደርግም እስካሁን አልተሳካም።
Via:- Elias meseret
@Yenetube @Fikerassefa
የቤንሻንጉል ክልል ቃል አቀባይ አቶ መለሰ በየነን በስልክ አግኝቼ በዳንጉር ወረዳ ስለተከሰተው የሰው ህይወት መጥፋት ጠይቄአቸው ይህን መልስ ሰጥተዋል!
"እስካሁን ባለኝ መረጃ በትናንትናው እለት የሶስት ሰዎች ህይወት አልፏል። ሁለቱ ሰዎች የአማራ ብሄር ተወላጆች ሲሆኑ 11 ሰአት ገደማ ምርት እየሰበሰቡ በነበረበት ወቅት በደረሰባቸው ጥቃት ህይወታቸው አልፎ ተገኝተዋል። ከዛ በሁዋላ አንድ የጉሙዝ ተወላጅ ከገበያ እየተመለሰ በነበረበት ወቅት ጥቃት ደርሶበት ህይወቱ አልፏል። የጥቃቱ ምክንያት እስካሁን ግልፅ አይደለም፣ ግጭት ነበር የሚል መረጃም አልደረሰንም። ሰዎቹ ህይወታቸው አልፎ ነው የተገኙት። አሁን ላይ የተፈጠረው የህይወት ማለፍ ወደ ሌላ ቦታ እንዳይዛመት የማረጋጋት ስራ እየተሰራ ነው። ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ አጣርቼ እነግርሀለው።"
Via:- Elias Meseret
@Yenetube @Fikerassefa
"እስካሁን ባለኝ መረጃ በትናንትናው እለት የሶስት ሰዎች ህይወት አልፏል። ሁለቱ ሰዎች የአማራ ብሄር ተወላጆች ሲሆኑ 11 ሰአት ገደማ ምርት እየሰበሰቡ በነበረበት ወቅት በደረሰባቸው ጥቃት ህይወታቸው አልፎ ተገኝተዋል። ከዛ በሁዋላ አንድ የጉሙዝ ተወላጅ ከገበያ እየተመለሰ በነበረበት ወቅት ጥቃት ደርሶበት ህይወቱ አልፏል። የጥቃቱ ምክንያት እስካሁን ግልፅ አይደለም፣ ግጭት ነበር የሚል መረጃም አልደረሰንም። ሰዎቹ ህይወታቸው አልፎ ነው የተገኙት። አሁን ላይ የተፈጠረው የህይወት ማለፍ ወደ ሌላ ቦታ እንዳይዛመት የማረጋጋት ስራ እየተሰራ ነው። ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ አጣርቼ እነግርሀለው።"
Via:- Elias Meseret
@Yenetube @Fikerassefa
በደብረብርሀን አንድ ካሬ መሬት እሰከ 32,000 ብር ድረስ እየተሸጠ ነው።
- ጋዜጠኛ ተስፋዬ ጌትነት -
የኢንቨስትመንት ፍሰቷ አየጨመረ የመጣው ቀዝቃዛዋ ደብረብርሀን የመሬት ዋጋ ካለፉት ሶስት አመት ጀምሮ እያነር መጥቶ አንድ ካሬ መሬት በሊዝ እስከ 32,000 ብር ድረስ እየተሸጠ እንደሚገኝ ከከተማዋ ባለሀብቶች መረጃ ደርሶኛል።
እንዲሁም የቤት ኪራይ ዋጋም በአራት አመት ውስጥ በመቶ ፐርሰንት ጨምሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
- ጋዜጠኛ ተስፋዬ ጌትነት -
የኢንቨስትመንት ፍሰቷ አየጨመረ የመጣው ቀዝቃዛዋ ደብረብርሀን የመሬት ዋጋ ካለፉት ሶስት አመት ጀምሮ እያነር መጥቶ አንድ ካሬ መሬት በሊዝ እስከ 32,000 ብር ድረስ እየተሸጠ እንደሚገኝ ከከተማዋ ባለሀብቶች መረጃ ደርሶኛል።
እንዲሁም የቤት ኪራይ ዋጋም በአራት አመት ውስጥ በመቶ ፐርሰንት ጨምሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
ስፖርት !
ሲዳማ ቡና ከሜዳው ውጭ ጅማ አባጅፋርን ሲያሸንፍ መቀሌና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል ።
ወሎ ኮምቦልቻ በሜዳው ሲያሸንፍ ወልዲያ ከነማና ደሴ ከነማ ተሸንፈዋል ።ሰሜን ሸዋ ደብረ ብርሃን ከነማ ከሜዳው ውጭ ነጥብ ተጋርቷል ።
👉 ከፍተኛ ሊግ
ተጠናቀቀ | ወልዲያ ከነማ 0- 1 ፌደራል ፖሊስ
ተጠናቀቀ | ለገጣፎ ከተማ 4 - 3 ደሴ ከነማ
ተጠናቀቀ | አክሱም ከተማ 1 - 1 ደ/ብርሃን ከነማ
ተጠናቀቀ | ወሎ ኮምቦልቻ 2 - 1 አቃቂ ቃሊቲ
👉 ኘሪምየር ሊግ
ተጠናቀቀ |መቀሌ 70 እ.1 - 1 ኢትዮጵያ ቡና
ተጠናቀቀ | ጅማ አባጅፋር 1 - 2 ሲዳማ ቡና
ሲዳማ ቡና ከሜዳው ውጭ ጅማ አባጅፋርን ሲያሸንፍ መቀሌና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል ።
ወሎ ኮምቦልቻ በሜዳው ሲያሸንፍ ወልዲያ ከነማና ደሴ ከነማ ተሸንፈዋል ።ሰሜን ሸዋ ደብረ ብርሃን ከነማ ከሜዳው ውጭ ነጥብ ተጋርቷል ።
👉 ከፍተኛ ሊግ
ተጠናቀቀ | ወልዲያ ከነማ 0- 1 ፌደራል ፖሊስ
ተጠናቀቀ | ለገጣፎ ከተማ 4 - 3 ደሴ ከነማ
ተጠናቀቀ | አክሱም ከተማ 1 - 1 ደ/ብርሃን ከነማ
ተጠናቀቀ | ወሎ ኮምቦልቻ 2 - 1 አቃቂ ቃሊቲ
👉 ኘሪምየር ሊግ
ተጠናቀቀ |መቀሌ 70 እ.1 - 1 ኢትዮጵያ ቡና
ተጠናቀቀ | ጅማ አባጅፋር 1 - 2 ሲዳማ ቡና
በአዲስ አበባ የሚገኙ ያረጁ ላዳ ታክሲዎች በአዳዲስ ሊተኩ ነው!
በአዲስ አበባ የሚገኙ ያረጁ አነስተኛ የላዳ ታክሲዎች በአዳዲስ ታክሲዎች ሊተኩ እንደሆነ እና ለዚሁ ሲባል የታክሲ ባለቤቶችን ከባንክ ጋር የማስትሳሰር ስራ እንደሚሰራ የአዲስ አበባ ም/ከንቲባ ኢ/ር ታከለ አስታወቁ።የአዲስ አበባ የታክሲና የሀይገር ባስ ማህበራት ለተገልጋዩ ክብርን በመስጠት ለማገልገል የሚያስችል መርሐ ግብር ይፋ ማድረጊያ መድረክ 13 የታክሲ እና ሶስት የሀይገር ባስ ማህበራት በተገኙበት ተከናውኗል።መርሐ ግብሩ በተለይ ለአረጋውያን፣ ለነፍሰጡሮች እና ለአካል ጉዳተኞች በተሻለ መንገድ ለማገልገል የሚያግዝ ነው ተብሏል።
በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት ኢ/ር ታከለ ኡማ አነስተኛ ታክሲዎችና ሀይገር ባሶች ለነዋሪው እየሰጡ ላሉት አገልግሎት አመስግነዋል።የታክሲ ባለንብረቶች በተለያዩ ጊዜያት ለሚያነሱዋቸው ጥያቄዎች አስተዳደሩ ምላሽ ለመስጠት እየሰራ መሆኑንንም ምክትል ከንቲባው ተናግረዋል።በእድሜ ያረጁ አነስተኛ ታክሲዎች አዳዲስና የመጫን እቅማቸው ከፍ ባሉ አነስተኛ ታክሲዎች እንዲተኩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑም በበመድረኩ ተነስቷል።የታክሲና የሀይገር ባስ ባለንብረቶች በበኩላቸው የከተማ አስተዳደሩ ሚያከናውናቸው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴዎች ላይ ድጋፍ እንደሚያደርጉ መግለፃቸውን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ የሚገኙ ያረጁ አነስተኛ የላዳ ታክሲዎች በአዳዲስ ታክሲዎች ሊተኩ እንደሆነ እና ለዚሁ ሲባል የታክሲ ባለቤቶችን ከባንክ ጋር የማስትሳሰር ስራ እንደሚሰራ የአዲስ አበባ ም/ከንቲባ ኢ/ር ታከለ አስታወቁ።የአዲስ አበባ የታክሲና የሀይገር ባስ ማህበራት ለተገልጋዩ ክብርን በመስጠት ለማገልገል የሚያስችል መርሐ ግብር ይፋ ማድረጊያ መድረክ 13 የታክሲ እና ሶስት የሀይገር ባስ ማህበራት በተገኙበት ተከናውኗል።መርሐ ግብሩ በተለይ ለአረጋውያን፣ ለነፍሰጡሮች እና ለአካል ጉዳተኞች በተሻለ መንገድ ለማገልገል የሚያግዝ ነው ተብሏል።
በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት ኢ/ር ታከለ ኡማ አነስተኛ ታክሲዎችና ሀይገር ባሶች ለነዋሪው እየሰጡ ላሉት አገልግሎት አመስግነዋል።የታክሲ ባለንብረቶች በተለያዩ ጊዜያት ለሚያነሱዋቸው ጥያቄዎች አስተዳደሩ ምላሽ ለመስጠት እየሰራ መሆኑንንም ምክትል ከንቲባው ተናግረዋል።በእድሜ ያረጁ አነስተኛ ታክሲዎች አዳዲስና የመጫን እቅማቸው ከፍ ባሉ አነስተኛ ታክሲዎች እንዲተኩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑም በበመድረኩ ተነስቷል።የታክሲና የሀይገር ባስ ባለንብረቶች በበኩላቸው የከተማ አስተዳደሩ ሚያከናውናቸው ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴዎች ላይ ድጋፍ እንደሚያደርጉ መግለፃቸውን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ የፊታችን የካቲት ወር የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤን ታስተናግዳለች
ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ የካቲት ወር 2020 የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤን ታስተናግዳለች።
ጉባኤውን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ጋር በመተባር ያዘጋጀዋል።
በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ላፍቴ ፍሎራ በጉባኤው ዝግጅት ዙሪያ ለመምከር ጉብኝት አድርገዋል።
በጉብኝታቸውም ወቅት ለጉባኤው እየተደረገ ባለው ዝግጅት ዙሪያ ከኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ሀላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።
የአሜሪካ ጦር በአህጉሪቱ ዘላቂ ሰላምና ፀጥታን ለማረጋገጥ የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ህብረት ጥረቶችን ማገዝ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
ለአራት ቀናት የሚካሄደው ጉበኤ ላይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወታደራዊ አዛዦችን የሚያሰባስብ ነው።
በዚህ ቆይታቸው በሀገራቱ መካከል ወታደራዊ ትብብርን በማጠናከር የአህጉሪቱን ደህንነት መጠበቅ ላይ እንደሚወያዩ በአፍሪካ ከአሜሪካ ጦር እዝ ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ የካቲት ወር 2020 የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤን ታስተናግዳለች።
ጉባኤውን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ጋር በመተባር ያዘጋጀዋል።
በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ላፍቴ ፍሎራ በጉባኤው ዝግጅት ዙሪያ ለመምከር ጉብኝት አድርገዋል።
በጉብኝታቸውም ወቅት ለጉባኤው እየተደረገ ባለው ዝግጅት ዙሪያ ከኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ሀላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።
የአሜሪካ ጦር በአህጉሪቱ ዘላቂ ሰላምና ፀጥታን ለማረጋገጥ የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ህብረት ጥረቶችን ማገዝ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
ለአራት ቀናት የሚካሄደው ጉበኤ ላይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወታደራዊ አዛዦችን የሚያሰባስብ ነው።
በዚህ ቆይታቸው በሀገራቱ መካከል ወታደራዊ ትብብርን በማጠናከር የአህጉሪቱን ደህንነት መጠበቅ ላይ እንደሚወያዩ በአፍሪካ ከአሜሪካ ጦር እዝ ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል።
@Yenetube @Fikerassefa
YeneTube
የቤንሻንጉል ክልል ቃል አቀባይ አቶ መለሰ በየነን በስልክ አግኝቼ በዳንጉር ወረዳ ስለተከሰተው የሰው ህይወት መጥፋት ጠይቄአቸው ይህን መልስ ሰጥተዋል! "እስካሁን ባለኝ መረጃ በትናንትናው እለት የሶስት ሰዎች ህይወት አልፏል። ሁለቱ ሰዎች የአማራ ብሄር ተወላጆች ሲሆኑ 11 ሰአት ገደማ ምርት እየሰበሰቡ በነበረበት ወቅት በደረሰባቸው ጥቃት ህይወታቸው አልፎ ተገኝተዋል። ከዛ በሁዋላ አንድ የጉሙዝ ተወላጅ…
ማንብክ እና አከባቢዋ ወደ ሰላም እየተመለሰ ነው!!
ማንብክ እና አከባቢዋ የተነሳውን ግጭት አካባቢውን በሚቆጣጠረው ኮማንድ ፖስት ስር የሚገኙ ወታደሮች ጣልቃ ገብተው #ያበረዱት ሲሆን፣ በአሁኑ ሰዐት አንጻራዊ ሰላም መስፈኑንም ሰምተናል።
@Yenetube @Fikerassefa
ማንብክ እና አከባቢዋ የተነሳውን ግጭት አካባቢውን በሚቆጣጠረው ኮማንድ ፖስት ስር የሚገኙ ወታደሮች ጣልቃ ገብተው #ያበረዱት ሲሆን፣ በአሁኑ ሰዐት አንጻራዊ ሰላም መስፈኑንም ሰምተናል።
@Yenetube @Fikerassefa
የነዋሪው የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች አፋጣኝ ምላሽ እንዲያገኙ እየተሰራ መሆኑን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ገለፁ።
በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ የተመራው የስራ አመራር ቡድን በዛሬው ዕለት እንደ ከተማ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው ከፍተኛ የሆኑና የረዥም ጊዜ የነዋሪዎች ጥያቄ የሆኑ የመሠረተ ልማት ስራዎችን ለማፋጠን ያለመ ምልከታ አድርጓል፡፡
የዛረው ምልከታ በተለይም በከተማዋ ገጠራማ አካበቢዎች የተጀመሩ የመንገድ መሰረተ ልማቶች፣ ሆስፒታል እና የትምህርት ተቋማትን እንዲሁም ሌሎች የካፒታል ፕሮጀክቶችን የካተተ ሲሆን ለዩ.ኤል.ጂ.ዲ.ፒ ልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ የማዘጋጀት ስራው የደረሰበትን ደረጃ መመልከትም የጉብኝቱ አንድ አካል ነበር፡፡
በምልከታው ወቅት የረዥም ጊዜ የነዋሪዎች ጥያቄ የሆኑና ከ2008 ጀምሮ ውል ተገብቶባቸው ነገር ግን አጥጋቢ ስራ ሳይሰራባቸው በእንጥልጥል የቀሩ የመንገድ መሰረተ ልማቶች እንዲሁም ለነዋሪው ጥያቄ ተገቢው ምላሽ ሳይሰጥባቸው የከረሙ የካፒታል ፕሮጀክቶች፣ ተገንብተውም ቢሆን የሚፈለገውን አገልግሎት በሙሉ አቅም መስጠት ያልቻሉ በጅምር የቀሩ ስራዎች ተለይተዋል እነዚህንም ማፋጠን የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡
የከተማዋን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እድገት የሚያፋጥኑ አዳዲስ ፕሮጀክቶችን እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶች ተንጠልጥለው የቀሩ ተግባራትን ልየታ በማድረግ ቅድሚያ ለሚሰጠው ቅድሚያ በመስጠት በትክክለኛው ወቅት ተገቢውን ምላሽ መስጠት የአስተዳደሩ የፀና አቋም መሆኑን ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ በጉብኝቱ ወቅት ገልፀዋል፡፡
Via:- Hawassa City Administration
@Yenetube @Fikerassefa
በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ የተመራው የስራ አመራር ቡድን በዛሬው ዕለት እንደ ከተማ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው ከፍተኛ የሆኑና የረዥም ጊዜ የነዋሪዎች ጥያቄ የሆኑ የመሠረተ ልማት ስራዎችን ለማፋጠን ያለመ ምልከታ አድርጓል፡፡
የዛረው ምልከታ በተለይም በከተማዋ ገጠራማ አካበቢዎች የተጀመሩ የመንገድ መሰረተ ልማቶች፣ ሆስፒታል እና የትምህርት ተቋማትን እንዲሁም ሌሎች የካፒታል ፕሮጀክቶችን የካተተ ሲሆን ለዩ.ኤል.ጂ.ዲ.ፒ ልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ የማዘጋጀት ስራው የደረሰበትን ደረጃ መመልከትም የጉብኝቱ አንድ አካል ነበር፡፡
በምልከታው ወቅት የረዥም ጊዜ የነዋሪዎች ጥያቄ የሆኑና ከ2008 ጀምሮ ውል ተገብቶባቸው ነገር ግን አጥጋቢ ስራ ሳይሰራባቸው በእንጥልጥል የቀሩ የመንገድ መሰረተ ልማቶች እንዲሁም ለነዋሪው ጥያቄ ተገቢው ምላሽ ሳይሰጥባቸው የከረሙ የካፒታል ፕሮጀክቶች፣ ተገንብተውም ቢሆን የሚፈለገውን አገልግሎት በሙሉ አቅም መስጠት ያልቻሉ በጅምር የቀሩ ስራዎች ተለይተዋል እነዚህንም ማፋጠን የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡
የከተማዋን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እድገት የሚያፋጥኑ አዳዲስ ፕሮጀክቶችን እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶች ተንጠልጥለው የቀሩ ተግባራትን ልየታ በማድረግ ቅድሚያ ለሚሰጠው ቅድሚያ በመስጠት በትክክለኛው ወቅት ተገቢውን ምላሽ መስጠት የአስተዳደሩ የፀና አቋም መሆኑን ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ በጉብኝቱ ወቅት ገልፀዋል፡፡
Via:- Hawassa City Administration
@Yenetube @Fikerassefa
ናይጀሪያዊው ነጋዴ ጓደኛው ያገናኘው ሴተኛ አዳሪ የገዛ ልጁ ሆና አገኛት🙊
በናይጀርያ ግዛት ውስጥ ባለች ዴልታ ክልል ዋና ከተማ በሆነችው አሳባ የሶስት ልጆች አባት ባለትዳርና በንግድ ስራ የተሰማራው ነጋዴ ጓደኛው ለአዳር ከእሱ ጋር እንድታሳልፍ ያገናኘው ሴት ወደሚያገኛት ክለብ ሲያመራ ዛይራ የተባለች 20 አመት ያልሞላት ሴት ልጁ ስትሆን ተጠደናግጦም እንዴት ይሄን ትሰርያለሽ ብሎ የመታት ሲሆን ሰዎችም የልጅቷን ጩኸት ሲሰሙ ልጅቷን ከአባቷ ዱላ ያስጣሏት ሲሆን አባትዬውንም አንተስ ትዳር እያለክ እንዴት ወደ ሴተኛ አዳሪ ትሄዳለክ የስራክን ነው ያገኘኸው በማለት ወቅሰውታል ሲል ኮጂ ዴይሊ የተባለ ድህረገፅ አስነብቧል።
ምንጭ: ኮጂ ዴይሊ / ተስፋዬ ጌትነት
@Yenetube @Fikerassefa
በናይጀርያ ግዛት ውስጥ ባለች ዴልታ ክልል ዋና ከተማ በሆነችው አሳባ የሶስት ልጆች አባት ባለትዳርና በንግድ ስራ የተሰማራው ነጋዴ ጓደኛው ለአዳር ከእሱ ጋር እንድታሳልፍ ያገናኘው ሴት ወደሚያገኛት ክለብ ሲያመራ ዛይራ የተባለች 20 አመት ያልሞላት ሴት ልጁ ስትሆን ተጠደናግጦም እንዴት ይሄን ትሰርያለሽ ብሎ የመታት ሲሆን ሰዎችም የልጅቷን ጩኸት ሲሰሙ ልጅቷን ከአባቷ ዱላ ያስጣሏት ሲሆን አባትዬውንም አንተስ ትዳር እያለክ እንዴት ወደ ሴተኛ አዳሪ ትሄዳለክ የስራክን ነው ያገኘኸው በማለት ወቅሰውታል ሲል ኮጂ ዴይሊ የተባለ ድህረገፅ አስነብቧል።
ምንጭ: ኮጂ ዴይሊ / ተስፋዬ ጌትነት
@Yenetube @Fikerassefa