አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ያ ጀመዓህ
ዳዕወቱል አንቢያ ኢሥላማዊ ድርጅት ሚድያ እና ቴክኖሎጂን በመጠቀም በተለያዩ ፕላትፎርሞች ላይ አስተማሪ ዳዕዋዎችን እያሰራጨ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፥ ➤ ዩቲዩብ :- https://www.youtube.com/@daio_YT07
➤ ፌስቡክ :- https://www.facebook.com/daioFB07
➤ ቲክቶክ :- https://www.tiktok.com/@daio07
➤ ኢንስታግራም :- https://www.instagram.com/daio_in07
➤ ቴሌግራም :- https://tttttt.me/daio_TG07
ታድያ ሚድያዎችን ይበልጥ ተደራሽ እንዲሆኑ የፎሎው ቻሌንጅ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል። በዚህ መርሐ ግብር 7 መቶ ሺህ ፎሎው በቲክ ቶክ ላይ ካገኘ ለወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር ሥር ከቤት ለሚባረሩ ሠለምቴዎች 1 ሚልዮን ብር ለመስጠት ቃል ገብቷል። ይህንን ቅዱስ አሳብ ተከትሎ ቻሌንጁን ለማስጀመር ነገ ሐምሌ 23/2017 ከምሽቱ 03:00 ሰዓት ላይ በቲክቶክ ፕላትፎርም #ኡሥታዝ_ወሒድ ቤት የላይቭ ፕሮግራም ስለያዝን እርሶም ከወዳጆ ጋር እንድትገኙ በአክብሮት ተጠርተዋል። ሰዓቱ ሲደርስ ይህን የኡሥታዝ ወሒድ የቲክ ቶክ አካውንት ያስፈንጥሩ፦ https://www.tiktok.com/@wahidislamicapologist?_t=ZN-8yRUiX9fxbC&_r=1
ዳዕወቱል አንቢያ ኢሥላማዊ ድርጅት ሚድያ እና ቴክኖሎጂን በመጠቀም በተለያዩ ፕላትፎርሞች ላይ አስተማሪ ዳዕዋዎችን እያሰራጨ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፥ ➤ ዩቲዩብ :- https://www.youtube.com/@daio_YT07
➤ ፌስቡክ :- https://www.facebook.com/daioFB07
➤ ቲክቶክ :- https://www.tiktok.com/@daio07
➤ ኢንስታግራም :- https://www.instagram.com/daio_in07
➤ ቴሌግራም :- https://tttttt.me/daio_TG07
ታድያ ሚድያዎችን ይበልጥ ተደራሽ እንዲሆኑ የፎሎው ቻሌንጅ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል። በዚህ መርሐ ግብር 7 መቶ ሺህ ፎሎው በቲክ ቶክ ላይ ካገኘ ለወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር ሥር ከቤት ለሚባረሩ ሠለምቴዎች 1 ሚልዮን ብር ለመስጠት ቃል ገብቷል። ይህንን ቅዱስ አሳብ ተከትሎ ቻሌንጁን ለማስጀመር ነገ ሐምሌ 23/2017 ከምሽቱ 03:00 ሰዓት ላይ በቲክቶክ ፕላትፎርም #ኡሥታዝ_ወሒድ ቤት የላይቭ ፕሮግራም ስለያዝን እርሶም ከወዳጆ ጋር እንድትገኙ በአክብሮት ተጠርተዋል። ሰዓቱ ሲደርስ ይህን የኡሥታዝ ወሒድ የቲክ ቶክ አካውንት ያስፈንጥሩ፦ https://www.tiktok.com/@wahidislamicapologist?_t=ZN-8yRUiX9fxbC&_r=1