በምዕራብና በደቡብ ኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች አሁንም እንዳሉ ተገለጸ።
በኦሮሚያ ክልል በምዕራብና በደቡብ ዞኖች አካባቢዎች እስካሁን ታጣቂዎች እንዳሉና እየተንቀሳቀሱ ጥቃት እንደሚፈጽሙ፣ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ይኼንን ያሉት ቅዳሜ ጳጉሜን 2 ቀን 2011 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው፡፡
በ2011 ዓ.ም. የዴሞክራሲ ምኅዳሩን ለማስፋትና አዲስ የፖለቲካ ባህል እንዲመጣ በማለም ከተለያዩ የፖለቲካ ቡድኖች ጋር በመመካከር ለውጥ ማምጣት ቢቻልም፣ በተለይ በአቶ ዳውድ ኢብሳ ከሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ቡድን ጋር ዕርቅ ለማድረግ ተሞክሮ በሒደቱ ግን አሳዛኝ ክስተቶች ተፈጥረው ነበር ሲሉ አቶ ሽመልስ አስረድተዋል፡፡
ከአስመራ የመጣው የኦነግ ጦር ቀጥታ ወደ ካምፕ ቢገባም፣ በደቡብና በምዕራብ ኦሮሚያ ያለው እንቢ በማለቱ አሳዛኝ ጥፋቶች መከሰታቸውን አውስተዋል፡፡ሆኖም እንቢ ያለውን ቡድን እነ አቶ ዳውድ ‹‹የእኛ አይደለም ሽፍታ ነው›› በማለታቸው በተወሰደ የሕግና የሰላም ማስከበር ሥራ፣ አካባቢዎቹ ወደ ቀድሞ እንቅስቃሴ መመለሳቸውንና የጦርነት ሥጋት እንደሌለባቸው ገልጸዋል፡፡ ሁሉም የአካባቢዎቹ መንገዶች ተከፍተው እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን በመግለጽም፣ አሁን እየተንቀሳቀሱ ጥቃት ከሚፈጽሙ ታጣቂ ቡድኖች ውጪ የጎላ ሥጋት የሚያደርስ ቡድን የለም ብለዋል፡፡
ከለውጡ ቀደም ብሎ በክልሉ ከፍተኛ ሕገወጥነት ይስተዋል እንደነበረ በመግለጽ፣ በተከናወነው የሕግና የፀጥታ ማስከበር ሥራ ሕገወጥነትን መከላከል መቻሉንና ወንጀል ቀንሶ ከፍተኛ መረጋጋት በክልሉ እንደመጣም ጠቁመዋል፡፡በቅርቡ የአቶ ዳውድ ኦነግ በትጥቅ ትግል ላይ ያለ ማንኛውም ቡድን የእኛ ወገን አይደለም በማለት ከታጠቁት ጋር ራሱን መለየቱን፣ እንዲሁም በምዕራብ ኦሮሚያ ከሚንቀሳቀሰው የጃል መሮ ቡድን ከኦነግ ጋር በይፋ መለያየቱን አስታውቀው ነበር፡፡ ምዕራብ ኦሮሚያና ቤንሻንጉል ጉሙዝ አዋሳኝ አካባቢዎች አሁንም በኮማንድ ፖስት ከሚተዳደሩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
ምንጭ: ሪፖርተር
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮሚያ ክልል በምዕራብና በደቡብ ዞኖች አካባቢዎች እስካሁን ታጣቂዎች እንዳሉና እየተንቀሳቀሱ ጥቃት እንደሚፈጽሙ፣ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ይኼንን ያሉት ቅዳሜ ጳጉሜን 2 ቀን 2011 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው፡፡
በ2011 ዓ.ም. የዴሞክራሲ ምኅዳሩን ለማስፋትና አዲስ የፖለቲካ ባህል እንዲመጣ በማለም ከተለያዩ የፖለቲካ ቡድኖች ጋር በመመካከር ለውጥ ማምጣት ቢቻልም፣ በተለይ በአቶ ዳውድ ኢብሳ ከሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ቡድን ጋር ዕርቅ ለማድረግ ተሞክሮ በሒደቱ ግን አሳዛኝ ክስተቶች ተፈጥረው ነበር ሲሉ አቶ ሽመልስ አስረድተዋል፡፡
ከአስመራ የመጣው የኦነግ ጦር ቀጥታ ወደ ካምፕ ቢገባም፣ በደቡብና በምዕራብ ኦሮሚያ ያለው እንቢ በማለቱ አሳዛኝ ጥፋቶች መከሰታቸውን አውስተዋል፡፡ሆኖም እንቢ ያለውን ቡድን እነ አቶ ዳውድ ‹‹የእኛ አይደለም ሽፍታ ነው›› በማለታቸው በተወሰደ የሕግና የሰላም ማስከበር ሥራ፣ አካባቢዎቹ ወደ ቀድሞ እንቅስቃሴ መመለሳቸውንና የጦርነት ሥጋት እንደሌለባቸው ገልጸዋል፡፡ ሁሉም የአካባቢዎቹ መንገዶች ተከፍተው እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን በመግለጽም፣ አሁን እየተንቀሳቀሱ ጥቃት ከሚፈጽሙ ታጣቂ ቡድኖች ውጪ የጎላ ሥጋት የሚያደርስ ቡድን የለም ብለዋል፡፡
ከለውጡ ቀደም ብሎ በክልሉ ከፍተኛ ሕገወጥነት ይስተዋል እንደነበረ በመግለጽ፣ በተከናወነው የሕግና የፀጥታ ማስከበር ሥራ ሕገወጥነትን መከላከል መቻሉንና ወንጀል ቀንሶ ከፍተኛ መረጋጋት በክልሉ እንደመጣም ጠቁመዋል፡፡በቅርቡ የአቶ ዳውድ ኦነግ በትጥቅ ትግል ላይ ያለ ማንኛውም ቡድን የእኛ ወገን አይደለም በማለት ከታጠቁት ጋር ራሱን መለየቱን፣ እንዲሁም በምዕራብ ኦሮሚያ ከሚንቀሳቀሰው የጃል መሮ ቡድን ከኦነግ ጋር በይፋ መለያየቱን አስታውቀው ነበር፡፡ ምዕራብ ኦሮሚያና ቤንሻንጉል ጉሙዝ አዋሳኝ አካባቢዎች አሁንም በኮማንድ ፖስት ከሚተዳደሩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
ምንጭ: ሪፖርተር
@YeneTube @FikerAssefa
በ2012 በጀት ዓመት በመንግስትና በግሉ ዘርፍ አጋርነት በ300 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ ሁለት የፀሃይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች እንደሚገነቡ የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።ኢትዮጵያ በመንግስትና በግሉ ዘርፍ አጋርነት17 ፕሮጀክቶች ለመገንባት ጥረት እያደረገች ሲሆን፥ ከእነዚህ ውስጥም 13ቱ የሃይል ማመንጫዎች መሆናቸው ተገልጿል።
Via Fana
@YeneTube @FikerAssefa
Via Fana
@YeneTube @FikerAssefa
በአቃቂ ገበያ ማዕከል ቃጠሎ ጉዳት ለደረሰባቸዉ ነጋዴዎች ድጋፍ እንደሚያደርግ የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር የተቋማዊ አቅምና ድጋፍ ዘርፍ ሚንስቴር ዴኤታ ወ/ሮ ምህረት ምናስብ በዛሬዉ ዕለት በስፍራዉ ተገኝተዉ ተጎጂዎችን ጎብኝተዋል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር በንግዱ ማህበረሰብ ላይ ድንገት በደረሰዉ አደጋ የተሰማዉን ጥልቅ ሃዘን ገልፀዉ በንግዱ ማህበረሰብ ላይ የደረሰዉ አደጋ በአገሪቱ ገቢ ላይ የደረሰ አደጋ በመሆኑ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመሆን የአቅሙን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል፡፡ መነሻዉ ለግዜዉ ያልታወቀዉ የእሳት አደጋዉ የንግድ መዕከሉን ሙሉ ለሙሉ ያወደመ ሲሆን በቦታዉ ጉዳቱ የደረሰባቸዉ ነጋዴዎች ሌላዉም አካል ድጋፍ እንዲያደርግላቸዉ ጠይቀዋል፡፡
ምንጭ: የገቢዎች ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
የገቢዎች ሚኒስቴር የተቋማዊ አቅምና ድጋፍ ዘርፍ ሚንስቴር ዴኤታ ወ/ሮ ምህረት ምናስብ በዛሬዉ ዕለት በስፍራዉ ተገኝተዉ ተጎጂዎችን ጎብኝተዋል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር በንግዱ ማህበረሰብ ላይ ድንገት በደረሰዉ አደጋ የተሰማዉን ጥልቅ ሃዘን ገልፀዉ በንግዱ ማህበረሰብ ላይ የደረሰዉ አደጋ በአገሪቱ ገቢ ላይ የደረሰ አደጋ በመሆኑ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመሆን የአቅሙን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል፡፡ መነሻዉ ለግዜዉ ያልታወቀዉ የእሳት አደጋዉ የንግድ መዕከሉን ሙሉ ለሙሉ ያወደመ ሲሆን በቦታዉ ጉዳቱ የደረሰባቸዉ ነጋዴዎች ሌላዉም አካል ድጋፍ እንዲያደርግላቸዉ ጠይቀዋል፡፡
ምንጭ: የገቢዎች ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
#FakeNewsAlert
"ጅማ ውስጥ አንድ የሀይማኖት አባት ተገደሉ፣ ሬሳቸው ተጥሎ ተገኘ" እየተባለ የሚወራው ፍፁም ውሸት እንደሆነ ከክልሉ ባለስልጣናት እንዲሁም ከቤተ- ክህነት ለማረጋገጥ ችያለሁ።
በአዲሱ አመት ለፌክ ዜና አሰራጮች ልቦናውን ይስጥልን!
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
"ጅማ ውስጥ አንድ የሀይማኖት አባት ተገደሉ፣ ሬሳቸው ተጥሎ ተገኘ" እየተባለ የሚወራው ፍፁም ውሸት እንደሆነ ከክልሉ ባለስልጣናት እንዲሁም ከቤተ- ክህነት ለማረጋገጥ ችያለሁ።
በአዲሱ አመት ለፌክ ዜና አሰራጮች ልቦናውን ይስጥልን!
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
እንቁጣጣሽ ሎተሪ ወጣ!!!
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው እንቁጣጣሽ ሎተሪ ጳጉሜን 06/2011 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት የወጡት የአሸናፊ ዕጣ ቁጥሮች እንደሚከተሉት ሆነዋል፡፡
1ኛ. 10,000,000 ብር የሚያስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር -------1662862
2ኛ. 5,000,000 ብር የሚያስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር----------0022646
3ኛ. 2,500,000 ብር የሚያስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1231149
4ኛ. 1,500,000 ብር የሚያስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር ---------0018527
5ኛ. 1,000,000 ብር የሚያስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1774633
6ኛ. 500,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር -----------1703425
7ኛ. 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 20,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር -------36808
8ኛ. 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 10,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------89196
9ኛ. 200 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 5,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------7889
10ኛ. 200 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------3883
11ኛ.2,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 500 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------788
12ኛ.2,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 250 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-- ----657
13ኛ. 20,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 100 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-----52
14ኛ.20,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 50 የሚያስገኘው (የማስተዛዘኛ) ዕጣ ቁጥር----1 በመሆን ወጥቷል፡፡
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር
@YeneTube @FikerAssefa
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው እንቁጣጣሽ ሎተሪ ጳጉሜን 06/2011 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት የወጡት የአሸናፊ ዕጣ ቁጥሮች እንደሚከተሉት ሆነዋል፡፡
1ኛ. 10,000,000 ብር የሚያስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር -------1662862
2ኛ. 5,000,000 ብር የሚያስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር----------0022646
3ኛ. 2,500,000 ብር የሚያስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1231149
4ኛ. 1,500,000 ብር የሚያስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር ---------0018527
5ኛ. 1,000,000 ብር የሚያስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1774633
6ኛ. 500,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር -----------1703425
7ኛ. 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 20,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር -------36808
8ኛ. 20 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 10,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------89196
9ኛ. 200 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 5,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------7889
10ኛ. 200 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------3883
11ኛ.2,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 500 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------788
12ኛ.2,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 250 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-- ----657
13ኛ. 20,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 100 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-----52
14ኛ.20,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 50 የሚያስገኘው (የማስተዛዘኛ) ዕጣ ቁጥር----1 በመሆን ወጥቷል፡፡
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር
@YeneTube @FikerAssefa
ብሄራዊ የአንድነት ቀን እና የአዲስ አመት ዋዜማ እየተከበረ ነው።
ቀኑ በተለይም በብሄራዊ ቤተ መንግስት እየተከበረ ይገኛል።በስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያሪክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስን ጨምሮ የሃይማኖት መሪዎች እንዲሁም ታዋቂ ግለሰቦችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
መድረኩንም የሃይማኖት መሪዎቹ በምርቃት ያስጀመሩት ሲሆን፥ መጭው አዲስ አመት የሰላም፣ የፍቅር፣ የጤና እና የብልጽግና ይሆን ዘንድ መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል።ጳጉሜን በመደመር እሳቤ ከጳጉሜን 1 ቀን ጀምሮ እየተከበረ ሲሆን በዛሬው እለትም ፍጻሜውን ያገኛል።
Via EBC/FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ቀኑ በተለይም በብሄራዊ ቤተ መንግስት እየተከበረ ይገኛል።በስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያሪክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስን ጨምሮ የሃይማኖት መሪዎች እንዲሁም ታዋቂ ግለሰቦችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
መድረኩንም የሃይማኖት መሪዎቹ በምርቃት ያስጀመሩት ሲሆን፥ መጭው አዲስ አመት የሰላም፣ የፍቅር፣ የጤና እና የብልጽግና ይሆን ዘንድ መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል።ጳጉሜን በመደመር እሳቤ ከጳጉሜን 1 ቀን ጀምሮ እየተከበረ ሲሆን በዛሬው እለትም ፍጻሜውን ያገኛል።
Via EBC/FBC
@YeneTube @FikerAssefa
65 ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች የጸደቀውን የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ ላይ እንደገና ተቃውሟቸውን ገልጸዋል፡፡
ፓርቲዎቹ ይህን ያሉት ትናንት በጋራ ባወጡት መግለጫ መሆኑን ሪፖርተር አስነብቧል፡፡ የምርጫ ቦርድ ሃላፊዎችም የማሻሻያ ሃሳቦቻችን ውድቅ አድርገው፣ አፋኙን አዋጅ መደገፋቸው ዲሞክራሲያዊ ሂደቱን ለማፈን የሚፈልጉ አካላት ቦርዱ ውስጥ እንዳሉ ያሳያል ብለዋል፡፡ አዋጁ እንዲሻሻልም ግፊታቸውን እንደሚገፉበት ጠቁመዋል፡፡
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
ፓርቲዎቹ ይህን ያሉት ትናንት በጋራ ባወጡት መግለጫ መሆኑን ሪፖርተር አስነብቧል፡፡ የምርጫ ቦርድ ሃላፊዎችም የማሻሻያ ሃሳቦቻችን ውድቅ አድርገው፣ አፋኙን አዋጅ መደገፋቸው ዲሞክራሲያዊ ሂደቱን ለማፈን የሚፈልጉ አካላት ቦርዱ ውስጥ እንዳሉ ያሳያል ብለዋል፡፡ አዋጁ እንዲሻሻልም ግፊታቸውን እንደሚገፉበት ጠቁመዋል፡፡
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
2012 ዋዜማ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር በመዲናዋ የሚገኙ ዲፕሎማቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣኖችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በደማቅ ስነስርዓት እየተከበረ ነው።እኩለ ሌሊት ላይ ልዩ የርችት ትዕይንት ይኖራል !
እንኳን አደረሳችሁ !
@YeneTube @FikerAssefa
እንኳን አደረሳችሁ !
@YeneTube @FikerAssefa
ነገ የሚከበረውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ በዕለቱ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ለመላው የሃገራችን ህዝቦች!
እንኳን ለ-2012 ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን!!
በአሮጌው ዓመት ከድህነት የሚመነጩ እና ወደፊት የማያራምዱ እኩይ አስተሳሰቦች አራግፈን መሻገር ይኖርብናል።በዓዲሱ ዘመን በሃገራችን የታላቅነት ጉዞ ብስራት የሚታወጅበት እና የብልጽግና መሰረት በጋራ የምንጥልበት ይሆናል።
"ማቅ አውልቀን ~ ግምጃ እንልበስ!" በሚል ቅን እሳቤ ለስኬቱ እጅ ለእጅ ተያይዘን እንድንረባረብ አደራ አላለሁ። ዘመኑ ለሁላችንም የሰላም፥ የስራ፥ የአንድነት፥ የትብብር እና የብልጽግና እንዲሆንልን ከልብ እመኛለሁ።
ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን
@YeneTube @FikerAssefa
እንኳን ለ-2012 ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን!!
በአሮጌው ዓመት ከድህነት የሚመነጩ እና ወደፊት የማያራምዱ እኩይ አስተሳሰቦች አራግፈን መሻገር ይኖርብናል።በዓዲሱ ዘመን በሃገራችን የታላቅነት ጉዞ ብስራት የሚታወጅበት እና የብልጽግና መሰረት በጋራ የምንጥልበት ይሆናል።
"ማቅ አውልቀን ~ ግምጃ እንልበስ!" በሚል ቅን እሳቤ ለስኬቱ እጅ ለእጅ ተያይዘን እንድንረባረብ አደራ አላለሁ። ዘመኑ ለሁላችንም የሰላም፥ የስራ፥ የአንድነት፥ የትብብር እና የብልጽግና እንዲሆንልን ከልብ እመኛለሁ።
ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን
@YeneTube @FikerAssefa
የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ- መስተዳድር አቶ #ሙስጠፋ_መሐመድ በብሔራዊ ቤተ-መንግስት እየተካሄደ ባለው የአዲስ ዓመት ዋዜማ ዝግጅት ላይ ከተናገሩት የተወሰዱ አንኳር ነጥቦች፡-
📌 በዚህች አገር ብሔራዊ መግባባትና አንድነት እንዳይመጣ እያደረጉ ካሉ ነገሮች አንዱ በታሪክ ዙሪያ ያለው ውዝግብ ነው፤ በሀይማኖቶቻችን፣ በባሕሎቻችን፣ ወዘተ ዙሪያ በመካከላችን መቻቻል፣ መግባባት አለ፤ በታሪካችን ዙሪያ ግን ይህ የለም፤ በታሪክ ላይ መነታረክ አስፈላጊ አይደለም፤ አብሮ ለመኖር በታሪክ መስማማት የግድ አይደለም፤ ብዙ ጊዜ ማጥፋት ያለብን ወደፊት በማየት የተሻለች ኢትዮጵያን መፍጠር ላይ ነው፤ መለኪያ መሆን ያለበት ከሚመስሉን ሳይሆን ከማይመስሉን ሰዎች ጋር አብሮ መኖር መቻል ነው፤ አንድ መሆን ከመበታተን አይሻልም? መፋቀርስ ከመጣላት አይሻልም?
📌 ሌላው የወቅቱ የአገራችን ችግር የፖለቲካ ጨዋነት መጥፋት ነው፤ ሕግ ብቻ ዲሞክራሲን ለማስፈን በቂ አይደለም፤ ሕግ ስለማይከለክለን ብቻ አንድን ተገቢ ያልሆነ ነገር ማድረግ የለብንም፤ ልክ ሕግ ስለማያይ፣ ስለማይጠይቀን ብቻ ዝሙትን፣ ስርቆትን፣ ወዘተ መፈፀም እንደማይገባን ሁሉ ማለት ነው፡፡
📌 ሌላው ችግር በተናጠል ችግሮቻችንን ለመፍታት የምንሄድበት መንገድ ነው፤ ችግሮቻችንን ለመፍታት መንቀሳቀስ ያለብን በተናጠል ሳይሆን በጋራ ነው፡፡
📌 እንደ ሀገር የተጠቀሱትን ክፍተቶቻችንን መድፈን ከቻልን የተጋረጠብንን ችግር መሻገር አይሳነንም፤ ለዚህም ባለፈው ዓመት መደላድሎችን ስንፈጥር ቆይተናል፤ መጪው ዓመት ደግሞ የተሻለ ይሆናል የሚል እምነት አለኝ፡፡
ምንጭ:EBC
@YeneTube @FikerAssefa
📌 በዚህች አገር ብሔራዊ መግባባትና አንድነት እንዳይመጣ እያደረጉ ካሉ ነገሮች አንዱ በታሪክ ዙሪያ ያለው ውዝግብ ነው፤ በሀይማኖቶቻችን፣ በባሕሎቻችን፣ ወዘተ ዙሪያ በመካከላችን መቻቻል፣ መግባባት አለ፤ በታሪካችን ዙሪያ ግን ይህ የለም፤ በታሪክ ላይ መነታረክ አስፈላጊ አይደለም፤ አብሮ ለመኖር በታሪክ መስማማት የግድ አይደለም፤ ብዙ ጊዜ ማጥፋት ያለብን ወደፊት በማየት የተሻለች ኢትዮጵያን መፍጠር ላይ ነው፤ መለኪያ መሆን ያለበት ከሚመስሉን ሳይሆን ከማይመስሉን ሰዎች ጋር አብሮ መኖር መቻል ነው፤ አንድ መሆን ከመበታተን አይሻልም? መፋቀርስ ከመጣላት አይሻልም?
📌 ሌላው የወቅቱ የአገራችን ችግር የፖለቲካ ጨዋነት መጥፋት ነው፤ ሕግ ብቻ ዲሞክራሲን ለማስፈን በቂ አይደለም፤ ሕግ ስለማይከለክለን ብቻ አንድን ተገቢ ያልሆነ ነገር ማድረግ የለብንም፤ ልክ ሕግ ስለማያይ፣ ስለማይጠይቀን ብቻ ዝሙትን፣ ስርቆትን፣ ወዘተ መፈፀም እንደማይገባን ሁሉ ማለት ነው፡፡
📌 ሌላው ችግር በተናጠል ችግሮቻችንን ለመፍታት የምንሄድበት መንገድ ነው፤ ችግሮቻችንን ለመፍታት መንቀሳቀስ ያለብን በተናጠል ሳይሆን በጋራ ነው፡፡
📌 እንደ ሀገር የተጠቀሱትን ክፍተቶቻችንን መድፈን ከቻልን የተጋረጠብንን ችግር መሻገር አይሳነንም፤ ለዚህም ባለፈው ዓመት መደላድሎችን ስንፈጥር ቆይተናል፤ መጪው ዓመት ደግሞ የተሻለ ይሆናል የሚል እምነት አለኝ፡፡
ምንጭ:EBC
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ ቀስ በቀስ የውጭ ምንዛሪ ግብይትን በገበያው ፍላጎት መሠረት እንዲከወን የማድረግ ፍላጎት እንዳላት የብሔራዊ ባንክ ገዢ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) ጥቆማ ሰጥተዋል።
በዝግታ በአቅርቦት እና በፍላጎት ወደሚከወን የውጭ ምንዛሪ ግብይት መሸጋገር እንደሚያስፈልግ የገለጹት የብሔራዊ ባንክ ገዢ «ሽግግሩ የሚኖሩትን ጠቀሜታዎች እና ፈተናዎች መመልከት አለብን። በመጪዎቹ ሶስት አመታት የውጪ ምንዛሪ ግብይት ሥርዓቱን ላላ ማድረግ እንፈልጋለን» ሲሉ በአፍሪካ ላይ ያተኮረው የዓለም የኤኮኖሚ ፎረም በደቡብ አፍሪካ ባለፈው ሳምንት ሲካሔድ ለሬውተርስ ተናግረዋል።
ምንጭ:DW
@YeneTube @FikerAssefa
በዝግታ በአቅርቦት እና በፍላጎት ወደሚከወን የውጭ ምንዛሪ ግብይት መሸጋገር እንደሚያስፈልግ የገለጹት የብሔራዊ ባንክ ገዢ «ሽግግሩ የሚኖሩትን ጠቀሜታዎች እና ፈተናዎች መመልከት አለብን። በመጪዎቹ ሶስት አመታት የውጪ ምንዛሪ ግብይት ሥርዓቱን ላላ ማድረግ እንፈልጋለን» ሲሉ በአፍሪካ ላይ ያተኮረው የዓለም የኤኮኖሚ ፎረም በደቡብ አፍሪካ ባለፈው ሳምንት ሲካሔድ ለሬውተርስ ተናግረዋል።
ምንጭ:DW
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዋዜማ ምሽት መርሃ ግብር እያከናወነ ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዋዜማ ምሽት መርሃ ግብር እያከናወነ ነው፡፡
በምሽት መርሃ ግብሩ ሃገራዊ አንድነትና ፍቅርን የሚጠናክሩ የተስፋ መልዕክቶች ይተላለፋሉ፡፡የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዝግጅቱ ተገኝተው ልዩ የበአል የመልካም ምኞት መልዕክት ያስተላልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በተለይም ከተማ አስተዳደሩ በክረምት የበጎ አድርጎት መረሃ ግብር በትምህርት፣ በጤናና በአቅመ ደካሞች ቤት መጠገን ስራ ሙሉ ጊዜና ገንዘባቸውን ለሰጡ አካላት የምስጋና ፕሮግራም ይካሄዳል፡፡በምሽቱ የዋዜማ ዝግጅት ለአዲሱ አመት ስጦታ ከቻይና መንግስት የተበረከተው ርችት አምባሳደር አካባቢ እየተገነባ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግዙፍ ህንፃ ላይ ይተኮሳል፡፡በዚህም ህብረተሰቡ በርችቱ ድምፅ እንዳይደናገጥ ከተማ አስተዳደሩ አስገንዝቧል፡፡
ምንጭ: ዋልታ
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዋዜማ ምሽት መርሃ ግብር እያከናወነ ነው፡፡
በምሽት መርሃ ግብሩ ሃገራዊ አንድነትና ፍቅርን የሚጠናክሩ የተስፋ መልዕክቶች ይተላለፋሉ፡፡የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዝግጅቱ ተገኝተው ልዩ የበአል የመልካም ምኞት መልዕክት ያስተላልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በተለይም ከተማ አስተዳደሩ በክረምት የበጎ አድርጎት መረሃ ግብር በትምህርት፣ በጤናና በአቅመ ደካሞች ቤት መጠገን ስራ ሙሉ ጊዜና ገንዘባቸውን ለሰጡ አካላት የምስጋና ፕሮግራም ይካሄዳል፡፡በምሽቱ የዋዜማ ዝግጅት ለአዲሱ አመት ስጦታ ከቻይና መንግስት የተበረከተው ርችት አምባሳደር አካባቢ እየተገነባ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግዙፍ ህንፃ ላይ ይተኮሳል፡፡በዚህም ህብረተሰቡ በርችቱ ድምፅ እንዳይደናገጥ ከተማ አስተዳደሩ አስገንዝቧል፡፡
ምንጭ: ዋልታ
@YeneTube @FikerAssefa
መልካም አዲስ ዓመት!🌻🌻🌻🌻
Ayyaana Qaammee Garii! 🌻🌻
Sannad Wacan! 🌻🌻🌻🌻🌻
ርሑስ ሓድሽ ዓመት! 🌻🌻🌻🌻🌻
Happy New Year!🌻🌻🌻🌻🌻
.
.
.
.
ይሄንን ለሁሉም ያካፍሉ!!
@YeneTube @FikerAssefa
Ayyaana Qaammee Garii! 🌻🌻
Sannad Wacan! 🌻🌻🌻🌻🌻
ርሑስ ሓድሽ ዓመት! 🌻🌻🌻🌻🌻
Happy New Year!🌻🌻🌻🌻🌻
.
.
.
.
ይሄንን ለሁሉም ያካፍሉ!!
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
መልካም አዲስ ዓመት!🌻🌻🌻🌻
Ayyaana Qaammee Garii! 🌻🌻
Sannad Wacan! 🌻🌻🌻🌻🌻
ርሑስ ሓድሽ ዓመት! 🌻🌻🌻🌻🌻
Happy New Year!🌻🌻🌻🌻🌻
.
.
.
.
ይሄንን ለሁሉም ያካፍሉ!!
@YeneTube @FikerAssefa
Ayyaana Qaammee Garii! 🌻🌻
Sannad Wacan! 🌻🌻🌻🌻🌻
ርሑስ ሓድሽ ዓመት! 🌻🌻🌻🌻🌻
Happy New Year!🌻🌻🌻🌻🌻
.
.
.
.
ይሄንን ለሁሉም ያካፍሉ!!
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
HAPPY NEW YEAR!
RJ SHOES presents to you all the latest,variety and catchy brand shoes.
We have all kind of shoes for adults and kids with a fairly affordable price.
👉Adress:-Addis ababa(Gerji mebrat haile)
👉Phone:-+251900628132
:-+251911859997
👉We have a 2 days return policy.
👉Flexible Shoe order with Customers Desire.
👉Delivery to Regional distincts
👉We Are Trustworthy and Best suited for Customers wish.
To Join us on telegram click here👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
RJ SHOES presents to you all the latest,variety and catchy brand shoes.
We have all kind of shoes for adults and kids with a fairly affordable price.
👉Adress:-Addis ababa(Gerji mebrat haile)
👉Phone:-+251900628132
:-+251911859997
👉We have a 2 days return policy.
👉Flexible Shoe order with Customers Desire.
👉Delivery to Regional distincts
👉We Are Trustworthy and Best suited for Customers wish.
To Join us on telegram click here👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA