የምዝገባ ቀን በ2012 ዓ/ም በመቐለ ዩኒቨርስቲያችን ለተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ!
ወደ ዩኒቨርስቲያችን የተመደቡ አዲስ ተማሪዎች ቅበላ ከጥቅምት 14-16 2012ዓ/ም መሆኑን እየገለፅን፣ ከሁሉም የሃገራችን ክፍሎች ለሚመጡ ውድ ተማሪዎቻችን በፍቅር ለመቀበል ዝግጅታችን ጨርሰናል።ወደ መቐለ በምትመጡበት ግዜ ከመናሃሪያዋች እና ከአሉላ አባነጋ ኤርፓርት አውቶብሶቻችን ተማሪዎችን ወደ ግቢዎች ያደርሳሉ!
ወደ መቐለ ከመምጣታችሁ በፊት ሁሉም ተማሪ ከዛሬ ጀምሮ
📌 ወደ ድረገፃችን www.mu.edu.et በመግባት eStudent የሚል ማስፈንጠርያ ክሊክ ማድረግ፣
📌 በeStudent ድረገፅ Apply Here በሚል ቅፅ የ12ኛ መልቀቅያ ፈተና የምዝገባ ቁጥር (Registration number) በማስገባት፣ ሲስተሙ በሚሰጣችሁ መመርያ መሰረት እንድትመዘገቡ እንሳሳስባለን፡፡
ማሳሰብያ፡
በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር መመርያ መሰረት መሟላት ያለባቸውን ፎርሞች አሟልታችሁ እንድትመጡ እነዲሁም አምና በአንደኛ እና ሁለተኛ ሰሚስተር በሪአድሚሽን ተቀባይነት ያገኛችሁ ተማሪዎች ከአዲስ ተማሪዎች ጋር ወደ ግቢ እንድትገቡ እናሳስባለን፡፡
ምንጭ: መቐለ ዩኒቨርሲቲ
@YeneTube @FikerAssefa
ወደ ዩኒቨርስቲያችን የተመደቡ አዲስ ተማሪዎች ቅበላ ከጥቅምት 14-16 2012ዓ/ም መሆኑን እየገለፅን፣ ከሁሉም የሃገራችን ክፍሎች ለሚመጡ ውድ ተማሪዎቻችን በፍቅር ለመቀበል ዝግጅታችን ጨርሰናል።ወደ መቐለ በምትመጡበት ግዜ ከመናሃሪያዋች እና ከአሉላ አባነጋ ኤርፓርት አውቶብሶቻችን ተማሪዎችን ወደ ግቢዎች ያደርሳሉ!
ወደ መቐለ ከመምጣታችሁ በፊት ሁሉም ተማሪ ከዛሬ ጀምሮ
📌 ወደ ድረገፃችን www.mu.edu.et በመግባት eStudent የሚል ማስፈንጠርያ ክሊክ ማድረግ፣
📌 በeStudent ድረገፅ Apply Here በሚል ቅፅ የ12ኛ መልቀቅያ ፈተና የምዝገባ ቁጥር (Registration number) በማስገባት፣ ሲስተሙ በሚሰጣችሁ መመርያ መሰረት እንድትመዘገቡ እንሳሳስባለን፡፡
ማሳሰብያ፡
በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር መመርያ መሰረት መሟላት ያለባቸውን ፎርሞች አሟልታችሁ እንድትመጡ እነዲሁም አምና በአንደኛ እና ሁለተኛ ሰሚስተር በሪአድሚሽን ተቀባይነት ያገኛችሁ ተማሪዎች ከአዲስ ተማሪዎች ጋር ወደ ግቢ እንድትገቡ እናሳስባለን፡፡
ምንጭ: መቐለ ዩኒቨርሲቲ
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ ተጀምሮ የነበረው የወጣቶች ተዘዋዋሪ ፈንድ ከኹለት ሳምንት በፊት እንዲቆም ተደረገ። ፈንዱ የቆመበት ምክንያትም እስካሁን በተዘዋዋሪ ፈንዱ የተሰጠውን ገንዘብ ለመለየት እንደሆነ ከተማ አስተዳደሩ ቢገልፅም ወጣቶች ግን ቅሬታቸውን እያሰሙ ይገኛሉ።
ከፈንዱ ተጠቃሚ ለመሆን ከሚጠብቁ ወጣቶች መካከል በ2011 በሲቪል ኢንጂነሪንግ የተመረቀው ዳዊት ተስፋዬ እንደሚለው “መንግሥት ተደራጅተን እንድንሠራ የሥራ ዕድል ከመፍጠሩም ባለፈ ገንዘብ ድጋፍ እንደሚደርግልን ተነግሮን የሚጠበቁብንን ነገሮች በሙሉ አቅማችን አሟልተን፤ ከአንድ ወር በላይ እንደጠበቅን እና በተለይም በውድ ዋጋ የመሥሪያ ቦታ ተከራይተን ከፍተኛ ወጪ ላይ ብንሆንም ፈንዱ ግን ሊለቀቅልን አልቻለም” ሲል ለአዲስ ማለዳ ተናግሯል።
@YeneTube @Fikerassefa
ከፈንዱ ተጠቃሚ ለመሆን ከሚጠብቁ ወጣቶች መካከል በ2011 በሲቪል ኢንጂነሪንግ የተመረቀው ዳዊት ተስፋዬ እንደሚለው “መንግሥት ተደራጅተን እንድንሠራ የሥራ ዕድል ከመፍጠሩም ባለፈ ገንዘብ ድጋፍ እንደሚደርግልን ተነግሮን የሚጠበቁብንን ነገሮች በሙሉ አቅማችን አሟልተን፤ ከአንድ ወር በላይ እንደጠበቅን እና በተለይም በውድ ዋጋ የመሥሪያ ቦታ ተከራይተን ከፍተኛ ወጪ ላይ ብንሆንም ፈንዱ ግን ሊለቀቅልን አልቻለም” ሲል ለአዲስ ማለዳ ተናግሯል።
@YeneTube @Fikerassefa
የታላቁ ቤተ-መንግስት የመኪና ማቆሚያ ግንባታ በይፋ ተጀመረ::
ኢ/ር ታከለ ኡማ የመኪና ማቆሚያ ግንባታውን በይፋ አስጀምረዋል፡፡
በ 10ሺ ካ.ሜ ላይ የሚያርፍ እና 1 ሺ መኪኖችን በአንድ ጊዜ ማስተናገድ የሚችለው ይህ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ቦታ አራት ቤዝመንቶች ይኖሩታል፡፡
ግንባታው በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል፡፡
የመኪና ማቆሚያው በቅርቡ ክፍት ለተደረገው ታላቁ ቤተ-መንግስትን ለመጎብኘት ለሚመጡ ጎብኚዎች የመኪና ማቆሚያነት የሚውል ነው፡፡
Via:- mayor office
@YeneTube @Fikerassefa
ኢ/ር ታከለ ኡማ የመኪና ማቆሚያ ግንባታውን በይፋ አስጀምረዋል፡፡
በ 10ሺ ካ.ሜ ላይ የሚያርፍ እና 1 ሺ መኪኖችን በአንድ ጊዜ ማስተናገድ የሚችለው ይህ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ቦታ አራት ቤዝመንቶች ይኖሩታል፡፡
ግንባታው በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል፡፡
የመኪና ማቆሚያው በቅርቡ ክፍት ለተደረገው ታላቁ ቤተ-መንግስትን ለመጎብኘት ለሚመጡ ጎብኚዎች የመኪና ማቆሚያነት የሚውል ነው፡፡
Via:- mayor office
@YeneTube @Fikerassefa
አዲስ አበባ በእስር ላይ ያሉ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራሮችና አባላት በርሀብ አድማ ላይ መሆናቸው ተገለጸ፡፡
አንዳንዱቹ ባጋጠማቸው የከፋ የጤና ችግር ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸውን የድርጅቱ ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለኤትዩ ኤፍ ኤም ተናግረዋል፡፡ከሰኔ 15ቱ ግድያ ጋር በተያያዘ በመፈንቅለ መንግስት እና በጸረ ሽብር ክስ ተጠርጥረው የተያዙት 23 አባላቱ ካለፉት አራት ቀናት ጀምሮ በርሀብ አድማ ላይ መሆናቸውን ዶ/ር ደሳለኝ ተናግረዋል፡፡በርሀብ አድማው ከተካፈሉት አብዛኞዎቹ የጤና ችግር ገጥሟዋል፡፡
የእስሩ ሁኔታ ከፍተኛ ዛቻ እና ማስፈራሪያ አለበት የሚሉት ታሳሪዎቹ ከፓሊስ አባላት እንግልት ይደርሰብናል በማለት አድማ ማደረጋቸውን ዶ/ር ደሳለኝ ገልጸዋል፡፡በአባሎቻችን ላይ ስለሚደርሰው በደልና ግፍ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አንስቶ እስከ አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪዎች ድረስ ድምጻችንን ብናሰማም ጠብ የሚል ለውጥ እንዳላገኙም ዶክተር ደሳለኝ ተናግረዋል።ዶ/ር ደሳለኝ መንግስት ለጉዳዩ በቂ ትኩረት እንዲሰጥም አሳስበዋል፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
አንዳንዱቹ ባጋጠማቸው የከፋ የጤና ችግር ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸውን የድርጅቱ ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለኤትዩ ኤፍ ኤም ተናግረዋል፡፡ከሰኔ 15ቱ ግድያ ጋር በተያያዘ በመፈንቅለ መንግስት እና በጸረ ሽብር ክስ ተጠርጥረው የተያዙት 23 አባላቱ ካለፉት አራት ቀናት ጀምሮ በርሀብ አድማ ላይ መሆናቸውን ዶ/ር ደሳለኝ ተናግረዋል፡፡በርሀብ አድማው ከተካፈሉት አብዛኞዎቹ የጤና ችግር ገጥሟዋል፡፡
የእስሩ ሁኔታ ከፍተኛ ዛቻ እና ማስፈራሪያ አለበት የሚሉት ታሳሪዎቹ ከፓሊስ አባላት እንግልት ይደርሰብናል በማለት አድማ ማደረጋቸውን ዶ/ር ደሳለኝ ገልጸዋል፡፡በአባሎቻችን ላይ ስለሚደርሰው በደልና ግፍ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አንስቶ እስከ አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪዎች ድረስ ድምጻችንን ብናሰማም ጠብ የሚል ለውጥ እንዳላገኙም ዶክተር ደሳለኝ ተናግረዋል።ዶ/ር ደሳለኝ መንግስት ለጉዳዩ በቂ ትኩረት እንዲሰጥም አሳስበዋል፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
ማስታወቂያ 💥
BLUE Brand Solutions
Blue Brand Solutions brought you the latest
📌Technologies(smartphones,Laptops)
📌 Men's and women's clothing👔
📌 Human hair 🙆♀
📌Musical instruments
📌Mens and Women's Perfume
Contact; @sherlockseller @Nah22
Call us
+251947896322&+251945421100
ቻናላቸውን ተቀላቅለሁ ይመልከቱ⬇️
https://tttttt.me/blueelec
BLUE Brand Solutions
Blue Brand Solutions brought you the latest
📌Technologies(smartphones,Laptops)
📌 Men's and women's clothing👔
📌 Human hair 🙆♀
📌Musical instruments
📌Mens and Women's Perfume
Contact; @sherlockseller @Nah22
Call us
+251947896322&+251945421100
ቻናላቸውን ተቀላቅለሁ ይመልከቱ⬇️
https://tttttt.me/blueelec
Forwarded from YeneTube
ማስታወቂያ💥
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
Forwarded from YeneTube
የማስታወቂያ ሰዓት!!!
ጤና ይስጥልኝ! ክብራት እና ክቡራን የYeneTube ቤተሠቦች፡፡ ጥራታቸውን የጠበቁ የተለያዩ የሴት እና የወንድ አልባሳትን ከቱርክ በማስመጣት ለእርሶ እናቀርባለን፡፡ በአሁን ሰዓት ትዕዛዝ እየተቀበልን ስለሆነ ከታች ባለው ሊንክ ቻናላችንን በመቀላቀል እርሶ ያሻዎትን ይዘዙን በ 1 ሳምንት ውስጥ እናደርስሎታለን፡፡
እናመሠግናለን፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEa9jhKpu8JbbDsYLQ
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
ትዕዛዝ ለመስጠት በዚህ ያዋሩን @Hode40
ወይም ይደውሉ +251940407900
ጤና ይስጥልኝ! ክብራት እና ክቡራን የYeneTube ቤተሠቦች፡፡ ጥራታቸውን የጠበቁ የተለያዩ የሴት እና የወንድ አልባሳትን ከቱርክ በማስመጣት ለእርሶ እናቀርባለን፡፡ በአሁን ሰዓት ትዕዛዝ እየተቀበልን ስለሆነ ከታች ባለው ሊንክ ቻናላችንን በመቀላቀል እርሶ ያሻዎትን ይዘዙን በ 1 ሳምንት ውስጥ እናደርስሎታለን፡፡
እናመሠግናለን፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEa9jhKpu8JbbDsYLQ
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
ትዕዛዝ ለመስጠት በዚህ ያዋሩን @Hode40
ወይም ይደውሉ +251940407900
Forwarded from YeneTube
ማስታወቂያ💥
Red frames😍 are ready for computer 😎⭕️💻 and sun light we also work 🙁 prescribed lenses call now @+251912894364 or inbox🏃♂ via @ZenachBrands1
Red frames😍 are ready for computer 😎⭕️💻 and sun light we also work 🙁 prescribed lenses call now @+251912894364 or inbox🏃♂ via @ZenachBrands1
የረሀብ አድማው ተራዘመ!!
70 የፖለቲካ ድርጅቶች ጥቅምት 5 እና 6 ሊያደርጉት የነበረውን የረሃብ አድማ ተራዘመ፡፡ድርጅቶቹ እንዳሉት ከሆነ አድማውን ያራዘሙት በአገሪቱ በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት ሁሉም ፖለቲከኞች ወደ አዲስ አበባ መምጣት ባለመቻላቸው ነው፡፡በመሆኑም የረሃብ አድማው ተሳታፊዎች ጥቅምት 25 እና 26/2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ አራት ኪሎ አደባባይ ተሰብስበው አድማውን እንደሚያደርጉ ሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
በሰላማዊ የረሀብ አድማ ተቃውሞ ላይ ለሚያጋጥሙ የጤና ችግሮች የመንግሥትም ሆነ የግል የጤና ተቋማት ባለሙያዎችን በመመደብ ህዝባዊ ኃላፊነትን እንዲወጡ ሲሉ ከወዲሁ የጠየቁት ፖለቲከኞቹ የ2 ቀን አድማው በአደባባዩ ከጠዋቱ 12 ሰዓት እስከ ምሽት 12 ሰዓት የሚካሄድ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡ፖለቲከኞቹ የረሃብ አድማ ለማድረግ የወሰኑት ነሐሴ 18 ቀን 2011 የጸደቀው የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና ምርጫ ስነ ምግባር አዋጅ ሲረቅ ያቀረብናቸው ሃሳቦች አልተካተቱም በሚል እንደነበር ይታወሳል፡፡
Via አሐዱ ቴሌቪዥን
@YeneTube @FikerAssefa
70 የፖለቲካ ድርጅቶች ጥቅምት 5 እና 6 ሊያደርጉት የነበረውን የረሃብ አድማ ተራዘመ፡፡ድርጅቶቹ እንዳሉት ከሆነ አድማውን ያራዘሙት በአገሪቱ በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት ሁሉም ፖለቲከኞች ወደ አዲስ አበባ መምጣት ባለመቻላቸው ነው፡፡በመሆኑም የረሃብ አድማው ተሳታፊዎች ጥቅምት 25 እና 26/2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ አራት ኪሎ አደባባይ ተሰብስበው አድማውን እንደሚያደርጉ ሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
በሰላማዊ የረሀብ አድማ ተቃውሞ ላይ ለሚያጋጥሙ የጤና ችግሮች የመንግሥትም ሆነ የግል የጤና ተቋማት ባለሙያዎችን በመመደብ ህዝባዊ ኃላፊነትን እንዲወጡ ሲሉ ከወዲሁ የጠየቁት ፖለቲከኞቹ የ2 ቀን አድማው በአደባባዩ ከጠዋቱ 12 ሰዓት እስከ ምሽት 12 ሰዓት የሚካሄድ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡ፖለቲከኞቹ የረሃብ አድማ ለማድረግ የወሰኑት ነሐሴ 18 ቀን 2011 የጸደቀው የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና ምርጫ ስነ ምግባር አዋጅ ሲረቅ ያቀረብናቸው ሃሳቦች አልተካተቱም በሚል እንደነበር ይታወሳል፡፡
Via አሐዱ ቴሌቪዥን
@YeneTube @FikerAssefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሊባኖስ ከፍተኛ የእሳት አደጋ እንደደረሰባት የቤሩት ሚዲያዎች እየዘገቡ ይገኛሉ።
ተጨማሪ መረጃዎች እንደደረሰን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
@Yenetube @FikerAssefa
ተጨማሪ መረጃዎች እንደደረሰን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
@Yenetube @FikerAssefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በሊባኖስ ከባድ የእሳት አደጋ ተቀስቅሷል።
ትናንትና በሀገሪቱ ደኖች የጀመረው ቃጠሎ ወደተለያዩ ከተማዎችና መንደሮች የተስፋፋ ሲሆን የእሳት አደጋ መከላከል ሰራተኞች ርብርብ እያደረጉ እንደሆነ አልጃዚራ ከደቂቃዎች በፊት ዘግቧል፣ በአደጋው የደረሰው ጉዳት እስካሁን አልታወቀም።እሳቱ የተነሳው በከፍተኛ ሙቀት ምክንያት ሲሆን በነፋስ ታግዞ በፍጥነት ሊዛመት ችሏል።ሀገሪቱ ባለፉት ጥቂት አስርት አመታት ካጋጠሟት የእሳት አደጋዎች የአሁኑ የከፋው ነው ተብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
ትናንትና በሀገሪቱ ደኖች የጀመረው ቃጠሎ ወደተለያዩ ከተማዎችና መንደሮች የተስፋፋ ሲሆን የእሳት አደጋ መከላከል ሰራተኞች ርብርብ እያደረጉ እንደሆነ አልጃዚራ ከደቂቃዎች በፊት ዘግቧል፣ በአደጋው የደረሰው ጉዳት እስካሁን አልታወቀም።እሳቱ የተነሳው በከፍተኛ ሙቀት ምክንያት ሲሆን በነፋስ ታግዞ በፍጥነት ሊዛመት ችሏል።ሀገሪቱ ባለፉት ጥቂት አስርት አመታት ካጋጠሟት የእሳት አደጋዎች የአሁኑ የከፋው ነው ተብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሲዳማ የክልልነት ህዝበ ውሳኔ ድምጽ መስጫ ቀን ወደ ህዳር 10 ተዘዋወረ!
የሲዳማ የክልልነት ህዝበ ውሳኔ ድምጽ መስጫ ቀን ወደ ህዳር 10 2012 ዓ.ም መዘዋወሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ከዚህ ቀደም ቦርዱ የህዝበ ውሳኔው የድምፅ አሰጣጥ ህዳር 03 2012 ዓ.ም ይካሄዳል ብሎ የነበረ ሲሆን፥ በዛሬው እለት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ግን ህዝበ ውሳኔ ድምጽ መስጫ ቀን ሽግሽግ መደረጉን አስታውቋል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባወጣው መግለጫው፥ ቦርዱ ህዝበ ውሳኔውን ለማስፈጸም በከፍተኛ ትጋት እየሰራ እንደሚገኝ እና የደቡብ ክልል ምክር ቤትን ጨምሮ የሚመለከታቸው አካላት በተመሳሳይ ሁኔታ እየሰሩ እንደሆነ እንደሚያመን አስታውቋል።በመሆኑም ያልተጠናቀቁትን ተግባራት በተለይ የአስፈጻሚዎች ምልመላ ስራ እና የሚጠበቁት ህጋዊና አስተዳደራዊ ማእቀፎች ተጨማሪ ቀናት የሚፈልጉ በመሆኑ ሂደቱ ላይ የቀናት መሸጋሸግ አስከትሏል ብሏል።በዚህም መሰረት የድርጊት መርሃ ግብሩ ተክለሶ ህዝበ ውሳኔው የሚከናወንበት ቀን ህዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲሆን መወሰኑን ነው ያስታወቀው።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
የሲዳማ የክልልነት ህዝበ ውሳኔ ድምጽ መስጫ ቀን ወደ ህዳር 10 2012 ዓ.ም መዘዋወሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ከዚህ ቀደም ቦርዱ የህዝበ ውሳኔው የድምፅ አሰጣጥ ህዳር 03 2012 ዓ.ም ይካሄዳል ብሎ የነበረ ሲሆን፥ በዛሬው እለት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ግን ህዝበ ውሳኔ ድምጽ መስጫ ቀን ሽግሽግ መደረጉን አስታውቋል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባወጣው መግለጫው፥ ቦርዱ ህዝበ ውሳኔውን ለማስፈጸም በከፍተኛ ትጋት እየሰራ እንደሚገኝ እና የደቡብ ክልል ምክር ቤትን ጨምሮ የሚመለከታቸው አካላት በተመሳሳይ ሁኔታ እየሰሩ እንደሆነ እንደሚያመን አስታውቋል።በመሆኑም ያልተጠናቀቁትን ተግባራት በተለይ የአስፈጻሚዎች ምልመላ ስራ እና የሚጠበቁት ህጋዊና አስተዳደራዊ ማእቀፎች ተጨማሪ ቀናት የሚፈልጉ በመሆኑ ሂደቱ ላይ የቀናት መሸጋሸግ አስከትሏል ብሏል።በዚህም መሰረት የድርጊት መርሃ ግብሩ ተክለሶ ህዝበ ውሳኔው የሚከናወንበት ቀን ህዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲሆን መወሰኑን ነው ያስታወቀው።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
"እሳትና ጭድ የሆኑ ፓርቲዎች ሊዋሃዱ አይችሉም" ህወሓት
የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ለሰባት ቀናት ሲያካሄድ የነበረውን ስብሰባ በማጠናቀቅ መግለጫ አውጥቷል።ዘለግ ባለው በዚህ መግለጫ ህወሓት የኢህአዴግ መዋሃድ እርምጃን በተመለከተ ያለውን አቋም አንጸባርቋል።የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር -ኢህአዴግ መስራች እና ዋነኛ አባል የሆነ ህወሓት ፤ የኢህአዴግ የውህደት እንቅስቃሴን አጥብቆ ኮንኗል።ህወሓት በመግለጫው "ከኢህአዴግ ርዕዮተ ዓለም እና መተዳደሪያ ደንብ ውጪ አንድ ውህድ ፓርቲ ለመመስረት እየተደረገ ያለው ሩጫ ሕገ-ወጥ ነው" ብሏል።
"እንዲፈጠር እየተፈለገ ያለው ፓርቲ በቅርጽ ብቻም ሳይሆን በይዘትም፤ ከነበረው ኢህአዴግ ፕሮግራም በመሰረቱ የተለየ አዲስ ፓርቲ የመመስረት ጥረት ነው" ያለ ሲሆን፤ . . . "የኢትዮጵያ ህዝብ ኢህአዴግን የመረጠው በያዘው ፕሮግራም መሰረት ነው። አገር እንዲመራ በህዝብ ኃላፊነት ያልተሰጠው አዲስ ፓርቲ ለመመስረት እየተሞከረ ነው ያለው።" ሲል መግለጫው ይቀጥላል።
"ይመሰረታል የተባለው ውህድ ፓርቲ በህዝብ ስልጣን ላይ እንዲቆይ ፍቃድ ያልተሰጠው ፓርቲም ብቻ ሳይሆን፤ ስልጣን ለመያዝ መወዳደር የማይችል ፓርቲ ይሆናል" ብሏል።
"እሳት እና ጭድ የሆኑ ፓርቲዎች በውስጥ የተሸከመው ግንባር፤ አይደለም ውህደት ፓርቲ በግንባርነት አብሮ የሚያቆይ የጋራ አስተሳሰብ እንኳን የላቸውም" ሲል ጠንከር ያለ እገላለጽን በመግለጫው ላይ አስፍሯል።የህወሓትና የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ለቢቢሲ ሲናገሩ፤ ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ተዋህዶ አንድ ወጥ ሃገራዊ ፓርቲ ይሆናል እየተባለ የሚነገረውን ጉዳይ ህወሓት ዘንድ ፈጽሞ ተቀባይነት እንደማይኖረው መናገራቸው ይታወሳል።በስፋት እየተነገረ ስላለው የግንባሩ ውህደት ጉዳይን በተመለከተ የህወሓትን አመለካከት "እንደዚህ ዓይነት ለስልጣን ተብሎ የሚፈጠር ውህደት ህወሓት ፈጽሞ አይቀበለውም" በማለት አቶ ጌታቸው ገልጸው ነበር።
ምንጭ: ቢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ለሰባት ቀናት ሲያካሄድ የነበረውን ስብሰባ በማጠናቀቅ መግለጫ አውጥቷል።ዘለግ ባለው በዚህ መግለጫ ህወሓት የኢህአዴግ መዋሃድ እርምጃን በተመለከተ ያለውን አቋም አንጸባርቋል።የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር -ኢህአዴግ መስራች እና ዋነኛ አባል የሆነ ህወሓት ፤ የኢህአዴግ የውህደት እንቅስቃሴን አጥብቆ ኮንኗል።ህወሓት በመግለጫው "ከኢህአዴግ ርዕዮተ ዓለም እና መተዳደሪያ ደንብ ውጪ አንድ ውህድ ፓርቲ ለመመስረት እየተደረገ ያለው ሩጫ ሕገ-ወጥ ነው" ብሏል።
"እንዲፈጠር እየተፈለገ ያለው ፓርቲ በቅርጽ ብቻም ሳይሆን በይዘትም፤ ከነበረው ኢህአዴግ ፕሮግራም በመሰረቱ የተለየ አዲስ ፓርቲ የመመስረት ጥረት ነው" ያለ ሲሆን፤ . . . "የኢትዮጵያ ህዝብ ኢህአዴግን የመረጠው በያዘው ፕሮግራም መሰረት ነው። አገር እንዲመራ በህዝብ ኃላፊነት ያልተሰጠው አዲስ ፓርቲ ለመመስረት እየተሞከረ ነው ያለው።" ሲል መግለጫው ይቀጥላል።
"ይመሰረታል የተባለው ውህድ ፓርቲ በህዝብ ስልጣን ላይ እንዲቆይ ፍቃድ ያልተሰጠው ፓርቲም ብቻ ሳይሆን፤ ስልጣን ለመያዝ መወዳደር የማይችል ፓርቲ ይሆናል" ብሏል።
"እሳት እና ጭድ የሆኑ ፓርቲዎች በውስጥ የተሸከመው ግንባር፤ አይደለም ውህደት ፓርቲ በግንባርነት አብሮ የሚያቆይ የጋራ አስተሳሰብ እንኳን የላቸውም" ሲል ጠንከር ያለ እገላለጽን በመግለጫው ላይ አስፍሯል።የህወሓትና የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ለቢቢሲ ሲናገሩ፤ ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ተዋህዶ አንድ ወጥ ሃገራዊ ፓርቲ ይሆናል እየተባለ የሚነገረውን ጉዳይ ህወሓት ዘንድ ፈጽሞ ተቀባይነት እንደማይኖረው መናገራቸው ይታወሳል።በስፋት እየተነገረ ስላለው የግንባሩ ውህደት ጉዳይን በተመለከተ የህወሓትን አመለካከት "እንደዚህ ዓይነት ለስልጣን ተብሎ የሚፈጠር ውህደት ህወሓት ፈጽሞ አይቀበለውም" በማለት አቶ ጌታቸው ገልጸው ነበር።
ምንጭ: ቢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ መግለጫ!!
የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ ከመስከረም 26 እስከ ጥቅምት 2/ 2012 ዓ/ም ድረስ ለተከታታይ 7 ቀናት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በ2011 ዓ/ም ተይዘው የነበሩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅዶች፤ ድርጅታዊና ፖለቲካዊ ስራዎች በተለይ ደግሞ በአዲሱ የፖለቲካ መድረክ የትግራይ ህዝብ ህልውና፣ ደህንነትና ዋስትና ለማስጠበቅ የተካሄደ ሁለንተናዊ የመመከት ትግል እና ይህንን መሰረት በማድረግ የተሰሩ ስራዎች በዝርዝር ገምግሟል፡፡ በዚህ ልዩ የትግል ምዕራፍ የታዩ ጥንካሬዎችንና ጉድለቶችን በመገምገም ሊወሰድ የሚችል ትምህርት በመለየት በዚህ ዓመት ሊሰሩ የሚገባቸው ልማታዊና ፖለቲካዊ ዕቅዶችንም አጽድቋል፡፡
ሙሉ መግለጫውን ያንብቡ👇👇👇
https://telegra.ph/TPLF-10-15
@YeneTube @FikerAssefa
የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ ከመስከረም 26 እስከ ጥቅምት 2/ 2012 ዓ/ም ድረስ ለተከታታይ 7 ቀናት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በ2011 ዓ/ም ተይዘው የነበሩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅዶች፤ ድርጅታዊና ፖለቲካዊ ስራዎች በተለይ ደግሞ በአዲሱ የፖለቲካ መድረክ የትግራይ ህዝብ ህልውና፣ ደህንነትና ዋስትና ለማስጠበቅ የተካሄደ ሁለንተናዊ የመመከት ትግል እና ይህንን መሰረት በማድረግ የተሰሩ ስራዎች በዝርዝር ገምግሟል፡፡ በዚህ ልዩ የትግል ምዕራፍ የታዩ ጥንካሬዎችንና ጉድለቶችን በመገምገም ሊወሰድ የሚችል ትምህርት በመለየት በዚህ ዓመት ሊሰሩ የሚገባቸው ልማታዊና ፖለቲካዊ ዕቅዶችንም አጽድቋል፡፡
ሙሉ መግለጫውን ያንብቡ👇👇👇
https://telegra.ph/TPLF-10-15
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ በደቡብ ሱዳን ለሚመሰረተው የአንድ ጥምር ጦር ስልጠና አገልግሎት የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገች።
በደ/ሱዳን የሰላም ስምምነት መሰረት ከአንድ ወር በኋላ በሚመሰረተው የሽግግር መንግስት ከመንግስትና ከሁሉም የስምምነቱ ፈራሚ ታጣቂ ቡድኖች የተውጣጣ የአንድ ጦር ኃይል ምስረታ ሠራዊቱ በየማሰልጠኛ ጣቢያው በመግባት ለስልጠና ዝግጁ የሆነ ሲሆን፣ አገሪቱ ካለባት ኢኮኖሚያዊ ችግር የተነሳ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ እንዲያደርግላት ባቀረበችው ጥያቄ መሠረት የኢትዮጵያ መንግስት የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡በዚህ መሠረት የስልጠና ቱታዎች፣ ድንኳኖች፣ ስሊፒንግ ባግ፣ የነፍስ ወከፍ ወታደራዊ የጀርባ ቦርሳዎች ስጦታ የቀረበ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ዙር ድጋፍ በኢትዮጵያ አየር ኃይል ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን ዛሬ ጠዋት (ጥቅምት 4/2012) ጁባ ገብቷል፡፡የቁሳቁስ ድጋፉ በአጠቃላይ የ13 ሺህ ቱታዎች፣ 2800 ቦርሳዎች፣ 2000 ስሊፒንግ ባግ፣ እና 100 ድንኳኖች፣ እንዲሁም አንሶላና የወታደር ጫማ የሚያጠቃልል ሲሆን፣ ሁሉም በዚህ ሳምንት ውስጥ ተጓጉዞ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ምንጭ: የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
@YeneTube @FikerAssefa
በደ/ሱዳን የሰላም ስምምነት መሰረት ከአንድ ወር በኋላ በሚመሰረተው የሽግግር መንግስት ከመንግስትና ከሁሉም የስምምነቱ ፈራሚ ታጣቂ ቡድኖች የተውጣጣ የአንድ ጦር ኃይል ምስረታ ሠራዊቱ በየማሰልጠኛ ጣቢያው በመግባት ለስልጠና ዝግጁ የሆነ ሲሆን፣ አገሪቱ ካለባት ኢኮኖሚያዊ ችግር የተነሳ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ እንዲያደርግላት ባቀረበችው ጥያቄ መሠረት የኢትዮጵያ መንግስት የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡በዚህ መሠረት የስልጠና ቱታዎች፣ ድንኳኖች፣ ስሊፒንግ ባግ፣ የነፍስ ወከፍ ወታደራዊ የጀርባ ቦርሳዎች ስጦታ የቀረበ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ዙር ድጋፍ በኢትዮጵያ አየር ኃይል ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን ዛሬ ጠዋት (ጥቅምት 4/2012) ጁባ ገብቷል፡፡የቁሳቁስ ድጋፉ በአጠቃላይ የ13 ሺህ ቱታዎች፣ 2800 ቦርሳዎች፣ 2000 ስሊፒንግ ባግ፣ እና 100 ድንኳኖች፣ እንዲሁም አንሶላና የወታደር ጫማ የሚያጠቃልል ሲሆን፣ ሁሉም በዚህ ሳምንት ውስጥ ተጓጉዞ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ምንጭ: የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከወራት በፊት በልደታ አካባቢ የተከሏቸውን ችግኞች ዛሬ መንከባከብ ጀምረዋል። ኢትዮጵያውያን በሙሉ ችግኞችን በመከባከብና ውኃ በማጠጣት ዛፍ እንድናደርጋቸው ጥሪ አቅርበዋል።
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
ሰበር መረጃ!
የአ/አ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ ከቦታቸው ሊነሱ እንደሆነ በአንዳንድ ሰዎች ዛሬ ሲገለፅ ነበር። ይህ መረጃ ትክክል እንደሆነ እና ም/ከንቲባው ከሳምንት በላይ ስልጣናቸው ላይ እንደማይቆዩ ታማኝ ምንጮች ማምሻውን አሳውቀውኛል።
ምንጭ 1: "ም/ከንቲባው ስራቸውን ለመቀጠል ፍላጎት ነበራቸው። ነገር ግን ስራቸው ላይ እንደማይቆዩ ላረጋግጥልህ እችላለሁ፣ ምናልባት ከዚህ በሁዋላ አንድ ሳምንት ቢቆዩ ነው። ለምን ሊነሱ እንደተፈለገ ግን ግልፅ አይደለም፣ ምናልባት የፓርቲያቸው ውሳኔ ሊሆን ይችላል።"
ምንጭ 2: "መረጃው ትክክል ነው። አሁን ባለው ጭምጭምታ የገቢዎች ሚኒስትር ሀላፊዋ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ኢ/ር ታከለን ይተካሉ ተብሎ ተገምቷል።"
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
የአ/አ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ ከቦታቸው ሊነሱ እንደሆነ በአንዳንድ ሰዎች ዛሬ ሲገለፅ ነበር። ይህ መረጃ ትክክል እንደሆነ እና ም/ከንቲባው ከሳምንት በላይ ስልጣናቸው ላይ እንደማይቆዩ ታማኝ ምንጮች ማምሻውን አሳውቀውኛል።
ምንጭ 1: "ም/ከንቲባው ስራቸውን ለመቀጠል ፍላጎት ነበራቸው። ነገር ግን ስራቸው ላይ እንደማይቆዩ ላረጋግጥልህ እችላለሁ፣ ምናልባት ከዚህ በሁዋላ አንድ ሳምንት ቢቆዩ ነው። ለምን ሊነሱ እንደተፈለገ ግን ግልፅ አይደለም፣ ምናልባት የፓርቲያቸው ውሳኔ ሊሆን ይችላል።"
ምንጭ 2: "መረጃው ትክክል ነው። አሁን ባለው ጭምጭምታ የገቢዎች ሚኒስትር ሀላፊዋ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ኢ/ር ታከለን ይተካሉ ተብሎ ተገምቷል።"
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
Audio
ከ30 በላይ የሶማሌ ተወላጆች በአፋር ታጣቂዎች እንደተገደሉበት የሶማሌ ክልል ገለፀ!
የሶማሌ ክልል መንግሥት ከአፋር ክልል በሚነሱ ታጣቂዎች ጥቃት ካለፈው ታኅሣሥ ጀምሮ ከ270 በላይ ንጹሀን ዜጎች ተገድለዋል አለ። ባለፈው ቅዳሜ ተከስቶ በነበረው ግጭትም ከ30በላይ የሶማሌ ክልል ተወላጆች በሦሥት ቦታዎች መገደላቸውን ገልጿል። የሲቲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዑመር አብዲ የመገናኛ ብዙሃን ሚዛናዊ ዘገባ እያቀረቡ አይደለም ሲሉ ወቅሰዋል። በተያያዘ በዛሬው ዕለት በአፋር ክልል ልዩልዩ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂዷል።
Via VOA
@YeneTube @FikerAssefa
የሶማሌ ክልል መንግሥት ከአፋር ክልል በሚነሱ ታጣቂዎች ጥቃት ካለፈው ታኅሣሥ ጀምሮ ከ270 በላይ ንጹሀን ዜጎች ተገድለዋል አለ። ባለፈው ቅዳሜ ተከስቶ በነበረው ግጭትም ከ30በላይ የሶማሌ ክልል ተወላጆች በሦሥት ቦታዎች መገደላቸውን ገልጿል። የሲቲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዑመር አብዲ የመገናኛ ብዙሃን ሚዛናዊ ዘገባ እያቀረቡ አይደለም ሲሉ ወቅሰዋል። በተያያዘ በዛሬው ዕለት በአፋር ክልል ልዩልዩ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂዷል።
Via VOA
@YeneTube @FikerAssefa