ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
58.8K subscribers
68 photos
69 videos
19 files
1.72K links
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
Download Telegram
አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ያ ጀመዓህ

ዳዕወቱል አንቢያ ኢሥላማዊ ድርጅት ሚድያ እና ቴክኖሎጂን በመጠቀም በተለያዩ ፕላትፎርሞች ላይ አስተማሪ ዳዕዋዎችን እያሰራጨ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፥ ➤ ዩቲዩብ :- https://www.youtube.com/@daio_YT07
➤ ፌስቡክ :-  https://www.facebook.com/daioFB07
➤ ቲክቶክ :- https://www.tiktok.com/@daio07
➤ ኢንስታግራም :- https://www.instagram.com/daio_in07
➤ ቴሌግራም :- https://tttttt.me/daio_TG07

ታድያ ሚድያዎችን ይበልጥ ተደራሽ እንዲሆኑ የፎሎው ቻሌንጅ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል። በዚህ መርሐ ግብር 7 መቶ ሺህ ፎሎው በቲክ ቶክ ላይ ካገኘ ለወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር ሥር ከቤት ለሚባረሩ ሠለምቴዎች 1 ሚልዮን ብር ለመስጠት ቃል ገብቷል። ይህንን ቅዱስ አሳብ ተከትሎ ቻሌንጁን ለማስጀመር ነገ ሐምሌ 23/2017 ከምሽቱ 03:00 ሰዓት ላይ በቲክቶክ ፕላትፎርም #ኡሥታዝ_ወሒድ ቤት የላይቭ ፕሮግራም ስለያዝን እርሶም ከወዳጆ ጋር እንድትገኙ በአክብሮት ተጠርተዋል። ሰዓቱ ሲደርስ ይህን የኡሥታዝ ወሒድ የቲክ ቶክ አካውንት ያስፈንጥሩ፦ https://www.tiktok.com/@wahidislamicapologist?_t=ZN-8yRUiX9fxbC&_r=1