ንብ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥68 *ጌታህም ወደ ንብ* እንዲህ ሲል አስታወቀ፦ *"ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ"*፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
ንብ በራሪ ነፍስ"insect" ናት፤ ከሶስት አፅቂዎች የምትመደብ ስትሆን ልክ እንደ ጉንዳን ካሉ "Hymenoptera" ቤተሰብ ትመደባለች፤ ይህቺ በራሪ ነፍስ በማር እና በሰም ምርቷ ትታወቃለች፤ በምድራችን ላይ ከ20,000 በላይ የታወቁ የንብ ዝርያዎች ሲኖሩ እነዚህም በዘጠኝ ታዋቂ ቤተሰቦች ተከፋፍለዋል፤ ምን አለፋን ከተጠቀሰው ቁጥር በላይ ዝርያዎች ሊኖሯቸውም ይችላል።
ንብ የራሷን ቤቶች የምትሰራው ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ነው፤ ይህንን ሥርአት ያሳወቃት ንድፍ አውጪው አምላካችን አላህ ነው፦
16፥68 *ጌታህም ወደ ንብ* እንዲህ ሲል አስታወቀ፦ *"ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ"*፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
ንብ አበባዎች ባሉበት ሁሉ ትገኛለች፤ የንብ አካላቷ በሦስት ክፍል ይከፈላል፤ አንደኛው ክፍል የምታሸትበት፣ የምትዳስስበት፤ የምትሰግበት፣ በግንባሯ በስተቀኝና በስተግራ ሁለት ቀጫጭን ነገሮች እንደ ቀንድ የሆኑ አሏት፤ ደግሞ በዚህ በገጿ ላይ ሁለት ትልልቅ ጠፍጣፋ ዓይኖች በግራና በቀኝ ሆነው ለማየት የሚያስችሏት በሌሎች ትንንሽ ዓይኖች የተሞሉ አሏት።
ሁለተኛው ክፍል የአካሏ ክፍል ፀጉራሞች የሆኑ በአበባ ውስጥ ያለውን ኔክታር ማለትም ፈሳሽ ነገር ስትመጥ የአበባ ዱቄት የምታመጣባቸው ስድስት እግሮች፣ ሁለት ወፈር ያሉ ክንፎችና ሌሎች ሁለት ሳሳ ያሉ ክንፎች በጠንካሮች ሥር የሆኑ አሏት።
በሦስተኛው የአካላት ክፍሏ እንደ አንጓ ክርክር ያላቸው መተንፈሻዎች የምትነድፍበትና የተበላሸውን የምታስወጣበት አሏት።
ከፍራፍሬ ከሚገኘው የአበባ ዱቄት ምግቧን ትብላለች፤ ይህንን የተፈጥሮ ሥርአት የነደፈላት አምላካችን አላህ ነው፦
16፥69 «ከዚያም *ከ*ፍሬዎች ሁሉ ብይ፡፡ ثُمَّ كُلِي مِن كُلِّ الثَّمَرَات
"ፍሬዎች" በሚለው ቃል ላይ "ሚን" مِن ማለትም "ከ" የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መግባቱ ከፍሬዎች ሁሉ መካከል መብላቷን ያሳያል እንጂ ፍሬዎችን ሁሉ አያሳይም። ንብ ወለላን ቱቦ በመሰለው ምላሷ ከፍራፍሬ ከሚገኘው የአበባ ዱቄት ቅሥም አውላ እየቀሰመች በሆዷ ውስጥ ባለ የማር ቋት ውስጥ ታጠራቅማለች፤ አምላካችን አላህ፦ "ከሆዶችዋ መልኮቹ የተለያዩ መጠጥ ይወጣል" የሚለው ይህንኑ ነው፤ ከዚያም ተሸክማ ወደ ወደ ቀፎዋ ትወስደዋለች፤ ቀጥሎም ፈሳሽ የአበባ ወለላውን ወደ ሌሎች ንቦች ታዘዋውረዋለች፤ ወለላውን በአፏ ውስጥ ካሉት እጢዎች ከሚመነጭ ኢንዛይም ጋር እያዋሐደች ለአንድ ሰዓት ከግማሽ ያህል ታላምጠዋለች፤ ከዚያም ከሰም በተሠሩ ባለ ስድስት ማዕዘን ክፍሎች ውስጥ ታስቀምጥና እርጥበቱ እንዲተን በክንፎቿ ታራግባለች፤ የውኃው መጠን ከ18 በመቶ በታች ሲሆን ክፍሎቹን በሰም በስሱ ትሸፍነዋለች፤ በዚህ መልኩ የተሸፈነ ማር ሳይበላሽ ለዘመናት ሊቆይ ይችላል። ይህ ማር ምግብ ከመሆኑም ባሻገር በቫይታሚን ቢ፣ በተለያዩ ማዕድናት እና አንቲኦክሲደንትስ በተባሉ ንጥረ ነገሮች የበለጸገ መሆኑ መድኃኒት ነው፤ ማር ቁስልን፣ የተቃጠለ የአካል ክፍልን፣ የዓይን ቆዳ መሸብሸብን እና በቆዳ ላይ የሚወጣ ቁስልን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ የጤና ችግሮችን ለማከም ዛሬ አገልግሎት ላይ ይውላል፤ ንብ በአበባ ፈሳሹ ላይ ኢንዛይም ስለምትረጭ ማር ለስለስ ያለ የፀረ ባክቴሪያነትና አንቲባዮቲክነት ባሕርይ እንዳለው ጥናቶች ይጠቁማሉ። ይህንን ያገራላት አምላካችን አላህ ነው፤ በማር ውስጥ ለሰዎች መድኃኒት እና ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አለበት፦
16፥69 *የጌታሽንም መንገዶች ላንቺ የተገሩ ሲኾኑ ግቢ፡፡» ከሆዶችዋ መልኮቹ የተለያዩ መጠጥ ይወጣል፡፡ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መድኃኒት አለበት፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አለበት*፡፡ فَاسْلُكِي سُبُلَ رَبِّكِ ذُلُلًا ۚ يَخْرُجُ مِن بُطُونِهَا شَرَابٌ مُّخْتَلِفٌ أَلْوَانُهُ فِيهِ شِفَاءٌ لِّلنَّاسِ ۗ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥68 *ጌታህም ወደ ንብ* እንዲህ ሲል አስታወቀ፦ *"ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ"*፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
ንብ በራሪ ነፍስ"insect" ናት፤ ከሶስት አፅቂዎች የምትመደብ ስትሆን ልክ እንደ ጉንዳን ካሉ "Hymenoptera" ቤተሰብ ትመደባለች፤ ይህቺ በራሪ ነፍስ በማር እና በሰም ምርቷ ትታወቃለች፤ በምድራችን ላይ ከ20,000 በላይ የታወቁ የንብ ዝርያዎች ሲኖሩ እነዚህም በዘጠኝ ታዋቂ ቤተሰቦች ተከፋፍለዋል፤ ምን አለፋን ከተጠቀሰው ቁጥር በላይ ዝርያዎች ሊኖሯቸውም ይችላል።
ንብ የራሷን ቤቶች የምትሰራው ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ነው፤ ይህንን ሥርአት ያሳወቃት ንድፍ አውጪው አምላካችን አላህ ነው፦
16፥68 *ጌታህም ወደ ንብ* እንዲህ ሲል አስታወቀ፦ *"ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ"*፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
ንብ አበባዎች ባሉበት ሁሉ ትገኛለች፤ የንብ አካላቷ በሦስት ክፍል ይከፈላል፤ አንደኛው ክፍል የምታሸትበት፣ የምትዳስስበት፤ የምትሰግበት፣ በግንባሯ በስተቀኝና በስተግራ ሁለት ቀጫጭን ነገሮች እንደ ቀንድ የሆኑ አሏት፤ ደግሞ በዚህ በገጿ ላይ ሁለት ትልልቅ ጠፍጣፋ ዓይኖች በግራና በቀኝ ሆነው ለማየት የሚያስችሏት በሌሎች ትንንሽ ዓይኖች የተሞሉ አሏት።
ሁለተኛው ክፍል የአካሏ ክፍል ፀጉራሞች የሆኑ በአበባ ውስጥ ያለውን ኔክታር ማለትም ፈሳሽ ነገር ስትመጥ የአበባ ዱቄት የምታመጣባቸው ስድስት እግሮች፣ ሁለት ወፈር ያሉ ክንፎችና ሌሎች ሁለት ሳሳ ያሉ ክንፎች በጠንካሮች ሥር የሆኑ አሏት።
በሦስተኛው የአካላት ክፍሏ እንደ አንጓ ክርክር ያላቸው መተንፈሻዎች የምትነድፍበትና የተበላሸውን የምታስወጣበት አሏት።
ከፍራፍሬ ከሚገኘው የአበባ ዱቄት ምግቧን ትብላለች፤ ይህንን የተፈጥሮ ሥርአት የነደፈላት አምላካችን አላህ ነው፦
16፥69 «ከዚያም *ከ*ፍሬዎች ሁሉ ብይ፡፡ ثُمَّ كُلِي مِن كُلِّ الثَّمَرَات
"ፍሬዎች" በሚለው ቃል ላይ "ሚን" مِن ማለትም "ከ" የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መግባቱ ከፍሬዎች ሁሉ መካከል መብላቷን ያሳያል እንጂ ፍሬዎችን ሁሉ አያሳይም። ንብ ወለላን ቱቦ በመሰለው ምላሷ ከፍራፍሬ ከሚገኘው የአበባ ዱቄት ቅሥም አውላ እየቀሰመች በሆዷ ውስጥ ባለ የማር ቋት ውስጥ ታጠራቅማለች፤ አምላካችን አላህ፦ "ከሆዶችዋ መልኮቹ የተለያዩ መጠጥ ይወጣል" የሚለው ይህንኑ ነው፤ ከዚያም ተሸክማ ወደ ወደ ቀፎዋ ትወስደዋለች፤ ቀጥሎም ፈሳሽ የአበባ ወለላውን ወደ ሌሎች ንቦች ታዘዋውረዋለች፤ ወለላውን በአፏ ውስጥ ካሉት እጢዎች ከሚመነጭ ኢንዛይም ጋር እያዋሐደች ለአንድ ሰዓት ከግማሽ ያህል ታላምጠዋለች፤ ከዚያም ከሰም በተሠሩ ባለ ስድስት ማዕዘን ክፍሎች ውስጥ ታስቀምጥና እርጥበቱ እንዲተን በክንፎቿ ታራግባለች፤ የውኃው መጠን ከ18 በመቶ በታች ሲሆን ክፍሎቹን በሰም በስሱ ትሸፍነዋለች፤ በዚህ መልኩ የተሸፈነ ማር ሳይበላሽ ለዘመናት ሊቆይ ይችላል። ይህ ማር ምግብ ከመሆኑም ባሻገር በቫይታሚን ቢ፣ በተለያዩ ማዕድናት እና አንቲኦክሲደንትስ በተባሉ ንጥረ ነገሮች የበለጸገ መሆኑ መድኃኒት ነው፤ ማር ቁስልን፣ የተቃጠለ የአካል ክፍልን፣ የዓይን ቆዳ መሸብሸብን እና በቆዳ ላይ የሚወጣ ቁስልን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ የጤና ችግሮችን ለማከም ዛሬ አገልግሎት ላይ ይውላል፤ ንብ በአበባ ፈሳሹ ላይ ኢንዛይም ስለምትረጭ ማር ለስለስ ያለ የፀረ ባክቴሪያነትና አንቲባዮቲክነት ባሕርይ እንዳለው ጥናቶች ይጠቁማሉ። ይህንን ያገራላት አምላካችን አላህ ነው፤ በማር ውስጥ ለሰዎች መድኃኒት እና ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አለበት፦
16፥69 *የጌታሽንም መንገዶች ላንቺ የተገሩ ሲኾኑ ግቢ፡፡» ከሆዶችዋ መልኮቹ የተለያዩ መጠጥ ይወጣል፡፡ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መድኃኒት አለበት፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አለበት*፡፡ فَاسْلُكِي سُبُلَ رَبِّكِ ذُلُلًا ۚ يَخْرُجُ مِن بُطُونِهَا شَرَابٌ مُّخْتَلِفٌ أَلْوَانُهُ فِيهِ شِفَاءٌ لِّلنَّاسِ ۗ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ምሪት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
ነብያችን”ﷺ” ቁርኣን ወደ እርሳቸው መወረዱን ተስፋ ሳያደርጉ ከቁርኣን በፊት ምንም ሳይሉ ማለትም፦ “ነብይ ወይም መልእክተኛ ነኝ” ሳይሉ ብዙ ዕድሜ 40 ዓመት በእርግጥ ኖረዋል፦
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን*፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
10፥16 አላህ በሻ ኖሮ በእናንተ ላይ ባለነበብኩትም፤ አላህ እርሱን ባላሳወቃችሁም ነበር፡፡ *በእናንተም ውስጥ ከእርሱ በፊት ምንም ሳልል ብዙን ዕድሜ በእርግጥ ኖሬአለሁ፤ አታውቁምን?* በል። قُل لَّوْ شَاءَ اللَّهُ مَا تَلَوْتُهُ عَلَيْكُمْ وَلَا أَدْرَاكُم بِهِ ۖ فَقَدْ لَبِثْتُ فِيكُمْ عُمُرًا مِّن قَبْلِهِ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ከቁርኣን መውረድ በአርባ ዓመት ውስጥ መጽሐፍን የሚያነቡ በቀኛቸውም የሚጽፉ አልነበሩም፤ አላህ ምንም የማያውቁ ሆነው ሳሉ ቁርኣንን በማውረድ መራቸው፦
29፥48 *ከእርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም*፡፡ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُو مِن قَبْلِهِ مِن كِتَابٍ وَلَا تَخُطُّهُ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًا لَّارْتَابَ الْمُبْطِلُونَ
93፥7 *የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም*፡፡ وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
"የሳትክ" የሚለው ቃል "አዷል" أَضَلّ ሲሆን "ባዶ" "ምንም"lost" የሚል ፍቺ አለው፤ "ባዶ" "ምንም" ነበርክ ማለት "መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም" ማለት ነው፤ "መራንህ" የሚለው "የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው" በሚል መጥቷል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን አወረድን፡፡ *መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም*፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ *የምንመራበት ብርሃን አደረግነው*፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِي مَا الْكِتَابُ وَلَا الْإِيمَانُ وَلَـٰكِن جَعَلْنَاهُ نُورًا نَّهْدِي بِهِ مَن نَّشَاءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
ስለዚህ የሳትክ ነበር ማለት መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም ማለት ሲሆን ቁርኣንን የሚመራበት ብርሃን አድርጎ መራቸው ማለት ነው። ይህ ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
አንቀጹ ይቀጥልና፦ "ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም" ይላል፤ ሃብት ሙሉነት ሲሆን ድህነት ባዶነት እውነተኛ ሃብት ደግሞ የነፍስ ሃብት ቁርኣን ነው፤ ስለዚህ የሳት ነበርክ ማለት የቁርኣን ዕውቀቱ አልነበረክም ደሃ ነበርክ፤ መራንህ ማለት የነፍስ ሃብት በሆነው ቁርኣን አከበርንህ ማለት ነው፤ ታላቁ ሙፍሲር ኢብኑ ከሲር በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጠው፦
93፥8 *ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም*፡፡ وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ሃብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሃብት ማለት የነፍስ ሃብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ".
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
ነብያችን”ﷺ” ቁርኣን ወደ እርሳቸው መወረዱን ተስፋ ሳያደርጉ ከቁርኣን በፊት ምንም ሳይሉ ማለትም፦ “ነብይ ወይም መልእክተኛ ነኝ” ሳይሉ ብዙ ዕድሜ 40 ዓመት በእርግጥ ኖረዋል፦
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን*፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
10፥16 አላህ በሻ ኖሮ በእናንተ ላይ ባለነበብኩትም፤ አላህ እርሱን ባላሳወቃችሁም ነበር፡፡ *በእናንተም ውስጥ ከእርሱ በፊት ምንም ሳልል ብዙን ዕድሜ በእርግጥ ኖሬአለሁ፤ አታውቁምን?* በል። قُل لَّوْ شَاءَ اللَّهُ مَا تَلَوْتُهُ عَلَيْكُمْ وَلَا أَدْرَاكُم بِهِ ۖ فَقَدْ لَبِثْتُ فِيكُمْ عُمُرًا مِّن قَبْلِهِ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ከቁርኣን መውረድ በአርባ ዓመት ውስጥ መጽሐፍን የሚያነቡ በቀኛቸውም የሚጽፉ አልነበሩም፤ አላህ ምንም የማያውቁ ሆነው ሳሉ ቁርኣንን በማውረድ መራቸው፦
29፥48 *ከእርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም*፡፡ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُو مِن قَبْلِهِ مِن كِتَابٍ وَلَا تَخُطُّهُ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًا لَّارْتَابَ الْمُبْطِلُونَ
93፥7 *የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም*፡፡ وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
"የሳትክ" የሚለው ቃል "አዷል" أَضَلّ ሲሆን "ባዶ" "ምንም"lost" የሚል ፍቺ አለው፤ "ባዶ" "ምንም" ነበርክ ማለት "መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም" ማለት ነው፤ "መራንህ" የሚለው "የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው" በሚል መጥቷል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን አወረድን፡፡ *መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም*፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ *የምንመራበት ብርሃን አደረግነው*፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِي مَا الْكِتَابُ وَلَا الْإِيمَانُ وَلَـٰكِن جَعَلْنَاهُ نُورًا نَّهْدِي بِهِ مَن نَّشَاءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
ስለዚህ የሳትክ ነበር ማለት መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም ማለት ሲሆን ቁርኣንን የሚመራበት ብርሃን አድርጎ መራቸው ማለት ነው። ይህ ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
አንቀጹ ይቀጥልና፦ "ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም" ይላል፤ ሃብት ሙሉነት ሲሆን ድህነት ባዶነት እውነተኛ ሃብት ደግሞ የነፍስ ሃብት ቁርኣን ነው፤ ስለዚህ የሳት ነበርክ ማለት የቁርኣን ዕውቀቱ አልነበረክም ደሃ ነበርክ፤ መራንህ ማለት የነፍስ ሃብት በሆነው ቁርኣን አከበርንህ ማለት ነው፤ ታላቁ ሙፍሲር ኢብኑ ከሲር በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጠው፦
93፥8 *ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም*፡፡ وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ሃብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሃብት ማለት የነፍስ ሃብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ".
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ተሸካሚ ነፍስ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾቹ ላይ፦ "ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን
ኃጢአት አትሸከምም" እያለ ይነግረናል፦
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
ይህ ሆኖ ሳለ ግን ሚሽነሪዎች፦ "በኢስላም አስተምህሮት ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት ትሸከማለች" በማለት ሐዲሱ ለማለት ያልፈለገውን እጁን ጠምዝዘው ለማስባት ይሞክራሉ፤ ይህ በሥነ-አፈታት ጥናት"hermeneutics" ውስጥ "ስሁት ትርጓሜ"Eisegesis" ይባላል፤ አብዛኛውን ሳይፈሩና ሳያፍሩ ሳይማሩና ሳይመራመሩ ስሁታን የሆኑ ታካቾች ይጠቀሙበታል። በተቃራኒው ተረድቶ ለማስረዳት ዐውቆ ለማሳወቅ አምኖ ለማሳመን የአንድ ዓረፍተ-ነገር ዐውዱ ምን ለማለት ፈልጎ ነው? ተብሎ እራሱ እንዲናገር ማድረግ ደግሞ "ስሙር ትርጓሜ"Exegesis" ይባላል፤ ይህንን አብዛኛው ጊዜ የሚጠቀሙበት ሊኅቃን የሆኑ ምሁራን ናቸው። እስቲ ሐዲሱን በአጽንኦትና በአንክሮት እንየው፦
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 50, ሐዲስ 60
አቢ ቡርዳ እንዳስተላለፈው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"በትንሳኤ ቀን ከሙስሊሞች ሰዎች እንደ ተራራ ከሚመስል ወንጀላቸው ይመጣሉ፤ አላህም ይቅር ይላቸዋል። በእነርሱ ምትክ አይሁዳውያንን እና ክርስቲያኖችን ያስቀምጣል*። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " يَجِيءُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ نَاسٌ مِنَ الْمُسْلِمِينَ بِذُنُوبٍ أَمْثَالِ الْجِبَالِ فَيَغْفِرُهَا اللَّهُ لَهُمْ وَيَضَعُهَا عَلَى الْيَهُودِ وَالنَّصَارَى "
እዚህ ሐዲስ ላይ የሙስሊሞችን ኃጢኣት አይሁድ እና ክርስቲያን ይሸከማሉ የሚል ሽታው እንኳን የለም፤ ከሙስሊሞች እንደ ተራራ ከሚመስል ወንጀላቸው ሲመጡ አላህ ይቅር ይላቸዋል፤ አንደኛ ይቅርታ የሚያገኙት በነብያችን"ﷺ" ምልጃ ሁለተኛ እስካላሻረኩት ድረስ ተቀጥተው ምህረትን ያገኛሉ እንጂ የእነርሱ ኃጢኣት በአይሁድ እና በክርስቲያን ላይ ያደርጋል የሚል ሽታው እንኳን የለም፤ ታዲያ "ምትክ" የሚለው ምንድን ነው? ሐዲሱ እዛው ላይ ይቀጥላል፦
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 50, ሐዲስ 58
አቢ ቡርዳ እንዳስተላለፈው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ሙስሊም አይሞት የእርሱ ቦታ አላህ አይሁድ ወይም ክርስቲያንን በእሳት ቢያደርግ እንጂ*። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ يَمُوتُ رَجُلٌ مُسْلِمٌ إِلاَّ أَدْخَلَ اللَّهُ مَكَانَهُ النَّارَ يَهُودِيًّا أَوْ نَصْرَانِيًّا ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 50, ሐዲስ 57
አቡ ሙሣ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ የትንሳኤ ቀን እንዲህ ይሆናል፤ *አላህ ለሁሉም ሙስሊም አይሁዳዊ ወይም ክርስቲያን ያስቀምጣል፤ "ይህ ከእሳት የእናንተ ምትክ ነው" ይባላል*። عَنْ أَبِي مُوسَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا كَانَ يَوْمُ الْقِيَامَةِ دَفَعَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ إِلَى كُلِّ مُسْلِمٍ يَهُودِيًّا أَوْ نَصْرَانِيًّا فَيَقُولُ هَذَا فَكَاكُكَ مِنَ النَّارِ "
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾቹ ላይ፦ "ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን
ኃጢአት አትሸከምም" እያለ ይነግረናል፦
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
ይህ ሆኖ ሳለ ግን ሚሽነሪዎች፦ "በኢስላም አስተምህሮት ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት ትሸከማለች" በማለት ሐዲሱ ለማለት ያልፈለገውን እጁን ጠምዝዘው ለማስባት ይሞክራሉ፤ ይህ በሥነ-አፈታት ጥናት"hermeneutics" ውስጥ "ስሁት ትርጓሜ"Eisegesis" ይባላል፤ አብዛኛውን ሳይፈሩና ሳያፍሩ ሳይማሩና ሳይመራመሩ ስሁታን የሆኑ ታካቾች ይጠቀሙበታል። በተቃራኒው ተረድቶ ለማስረዳት ዐውቆ ለማሳወቅ አምኖ ለማሳመን የአንድ ዓረፍተ-ነገር ዐውዱ ምን ለማለት ፈልጎ ነው? ተብሎ እራሱ እንዲናገር ማድረግ ደግሞ "ስሙር ትርጓሜ"Exegesis" ይባላል፤ ይህንን አብዛኛው ጊዜ የሚጠቀሙበት ሊኅቃን የሆኑ ምሁራን ናቸው። እስቲ ሐዲሱን በአጽንኦትና በአንክሮት እንየው፦
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 50, ሐዲስ 60
አቢ ቡርዳ እንዳስተላለፈው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"በትንሳኤ ቀን ከሙስሊሞች ሰዎች እንደ ተራራ ከሚመስል ወንጀላቸው ይመጣሉ፤ አላህም ይቅር ይላቸዋል። በእነርሱ ምትክ አይሁዳውያንን እና ክርስቲያኖችን ያስቀምጣል*። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " يَجِيءُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ نَاسٌ مِنَ الْمُسْلِمِينَ بِذُنُوبٍ أَمْثَالِ الْجِبَالِ فَيَغْفِرُهَا اللَّهُ لَهُمْ وَيَضَعُهَا عَلَى الْيَهُودِ وَالنَّصَارَى "
እዚህ ሐዲስ ላይ የሙስሊሞችን ኃጢኣት አይሁድ እና ክርስቲያን ይሸከማሉ የሚል ሽታው እንኳን የለም፤ ከሙስሊሞች እንደ ተራራ ከሚመስል ወንጀላቸው ሲመጡ አላህ ይቅር ይላቸዋል፤ አንደኛ ይቅርታ የሚያገኙት በነብያችን"ﷺ" ምልጃ ሁለተኛ እስካላሻረኩት ድረስ ተቀጥተው ምህረትን ያገኛሉ እንጂ የእነርሱ ኃጢኣት በአይሁድ እና በክርስቲያን ላይ ያደርጋል የሚል ሽታው እንኳን የለም፤ ታዲያ "ምትክ" የሚለው ምንድን ነው? ሐዲሱ እዛው ላይ ይቀጥላል፦
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 50, ሐዲስ 58
አቢ ቡርዳ እንዳስተላለፈው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ሙስሊም አይሞት የእርሱ ቦታ አላህ አይሁድ ወይም ክርስቲያንን በእሳት ቢያደርግ እንጂ*። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ يَمُوتُ رَجُلٌ مُسْلِمٌ إِلاَّ أَدْخَلَ اللَّهُ مَكَانَهُ النَّارَ يَهُودِيًّا أَوْ نَصْرَانِيًّا ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 50, ሐዲስ 57
አቡ ሙሣ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ የትንሳኤ ቀን እንዲህ ይሆናል፤ *አላህ ለሁሉም ሙስሊም አይሁዳዊ ወይም ክርስቲያን ያስቀምጣል፤ "ይህ ከእሳት የእናንተ ምትክ ነው" ይባላል*። عَنْ أَبِي مُوسَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا كَانَ يَوْمُ الْقِيَامَةِ دَفَعَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ إِلَى كُلِّ مُسْلِمٍ يَهُودِيًّا أَوْ نَصْرَانِيًّا فَيَقُولُ هَذَا فَكَاكُكَ مِنَ النَّارِ "
አንድ አይሁዳዊ ወይም ክርስቲያን ቢያምን ኖሮ በጀነት የሚያገኘውን ቦታ ስላላመነ ሙስሊሙ በማመኑ የእርሱን ቦታ በገነት ያገኛል። በተቃራኒው አንድ ሙስሊም ቢክድ ኖሮ በገሃነም የሚያገኘውን ቦታ ስላልካደ አንድ አይሁዳዊ ወይም ክርስቲያን በመካዱ የእርሱን ቦታ በገሃነም ያገኛል። ይህ ነው የሐዲሱ እሳቤ እንጂ ስለ ኃጢኣት መሸከም አይናገርም። የሚናገረው ስለ ጀሃነም ቦታ ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ: መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4485
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ሁለት ቦታ የሌለው ከእናንተ ማንም የለም፤ አንዱ መኖሪያ በጀነት ሌላው መኖሪያ በጀሃነም፤ የካደ ቢሞትና ጀሃነም ቢገባ የጀነት ባለቤት የእርሱን ቦታ ይወርሳል፤ ይህንን አላህ ሲናገር፦ "እነዚያ ወራሾቹ እነርሱ ናቸው" ብሏል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلاَّ لَهُ مَنْزِلاَنِ مَنْزِلٌ فِي الْجَنَّةِ وَمَنْزِلٌ فِي النَّارِ فَإِذَا مَاتَ فَدَخَلَ النَّارَ وَرِثَ أَهْلُ الْجَنَّةِ مَنْزِلَهُ فَذَلِكَ قَوْلُهُ تَعَالَى {أُولَئِكَ هُمُ الْوَارِثُونَ } "
23፥10 *እነዚያ ወራሾቹ እነርሱ ናቸው*፡፡ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْوَارِثُون
23፥11*እነዚያ ፊርደውስን የሚወርሱ ናቸው፡፡ እነርሱ በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው*፡፡ الَّذِينَ يَرِثُونَ الْفِرْدَوْسَ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ስለዚህ ካፊር በመክፈሩ ጀሃነም ይገባል፤ ባይከፍር በጀነት የሚያገኘውን ቦታ ሙዕሚኑ ይወርሰዋል፤ ሙዕሚን በማመኑ ጀነት ይገባል፤ ባያምን በጀሃነም የሚያገኘውን ቦታ ካፊሩ ይወርሰዋል። ይህ ነው የሐዲሳት ጭብጥ፤ የነብያችንን"ﷺ" መልእክት ሰምቶ ያላመነ አይሁድ ወይም ክርስቲያን ጀሃነም እንደሚገባ እሙንና ቅቡል ነው፦
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 1, ሐዲስ 293
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳስተላለፈው የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነችው እምላለው፤ ከዚህ ሕዝብ አይሁዳዊም ሆነ ክርስቲያን የእኔን መላክ ሰምቶ ሳያምን ቢሞት የጀሃነም ጓድ እንጂ ሌላ አይሆንም"*። حَدَّثَهُ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ لاَ يَسْمَعُ بِي أَحَدٌ مِنْ هَذِهِ الأُمَّةِ يَهُودِيٌّ وَلاَ نَصْرَانِيٌّ ثُمَّ يَمُوتُ وَلَمْ يُؤْمِنْ بِالَّذِي أُرْسِلْتُ بِهِ إِلاَّ كَانَ مِنْ أَصْحَابِ النَّارِ "
ቅሉ ግን አይሁዳዊም ሆነ ክርስቲያን የእርሳቸውን መላክ ሰምቶ ሳያምን ከመሞቱ በፊት ካመኑ ሊያገኙት የሚችሉት የጀነት ቦታ ለማግኘት ቶሎ መስለም ነው፤ አይ አስተባብዬ እሞታለው ካላችሁ ብታምኑ የምታገኙትን ቦታ ያመነ ሙስሊም ቦታችሁን ይወርሰዋል። እርሱ ቢክድ የሚያገኘውን የጀሃነም ቦታ በማመኑ የእርሱ ቦታ እናንተ ትወርሳላችሁ። የንስሃ በሩ ሳይዘጋ በጊዜ ሰልሞ ማምለጥ ነው።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሱነን ኢብኑ ማጃህ: መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4485
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ሁለት ቦታ የሌለው ከእናንተ ማንም የለም፤ አንዱ መኖሪያ በጀነት ሌላው መኖሪያ በጀሃነም፤ የካደ ቢሞትና ጀሃነም ቢገባ የጀነት ባለቤት የእርሱን ቦታ ይወርሳል፤ ይህንን አላህ ሲናገር፦ "እነዚያ ወራሾቹ እነርሱ ናቸው" ብሏል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلاَّ لَهُ مَنْزِلاَنِ مَنْزِلٌ فِي الْجَنَّةِ وَمَنْزِلٌ فِي النَّارِ فَإِذَا مَاتَ فَدَخَلَ النَّارَ وَرِثَ أَهْلُ الْجَنَّةِ مَنْزِلَهُ فَذَلِكَ قَوْلُهُ تَعَالَى {أُولَئِكَ هُمُ الْوَارِثُونَ } "
23፥10 *እነዚያ ወራሾቹ እነርሱ ናቸው*፡፡ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْوَارِثُون
23፥11*እነዚያ ፊርደውስን የሚወርሱ ናቸው፡፡ እነርሱ በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው*፡፡ الَّذِينَ يَرِثُونَ الْفِرْدَوْسَ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ስለዚህ ካፊር በመክፈሩ ጀሃነም ይገባል፤ ባይከፍር በጀነት የሚያገኘውን ቦታ ሙዕሚኑ ይወርሰዋል፤ ሙዕሚን በማመኑ ጀነት ይገባል፤ ባያምን በጀሃነም የሚያገኘውን ቦታ ካፊሩ ይወርሰዋል። ይህ ነው የሐዲሳት ጭብጥ፤ የነብያችንን"ﷺ" መልእክት ሰምቶ ያላመነ አይሁድ ወይም ክርስቲያን ጀሃነም እንደሚገባ እሙንና ቅቡል ነው፦
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 1, ሐዲስ 293
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳስተላለፈው የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነችው እምላለው፤ ከዚህ ሕዝብ አይሁዳዊም ሆነ ክርስቲያን የእኔን መላክ ሰምቶ ሳያምን ቢሞት የጀሃነም ጓድ እንጂ ሌላ አይሆንም"*። حَدَّثَهُ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ لاَ يَسْمَعُ بِي أَحَدٌ مِنْ هَذِهِ الأُمَّةِ يَهُودِيٌّ وَلاَ نَصْرَانِيٌّ ثُمَّ يَمُوتُ وَلَمْ يُؤْمِنْ بِالَّذِي أُرْسِلْتُ بِهِ إِلاَّ كَانَ مِنْ أَصْحَابِ النَّارِ "
ቅሉ ግን አይሁዳዊም ሆነ ክርስቲያን የእርሳቸውን መላክ ሰምቶ ሳያምን ከመሞቱ በፊት ካመኑ ሊያገኙት የሚችሉት የጀነት ቦታ ለማግኘት ቶሎ መስለም ነው፤ አይ አስተባብዬ እሞታለው ካላችሁ ብታምኑ የምታገኙትን ቦታ ያመነ ሙስሊም ቦታችሁን ይወርሰዋል። እርሱ ቢክድ የሚያገኘውን የጀሃነም ቦታ በማመኑ የእርሱ ቦታ እናንተ ትወርሳላችሁ። የንስሃ በሩ ሳይዘጋ በጊዜ ሰልሞ ማምለጥ ነው።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአእምሮ ባለቤት
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
38፥29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ አወረድነው*፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَاب
"ተደቡር" تَدَبُر ማለት "ማስተንተን" ማለት ነው፤ "ዱቡር" دُبُر ማለት "ጀርባ" ማለት ሲሆን ከቁርኣን ሑሩፍ በስተ-ጀርባ ያለውን ዕውቀት መረዳት ተደቡር ይባላል፤ ይህ ቁርኣን የወረደው የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ ነው፦
38፥29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ አወረድነው*፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَاب
የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን ሲያስተነትኑ ቁርኣን ከአላህ ዘንድ መውረዱን ይረዳሉ፤ ከተረዱ በኃላ እንዲገሰጹ ነው፤ ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ማንነትና ምንነት ቢገኝ ኖሮ በውስጡ ብዙ መለያየት በተገኘ ነበር፦
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
"ኢኽቲላፍ" ٱخْتِلَٰف ማለት "መለያየት" "ግጭት"contradiction" ማለት ነው፤ የአእምሮ ባለቤቶችም ቁርኣን የአላህ ንግግር ብቻ መሆኑን አንዳች መለያየት እንደሌለበት እንዲያስተነትኑ ይጋብዛል፤ የቁርኣን ተናጋሪ የዐለማቱ ጌታ አላህ ነው፤ ቁርኣን አንድ እሳቤ በአንድ ሱራህ ላይ ያንጠለጥል እና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን እሳቤ ይጨርሰዋል፤ ይህ የቁርኣን አንዱ ውበት ነው፦
39፥23 *አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ*፡፡ اللَّهُ نَزَّلَ أَحْسَنَ الْحَدِيثِ كِتَابًا مُّتَشَابِهًا مَّثَانِيَ تَقْشَعِرُّ
"ሙተሻቢህ" مُتَشَٰبِه ማለትም "ተመሳሳይ" ማለት ሲሆን አንቀጾችን አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ሌላ ሱራህ ላይ ተመሳሳዩን የተቀረውን ይናገራል፤ አላህ ከነብያችን"ﷺ" በፊት የነበረውን ክስተትና መስተጋብር አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ያንጠለጥለው እና እንደገና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን ይደግመዋል፤ "መሳኒይ" مَّثَانِى ማለት "ተደጋጋሚ" ማለት ነው። ይህንን በተለያዩ ሱራዎች የተለያዩ ናሙናዎችን ማየት እንችላለን፦
ናሙና አንድ
ኢብራሂም ለመላእክቶቹ ያላቸው ሙሉ ንግግሩ፦ "ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ፤ እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የኢብራሂም ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
51፥24 *የተከበሩት የኢብራሂም እንግዶች ወሬ መጥቶሃልን?* هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ الْمُكْرَمِينَ
51፥52 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ አስታውስ፤ እርሱም፦ *«ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا ۖ قَالَ سَلَامٌ قَوْمٌ مُّنكَرُونَ
15፥51 *ከኢብራሂም እንግዶችም ወሬ ንገራቸው*፡፡ وَنَبِّئْهُمْ عَن ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ
15፥52 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ የኾነውን አስታውስ፤ እርሱም፦ *«እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا قَالَ إِنَّا مِنكُمْ وَجِلُونَ
ናሙና ሁለት
ሙሳ ለጌታው ያለው ሙሉ ንግግሩ፦ "ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ፣ ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የሙሳን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
28፥33 ሙሳም አለ፦ *«ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፡፡ قَالَ رَبِّ إِنِّي قَتَلْتُ مِنْهُمْ نَفْسًا فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُون
26፥14 ሙሳም አለ፦ *«ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ። وَلَهُمْ عَلَيَّ ذَنبٌ فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُونِ
ናሙና ሦስት
ፈርዖን የተናገረው ሙሉ ንግግሩ ፦ "ለእናንተ ሳልፈቅድላችሁ በፊት ለእርሱ አመናችሁን? እርሱ በእርግጥ ያ ድግምትን ያስተማራችሁ ትልቃችሁ ነው፤ ወደፊትም የሚያገኛችሁን በእርግጥ ታውቃላችሁ፤ እጆቻችሁንና እግሮቻችሁን በማፈራረቅ እቆራርጣችኋለሁ፡፡ ከዚያም ሁላችሁንም በእርግጥ በዘምባባም ግንዶች ላይ እሰቅላችኋለሁ፡፡ ማንኛችንም ቅጣቱ በጣም ብርቱ የሚቆይም መኾኑን ታውቃላችሁ" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የፈርዖንን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
26፥49 *«ለእናንተ ሳልፈቅድላችሁ በፊት ለእርሱ አመናችሁን? እርሱ ያ ድግምትን ያስተማራችሁ ትልቃችሁ ነው፡፡ ወደፊትም የሚያገኛችሁን በእርግጥ ታውቃላችሁ፡፡ እጆቻችሁንና እግሮቻችሁን በማፈራረቅ እቆረርጣለሁ፡፡ ከዚያም ሁላችሁንም በእርግጥ እሰቅላችኋለሁም»* አለ፡፡ قَالَ آمَنتُمْ لَهُ قَبْلَ أَنْ آذَنَ لَكُمْ ۖ إِنَّهُ لَكَبِيرُكُمُ الَّذِي عَلَّمَكُمُ السِّحْرَ فَلَسَوْفَ تَعْلَمُونَ ۚ لَأُقَطِّعَنَّ أَيْدِيَكُمْ وَأَرْجُلَكُم مِّنْ خِلَافٍ وَلَأُصَلِّبَنَّكُمْ أَجْمَعِينَ
20፥71 *«ለእናንተ ሳልፈቅድላችሁ በፊት ለእርሱ አመናችሁን? እርሱ በእርግጥ ያ ድግምትን ያስተማራችሁ ትልቃችሁ ነው፡፡ እጆቻችሁንና እግሮቻችሁን በማፈራረቅ እቆራርጣችኋለሁ፡፡ ከዚያም ሁላችሁንም በእርግጥ በዘምባባም ግንዶች ላይ እሰቅላችኋለሁ፡፡ ማንኛችንም ቅጣቱ በጣም ብርቱ የሚቆይም መኾኑን ታውቃላችሁ»* አለ፡፡ قَالَ آمَنتُمْ لَهُ قَبْلَ أَنْ آذَنَ لَكُمْ ۖ إِنَّهُ لَكَبِيرُكُمُ الَّذِي عَلَّمَكُمُ السِّحْرَ ۖ فَلَأُقَطِّعَنَّ أَيْدِيَكُمْ وَأَرْجُلَكُم مِّنْ خِلَافٍ وَلَأُصَلِّبَنَّكُمْ فِي جُذُوعِ النَّخْلِ وَلَتَعْلَمُنَّ أَيُّنَا أَشَدُّ عَذَابًا وَأَبْقَىٰ
ኢንሻላህ ሌሎች ናሙናዎችን በክፍል ሁለት እንቀጥላለን...
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
38፥29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ አወረድነው*፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَاب
"ተደቡር" تَدَبُر ማለት "ማስተንተን" ማለት ነው፤ "ዱቡር" دُبُر ማለት "ጀርባ" ማለት ሲሆን ከቁርኣን ሑሩፍ በስተ-ጀርባ ያለውን ዕውቀት መረዳት ተደቡር ይባላል፤ ይህ ቁርኣን የወረደው የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ ነው፦
38፥29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ አወረድነው*፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَاب
የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን ሲያስተነትኑ ቁርኣን ከአላህ ዘንድ መውረዱን ይረዳሉ፤ ከተረዱ በኃላ እንዲገሰጹ ነው፤ ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ማንነትና ምንነት ቢገኝ ኖሮ በውስጡ ብዙ መለያየት በተገኘ ነበር፦
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
"ኢኽቲላፍ" ٱخْتِلَٰف ማለት "መለያየት" "ግጭት"contradiction" ማለት ነው፤ የአእምሮ ባለቤቶችም ቁርኣን የአላህ ንግግር ብቻ መሆኑን አንዳች መለያየት እንደሌለበት እንዲያስተነትኑ ይጋብዛል፤ የቁርኣን ተናጋሪ የዐለማቱ ጌታ አላህ ነው፤ ቁርኣን አንድ እሳቤ በአንድ ሱራህ ላይ ያንጠለጥል እና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን እሳቤ ይጨርሰዋል፤ ይህ የቁርኣን አንዱ ውበት ነው፦
39፥23 *አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ*፡፡ اللَّهُ نَزَّلَ أَحْسَنَ الْحَدِيثِ كِتَابًا مُّتَشَابِهًا مَّثَانِيَ تَقْشَعِرُّ
"ሙተሻቢህ" مُتَشَٰبِه ማለትም "ተመሳሳይ" ማለት ሲሆን አንቀጾችን አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ሌላ ሱራህ ላይ ተመሳሳዩን የተቀረውን ይናገራል፤ አላህ ከነብያችን"ﷺ" በፊት የነበረውን ክስተትና መስተጋብር አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ያንጠለጥለው እና እንደገና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን ይደግመዋል፤ "መሳኒይ" مَّثَانِى ማለት "ተደጋጋሚ" ማለት ነው። ይህንን በተለያዩ ሱራዎች የተለያዩ ናሙናዎችን ማየት እንችላለን፦
ናሙና አንድ
ኢብራሂም ለመላእክቶቹ ያላቸው ሙሉ ንግግሩ፦ "ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ፤ እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የኢብራሂም ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
51፥24 *የተከበሩት የኢብራሂም እንግዶች ወሬ መጥቶሃልን?* هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ الْمُكْرَمِينَ
51፥52 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ አስታውስ፤ እርሱም፦ *«ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا ۖ قَالَ سَلَامٌ قَوْمٌ مُّنكَرُونَ
15፥51 *ከኢብራሂም እንግዶችም ወሬ ንገራቸው*፡፡ وَنَبِّئْهُمْ عَن ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ
15፥52 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ የኾነውን አስታውስ፤ እርሱም፦ *«እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا قَالَ إِنَّا مِنكُمْ وَجِلُونَ
ናሙና ሁለት
ሙሳ ለጌታው ያለው ሙሉ ንግግሩ፦ "ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ፣ ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የሙሳን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
28፥33 ሙሳም አለ፦ *«ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፡፡ قَالَ رَبِّ إِنِّي قَتَلْتُ مِنْهُمْ نَفْسًا فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُون
26፥14 ሙሳም አለ፦ *«ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ። وَلَهُمْ عَلَيَّ ذَنبٌ فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُونِ
ናሙና ሦስት
ፈርዖን የተናገረው ሙሉ ንግግሩ ፦ "ለእናንተ ሳልፈቅድላችሁ በፊት ለእርሱ አመናችሁን? እርሱ በእርግጥ ያ ድግምትን ያስተማራችሁ ትልቃችሁ ነው፤ ወደፊትም የሚያገኛችሁን በእርግጥ ታውቃላችሁ፤ እጆቻችሁንና እግሮቻችሁን በማፈራረቅ እቆራርጣችኋለሁ፡፡ ከዚያም ሁላችሁንም በእርግጥ በዘምባባም ግንዶች ላይ እሰቅላችኋለሁ፡፡ ማንኛችንም ቅጣቱ በጣም ብርቱ የሚቆይም መኾኑን ታውቃላችሁ" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የፈርዖንን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
26፥49 *«ለእናንተ ሳልፈቅድላችሁ በፊት ለእርሱ አመናችሁን? እርሱ ያ ድግምትን ያስተማራችሁ ትልቃችሁ ነው፡፡ ወደፊትም የሚያገኛችሁን በእርግጥ ታውቃላችሁ፡፡ እጆቻችሁንና እግሮቻችሁን በማፈራረቅ እቆረርጣለሁ፡፡ ከዚያም ሁላችሁንም በእርግጥ እሰቅላችኋለሁም»* አለ፡፡ قَالَ آمَنتُمْ لَهُ قَبْلَ أَنْ آذَنَ لَكُمْ ۖ إِنَّهُ لَكَبِيرُكُمُ الَّذِي عَلَّمَكُمُ السِّحْرَ فَلَسَوْفَ تَعْلَمُونَ ۚ لَأُقَطِّعَنَّ أَيْدِيَكُمْ وَأَرْجُلَكُم مِّنْ خِلَافٍ وَلَأُصَلِّبَنَّكُمْ أَجْمَعِينَ
20፥71 *«ለእናንተ ሳልፈቅድላችሁ በፊት ለእርሱ አመናችሁን? እርሱ በእርግጥ ያ ድግምትን ያስተማራችሁ ትልቃችሁ ነው፡፡ እጆቻችሁንና እግሮቻችሁን በማፈራረቅ እቆራርጣችኋለሁ፡፡ ከዚያም ሁላችሁንም በእርግጥ በዘምባባም ግንዶች ላይ እሰቅላችኋለሁ፡፡ ማንኛችንም ቅጣቱ በጣም ብርቱ የሚቆይም መኾኑን ታውቃላችሁ»* አለ፡፡ قَالَ آمَنتُمْ لَهُ قَبْلَ أَنْ آذَنَ لَكُمْ ۖ إِنَّهُ لَكَبِيرُكُمُ الَّذِي عَلَّمَكُمُ السِّحْرَ ۖ فَلَأُقَطِّعَنَّ أَيْدِيَكُمْ وَأَرْجُلَكُم مِّنْ خِلَافٍ وَلَأُصَلِّبَنَّكُمْ فِي جُذُوعِ النَّخْلِ وَلَتَعْلَمُنَّ أَيُّنَا أَشَدُّ عَذَابًا وَأَبْقَىٰ
ኢንሻላህ ሌሎች ናሙናዎችን በክፍል ሁለት እንቀጥላለን...
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአእምሮ ባለቤት
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ናሙና አራት
ኑሕ ለጌታው የጸለየው ሙሉ ጸሎት፦ "ጌታዬ ሆይ! ባስተባበሉኝ ምክንያት እርዳኝ፤ ከከሓዲዎቹ በምድር ላይ አንድንም አትተው" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የኑሕን ጸሎት በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
23፥26 ኑሕም፦ *«ጌታዬ ሆይ! ባስተባበሉኝ ምክንያት እርዳኝ»* አለ፡፡قَالَ رَبِّ انصُرْنِي بِمَا كَذَّبُونِ
71፥26 ኑሕም፦ *«ጌታዬ ሆይ! ከከሓዲዎቹ በምድር ላይ አንድንም አትተው»* አለ፡፡ وَقَالَ نُوحٌ رَّبِّ لَا تَذَرْ عَلَى الْأَرْضِ مِنَ الْكَافِرِينَ دَيَّارًا
ናሙና አምስት
አላህ ለመላእክት የተናገረው ሙሉ ንግግር፦ "እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጭቃ እፈጥራለሁ" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የራሱን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
2፥30 ጌታህ ለመላእክት፡- *«እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፤ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً
15፥28 ጌታህ ለመላእክት *«እኔ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጭቃ እፈጥራለሁ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ
38፥71 ጌታህ ለመላእክት *«እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
ናሙና ስድስት
አላህ ለኢብሊስ የተናገረው ሙሉ ንግግር፦ "ኢብሊስ ሆይ! በሁለት እጆቼ ለፈጠርኩት ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? ኮራህን? ወይስ ከትዕቢተኞቹ ነበርክን?" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የራሱን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
7፥12 አላህም፦ *«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?»* አለው፡፡ ኢብሊስም፦ *«እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፤ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው»* አለ፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
38፥75 አላህም፦ *«ኢብሊስ ሆይ! በሁለት እጆቼ ለፈጠርኩት ከመስገድ ምን ከለከለህ? ኮራህን? ወይስ ከትዕቢተኞቹ ነበርክን?»* አለው፡፡ قَالَ يَا إِبْلِيسُ مَا مَنَعَكَ أَن تَسْجُدَ لِمَا خَلَقْتُ بِيَدَيَّ ۖ أَسْتَكْبَرْتَ أَمْ كُنتَ مِنَ الْعَالِينَ
38፥75 ኢብሊስም፦ *«እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፤ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው»* አለ። قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ብዙ ናሙናዎችን ማቅረብ ይቻል ነበር፤ ግን ለአብባቢ ጊዜን እንዲሁ ለንባብ ደግሞ ቦታ ማጣበብ ይሆናል፤ ቅሉ ግን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ይህ በቂ ነው፤ ይህ አይነት አፈሳሰር ተዛማች ሙግት"textual approach" ይባላል።
ከላይ የዘረዘርናቸው ክስተትና መስተጋብር ሲከሰቱ ነብያችን”ﷺ” አልነበሩም፤ ነገር ግን አምላካችን አላህ ተፈላጊውን ትረካ የአእምሮ ባለቤቶችም እንዲገሰጹ ተርኮልናል። ይህንን ከእሳቸው በፊት የነበረውን የሩቅ ወሬ “ነቁስሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ለነብያችን”ﷺ” ይተርካል፤ “ወሬ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ነበእ” نَبَإِ ሲሆን “ነቢይ” نبي የሚለው ቃል የመጣበት ሥርወ-ቃል ነው፤ ለነብያችን”ﷺ” መተረኩ ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው፦
20፥99 እንደዚሁ በእርግጥ *ካለፉት ወሬዎች በአንተ ላይ እንተርካለን*፡፡ كَذَٰلِكَ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ مَا قَدْ سَبَقَ
11:120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር *ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ* መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ናሙና አራት
ኑሕ ለጌታው የጸለየው ሙሉ ጸሎት፦ "ጌታዬ ሆይ! ባስተባበሉኝ ምክንያት እርዳኝ፤ ከከሓዲዎቹ በምድር ላይ አንድንም አትተው" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የኑሕን ጸሎት በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
23፥26 ኑሕም፦ *«ጌታዬ ሆይ! ባስተባበሉኝ ምክንያት እርዳኝ»* አለ፡፡قَالَ رَبِّ انصُرْنِي بِمَا كَذَّبُونِ
71፥26 ኑሕም፦ *«ጌታዬ ሆይ! ከከሓዲዎቹ በምድር ላይ አንድንም አትተው»* አለ፡፡ وَقَالَ نُوحٌ رَّبِّ لَا تَذَرْ عَلَى الْأَرْضِ مِنَ الْكَافِرِينَ دَيَّارًا
ናሙና አምስት
አላህ ለመላእክት የተናገረው ሙሉ ንግግር፦ "እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጭቃ እፈጥራለሁ" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የራሱን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
2፥30 ጌታህ ለመላእክት፡- *«እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፤ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً
15፥28 ጌታህ ለመላእክት *«እኔ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጭቃ እፈጥራለሁ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ
38፥71 ጌታህ ለመላእክት *«እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
ናሙና ስድስት
አላህ ለኢብሊስ የተናገረው ሙሉ ንግግር፦ "ኢብሊስ ሆይ! በሁለት እጆቼ ለፈጠርኩት ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? ኮራህን? ወይስ ከትዕቢተኞቹ ነበርክን?" ሲሆን አላህ ግን ይህንን የራሱን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
7፥12 አላህም፦ *«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?»* አለው፡፡ ኢብሊስም፦ *«እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፤ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው»* አለ፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
38፥75 አላህም፦ *«ኢብሊስ ሆይ! በሁለት እጆቼ ለፈጠርኩት ከመስገድ ምን ከለከለህ? ኮራህን? ወይስ ከትዕቢተኞቹ ነበርክን?»* አለው፡፡ قَالَ يَا إِبْلِيسُ مَا مَنَعَكَ أَن تَسْجُدَ لِمَا خَلَقْتُ بِيَدَيَّ ۖ أَسْتَكْبَرْتَ أَمْ كُنتَ مِنَ الْعَالِينَ
38፥75 ኢብሊስም፦ *«እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፤ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው»* አለ። قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ብዙ ናሙናዎችን ማቅረብ ይቻል ነበር፤ ግን ለአብባቢ ጊዜን እንዲሁ ለንባብ ደግሞ ቦታ ማጣበብ ይሆናል፤ ቅሉ ግን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ይህ በቂ ነው፤ ይህ አይነት አፈሳሰር ተዛማች ሙግት"textual approach" ይባላል።
ከላይ የዘረዘርናቸው ክስተትና መስተጋብር ሲከሰቱ ነብያችን”ﷺ” አልነበሩም፤ ነገር ግን አምላካችን አላህ ተፈላጊውን ትረካ የአእምሮ ባለቤቶችም እንዲገሰጹ ተርኮልናል። ይህንን ከእሳቸው በፊት የነበረውን የሩቅ ወሬ “ነቁስሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ለነብያችን”ﷺ” ይተርካል፤ “ወሬ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ነበእ” نَبَإِ ሲሆን “ነቢይ” نبي የሚለው ቃል የመጣበት ሥርወ-ቃል ነው፤ ለነብያችን”ﷺ” መተረኩ ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው፦
20፥99 እንደዚሁ በእርግጥ *ካለፉት ወሬዎች በአንተ ላይ እንተርካለን*፡፡ كَذَٰلِكَ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ مَا قَدْ سَبَقَ
11:120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር *ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ* መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እንፍጠር ወይስ ልፍጠር?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
38፥71 ጌታህ ለመላእክት *«እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
አምላካችን አላህ ለመላእክት የተናገረው፦ “እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ” የሚል ነው እንጂ “እንፍጠር” አላላቸውም፦
2፥30 ጌታህ ለመላእክት፡- *«እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፤ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً
38፥71 ጌታህ ለመላእክት *«እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
“እንፍጠር” የሚባለው መፍጠር ለሚችል ማንነትና ምንነት ብቻ ነው፤ በባይብልም ከሄድን ያህዌህ ለመላእክት ያለው፦ “ሰው ብቻውን መሆኑ መልካም አይደለምና የሚስማማውን ረዳት አበጅለታለው” የሚል ነው፦
1ኛ. ዕብራይስጡ፦
ዘፍጥረት 2፥18 וַיֹּאמֶר יְהוָה אֱלֹהִים, לֹא-טוֹב הֱיוֹת הָאָדָם לְבַדּוֹ; אֶעֱשֶׂה-לּוֹ עֵזֶר, כְּנֶגְדּוֹ.
2ኛ. ኢንግሊሹ፦
Genesis 2፥18 The LORD God said, “It is not good for the man to be alone. I will make a helper suitable for him.” NIV
3ኛ. አዲሱ መደበኛ ትርጉም፦
ዘፍጥረት 2፥15 ያህዌህ ኤሎሂም፦ “ሰው ብቻውን መሆኑ መልካም አይደለምና የሚስማማውን ረዳት አበጅለታለው” አለ።
የዕብራይስጡ ላይ “ኤሴህ” אֶֽעֱשֶׂהּ ማለትም “ልፍጠር” አለ እንጂ “እንፍጠር” አላለም፤ እንግሊዘኞቹም፦ “I will make” ብለው አስቀምጠውታል። ታዲያ “እንፍጠር” ከየት መጣ? አዎ ግሪክ ሰፕቱአጀን”LXX” እና ግዕዙ ላይ “እንፍጠር” የሚል አለ፦
1ኛ. ግሪክ ሰፕቱአጀን፦
Καὶ εἶπε Κύριος ὁ Θεός· οὐ καλὸν εἶναι τὸν ἄνθρωπον μόνον· ποιήσωμεν αὐτῷ βοηθὸν κατ᾿ αὐτόν.
2ኛ. ግዕዙ፦
ወይቤ እግዚአብሔር ኢኮነ ሠናይ ለእጓለ እመሕያው ይንበር ባሕቲቱ *ንግበር* ሎቱ ቢጸ ዘይረድኦ።
3ኛ. አማርኛ 1954 እትም፦
ዘፍጥረት 2፥18 እግዚአብሔር አምላክም አለ፦ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት *እንፍጠርለት*።
የግሪክ ሰፕቱአጀን ላይ “ፓኢሴሜን” ποιήσωμεν ማለት “እንፍጠር” ብሎ አስቀምጦታል፤ ግዕዙም፦ “ንግበር” ማለትም “እንፍጠር” ብሎ አስቀምጠውታል። ታዲያ “እንፍጠር” ያለውም ለማን ነው? ስንል ኩፋሌ ላይ ደግሞ ለፍጡራን እንዳለ ይናገራል፦
1ኛ. ግዕዙ፦
ኩፋሌ 4፥4 *ወይቤለነ እግዚአብሔር ለነ*፤ አኮ ሰናይ የሀሉ ብእሲ ባሕቲቱ፤ አላ *ንግበር* ሎቱ መርድአ ዘከማሁ፤ መወየደ *እግዚአብሔር አምላክነ* ሕድመተ ላዕሌሁ ወኖመ”
2ኛ. አማርኛው፦
ኩፋሌ 4፥4 *ፈጣሪያችን* እግዚአብሔር ለእኛ *እንዲህ አለን*፦ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት *”እንፍጠርለት”*።
“ፈጣሪያችን” የሚል ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ እግዚአብሔር እንፍጠር ያለው ለፈጠራቸው መሆኑን ለማሳየት እዛው አንቀጽ ላይ፦ “እንዲህ አለን” ይላሉ፤ ያላቸውም፦ “እንፍጠርለት” ነው፤ እነዚህ ማንነቶች እነማን ናቸው? ብለን ስንሞግት “መላእክት ናቸው” ይሉናል፤ አንቀጹ ላይ መላእክት ስለመሆናቸው ምንም ሽታው እንኳን የለም። ነገር ግን ኩፋሌ 1፥25 ኩፋሌ 2፥1 ኩፋሌ 2፥4 ኩፋሌ 4፥1 ለሙሴ የፊቱ መልአክ እየተናገረ ነው በሚል መላእክት ናቸው እንበልና ሙግቱን እናጥበው፤ መላእክት ይፈጥራሉ እንዴ? እኔ “እንብላ” ብዬ ብል የሚበላ ማንነትን እያናገርኩኝ ነው፤ የማይበላ ከሆነ “ልብላ” ብዬ ነው የምለው እንጂ “እንብላ” አልለውም፤ የማይፈጥር ማንነት እንፍጠር ወይስ ልፍጠር? የቱ ነው ስሜት የሚሰጠው? የባሰው ደግሞ በክሌመንት ላይ፦ “እግዚአብሔር አብ ለወልድ እና ለመንፈስ ቅዱስ እንፍጠር” አላቸው ይለናል፦
1ኛ. ግዕዙ፦
ቀለሚንጦስ 1፥33 *ወይቤሎሙ እግዚአብሔር አብ ለወልድ ወለመንፈስ ቅዱስ ንዑ ንግበር ሰብእ በአርአያነ ወበአምሳሊነ*።
2ኛ. አማርኛው፦
ቀለሚንጦስ 1፥33 *እግዚአብሔር አብ ለወልድ እና ለመንፈስ ቅዱስ በአርአያችንና በአምሳላችን ሰውን እንፍጠር አላቸው*።
ታዲያ ወልድና መንፈስ ቅዱስ ፍጡር ናቸውን? ምክንያቱም ኩፋሌ ላይ “ፈጣሪያችን” ብለዋልና። ይህንን የሥላሴ ውዝግብና ትርምስ የሚፈታው የዐለማቱ ጌታ አላህ ለመላእክት ምን ብሎ እንደነበር በሚናገርበት አንቀጽ ነው፦
38፥71 ጌታህ ለመላእክት *«እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከእነርሱ ጋር ያለውን መለኮታዊ እውነት ለማረጋገጥ እና ቀጥፈው የጨመሩትን ሐሰት ሊያርም ነው፤ ከእነርሱ ጋር ያለውን እውነትን ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5፥48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ እና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን*። وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
38፥71 ጌታህ ለመላእክት *«እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
አምላካችን አላህ ለመላእክት የተናገረው፦ “እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ” የሚል ነው እንጂ “እንፍጠር” አላላቸውም፦
2፥30 ጌታህ ለመላእክት፡- *«እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፤ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً
38፥71 ጌታህ ለመላእክት *«እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
“እንፍጠር” የሚባለው መፍጠር ለሚችል ማንነትና ምንነት ብቻ ነው፤ በባይብልም ከሄድን ያህዌህ ለመላእክት ያለው፦ “ሰው ብቻውን መሆኑ መልካም አይደለምና የሚስማማውን ረዳት አበጅለታለው” የሚል ነው፦
1ኛ. ዕብራይስጡ፦
ዘፍጥረት 2፥18 וַיֹּאמֶר יְהוָה אֱלֹהִים, לֹא-טוֹב הֱיוֹת הָאָדָם לְבַדּוֹ; אֶעֱשֶׂה-לּוֹ עֵזֶר, כְּנֶגְדּוֹ.
2ኛ. ኢንግሊሹ፦
Genesis 2፥18 The LORD God said, “It is not good for the man to be alone. I will make a helper suitable for him.” NIV
3ኛ. አዲሱ መደበኛ ትርጉም፦
ዘፍጥረት 2፥15 ያህዌህ ኤሎሂም፦ “ሰው ብቻውን መሆኑ መልካም አይደለምና የሚስማማውን ረዳት አበጅለታለው” አለ።
የዕብራይስጡ ላይ “ኤሴህ” אֶֽעֱשֶׂהּ ማለትም “ልፍጠር” አለ እንጂ “እንፍጠር” አላለም፤ እንግሊዘኞቹም፦ “I will make” ብለው አስቀምጠውታል። ታዲያ “እንፍጠር” ከየት መጣ? አዎ ግሪክ ሰፕቱአጀን”LXX” እና ግዕዙ ላይ “እንፍጠር” የሚል አለ፦
1ኛ. ግሪክ ሰፕቱአጀን፦
Καὶ εἶπε Κύριος ὁ Θεός· οὐ καλὸν εἶναι τὸν ἄνθρωπον μόνον· ποιήσωμεν αὐτῷ βοηθὸν κατ᾿ αὐτόν.
2ኛ. ግዕዙ፦
ወይቤ እግዚአብሔር ኢኮነ ሠናይ ለእጓለ እመሕያው ይንበር ባሕቲቱ *ንግበር* ሎቱ ቢጸ ዘይረድኦ።
3ኛ. አማርኛ 1954 እትም፦
ዘፍጥረት 2፥18 እግዚአብሔር አምላክም አለ፦ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት *እንፍጠርለት*።
የግሪክ ሰፕቱአጀን ላይ “ፓኢሴሜን” ποιήσωμεν ማለት “እንፍጠር” ብሎ አስቀምጦታል፤ ግዕዙም፦ “ንግበር” ማለትም “እንፍጠር” ብሎ አስቀምጠውታል። ታዲያ “እንፍጠር” ያለውም ለማን ነው? ስንል ኩፋሌ ላይ ደግሞ ለፍጡራን እንዳለ ይናገራል፦
1ኛ. ግዕዙ፦
ኩፋሌ 4፥4 *ወይቤለነ እግዚአብሔር ለነ*፤ አኮ ሰናይ የሀሉ ብእሲ ባሕቲቱ፤ አላ *ንግበር* ሎቱ መርድአ ዘከማሁ፤ መወየደ *እግዚአብሔር አምላክነ* ሕድመተ ላዕሌሁ ወኖመ”
2ኛ. አማርኛው፦
ኩፋሌ 4፥4 *ፈጣሪያችን* እግዚአብሔር ለእኛ *እንዲህ አለን*፦ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት *”እንፍጠርለት”*።
“ፈጣሪያችን” የሚል ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ እግዚአብሔር እንፍጠር ያለው ለፈጠራቸው መሆኑን ለማሳየት እዛው አንቀጽ ላይ፦ “እንዲህ አለን” ይላሉ፤ ያላቸውም፦ “እንፍጠርለት” ነው፤ እነዚህ ማንነቶች እነማን ናቸው? ብለን ስንሞግት “መላእክት ናቸው” ይሉናል፤ አንቀጹ ላይ መላእክት ስለመሆናቸው ምንም ሽታው እንኳን የለም። ነገር ግን ኩፋሌ 1፥25 ኩፋሌ 2፥1 ኩፋሌ 2፥4 ኩፋሌ 4፥1 ለሙሴ የፊቱ መልአክ እየተናገረ ነው በሚል መላእክት ናቸው እንበልና ሙግቱን እናጥበው፤ መላእክት ይፈጥራሉ እንዴ? እኔ “እንብላ” ብዬ ብል የሚበላ ማንነትን እያናገርኩኝ ነው፤ የማይበላ ከሆነ “ልብላ” ብዬ ነው የምለው እንጂ “እንብላ” አልለውም፤ የማይፈጥር ማንነት እንፍጠር ወይስ ልፍጠር? የቱ ነው ስሜት የሚሰጠው? የባሰው ደግሞ በክሌመንት ላይ፦ “እግዚአብሔር አብ ለወልድ እና ለመንፈስ ቅዱስ እንፍጠር” አላቸው ይለናል፦
1ኛ. ግዕዙ፦
ቀለሚንጦስ 1፥33 *ወይቤሎሙ እግዚአብሔር አብ ለወልድ ወለመንፈስ ቅዱስ ንዑ ንግበር ሰብእ በአርአያነ ወበአምሳሊነ*።
2ኛ. አማርኛው፦
ቀለሚንጦስ 1፥33 *እግዚአብሔር አብ ለወልድ እና ለመንፈስ ቅዱስ በአርአያችንና በአምሳላችን ሰውን እንፍጠር አላቸው*።
ታዲያ ወልድና መንፈስ ቅዱስ ፍጡር ናቸውን? ምክንያቱም ኩፋሌ ላይ “ፈጣሪያችን” ብለዋልና። ይህንን የሥላሴ ውዝግብና ትርምስ የሚፈታው የዐለማቱ ጌታ አላህ ለመላእክት ምን ብሎ እንደነበር በሚናገርበት አንቀጽ ነው፦
38፥71 ጌታህ ለመላእክት *«እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ»* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከእነርሱ ጋር ያለውን መለኮታዊ እውነት ለማረጋገጥ እና ቀጥፈው የጨመሩትን ሐሰት ሊያርም ነው፤ ከእነርሱ ጋር ያለውን እውነትን ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5፥48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ እና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን*። وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሰይጣናት
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
“ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ወንድና ሴት ሆነው የሚወለዱና የሚወልዱ፣ የሚኖሩና የሚሞቱ፤ የሚበሉና የሚጠጡ ፍጡሮች ናቸው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 87, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባስ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ ይሉ ነበር፦ *”በሃያልነትህ እጠበቃለው፤ በእውነት የሚመለክ ከአንተ ከማትሞተው ሌላ የለም፤ ጂን እና ሰው ግን ይሞታል”*። أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ أَعُوذُ بِعِزَّتِكَ الَّذِي لاَ إِلَهَ إِلاَّ أَنْتَ، الَّذِي لاَ يَمُوتُ وَالْجِنُّ وَالإِنْسُ يَمُوتُونَ
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 312
ዘይድ ኢብኑ አርቀም እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ "ቆሻሻ ቦታዎች በሰይጣናት ይጎበኛሉ፤ ከእናንተም ወደዚያ ሲገባ፦ *"አላህ ሆይ! ከወንድ እና ከሴት ሰይጣናት በአንተ እጠበቃለው"* ይበል። عَنْ زَيْدِ بْنِ أَرْقَمَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " إِنَّ هَذِهِ الْحُشُوشَ مُحْتَضَرَةٌ فَإِذَا دَخَلَ أَحَدُكُمْ فَلْيَقُلِ اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْخُبُثِ وَالْخَبَائِثِ " .
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፤ በምርጫቸው ጀነት ወይም ጀሃነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፣ *ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ* በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 *በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት*፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
በተለይ “ጌታችሁ” የሚለው ቃል “ረቢኩማ” رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙተና”dual” ነው፤ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙተና”dual” ነው፤ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፦
55፥39 *በዚያም ቀን ሰውም ጃንም ከኃጢኣቱ ገና አይጠየቅም*፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
44፥40 *የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
6፥130 *የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ*፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
6፥128 *ሁሉንም የሚሰበስብባቸውንም ቀን አስታውስ፡፡ የጂኒዎች ጭፍሮች ሆይ! ከሰዎች ጭፍራን በማጥመም በእርግጥ አበዛችሁ* ይባላሉ፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ قَدِ اسْتَكْثَرْتُم مِّنَ الْإِن
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አልሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አልሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፤ ከሃድያኑ ሰይጣናት ይባላሉ። ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ሰይጣናት እንዳስሳለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
“ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ወንድና ሴት ሆነው የሚወለዱና የሚወልዱ፣ የሚኖሩና የሚሞቱ፤ የሚበሉና የሚጠጡ ፍጡሮች ናቸው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 87, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባስ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ ይሉ ነበር፦ *”በሃያልነትህ እጠበቃለው፤ በእውነት የሚመለክ ከአንተ ከማትሞተው ሌላ የለም፤ ጂን እና ሰው ግን ይሞታል”*። أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ أَعُوذُ بِعِزَّتِكَ الَّذِي لاَ إِلَهَ إِلاَّ أَنْتَ، الَّذِي لاَ يَمُوتُ وَالْجِنُّ وَالإِنْسُ يَمُوتُونَ
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 312
ዘይድ ኢብኑ አርቀም እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ "ቆሻሻ ቦታዎች በሰይጣናት ይጎበኛሉ፤ ከእናንተም ወደዚያ ሲገባ፦ *"አላህ ሆይ! ከወንድ እና ከሴት ሰይጣናት በአንተ እጠበቃለው"* ይበል። عَنْ زَيْدِ بْنِ أَرْقَمَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " إِنَّ هَذِهِ الْحُشُوشَ مُحْتَضَرَةٌ فَإِذَا دَخَلَ أَحَدُكُمْ فَلْيَقُلِ اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْخُبُثِ وَالْخَبَائِثِ " .
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፤ በምርጫቸው ጀነት ወይም ጀሃነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፣ *ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ* በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 *በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት*፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
በተለይ “ጌታችሁ” የሚለው ቃል “ረቢኩማ” رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙተና”dual” ነው፤ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙተና”dual” ነው፤ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፦
55፥39 *በዚያም ቀን ሰውም ጃንም ከኃጢኣቱ ገና አይጠየቅም*፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
44፥40 *የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
6፥130 *የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ*፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
6፥128 *ሁሉንም የሚሰበስብባቸውንም ቀን አስታውስ፡፡ የጂኒዎች ጭፍሮች ሆይ! ከሰዎች ጭፍራን በማጥመም በእርግጥ አበዛችሁ* ይባላሉ፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ قَدِ اسْتَكْثَرْتُم مِّنَ الْإِن
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አልሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አልሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፤ ከሃድያኑ ሰይጣናት ይባላሉ። ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ሰይጣናት እንዳስሳለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሰይጣናት
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
"ሸይጧን" شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፤ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው፤ ሸይጧን የባህርይ ስም እንጂ የተፀውኦ ስም አይደለም፤ ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጋኔን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
“ወሥዋሥ” وَسْوَاس ማለት "ጉትጎታ" ማለት ሲሆን ይህ ጉትጎታ የሚመጣው ከጂኒ ሰይጣናት ብቻ ሳይሆን ከሰውም ሰይጣናት ነው፤ ከዚህ ውስዋስ የምንጠበቀው በተዐዉዝ ነው፤ አላህ የሙናፊቂን መሪዎቻቸውን ፦ "ሰይጣኖቻቸው" ብሏል፤ ይህ የሚያሳየው የሰው ሸይጧን እንዳለ ነው፤ ሸይጧን ከአላህ ራህመት የተገለለ የራቀ ማለት መሆኑ ልብ በል፦
2፥14 እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ *ወደ ሰይጣኖቻቸውም* ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን» ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
እዚህ ድረስ ስለ ሸይጧን እሳቤ ከተረዳን ዘንዳ ረመዷን ላይ የሚታሰሩት ሸያጢን ከኩፋሩል ጂን ሲሆኑ ከእነርሱም የሚታሰሩት መሪዎቻቸው ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 30, ሐዲስ 9
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የረመዷን ወር ሲጀመር የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፤ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ፤ ሰይጣናትም ይታሰራሉ"* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا دَخَلَ شَهْرُ رَمَضَانَ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ "
ኢማም አብኑ ኹዘይማህ: መጽሐፍ 3, ቁጥር 188
ነብዩም"ﷺ"፦ *"ሰይጣናት ይታሰራሉ" ያሉት ከእነርሱ አመጸኞቹ እንጂ ሁሉም ሰይጣናት አይደለም*። باب ذكر البيان أن النبي - صلى الله عليه وسلم - إنما أراد بقوله : " وصفدت الشياطين " مردة الجن منهم ، لا جميع الشياطين "
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
"ሸይጧን" شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፤ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው፤ ሸይጧን የባህርይ ስም እንጂ የተፀውኦ ስም አይደለም፤ ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጋኔን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
“ወሥዋሥ” وَسْوَاس ማለት "ጉትጎታ" ማለት ሲሆን ይህ ጉትጎታ የሚመጣው ከጂኒ ሰይጣናት ብቻ ሳይሆን ከሰውም ሰይጣናት ነው፤ ከዚህ ውስዋስ የምንጠበቀው በተዐዉዝ ነው፤ አላህ የሙናፊቂን መሪዎቻቸውን ፦ "ሰይጣኖቻቸው" ብሏል፤ ይህ የሚያሳየው የሰው ሸይጧን እንዳለ ነው፤ ሸይጧን ከአላህ ራህመት የተገለለ የራቀ ማለት መሆኑ ልብ በል፦
2፥14 እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ *ወደ ሰይጣኖቻቸውም* ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን» ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
እዚህ ድረስ ስለ ሸይጧን እሳቤ ከተረዳን ዘንዳ ረመዷን ላይ የሚታሰሩት ሸያጢን ከኩፋሩል ጂን ሲሆኑ ከእነርሱም የሚታሰሩት መሪዎቻቸው ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 30, ሐዲስ 9
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የረመዷን ወር ሲጀመር የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፤ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ፤ ሰይጣናትም ይታሰራሉ"* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا دَخَلَ شَهْرُ رَمَضَانَ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ "
ኢማም አብኑ ኹዘይማህ: መጽሐፍ 3, ቁጥር 188
ነብዩም"ﷺ"፦ *"ሰይጣናት ይታሰራሉ" ያሉት ከእነርሱ አመጸኞቹ እንጂ ሁሉም ሰይጣናት አይደለም*። باب ذكر البيان أن النبي - صلى الله عليه وسلم - إنما أراد بقوله : " وصفدت الشياطين " مردة الجن منهم ، لا جميع الشياطين "
ሚሽነሪዎች፦ "ሰይጣናት ከታሰሩ ሰው እንዴት በረመዷን ወር ይሳሳታል?" ብለው ይጠይቃሉ፤ ጥሩ ጥያቄ ነው። ሲጀመር በረመዷን ወር ሁሉም ሰይጣናት አልታሰሩም። ሲቀጥል የታሰሩት በሁለተኛ ደረጃ ያሉትን "ማሪድ" مَّارِد የተባሉትን መሪዎች ናቸው፤ የመጀመሪያው ዋናው ሸይጧን ኢብሊስ ነውና። ሲሰልስ ሰውን የሚወሰውሱ የሰው ሰይጣናት እራሳቸው አልታሰሩም፤ እነርሱን በረመዳን ወር ሊወሰውሱ ይችላሉ። ሲያረብብም ሰይጣን ቢታሰርም እርምጃዎቹ አልታሰሩም፤ አላህ አትከተሉ ያለው ሰይጣንን ብቻ ሳይሆን የሰይጣንን እርምጃዎች ጭምር ነው፦
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
የሰይጣን እርምጃዎች “አህዋዕ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” እና “ነፍስያ” نفسيه ናቸው፤ አህዋዕ ሊመለክ የሚችል ክፉ አዛዥ ነው፤ በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
79፥40 *በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ* وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَى
79፥41 *ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነፍስያ አላህ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና፤ ነፍሲያ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው «እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ሰይጣን የትንሳኤ ቀን፦ "ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፤ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፤ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ" ይላል፦
14፥22 ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን ይላቸዋል፦ *«አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፡፡ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ፤ አፈረስኩባችሁም፡፡ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ፡፡ እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፡፡ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፡፡ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው»። وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ስለዚህ ለምንሰራው መጥፎ ሥራ ሰይጣንን ተጠያቂ ማድረግ አንችልም፤ ሰይጧን ለእኛ ግልጽ ጠላት ነው፤ እርሱ የሚያጠቃን በእርምጃዎቹ ነው። አላህ ከሸይጧን እርምጃዎች ይጠብቀን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
የሰይጣን እርምጃዎች “አህዋዕ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” እና “ነፍስያ” نفسيه ናቸው፤ አህዋዕ ሊመለክ የሚችል ክፉ አዛዥ ነው፤ በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
79፥40 *በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ* وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَى
79፥41 *ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነፍስያ አላህ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና፤ ነፍሲያ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው «እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ሰይጣን የትንሳኤ ቀን፦ "ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፤ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፤ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ" ይላል፦
14፥22 ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን ይላቸዋል፦ *«አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፡፡ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ፤ አፈረስኩባችሁም፡፡ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ፡፡ እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፡፡ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፡፡ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው»። وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ስለዚህ ለምንሰራው መጥፎ ሥራ ሰይጣንን ተጠያቂ ማድረግ አንችልም፤ ሰይጧን ለእኛ ግልጽ ጠላት ነው፤ እርሱ የሚያጠቃን በእርምጃዎቹ ነው። አላህ ከሸይጧን እርምጃዎች ይጠብቀን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መኃልየ መኃልይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2:79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው*፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
"መኃልይ" የሚለው የዕብራይስጥ ቃል "ሺይር" שִׁיר ሲሆን "ሙዚቃ" "ዘፈን" መዝሙር" የሚል ፍቺ አለው፦
መኃልየ 1፥1 *ከመዝሙር ሁሉ የሚበልጥ የሰሎሞን መዝሙር*።
ይህ ዘፈን በንጉሥ ሰለሞን እና በሱላማጢስ ልጃገረጅ መካከል የነበረ ምልልስ ነው፦
መኃልየ 6፥13 *አንቺ ሱላማጢስ ሆይ፥ ተመለሽ፥ ተመለሽ እናይሽ ዘንድ ተመለሽ፥ ተመለሽ። በሱላማጢስ ምን ታያላችሁ? እርስዋ እንደ መሃናይም ዘፈን ናት*።
ሱናማጢስ በሱነም የሚኖሩ ልጃገረድ ሴቶች ናቸው፤ በሱነም የሚኖሩ ልጃገድ "ሱነማይት" ይባላሉ። "ሱነም" የይሳኮር ነገር የወረሰባት ቦታ ስም ነው፤ ይህንን ቦታ ፍልስጥኤማውያን መጥተው ያረፉበት ቦታ ነው፦
ኢያሱ 19፥17 አራተኛውም ዕጣ ለይሳኮር ልጆች በየወገኖቻቸው ወጣ።
18፤ ድንበራቸውም ወደ ኢይዝራኤል፥ ወደ ከስሎት፥ *ወደ ሱነም፥*
1ኛ ሳሙ *ፍልስጥኤማውያንም ተሰብስበው መጡ በሱነምም ሰፈሩ*፤
ነብዩ ኤልሳዕም ወደ ሱነም አልፎ ከሱነም ታላቅ ሴት ጋር ተጋብዟል፤ ንጉሥ ዳዊትም በስተርጅናው እንድታሞቀው የሱነማይት ቆንጆ አምጥተውለት ነበር፦
2 ነገሥት 4፥8 አንድ ቀንም እንዲህ ሆነ፤ ኤልሳዕ *ወደ ሱነም አለፈ፥ በዚያም ታላቅ ሴት ነበረች*፤ እንጀራ ይበላ ዘንድ የግድ አለችው፤ በዚያም ባለፈ ቍጥር እንጀራ ሊበላ ወደዚያ ይገባ ነበር።
1 ነገሥት 1፥3-4 በእስራኤልም አገር ሁሉ የተዋበች ቈንጆ ፈለጉ፤ *ሱነማይቱን አቢሳንም አገኙ፥ ወደ ንጉሡም ይዘዋት መጡ። ቈንጆይቱም እጅግ ውብ ነበረች፤ ንጉሡንም ትረዳውና ታገለግለው ነበር፥ ንጉሡ ግን አያውቃትም ነበር*።
እዚህ ድረድ ከተግባባ ይህቺ ልጃገድ በሰለሞን ፍቅር እብድ ያለች ፀሐይ መልኳን ያከሰለው ጥቁር ናት፤ ንጉሡ ሰለሞንም የከንፈር ወዳጇ ነው፦
መኃልየ 1፥5-6 እናንተ የኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ሆይ፥ *እኔ ጥቁር ነኝ ነገር ግን ውብ ነኝ*፥ እንደ ቄዳር ድንኳኖች እንደ ሰሎሞንም መጋረጃዎች። *ፀሐይ መልኬን አክስሎታልና ጥቁር ስለ ሆንሁ አትዩኝ* የእናቴ ልጆች ተጣሉኝ፥
መኃልየ 1፥2 *በአፉ መሳም ይሳመኝ*፥ ፍቅርህ ከወይን ጠጅ ይልቅ መልካም ነውና።
ንጉሥ ሰለሞን ይህቺን የሱናማይቱ ልጃገድ አካል ዐይንሽ፣ ከንፈርሽ፣ ጥርስሽ፣ አፍሽ፣ አንገትሽ፣ ጡትሽ፣ እምብርትሽ፣ ዳሌሽ እያለ ሲያብድ፤ እርሷም በተራዋ ቀሚሷን አውልቃ ንጉሡ እጁን በአፍረተ ስጋዋ ውስጥ ሲከተው አንጀቷ ተላወሰ፤ ለእርሱም የደጅዋን መወርወሪያ ማለት እግሯን ከፈተችለት፤ እርሷም ስሜቷን አፈሰሰች፤ ምን አለፋችሁ ይህንን የወሱብ ዘፈን አንብቡት፦
መኃልየ 5፥3-5 *ቀሚሴን አወለቅሁ እንዴት እለብሰዋለሁ? እግሬን ታጠብሁ እንዴት አሳድፈዋለሁ? ውዴ እጁን በቀዳዳ ሰደደ፥ አንጀቴም ስለ እርሱ ታወከ። ለውዴ እከፍትለት ዘንድ ተነሣሁ እጆቼ በደጅ መወርወሪያ ላይ ከርቤን አፈሰሱ፥ ጣቶቼ ፈሳሹን ከርቤ አንጠበጠቡ*።
ማኖ አስነክቷት ንጉሡ ሄደ፤ እርሷን የኢየሩሳሌምን ቆነጃጅት አፋልጉኝ አለቻቸው፤ እነርሱም አወዳደሷት፤ ንጉሡ ብዙ ንግሥቶችን አማልሏል፤ ቁባት ማለትም የጭን ገረድ በአገራችን
ወሽማ ስላሉት እዛ ሄዷል። እንግዲህ እዚህ መጽሐፍ ላይ የእግዚአብሔር ስም የተነሳው አንዴ ነው፤ ያነሳችው ልጃገረዲቱ ናት እንጂ የፈጣሪ ንግግር ሽታውን ብንፈልግ አናገኝም። ይህ ንግግር በንጉሥ ሰለሞን እና በልጃገረዲቱ መካለል የነበረ የወሲብ ንግግር እንጂ በአብ እና በማርያም አሊያም በክርስቶስ እና በቤተክርስቲያን መካከል የነበረ መስተጋብር በፍጹም አይደለም። እስቲ ከነብያት እና ከሃዋርያት መካከል ከዚህ መጽሐፍ ጠቅሶና አጣቅሶ በአብ እና በማርያም አሊያም በክርስቶስ እና በቤተክርስቲያን መካከል የነበረ መስተጋብር ነው ያለበትን መረጃ ይቅረብ።
አይሁዳውያን ይህንን የወሲብ መጽሐፍ እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 90 ዓመተ ልደት"AD" በጀሚኒያ ጉባኤ የአምላክ ንግግር ነው ብለው የቀኖና መጽሐፍ ሲያደርጉ ክርስቲያኖች ደግሞ በ 397 ዓመተ ልደት"AD" በካርቴጅ ጉባኤ የአምላክ ንግግር ነው ብለው የቀኖና አድርገውታል። ለእነዚህ መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት "ይህ ከፈጣሪ ዘንድ ነው" ለሚሉ ወዮላቸው፤ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፦
2:79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው*፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2:79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው*፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
"መኃልይ" የሚለው የዕብራይስጥ ቃል "ሺይር" שִׁיר ሲሆን "ሙዚቃ" "ዘፈን" መዝሙር" የሚል ፍቺ አለው፦
መኃልየ 1፥1 *ከመዝሙር ሁሉ የሚበልጥ የሰሎሞን መዝሙር*።
ይህ ዘፈን በንጉሥ ሰለሞን እና በሱላማጢስ ልጃገረጅ መካከል የነበረ ምልልስ ነው፦
መኃልየ 6፥13 *አንቺ ሱላማጢስ ሆይ፥ ተመለሽ፥ ተመለሽ እናይሽ ዘንድ ተመለሽ፥ ተመለሽ። በሱላማጢስ ምን ታያላችሁ? እርስዋ እንደ መሃናይም ዘፈን ናት*።
ሱናማጢስ በሱነም የሚኖሩ ልጃገረድ ሴቶች ናቸው፤ በሱነም የሚኖሩ ልጃገድ "ሱነማይት" ይባላሉ። "ሱነም" የይሳኮር ነገር የወረሰባት ቦታ ስም ነው፤ ይህንን ቦታ ፍልስጥኤማውያን መጥተው ያረፉበት ቦታ ነው፦
ኢያሱ 19፥17 አራተኛውም ዕጣ ለይሳኮር ልጆች በየወገኖቻቸው ወጣ።
18፤ ድንበራቸውም ወደ ኢይዝራኤል፥ ወደ ከስሎት፥ *ወደ ሱነም፥*
1ኛ ሳሙ *ፍልስጥኤማውያንም ተሰብስበው መጡ በሱነምም ሰፈሩ*፤
ነብዩ ኤልሳዕም ወደ ሱነም አልፎ ከሱነም ታላቅ ሴት ጋር ተጋብዟል፤ ንጉሥ ዳዊትም በስተርጅናው እንድታሞቀው የሱነማይት ቆንጆ አምጥተውለት ነበር፦
2 ነገሥት 4፥8 አንድ ቀንም እንዲህ ሆነ፤ ኤልሳዕ *ወደ ሱነም አለፈ፥ በዚያም ታላቅ ሴት ነበረች*፤ እንጀራ ይበላ ዘንድ የግድ አለችው፤ በዚያም ባለፈ ቍጥር እንጀራ ሊበላ ወደዚያ ይገባ ነበር።
1 ነገሥት 1፥3-4 በእስራኤልም አገር ሁሉ የተዋበች ቈንጆ ፈለጉ፤ *ሱነማይቱን አቢሳንም አገኙ፥ ወደ ንጉሡም ይዘዋት መጡ። ቈንጆይቱም እጅግ ውብ ነበረች፤ ንጉሡንም ትረዳውና ታገለግለው ነበር፥ ንጉሡ ግን አያውቃትም ነበር*።
እዚህ ድረድ ከተግባባ ይህቺ ልጃገድ በሰለሞን ፍቅር እብድ ያለች ፀሐይ መልኳን ያከሰለው ጥቁር ናት፤ ንጉሡ ሰለሞንም የከንፈር ወዳጇ ነው፦
መኃልየ 1፥5-6 እናንተ የኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ሆይ፥ *እኔ ጥቁር ነኝ ነገር ግን ውብ ነኝ*፥ እንደ ቄዳር ድንኳኖች እንደ ሰሎሞንም መጋረጃዎች። *ፀሐይ መልኬን አክስሎታልና ጥቁር ስለ ሆንሁ አትዩኝ* የእናቴ ልጆች ተጣሉኝ፥
መኃልየ 1፥2 *በአፉ መሳም ይሳመኝ*፥ ፍቅርህ ከወይን ጠጅ ይልቅ መልካም ነውና።
ንጉሥ ሰለሞን ይህቺን የሱናማይቱ ልጃገድ አካል ዐይንሽ፣ ከንፈርሽ፣ ጥርስሽ፣ አፍሽ፣ አንገትሽ፣ ጡትሽ፣ እምብርትሽ፣ ዳሌሽ እያለ ሲያብድ፤ እርሷም በተራዋ ቀሚሷን አውልቃ ንጉሡ እጁን በአፍረተ ስጋዋ ውስጥ ሲከተው አንጀቷ ተላወሰ፤ ለእርሱም የደጅዋን መወርወሪያ ማለት እግሯን ከፈተችለት፤ እርሷም ስሜቷን አፈሰሰች፤ ምን አለፋችሁ ይህንን የወሱብ ዘፈን አንብቡት፦
መኃልየ 5፥3-5 *ቀሚሴን አወለቅሁ እንዴት እለብሰዋለሁ? እግሬን ታጠብሁ እንዴት አሳድፈዋለሁ? ውዴ እጁን በቀዳዳ ሰደደ፥ አንጀቴም ስለ እርሱ ታወከ። ለውዴ እከፍትለት ዘንድ ተነሣሁ እጆቼ በደጅ መወርወሪያ ላይ ከርቤን አፈሰሱ፥ ጣቶቼ ፈሳሹን ከርቤ አንጠበጠቡ*።
ማኖ አስነክቷት ንጉሡ ሄደ፤ እርሷን የኢየሩሳሌምን ቆነጃጅት አፋልጉኝ አለቻቸው፤ እነርሱም አወዳደሷት፤ ንጉሡ ብዙ ንግሥቶችን አማልሏል፤ ቁባት ማለትም የጭን ገረድ በአገራችን
ወሽማ ስላሉት እዛ ሄዷል። እንግዲህ እዚህ መጽሐፍ ላይ የእግዚአብሔር ስም የተነሳው አንዴ ነው፤ ያነሳችው ልጃገረዲቱ ናት እንጂ የፈጣሪ ንግግር ሽታውን ብንፈልግ አናገኝም። ይህ ንግግር በንጉሥ ሰለሞን እና በልጃገረዲቱ መካለል የነበረ የወሲብ ንግግር እንጂ በአብ እና በማርያም አሊያም በክርስቶስ እና በቤተክርስቲያን መካከል የነበረ መስተጋብር በፍጹም አይደለም። እስቲ ከነብያት እና ከሃዋርያት መካከል ከዚህ መጽሐፍ ጠቅሶና አጣቅሶ በአብ እና በማርያም አሊያም በክርስቶስ እና በቤተክርስቲያን መካከል የነበረ መስተጋብር ነው ያለበትን መረጃ ይቅረብ።
አይሁዳውያን ይህንን የወሲብ መጽሐፍ እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 90 ዓመተ ልደት"AD" በጀሚኒያ ጉባኤ የአምላክ ንግግር ነው ብለው የቀኖና መጽሐፍ ሲያደርጉ ክርስቲያኖች ደግሞ በ 397 ዓመተ ልደት"AD" በካርቴጅ ጉባኤ የአምላክ ንግግር ነው ብለው የቀኖና አድርገውታል። ለእነዚህ መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት "ይህ ከፈጣሪ ዘንድ ነው" ለሚሉ ወዮላቸው፤ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፦
2:79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው*፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አማልክት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
23፥66 «እኔ ከጌታዬ አስረጂዎች በመጡልኝ ጊዜ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸውን እንዳላመልክ ተከልክያለሁ፡፡ ለዓለማት ጌታም እንድገዛ ታዝዣለሁ»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّي نُهِيتُ أَنْ أَعْبُدَ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَمَّا جَاءَنِيَ الْبَيِّنَاتُ مِن رَّبِّي وَأُمِرْتُ أَنْ أُسْلِمَ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ
ነብያችን"ﷺ" በተላኩበት ጊዜ ከሓዲዎች ከአላህ ሌላ ምንንም የማይፈጥሩን፣ ለነፍሶቻቸውም ጉዳትን ለመከላከል ጥቅምንም ለማምጣት የማይችሉን እና ሞትንና ሕይወትንም መቀስቀስንም የማይችሉን አማልክት አድርገው ያዙ፦
25፥3 *ከሓዲዎች ከእርሱም ሌላ ምንንም የማይፈጥሩን፣ እነርሱም የሚፈጠሩን፣ ለነፍሶቻቸውም ጉዳትን ለመከላከል ጥቅምንም ለማምጣት የማይችሉን ሞትንና ሕይወትንም መቀስቀስንም የማይችሉን፣ አማልክት ያዙ*፡፡ وَاتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً لَّا يَخْلُقُونَ شَيْئًا وَهُمْ يُخْلَقُونَ وَلَا يَمْلِكُونَ لِأَنفُسِهِمْ ضَرًّا وَلَا نَفْعًا وَلَا يَمْلِكُونَ مَوْتًا وَلَا حَيَاةً وَلَا نُشُورًا
ይህ አልበቃ ብሏቸው ከእነርሱ የሆነ አስጠንቃቂም ስለ መጣላቸው አላህን በብቸኝነት በማምለክ ፋንታ ተደንቀው ነብያችንን"ﷺ"፦ "ይህ ድግምተኛ ውሸታም ነው፤ አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸውን? ይህ አስደናቂ ነገር ነው" አሉ፦
38፥4 ከእነርሱ የሆነ አስጠንቃቂም ስለ መጣላቸው ተደነቁ፡፡ *ከሓዲዎቹም* አሉ፦ *«ይህ ድግምተኛ ውሸታም ነው»* ፡፡ وَعَجِبُوا أَن جَاءَهُم مُّنذِرٌ مِّنْهُمْ ۖ وَقَالَ الْكَافِرُونَ هَـٰذَا سَاحِرٌ كَذَّابٌ
38፥5 *«አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸውን? ይህ አስደናቂ ነገር ነው»* አሉ፡፡ أَجَعَلَ الْآلِهَةَ إِلَـٰهًا وَاحِدًا ۖ إِنَّ هَـٰذَا لَشَيْءٌ عُجَابٌ
እዚህ አናቅጽ ላይ፦ "ቃለ" َقَالَ ማለትም "አሉ" የሚል ወሳኝ ቃላት አለ፤ እነማን ናቸው ያሉት? "ከሓዲዎቹም" ይለናል፤ ምን አሉ? ፦ "ይህ ድግምተኛ ውሸታም ነው፤ አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸውን?" አሉ፤ ያሉትን ደግሞ አላህ በአውንታዊ ሳይሆን በአሉታዊ እየነገረን ነው፤ ያሉትን ነገር ግን ትክክል አይደለም፤ ነብያችንም"ﷺ" ድግምተኛ ውሸታም አይደሉም፤ በተጨማሪም አማልክቶቹን አንድ አምላክ አላደረጉም፤ ከዚያ ይልቅ ወሕይ ሲመጣላቸው እነዚያን ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸውን እንዳመልኩ እና ለዓለማት ጌታም ብቻ እንዲገዙ ታዘዋል፦
23፥66 «እኔ ከጌታዬ አስረጂዎች በመጡልኝ ጊዜ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸውን እንዳላመልክ ተከልክያለሁ፡፡ ለዓለማት ጌታም እንድገዛ ታዝዣለሁ»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّي نُهِيتُ أَنْ أَعْبُدَ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَمَّا جَاءَنِيَ الْبَيِّنَاتُ مِن رَّبِّي وَأُمِرْتُ أَنْ أُسْلِمَ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ
"እንድገዛ" የሚለው ቃል "አሥሊመ" أُسْلِمَ ሲሆን “ሙሥሊም” مُسْلِم ለሚለው ቃል የግስ መደብ ነው፤ ስለዚህ ከላይ ያለው "አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸው" የሚለው ትችት የከሃድያን ትችት ብቻ ነው፤ ከሃድያን እኮ፦ "በእውነቱ ቁርኣኑ የሕልሞች ቅዠቶች ነው" ብለዋል፤ እነርሱ ያንን አሉ ማለት በአውንታዊ መልኩ ትክክል ናቸው ማለት ሳይሆን በአሉታዊ መልኩ እንደተቀመጠ ሁሉ ከላይ ያለውን በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት፦
21፥5 «በእውነቱ ቁርኣኑ የሕልሞች ቅዠቶች ነው» *አሉ*፡፡ بَلْ قَالُوا أَضْغَاثُ أَحْلَامٍ بَلِ افْتَرَاهُ بَلْ هُوَ شَاعِرٌ فَلْيَأْتِنَا بِآيَةٍ كَمَا أُرْسِلَ الْأَوَّلُونَ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
23፥66 «እኔ ከጌታዬ አስረጂዎች በመጡልኝ ጊዜ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸውን እንዳላመልክ ተከልክያለሁ፡፡ ለዓለማት ጌታም እንድገዛ ታዝዣለሁ»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّي نُهِيتُ أَنْ أَعْبُدَ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَمَّا جَاءَنِيَ الْبَيِّنَاتُ مِن رَّبِّي وَأُمِرْتُ أَنْ أُسْلِمَ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ
ነብያችን"ﷺ" በተላኩበት ጊዜ ከሓዲዎች ከአላህ ሌላ ምንንም የማይፈጥሩን፣ ለነፍሶቻቸውም ጉዳትን ለመከላከል ጥቅምንም ለማምጣት የማይችሉን እና ሞትንና ሕይወትንም መቀስቀስንም የማይችሉን አማልክት አድርገው ያዙ፦
25፥3 *ከሓዲዎች ከእርሱም ሌላ ምንንም የማይፈጥሩን፣ እነርሱም የሚፈጠሩን፣ ለነፍሶቻቸውም ጉዳትን ለመከላከል ጥቅምንም ለማምጣት የማይችሉን ሞትንና ሕይወትንም መቀስቀስንም የማይችሉን፣ አማልክት ያዙ*፡፡ وَاتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً لَّا يَخْلُقُونَ شَيْئًا وَهُمْ يُخْلَقُونَ وَلَا يَمْلِكُونَ لِأَنفُسِهِمْ ضَرًّا وَلَا نَفْعًا وَلَا يَمْلِكُونَ مَوْتًا وَلَا حَيَاةً وَلَا نُشُورًا
ይህ አልበቃ ብሏቸው ከእነርሱ የሆነ አስጠንቃቂም ስለ መጣላቸው አላህን በብቸኝነት በማምለክ ፋንታ ተደንቀው ነብያችንን"ﷺ"፦ "ይህ ድግምተኛ ውሸታም ነው፤ አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸውን? ይህ አስደናቂ ነገር ነው" አሉ፦
38፥4 ከእነርሱ የሆነ አስጠንቃቂም ስለ መጣላቸው ተደነቁ፡፡ *ከሓዲዎቹም* አሉ፦ *«ይህ ድግምተኛ ውሸታም ነው»* ፡፡ وَعَجِبُوا أَن جَاءَهُم مُّنذِرٌ مِّنْهُمْ ۖ وَقَالَ الْكَافِرُونَ هَـٰذَا سَاحِرٌ كَذَّابٌ
38፥5 *«አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸውን? ይህ አስደናቂ ነገር ነው»* አሉ፡፡ أَجَعَلَ الْآلِهَةَ إِلَـٰهًا وَاحِدًا ۖ إِنَّ هَـٰذَا لَشَيْءٌ عُجَابٌ
እዚህ አናቅጽ ላይ፦ "ቃለ" َقَالَ ማለትም "አሉ" የሚል ወሳኝ ቃላት አለ፤ እነማን ናቸው ያሉት? "ከሓዲዎቹም" ይለናል፤ ምን አሉ? ፦ "ይህ ድግምተኛ ውሸታም ነው፤ አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸውን?" አሉ፤ ያሉትን ደግሞ አላህ በአውንታዊ ሳይሆን በአሉታዊ እየነገረን ነው፤ ያሉትን ነገር ግን ትክክል አይደለም፤ ነብያችንም"ﷺ" ድግምተኛ ውሸታም አይደሉም፤ በተጨማሪም አማልክቶቹን አንድ አምላክ አላደረጉም፤ ከዚያ ይልቅ ወሕይ ሲመጣላቸው እነዚያን ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸውን እንዳመልኩ እና ለዓለማት ጌታም ብቻ እንዲገዙ ታዘዋል፦
23፥66 «እኔ ከጌታዬ አስረጂዎች በመጡልኝ ጊዜ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸውን እንዳላመልክ ተከልክያለሁ፡፡ ለዓለማት ጌታም እንድገዛ ታዝዣለሁ»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّي نُهِيتُ أَنْ أَعْبُدَ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَمَّا جَاءَنِيَ الْبَيِّنَاتُ مِن رَّبِّي وَأُمِرْتُ أَنْ أُسْلِمَ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ
"እንድገዛ" የሚለው ቃል "አሥሊመ" أُسْلِمَ ሲሆን “ሙሥሊም” مُسْلِم ለሚለው ቃል የግስ መደብ ነው፤ ስለዚህ ከላይ ያለው "አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸው" የሚለው ትችት የከሃድያን ትችት ብቻ ነው፤ ከሃድያን እኮ፦ "በእውነቱ ቁርኣኑ የሕልሞች ቅዠቶች ነው" ብለዋል፤ እነርሱ ያንን አሉ ማለት በአውንታዊ መልኩ ትክክል ናቸው ማለት ሳይሆን በአሉታዊ መልኩ እንደተቀመጠ ሁሉ ከላይ ያለውን በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት፦
21፥5 «በእውነቱ ቁርኣኑ የሕልሞች ቅዠቶች ነው» *አሉ*፡፡ بَلْ قَالُوا أَضْغَاثُ أَحْلَامٍ بَلِ افْتَرَاهُ بَلْ هُوَ شَاعِرٌ فَلْيَأْتِنَا بِآيَةٍ كَمَا أُرْسِلَ الْأَوَّلُونَ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መልአከ-ሞት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
“መለኩል መውት” مَلَكُ المَوت ማለትም “መልአከ-ሞት” ወይም “የሞት መልአክ” ማለት ነው፤ መልአከ ሞት የሚባሉት መላእክት ብዙ ሲሆኑ የእነርሱ የልዑካን ቡድን መሪና አለቃ “ዐዝራዒል” عَزرائيل ነው፤ “ዐዝራዒል” ማለት “ዑራኤል” ማለት ሲሆን ከመላእክት አለቃ አንዱ ነው። እነዚህ የመላእክት አለቃ “ጂብሪል” جِبريل ማለትም “ገብርኤል”፣ “ሚካል” مِيكَال ማለትም “ሚካኤል”፣ “ኢሥራፊል” إِسْـرَافِـيْـل ማለትም “ሩፋኤል” ወዘተ ናቸው።
ወደ ነጥባችን ስንመለስ አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል፤ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፦
39፥42 *አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ”ይወስዳል”፡፡ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ”ይወስዳታል”*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
የእንቅልፍ ዓለም መንፈሳችን ከአካላችን ጋር እንዴት እንደምትለያይ ልምምድ ላይ ናት፤ አላህ መንፈሳችንን በሞታችን ጊዜ ይወስዳታል፤ እዚህ አንቀጽ ላይ “ይወስዳል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፈ” يَتَوَفَّى ሲሆን ያችንም ያልሞተችውን ነፍስ ደግሞ በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፤ በሌላ አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ሲሆን አላህ ሩሃችንን በሌሊት በእንቅልፍ ጊዜ እንደሚወስድ ያሳያል፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ “ይወስዳችኃል” ይላል፤ አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
16፥70 አላህም ፈጠራችሁ፤ *ከዚያም “ይወስዳችኃል”*፡፡ وَٱللَّهُ خَلَقَكُمْ ثُمَّ يَتَوَفَّىٰكُمْ
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّه
በሞትም ጊዜ ግን የሚያሞት አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፦
15፥23 እኛም ሕያው የምናደርግ እና *የምንገድል እኛው ብቻ ነን*፡፡ እኛም ፍጡርን ሁሉ የምንወርስ ቀሪ ነን፡፡ وَإِنَّا لَنَحْنُ نُحْيِي وَنُمِيتُ وَنَحْنُ الْوَارِثُونَ
10፥56 እርሱ ሕያው ያደርጋል፤ *ይገድላልም* ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ፡፡ هُوَ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
“ይገላል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሚቱ” يُمِيتُ ሲሆን “ያሞታል” ማለት ነው፤ “መውሰድ” እና “ማሞት” ይለያያል፤ “ያሞታል” ለሚለው የሚጠቀመው ቃል “ዩሚቱ” يُمِيتُ ሲሆን “ይወስዳል” ለሚለው ደግሞ “የተወፍፋ” يَتَوَفَّا ነው።
“መልአክ” ملاك ማለት ትርጉሙ “መልእክተኛ” ማለት ከሆነ በላኪው ትእዛት የሞት መልአክ ይወስዳል ማለት ነው፦
6፥61 በእናንተም ላይ ጠባቂዎችን መላእክት ይልካል፡፡ *አንዳችሁንም ሞት በመጣበት ጊዜ የሞት መልእክተኞቻችን እነርሱ ትእዛዛትን የማያጓድሉ ሲኾኑ “ይወስዱታል”*፡፡ وَيُرْسِلُ عَلَيْكُمْ حَفَظَةً حَتَّىٰ إِذَا جَاءَ أَحَدَكُمُ الْمَوْتُ تَوَفَّتْهُ رُسُلُنَا وَهُمْ لَا يُفَرِّطُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
“መለኩል መውት” مَلَكُ المَوت ማለትም “መልአከ-ሞት” ወይም “የሞት መልአክ” ማለት ነው፤ መልአከ ሞት የሚባሉት መላእክት ብዙ ሲሆኑ የእነርሱ የልዑካን ቡድን መሪና አለቃ “ዐዝራዒል” عَزرائيل ነው፤ “ዐዝራዒል” ማለት “ዑራኤል” ማለት ሲሆን ከመላእክት አለቃ አንዱ ነው። እነዚህ የመላእክት አለቃ “ጂብሪል” جِبريل ማለትም “ገብርኤል”፣ “ሚካል” مِيكَال ማለትም “ሚካኤል”፣ “ኢሥራፊል” إِسْـرَافِـيْـل ማለትም “ሩፋኤል” ወዘተ ናቸው።
ወደ ነጥባችን ስንመለስ አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል፤ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፦
39፥42 *አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ”ይወስዳል”፡፡ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ”ይወስዳታል”*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
የእንቅልፍ ዓለም መንፈሳችን ከአካላችን ጋር እንዴት እንደምትለያይ ልምምድ ላይ ናት፤ አላህ መንፈሳችንን በሞታችን ጊዜ ይወስዳታል፤ እዚህ አንቀጽ ላይ “ይወስዳል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፈ” يَتَوَفَّى ሲሆን ያችንም ያልሞተችውን ነፍስ ደግሞ በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፤ በሌላ አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ሲሆን አላህ ሩሃችንን በሌሊት በእንቅልፍ ጊዜ እንደሚወስድ ያሳያል፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ “ይወስዳችኃል” ይላል፤ አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
16፥70 አላህም ፈጠራችሁ፤ *ከዚያም “ይወስዳችኃል”*፡፡ وَٱللَّهُ خَلَقَكُمْ ثُمَّ يَتَوَفَّىٰكُمْ
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّه
በሞትም ጊዜ ግን የሚያሞት አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፦
15፥23 እኛም ሕያው የምናደርግ እና *የምንገድል እኛው ብቻ ነን*፡፡ እኛም ፍጡርን ሁሉ የምንወርስ ቀሪ ነን፡፡ وَإِنَّا لَنَحْنُ نُحْيِي وَنُمِيتُ وَنَحْنُ الْوَارِثُونَ
10፥56 እርሱ ሕያው ያደርጋል፤ *ይገድላልም* ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ፡፡ هُوَ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
“ይገላል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሚቱ” يُمِيتُ ሲሆን “ያሞታል” ማለት ነው፤ “መውሰድ” እና “ማሞት” ይለያያል፤ “ያሞታል” ለሚለው የሚጠቀመው ቃል “ዩሚቱ” يُمِيتُ ሲሆን “ይወስዳል” ለሚለው ደግሞ “የተወፍፋ” يَتَوَفَّا ነው።
“መልአክ” ملاك ማለት ትርጉሙ “መልእክተኛ” ማለት ከሆነ በላኪው ትእዛት የሞት መልአክ ይወስዳል ማለት ነው፦
6፥61 በእናንተም ላይ ጠባቂዎችን መላእክት ይልካል፡፡ *አንዳችሁንም ሞት በመጣበት ጊዜ የሞት መልእክተኞቻችን እነርሱ ትእዛዛትን የማያጓድሉ ሲኾኑ “ይወስዱታል”*፡፡ وَيُرْسِلُ عَلَيْكُمْ حَفَظَةً حَتَّىٰ إِذَا جَاءَ أَحَدَكُمُ الْمَوْتُ تَوَفَّتْهُ رُسُلُنَا وَهُمْ لَا يُفَرِّطُونَ
እነዚህ የሞት መላእክት በጥቅሉ ለሁለት ይከፈላሉ፦ አንደኞቹ “አን-ናዚዓት” النَّازِعَات ሲባሉ፤ አን-ናዚዓን በመባል የሚታወቁት የሞት መላእክት የከሃድያንን ሩሕ በኃይል አውጪዎች ናቸው፤ ከሃድያንም ይሰሩት በነበረው መጥፎ ሥራ እሳት ይገባሉ፦
79፥1 *በኃይል አውጪዎች በኾኑት*፤ وَالنَّازِعَاتِ غَرْقًا
8፥50 *እነዚያንም የካዱትን መላእክት ፊቶቻቸውንና ጀርባዎቻቸውን እየመቱ «የቃጠሎንም ስቃይ ቅመሱ» እያሉ በሚወስዷቸው ጊዜ* ብታይ ኖሮ አስደንጋጭን ነገር ታይ ነበር፡፡ وَلَوْ تَرَىٰ إِذْ يَتَوَفَّى الَّذِينَ كَفَرُوا ۙ الْمَلَائِكَةُ يَضْرِبُونَ وُجُوهَهُمْ وَأَدْبَارَهُمْ وَذُوقُوا عَذَابَ الْحَرِيقِ
ሌሎቹ “አን-ናሺጧት” النَّاشِطَات ሲባሉ፤ አን-ናሺጧት በመባል የሚታወቁት የሞት መላእክት ደግሞ የአማንያንን ሩሕ በቀስታ በመምዘዝ የሚያወጡ ናቸው፤ አማንያንም ይሰሩት በነበረው መልካም ሥራ ጀነት ይገባሉ፦
79፥2 *በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት*፤ وَالنَّاشِطَاتِ نَشْطًا
16፥32 እነዚያ በመልካም ኹኔታ ላይ ኾነው *መላእክት «ሰላም በእናንተ ላይ» እያሉ የሚወስዷቸው ናቸው፡፡ «ትሠሩት በነበራችሁት ሥራ ገነትን ግቡ»* ይባላሉ፡፡ الَّذِينَ تَتَوَفَّاهُمُ الْمَلَائِكَةُ طَيِّبِينَ ۙ يَقُولُونَ سَلَامٌ عَلَيْكُمُ ادْخُلُوا الْجَنَّةَ بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
የአማንያን ሩሕ በዒሊዪን ሲሆን የከሃድያን ሩሕ ደግሞ በሢጂን ነው። “ዒሊዪን” عِلِّيِّين “ማለት “ከፍተኛ” ወይም “አርያም” ማለት ሲሆን “ዐሊየት” عَالِيَة ማለት ደግሞ “ከፍተኛይቱ” ማለት ነው፤ የምእምናን መጽሐፍ በእርግጥ በዒሊዮን ውስጥ ነው፦
88፥10 *በከፍተኛ ገነት* ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
69፥22 *በከፍተኛይቱ ገነት* ውስጥ፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
83፥18 በእውነቱ *የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْأَبْرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ
“ሢጂን” سِجِّين የሚለው ቃል “ዩሥጀነ” يُسْجَنَ ማለትም “ታሰረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “እስር” ወይም “እንጦሮጦስ” ማለት ነው፤ “ሠጅን” سِّجْن ማለት “መታሰር” ማለት ሲሆን “መሥጁኒን” مَسْجُونِين ደግሞ “እስረኞች” ማለት ነው፤ የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፦
83፥7 በእውነት *የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
79፥1 *በኃይል አውጪዎች በኾኑት*፤ وَالنَّازِعَاتِ غَرْقًا
8፥50 *እነዚያንም የካዱትን መላእክት ፊቶቻቸውንና ጀርባዎቻቸውን እየመቱ «የቃጠሎንም ስቃይ ቅመሱ» እያሉ በሚወስዷቸው ጊዜ* ብታይ ኖሮ አስደንጋጭን ነገር ታይ ነበር፡፡ وَلَوْ تَرَىٰ إِذْ يَتَوَفَّى الَّذِينَ كَفَرُوا ۙ الْمَلَائِكَةُ يَضْرِبُونَ وُجُوهَهُمْ وَأَدْبَارَهُمْ وَذُوقُوا عَذَابَ الْحَرِيقِ
ሌሎቹ “አን-ናሺጧት” النَّاشِطَات ሲባሉ፤ አን-ናሺጧት በመባል የሚታወቁት የሞት መላእክት ደግሞ የአማንያንን ሩሕ በቀስታ በመምዘዝ የሚያወጡ ናቸው፤ አማንያንም ይሰሩት በነበረው መልካም ሥራ ጀነት ይገባሉ፦
79፥2 *በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት*፤ وَالنَّاشِطَاتِ نَشْطًا
16፥32 እነዚያ በመልካም ኹኔታ ላይ ኾነው *መላእክት «ሰላም በእናንተ ላይ» እያሉ የሚወስዷቸው ናቸው፡፡ «ትሠሩት በነበራችሁት ሥራ ገነትን ግቡ»* ይባላሉ፡፡ الَّذِينَ تَتَوَفَّاهُمُ الْمَلَائِكَةُ طَيِّبِينَ ۙ يَقُولُونَ سَلَامٌ عَلَيْكُمُ ادْخُلُوا الْجَنَّةَ بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
የአማንያን ሩሕ በዒሊዪን ሲሆን የከሃድያን ሩሕ ደግሞ በሢጂን ነው። “ዒሊዪን” عِلِّيِّين “ማለት “ከፍተኛ” ወይም “አርያም” ማለት ሲሆን “ዐሊየት” عَالِيَة ማለት ደግሞ “ከፍተኛይቱ” ማለት ነው፤ የምእምናን መጽሐፍ በእርግጥ በዒሊዮን ውስጥ ነው፦
88፥10 *በከፍተኛ ገነት* ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
69፥22 *በከፍተኛይቱ ገነት* ውስጥ፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
83፥18 በእውነቱ *የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْأَبْرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ
“ሢጂን” سِجِّين የሚለው ቃል “ዩሥጀነ” يُسْجَنَ ማለትም “ታሰረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “እስር” ወይም “እንጦሮጦስ” ማለት ነው፤ “ሠጅን” سِّجْن ማለት “መታሰር” ማለት ሲሆን “መሥጁኒን” مَسْجُونِين ደግሞ “እስረኞች” ማለት ነው፤ የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፦
83፥7 በእውነት *የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢሥራፊል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥41 *የሚነገርህን አዳምጥም፡፡ ጠሪው ከቅርብ ስፍራ በሚጠራበት ቀን ከመቃብራቸው ይወጣሉ*፡፡ وَاسْتَمِعْ يَوْمَ يُنَادِ الْمُنَادِ مِن مَّكَانٍ قَرِيبٍ
“ኢሥራፊል” إِسْـرَافِـيْـل ማለት “ሩፋኤል” ሲሆን ከመላእክት አለቃ አንዱ ነው። እነዚህ የመላእክት አለቃ “ጂብሪል” جِبريل ማለትም “ገብርኤል”፣ “ሚካል” مِيكَال ማለትም “ሚካኤል”፣ “ዐዝራዒል” ማለት عَزرائيل “ዑራኤል” ወዘተ ናቸው። ይህ መልአክ በሐዲስ ስሙ ተጠቅሷል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ: መጽሐፍ 48, ሐዲስ 51
አቡ ሠለማህ እንደነገረን እኔም አዒሻህን”ረ.ዐ.” ነብዩ”ﷺ” ሶላታቸውን ሊከፍቱ በሌሊት በሚቆሙ ጊዜ ምን ይጠቀሙ ነበር? እርሷም፦ *”ሶላታቸውን ሊከፍቱ በሌሊት በሚቆሙ ጊዜ፦ “አላህ ሆይ! የጂብሪል፣ የሚካል፣ “የኢሥራፊል” ጌታ፤ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ፣ ስውሩንና ግልጹን ዐዋቂ፤ በባሮችህ መካከል በሚለያዩበት ነገር የምትፈርድ፤ በእውነት ነገር በተለያዩበት አንተ ምራኝ፤ አንተ ቀጥተኛውን መንገድ መሪ ነህ*። حَدَّثَنَا أَبُو سَلَمَةَ، قَالَ سَأَلْتُ عَائِشَةَ رضى الله عنها بِأَىِّ شَيْءٍ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَفْتَتِحُ صَلاَتَهُ إِذَا قَامَ مِنَ اللَّيْلِ قَالَتْ كَانَ إِذَا قَامَ مِنَ اللَّيْلِ افْتَتَحَ صَلاَتَهُ فَقَالَ “ اللَّهُمَّ رَبَّ جِبْرِيلَ وَمِيكَائِيلَ وَإِسْرَافِيلَ فَاطِرَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضِ وَعَالِمَ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ أَنْتَ تَحْكُمُ بَيْنَ عِبَادِكَ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ اهْدِنِي لِمَا اخْتُلِفَ فِيهِ مِنَ الْحَقِّ بِإِذْنِكَ إِنَّكَ تَهْدِي مَنْ تَشَاءُ إِلَى صِرَاطٍ مُسْتَقِيمٍ ”
“ሱር” صُّور ማለት የመለከት “ቀንድ” ሲሆን በትንሳኤ ቀን ነጋሪት የሚነፋበት መለከት”Trumpet” ነው፤ ይህንን መለከት በትንሳኤ ቀን የሚነፋው ኢሥራፊል ነው፦
50፥20 *በቀንዱም ውስጥ ይነፋል፡፡ ያ ቀን የዛቻው መፈጸሚያ ቀን ነው*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْوَعِيدِ
53፥6 ከእነርሱም ዙር፡፡ *ጠሪው መልአክ ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ቀን አስታውስ*፡፡ فَتَوَلَّ عَنْهُمْ ۘ يَوْمَ يَدْعُ الدَّاعِ إِلَىٰ شَيْءٍ نُّكُرٍ
ነጥብ አንድ
“ቀዳማይ መለከት”
በትንሳኤ ቀን ይህ የመለከት ቀንድ የሚነፋው ሁለቴ ነው፤ የመጀመሪያው የመለከት ቀንድ ሲነፋ ፍጥረተ-ዓለም ይጠፋል፦
27፥87 *በቀንዱም በሚነፋ ቀን በሰማያት ውስጥ ያሉት እና በምድርም ውስጥ ያሉት ሁሉ አላህ የሻው ነገር ብቻ ሲቀር በሚደነግጡ ጊዜ የሚኾነውን አስታውስ*፡፡ ሁሉም የተናነሱ ኾነውም ወደ እርሱ ይመጣሉ፡፡ وَيَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ فَفَزِعَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ إِلَّا مَن شَاءَ اللَّهُ ۚ وَكُلٌّ أَتَوْهُ دَاخِرِينَ
39፥68 *በቀንዱም ይነፋል፤ በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡር እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፡፡ ከዚያም በእርሱ ሌላ መንነፋት ይነፋል፤ ወዲያውም እነርሱ የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው ቋሚዎች ይኾናሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَصَعِقَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ إِلَّا مَن شَاءَ اللَّهُ ۖ ثُمَّ نُفِخَ فِيهِ أُخْرَىٰ فَإِذَا هُمْ قِيَامٌ يَنظُرُونَ
በሰማያት ውስጥ ያሉት ፍጥረታት መላእክትም እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ ይሞታል፤ አላህ የሻው መልአከ-ሞት ዐዝራዒል እና ኢሥራፊል ሲቀሩ፤ እነርሱም ተራ በተራ ቅድሚያ ኢሥራፊል መጨረሻ ዐዝራዒል ይጠፋሉ፤ ከአላህ ማንነት በስተቀር ሁሉን ነገር ወይም ሁሉን ነፍስ ጠፊና ሟች ነው፤ የማይሞት አንዱ አምላክ ብቻ ነው፦
28፥88 ከአላህም ጋር ሌላን አምላክ አትግገዛ፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ *ነገሩ ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው*፡፡ ፍርዱ የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ፡፡ وَلَا تَدْعُ مَعَ اللَّهِ إِلَـٰهًا آخَرَ ۘ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَيْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُ ۚ لَهُ الْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
25፥58 በዚያም *በማይሞተው ሕያው አምላክ* ላይ ተመካ፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት “ነፍሥ” نَفْس ማለት “የራስ ማንነት”own self-hood” ማለት ነው፦
4፥79 ከደግም የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከፉዉም የሚደርስብህ *ከራስህ* ነው፤ مَّا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ ۖ وَمَا أَصَابَكَ مِن سَيِّئَةٍ فَمِن نَّفْسِكَ ۚ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
“ራስህ” የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን ማንነትን”identity” ያሳያል፤ የፍጡራን ማንነት መነሻ እንዳለው ሁሉ መዳረሻ አለው፤ መነሻው ሕያውነት ነው፤ መዳረሻው ሞትን መቅመስ ነው፦
3፥185 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
29፥57 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፤ ከዚያም ወደ እኛ ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۖ ثُمَّ إِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
ሰማይና ምድር ይጠቀለላል፤ ፍጥረተ-ዓለም ሲጀመር ህልውና አልባ እንደነበር ወደ ህልውና አልባ ይመለሳል፦
21፥104 *ለመጽሐፎች የኾኑ ገጾች እንደሚጠቀለሉ ሰማይን የምንጠቀልልበትን* ቀን አስታውስ፡፡ *የመጀመሪያን ፍጥረት እንደ ጀመርን እንመልሰዋለን*፡፡ يَوْمَ نَطْوِي السَّمَاءَ كَطَيِّ السِّجِلِّ لِلْكُتُبِ ۚ كَمَا بَدَأْنَا أَوَّلَ خَلْقٍ نُّعِيدُهُ ۚ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥41 *የሚነገርህን አዳምጥም፡፡ ጠሪው ከቅርብ ስፍራ በሚጠራበት ቀን ከመቃብራቸው ይወጣሉ*፡፡ وَاسْتَمِعْ يَوْمَ يُنَادِ الْمُنَادِ مِن مَّكَانٍ قَرِيبٍ
“ኢሥራፊል” إِسْـرَافِـيْـل ማለት “ሩፋኤል” ሲሆን ከመላእክት አለቃ አንዱ ነው። እነዚህ የመላእክት አለቃ “ጂብሪል” جِبريل ማለትም “ገብርኤል”፣ “ሚካል” مِيكَال ማለትም “ሚካኤል”፣ “ዐዝራዒል” ማለት عَزرائيل “ዑራኤል” ወዘተ ናቸው። ይህ መልአክ በሐዲስ ስሙ ተጠቅሷል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ: መጽሐፍ 48, ሐዲስ 51
አቡ ሠለማህ እንደነገረን እኔም አዒሻህን”ረ.ዐ.” ነብዩ”ﷺ” ሶላታቸውን ሊከፍቱ በሌሊት በሚቆሙ ጊዜ ምን ይጠቀሙ ነበር? እርሷም፦ *”ሶላታቸውን ሊከፍቱ በሌሊት በሚቆሙ ጊዜ፦ “አላህ ሆይ! የጂብሪል፣ የሚካል፣ “የኢሥራፊል” ጌታ፤ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ፣ ስውሩንና ግልጹን ዐዋቂ፤ በባሮችህ መካከል በሚለያዩበት ነገር የምትፈርድ፤ በእውነት ነገር በተለያዩበት አንተ ምራኝ፤ አንተ ቀጥተኛውን መንገድ መሪ ነህ*። حَدَّثَنَا أَبُو سَلَمَةَ، قَالَ سَأَلْتُ عَائِشَةَ رضى الله عنها بِأَىِّ شَيْءٍ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَفْتَتِحُ صَلاَتَهُ إِذَا قَامَ مِنَ اللَّيْلِ قَالَتْ كَانَ إِذَا قَامَ مِنَ اللَّيْلِ افْتَتَحَ صَلاَتَهُ فَقَالَ “ اللَّهُمَّ رَبَّ جِبْرِيلَ وَمِيكَائِيلَ وَإِسْرَافِيلَ فَاطِرَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضِ وَعَالِمَ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ أَنْتَ تَحْكُمُ بَيْنَ عِبَادِكَ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ اهْدِنِي لِمَا اخْتُلِفَ فِيهِ مِنَ الْحَقِّ بِإِذْنِكَ إِنَّكَ تَهْدِي مَنْ تَشَاءُ إِلَى صِرَاطٍ مُسْتَقِيمٍ ”
“ሱር” صُّور ማለት የመለከት “ቀንድ” ሲሆን በትንሳኤ ቀን ነጋሪት የሚነፋበት መለከት”Trumpet” ነው፤ ይህንን መለከት በትንሳኤ ቀን የሚነፋው ኢሥራፊል ነው፦
50፥20 *በቀንዱም ውስጥ ይነፋል፡፡ ያ ቀን የዛቻው መፈጸሚያ ቀን ነው*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْوَعِيدِ
53፥6 ከእነርሱም ዙር፡፡ *ጠሪው መልአክ ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ቀን አስታውስ*፡፡ فَتَوَلَّ عَنْهُمْ ۘ يَوْمَ يَدْعُ الدَّاعِ إِلَىٰ شَيْءٍ نُّكُرٍ
ነጥብ አንድ
“ቀዳማይ መለከት”
በትንሳኤ ቀን ይህ የመለከት ቀንድ የሚነፋው ሁለቴ ነው፤ የመጀመሪያው የመለከት ቀንድ ሲነፋ ፍጥረተ-ዓለም ይጠፋል፦
27፥87 *በቀንዱም በሚነፋ ቀን በሰማያት ውስጥ ያሉት እና በምድርም ውስጥ ያሉት ሁሉ አላህ የሻው ነገር ብቻ ሲቀር በሚደነግጡ ጊዜ የሚኾነውን አስታውስ*፡፡ ሁሉም የተናነሱ ኾነውም ወደ እርሱ ይመጣሉ፡፡ وَيَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ فَفَزِعَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ إِلَّا مَن شَاءَ اللَّهُ ۚ وَكُلٌّ أَتَوْهُ دَاخِرِينَ
39፥68 *በቀንዱም ይነፋል፤ በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡር እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፡፡ ከዚያም በእርሱ ሌላ መንነፋት ይነፋል፤ ወዲያውም እነርሱ የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው ቋሚዎች ይኾናሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَصَعِقَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ إِلَّا مَن شَاءَ اللَّهُ ۖ ثُمَّ نُفِخَ فِيهِ أُخْرَىٰ فَإِذَا هُمْ قِيَامٌ يَنظُرُونَ
በሰማያት ውስጥ ያሉት ፍጥረታት መላእክትም እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ ይሞታል፤ አላህ የሻው መልአከ-ሞት ዐዝራዒል እና ኢሥራፊል ሲቀሩ፤ እነርሱም ተራ በተራ ቅድሚያ ኢሥራፊል መጨረሻ ዐዝራዒል ይጠፋሉ፤ ከአላህ ማንነት በስተቀር ሁሉን ነገር ወይም ሁሉን ነፍስ ጠፊና ሟች ነው፤ የማይሞት አንዱ አምላክ ብቻ ነው፦
28፥88 ከአላህም ጋር ሌላን አምላክ አትግገዛ፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ *ነገሩ ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው*፡፡ ፍርዱ የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ፡፡ وَلَا تَدْعُ مَعَ اللَّهِ إِلَـٰهًا آخَرَ ۘ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَيْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُ ۚ لَهُ الْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
25፥58 በዚያም *በማይሞተው ሕያው አምላክ* ላይ ተመካ፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት “ነፍሥ” نَفْس ማለት “የራስ ማንነት”own self-hood” ማለት ነው፦
4፥79 ከደግም የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከፉዉም የሚደርስብህ *ከራስህ* ነው፤ مَّا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ ۖ وَمَا أَصَابَكَ مِن سَيِّئَةٍ فَمِن نَّفْسِكَ ۚ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
“ራስህ” የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን ማንነትን”identity” ያሳያል፤ የፍጡራን ማንነት መነሻ እንዳለው ሁሉ መዳረሻ አለው፤ መነሻው ሕያውነት ነው፤ መዳረሻው ሞትን መቅመስ ነው፦
3፥185 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
29፥57 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፤ ከዚያም ወደ እኛ ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۖ ثُمَّ إِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
ሰማይና ምድር ይጠቀለላል፤ ፍጥረተ-ዓለም ሲጀመር ህልውና አልባ እንደነበር ወደ ህልውና አልባ ይመለሳል፦
21፥104 *ለመጽሐፎች የኾኑ ገጾች እንደሚጠቀለሉ ሰማይን የምንጠቀልልበትን* ቀን አስታውስ፡፡ *የመጀመሪያን ፍጥረት እንደ ጀመርን እንመልሰዋለን*፡፡ يَوْمَ نَطْوِي السَّمَاءَ كَطَيِّ السِّجِلِّ لِلْكُتُبِ ۚ كَمَا بَدَأْنَا أَوَّلَ خَلْقٍ نُّعِيدُهُ ۚ
ነጥብ ሁለት
"ደኃራይ መለከት"
ከዚያ ሁለተኛ የመለከት ቀንድ ሲነፋ ወደ አለመኖር ጠፍቶ የነበረው ፍጥረተ-ዓለም ወደ መኖር ይመጣል፤ ሙታንም የኢሥራፊልን ጥሪ ሲሰሙ ወዲያውኑም ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሰግሳሉ፦
36፥51 *በቀንዱም ይነፋል፤ ወዲያውኑም እነርሱ ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሰግሳሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَإِذَا هُم مِّنَ الْأَجْدَاثِ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يَنسِلُونَ
50፥41 *የሚነገርህን አዳምጥም፡፡ ጠሪው ከቅርብ ስፍራ በሚጠራበት ቀን ከመቃብራቸው ይወጣሉ*፡፡ وَاسْتَمِعْ يَوْمَ يُنَادِ الْمُنَادِ مِن مَّكَانٍ قَرِيبٍ
54፥8 *ወደ ጠሪው አንገቶቻቸውን ሳቢዎች ቸኳዮች ኾነው ይወጣሉ፡፡ ከሓዲዎቹ ያን ጊዜ ምን ይላሉ? «ይህ ብርቱ ቀን ነው» ይላሉ*፡፡ مُّهْطِعِينَ إِلَى الدَّاعِ ۖ يَقُولُ الْكَافِرُونَ هَـٰذَا يَوْمٌ عَسِرٌ
ይህ ጠሪ ሲጣራ ሁሉም፤ ይሰበሰባል፤ እንስሳትም ሳይቀሩ፦
20፥108 *በዚያ ቀን ለመሰብሰብ ጠሪውን ለእርሱ መጣመም የሌለውን መከተል ይከተላሉ፡፡ ድምጾችም ለአልረሕማን ጸጥ ይላሉ*፡፡ ስለዚህ ሹክሹክታን እንጂ አትሰማም፡፡ يَوْمَئِذٍ يَتَّبِعُونَ الدَّاعِيَ لَا عِوَجَ لَهُ ۖ وَخَشَعَتِ الْأَصْوَاتُ لِلرَّحْمَـٰنِ فَلَا تَسْمَعُ إِلَّا هَمْسًا
81፥5 *እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ*፤ وَإِذَا الْوُحُوشُ حُشِرَتْ
6፥38 *ከተንቀሳቃሽም በምድር የሚኼድ፤ በሁለት ክንፎቹ የሚበርም በራሪ መሰሎቻችሁ ሕዝቦች እንጅ ሌላ አይደሉም*፡፡ በመጽሐፉ ውስጥ ምንንም ነገር አልተውንም፤ *ከዚያም ወደ ጌታቸው ይሰበሰባሉ*፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا طَائِرٍ يَطِيرُ بِجَنَاحَيْهِ إِلَّا أُمَمٌ أَمْثَالُكُم ۚ مَّا فَرَّطْنَا فِي الْكِتَابِ مِن شَيْءٍ ۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يُحْشَرُونَ
በዚያም ቀን ዘመድ ዘመዱን አያስጥልም፤ የሚናገሩት ሁሉ በእነርሱ ላይ ይሰውሩባቸዋል፤ ስለዚህ አንዱ የሌላውን ጉዳይ አይጠያየቁም፤ የተለያዩ ጭፍሮች ኾነው የሚመጡበት ቀን ነው፦
23፥101 *በቀንዱም በተነፋ ጊዜ በዚያ ቀን በመካከላቸው ዝምድና የለም፡፡ አይጠያየቁምም*፡፡ فَإِذَا نُفِخَ فِي الصُّورِ فَلَا أَنسَابَ بَيْنَهُمْ يَوْمَئِذٍ وَلَا يَتَسَاءَلُونَ
28፥66 *በዚያም ቀን ወሬዎቹ ሁሉ በእነርሱ ላይ ይሰውሩባቸዋል፡፡ እነርሱም አይጠያየቁም*፡፡ فَعَمِيَتْ عَلَيْهِمُ الْأَنبَاءُ يَوْمَئِذٍ فَهُمْ لَا يَتَسَاءَلُونَ
78፥18 *በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው*፡፡ يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ فَتَأْتُونَ أَفْوَاجًا
እውነተኛው ንግሥና በዚያ ቀን ለአላህ ብቻ ነው፤ ያ ቀን በከሓዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው፦
40፥16 *እነርሱ ከመቃብር በሚወጡበት ቀን በአላህ ላይ ከእነርሱ ምንም ነገር አይደበቅም፡፡ «ንግሥናው ዛሬ ለማን ነው?» ይባላል፤ «ለአሸናፊው ለአንዱ አላህ ብቻ ነው» ይባላል*፡፡ يَوْمَ هُم بَارِزُونَ ۖ لَا يَخْفَىٰ عَلَى اللَّهِ مِنْهُمْ شَيْءٌ ۚ لِّمَنِ الْمُلْكُ الْيَوْمَ ۖ لِلَّهِ الْوَاحِدِ الْقَهَّارِ
25፥26 *እውነተኛው ንግሥና በዚያ ቀን ለአልራሕማን ብቻ ነው*፡፡ በከሓዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው፡፡ الْمُلْكُ يَوْمَئِذٍ الْحَقُّ لِلرَّحْمَـٰنِ ۚ وَكَانَ يَوْمًا عَلَى الْكَافِرِينَ عَسِيرًا
6፥73 *እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በእውነት የፈጠረ ነው፡፡ «ኹን» የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን አስታውስ*፡፡ ቃሉ እውነት ነው፡፡ *በቀንዱም በሚነፋ ቀን ንግሥናው የእርሱ ብቻ ነው*፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ ۖ وَيَوْمَ يَقُولُ كُن فَيَكُونُ ۚ قَوْلُهُ الْحَقُّ ۚ وَلَهُ الْمُلْكُ يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ ۚ
ያ ቀን አላህ "ኹን" የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን ነው፤ አላህ ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ "ኹን" በሚለው ንግግሩ ፈጥሮ አቁሟቸዋል፦
2፥117 *ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው፤» ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
30፥25 *ሰማይና ምድርም ያለምሰሶ በትዕዛዙ መቆማቸው፣ ከዚያም መልአኩ ለትንሣኤ ከምድር ጥሪን በጠራችሁ ጊዜ እናንተ ወዲያውኑ የምትወጡ መሆናችሁ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَن تَقُومَ السَّمَاءُ وَالْأَرْضُ بِأَمْرِهِ ۚ ثُمَّ إِذَا دَعَاكُمْ دَعْوَةً مِّنَ الْأَرْضِ إِذَا أَنتُمْ تَخْرُجُونَ
መልአኩ ለትንሣኤ ከምድር ጥሪን በጠራ ጊዜ አምላካችን አላህ "ኹን" በሚለው ቃል የሰማይና የምድር ብጤ ሌላ ሰማይና ምድር ይፈጥራል፦
14፥48 *ምድር በሌላ ምድር የምትለወጥበትን ሰማያትም እንደዚሁ፤ ፍጡራን ሁሉ አንድ አሸናፊ ለኾነው አላህም የሚገለጹበት ቀን አስታውሱ*፡፡ يَوْمَ تُبَدَّلُ الْأَرْضُ غَيْرَ الْأَرْضِ وَالسَّمَاوَاتُ ۖ وَبَرَزُوا لِلَّهِ الْوَاحِدِ الْقَهَّارِ
36፥81 *ያ ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ብጤያቸውን በመፍጠር ላይ ቻይ አይደለምን? ነው እንጅ፡፡ እርሱም በብዙ ፈጣሪው ዐዋቂው ነው*፡፡ أَوَلَيْسَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِقَادِرٍ عَلَىٰ أَن يَخْلُقَ مِثْلَهُم ۚ بَلَىٰ وَهُوَ الْخَلَّاقُ الْعَلِيمُ
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ "ኹን" ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
መልአኩ ለትንሣኤ ከምድር ጥሪን በጠራን ጊዜ እኛም ወዲያውኑ ከመቃብር የምንወጣ መሆናችን ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፤ አምላካችን አላህ እኛን ሕያው ለማድረግ በቃሉ "ኹን" ሲለን እንነሳለን፦
40፥68 *እርሱ ያ ሕያው የሚያደርግ የሚያሞትም ነው፡፡ አንዳችን ነገር በሻም ጊዜ ለእርሱ የሚለውን «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ هُوَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ «ኹን» ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
"ደኃራይ መለከት"
ከዚያ ሁለተኛ የመለከት ቀንድ ሲነፋ ወደ አለመኖር ጠፍቶ የነበረው ፍጥረተ-ዓለም ወደ መኖር ይመጣል፤ ሙታንም የኢሥራፊልን ጥሪ ሲሰሙ ወዲያውኑም ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሰግሳሉ፦
36፥51 *በቀንዱም ይነፋል፤ ወዲያውኑም እነርሱ ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሰግሳሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَإِذَا هُم مِّنَ الْأَجْدَاثِ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يَنسِلُونَ
50፥41 *የሚነገርህን አዳምጥም፡፡ ጠሪው ከቅርብ ስፍራ በሚጠራበት ቀን ከመቃብራቸው ይወጣሉ*፡፡ وَاسْتَمِعْ يَوْمَ يُنَادِ الْمُنَادِ مِن مَّكَانٍ قَرِيبٍ
54፥8 *ወደ ጠሪው አንገቶቻቸውን ሳቢዎች ቸኳዮች ኾነው ይወጣሉ፡፡ ከሓዲዎቹ ያን ጊዜ ምን ይላሉ? «ይህ ብርቱ ቀን ነው» ይላሉ*፡፡ مُّهْطِعِينَ إِلَى الدَّاعِ ۖ يَقُولُ الْكَافِرُونَ هَـٰذَا يَوْمٌ عَسِرٌ
ይህ ጠሪ ሲጣራ ሁሉም፤ ይሰበሰባል፤ እንስሳትም ሳይቀሩ፦
20፥108 *በዚያ ቀን ለመሰብሰብ ጠሪውን ለእርሱ መጣመም የሌለውን መከተል ይከተላሉ፡፡ ድምጾችም ለአልረሕማን ጸጥ ይላሉ*፡፡ ስለዚህ ሹክሹክታን እንጂ አትሰማም፡፡ يَوْمَئِذٍ يَتَّبِعُونَ الدَّاعِيَ لَا عِوَجَ لَهُ ۖ وَخَشَعَتِ الْأَصْوَاتُ لِلرَّحْمَـٰنِ فَلَا تَسْمَعُ إِلَّا هَمْسًا
81፥5 *እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ*፤ وَإِذَا الْوُحُوشُ حُشِرَتْ
6፥38 *ከተንቀሳቃሽም በምድር የሚኼድ፤ በሁለት ክንፎቹ የሚበርም በራሪ መሰሎቻችሁ ሕዝቦች እንጅ ሌላ አይደሉም*፡፡ በመጽሐፉ ውስጥ ምንንም ነገር አልተውንም፤ *ከዚያም ወደ ጌታቸው ይሰበሰባሉ*፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا طَائِرٍ يَطِيرُ بِجَنَاحَيْهِ إِلَّا أُمَمٌ أَمْثَالُكُم ۚ مَّا فَرَّطْنَا فِي الْكِتَابِ مِن شَيْءٍ ۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يُحْشَرُونَ
በዚያም ቀን ዘመድ ዘመዱን አያስጥልም፤ የሚናገሩት ሁሉ በእነርሱ ላይ ይሰውሩባቸዋል፤ ስለዚህ አንዱ የሌላውን ጉዳይ አይጠያየቁም፤ የተለያዩ ጭፍሮች ኾነው የሚመጡበት ቀን ነው፦
23፥101 *በቀንዱም በተነፋ ጊዜ በዚያ ቀን በመካከላቸው ዝምድና የለም፡፡ አይጠያየቁምም*፡፡ فَإِذَا نُفِخَ فِي الصُّورِ فَلَا أَنسَابَ بَيْنَهُمْ يَوْمَئِذٍ وَلَا يَتَسَاءَلُونَ
28፥66 *በዚያም ቀን ወሬዎቹ ሁሉ በእነርሱ ላይ ይሰውሩባቸዋል፡፡ እነርሱም አይጠያየቁም*፡፡ فَعَمِيَتْ عَلَيْهِمُ الْأَنبَاءُ يَوْمَئِذٍ فَهُمْ لَا يَتَسَاءَلُونَ
78፥18 *በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው*፡፡ يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ فَتَأْتُونَ أَفْوَاجًا
እውነተኛው ንግሥና በዚያ ቀን ለአላህ ብቻ ነው፤ ያ ቀን በከሓዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው፦
40፥16 *እነርሱ ከመቃብር በሚወጡበት ቀን በአላህ ላይ ከእነርሱ ምንም ነገር አይደበቅም፡፡ «ንግሥናው ዛሬ ለማን ነው?» ይባላል፤ «ለአሸናፊው ለአንዱ አላህ ብቻ ነው» ይባላል*፡፡ يَوْمَ هُم بَارِزُونَ ۖ لَا يَخْفَىٰ عَلَى اللَّهِ مِنْهُمْ شَيْءٌ ۚ لِّمَنِ الْمُلْكُ الْيَوْمَ ۖ لِلَّهِ الْوَاحِدِ الْقَهَّارِ
25፥26 *እውነተኛው ንግሥና በዚያ ቀን ለአልራሕማን ብቻ ነው*፡፡ በከሓዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው፡፡ الْمُلْكُ يَوْمَئِذٍ الْحَقُّ لِلرَّحْمَـٰنِ ۚ وَكَانَ يَوْمًا عَلَى الْكَافِرِينَ عَسِيرًا
6፥73 *እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በእውነት የፈጠረ ነው፡፡ «ኹን» የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን አስታውስ*፡፡ ቃሉ እውነት ነው፡፡ *በቀንዱም በሚነፋ ቀን ንግሥናው የእርሱ ብቻ ነው*፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ ۖ وَيَوْمَ يَقُولُ كُن فَيَكُونُ ۚ قَوْلُهُ الْحَقُّ ۚ وَلَهُ الْمُلْكُ يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ ۚ
ያ ቀን አላህ "ኹን" የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን ነው፤ አላህ ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ "ኹን" በሚለው ንግግሩ ፈጥሮ አቁሟቸዋል፦
2፥117 *ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው፤» ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
30፥25 *ሰማይና ምድርም ያለምሰሶ በትዕዛዙ መቆማቸው፣ ከዚያም መልአኩ ለትንሣኤ ከምድር ጥሪን በጠራችሁ ጊዜ እናንተ ወዲያውኑ የምትወጡ መሆናችሁ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَن تَقُومَ السَّمَاءُ وَالْأَرْضُ بِأَمْرِهِ ۚ ثُمَّ إِذَا دَعَاكُمْ دَعْوَةً مِّنَ الْأَرْضِ إِذَا أَنتُمْ تَخْرُجُونَ
መልአኩ ለትንሣኤ ከምድር ጥሪን በጠራ ጊዜ አምላካችን አላህ "ኹን" በሚለው ቃል የሰማይና የምድር ብጤ ሌላ ሰማይና ምድር ይፈጥራል፦
14፥48 *ምድር በሌላ ምድር የምትለወጥበትን ሰማያትም እንደዚሁ፤ ፍጡራን ሁሉ አንድ አሸናፊ ለኾነው አላህም የሚገለጹበት ቀን አስታውሱ*፡፡ يَوْمَ تُبَدَّلُ الْأَرْضُ غَيْرَ الْأَرْضِ وَالسَّمَاوَاتُ ۖ وَبَرَزُوا لِلَّهِ الْوَاحِدِ الْقَهَّارِ
36፥81 *ያ ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ብጤያቸውን በመፍጠር ላይ ቻይ አይደለምን? ነው እንጅ፡፡ እርሱም በብዙ ፈጣሪው ዐዋቂው ነው*፡፡ أَوَلَيْسَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِقَادِرٍ عَلَىٰ أَن يَخْلُقَ مِثْلَهُم ۚ بَلَىٰ وَهُوَ الْخَلَّاقُ الْعَلِيمُ
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ "ኹን" ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
መልአኩ ለትንሣኤ ከምድር ጥሪን በጠራን ጊዜ እኛም ወዲያውኑ ከመቃብር የምንወጣ መሆናችን ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፤ አምላካችን አላህ እኛን ሕያው ለማድረግ በቃሉ "ኹን" ሲለን እንነሳለን፦
40፥68 *እርሱ ያ ሕያው የሚያደርግ የሚያሞትም ነው፡፡ አንዳችን ነገር በሻም ጊዜ ለእርሱ የሚለውን «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ هُوَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ «ኹን» ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኪራመን ካቲቢን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥17 *ሁለቱ ቃል ተቀባዮች መላእክት ከቀኝና ከግራ ተቀማጮች ኾነው በሚቀበሉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ إِذْ يَتَلَقَّى الْمُتَلَقِّيَانِ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ قَعِيدٌ
"ኪራመን ካቲቢን" كِرَامًا كَاتِبِين ማለት "የተከበሩ ጸሐፊዎች" ማለት ነው፤ እነዚህ ጸሐፊዎች በእያንዳንዱ ሰው ቀኝ እና ግራ ያሉ ሁለት መላእክት ናቸው፤ በቀኝ ያለው ሰናይ ተግባራትን ይመዘግባል፤ በግራ ያለው ደግሞ እኩይ ተግባራትን ይመዘግባል፦
82፥11*የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ ተጠባባቂዎች*፡፡ كِرَامًا كَاتِبِينَ
82፥10 *በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ ስትኾኑ*፤ وَإِنَّ عَلَيْكُمْ لَحَافِظِين
82፥12 *የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ*፡፡ يَعْلَمُونَ مَا تَفْعَلُونَ
አነዚህ ሁለት መላእክት በቀኝና በግራችን ስላሉ በሚስጥር የምንሠራውን፣ የምንናገረውን፣ የምንመካከረው እና የምንወያየውን ሁሉ ያውቃሉ፤ እነዚህ ሁለት መላእክት ሥራችንን፣ ንግግራችንን፣ ውይይታችንን እና ምክክራችንን ተጠባብቀው ዝግጁ ሆነው ስለሚመዘግቡ የማዕረግ ስማቸው ደግሞ "ረቂብ" رَقِيب ማለትም "ተጠባባቂ" እና "አቲድ" عَتِيدٌ ማለትም "ዝግጁ" ነው፦
50፥17 *ሁለቱ ቃል ተቀባዮች መላእክት ከቀኝና ከግራ ተቀማጮች ኾነው በሚቀበሉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ إِذْ يَتَلَقَّى الْمُتَلَقِّيَانِ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ قَعِيدٌ
50፥18 *ከቃል ምንም አይናገርም በአጠገቡ ተጠባባቂ እና ዝግጁ የኾኑ መላእክት ያሉበት ቢኾን እንጅ*፡፡ مَّا يَلْفِظُ مِن قَوْلٍ إِلَّا لَدَيْهِ رَقِيبٌ عَتِيدٌ
10፥21 *አላህ ቅጣተ ፈጣን ነው፡፡ «መልክተኞቻችን የምትመክሩትን ነገር በእርግጥ ይጽፋሉ» በላቸው*፡፡ قُلِ اللَّهُ أَسْرَعُ مَكْرًا ۚ إِنَّ رُسُلَنَا يَكْتُبُونَ مَا تَمْكُرُونَ
43፥ 80 ወይም እኛ ምስጢራቸውን እና ውይይታቸውን የማንሰማ መኾናችንን ያስባሉን? አይደለም፤ *መልክተኞቻችንም እነርሱ ዘንድ ይጽፋሉ*፡፡ أَمْ يَحْسَبُونَ أَنَّا لَا نَسْمَعُ سِرَّهُمْ وَنَجْوَاهُم ۚ بَلَىٰ وَرُسُلُنَا لَدَيْهِمْ يَكْتُبُونَ
የምእምናን መጽሐፍ በእርግጥ በዒሊዮን ውስጥ ነው፤ “ዒሊዪን” عِلِّيِّين “ማለት “ከፍተኛ” ወይም “አርያም” ማለት ሲሆን “ዐሊየት” عَالِيَة ማለት ደግሞ “ከፍተኛይቱ” ማለት ነው፦
88፥10 *በከፍተኛ ገነት* ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
69፥22 *በከፍተኛይቱ ገነት* ውስጥ፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
83፥18 በእውነቱ *የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْأَبْرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ
የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፤ “ሢጂን” سِجِّين የሚለው ቃል “ዩሥጀነ” يُسْجَنَ ማለትም “ታሰረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “እስር” ወይም “እንጦሮጦስ” ማለት ነው፤ “ሠጅን” سِّجْن ማለት “መታሰር” ማለት ሲሆን “መሥጁኒን” مَسْجُونِين ደግሞ “እስረኞች” ማለት ነው፦
83፥7 በእውነት *የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
የትንሳኤ ቀን ይህ የሥራ መዝገብ ይቀርባል፤ ለሰዎች ያስተማሩት ነብያት እና ኪራመን ካቲቢን ምስክሮች ሆነው ይመጣሉ፤ ሰውንም ሁሉ በራሪውን ሥራው ተከትቦ በአንገቱ ላይ ይይዝና በትንሣኤ ቀን የተዘረጋ መጽሐፍ ሆኖ ይወጣለታል፤ መላእክት የከተቡትን ያንን የሥራውን መዝገብ አንብብ ይባላል፦
39፥69 ምድርም በጌታዋ ብርሃን ታበራለች፡፡ *መጽሐፉም ይቅቀረባል፡፡ ነቢያቱ እና ምስክሮቹም ይመጣሉ፡፡ በመካከላቸውም በእውነት ይፈረዳል፡፡ እነርሱም አይበደሉም፡፡ وَأَشْرَقَتِ الْأَرْضُ بِنُورِ رَبِّهَا وَوُضِعَ الْكِتَابُ وَجِيءَ بِالنَّبِيِّينَ وَالشُّهَدَاءِ وَقُضِيَ بَيْنَهُم بِالْحَقِّ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
17፥13 *ሰውንም ሁሉ በራሪውን ሥራውን በአንገቱ አስያዝነው፡፡ ለእርሱም በትንሣኤ ቀን የተዘረጋ ኾኖ የሚያገኘው የኾነን መጽሐፍ እናወጣለታለን*፡፡ وَكُلَّ إِنسَانٍ أَلْزَمْنَاهُ طَائِرَهُ فِي عُنُقِهِ ۖ وَنُخْرِجُ لَهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ كِتَابًا يَلْقَاهُ مَنشُورًا
17፥14 *«መጽሐፍህን አንብብ፤ ዛሬ በአንተ ላይ ተቆጣጣሪነት በነፍስህ በቃ» ይባላል*፡፡ اقْرَأْ كِتَابَكَ كَفَىٰ بِنَفْسِكَ الْيَوْمَ عَلَيْكَ حَسِيبًا
በዒሊዮን ውስጥ ያለው የምእምናን መጽሐፍ በእርግጥ ለአማንያን በቀኙ ይሰጠዋል፤ በተቃራኒው በሲጂን ውስጥ ያለው የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ ለከሃድያን በግራው ይሰጠዋል፦
69፥19 *መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰውማ ለጓደኞቹ «እንኩ፤ መጽሐፌን አንብቡ» ይላል*፡፡ فَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ بِيَمِينِهِ فَيَقُولُ هَاؤُمُ اقْرَءُوا كِتَابِيَهْ
69፥25 *መጽሐፉንም በግራው የተሰጠማ «ዋ ጥፋቴ! ምነው መጽሐፌን ባልተሰጠሁ» ይላል*፡፡ وَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ بِشِمَالِهِ فَيَقُولُ يَا لَيْتَنِي لَمْ أُوتَ كِتَابِيَهْ
መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰው ምንኛ የተከበረ የቀኝ ጓድ ነው፤ መጽሐፉን በግራው የተሰጠ ሰው ምንኛ የተዋረደ የግራ ጓድ ነው፦
56፥27 *የቀኝም ጓዶች ምንኛ የከበሩ የቀኝ ጓዶች! ናቸው?*። وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِين
56፥41 *የግራ ጓደኞችም ምንኛ የተዋረዱ የግራ ጓዶች! ናቸው?*፡፡ وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
አላህ በዒሊዮን ውስጥ ያለው የምእምናን መጽሐፍ በቀኛችን ሰጥቶ የቀኝ ጓዶች ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥17 *ሁለቱ ቃል ተቀባዮች መላእክት ከቀኝና ከግራ ተቀማጮች ኾነው በሚቀበሉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ إِذْ يَتَلَقَّى الْمُتَلَقِّيَانِ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ قَعِيدٌ
"ኪራመን ካቲቢን" كِرَامًا كَاتِبِين ማለት "የተከበሩ ጸሐፊዎች" ማለት ነው፤ እነዚህ ጸሐፊዎች በእያንዳንዱ ሰው ቀኝ እና ግራ ያሉ ሁለት መላእክት ናቸው፤ በቀኝ ያለው ሰናይ ተግባራትን ይመዘግባል፤ በግራ ያለው ደግሞ እኩይ ተግባራትን ይመዘግባል፦
82፥11*የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ ተጠባባቂዎች*፡፡ كِرَامًا كَاتِبِينَ
82፥10 *በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ ስትኾኑ*፤ وَإِنَّ عَلَيْكُمْ لَحَافِظِين
82፥12 *የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ*፡፡ يَعْلَمُونَ مَا تَفْعَلُونَ
አነዚህ ሁለት መላእክት በቀኝና በግራችን ስላሉ በሚስጥር የምንሠራውን፣ የምንናገረውን፣ የምንመካከረው እና የምንወያየውን ሁሉ ያውቃሉ፤ እነዚህ ሁለት መላእክት ሥራችንን፣ ንግግራችንን፣ ውይይታችንን እና ምክክራችንን ተጠባብቀው ዝግጁ ሆነው ስለሚመዘግቡ የማዕረግ ስማቸው ደግሞ "ረቂብ" رَقِيب ማለትም "ተጠባባቂ" እና "አቲድ" عَتِيدٌ ማለትም "ዝግጁ" ነው፦
50፥17 *ሁለቱ ቃል ተቀባዮች መላእክት ከቀኝና ከግራ ተቀማጮች ኾነው በሚቀበሉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ إِذْ يَتَلَقَّى الْمُتَلَقِّيَانِ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ قَعِيدٌ
50፥18 *ከቃል ምንም አይናገርም በአጠገቡ ተጠባባቂ እና ዝግጁ የኾኑ መላእክት ያሉበት ቢኾን እንጅ*፡፡ مَّا يَلْفِظُ مِن قَوْلٍ إِلَّا لَدَيْهِ رَقِيبٌ عَتِيدٌ
10፥21 *አላህ ቅጣተ ፈጣን ነው፡፡ «መልክተኞቻችን የምትመክሩትን ነገር በእርግጥ ይጽፋሉ» በላቸው*፡፡ قُلِ اللَّهُ أَسْرَعُ مَكْرًا ۚ إِنَّ رُسُلَنَا يَكْتُبُونَ مَا تَمْكُرُونَ
43፥ 80 ወይም እኛ ምስጢራቸውን እና ውይይታቸውን የማንሰማ መኾናችንን ያስባሉን? አይደለም፤ *መልክተኞቻችንም እነርሱ ዘንድ ይጽፋሉ*፡፡ أَمْ يَحْسَبُونَ أَنَّا لَا نَسْمَعُ سِرَّهُمْ وَنَجْوَاهُم ۚ بَلَىٰ وَرُسُلُنَا لَدَيْهِمْ يَكْتُبُونَ
የምእምናን መጽሐፍ በእርግጥ በዒሊዮን ውስጥ ነው፤ “ዒሊዪን” عِلِّيِّين “ማለት “ከፍተኛ” ወይም “አርያም” ማለት ሲሆን “ዐሊየት” عَالِيَة ማለት ደግሞ “ከፍተኛይቱ” ማለት ነው፦
88፥10 *በከፍተኛ ገነት* ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
69፥22 *በከፍተኛይቱ ገነት* ውስጥ፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
83፥18 በእውነቱ *የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْأَبْرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ
የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፤ “ሢጂን” سِجِّين የሚለው ቃል “ዩሥጀነ” يُسْجَنَ ማለትም “ታሰረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “እስር” ወይም “እንጦሮጦስ” ማለት ነው፤ “ሠጅን” سِّجْن ማለት “መታሰር” ማለት ሲሆን “መሥጁኒን” مَسْجُونِين ደግሞ “እስረኞች” ማለት ነው፦
83፥7 በእውነት *የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
የትንሳኤ ቀን ይህ የሥራ መዝገብ ይቀርባል፤ ለሰዎች ያስተማሩት ነብያት እና ኪራመን ካቲቢን ምስክሮች ሆነው ይመጣሉ፤ ሰውንም ሁሉ በራሪውን ሥራው ተከትቦ በአንገቱ ላይ ይይዝና በትንሣኤ ቀን የተዘረጋ መጽሐፍ ሆኖ ይወጣለታል፤ መላእክት የከተቡትን ያንን የሥራውን መዝገብ አንብብ ይባላል፦
39፥69 ምድርም በጌታዋ ብርሃን ታበራለች፡፡ *መጽሐፉም ይቅቀረባል፡፡ ነቢያቱ እና ምስክሮቹም ይመጣሉ፡፡ በመካከላቸውም በእውነት ይፈረዳል፡፡ እነርሱም አይበደሉም፡፡ وَأَشْرَقَتِ الْأَرْضُ بِنُورِ رَبِّهَا وَوُضِعَ الْكِتَابُ وَجِيءَ بِالنَّبِيِّينَ وَالشُّهَدَاءِ وَقُضِيَ بَيْنَهُم بِالْحَقِّ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
17፥13 *ሰውንም ሁሉ በራሪውን ሥራውን በአንገቱ አስያዝነው፡፡ ለእርሱም በትንሣኤ ቀን የተዘረጋ ኾኖ የሚያገኘው የኾነን መጽሐፍ እናወጣለታለን*፡፡ وَكُلَّ إِنسَانٍ أَلْزَمْنَاهُ طَائِرَهُ فِي عُنُقِهِ ۖ وَنُخْرِجُ لَهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ كِتَابًا يَلْقَاهُ مَنشُورًا
17፥14 *«መጽሐፍህን አንብብ፤ ዛሬ በአንተ ላይ ተቆጣጣሪነት በነፍስህ በቃ» ይባላል*፡፡ اقْرَأْ كِتَابَكَ كَفَىٰ بِنَفْسِكَ الْيَوْمَ عَلَيْكَ حَسِيبًا
በዒሊዮን ውስጥ ያለው የምእምናን መጽሐፍ በእርግጥ ለአማንያን በቀኙ ይሰጠዋል፤ በተቃራኒው በሲጂን ውስጥ ያለው የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ ለከሃድያን በግራው ይሰጠዋል፦
69፥19 *መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰውማ ለጓደኞቹ «እንኩ፤ መጽሐፌን አንብቡ» ይላል*፡፡ فَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ بِيَمِينِهِ فَيَقُولُ هَاؤُمُ اقْرَءُوا كِتَابِيَهْ
69፥25 *መጽሐፉንም በግራው የተሰጠማ «ዋ ጥፋቴ! ምነው መጽሐፌን ባልተሰጠሁ» ይላል*፡፡ وَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ بِشِمَالِهِ فَيَقُولُ يَا لَيْتَنِي لَمْ أُوتَ كِتَابِيَهْ
መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰው ምንኛ የተከበረ የቀኝ ጓድ ነው፤ መጽሐፉን በግራው የተሰጠ ሰው ምንኛ የተዋረደ የግራ ጓድ ነው፦
56፥27 *የቀኝም ጓዶች ምንኛ የከበሩ የቀኝ ጓዶች! ናቸው?*። وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِين
56፥41 *የግራ ጓደኞችም ምንኛ የተዋረዱ የግራ ጓዶች! ናቸው?*፡፡ وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
አላህ በዒሊዮን ውስጥ ያለው የምእምናን መጽሐፍ በቀኛችን ሰጥቶ የቀኝ ጓዶች ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በርዘኽ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
23፥100 *ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ ግርዶ አለ*፡፡ ۖ وَمِن وَرَائِهِم بَرْزَخٌ إِلَىٰ يَوْمِ يُبْعَثُونَ
ሞት በመጣ ጊዜ "ሙንከር" مُنْكَر እና "ነኪር" نَّكِير የተባሉት ሁለት መላእክት ለሟቹ በሩሑ፦ "ጌታህ ማን ነው? ዲንህ ምንድን ነው? ነቢይህ ማን ነው?" ብለው በቀብር ውስጥ ይጠይቃሉ፤ አማኝም ከሆነ፦ "ጌታዬ አላህ ነው፣ ዲኔ ኢስላም ነው፣ ነብዬም የአላህ መልእክተኛ ነው" ብሎ ይመልሳል፤ ለእርሱ ጀነት እዲገባ ይከፈትለታል። ከሃዲ ከሆነ፦ "ዐላውቅም፣ ዐላውቅም፣ ዐላውቅም" ብሎ ይመልሳል፤ ለእርሱ እሳት እዲገባ ይከፈትለታል። አቢ ዳውድ እና ተርሚዚ ዘግበውታል፤ ሐዲሱ እረጅም ስለሆነ ገብተው ያንብቡ፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 158
ጃምዒ አት-ተርሚዚ: መጽሐፍ 10, ሐዲስ 107
“በርዘኽ” برزخ ማለት የቃሉ ትርጉም “ጋራጅ” ወይም "ግርዶ" ማለት ነው፤ ጥቁር ባሕር፣ አትላንቲ ውቂያኖስ፣ ባልቲክ ባሕር፣ ፓስፊክ ውቂያኖስ፣ ሜድትራኒያን ባሕር፣ ኢንዲያን ውቂያኖስ፣ ቀይ ባሕር በውስጣቸው መራራ ውኃ እና ጣፋጭ ውኃ ይዘዋል፤ እነዚህ ሁለቱ ባሕሮች እንዳይገናኙ በመካከላቸው "በርዘኽ" አለ፦
55፥19 *ሁለቱን ባሕሮች የሚገናኙ ሲኾኑ ለቀቃቸው*፡፡ مَرَجَ الْبَحْرَيْنِ يَلْتَقِيَانِ
55፥20 *እንዳይገናኙ በመካከላቸው ጋራጅ አለ፡፡ አንዱ ባንዱ ላይ ወሰን አያልፉም*፡፡ بَيْنَهُمَا بَرْزَخٌ لَّا يَبْغِيَانِ
25፥53 *እርሱም ያ ሁለቱን ባሕሮች፣ አጐራብቶ የለቀቀ ነው፤ ይህ ጥምን የሚቆርጥ ጣፋጭ ነው፤ ይህም የሚመረግግ ጨው ነው፤ በመካከላቸውም ከመቀላቀል መለያንና የተከለለን “ግርዶ” ያደረገ ነው*። وَهُوَ ٱلَّذِى مَرَجَ ٱلْبَحْرَيْنِ هَٰذَا عَذْبٌۭ فُرَاتٌۭ وَهَٰذَا مِلْحٌ أُجَاجٌۭ وَجَعَلَ بَيْنَهُمَا بَرْزَخًۭا وَحِجْرًۭا مَّحْجُورًۭا
27፥61 *በሁለቱ ባሕሮችም በጣፋጩና በጨው ባሕር መካከል "ግርዶን" ያደረገ ይበልጣልን? ወይስ የሚያጋሩት?* ከአላህ ጋር ሌላ አምላክ አለን? ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም። أَمَّن جَعَلَ ٱلْأَرْضَ قَرَارًۭا وَجَعَلَ خِلَٰلَهَآ أَنْهَٰرًۭا وَجَعَلَ لَهَا رَوَٰسِىَ وَجَعَلَ بَيْنَ ٱلْبَحْرَيْنِ حَاجِزًا ۗ أَءِلَٰهٌۭ مَّعَ ٱللَّهِ ۚ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
በተመሳሳይ ከሞት በኃላ የገነትም ሰዎች እና የእሳትን ሰዎች እንዳይገናኙ በመካከላቸውም ግርዶሽ አለ፦
7፥46 *በመካከላቸውም "ግርዶሽ" አለ፤ በአዕራፍም ላይ ሁሉንም በምልክታቸው የሚያውቁ ሰዎች አሉ፡፡ የገነትንም ሰዎች ሰላም ለእናንተ ይኹን በማለት ይጣራሉ፡፡ እነርሱም የአዕራፍ ሰዎች የሚከጅሉ ሲኾኑ ገና አልገቧትም*፡፡ وَبَيْنَهُمَا حِجَابٌ ۚ وَعَلَى الْأَعْرَافِ رِجَالٌ يَعْرِفُونَ كُلًّا بِسِيمَاهُمْ ۚ وَنَادَوْا أَصْحَابَ الْجَنَّةِ أَن سَلَامٌ عَلَيْكُمْ ۚ لَمْ يَدْخُلُوهَا وَهُمْ يَطْمَعُون
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
23፥100 *ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ ግርዶ አለ*፡፡ ۖ وَمِن وَرَائِهِم بَرْزَخٌ إِلَىٰ يَوْمِ يُبْعَثُونَ
ሞት በመጣ ጊዜ "ሙንከር" مُنْكَر እና "ነኪር" نَّكِير የተባሉት ሁለት መላእክት ለሟቹ በሩሑ፦ "ጌታህ ማን ነው? ዲንህ ምንድን ነው? ነቢይህ ማን ነው?" ብለው በቀብር ውስጥ ይጠይቃሉ፤ አማኝም ከሆነ፦ "ጌታዬ አላህ ነው፣ ዲኔ ኢስላም ነው፣ ነብዬም የአላህ መልእክተኛ ነው" ብሎ ይመልሳል፤ ለእርሱ ጀነት እዲገባ ይከፈትለታል። ከሃዲ ከሆነ፦ "ዐላውቅም፣ ዐላውቅም፣ ዐላውቅም" ብሎ ይመልሳል፤ ለእርሱ እሳት እዲገባ ይከፈትለታል። አቢ ዳውድ እና ተርሚዚ ዘግበውታል፤ ሐዲሱ እረጅም ስለሆነ ገብተው ያንብቡ፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 158
ጃምዒ አት-ተርሚዚ: መጽሐፍ 10, ሐዲስ 107
“በርዘኽ” برزخ ማለት የቃሉ ትርጉም “ጋራጅ” ወይም "ግርዶ" ማለት ነው፤ ጥቁር ባሕር፣ አትላንቲ ውቂያኖስ፣ ባልቲክ ባሕር፣ ፓስፊክ ውቂያኖስ፣ ሜድትራኒያን ባሕር፣ ኢንዲያን ውቂያኖስ፣ ቀይ ባሕር በውስጣቸው መራራ ውኃ እና ጣፋጭ ውኃ ይዘዋል፤ እነዚህ ሁለቱ ባሕሮች እንዳይገናኙ በመካከላቸው "በርዘኽ" አለ፦
55፥19 *ሁለቱን ባሕሮች የሚገናኙ ሲኾኑ ለቀቃቸው*፡፡ مَرَجَ الْبَحْرَيْنِ يَلْتَقِيَانِ
55፥20 *እንዳይገናኙ በመካከላቸው ጋራጅ አለ፡፡ አንዱ ባንዱ ላይ ወሰን አያልፉም*፡፡ بَيْنَهُمَا بَرْزَخٌ لَّا يَبْغِيَانِ
25፥53 *እርሱም ያ ሁለቱን ባሕሮች፣ አጐራብቶ የለቀቀ ነው፤ ይህ ጥምን የሚቆርጥ ጣፋጭ ነው፤ ይህም የሚመረግግ ጨው ነው፤ በመካከላቸውም ከመቀላቀል መለያንና የተከለለን “ግርዶ” ያደረገ ነው*። وَهُوَ ٱلَّذِى مَرَجَ ٱلْبَحْرَيْنِ هَٰذَا عَذْبٌۭ فُرَاتٌۭ وَهَٰذَا مِلْحٌ أُجَاجٌۭ وَجَعَلَ بَيْنَهُمَا بَرْزَخًۭا وَحِجْرًۭا مَّحْجُورًۭا
27፥61 *በሁለቱ ባሕሮችም በጣፋጩና በጨው ባሕር መካከል "ግርዶን" ያደረገ ይበልጣልን? ወይስ የሚያጋሩት?* ከአላህ ጋር ሌላ አምላክ አለን? ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም። أَمَّن جَعَلَ ٱلْأَرْضَ قَرَارًۭا وَجَعَلَ خِلَٰلَهَآ أَنْهَٰرًۭا وَجَعَلَ لَهَا رَوَٰسِىَ وَجَعَلَ بَيْنَ ٱلْبَحْرَيْنِ حَاجِزًا ۗ أَءِلَٰهٌۭ مَّعَ ٱللَّهِ ۚ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
በተመሳሳይ ከሞት በኃላ የገነትም ሰዎች እና የእሳትን ሰዎች እንዳይገናኙ በመካከላቸውም ግርዶሽ አለ፦
7፥46 *በመካከላቸውም "ግርዶሽ" አለ፤ በአዕራፍም ላይ ሁሉንም በምልክታቸው የሚያውቁ ሰዎች አሉ፡፡ የገነትንም ሰዎች ሰላም ለእናንተ ይኹን በማለት ይጣራሉ፡፡ እነርሱም የአዕራፍ ሰዎች የሚከጅሉ ሲኾኑ ገና አልገቧትም*፡፡ وَبَيْنَهُمَا حِجَابٌ ۚ وَعَلَى الْأَعْرَافِ رِجَالٌ يَعْرِفُونَ كُلًّا بِسِيمَاهُمْ ۚ وَنَادَوْا أَصْحَابَ الْجَنَّةِ أَن سَلَامٌ عَلَيْكُمْ ۚ لَمْ يَدْخُلُوهَا وَهُمْ يَطْمَعُون
"አዕራፍ" أَعْرَاف በጀነት ሰዎች እና በእሳት ሰዎች መካከል ያለ ስፍራ ሲሆን ሚዛናቸው እኩል የሆኑ ሰዎች ደግሞ የአዕራፍ ሰዎች ይባላሉ፤ የገነት ሰዎች የእሳት ሰዎችን እንዲሁ የእሳት ሰዎች የገነት ሰዎችን ያነጋግሯቸዋል፦
7፥44 *የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎች፦ «ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ኾኖ አገኘን፡፡ ጌታችሁ የዛተባችሁንስ እውነት ኾኖ አገኛችሁትን» ሲሉ ይጣራሉ፡፡ «አዎን አገኘን» ይላሉ፡፡ በመካከላቸውም «የአላህ ርግማን በበደለኞች ላይ ይኹን» ሲል ለፋፊ ይለፍፋል*፡፡ وَنَادَىٰ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ أَصْحَابَ النَّارِ أَن قَدْ وَجَدْنَا مَا وَعَدَنَا رَبُّنَا حَقًّا فَهَلْ وَجَدتُّم مَّا وَعَدَ رَبُّكُمْ حَقًّا ۖ قَالُوا نَعَمْ ۚ فَأَذَّنَ مُؤَذِّنٌ بَيْنَهُمْ أَن لَّعْنَةُ اللَّهِ عَلَى الظَّالِمِينَ
7፥50 *የእሳትም ሰዎች የገነትን ሰዎች፦ «በእኛ ላይ ከውሃ አፍስሱብን ወይም አላህ ከሰጣችሁ ሲሳይ ጣሉልን» ብለው ጠሩዋቸዋል፡፡ እነርሱም «አላህ በከሓዲዎች ላይ እርም አድርጓቸዋል» ይሏቸዋል*፡፡ وَنَادَىٰ أَصْحَابُ النَّارِ أَصْحَابَ الْجَنَّةِ أَنْ أَفِيضُوا عَلَيْنَا مِنَ الْمَاءِ أَوْ مِمَّا رَزَقَكُمُ اللَّهُ ۚ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ حَرَّمَهُمَا عَلَى الْكَافِرِينَ
ምን ዋጋ አለው አይደለም ሰውን ጌታን ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ ብሎ ማናገር ከንቱ ቃል ናት፦
39፥58 *ቅጣቱን በምታይ ጊዜ «ለእኔ ወደ ምድረ ዓለም አንድ ጊዜ መመለስ በኖረኝ እና ከበጎ አድራጊዎቹ በኾንኩ» ማለቷን ለመፍራት መልካሙን ተከተሉ*፡፡ أَوْ تَقُولَ حِينَ تَرَى الْعَذَابَ لَوْ أَنَّ لِي كَرَّةً فَأَكُونَ مِنَ الْمُحْسِنِينَ
23፥99 አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል፦ *«ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا جَاءَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ رَبِّ ارْجِعُونِ
23፥100 *«በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡»* ይህን ከማለት ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት*፡፡ لَعَلِّي أَعْمَلُ صَالِحًا فِيمَا تَرَكْتُ ۚ كَلَّا ۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَائِلُهَا
እንግዲህ በርዘኽ የሚባለው የገነት ሰዎች እና የእሳት ሰዎች እንዳይገናኙ በመካከላቸውም እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ መካከል ያለ ሁኔታ"Intermediate zone ነው፦
23፥100 *ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ ግርዶ አለ*፡፡ ۖ وَمِن وَرَائِهِم بَرْزَخٌ إِلَىٰ يَوْمِ يُبْعَثُونَ
ይህ በርዘኽ ውስጥ የገነት ሰዎች ሩሕ በዒሊዪን ሲሆን “ዒሊዪን” عِلِّيِّين “ማለት “ከፍተኛ” ወይም “አርያም” ማለት ነው፤ “ዐሊየት” عَالِيَة ማለት ደግሞ “ከፍተኛይቱ” ማለት ነው፦
88፥10 *በከፍተኛ ገነት* ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
83፥18 በእውነቱ *የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْأَبْرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ
የእሳት ሰዎች ሩሕ ደግሞ በሢጂን ነው፤ “ሢጂን” سِجِّين የሚለው ቃል “ዩሥጀነ” يُسْجَنَ ማለትም “ታሰረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “እስር” ወይም “እንጦሮጦስ” ማለት ነው፤ “ሠጅን” سِّجْن ማለት “መታሰር” ማለት ሲሆን “መሥጁኒን” مَسْجُونِين ደግሞ “እስረኞች” ማለት ነው፦
83፥7 በእውነት *የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
ሩሕ በትንሳኤ ቀን ከአካል ጋር ተዋሕዶ ፍርድ እስከሚሰጠው ድረስ በበርዘኽ ያለው ጊዚያዊ ቆይታ በግርድፉና በሌጣው ይህንን ይመስላል። "ሩሕ" رُّوح ማለት "መንፈስ" ማለት ሲሆን ይህ የሰው መንፈስ ሥረ-መሰረቱ ከዐፈር ሳይሆን ከጌታችን ነገር ነው፤ ስለ “ሩሕ” የተሰጠን ዕውቀት ጥቂት ብቻ ነው፦
17፥85 *ስለ ሩሕም ይጠይቁሃል፤ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلرُّوحِ ۖ قُلِ ٱلرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّى وَمَآ أُوتِيتُم مِّنَ ٱلْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًۭا
አላህ በዒሊዮን ውስጥ ከሚደሰቱ ባሮቹ ያድርገን፤ ከሢጂን ውስጥ ቅጣት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
7፥44 *የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎች፦ «ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ኾኖ አገኘን፡፡ ጌታችሁ የዛተባችሁንስ እውነት ኾኖ አገኛችሁትን» ሲሉ ይጣራሉ፡፡ «አዎን አገኘን» ይላሉ፡፡ በመካከላቸውም «የአላህ ርግማን በበደለኞች ላይ ይኹን» ሲል ለፋፊ ይለፍፋል*፡፡ وَنَادَىٰ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ أَصْحَابَ النَّارِ أَن قَدْ وَجَدْنَا مَا وَعَدَنَا رَبُّنَا حَقًّا فَهَلْ وَجَدتُّم مَّا وَعَدَ رَبُّكُمْ حَقًّا ۖ قَالُوا نَعَمْ ۚ فَأَذَّنَ مُؤَذِّنٌ بَيْنَهُمْ أَن لَّعْنَةُ اللَّهِ عَلَى الظَّالِمِينَ
7፥50 *የእሳትም ሰዎች የገነትን ሰዎች፦ «በእኛ ላይ ከውሃ አፍስሱብን ወይም አላህ ከሰጣችሁ ሲሳይ ጣሉልን» ብለው ጠሩዋቸዋል፡፡ እነርሱም «አላህ በከሓዲዎች ላይ እርም አድርጓቸዋል» ይሏቸዋል*፡፡ وَنَادَىٰ أَصْحَابُ النَّارِ أَصْحَابَ الْجَنَّةِ أَنْ أَفِيضُوا عَلَيْنَا مِنَ الْمَاءِ أَوْ مِمَّا رَزَقَكُمُ اللَّهُ ۚ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ حَرَّمَهُمَا عَلَى الْكَافِرِينَ
ምን ዋጋ አለው አይደለም ሰውን ጌታን ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ ብሎ ማናገር ከንቱ ቃል ናት፦
39፥58 *ቅጣቱን በምታይ ጊዜ «ለእኔ ወደ ምድረ ዓለም አንድ ጊዜ መመለስ በኖረኝ እና ከበጎ አድራጊዎቹ በኾንኩ» ማለቷን ለመፍራት መልካሙን ተከተሉ*፡፡ أَوْ تَقُولَ حِينَ تَرَى الْعَذَابَ لَوْ أَنَّ لِي كَرَّةً فَأَكُونَ مِنَ الْمُحْسِنِينَ
23፥99 አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል፦ *«ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا جَاءَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ رَبِّ ارْجِعُونِ
23፥100 *«በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡»* ይህን ከማለት ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት*፡፡ لَعَلِّي أَعْمَلُ صَالِحًا فِيمَا تَرَكْتُ ۚ كَلَّا ۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَائِلُهَا
እንግዲህ በርዘኽ የሚባለው የገነት ሰዎች እና የእሳት ሰዎች እንዳይገናኙ በመካከላቸውም እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ መካከል ያለ ሁኔታ"Intermediate zone ነው፦
23፥100 *ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ ግርዶ አለ*፡፡ ۖ وَمِن وَرَائِهِم بَرْزَخٌ إِلَىٰ يَوْمِ يُبْعَثُونَ
ይህ በርዘኽ ውስጥ የገነት ሰዎች ሩሕ በዒሊዪን ሲሆን “ዒሊዪን” عِلِّيِّين “ማለት “ከፍተኛ” ወይም “አርያም” ማለት ነው፤ “ዐሊየት” عَالِيَة ማለት ደግሞ “ከፍተኛይቱ” ማለት ነው፦
88፥10 *በከፍተኛ ገነት* ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
83፥18 በእውነቱ *የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْأَبْرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ
የእሳት ሰዎች ሩሕ ደግሞ በሢጂን ነው፤ “ሢጂን” سِجِّين የሚለው ቃል “ዩሥጀነ” يُسْجَنَ ማለትም “ታሰረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “እስር” ወይም “እንጦሮጦስ” ማለት ነው፤ “ሠጅን” سِّجْن ማለት “መታሰር” ማለት ሲሆን “መሥጁኒን” مَسْجُونِين ደግሞ “እስረኞች” ማለት ነው፦
83፥7 በእውነት *የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
ሩሕ በትንሳኤ ቀን ከአካል ጋር ተዋሕዶ ፍርድ እስከሚሰጠው ድረስ በበርዘኽ ያለው ጊዚያዊ ቆይታ በግርድፉና በሌጣው ይህንን ይመስላል። "ሩሕ" رُّوح ማለት "መንፈስ" ማለት ሲሆን ይህ የሰው መንፈስ ሥረ-መሰረቱ ከዐፈር ሳይሆን ከጌታችን ነገር ነው፤ ስለ “ሩሕ” የተሰጠን ዕውቀት ጥቂት ብቻ ነው፦
17፥85 *ስለ ሩሕም ይጠይቁሃል፤ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلرُّوحِ ۖ قُلِ ٱلرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّى وَمَآ أُوتِيتُم مِّنَ ٱلْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًۭا
አላህ በዒሊዮን ውስጥ ከሚደሰቱ ባሮቹ ያድርገን፤ ከሢጂን ውስጥ ቅጣት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ማሊክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6:21በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም፡፡
መግቢያ
በቁርአን ከተገለፁት የአላህ ስሞች መካከል “አል-ማሊክ” المَٰلِك ሲሆን “ባለቤት” ወይም “ባለ-መብት” ማለት ነው፤ “ሚም” م ፈትሃ አሊፍ ስኩን “ማ” مَٰ የነበረው “ሚም” م ፈትሃ ‘መ” مَ በሚል ሲቀራ “መሊክ” مَلِك ይሆናል፤ ትርጉሙም “ንጉሥ” ማለት ነው፤ አላህ የንግሥና እና የፍርዱ ቀን ባለቤት ነው፦
1፥4 የፍርዱ ቀን “ባለቤት” مَٰلِكِ ለኾነው مَٰلِكِ يَوْمِ ٱلدِّينِ ፡፡
3፥26 በል፡- «የንግስና “ባለቤት” مَٰلِكَ የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፍፋለህ قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلْمُلْكِ تُؤْتِى ٱلْمُلْكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلْمُلْكَ مِمَّن تَشَآءُ ፡፡
የአላህን ስም ከፍጡራን ስም ማመሳሰል ሺርክ ነው፤ ግራም ነፈሰ ቀኝ ሲጀመር “ማሊክ” የሚለው ቃል ተመሳሳይ ቃልና ትርጉም አለው ማለት ተመሳሳይ ሃሳብ አለው ማለት አይደለም፤ የአንድን ቃል አማራጭ ሃሳብ የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ለምሳሌ ሰዎች “መሊክ” ተብለዋል፦
36፥71 እኛ እጆቻችን ከሠሩት ለእነርሱ እንስሳዎችን መፍጠራችንን አያውቁምን? እነርሱም ለእርሷ “ባለ መብቶች” ናቸው أَوَلَمْ يَرَوْا۟ أَنَّا خَلَقْنَا لَهُم مِّمَّا عَمِلَتْ أَيْدِينَآ أَنْعَٰمًۭا فَهُمْ لَهَا مَٰلِكُونَ ፡፡
“ባለ መብቶች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ማሊኩን” مَٰلِكُونَ ሲሆን የማሊክ ብዙ ቁጥር ነው፤ አላህ አል-ማሊክ የተባለበት የባህርይ ስሙ ሲሆን ሰዎች ደግሞ አላህ በእንስሳት ላይ ስልጣን መኖራቸውን የሰጣቸውን ፀጋ የሚያሳይ የማዕረግ ስም ነው፤ “ማሊክ” የጀሃነም ዘበኛ ከሆኑት አሥራ ዘጠኝ መላእክት መካከል የአንዱ መልአክ የተፀውኦ ስም ሆኖ ተገልጿል፦
43:75-77 ከእነሱ ቅጣቱ አይቀልላቸውም፤ እነርሱም በርሱ ውስጥ ተስፋ ቆራጮች ናቸው። አልበደልናቸውምም፤ ግን በዳዮቹ እነርሱው ነበሩ። “ማሊክ ሆይ”! يَا مَالِكُ “ጌታህ” በኛ ላይ በሞት ይፍረድ እያሉ ይጣራሉም፤ እናንተ በቅጣቱ ውስጥ ዘላለም ኗሪዎች ናችሁ “”ይላቸዋል””።
እዚህ ጋር ነው የመጣጥፌ ጭብጥ፤ አንቀፁ ላይ “ጌታህ” የሚል ቃል ስላለ፤ አላህ ማሊክ ተብሏልና የአላህ ጌታ ማን ነው? በማለት ሚሽሩሪዎች ይጠይቃሉ፤ ይህ እጅግ የወረደ ጥያቄ ነው፤ ይህ ሙግት ኢየሱስ ጌታ ሆኖ አምላክ ስላለው ለዛ ሙግት ማስተባበያ መሆኑ ነው፤ ይህንን የደፈረሰና የተውረገረገ መረዳት ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እንመልከተው፦
ነጥብ አንድ
“የእሳት ሰዎች”
“የእሳት ሰዎች” አላህ የእሳት ሰዎች ከመሆን ይጠብቀን፤ እነርሱ የሚጠይቁት እና የሚመልስላቸው “ማሊክ” የተባለውን መልአክ ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም የጀሃነም ዘበኞችን የሆኑትን መላእክት ይጠይቃሉ እነርሱም ይመልሳሉ፦
40:49 እነዚያም በእሳት ውስጥ ያሉት፦ “ለገሀነም ዘበኞች” “”ጌታችሁን”” ለምኑልን፤ ከኛ ላይ ከቅጣቱ አንድን ቀን ያቃልልን፤ “ይላሉ”።
39:71 እነዚያ የካዱትም፣ የተከፋፈሉ ጭፍሮች ሆነው ወደ ገሀነም ይነዳሉ፤ በመጧትም ጊዜ ደጃፎችዋ ይከፈታሉ፤ ዘበኞችዋም፦ “”ከእናንተ የሆኑ መልክተኞች የጌታችሁን አንቀጾች በእናንተ ላይ የሚያነቡላችሁ የዚህንም ቀን መገናኘት የሚያስጠነቅቋችሁ አልመጡዋችሁምን? ፤ የለም “”ይሏቸዋል””፤ መጥተውናል ግን የቅጣቲቱ ቃል በከሐዲዎች ላይ ተረጋገጠች “”ይላሉ””።
67:8 ከቁጭትዋ የተነሳ ልትቆራረጥ ትቀርባለች፤ በውስጧ ጭፍሮች በተጣሉ ቁጥር “ዘበኞችዋ”፦ “አስጠንቃቂ አልመጣችሁምን? በማለት “ይጠይቋቸዋል”።
ልብ አድርግ የእሳት ሰዎች ማሊክን “ጌታህ” ባሉበት ሒሳብ ነው የገሃነም ዘበኞችን “ጌታችሁ” ያሉት፤ የእሳት ሰዎች ማሊክን በጠየቁበት ስሌት ነው የገሃነም ዘበኞችን የጠየቁት፤ ማሊክ ለእሳት ሰዎች በመለሰበት ቀመር ነው የእሳት ዘበኞች ለእሳት ሰዎች የመለሱት።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6:21በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም፡፡
መግቢያ
በቁርአን ከተገለፁት የአላህ ስሞች መካከል “አል-ማሊክ” المَٰلِك ሲሆን “ባለቤት” ወይም “ባለ-መብት” ማለት ነው፤ “ሚም” م ፈትሃ አሊፍ ስኩን “ማ” مَٰ የነበረው “ሚም” م ፈትሃ ‘መ” مَ በሚል ሲቀራ “መሊክ” مَلِك ይሆናል፤ ትርጉሙም “ንጉሥ” ማለት ነው፤ አላህ የንግሥና እና የፍርዱ ቀን ባለቤት ነው፦
1፥4 የፍርዱ ቀን “ባለቤት” مَٰلِكِ ለኾነው مَٰلِكِ يَوْمِ ٱلدِّينِ ፡፡
3፥26 በል፡- «የንግስና “ባለቤት” مَٰلِكَ የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፍፋለህ قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلْمُلْكِ تُؤْتِى ٱلْمُلْكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلْمُلْكَ مِمَّن تَشَآءُ ፡፡
የአላህን ስም ከፍጡራን ስም ማመሳሰል ሺርክ ነው፤ ግራም ነፈሰ ቀኝ ሲጀመር “ማሊክ” የሚለው ቃል ተመሳሳይ ቃልና ትርጉም አለው ማለት ተመሳሳይ ሃሳብ አለው ማለት አይደለም፤ የአንድን ቃል አማራጭ ሃሳብ የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ለምሳሌ ሰዎች “መሊክ” ተብለዋል፦
36፥71 እኛ እጆቻችን ከሠሩት ለእነርሱ እንስሳዎችን መፍጠራችንን አያውቁምን? እነርሱም ለእርሷ “ባለ መብቶች” ናቸው أَوَلَمْ يَرَوْا۟ أَنَّا خَلَقْنَا لَهُم مِّمَّا عَمِلَتْ أَيْدِينَآ أَنْعَٰمًۭا فَهُمْ لَهَا مَٰلِكُونَ ፡፡
“ባለ መብቶች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ማሊኩን” مَٰلِكُونَ ሲሆን የማሊክ ብዙ ቁጥር ነው፤ አላህ አል-ማሊክ የተባለበት የባህርይ ስሙ ሲሆን ሰዎች ደግሞ አላህ በእንስሳት ላይ ስልጣን መኖራቸውን የሰጣቸውን ፀጋ የሚያሳይ የማዕረግ ስም ነው፤ “ማሊክ” የጀሃነም ዘበኛ ከሆኑት አሥራ ዘጠኝ መላእክት መካከል የአንዱ መልአክ የተፀውኦ ስም ሆኖ ተገልጿል፦
43:75-77 ከእነሱ ቅጣቱ አይቀልላቸውም፤ እነርሱም በርሱ ውስጥ ተስፋ ቆራጮች ናቸው። አልበደልናቸውምም፤ ግን በዳዮቹ እነርሱው ነበሩ። “ማሊክ ሆይ”! يَا مَالِكُ “ጌታህ” በኛ ላይ በሞት ይፍረድ እያሉ ይጣራሉም፤ እናንተ በቅጣቱ ውስጥ ዘላለም ኗሪዎች ናችሁ “”ይላቸዋል””።
እዚህ ጋር ነው የመጣጥፌ ጭብጥ፤ አንቀፁ ላይ “ጌታህ” የሚል ቃል ስላለ፤ አላህ ማሊክ ተብሏልና የአላህ ጌታ ማን ነው? በማለት ሚሽሩሪዎች ይጠይቃሉ፤ ይህ እጅግ የወረደ ጥያቄ ነው፤ ይህ ሙግት ኢየሱስ ጌታ ሆኖ አምላክ ስላለው ለዛ ሙግት ማስተባበያ መሆኑ ነው፤ ይህንን የደፈረሰና የተውረገረገ መረዳት ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እንመልከተው፦
ነጥብ አንድ
“የእሳት ሰዎች”
“የእሳት ሰዎች” አላህ የእሳት ሰዎች ከመሆን ይጠብቀን፤ እነርሱ የሚጠይቁት እና የሚመልስላቸው “ማሊክ” የተባለውን መልአክ ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም የጀሃነም ዘበኞችን የሆኑትን መላእክት ይጠይቃሉ እነርሱም ይመልሳሉ፦
40:49 እነዚያም በእሳት ውስጥ ያሉት፦ “ለገሀነም ዘበኞች” “”ጌታችሁን”” ለምኑልን፤ ከኛ ላይ ከቅጣቱ አንድን ቀን ያቃልልን፤ “ይላሉ”።
39:71 እነዚያ የካዱትም፣ የተከፋፈሉ ጭፍሮች ሆነው ወደ ገሀነም ይነዳሉ፤ በመጧትም ጊዜ ደጃፎችዋ ይከፈታሉ፤ ዘበኞችዋም፦ “”ከእናንተ የሆኑ መልክተኞች የጌታችሁን አንቀጾች በእናንተ ላይ የሚያነቡላችሁ የዚህንም ቀን መገናኘት የሚያስጠነቅቋችሁ አልመጡዋችሁምን? ፤ የለም “”ይሏቸዋል””፤ መጥተውናል ግን የቅጣቲቱ ቃል በከሐዲዎች ላይ ተረጋገጠች “”ይላሉ””።
67:8 ከቁጭትዋ የተነሳ ልትቆራረጥ ትቀርባለች፤ በውስጧ ጭፍሮች በተጣሉ ቁጥር “ዘበኞችዋ”፦ “አስጠንቃቂ አልመጣችሁምን? በማለት “ይጠይቋቸዋል”።
ልብ አድርግ የእሳት ሰዎች ማሊክን “ጌታህ” ባሉበት ሒሳብ ነው የገሃነም ዘበኞችን “ጌታችሁ” ያሉት፤ የእሳት ሰዎች ማሊክን በጠየቁበት ስሌት ነው የገሃነም ዘበኞችን የጠየቁት፤ ማሊክ ለእሳት ሰዎች በመለሰበት ቀመር ነው የእሳት ዘበኞች ለእሳት ሰዎች የመለሱት።