ኑን ወል ቀለም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
68፥1 “ኑን”፤ በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ ።
ነጥብ አንድ
“ኑን”
“ኑን” ن ከሃያ ዘጠኙ አል-ሑሩፉል ኢጃኢያ እና ከሃያ ስምንቱ አል-ሑሩፉል አብጀዲያ አንዱ ነው፤ ከእነዚህ ሐርፎች አስራ አራቱ በመድ የሚሳቡ፦ “አሊፍ፣ ላም፣ ሚም፣ ሷድ፣ ሯ፣ ካፍ፣ ሃ፣ ያ፣ ዓይን፣ ጧ፣ ሲን፣ ሐ፣ ቃፍ፣ ኑን” በቁርአን መግቢያ ላይ በ 29 ሱራዎች ላይ “ፈዋቲህ” فواتح ማለት “መክፈቻዎች” ሆነው ይገኛሉ፤ እነዚህ ሐርፎች “አል-ሑሩፉል ሙቀጠአ” الحروف المقطعة ይባላሉ፤ “አል-ሙቀጠአ” المقطعة ማለትም “ቀጠአ” قطع ማለትም “አነጸረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ምጻረ-ቃል”abbreviated” ማለት ነው። እነዚህ ሐርፎች የቁርአን ዋልታና ማገር ሲሆን ታምር ነው፤ እነዚህ ሃርፎች የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች እና የተወረደ መጽሐፍ ነው፤ አላህ እነዚህ ሃርፎች እንድንቸገር ሳይሆን የአዕምሮ ባለቤቶች ሆነን እነዚህ አንቀፆች እንድናስተነትን ነው ያወረደው፦
7:1 *”አሊፍ ላም ሚም ሷድ”*፦
ይህ *”ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው”*፤
10:1 *”አሊፍ፣ ላም፣ ራ”*፦ እነዚህ በጥበብ የተሞላው *”መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
12:1 *”አሊፍ ላም ራ”*፦ እነዚህ *”የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
13:1 *”አሊፍ ላም ሚም ራ”*፦ ይህች *”ከመጽሐፉ አንቀጾች ናት”*፤ ያም ከጌታህ *”ወደ አንተ የተወረደው እውነት ነው”*፤
20:1 *”ጧ ሃ”*፦
ቁርአንን በአንተ ላይ *”እንድትቸገር አላወረድንም”*፤
38:29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *”አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው”*፡፡
በእርግጥ “ኑን” ن ማለት “ሑት” حُوت ማለትም “አሳ” በሚል ይመጣል፤ እዚሁ ሱራህ ላይ ዩኑስ “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ፤ በመበሳጨትና ባለ መታገሥ እንደ “ዓሣው ባለቤትም” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡
37፥139 “ዩኑስም” በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
37፤142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን “ዐሳው” ዋጠው فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌۭ ፡፡
68፥48 ላይ ዩኑስ “ከሷሒቡል ሑት” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ሌላ አንቀፅ ላይ በተለዋዋጭ ቃል “ዘን ኑን” ذَا ٱلنُّون ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
21፥87 “የዓሳውንም ባለቤት” وَذَا ٱلنُّونِ ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡
ግን 68፥1 ላይ የተጠቀሰው ኑን ሙፈሲሪን ሐርፍ ነው ሲሉ ነገር ግን ከ 1329–1414 ይኖር የነበረው አል-ፈይሩዝ አባዲ “ተንዊሩል ሚቅባስ” تنوير المقباس በሚባል ስብስቡ ላይ ከኢብኑ አባስ ሪዋያ ሳያገኝ ኑን ከምድር በታች ምድርን የተሸከመ አሳ ነው ብሎ አስቀምጦታል፤ ይህ ኢስናድ ደኢፍ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ቀለም”
“ቀለም” قَلَم ማለት “ብዕር” ማለት ሲሆን ቃላትን ማስፈሪያ ነው፤ “ከላም” كَلَٰم ማለት “ንግግር” ማለት ሲሆን ንግግር ደግሞ የፊደላት ውቅር ነው፣ ፊደላት ሆሄሃት ሆነው በብዕር ይሰፍራሉ፦
31:27 ከዛፍም በምድር ያለው ሁሉ “ብርዖች” أَقْلَامٌ ቢሆኑ ኖሮ ባሕሩም ከእርሱ ማለቅ በኋላ ሰባት ባሕሮች የሚጨመሩለት ሆኖ፣ ቀለም ቢሆንና ቢጻፍባቸው፣ የአላህ ቃላት ባላለቀች ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና።
ሌላው ብዕር እውቀት ለመግለፅ አግልግሎት ላይ ውሏል፦
96:1-5 አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም። ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው ጌታህ ስም። አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ “በብዕር” بِالْقَلَمِ ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን።
“ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ”imperative verb” ሁለት ጊዜ መምጣቱ ሁለት ይዘት እንዳለው ምሁራን ይናገራሉ፦
አንደኛ ይዘት “አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም” ማለት መለኮታዊ መገለጥ የሆነው ቁርአንን እያንዳንዱን ሱራ በአላህ ስም መነበቡም ሲያመለክት ይህ ነቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ነቅል” نفل ጌታችን አላህ በነቢያቱ ለሰው ልጆች የሚያስተላልፈው ወህይ ማለትም ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ነው፦
7:52 “ከእውቀት” ጋርም የዘረዘርነው የሆነን “መጽሐፍ” ለሚያምኑ ሕዝቦች መመሪያና እዝነት ሲሆን፣ በእርግጥ አመጣንላቸው።
ሁለተኛው ይዘት ደግሞ “አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ በብዕር ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን” ስለሚል በብዕር ማለትም በትምህርት የሚገበይ እውቀትን ማንበብ ያሳያል፣ አላህ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ አሳውቆታል፣ ሳይንስ*science* የሚለው ቃል “ሳይንሲያ” ከሚል ከላቲን ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ እውቀት ማለት ነው፣ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሙያዊ ፍቺው ደግሞ ህይወት ስላላቸውና ስለሌላቸው ነገሮች የሚያጠና የምርምር ዘርፍ ነው፣ ይህ ዓቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ዓቅል” عقل ደግሞ አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች እንዲያመዛዝኑ፣ እንዲያስተነትኑ፣ እንዲመራመሩበት እንዲያስተውሉ፣ የሰጠው አመክንዮ”Reason” ነው፦
17:36ለአንተም በእርሱ “ዕውቀት” የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከነሱ ተጠያቂ ነውና።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
68፥1 “ኑን”፤ በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ ።
ነጥብ አንድ
“ኑን”
“ኑን” ن ከሃያ ዘጠኙ አል-ሑሩፉል ኢጃኢያ እና ከሃያ ስምንቱ አል-ሑሩፉል አብጀዲያ አንዱ ነው፤ ከእነዚህ ሐርፎች አስራ አራቱ በመድ የሚሳቡ፦ “አሊፍ፣ ላም፣ ሚም፣ ሷድ፣ ሯ፣ ካፍ፣ ሃ፣ ያ፣ ዓይን፣ ጧ፣ ሲን፣ ሐ፣ ቃፍ፣ ኑን” በቁርአን መግቢያ ላይ በ 29 ሱራዎች ላይ “ፈዋቲህ” فواتح ማለት “መክፈቻዎች” ሆነው ይገኛሉ፤ እነዚህ ሐርፎች “አል-ሑሩፉል ሙቀጠአ” الحروف المقطعة ይባላሉ፤ “አል-ሙቀጠአ” المقطعة ማለትም “ቀጠአ” قطع ማለትም “አነጸረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ምጻረ-ቃል”abbreviated” ማለት ነው። እነዚህ ሐርፎች የቁርአን ዋልታና ማገር ሲሆን ታምር ነው፤ እነዚህ ሃርፎች የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች እና የተወረደ መጽሐፍ ነው፤ አላህ እነዚህ ሃርፎች እንድንቸገር ሳይሆን የአዕምሮ ባለቤቶች ሆነን እነዚህ አንቀፆች እንድናስተነትን ነው ያወረደው፦
7:1 *”አሊፍ ላም ሚም ሷድ”*፦
ይህ *”ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው”*፤
10:1 *”አሊፍ፣ ላም፣ ራ”*፦ እነዚህ በጥበብ የተሞላው *”መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
12:1 *”አሊፍ ላም ራ”*፦ እነዚህ *”የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
13:1 *”አሊፍ ላም ሚም ራ”*፦ ይህች *”ከመጽሐፉ አንቀጾች ናት”*፤ ያም ከጌታህ *”ወደ አንተ የተወረደው እውነት ነው”*፤
20:1 *”ጧ ሃ”*፦
ቁርአንን በአንተ ላይ *”እንድትቸገር አላወረድንም”*፤
38:29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *”አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው”*፡፡
በእርግጥ “ኑን” ن ማለት “ሑት” حُوت ማለትም “አሳ” በሚል ይመጣል፤ እዚሁ ሱራህ ላይ ዩኑስ “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ፤ በመበሳጨትና ባለ መታገሥ እንደ “ዓሣው ባለቤትም” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡
37፥139 “ዩኑስም” በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
37፤142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን “ዐሳው” ዋጠው فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌۭ ፡፡
68፥48 ላይ ዩኑስ “ከሷሒቡል ሑት” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ሌላ አንቀፅ ላይ በተለዋዋጭ ቃል “ዘን ኑን” ذَا ٱلنُّون ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
21፥87 “የዓሳውንም ባለቤት” وَذَا ٱلنُّونِ ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡
ግን 68፥1 ላይ የተጠቀሰው ኑን ሙፈሲሪን ሐርፍ ነው ሲሉ ነገር ግን ከ 1329–1414 ይኖር የነበረው አል-ፈይሩዝ አባዲ “ተንዊሩል ሚቅባስ” تنوير المقباس በሚባል ስብስቡ ላይ ከኢብኑ አባስ ሪዋያ ሳያገኝ ኑን ከምድር በታች ምድርን የተሸከመ አሳ ነው ብሎ አስቀምጦታል፤ ይህ ኢስናድ ደኢፍ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ቀለም”
“ቀለም” قَلَم ማለት “ብዕር” ማለት ሲሆን ቃላትን ማስፈሪያ ነው፤ “ከላም” كَلَٰم ማለት “ንግግር” ማለት ሲሆን ንግግር ደግሞ የፊደላት ውቅር ነው፣ ፊደላት ሆሄሃት ሆነው በብዕር ይሰፍራሉ፦
31:27 ከዛፍም በምድር ያለው ሁሉ “ብርዖች” أَقْلَامٌ ቢሆኑ ኖሮ ባሕሩም ከእርሱ ማለቅ በኋላ ሰባት ባሕሮች የሚጨመሩለት ሆኖ፣ ቀለም ቢሆንና ቢጻፍባቸው፣ የአላህ ቃላት ባላለቀች ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና።
ሌላው ብዕር እውቀት ለመግለፅ አግልግሎት ላይ ውሏል፦
96:1-5 አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም። ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው ጌታህ ስም። አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ “በብዕር” بِالْقَلَمِ ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን።
“ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ”imperative verb” ሁለት ጊዜ መምጣቱ ሁለት ይዘት እንዳለው ምሁራን ይናገራሉ፦
አንደኛ ይዘት “አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም” ማለት መለኮታዊ መገለጥ የሆነው ቁርአንን እያንዳንዱን ሱራ በአላህ ስም መነበቡም ሲያመለክት ይህ ነቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ነቅል” نفل ጌታችን አላህ በነቢያቱ ለሰው ልጆች የሚያስተላልፈው ወህይ ማለትም ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ነው፦
7:52 “ከእውቀት” ጋርም የዘረዘርነው የሆነን “መጽሐፍ” ለሚያምኑ ሕዝቦች መመሪያና እዝነት ሲሆን፣ በእርግጥ አመጣንላቸው።
ሁለተኛው ይዘት ደግሞ “አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ በብዕር ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን” ስለሚል በብዕር ማለትም በትምህርት የሚገበይ እውቀትን ማንበብ ያሳያል፣ አላህ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ አሳውቆታል፣ ሳይንስ*science* የሚለው ቃል “ሳይንሲያ” ከሚል ከላቲን ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ እውቀት ማለት ነው፣ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሙያዊ ፍቺው ደግሞ ህይወት ስላላቸውና ስለሌላቸው ነገሮች የሚያጠና የምርምር ዘርፍ ነው፣ ይህ ዓቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ዓቅል” عقل ደግሞ አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች እንዲያመዛዝኑ፣ እንዲያስተነትኑ፣ እንዲመራመሩበት እንዲያስተውሉ፣ የሰጠው አመክንዮ”Reason” ነው፦
17:36ለአንተም በእርሱ “ዕውቀት” የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከነሱ ተጠያቂ ነውና።
ነጥብ ሶስት
“የስቱሩነ”
“በሚጽፉት” ተብሎ የተቀመጠቅ ቃል “የስጡሩነ” يَسْطُرُونَ ሲሆን በግሱ መድረሻ ቅጥያ ላይ “እነርሱ” የሚል ብዜት የሆነ ስውር ተሳቢ ተውላጠ-ስም አለ፤ ይህም በብዕር ጸሐፊዎች እንዳሉ ያመለክታል፤ እነዚህም ጸሐፊዎች የትንሳኤ ቀን ምንዳና ትሩፋት የሚሰጥበትን ሰናያትና እኩያት ስራ የሚመዘግቡ በቀኝና በግራ ያሉት መላእክት ናቸው፦
54:52-53 የሠሩትንም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ዉስጥ ነው፤ ትንሹም ትልቁም ሁሉ “የተጻፈ” مُسْتَطَرٌ ነው፤
82:10-12 በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትሆኑ፤ “የተከበሩ ጸሐፊዎች” كَٰتِبِينَ የሆኑ፤ ተጠባባቂዎች፤ የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፤
50:17-18 ሁለቱ ቃል ተቀባይ በቀኙም በግራውም ተቀምጠው ቃሉን በሚቀበሉት ወቅትየሚሆነውን አስታውስ። ከቃል አንድንም አይናገርም ከእርሱ ዘንድ ቃሉን ለመመዝገብ ዝግጁ የሆኑ “መላእክት” ያሉ ቢሆን እንጅ።
መደምደሚያ
“ኑን” በሴሜቲክ ቤተሰብ ውስጥ ማለትም፦ በአካዲያን፣ በፎኒሺአን፣ በዕብራውያን፣ በአረማይክና በአረቢኛ የፊደል ስም ቢሆንም ግን ስረ-መሰረቱ “እባብ” ወይም “አሳ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በዕብራይስጥ “አሌፍ” א ማለት “በሬ” ነው፤ “ቤት” ב,ማለት “ቤት” ነው፣ “ጋሜል” ג, ማለት “ግመል” ነው፤ “ዳሌት” ד ማለት “በር” ነው፤ እያለ ይቀጥላል። የሥነ-ሆሄ ጥናት”Graphology” እንደሚያትተው የፊደሎች ቅርፅ የእንስሳት እና የግኡዛን ነገሮች ነበሩ፤ ለመሆኑ ከምድር በታች ውሃ አለው የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ምድር በውሃ ላይ ነው የፀናችው ማለትም ያለችውች የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ይህ አፈታሪክ ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር”* የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
መዝሙር 136፥6 *”ምድርን በውኃ ላይ ያጸና”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የሥነ-ምድር ጥናት”Geoology” ምድር ዝግር ሆና ከምድር በታች ውሃ አለ የሚለውን የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ፉርሽ አርጎቷል፤ ነገር ግን ባይብል ከምድር በታች ውሃ አለ ብቻ ሳይሆን የሚለው እዚያ ውሃ ውስጥ አሳ አለ ይለናል፦
ዘዳግም 4፥18 በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን”* ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ፥
በጥልቅ ባህር ውስጥ “እባብ” አለ የሚል የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ውስጥ የሚካተት ተረት በባይብል በውሃ ውስጥ የሚኖረው እባብ “ሌዋታን” ይለዋል፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ *”ሌዋታንን”* በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፥ *”በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ”* ይገድላል።
አሞጽ 9:3 በቀርሜሎስም ራስ ውስጥ ቢሸሸጉ ፈልጌ ከዚያ አወጣቸዋለሁ፤ *”በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ እባቡን”* አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል፤
ይህንን የባይብል አፈታሪክ ያጋለጠውን የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” በ 1225-1274 AD ይኖር የነበረው የክርስትናውን አቃቤ እምነት ቶማስ አኩናስ ይህ እባብ ሰይጣን ነው ብሎ አርፎቷል፤ ሙስሊም የማያነብ ይመስላቸዋል እንዴ? ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ የቁርአን ተፍሲር ከመተቸት በፊት የአምላክ ቃል ነው ተብሎ የሚታመንበት ባይብል መፈተሽ አለበት፤ ተፍሲር የሰው ግንዛቤ ነውና፤ ቅድሚያ ባይብል ምድር በውሃ ላይ ተመሰረተች፣ ከምድር በታች ውሃ አለ እና በውሃ ውስጥ አንዴ አሳ አንዴ እባብ አለ የሚለውን ተረት ይፈተሽ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“የስቱሩነ”
“በሚጽፉት” ተብሎ የተቀመጠቅ ቃል “የስጡሩነ” يَسْطُرُونَ ሲሆን በግሱ መድረሻ ቅጥያ ላይ “እነርሱ” የሚል ብዜት የሆነ ስውር ተሳቢ ተውላጠ-ስም አለ፤ ይህም በብዕር ጸሐፊዎች እንዳሉ ያመለክታል፤ እነዚህም ጸሐፊዎች የትንሳኤ ቀን ምንዳና ትሩፋት የሚሰጥበትን ሰናያትና እኩያት ስራ የሚመዘግቡ በቀኝና በግራ ያሉት መላእክት ናቸው፦
54:52-53 የሠሩትንም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ዉስጥ ነው፤ ትንሹም ትልቁም ሁሉ “የተጻፈ” مُسْتَطَرٌ ነው፤
82:10-12 በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትሆኑ፤ “የተከበሩ ጸሐፊዎች” كَٰتِبِينَ የሆኑ፤ ተጠባባቂዎች፤ የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፤
50:17-18 ሁለቱ ቃል ተቀባይ በቀኙም በግራውም ተቀምጠው ቃሉን በሚቀበሉት ወቅትየሚሆነውን አስታውስ። ከቃል አንድንም አይናገርም ከእርሱ ዘንድ ቃሉን ለመመዝገብ ዝግጁ የሆኑ “መላእክት” ያሉ ቢሆን እንጅ።
መደምደሚያ
“ኑን” በሴሜቲክ ቤተሰብ ውስጥ ማለትም፦ በአካዲያን፣ በፎኒሺአን፣ በዕብራውያን፣ በአረማይክና በአረቢኛ የፊደል ስም ቢሆንም ግን ስረ-መሰረቱ “እባብ” ወይም “አሳ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በዕብራይስጥ “አሌፍ” א ማለት “በሬ” ነው፤ “ቤት” ב,ማለት “ቤት” ነው፣ “ጋሜል” ג, ማለት “ግመል” ነው፤ “ዳሌት” ד ማለት “በር” ነው፤ እያለ ይቀጥላል። የሥነ-ሆሄ ጥናት”Graphology” እንደሚያትተው የፊደሎች ቅርፅ የእንስሳት እና የግኡዛን ነገሮች ነበሩ፤ ለመሆኑ ከምድር በታች ውሃ አለው የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ምድር በውሃ ላይ ነው የፀናችው ማለትም ያለችውች የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ይህ አፈታሪክ ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር”* የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
መዝሙር 136፥6 *”ምድርን በውኃ ላይ ያጸና”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የሥነ-ምድር ጥናት”Geoology” ምድር ዝግር ሆና ከምድር በታች ውሃ አለ የሚለውን የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ፉርሽ አርጎቷል፤ ነገር ግን ባይብል ከምድር በታች ውሃ አለ ብቻ ሳይሆን የሚለው እዚያ ውሃ ውስጥ አሳ አለ ይለናል፦
ዘዳግም 4፥18 በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን”* ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ፥
በጥልቅ ባህር ውስጥ “እባብ” አለ የሚል የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ውስጥ የሚካተት ተረት በባይብል በውሃ ውስጥ የሚኖረው እባብ “ሌዋታን” ይለዋል፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ *”ሌዋታንን”* በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፥ *”በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ”* ይገድላል።
አሞጽ 9:3 በቀርሜሎስም ራስ ውስጥ ቢሸሸጉ ፈልጌ ከዚያ አወጣቸዋለሁ፤ *”በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ እባቡን”* አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል፤
ይህንን የባይብል አፈታሪክ ያጋለጠውን የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” በ 1225-1274 AD ይኖር የነበረው የክርስትናውን አቃቤ እምነት ቶማስ አኩናስ ይህ እባብ ሰይጣን ነው ብሎ አርፎቷል፤ ሙስሊም የማያነብ ይመስላቸዋል እንዴ? ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ የቁርአን ተፍሲር ከመተቸት በፊት የአምላክ ቃል ነው ተብሎ የሚታመንበት ባይብል መፈተሽ አለበት፤ ተፍሲር የሰው ግንዛቤ ነውና፤ ቅድሚያ ባይብል ምድር በውሃ ላይ ተመሰረተች፣ ከምድር በታች ውሃ አለ እና በውሃ ውስጥ አንዴ አሳ አንዴ እባብ አለ የሚለውን ተረት ይፈተሽ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በኢየሱስና በአንዱ አምላክ መካከል ያለው የኑባሬ ልዩነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
መግቢያ
‹‹ኢየሱስ ፍጹም ሰዉም ፍፁም አምላም ነዉ›› ከተባለ ይህ እሳቤ ከስነ-አመክንዮ አንፃር ብቻ ሳይሆን ከመፅሐፍ ቅዱስም ጭምር የሚጋጭና የማያስኬድ ነዉ፡፡ አምላክ ሁሉን ቻይ ፤ ሁሉን አዋቂ ፤ ፍፁም ሟች ያልሆነ immortal ነዉ፡፡ ሰዉ ደግሞ በተቃራኒዉ ሁሉን ቻይ ያልሆነ ፤ ሁሉን አዋቂ ያልሆነ ፤ ፤ ፍጹም ሟች የሆነ mmortal ነዉ፡፡ ‹‹አምላክ ፍፁም ሰዉ ፍጹም እምላክ ነዉ››ማለት- ‹‹ ሁሉን አዋቂ የሆነና ሁሉን አዋቂ ያልሆነነ ነዉ፡፡ አምላክ ሁሉን ቻይ የሆነና ሁሉን ቻይ ያልሆነ ነዉ፡፡ እምላክ ፍጹም ሟች ያልሆነ immortal ና ፍጹም ሟች የሆነ mmortal ነዉ›› ማለት ነዉ፡፡ ይህ ትርጉም የሚሰጥ ነዉን????
የሆነ ነገርን ‹‹ፍፁምም ነዉ፤ ፍፁምም አይደልም››ማለት ልክ የሆነን ነገር ‹‹ይ ነገር ክብም አራት ማዕዘንም ነዉ፡›› እንደ ማለት ነዉ፡፡ ‹‹ክብ ነዉ››ስንል ‹‹አራት ማዕዘን አይደለም ማለት ነዉ››፡፡ ‹‹አራት ማዕዘን ነዉም›› ስንል ‹‹ክብ አይደልም››ማለታችን ነዉ፡፡ ስለዚህ ሁለት የማይገናኙትን ባህርያት ሁለቱንም በአንድ ጊዜ ፍፁም መሆን ይችላልን?? ሁለት ተቃራኒ የሆኑ ነገሮችን በአንድነት ነዉ ማለት በፍፁም የማይሆን ነዉ፡፡
ለምሳሌ ‹‹አምላክ አለ››ብንል አንድ ዐረፍተ ነገር ነዉ፡፡ ‹‹አምላክ የለም››ብንል ደግሞ ሌላ ተቃራኒ አረፍተ ነገር ነዉ፡፡ ሁለቱም ትክክል በፍፁም ሊሆኑ አይችሉም፡፡ ክርስቲያኖች እንደሚሉት ‹‹ ሁለት ተቃራኒ ነገሮች በእነድነት ሊኖሩ ይችላሉ›› ብንልና ‹‹አምላክ አለ፤ እነደዚሁም አምላክ የለም፡፡››ብንል ፤ ሁለት ተቃራኒ ዓረፍተ ነገሮች ናቸዉ፡፡ ‹‹አምላክ ሁሉን ቻይ፤ ስለሆነ ምን አለበት፤ ሊኖርም ላይኖርም ይችላል፡፡ ምን የሳነዋል›› ማለት ይቻለናልን? እስቲ ወደ መደምደሚያ የሚያደርሱን የተለያየ መንደርደሪያዎችን እንይ፦
መንደርደሪያ 1
አንዱ አምላክ ፦ እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁም ይላል ፦
ሆሴ.11:9፤ እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁምና፥
በተቃራኒው ደግሞ ኢየሱስና ሃዋርያቱ ፦ ኢየሱስ ሰው ነው ይላሉ፦
ዮሐ.8:40 ነገር ግን አሁን ከእግዚእብሔር የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤
1ጢሞ.2:5 አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤the man Christ Jesus;
ሐዋ.17:31 ቀን ቀጥሮአልና፥ በዚያም ቀን ባዘጋጀው ሰው እጅ በዓለሙ ላይ በጽድቅ ሊፈርድ አለው፤
ሐዋ.2:22 የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ፤ approved of God
ኢየሱስ ሰው ከሆነ አንዱ አምላክ ሰው አይደለሁም ካለ፣ ሰው የሆነው ኢየሱስ ፣ ሰው ያልሆነውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 2
አንድነቢያትና ሃዋርያት አንዱን አምላክ አልሞተም፣ አይሞትም ይሉናል፦
ዕን.1:12 አቤቱ፥ የተቀደስህ አምላኬ ሆይ፥ አንተ ከዘላለም ጀምሮ አልነበርህምን? አንተ አትሞትም
ዕን.1:12 LORD, are you not from everlasting? My God, my Holy One, you will never die(anta lo namut). You, LORD, have appointed them to execute j1ጢሞ.6:16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።
ራእ.4:9 እንስሶቹም በዙፋን ላይ ለተቀመጠው ከዘላለምም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው ለእርሱ ክብርና ውዳሴ ምስጋናም በሰጡት ጊዜ፥
በተቃራኒው ደግሞ ኢየሱስና ሃዋርያቱ ኢየሱስ ፙች ነው ይላሉ፦
የዮሐንስ ራእይ 1.18 ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ I was dead,
2ቆሮ.5:14 ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤
ኢየሱስ ፙች ከሆነ አንዱ አምላክ የማይሞት ከሆነ ፣ የሚሞተው ኢየሱስ ፣ የማይሞተውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
መግቢያ
‹‹ኢየሱስ ፍጹም ሰዉም ፍፁም አምላም ነዉ›› ከተባለ ይህ እሳቤ ከስነ-አመክንዮ አንፃር ብቻ ሳይሆን ከመፅሐፍ ቅዱስም ጭምር የሚጋጭና የማያስኬድ ነዉ፡፡ አምላክ ሁሉን ቻይ ፤ ሁሉን አዋቂ ፤ ፍፁም ሟች ያልሆነ immortal ነዉ፡፡ ሰዉ ደግሞ በተቃራኒዉ ሁሉን ቻይ ያልሆነ ፤ ሁሉን አዋቂ ያልሆነ ፤ ፤ ፍጹም ሟች የሆነ mmortal ነዉ፡፡ ‹‹አምላክ ፍፁም ሰዉ ፍጹም እምላክ ነዉ››ማለት- ‹‹ ሁሉን አዋቂ የሆነና ሁሉን አዋቂ ያልሆነነ ነዉ፡፡ አምላክ ሁሉን ቻይ የሆነና ሁሉን ቻይ ያልሆነ ነዉ፡፡ እምላክ ፍጹም ሟች ያልሆነ immortal ና ፍጹም ሟች የሆነ mmortal ነዉ›› ማለት ነዉ፡፡ ይህ ትርጉም የሚሰጥ ነዉን????
የሆነ ነገርን ‹‹ፍፁምም ነዉ፤ ፍፁምም አይደልም››ማለት ልክ የሆነን ነገር ‹‹ይ ነገር ክብም አራት ማዕዘንም ነዉ፡›› እንደ ማለት ነዉ፡፡ ‹‹ክብ ነዉ››ስንል ‹‹አራት ማዕዘን አይደለም ማለት ነዉ››፡፡ ‹‹አራት ማዕዘን ነዉም›› ስንል ‹‹ክብ አይደልም››ማለታችን ነዉ፡፡ ስለዚህ ሁለት የማይገናኙትን ባህርያት ሁለቱንም በአንድ ጊዜ ፍፁም መሆን ይችላልን?? ሁለት ተቃራኒ የሆኑ ነገሮችን በአንድነት ነዉ ማለት በፍፁም የማይሆን ነዉ፡፡
ለምሳሌ ‹‹አምላክ አለ››ብንል አንድ ዐረፍተ ነገር ነዉ፡፡ ‹‹አምላክ የለም››ብንል ደግሞ ሌላ ተቃራኒ አረፍተ ነገር ነዉ፡፡ ሁለቱም ትክክል በፍፁም ሊሆኑ አይችሉም፡፡ ክርስቲያኖች እንደሚሉት ‹‹ ሁለት ተቃራኒ ነገሮች በእነድነት ሊኖሩ ይችላሉ›› ብንልና ‹‹አምላክ አለ፤ እነደዚሁም አምላክ የለም፡፡››ብንል ፤ ሁለት ተቃራኒ ዓረፍተ ነገሮች ናቸዉ፡፡ ‹‹አምላክ ሁሉን ቻይ፤ ስለሆነ ምን አለበት፤ ሊኖርም ላይኖርም ይችላል፡፡ ምን የሳነዋል›› ማለት ይቻለናልን? እስቲ ወደ መደምደሚያ የሚያደርሱን የተለያየ መንደርደሪያዎችን እንይ፦
መንደርደሪያ 1
አንዱ አምላክ ፦ እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁም ይላል ፦
ሆሴ.11:9፤ እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁምና፥
በተቃራኒው ደግሞ ኢየሱስና ሃዋርያቱ ፦ ኢየሱስ ሰው ነው ይላሉ፦
ዮሐ.8:40 ነገር ግን አሁን ከእግዚእብሔር የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤
1ጢሞ.2:5 አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤the man Christ Jesus;
ሐዋ.17:31 ቀን ቀጥሮአልና፥ በዚያም ቀን ባዘጋጀው ሰው እጅ በዓለሙ ላይ በጽድቅ ሊፈርድ አለው፤
ሐዋ.2:22 የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ፤ approved of God
ኢየሱስ ሰው ከሆነ አንዱ አምላክ ሰው አይደለሁም ካለ፣ ሰው የሆነው ኢየሱስ ፣ ሰው ያልሆነውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 2
አንድነቢያትና ሃዋርያት አንዱን አምላክ አልሞተም፣ አይሞትም ይሉናል፦
ዕን.1:12 አቤቱ፥ የተቀደስህ አምላኬ ሆይ፥ አንተ ከዘላለም ጀምሮ አልነበርህምን? አንተ አትሞትም
ዕን.1:12 LORD, are you not from everlasting? My God, my Holy One, you will never die(anta lo namut). You, LORD, have appointed them to execute j1ጢሞ.6:16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።
ራእ.4:9 እንስሶቹም በዙፋን ላይ ለተቀመጠው ከዘላለምም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው ለእርሱ ክብርና ውዳሴ ምስጋናም በሰጡት ጊዜ፥
በተቃራኒው ደግሞ ኢየሱስና ሃዋርያቱ ኢየሱስ ፙች ነው ይላሉ፦
የዮሐንስ ራእይ 1.18 ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ I was dead,
2ቆሮ.5:14 ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤
ኢየሱስ ፙች ከሆነ አንዱ አምላክ የማይሞት ከሆነ ፣ የሚሞተው ኢየሱስ ፣ የማይሞተውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 3
አንዱ አምላክ አይተኛም አያንቀላፋም፦
መዝ.121:4 እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀላፋምም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይተኛን ያንቀላፋል፦
mark 4:38 እርሱም በስተኋላዋ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ አንቅተውም። መምህር ሆይ፥ ስንጠፋ አይገድህምን? አሉት።
አንዱ አምላክ የማይተኛና የማያንቀላፋ ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ከሆነ ፣ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ኢየሱስ ፣ የማይተኛና የማያንቀላፋውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 4
አንዱ አምላክ አይደክምም፦
ኢሳ.40:28፤ አላወቅህምን? አልሰማህምን? YAHWEH የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።፤
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይደክማል፦
ዮሐ.4:6 በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ያህል ነበረ።
አንዱ አምላክ የማይደክም ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚደክም ከሆነ ፣ የሚደክም ኢየሱስ ፡ የማይደክመውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 5
አንዱ አምላክ አይበላም አይጠጣም፦
መዝ.50:12 ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና።
መዝ.50:13 የፍሪዳውን ሥጋ እበላለሁን? የፍየሉንስ ደም እጠጣለሁን?
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይበላል ይጠጣል ፦
Matthew 11:19 የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ፥
ያ የበላውንና የጠጣውን በሌላ መልኩ ከሰውነቱ ያስወግዳል፦
የማቴዎስ ወንጌል 15.17 ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?
አንዱ አምላክ የማይበላና የማይጠጣ ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚበላና የሚጠጣ ከሆነ ፣ የሚበላና የሚጠጣ ኢየሱስ ,፡ የማይበላና የማይጠጣውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 6
አንዱ አምላክ በክፉ ማለት በሰይጣን አይፈተንም ፦
ያዕ.1:13 ማንም ሲፈተን። በእግዚእብሔር*THEOS* እፈተናለሁ አይበል፤ እግዚእብሔር*THEOS* በክፉ አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፈትንም።
matte 13:19 የመንግሥትን ቃል ሰምቶ በማያስተውል ሁሉ፥ ክፉው ይመጣል፥ በልቡ የተዘራውንም ይነጥቃል፤ በመንገድ ዳር የተዘራው ይህ ነው።
ሉቃ8:12 በመንገድ ዳርም ያሉት የሚሰሙ ናቸው፤ ከዚህ በኋላም ዲያብሎስ ይመጣል አምነውም እንዳይድኑ ቃሉን ከልባቸው ይወስዳል። ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በክፉ ማለት በሰይጣን ይፈተናል፦
mark 1:13 በምድረ በዳም ከሰይጣን እየተፈተነ አርባ ቀን ሰነበተ ከአራዊትም ጋር ነበረ፥ መላእክቱም አገለገሉት።
አንዱ አምላክ የማይፈተን ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚፈተን ከሆነ ፣ የሚፈተነው ኢየሱስ ,፡ የማይፈተነውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 7
አንዱ አምላክ ማንንም አይመስልም እንደርሱ ያለ ማንም የለም፦
መጽሐፈ ኢዮብ 23.13 እርሱ ግን ብቻውን ነው እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው?
ኢሳ.44:7፤ እንደ እኔ ያለ ማን ነው?
ዘዳ.33:26፤ ይሹሩን ሆይ፥ በሰማያት ላይ ለረድኤትህ፥በደመናትም ላይ በታላቅነት እንደሚሄድ እንደ YAHWEH ያለ ማንም የለም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ሃዋርያትን ይመስላል እንደ እርሱ ያለ አለ ፦
ዕብ.2:17 በነገር ሁሉ ወንድሞቹን ሊመስል ተገባው።
ዘዳ.18:17፤ YAHWEH አለኝ። የተናገሩት መልካም ነው፤
ዘዳ.18:18፤ ከወንድሞቻቸው መካከል እንደ አንተ ያለ ነቢይ አስነሣላቸዋለሁ፤
አንዱ አምላክ የሚመስለው ከሌለውና እንደርሱ ያለ ከሌለው፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚመስለው ካለውና እንደርሱ ያለ ካለው ፣ ቢጤ ያለው ኢየሱስ ,፡ ቢጤ የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 8
አንዱ አምላክ መንፈስ ነው ሥጋና አጥንት የለውም ፦
ዮሐ.4:24 እግዚአብሔር*theos* መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
ሉቃ24:39 እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
ኢዮ.10:4፤ በውኑ የሥጋ ዓይን አለህን? ወይስ ሰው እንደሚያይ ታያለህን?
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ሰው ነው ሥጋና አጥንት አለው ፦
ሉቃ24:39 እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
አንዱ አምላክ ሥጋና አጥንት ከሌለው ፣ ኢየሱስ ደግሞ ሥጋና አጥንት ካለው ፣ ሥጋና አጥንት ያለው ኢየሱስ ሥጋና አጥንት የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 9
አንዱ አምላክ መጀመሪያ የለውም ፦
ኢዮ.36:26፤ እነሆ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነው፥ እኛም አናውቀውም። የዘመኑም ቍጥር አይመረመርም። ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው መጀመሪያ አለው ፦
ሉቃ3:23 ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር
የማቴዎስ ወንጌል 1.18 የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት*መጀመሪያ* greek genesis እንዲህ ነበረ።
አንዱ አምላክ መጀመሪያ ከሌለው ፣ ኢየሱስ ደግሞ መጀመሪያ ካለው ፣ መጀመሪያ ያለው ኢየሱስ ,፡ መጀመሪያ የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
አንዱ አምላክ አይተኛም አያንቀላፋም፦
መዝ.121:4 እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀላፋምም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይተኛን ያንቀላፋል፦
mark 4:38 እርሱም በስተኋላዋ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ አንቅተውም። መምህር ሆይ፥ ስንጠፋ አይገድህምን? አሉት።
አንዱ አምላክ የማይተኛና የማያንቀላፋ ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ከሆነ ፣ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ኢየሱስ ፣ የማይተኛና የማያንቀላፋውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 4
አንዱ አምላክ አይደክምም፦
ኢሳ.40:28፤ አላወቅህምን? አልሰማህምን? YAHWEH የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።፤
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይደክማል፦
ዮሐ.4:6 በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ያህል ነበረ።
አንዱ አምላክ የማይደክም ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚደክም ከሆነ ፣ የሚደክም ኢየሱስ ፡ የማይደክመውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 5
አንዱ አምላክ አይበላም አይጠጣም፦
መዝ.50:12 ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና።
መዝ.50:13 የፍሪዳውን ሥጋ እበላለሁን? የፍየሉንስ ደም እጠጣለሁን?
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይበላል ይጠጣል ፦
Matthew 11:19 የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ፥
ያ የበላውንና የጠጣውን በሌላ መልኩ ከሰውነቱ ያስወግዳል፦
የማቴዎስ ወንጌል 15.17 ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?
አንዱ አምላክ የማይበላና የማይጠጣ ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚበላና የሚጠጣ ከሆነ ፣ የሚበላና የሚጠጣ ኢየሱስ ,፡ የማይበላና የማይጠጣውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 6
አንዱ አምላክ በክፉ ማለት በሰይጣን አይፈተንም ፦
ያዕ.1:13 ማንም ሲፈተን። በእግዚእብሔር*THEOS* እፈተናለሁ አይበል፤ እግዚእብሔር*THEOS* በክፉ አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፈትንም።
matte 13:19 የመንግሥትን ቃል ሰምቶ በማያስተውል ሁሉ፥ ክፉው ይመጣል፥ በልቡ የተዘራውንም ይነጥቃል፤ በመንገድ ዳር የተዘራው ይህ ነው።
ሉቃ8:12 በመንገድ ዳርም ያሉት የሚሰሙ ናቸው፤ ከዚህ በኋላም ዲያብሎስ ይመጣል አምነውም እንዳይድኑ ቃሉን ከልባቸው ይወስዳል። ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በክፉ ማለት በሰይጣን ይፈተናል፦
mark 1:13 በምድረ በዳም ከሰይጣን እየተፈተነ አርባ ቀን ሰነበተ ከአራዊትም ጋር ነበረ፥ መላእክቱም አገለገሉት።
አንዱ አምላክ የማይፈተን ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚፈተን ከሆነ ፣ የሚፈተነው ኢየሱስ ,፡ የማይፈተነውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 7
አንዱ አምላክ ማንንም አይመስልም እንደርሱ ያለ ማንም የለም፦
መጽሐፈ ኢዮብ 23.13 እርሱ ግን ብቻውን ነው እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው?
ኢሳ.44:7፤ እንደ እኔ ያለ ማን ነው?
ዘዳ.33:26፤ ይሹሩን ሆይ፥ በሰማያት ላይ ለረድኤትህ፥በደመናትም ላይ በታላቅነት እንደሚሄድ እንደ YAHWEH ያለ ማንም የለም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ሃዋርያትን ይመስላል እንደ እርሱ ያለ አለ ፦
ዕብ.2:17 በነገር ሁሉ ወንድሞቹን ሊመስል ተገባው።
ዘዳ.18:17፤ YAHWEH አለኝ። የተናገሩት መልካም ነው፤
ዘዳ.18:18፤ ከወንድሞቻቸው መካከል እንደ አንተ ያለ ነቢይ አስነሣላቸዋለሁ፤
አንዱ አምላክ የሚመስለው ከሌለውና እንደርሱ ያለ ከሌለው፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚመስለው ካለውና እንደርሱ ያለ ካለው ፣ ቢጤ ያለው ኢየሱስ ,፡ ቢጤ የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 8
አንዱ አምላክ መንፈስ ነው ሥጋና አጥንት የለውም ፦
ዮሐ.4:24 እግዚአብሔር*theos* መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
ሉቃ24:39 እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
ኢዮ.10:4፤ በውኑ የሥጋ ዓይን አለህን? ወይስ ሰው እንደሚያይ ታያለህን?
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ሰው ነው ሥጋና አጥንት አለው ፦
ሉቃ24:39 እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
አንዱ አምላክ ሥጋና አጥንት ከሌለው ፣ ኢየሱስ ደግሞ ሥጋና አጥንት ካለው ፣ ሥጋና አጥንት ያለው ኢየሱስ ሥጋና አጥንት የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 9
አንዱ አምላክ መጀመሪያ የለውም ፦
ኢዮ.36:26፤ እነሆ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነው፥ እኛም አናውቀውም። የዘመኑም ቍጥር አይመረመርም። ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው መጀመሪያ አለው ፦
ሉቃ3:23 ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር
የማቴዎስ ወንጌል 1.18 የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት*መጀመሪያ* greek genesis እንዲህ ነበረ።
አንዱ አምላክ መጀመሪያ ከሌለው ፣ ኢየሱስ ደግሞ መጀመሪያ ካለው ፣ መጀመሪያ ያለው ኢየሱስ ,፡ መጀመሪያ የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 10
አንዱ አምላክ ሁሉ አድራጊ ነው ፡ የሚያቅተው ምንም ነገር የለም ፦
ኤር.32:28 በውኑ እኔን የሚያቅተኝ ነገር አለን?
ኦሪት ዘፍጥረት 18፥14 በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን? የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ ሣራም ልጅን ታገኛለች።
የሉቃስ ወንጌል 1፥37 ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በራሱ ምንም ሊያደርግ አይችልም፥ የሚያቅተው ነገር አለ፦
ዮሐ.5:30 እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና።
ዮሐ.5:19 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና።
ዮሐ.5:20 አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።
ዮሐ.8:28 ስለዚህም ኢየሱስ። የሰውን ልጅ ከፍ ከፍ ባደረጋችሁት ጊዜ እኔ እሆን ዘንድ አባቴም እንዳስተማረኝ እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ።
MARK 6.5 በዚያም በጥቂቶች ድውዮች ላይ እጁን ጭኖ ከመፈወስ በቀር፥ ተአምር ሊያደርግ ምንም አልቻለም።He could not do any miracles there,NIV
አንዱ አምላክ የሚያቅተው ከሌለ ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚያቅተው ካለ፣ የሚያቅተው ኢየሱስ ,፡ የሚያቅተው የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 11
አንዱ አምላክ ሁሉ አዋቂ ነው ፡ የማያውቀው ምንም ነገር የለም ፦
ዕብራውያን 4.13 እኛን በሚቆጣጠር በእርሱ ዓይኖቹ ፊት ሁሉ ነገር የተራቆተና የተገለጠ ነው እንጂ፥ በእርሱ ፊት የተሰወረ ፍጥረት የለም።
mark 13:32 ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በራሱ ምንም አያውቅም ፥ የማያውቀው ነገር አለ፦
mark 11:13 ቅጠልም ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ምናልባት አንዳች ይገኝባት እንደ ሆነ ብሎ መጣ፥ ነገር ግን የበለስ ወራት አልነበረምና መጥቶ ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።
ዮሐ.8:28 ስለዚህም ኢየሱስ። የሰውን ልጅ ከፍ ከፍ ባደረጋችሁት ጊዜ እኔ እሆን ዘንድ አባቴም እንዳስተማረኝ እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ።
ዮሐ.6:45 ሁሉም ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ ተብሎ በነቢያት ተጽፎአል፤ እንግዲህ ከአብ የሰማ የተማረም ሁሉ ወደ እኔ ይመጣል።
ዮሐ.7:15 አይሁድም። ይህ ሰው ሳይማር መጻሕፍትን እንዴት ያውቃል? ብለው ይደነቁ ነበር።
ዮሐ.7:16 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም፤
mark 13:32 ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።Who is the scope of “no one?” human and Demons
የሉቃስ ወንጌል 7.39 የጠራው ፈሪሳዊም አይቶ። ይህስ ነቢይ ቢሆን፥ ይህች የምትዳስሰው ሴት ማን እንደ ሆነች እንዴትስ እንደ ነበረች ባወቀ ነበር፥ ኃጢአተኛ ናትና ብሎ በልቡ አሰበ።
አንዱ አምላክ ሁሉ አዋቂ ከሆነ ፣ ኢየሱስ ደግሞ የማያውቀው ነገር ካለ፣ የማያውቀው ኢየሱስ ፡ ሁሉ አዋቂን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 12
አንዱ አምላክ ያልተፈጠረ ማለትም ያልተሰራ ነው ፦
ኢሳይያስ 43.10 ታውቁና ታምኑብኝ ዘንድ እኔም እንደሆንሁ ታስተውሉ ዘንድ፥ እናንተ የመረጥሁትም ባሪያዬ ምስክሮቼ ናችሁ ይላል እግዚአብሔር ከእኔ በፊት አምላክ አልተሠራም ከእኔም በኋላ አይሆንም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው የተፈጠረ ማለት የተሰራ ነው፦
ኢሳይያስ 49.5 አሁንም በእግዚአብሔር ዓይን ከብሬአለሁና፥ አምላኬም ጕልበት ሆኖኛልና ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ የሠራኝ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
አንዱ አምላክ አምላክ አይሰራም ካለ ፣ ኢየሱስ ደግሞ ተሰርቼአለው ካለ፣ የተፈጠረ ኢየሱስ ፡ ያልተፈጠረ አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መደምደሚያ
መፈጠር፣ ሰው መሆን፣ መሞት፣ መተኛት፣ ማንቀላፋት፣መድከም፣ መፈተን፣ መመሳሰል፣ ጅማሬ መኖር፣ አቅም ማጣት፣ መማር የፍጡር እንጂ የፈጣሪ ባህርይ አይደለም። ይህ የነውርና የጎደሎ ባህርይ ነው ለፈጣሪ ተገቢ አይደለም ። ፈጣሪ እንዴት በኣንድ ጊዜ ፈጣሪና ፍጡር ነው ይባላል?
ከላይ ባስቀመጥናቸው 12 ጥያቄዎች የኤፌሶን ጉባኤ በ431 AD ላይ አምላክ ሰው ሆነ ፣ ሰው አምላክ ሆነ የሚለው አስተምህሮታቸው ኣሊያም ፍጹም ማለት ሙሉ አምላክና ሙሉ ሰው የሚለው አስተምህሪታቸው ዜሮ ገባ። ምክንያቱም ኢየሱስ እራሱን ከአንዱ አምላክ ነጥሎ አውጥቶታል፦
የማርቆስ ወንጌል 10.18 ኢየሱስም፦ ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም።
“Why do you call me good?” Jesus answered. “No-one is good— except God alone.
መደምደሚያችን ኢየሱስ አንዱ አምላክ አሊያም የኣንዱ ኣምላክ ሁለተኛ አባል ሳይሆን የኣንዱ አምላክ መልክተኛ ነው፦
ዮሐንስ ወንጌል 17.3 አንተ ብቻ እውነተኛ አምላክ የሆንህ እና የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።
Now this is eternal life: that they may know you, the only true God, and Jesus Christ, whom you have sent.
Τώρα αυτό είναι η αιώνια ζωή, το να ξέρεις, τον μόνο αληθινό Θεό, και τον Ιησού Χριστό, τον οποίο έχετε στείλει.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አንዱ አምላክ ሁሉ አድራጊ ነው ፡ የሚያቅተው ምንም ነገር የለም ፦
ኤር.32:28 በውኑ እኔን የሚያቅተኝ ነገር አለን?
ኦሪት ዘፍጥረት 18፥14 በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን? የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ ሣራም ልጅን ታገኛለች።
የሉቃስ ወንጌል 1፥37 ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በራሱ ምንም ሊያደርግ አይችልም፥ የሚያቅተው ነገር አለ፦
ዮሐ.5:30 እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና።
ዮሐ.5:19 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና።
ዮሐ.5:20 አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።
ዮሐ.8:28 ስለዚህም ኢየሱስ። የሰውን ልጅ ከፍ ከፍ ባደረጋችሁት ጊዜ እኔ እሆን ዘንድ አባቴም እንዳስተማረኝ እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ።
MARK 6.5 በዚያም በጥቂቶች ድውዮች ላይ እጁን ጭኖ ከመፈወስ በቀር፥ ተአምር ሊያደርግ ምንም አልቻለም።He could not do any miracles there,NIV
አንዱ አምላክ የሚያቅተው ከሌለ ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚያቅተው ካለ፣ የሚያቅተው ኢየሱስ ,፡ የሚያቅተው የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 11
አንዱ አምላክ ሁሉ አዋቂ ነው ፡ የማያውቀው ምንም ነገር የለም ፦
ዕብራውያን 4.13 እኛን በሚቆጣጠር በእርሱ ዓይኖቹ ፊት ሁሉ ነገር የተራቆተና የተገለጠ ነው እንጂ፥ በእርሱ ፊት የተሰወረ ፍጥረት የለም።
mark 13:32 ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በራሱ ምንም አያውቅም ፥ የማያውቀው ነገር አለ፦
mark 11:13 ቅጠልም ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ምናልባት አንዳች ይገኝባት እንደ ሆነ ብሎ መጣ፥ ነገር ግን የበለስ ወራት አልነበረምና መጥቶ ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።
ዮሐ.8:28 ስለዚህም ኢየሱስ። የሰውን ልጅ ከፍ ከፍ ባደረጋችሁት ጊዜ እኔ እሆን ዘንድ አባቴም እንዳስተማረኝ እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ።
ዮሐ.6:45 ሁሉም ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ ተብሎ በነቢያት ተጽፎአል፤ እንግዲህ ከአብ የሰማ የተማረም ሁሉ ወደ እኔ ይመጣል።
ዮሐ.7:15 አይሁድም። ይህ ሰው ሳይማር መጻሕፍትን እንዴት ያውቃል? ብለው ይደነቁ ነበር።
ዮሐ.7:16 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም፤
mark 13:32 ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።Who is the scope of “no one?” human and Demons
የሉቃስ ወንጌል 7.39 የጠራው ፈሪሳዊም አይቶ። ይህስ ነቢይ ቢሆን፥ ይህች የምትዳስሰው ሴት ማን እንደ ሆነች እንዴትስ እንደ ነበረች ባወቀ ነበር፥ ኃጢአተኛ ናትና ብሎ በልቡ አሰበ።
አንዱ አምላክ ሁሉ አዋቂ ከሆነ ፣ ኢየሱስ ደግሞ የማያውቀው ነገር ካለ፣ የማያውቀው ኢየሱስ ፡ ሁሉ አዋቂን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 12
አንዱ አምላክ ያልተፈጠረ ማለትም ያልተሰራ ነው ፦
ኢሳይያስ 43.10 ታውቁና ታምኑብኝ ዘንድ እኔም እንደሆንሁ ታስተውሉ ዘንድ፥ እናንተ የመረጥሁትም ባሪያዬ ምስክሮቼ ናችሁ ይላል እግዚአብሔር ከእኔ በፊት አምላክ አልተሠራም ከእኔም በኋላ አይሆንም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው የተፈጠረ ማለት የተሰራ ነው፦
ኢሳይያስ 49.5 አሁንም በእግዚአብሔር ዓይን ከብሬአለሁና፥ አምላኬም ጕልበት ሆኖኛልና ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ የሠራኝ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
አንዱ አምላክ አምላክ አይሰራም ካለ ፣ ኢየሱስ ደግሞ ተሰርቼአለው ካለ፣ የተፈጠረ ኢየሱስ ፡ ያልተፈጠረ አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መደምደሚያ
መፈጠር፣ ሰው መሆን፣ መሞት፣ መተኛት፣ ማንቀላፋት፣መድከም፣ መፈተን፣ መመሳሰል፣ ጅማሬ መኖር፣ አቅም ማጣት፣ መማር የፍጡር እንጂ የፈጣሪ ባህርይ አይደለም። ይህ የነውርና የጎደሎ ባህርይ ነው ለፈጣሪ ተገቢ አይደለም ። ፈጣሪ እንዴት በኣንድ ጊዜ ፈጣሪና ፍጡር ነው ይባላል?
ከላይ ባስቀመጥናቸው 12 ጥያቄዎች የኤፌሶን ጉባኤ በ431 AD ላይ አምላክ ሰው ሆነ ፣ ሰው አምላክ ሆነ የሚለው አስተምህሮታቸው ኣሊያም ፍጹም ማለት ሙሉ አምላክና ሙሉ ሰው የሚለው አስተምህሪታቸው ዜሮ ገባ። ምክንያቱም ኢየሱስ እራሱን ከአንዱ አምላክ ነጥሎ አውጥቶታል፦
የማርቆስ ወንጌል 10.18 ኢየሱስም፦ ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም።
“Why do you call me good?” Jesus answered. “No-one is good— except God alone.
መደምደሚያችን ኢየሱስ አንዱ አምላክ አሊያም የኣንዱ ኣምላክ ሁለተኛ አባል ሳይሆን የኣንዱ አምላክ መልክተኛ ነው፦
ዮሐንስ ወንጌል 17.3 አንተ ብቻ እውነተኛ አምላክ የሆንህ እና የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።
Now this is eternal life: that they may know you, the only true God, and Jesus Christ, whom you have sent.
Τώρα αυτό είναι η αιώνια ζωή, το να ξέρεις, τον μόνο αληθινό Θεό, και τον Ιησού Χριστό, τον οποίο έχετε στείλει.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ልጅ የለውም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥4 *እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው*፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
አበይት ክርስቲያኖች ኢየሱስ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር አብን አህሎና መስሎ ከአብ "ባህርይ ዘእም-ባህርይ አካል ዘእም-አካል" ማለትም ከባህርይው ባህርይ ወስዶ ከአካሉ አካሉን ወስዶ ተወለደ ይሉናል። ልጅ ከአባቱ አብራክ ሲገኝ ልጅ የአባት ቢጤ፣ ተጋሪ እና ወራሽ ነው፤ ሰው ሰውን ሲወልድ ሁለት ሰው እንጂ አንድ ሰው እንደማይባል ሁሉ "አምላክ ዘእም-አምላክ" ማለትም ከአምላክ አምላክ ከተገኘ ሁለት አምላክ ይሆናል። አምላካችን አላህ ቁርኣን ካወረደበት ምክንያት አንዱ እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት ነው፦
18፥4 *እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው*፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፦
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
4፥171 *ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የእርሱ ነው*፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ سُبْحَانَهُ أَن يَكُونَ لَهُ وَلَدٌ ۘ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ وَكِيلًا
10፥68 *«አላህ ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ ተብቃቂ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ እናንተ ዘንድ በዚህ በምትሉት ምንም አስረጅ የላችሁም፡፡ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን?* قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ الْغَنِيُّ ۖ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ إِنْ عِندَكُم مِّن سُلْطَانٍ بِهَـٰذَا ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
19፥92 *ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም*፡፡ وَمَا يَنبَغِي لِلرَّحْمَـٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا
ልጅ መጫወቻ መደሰቻ ነው፤ ይህም የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ ነው፦
6፥32 *የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ እና ላግጣ እንጅ ሌላ አይደለችም*፡፡ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا لَعِبٌ وَلَهْوٌ ۖ
አላህ ልጅን መያዝ ቢፈል ኖሮ ከእርሱ ዘንድ ይይዝ ነበር፤ ነገር ግን ጥራት ይገባው ያንን ሰሪ አይደለም፤ ልጅ አለው የሚሉት ብርቱ ቅጣት አላቸው፦
21፥17 *መጫወቻን ልንይዝ በሻን ኖሮ ከእኛ ዘንድ በያዝነው ነበር፡፡ ግን ሠሪዎች አይደለንም*፡፡ لَوْ أَرَدْنَا أَن نَّتَّخِذَ لَهْوًا لَّاتَّخَذْنَاهُ مِن لَّدُنَّا إِن كُنَّا فَاعِلِينَ
"ከእኛ ዘንድ" ማለት "ከሚፈጥረው" ማለት ነው፤ ለምሳሌ ልጅ ከእርሱ ዘንድ የሚሰጥ ነውና፦
39፥4 *አላህ ልጅን መያዝ በፈለገ ኖሮ "ከሚፈጥረው" ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ ነበር፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ አሸናፊው አንዱ አላህ ነው*፡፡ لَّوْ أَرَادَ اللَّهُ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا لَّاصْطَفَىٰ مِمَّا يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ اللَّهُ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ
19፥5 «እኔም ከበኋላዬ ዘመዶቼን በእርግጥ ፈራሁ፡፡ ሚስቴም መካን ነበረች ስለዚህ *ከአንተ ዘንድ ለእኔ ልጅን ስጠኝ*፡፡ وَإِنِّي خِفْتُ الْمَوَالِيَ مِن وَرَائِي وَكَانَتِ امْرَأَتِي عَاقِرًا فَهَبْ لِي مِن لَّدُنكَ وَلِيًّا
"ከሚፈጥረው" እና "ከአንተ ዘንድ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ "ከእኛ ዘንድ" ማለት እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት ያመለክታል፤ ምክንያቱም ዐውዱ ላይ፦ "አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ" ብለዋልና፦
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት* እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
21፥26 *«አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም መላእክት የተከበሩ ባሮች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَـٰنُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۚ بَلْ عِبَادٌ مُّكْرَمُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥4 *እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው*፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
አበይት ክርስቲያኖች ኢየሱስ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር አብን አህሎና መስሎ ከአብ "ባህርይ ዘእም-ባህርይ አካል ዘእም-አካል" ማለትም ከባህርይው ባህርይ ወስዶ ከአካሉ አካሉን ወስዶ ተወለደ ይሉናል። ልጅ ከአባቱ አብራክ ሲገኝ ልጅ የአባት ቢጤ፣ ተጋሪ እና ወራሽ ነው፤ ሰው ሰውን ሲወልድ ሁለት ሰው እንጂ አንድ ሰው እንደማይባል ሁሉ "አምላክ ዘእም-አምላክ" ማለትም ከአምላክ አምላክ ከተገኘ ሁለት አምላክ ይሆናል። አምላካችን አላህ ቁርኣን ካወረደበት ምክንያት አንዱ እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት ነው፦
18፥4 *እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው*፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፦
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
4፥171 *ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የእርሱ ነው*፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ سُبْحَانَهُ أَن يَكُونَ لَهُ وَلَدٌ ۘ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ وَكِيلًا
10፥68 *«አላህ ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ ተብቃቂ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ እናንተ ዘንድ በዚህ በምትሉት ምንም አስረጅ የላችሁም፡፡ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን?* قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ الْغَنِيُّ ۖ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ إِنْ عِندَكُم مِّن سُلْطَانٍ بِهَـٰذَا ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
19፥92 *ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም*፡፡ وَمَا يَنبَغِي لِلرَّحْمَـٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا
ልጅ መጫወቻ መደሰቻ ነው፤ ይህም የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ ነው፦
6፥32 *የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ እና ላግጣ እንጅ ሌላ አይደለችም*፡፡ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا لَعِبٌ وَلَهْوٌ ۖ
አላህ ልጅን መያዝ ቢፈል ኖሮ ከእርሱ ዘንድ ይይዝ ነበር፤ ነገር ግን ጥራት ይገባው ያንን ሰሪ አይደለም፤ ልጅ አለው የሚሉት ብርቱ ቅጣት አላቸው፦
21፥17 *መጫወቻን ልንይዝ በሻን ኖሮ ከእኛ ዘንድ በያዝነው ነበር፡፡ ግን ሠሪዎች አይደለንም*፡፡ لَوْ أَرَدْنَا أَن نَّتَّخِذَ لَهْوًا لَّاتَّخَذْنَاهُ مِن لَّدُنَّا إِن كُنَّا فَاعِلِينَ
"ከእኛ ዘንድ" ማለት "ከሚፈጥረው" ማለት ነው፤ ለምሳሌ ልጅ ከእርሱ ዘንድ የሚሰጥ ነውና፦
39፥4 *አላህ ልጅን መያዝ በፈለገ ኖሮ "ከሚፈጥረው" ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ ነበር፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ አሸናፊው አንዱ አላህ ነው*፡፡ لَّوْ أَرَادَ اللَّهُ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا لَّاصْطَفَىٰ مِمَّا يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ اللَّهُ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ
19፥5 «እኔም ከበኋላዬ ዘመዶቼን በእርግጥ ፈራሁ፡፡ ሚስቴም መካን ነበረች ስለዚህ *ከአንተ ዘንድ ለእኔ ልጅን ስጠኝ*፡፡ وَإِنِّي خِفْتُ الْمَوَالِيَ مِن وَرَائِي وَكَانَتِ امْرَأَتِي عَاقِرًا فَهَبْ لِي مِن لَّدُنكَ وَلِيًّا
"ከሚፈጥረው" እና "ከአንተ ዘንድ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ "ከእኛ ዘንድ" ማለት እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት ያመለክታል፤ ምክንያቱም ዐውዱ ላይ፦ "አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ" ብለዋልና፦
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት* እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
21፥26 *«አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም መላእክት የተከበሩ ባሮች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَـٰنُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۚ بَلْ عِبَادٌ مُّكْرَمُونَ
የፈርዖንም ሚስት፦ "ለእኔ ለአንተም ልጅ አድርገን ልንይዘው" ማለቷ ይህ ልጅ አድርጎ መያዝ የፍጡር ባህርይ ነው፦
28፥9 የፈርዖንም ሚስት፦ "ለእኔ ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው፤ አትግደሉት፡፡ ሊጠቅመን ወይም *ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና"* አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
ኸረ ልጅ ያዘ ከማለትም አልፈው ወለደ ብለዋል፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፤ አላህ አልወለደም፤ አልተወለደምም፦
37፥152 ፦ "አላህ ወለደ" አሉ፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡ وَلَدَ اللَّهُ وَإِنَّهُمْ لَكَاذِبُونَ
112፥3 *አልወለደም፤ አልተወለደምም*፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
አላህ የሚጋራው ባልደረባ ስለሌለው ልጅም አይኖረውም፤ ምክንያቱም ልጅ የአባት ምትክ፣ ተጋሪ፣ ሞክሼ ስለሚሆን ነው፦
6፥101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው፡፡ *ለእርሱ ሚስት የሌለችው ሲኾን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ*፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ أَنَّىٰ يَكُونُ لَهُ وَلَدٌ وَلَمْ تَكُن لَّهُ صَاحِبَةٌ ۖ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
"የኩኑ" يَكُونُ ማለት "ይኖረዋል" ማለት ሲሆን ባህርይ ያሳያል፤ አላህ ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፤ ከመነሻው "ሚስት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሷሒበት" صَٰحِبَة ሲሆን "ባልደረባ" ማለት ነው፤ "አስሐብ" أَصْحَٰب ወይም "ሷሒብ صَاحِب ደግሞ "ባልደረባ" "አጋር" "ሞክሼ" "ባለንጀራ" ከሆነ ፈጣሪ ከመነሻው "ባልደረባ" "ተጋሪ" "አጋር" "ሞክሼ" "ባለንጀራ" የለውም፦
6፥163 *ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ*፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
በንግሥና ተጋሪ የሌለው ስለሆነ ልጅም አልያዘም፤ ተጋሪ ባልደረባ ከሌለው እንዴት ልጅ ይኖረዋል? የጌታችን ክብር ላቀ፤ እርሱ ባልደረባም ልጅንም አልያዘም፦
17፥111 *ምስጋና ለአላህ *ለዚያ ልጅን ላልያዘው፣ ለእርሱም በንግሥናው ተጋሪ ለሌለው*፣ ለእርሱም ከውርደት ረዳት ለሌለው ይገባው በልም፡፡ ማክበርንም አክብረው፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي لَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَلَمْ يَكُن لَّهُ وَلِيٌّ مِّنَ الذُّلِّ ۖ وَكَبِّرْهُ تَكْبِيرًا
25፥2 እርሱ ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ የኾነ፣ *ልጅንም ያልያዘ፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረ እና በትክክልም ያዘጋጀው ነው*፡፡ الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ فَقَدَّرَهُ تَقْدِيرًا
72፥3 ፦ "እነሆም የጌታችን ክብር ላቀ፡፡ *ሚስትንም ልጅንም አልያዘም"*፡፡ وَأَنَّهُ تَعَالَىٰ جَدُّ رَبِّنَا مَا اتَّخَذَ صَاحِبَةً وَلَا وَلَدًا
ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፤ ምንም ልጅን አልያዘም፤ ለአልረሕማን ልጅ የለውም እንጂ ቢኖረው እንገዛው ነበር ማለት አለመኖሩን የሚያጸና ነው፤ ለምሳሌ አንተ አምላክ ብትሆን አመልክህ ነበር ማለት አምላክ አይደለህም ማለት ነው፤ በተመሳሳይም ልጅ የለውም ማለት ነው፦
23፥91 *አላህ ምንም ልጅን አልያዘም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ ያን ጊዜ ሌላ አምላክ በነበረ ኖሮ አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር በተለየ ነበር፡፡ ከፊላቸውም በከፊሉ ለይ በላቀ ነበር፡፡ አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ۚ إِذًا لَّذَهَبَ كُلُّ إِلَـٰهٍ بِمَا خَلَقَ وَلَعَلَا بَعْضُهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۚ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
43፥81 "ለአልረሕማን ልጅ የለውም እንጂ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
28፥9 የፈርዖንም ሚስት፦ "ለእኔ ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው፤ አትግደሉት፡፡ ሊጠቅመን ወይም *ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና"* አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
ኸረ ልጅ ያዘ ከማለትም አልፈው ወለደ ብለዋል፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፤ አላህ አልወለደም፤ አልተወለደምም፦
37፥152 ፦ "አላህ ወለደ" አሉ፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡ وَلَدَ اللَّهُ وَإِنَّهُمْ لَكَاذِبُونَ
112፥3 *አልወለደም፤ አልተወለደምም*፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
አላህ የሚጋራው ባልደረባ ስለሌለው ልጅም አይኖረውም፤ ምክንያቱም ልጅ የአባት ምትክ፣ ተጋሪ፣ ሞክሼ ስለሚሆን ነው፦
6፥101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው፡፡ *ለእርሱ ሚስት የሌለችው ሲኾን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ*፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ أَنَّىٰ يَكُونُ لَهُ وَلَدٌ وَلَمْ تَكُن لَّهُ صَاحِبَةٌ ۖ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
"የኩኑ" يَكُونُ ማለት "ይኖረዋል" ማለት ሲሆን ባህርይ ያሳያል፤ አላህ ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፤ ከመነሻው "ሚስት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሷሒበት" صَٰحِبَة ሲሆን "ባልደረባ" ማለት ነው፤ "አስሐብ" أَصْحَٰب ወይም "ሷሒብ صَاحِب ደግሞ "ባልደረባ" "አጋር" "ሞክሼ" "ባለንጀራ" ከሆነ ፈጣሪ ከመነሻው "ባልደረባ" "ተጋሪ" "አጋር" "ሞክሼ" "ባለንጀራ" የለውም፦
6፥163 *ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ*፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
በንግሥና ተጋሪ የሌለው ስለሆነ ልጅም አልያዘም፤ ተጋሪ ባልደረባ ከሌለው እንዴት ልጅ ይኖረዋል? የጌታችን ክብር ላቀ፤ እርሱ ባልደረባም ልጅንም አልያዘም፦
17፥111 *ምስጋና ለአላህ *ለዚያ ልጅን ላልያዘው፣ ለእርሱም በንግሥናው ተጋሪ ለሌለው*፣ ለእርሱም ከውርደት ረዳት ለሌለው ይገባው በልም፡፡ ማክበርንም አክብረው፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي لَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَلَمْ يَكُن لَّهُ وَلِيٌّ مِّنَ الذُّلِّ ۖ وَكَبِّرْهُ تَكْبِيرًا
25፥2 እርሱ ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ የኾነ፣ *ልጅንም ያልያዘ፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረ እና በትክክልም ያዘጋጀው ነው*፡፡ الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ فَقَدَّرَهُ تَقْدِيرًا
72፥3 ፦ "እነሆም የጌታችን ክብር ላቀ፡፡ *ሚስትንም ልጅንም አልያዘም"*፡፡ وَأَنَّهُ تَعَالَىٰ جَدُّ رَبِّنَا مَا اتَّخَذَ صَاحِبَةً وَلَا وَلَدًا
ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፤ ምንም ልጅን አልያዘም፤ ለአልረሕማን ልጅ የለውም እንጂ ቢኖረው እንገዛው ነበር ማለት አለመኖሩን የሚያጸና ነው፤ ለምሳሌ አንተ አምላክ ብትሆን አመልክህ ነበር ማለት አምላክ አይደለህም ማለት ነው፤ በተመሳሳይም ልጅ የለውም ማለት ነው፦
23፥91 *አላህ ምንም ልጅን አልያዘም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ ያን ጊዜ ሌላ አምላክ በነበረ ኖሮ አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር በተለየ ነበር፡፡ ከፊላቸውም በከፊሉ ለይ በላቀ ነበር፡፡ አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ۚ إِذًا لَّذَهَبَ كُلُّ إِلَـٰهٍ بِمَا خَلَقَ وَلَعَلَا بَعْضُهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۚ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
43፥81 "ለአልረሕማን ልጅ የለውም እንጂ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጾም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ፆም ማለት ምን ማለት ነው? ለምን ይፆማል? መቼ ይፆማል? ማን ነው የሚፆመው? ለሚሉት ጥያቄዎች አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ የተናገረውን ነጥብ በነጥብ ማየት ይኖርብናል፦
2:183 “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” “ጾም” “በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት”ْ ላይ እንደ ተጻፈ “በእናንተም” ላይ “ተጻፈ” “ልትጠነቀቁ ይከጀላልና” ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
ነጥብ አንድ
“ጾም”
“ፆም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሰውም” صَوْم ሲሆን ተመሳሳይ ሆኖ የገባው ቃል ደግሞ “ሲያም” صِيَام ነው፤ አንድ ሰው ምንም ነገር ሳይቀምስ ሲቀር ፆሙን ዋለ ይባላል፤ ያ ማለት ከምግብና ከመጠጥ “ተከለከለ” አሊያም “ተቆጠበ” ማለት ነው፤ ፆም “መከልከል” ወይም “መቆጠብ” መሆኑን የምናውቀው ለምሳሌ የአለመናገር ተቃራኒ የሆነውን “ዝምታን” ለማመልከት “ሰውም” صَوْم የሚለው ቃል አገልግሎት ላይ ውሏል፦
19:26 ብይም፣ ጠጭም፤ ተደሰችም፤ ከሰዎችም አንድን ብታይ ፦ እኔ ለአልረሕማን “ዝምታን” صَوْمًا ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰዉን በፍጹም አላነጋግርም በይ።
መርየም “ሰውማ” صَوْمًا ስትል ከንግግር መቆጠቧን ካመለከተ ፆም ማለት ከምግብና ከመጠጥ መከልከል እንጂ ከስጋ እና ከስጋ ተዋእፆ ከሆኑት እንቁላል፣ ወተት፣ አይብ እየተቆጠቡ ነገር ግን በእጅ አዙር የስጋ፣ የእንቁላል፣ የወተት ምትክ የሆኑትን ባቄላ፣ አተር፣ በቆሎ፣ ገብስ የመሳሰሉት በሳይክል ተዙሮ የማያልቀውን ቡፌ መብላት አይደለም፤ ፆም ከምግብና ከመጠጥ ብቻ ሳይሆን ከሚታይ፣ ከሚሰማ፣ ከሚታሰብ ነገር መቆጠብን እንደሚጨም በቋንቋ ሙግት አይተናል፤ በፆም ማፍጠሪያ ጊዜ መብላት መጠጣት ብቻ ሳይሆን ከሃላል ጥንድ ጋር ተራክቦ ማድረግም ተፈቅዷል፤ መግሪብ አዛን ካለበት እስከ ፈጅር የኾነው ነጩ ክር የተባለው ብርሃን ጥቁሩ ክር ከተባለው ጨለማ እስከሚለይ ድረስ የፈለግነውን የምግብ አይነት እንድንመገብ አምላካችን ፈቅዶልናል፦
2:187 “በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ”፡፡ እነርሱ ለናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ አላህ እናንተ ነፍሶቻችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ በእናንተም ላይ ተመለሰላችሁ፤ ከእናንተም ይቅርታ አደረገ፡፡ አሁን ተገናኙዋቸው፡፡ አላህም ለናንተ የጻፈላችሁን ነገር ልጅን ፈልጉ፡፡ “ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፤ ጠጡም”፡፡ ከዚያም ጾምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ፡፡
አላህ የሚፆመውን ወንድ ባሪያውን “ሳዒሚን” صَّآئِمِين ሲላቸው የምትፆመውን ሴት ባሪያውን ደግሞ “ሳዒማት” صَّآئِمَٰت ብሎ ይጠራቸዋል፦
33:35 ሙስሊሞች ወንዶችና ሙስሊሞች ሴቶች፣ ምእምናንና ምእምናትም፣ ታዛዦች ወንዶችና ታዛዦች ሴቶችም፣ እውነተኞች ወንዶችና እውነተኞች ሴቶችም፣ ታጋሾች ወንዶችና ታጋሾች ሴቶችም፣ አላህን ፈሪዎች ወንዶችና አላህን ፈሪዎች ሴቶችም፣ መጽዋቾች ወንዶችና መጽዋቾች ሴቶችም፣ “ጿሚዎች ወንዶች” እና “ጿሚዎች ሴቶችም” ፣ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂዎች ሴቶችም፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል።
ነጥብ ሁለት
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ”
“ያ አዩሐል ለዚነ አመኑ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ያመኑትን ምእምናን መሆኑን ለማመልከት ብዙ ጊዜ አላህ ያወሳዋል፣ ያ ማለት ማን ነው የሚፆመው? ተብሎ ለሚጠየቀው ወሳኝ ጥያቄ አማኞች መሆናቸውን ከነገረም ለመፆም ምእመን መሆን ሸርጥ ነው፦
66:8 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ንጹሕ የሆነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፤
22:77 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም ተገዙ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ ልትድኑ ይከጃልላችኃልና።
33:41 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا አላህ ብዙ ማውሳትን አውሱት።
33:70 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا አላህን ፍሩ፤ ትክክለኛውንም ንግግር ተናገሩ።
9:119 “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُواአላህን ፍሩ፤ ከዉነተኞቹም ጋር ሁኑ።
አላህ ለምእምናን ንጹሕ የሆነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፣ በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም ተገዙ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ አላህ ብዙ ማውሳትን አውሱት፣ አላህን ፍሩ፤ ትክክለኛውንም ንግግር ተናገሩ፣ ከዉነተኞቹም ጋር ሁኑ የመሳሰሉትን ላመኑ አማኞች እንደተናገረ ሁሉ ጹሙ ያለውም ላመኑ አማኞች መሆኑን ለማመልከት ሲጀምር “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ብሎ ነው፣ በመቀጠል በሽተኛና መንገደኛ በፆም ወቅት መፆም እንደሌለበትና እንዴት ቀዳ ማውጣት እንዳለበት ይነግረናል፦
2:184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡ ከእናንተም ውሰጥ “በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው” ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ “በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ ቤዛን በመጨመር መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ ፈቅዶ መጨመሩ ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለናንተ የበለጠ ነው፤ የምታውቁ ብትኾኑ ትመርጡታላችሁ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ፆም ማለት ምን ማለት ነው? ለምን ይፆማል? መቼ ይፆማል? ማን ነው የሚፆመው? ለሚሉት ጥያቄዎች አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ የተናገረውን ነጥብ በነጥብ ማየት ይኖርብናል፦
2:183 “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” “ጾም” “በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት”ْ ላይ እንደ ተጻፈ “በእናንተም” ላይ “ተጻፈ” “ልትጠነቀቁ ይከጀላልና” ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
ነጥብ አንድ
“ጾም”
“ፆም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሰውም” صَوْم ሲሆን ተመሳሳይ ሆኖ የገባው ቃል ደግሞ “ሲያም” صِيَام ነው፤ አንድ ሰው ምንም ነገር ሳይቀምስ ሲቀር ፆሙን ዋለ ይባላል፤ ያ ማለት ከምግብና ከመጠጥ “ተከለከለ” አሊያም “ተቆጠበ” ማለት ነው፤ ፆም “መከልከል” ወይም “መቆጠብ” መሆኑን የምናውቀው ለምሳሌ የአለመናገር ተቃራኒ የሆነውን “ዝምታን” ለማመልከት “ሰውም” صَوْم የሚለው ቃል አገልግሎት ላይ ውሏል፦
19:26 ብይም፣ ጠጭም፤ ተደሰችም፤ ከሰዎችም አንድን ብታይ ፦ እኔ ለአልረሕማን “ዝምታን” صَوْمًا ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰዉን በፍጹም አላነጋግርም በይ።
መርየም “ሰውማ” صَوْمًا ስትል ከንግግር መቆጠቧን ካመለከተ ፆም ማለት ከምግብና ከመጠጥ መከልከል እንጂ ከስጋ እና ከስጋ ተዋእፆ ከሆኑት እንቁላል፣ ወተት፣ አይብ እየተቆጠቡ ነገር ግን በእጅ አዙር የስጋ፣ የእንቁላል፣ የወተት ምትክ የሆኑትን ባቄላ፣ አተር፣ በቆሎ፣ ገብስ የመሳሰሉት በሳይክል ተዙሮ የማያልቀውን ቡፌ መብላት አይደለም፤ ፆም ከምግብና ከመጠጥ ብቻ ሳይሆን ከሚታይ፣ ከሚሰማ፣ ከሚታሰብ ነገር መቆጠብን እንደሚጨም በቋንቋ ሙግት አይተናል፤ በፆም ማፍጠሪያ ጊዜ መብላት መጠጣት ብቻ ሳይሆን ከሃላል ጥንድ ጋር ተራክቦ ማድረግም ተፈቅዷል፤ መግሪብ አዛን ካለበት እስከ ፈጅር የኾነው ነጩ ክር የተባለው ብርሃን ጥቁሩ ክር ከተባለው ጨለማ እስከሚለይ ድረስ የፈለግነውን የምግብ አይነት እንድንመገብ አምላካችን ፈቅዶልናል፦
2:187 “በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ”፡፡ እነርሱ ለናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ አላህ እናንተ ነፍሶቻችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ በእናንተም ላይ ተመለሰላችሁ፤ ከእናንተም ይቅርታ አደረገ፡፡ አሁን ተገናኙዋቸው፡፡ አላህም ለናንተ የጻፈላችሁን ነገር ልጅን ፈልጉ፡፡ “ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፤ ጠጡም”፡፡ ከዚያም ጾምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ፡፡
አላህ የሚፆመውን ወንድ ባሪያውን “ሳዒሚን” صَّآئِمِين ሲላቸው የምትፆመውን ሴት ባሪያውን ደግሞ “ሳዒማት” صَّآئِمَٰت ብሎ ይጠራቸዋል፦
33:35 ሙስሊሞች ወንዶችና ሙስሊሞች ሴቶች፣ ምእምናንና ምእምናትም፣ ታዛዦች ወንዶችና ታዛዦች ሴቶችም፣ እውነተኞች ወንዶችና እውነተኞች ሴቶችም፣ ታጋሾች ወንዶችና ታጋሾች ሴቶችም፣ አላህን ፈሪዎች ወንዶችና አላህን ፈሪዎች ሴቶችም፣ መጽዋቾች ወንዶችና መጽዋቾች ሴቶችም፣ “ጿሚዎች ወንዶች” እና “ጿሚዎች ሴቶችም” ፣ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂዎች ሴቶችም፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል።
ነጥብ ሁለት
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ”
“ያ አዩሐል ለዚነ አመኑ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ያመኑትን ምእምናን መሆኑን ለማመልከት ብዙ ጊዜ አላህ ያወሳዋል፣ ያ ማለት ማን ነው የሚፆመው? ተብሎ ለሚጠየቀው ወሳኝ ጥያቄ አማኞች መሆናቸውን ከነገረም ለመፆም ምእመን መሆን ሸርጥ ነው፦
66:8 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ንጹሕ የሆነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፤
22:77 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም ተገዙ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ ልትድኑ ይከጃልላችኃልና።
33:41 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا አላህ ብዙ ማውሳትን አውሱት።
33:70 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا አላህን ፍሩ፤ ትክክለኛውንም ንግግር ተናገሩ።
9:119 “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُواአላህን ፍሩ፤ ከዉነተኞቹም ጋር ሁኑ።
አላህ ለምእምናን ንጹሕ የሆነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፣ በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም ተገዙ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ አላህ ብዙ ማውሳትን አውሱት፣ አላህን ፍሩ፤ ትክክለኛውንም ንግግር ተናገሩ፣ ከዉነተኞቹም ጋር ሁኑ የመሳሰሉትን ላመኑ አማኞች እንደተናገረ ሁሉ ጹሙ ያለውም ላመኑ አማኞች መሆኑን ለማመልከት ሲጀምር “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ብሎ ነው፣ በመቀጠል በሽተኛና መንገደኛ በፆም ወቅት መፆም እንደሌለበትና እንዴት ቀዳ ማውጣት እንዳለበት ይነግረናል፦
2:184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡ ከእናንተም ውሰጥ “በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው” ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ “በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ ቤዛን በመጨመር መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ ፈቅዶ መጨመሩ ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለናንተ የበለጠ ነው፤ የምታውቁ ብትኾኑ ትመርጡታላችሁ፡፡
ነጥብ ሶስት
“ተጻፈ”
“ኩቲበ” كُتِبَ ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ከተበ” كَتَبَ ከሚለው የመጣ ሲሆን “ተገለጸ፣ ተደነገገ፣ ተደነባ”prescribed” ማለት ነው፤ ይህንን በዚህ ከተረዳን መቼ ነው መፆም ያለብን? የሚለውን እምላካችን በቃሉ ገልፃልናል፦
2:185 እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት “የረመዳን ወር ነው”፡፡ ከእናንተም “ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”፡፡
2:184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡
የወር ስሞች ቅደም ተከተል፡-
1ኛ ወር- ሙሐረም
2ኛ ወር- ሰፈር
3ኛ ወር- ረቢዑል-አወል
4ኛ ወር- ረቢዑ-ሣኒ
5ኛ ወር- ጀማዱል-አወል
6ኛ ወር- ጀማዱ-ሣኒ
7ኛ ወር- ረጀብ
8ኛ ወር- ሻዕባን
9ኛ ወር- ረመዷን
10ኛ ወር- ሸዋል
11ኛ ወር- ዙል-ቀዒዳህ
12ኛ ወር- ዙል-ሒጃህ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9 ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚፆምበት ምክንያት ቁርአን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ስለወረደ ነው፤ ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም፤ “ረመዷን” رمضان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው።
ነገር ግን በክርስትና ያሉት ሰባቱ አፅማዋት ማለትም ፅጌ፣ ገና፣ ነነዌ፣ ሁዳዴ፣ ሰኔ፣ፍልሰታ እና እሮብና አርብ የቤተክርስቲያን መሪዎች ቀስ በቀስ በጊዜ ሂደት የደነገጓቸው ሰው ሰራሽ እንጂ የመለኮት ትእዛዞች አይደሉም፤ የነነዌ ፃምም ለነነዌ ሰዎች ለሶስት ቀን የተሰጠ እንጂ አማኞች እንዲፆሙ የታዘዘበት መርህ አይደለም። ታዲያ አምላካችም አላህ ፆም “በእነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ” ሲለን “እነዚያ ከናንተ በፊት” የተባሉት ህዝቦች እነማን ናቸው?
ነጥብ አራት
“እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት”
አላህ “እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት” የሚላቸው ህዝቦች ግህደተ-መለኮትን”Reveletation” አውርዶላቸው የነበሩትን የመፅሃፉ ህዝቦችን ነው፦
42:3 እንደዚሁ አሸናፊው፣ ጥበበኛው አላህ ወደ እናንተ ያወርዳል፤ ወደ “እነዚያም ከእናንተ በፊት ወደነበሩት” الَّذِينَ مِنْ قَبْلِكَ ሕዝቦች አውርዷል።
39:65 ብታጋራ ሥራህ በእርግጥ ይታበሳል፤ በእርግጥም ከከሐዲዎቹ ትሆናለህ ማለት ወደ አንተም ወደ “እነዚያም ካንተ በፊት ወደነበሩት” الَّذِينَ مِنْ قَبْلِكَ በእርግጥ ተወርዷል።
5:5 ከምእምናት ጥብቆቹም “ከእነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ክተሰጡት” الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ مِنْ قَبْلِكُمْ ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎችና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ መህሮቻቸውን በሰጠችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው፤
4:131″እነዚያንም ከናንተ በፊት መጽሐፍን የተሰጡትን” الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ مِنْ قَبْلِكُمْ፣ እናንተንም አላህን ፍሩ፣ በማለት በእርግጥ “አዘዝን”፤
“እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት” “እነዚያንም ከናንተ በፊት መጽሐፍን የተሰጡትን” የተባሉት የመፅሃፉ ህዝቦች ሲሆኑ “እናንተ” ብሎ በሁለተኛ መደብ የሚያናግራቸው ደግሞ በቁርአን ያመኑትን ነብያችንንና ተከታዮቻቸው ነው፦
2፥285 መልክተኛው ከጌታው ወደ እርሱ በተወረደው አመነ፡፡ ምእምኖቹም እንደዚሁ፡፡
አላህ ስለ ፆም ለመፅሃፉ ሰዎች ገልፆ እንደነበር ነግሮናል፤ ነገር ግን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፣ ምክንያቱም ከመለኮት የመጣውን እውነት ከሰው ትምህርት ጋር በመጨመር ቀላቅለውታል፤ ከመለኮት የመጣውን እውነት በመቀነስ ደብቀውታል፤ በዚህም ስለ ፆም ትምህት መቼ እንደሚፃም፣ እንዴት እንደሚፆም፣ ለምን እንደሚፆም አንጓው ባይኖርም እሳቤው ከሞላ ጎደል በባይብል ላይ አለ፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን “ትቀላቅላላችሁ”? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን “ትደብቃላችሁ”?
ነጥብ አምስት
“ትጠነቀቁ ዘንድ”
ጾም የምንጾምበት ምክንያቱ አንደኛውና ዋናው አምላካችን አላህ ስላዘዘን ሲሆን ሁለተኛውና ተከታዩ ምክንያት “ተቅዋ” ለማግኘት ነው፤ “ይከጀላልና” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ለአለኩም” لَعَلَّكُمْ ነው፤ ለአለኩም በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣው ቃል “ለአል” لَعَلَّ ነው፣ “ለአል” ማለት “ዘንድ” so that” ማለት ሲሆን ይህም ምክንያታዊ መስተዋድድ ግብና አላማን፣ ፋይዳና ሚናን፣ ውጤትንና አመክንዮን ያመለክታል፣ ይህ በሌሎች አንቀጾች ላይ መመልከት ይቻላል፦
24:1″ትገሠጹ ዘንድ” لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ ግልጾችን አንቀጾች አውርደናል።
12:2 እኛ “ታውቁ ዘንድ” لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው።
አንቀፆችን ያወረደበት ምክንያት እንገሰፅበት ከሆነ፣ ቁርአንን ያወረደበት ምክንያት እንድናውቅ ከሆነ፣ ፆምን የደነገገው ለምንድን ነው? ለሚለው ጥያቄ መልሱ “ለአለኩም ተተቁን” لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ ማለትም “ትጠነቀቁ ወይም ትፈሩ ዘንድ” ነው የሚል ምላሽ አለው፤ ስለዚህ ምእምናን የሚፆሙበት ምክንያት አካልን ከሚበላና ከሚጠና በመከልከል ስሜትን ለቀልብ በመስጠት “አላህን ለመፍራት” ነው። “ተቅዋ” َتَقْوَى ማለት “አላህ መፍራት” ሲሆን “ሙተቂን” مُتَّقِين ደግሞ አላህ የሚፈራው “ፈሪሃን” ነው፤ አላህ በመጀመሪያ መደብ “ፋተቁኒ” َفَاتَّقُونِ ማለትም “ፍሩኝ” ብሎ ይናገራል፦
23:52 ይህችም አንድ መንገድ ስትኾን ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና “ፍሩኝ” فَاتَّقُونِ፡፡
አላህ ሳዒሚን እና ሳዒማት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ተጻፈ”
“ኩቲበ” كُتِبَ ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ከተበ” كَتَبَ ከሚለው የመጣ ሲሆን “ተገለጸ፣ ተደነገገ፣ ተደነባ”prescribed” ማለት ነው፤ ይህንን በዚህ ከተረዳን መቼ ነው መፆም ያለብን? የሚለውን እምላካችን በቃሉ ገልፃልናል፦
2:185 እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት “የረመዳን ወር ነው”፡፡ ከእናንተም “ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”፡፡
2:184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡
የወር ስሞች ቅደም ተከተል፡-
1ኛ ወር- ሙሐረም
2ኛ ወር- ሰፈር
3ኛ ወር- ረቢዑል-አወል
4ኛ ወር- ረቢዑ-ሣኒ
5ኛ ወር- ጀማዱል-አወል
6ኛ ወር- ጀማዱ-ሣኒ
7ኛ ወር- ረጀብ
8ኛ ወር- ሻዕባን
9ኛ ወር- ረመዷን
10ኛ ወር- ሸዋል
11ኛ ወር- ዙል-ቀዒዳህ
12ኛ ወር- ዙል-ሒጃህ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9 ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚፆምበት ምክንያት ቁርአን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ስለወረደ ነው፤ ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም፤ “ረመዷን” رمضان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው።
ነገር ግን በክርስትና ያሉት ሰባቱ አፅማዋት ማለትም ፅጌ፣ ገና፣ ነነዌ፣ ሁዳዴ፣ ሰኔ፣ፍልሰታ እና እሮብና አርብ የቤተክርስቲያን መሪዎች ቀስ በቀስ በጊዜ ሂደት የደነገጓቸው ሰው ሰራሽ እንጂ የመለኮት ትእዛዞች አይደሉም፤ የነነዌ ፃምም ለነነዌ ሰዎች ለሶስት ቀን የተሰጠ እንጂ አማኞች እንዲፆሙ የታዘዘበት መርህ አይደለም። ታዲያ አምላካችም አላህ ፆም “በእነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ” ሲለን “እነዚያ ከናንተ በፊት” የተባሉት ህዝቦች እነማን ናቸው?
ነጥብ አራት
“እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት”
አላህ “እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት” የሚላቸው ህዝቦች ግህደተ-መለኮትን”Reveletation” አውርዶላቸው የነበሩትን የመፅሃፉ ህዝቦችን ነው፦
42:3 እንደዚሁ አሸናፊው፣ ጥበበኛው አላህ ወደ እናንተ ያወርዳል፤ ወደ “እነዚያም ከእናንተ በፊት ወደነበሩት” الَّذِينَ مِنْ قَبْلِكَ ሕዝቦች አውርዷል።
39:65 ብታጋራ ሥራህ በእርግጥ ይታበሳል፤ በእርግጥም ከከሐዲዎቹ ትሆናለህ ማለት ወደ አንተም ወደ “እነዚያም ካንተ በፊት ወደነበሩት” الَّذِينَ مِنْ قَبْلِكَ በእርግጥ ተወርዷል።
5:5 ከምእምናት ጥብቆቹም “ከእነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ክተሰጡት” الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ مِنْ قَبْلِكُمْ ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎችና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ መህሮቻቸውን በሰጠችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው፤
4:131″እነዚያንም ከናንተ በፊት መጽሐፍን የተሰጡትን” الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ مِنْ قَبْلِكُمْ፣ እናንተንም አላህን ፍሩ፣ በማለት በእርግጥ “አዘዝን”፤
“እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት” “እነዚያንም ከናንተ በፊት መጽሐፍን የተሰጡትን” የተባሉት የመፅሃፉ ህዝቦች ሲሆኑ “እናንተ” ብሎ በሁለተኛ መደብ የሚያናግራቸው ደግሞ በቁርአን ያመኑትን ነብያችንንና ተከታዮቻቸው ነው፦
2፥285 መልክተኛው ከጌታው ወደ እርሱ በተወረደው አመነ፡፡ ምእምኖቹም እንደዚሁ፡፡
አላህ ስለ ፆም ለመፅሃፉ ሰዎች ገልፆ እንደነበር ነግሮናል፤ ነገር ግን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፣ ምክንያቱም ከመለኮት የመጣውን እውነት ከሰው ትምህርት ጋር በመጨመር ቀላቅለውታል፤ ከመለኮት የመጣውን እውነት በመቀነስ ደብቀውታል፤ በዚህም ስለ ፆም ትምህት መቼ እንደሚፃም፣ እንዴት እንደሚፆም፣ ለምን እንደሚፆም አንጓው ባይኖርም እሳቤው ከሞላ ጎደል በባይብል ላይ አለ፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን “ትቀላቅላላችሁ”? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን “ትደብቃላችሁ”?
ነጥብ አምስት
“ትጠነቀቁ ዘንድ”
ጾም የምንጾምበት ምክንያቱ አንደኛውና ዋናው አምላካችን አላህ ስላዘዘን ሲሆን ሁለተኛውና ተከታዩ ምክንያት “ተቅዋ” ለማግኘት ነው፤ “ይከጀላልና” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ለአለኩም” لَعَلَّكُمْ ነው፤ ለአለኩም በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣው ቃል “ለአል” لَعَلَّ ነው፣ “ለአል” ማለት “ዘንድ” so that” ማለት ሲሆን ይህም ምክንያታዊ መስተዋድድ ግብና አላማን፣ ፋይዳና ሚናን፣ ውጤትንና አመክንዮን ያመለክታል፣ ይህ በሌሎች አንቀጾች ላይ መመልከት ይቻላል፦
24:1″ትገሠጹ ዘንድ” لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ ግልጾችን አንቀጾች አውርደናል።
12:2 እኛ “ታውቁ ዘንድ” لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው።
አንቀፆችን ያወረደበት ምክንያት እንገሰፅበት ከሆነ፣ ቁርአንን ያወረደበት ምክንያት እንድናውቅ ከሆነ፣ ፆምን የደነገገው ለምንድን ነው? ለሚለው ጥያቄ መልሱ “ለአለኩም ተተቁን” لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ ማለትም “ትጠነቀቁ ወይም ትፈሩ ዘንድ” ነው የሚል ምላሽ አለው፤ ስለዚህ ምእምናን የሚፆሙበት ምክንያት አካልን ከሚበላና ከሚጠና በመከልከል ስሜትን ለቀልብ በመስጠት “አላህን ለመፍራት” ነው። “ተቅዋ” َتَقْوَى ማለት “አላህ መፍራት” ሲሆን “ሙተቂን” مُتَّقِين ደግሞ አላህ የሚፈራው “ፈሪሃን” ነው፤ አላህ በመጀመሪያ መደብ “ፋተቁኒ” َفَاتَّقُونِ ማለትም “ፍሩኝ” ብሎ ይናገራል፦
23:52 ይህችም አንድ መንገድ ስትኾን ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና “ፍሩኝ” فَاتَّقُونِ፡፡
አላህ ሳዒሚን እና ሳዒማት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እግዚአብሔር ያማልዳልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ብዙ የኢትዮጵያ ኦርቶርቶዶክስ መምህራን በግልፅና በማያሻማ የኢየሱስን እማላጅነት በሮሜ 8፥34 ላይ ለማስተባለብ ኢየሱስ አማላጅ ከሆነ ተማላጅ ማን ነው? ብለው ይጠይቃሉ፤ መልሱ እግዚአብሔር ነው ተማላጅ ሲባሉ ገልብጠው በኤርሚያስ ላይ እግዚአብሔር አማላጅ ነው ብለው አማርኛ እንኳን በቅጡ እንደማያነቡ ያሳብቅባቸዋል፤ እስቲ ጥቅሱ በሰከነና በሰላ እዕምሮ እንየው፦
ኤርምያስ 7፥25 “አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በየዕለቱ “እየማለድሁ” הַשְׁכֵּ֥ם ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ሁሉ ልኬባችሁ ነበር”
ልብ አድርጉ “እየማለድሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሃስከም” הַשְׁכֵּ֥ם ሲሆን “ሸከም” שָׁכַם ማለትም “ማለዳ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ጠዋት” ማለት ነው፤ ይህ ቃል በኤርሚያስ መጽሐፍ ላይ 11 ጊዜ የመጣ ሲሆን “ምልጃ” ከሚለው ቃል ጋር የትየለሌ የሆነ የሃሳብ ሆነ የቃላት ልዩነት አላቸው፤ “እየማለድሁ” ማለት “ማለዳ” ማለት መሆኑን ተመሳሳይ ሃሳብ ሆኖ ሌሎች ጥቅሶች “”ማለዳ” ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ሁሉ ልኬባችሁ” እያለ ይናገራል፦
ኤርምያስ 29፥19 ይህም የሆነው ቃሌን ስላልሰሙ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ወደ እነርሱ ሰድጃለሁና እናንተ ግን አልሰማችሁኝም፥ ይላል እግዚአብሔር፦
ኤርምያስ 26፥5 ያልሰማችሁትን “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ወደ እናንተ የላክኋቸውን የባሪያዎቼን “የነቢያትን” ቃል ባትሰሙ፥
ኤርሚያስ 35፥15 ለእናንተና ለአባቶቻችሁም በሰጠሁት ምድር ትቀመጣላችሁ እያልሁ “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ “ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ” ነበር እናንተ ግን ጆሬአችሁን አላዘነበላችሁም እኔንም አልሰማችሁኝም።
ኤርሚያስ 44፥4 “በማለዳም” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ሰደድሁባችሁና።
ኤርሚያስ 7፥13 አሁንም ይህን ነገር ሁሉ ስላደረጋችሁ፥ “በማለዳም” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ በተናገርኋችሁ ጊዜ ስላልሰማችሁ፥ በጠራኋችሁም ጊዜ ስላልመለሳችሁ፥
ኤርሚያስ 11፥7 አባቶቻችሁን ከግብጽ ምድር ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֥ם ተነሥቼ እያስጠነቀቅሁ። ቃሌን ስሙ በማለት አስጠንቅቄአቸው ነበር።
በተጨማሪም “ማለደ” ጠዋት ተነሳ ነው፦
ዘፍጥረት 20፥8 አቢሜሌክም በነገታው “ማለደ”שָׁכַם ፥ ባሪያዎቹንም ሁሉ ጠራ…
1ኛ ሳሙኤል 15፥12 ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት “ማለደ”שָׁכַם ።
ይህንን የቋንቋ እና የአንብቦ ያለመረዳት ችግር ተማሪዎቻቸው ጋር ብቻ ይመስለኝ ነበር፤ ግን አስተማሪዎቹ ቢያንስ እንኳን እብራይስጡን ባይደፍሩት “እየማለድሁ” በእንግሊዝኛው “daily rising up early” የሚለው አይተው እርምት እንዲወስዱ ይህንን ፅሑፍ የምታነቡ ኦርቶዶክሳውያን አድርሱላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ብዙ የኢትዮጵያ ኦርቶርቶዶክስ መምህራን በግልፅና በማያሻማ የኢየሱስን እማላጅነት በሮሜ 8፥34 ላይ ለማስተባለብ ኢየሱስ አማላጅ ከሆነ ተማላጅ ማን ነው? ብለው ይጠይቃሉ፤ መልሱ እግዚአብሔር ነው ተማላጅ ሲባሉ ገልብጠው በኤርሚያስ ላይ እግዚአብሔር አማላጅ ነው ብለው አማርኛ እንኳን በቅጡ እንደማያነቡ ያሳብቅባቸዋል፤ እስቲ ጥቅሱ በሰከነና በሰላ እዕምሮ እንየው፦
ኤርምያስ 7፥25 “አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በየዕለቱ “እየማለድሁ” הַשְׁכֵּ֥ם ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ሁሉ ልኬባችሁ ነበር”
ልብ አድርጉ “እየማለድሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሃስከም” הַשְׁכֵּ֥ם ሲሆን “ሸከም” שָׁכַם ማለትም “ማለዳ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ጠዋት” ማለት ነው፤ ይህ ቃል በኤርሚያስ መጽሐፍ ላይ 11 ጊዜ የመጣ ሲሆን “ምልጃ” ከሚለው ቃል ጋር የትየለሌ የሆነ የሃሳብ ሆነ የቃላት ልዩነት አላቸው፤ “እየማለድሁ” ማለት “ማለዳ” ማለት መሆኑን ተመሳሳይ ሃሳብ ሆኖ ሌሎች ጥቅሶች “”ማለዳ” ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ሁሉ ልኬባችሁ” እያለ ይናገራል፦
ኤርምያስ 29፥19 ይህም የሆነው ቃሌን ስላልሰሙ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ወደ እነርሱ ሰድጃለሁና እናንተ ግን አልሰማችሁኝም፥ ይላል እግዚአብሔር፦
ኤርምያስ 26፥5 ያልሰማችሁትን “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ወደ እናንተ የላክኋቸውን የባሪያዎቼን “የነቢያትን” ቃል ባትሰሙ፥
ኤርሚያስ 35፥15 ለእናንተና ለአባቶቻችሁም በሰጠሁት ምድር ትቀመጣላችሁ እያልሁ “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ “ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ” ነበር እናንተ ግን ጆሬአችሁን አላዘነበላችሁም እኔንም አልሰማችሁኝም።
ኤርሚያስ 44፥4 “በማለዳም” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ሰደድሁባችሁና።
ኤርሚያስ 7፥13 አሁንም ይህን ነገር ሁሉ ስላደረጋችሁ፥ “በማለዳም” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ በተናገርኋችሁ ጊዜ ስላልሰማችሁ፥ በጠራኋችሁም ጊዜ ስላልመለሳችሁ፥
ኤርሚያስ 11፥7 አባቶቻችሁን ከግብጽ ምድር ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֥ם ተነሥቼ እያስጠነቀቅሁ። ቃሌን ስሙ በማለት አስጠንቅቄአቸው ነበር።
በተጨማሪም “ማለደ” ጠዋት ተነሳ ነው፦
ዘፍጥረት 20፥8 አቢሜሌክም በነገታው “ማለደ”שָׁכַם ፥ ባሪያዎቹንም ሁሉ ጠራ…
1ኛ ሳሙኤል 15፥12 ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት “ማለደ”שָׁכַם ።
ይህንን የቋንቋ እና የአንብቦ ያለመረዳት ችግር ተማሪዎቻቸው ጋር ብቻ ይመስለኝ ነበር፤ ግን አስተማሪዎቹ ቢያንስ እንኳን እብራይስጡን ባይደፍሩት “እየማለድሁ” በእንግሊዝኛው “daily rising up early” የሚለው አይተው እርምት እንዲወስዱ ይህንን ፅሑፍ የምታነቡ ኦርቶዶክሳውያን አድርሱላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ባል ለሚስት ፍቅረኛዋ ወይስ አምላኳ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ነጥብ አንድ
ባል የሚስት ጌታ ነው
ሚስት ባልዋን ጌታዬ እያለች እያለች እንድትገዛ ህጉ ማለትም ኦሪት ያዛል፣ እንድትናገር አልተፈቀደላትም፦
ዘፍጥረት3፤16 ለሴቲቱም አለ፦ በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል እንዲገዙ እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጴጥሮስ 3፤5-6 እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤ እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፦ *ጌታ* ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11-12 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር፤ ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም።
ነጥብ ሁለት
ሚስት ባልዋን እንደ ፈጣሪ መገዛት አለባት
ሚስት ለፈጣሪዋ አምልኮ፣ ስግደት፣ ምስጋና፣ ውዳሴ፣ ማህሌት፣ የቀልብ፣ የነቢብ፣ የገቢር መገዛት የምታቀር ከሆነ ለባልዋም ማቅረብ አለባት፣ ምክንያቱም ሚስት ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ ተብሏልና፦
ኤፌሶን 5፣22 ሚስቶች ሆይ፥ ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር፤
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል *እንዲገዙ* እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጴጥሮስ 3፤5-6 እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤
ዘፍጥረት3፤16 ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
ጥያቄ
ሚስት ለባልዋ የምትገዛው እንደ ጌታዋ ከሆነ ለሁለት ጌቶች መገዛት አይሆንምን?
ማቴዎስ 6፤24 ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ማንም የለም፤
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ነጥብ አንድ
ባል የሚስት ጌታ ነው
ሚስት ባልዋን ጌታዬ እያለች እያለች እንድትገዛ ህጉ ማለትም ኦሪት ያዛል፣ እንድትናገር አልተፈቀደላትም፦
ዘፍጥረት3፤16 ለሴቲቱም አለ፦ በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል እንዲገዙ እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጴጥሮስ 3፤5-6 እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤ እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፦ *ጌታ* ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11-12 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር፤ ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም።
ነጥብ ሁለት
ሚስት ባልዋን እንደ ፈጣሪ መገዛት አለባት
ሚስት ለፈጣሪዋ አምልኮ፣ ስግደት፣ ምስጋና፣ ውዳሴ፣ ማህሌት፣ የቀልብ፣ የነቢብ፣ የገቢር መገዛት የምታቀር ከሆነ ለባልዋም ማቅረብ አለባት፣ ምክንያቱም ሚስት ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ ተብሏልና፦
ኤፌሶን 5፣22 ሚስቶች ሆይ፥ ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር፤
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል *እንዲገዙ* እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጴጥሮስ 3፤5-6 እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤
ዘፍጥረት3፤16 ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
ጥያቄ
ሚስት ለባልዋ የምትገዛው እንደ ጌታዋ ከሆነ ለሁለት ጌቶች መገዛት አይሆንምን?
ማቴዎስ 6፤24 ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ማንም የለም፤
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የሚያደርጉትን አያውቁምና
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 4417
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ"
በሑድ ጦርነት የፊት ጥርሳቸው ተሰበረ፣ እራሳቸው ቆሰለ፤ ደም ከፊታቸው ይጠርጉ ነበር፤ እንዲህ አሉ፦ "ያ ህዝብ እንዴት ሊድን ይችላል ነብዩን እያቆሰለ እና ጥርሱን እየሰበረ ወደ አላህ ይፀልይለታል? በዚያን ጊዜ የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ 3፥128 "አላህ በእነርሱ ላይ ይቅርታ እስኪያደርግ ወይም እነርሱ በዳዮች ናቸውና እስኪቀጣቸው ድረስ ለአንተ ከነገሩ ምንም የለህም" የሚለውን አንቀጽ አወረደ። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كُسِرَتْ رَبَاعِيَتُهُ يَوْمَ أُحُدٍ وَشُجَّ فِي رَأْسِهِ فَجَعَلَ يَسْلُتُ الدَّمَ عَنْهُ وَيَقُولُ " كَيْفَ يُفْلِحُ قَوْمٌ شَجُّوا نَبِيَّهُمْ وَكَسَرُوا رَبَاعِيَتَهُ وَهُوَ يَدْعُوهُمْ إِلَى اللَّهِ " . فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { لَيْسَ لَكَ مِنَ الأَمْرِ شَىْءٌ}
ነብያችን"ﷺ" የጸለዩት ጸሎት ደግሞ ምን እንደሆነ ዐብደላህ ከእርሳቸው የሰማውን በሦስተኛ መደብ በሚቀጥለው ቁጥር እንዲህ ይነግረናል፦
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 4418
ለእኔ የአላህን መልእክተኛ"ﷺ" ስመለከት ታዩኝ የተናገሩትን ሰማዋቸው፦ ነብይ በህዝቡ ሲደበድቡት፣ ደም ከፊቱ ሲጠርግ፦ "ጌታዬ ሆይ ህዝቦቼን የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅርታ አድርግላቸው" አለ። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ كَأَنِّي أَنْظُرُ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَحْكِي نَبِيًّا مِنَ الأَنْبِيَاءِ ضَرَبَهُ قَوْمُهُ وَهُوَ يَمْسَحُ الدَّمَ عَنْ وَجْهِهِ وَيَقُولُ " رَبِّ اغْفِرْ لِقَوْمِي فَإِنَّهُمْ لاَ يَعْلَمُونَ "
አንዳንድ ቂል መሃይማን "ጌታዬ ሆይ ህዝቦቼን የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅርታ አድርግላቸው" የሚለውን ከዚህ ጥቅስ ጋር ለማዛመድ ሞክረዋል፦
ሉቃስ 23፥34 ኢየሱስም፦ *አባት ሆይ፥ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው* አለ።
የሚያጅበው ግን ይህንን ንግግር እንኳን ኢየሱስ ሊናገረው ይቅርና የሉቃስ ወንጌል ላይ ባሉት የግሪክ እደ-ክታባት ላይ ሽታው የለም። ይህንን የአዲስ ኪዳን ለዘብተኛ ምሁር ዶክተር ሄርማን እና ጽንፈኛ ምሁር ጀምስ ኃይት ተናግረዋል። NIV የግርጌ ማስታወሻ ላይም፦ "Luke 23፥34 some early manuscripts do not have this sentence" በማለት እርማችሁን እንድታወጡ አርድቷችኃል፦
https://youtu.be/eWiY32bb2K8
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 4417
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ"
በሑድ ጦርነት የፊት ጥርሳቸው ተሰበረ፣ እራሳቸው ቆሰለ፤ ደም ከፊታቸው ይጠርጉ ነበር፤ እንዲህ አሉ፦ "ያ ህዝብ እንዴት ሊድን ይችላል ነብዩን እያቆሰለ እና ጥርሱን እየሰበረ ወደ አላህ ይፀልይለታል? በዚያን ጊዜ የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ 3፥128 "አላህ በእነርሱ ላይ ይቅርታ እስኪያደርግ ወይም እነርሱ በዳዮች ናቸውና እስኪቀጣቸው ድረስ ለአንተ ከነገሩ ምንም የለህም" የሚለውን አንቀጽ አወረደ። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كُسِرَتْ رَبَاعِيَتُهُ يَوْمَ أُحُدٍ وَشُجَّ فِي رَأْسِهِ فَجَعَلَ يَسْلُتُ الدَّمَ عَنْهُ وَيَقُولُ " كَيْفَ يُفْلِحُ قَوْمٌ شَجُّوا نَبِيَّهُمْ وَكَسَرُوا رَبَاعِيَتَهُ وَهُوَ يَدْعُوهُمْ إِلَى اللَّهِ " . فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { لَيْسَ لَكَ مِنَ الأَمْرِ شَىْءٌ}
ነብያችን"ﷺ" የጸለዩት ጸሎት ደግሞ ምን እንደሆነ ዐብደላህ ከእርሳቸው የሰማውን በሦስተኛ መደብ በሚቀጥለው ቁጥር እንዲህ ይነግረናል፦
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 4418
ለእኔ የአላህን መልእክተኛ"ﷺ" ስመለከት ታዩኝ የተናገሩትን ሰማዋቸው፦ ነብይ በህዝቡ ሲደበድቡት፣ ደም ከፊቱ ሲጠርግ፦ "ጌታዬ ሆይ ህዝቦቼን የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅርታ አድርግላቸው" አለ። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ كَأَنِّي أَنْظُرُ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَحْكِي نَبِيًّا مِنَ الأَنْبِيَاءِ ضَرَبَهُ قَوْمُهُ وَهُوَ يَمْسَحُ الدَّمَ عَنْ وَجْهِهِ وَيَقُولُ " رَبِّ اغْفِرْ لِقَوْمِي فَإِنَّهُمْ لاَ يَعْلَمُونَ "
አንዳንድ ቂል መሃይማን "ጌታዬ ሆይ ህዝቦቼን የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅርታ አድርግላቸው" የሚለውን ከዚህ ጥቅስ ጋር ለማዛመድ ሞክረዋል፦
ሉቃስ 23፥34 ኢየሱስም፦ *አባት ሆይ፥ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው* አለ።
የሚያጅበው ግን ይህንን ንግግር እንኳን ኢየሱስ ሊናገረው ይቅርና የሉቃስ ወንጌል ላይ ባሉት የግሪክ እደ-ክታባት ላይ ሽታው የለም። ይህንን የአዲስ ኪዳን ለዘብተኛ ምሁር ዶክተር ሄርማን እና ጽንፈኛ ምሁር ጀምስ ኃይት ተናግረዋል። NIV የግርጌ ማስታወሻ ላይም፦ "Luke 23፥34 some early manuscripts do not have this sentence" በማለት እርማችሁን እንድታወጡ አርድቷችኃል፦
https://youtu.be/eWiY32bb2K8
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ውሸትን አትቅጠፉ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ቧጠውና ሟጠው በጥላቻ ጥላሸት ለማጠልሸት በአላህ ላይ በውሸት ይቀጥፋሉ፤ በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም፦
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኞች፦ "ሐዲስ ላይ አላህን እራቁቱን ባዶ እግሩን ሳይገረዝ ታገኙታላችሁ" ወሊአዑዙቢላህ ይላል ይሉናል፤ ይህም የሚሉበት ምክንያት ሰው የሆነ ኢየሱስ መገረዙን ስንነግራቸው እና አምላክ አይገረዝም ለሚል ሙግታችን ምላሽ መሆኑ ነው፣ እስቲ የተቀጠፈበትን ይህንን ሐዲስ እንመልከት፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 113:
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ባዶ እግራችሁን፤እራቁታችሁን እየተራመዳችሁ እና ሳትገረዙ አላህን ታገኙታላችሁ"*። سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " إِنَّكُمْ مُلاَقُو اللَّهِ حُفَاةً عُرَاةً مُشَاةً غُرْلاً ". قَالَ سُفْيَانُ هَذَا مِمَّا نَعُدُّ أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ سَمِعَهُ مِنَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم.
እዚህ ሐዲስ ላይ በግልጽና በማያሻማ መልኩ "ኢነኩም" إِنَّكُمْ ማለትም "እናንተ" የሚል የብዜት ተውላጠ ስም እኛን ሰዎችን ያመለክታል፤ "ሙላቁል-ሏህ" مُلاَقُو اللَّهِ ማለትም "አላህን ታገኙታላችሁ" ስለሚል ባዳ እግር፣ እራቁት እና አለመገረዝ ሆኖ አግኚው እኛ ስንሆን የምናገኘው አላህን ነው። ይህንን ቅጥፈት እንደበቀቀን ሲደጋግሙት ይታያል፤ ለህሊናው ኖሮ ሃይ እና አንድ የሚል ይጥፋ? ሐዲሱን ወረድ ብለን ስንመለከተው ይበልጥ ግልጽ ይሆናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 116:
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ይሰበሰባሉ" እኔም አልኩኝ፦ የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ወንዱም ሴቱም እራቁታቸዉን ሲሆኑ አይተፋፈሩምን? እርሳቸውም፦ "ያን ሁኔታ ከባድ ስለሆነ ለእንዲህ አይነቱ ነገር ለማጤን አያስችላቸውም" አሉ። أَنَّ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " تُحْشَرُونَ حُفَاةً عُرَاةً غُرْلاً " قَالَتْ عَائِشَةُ فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ الرِّجَالُ وَالنِّسَاءُ يَنْظُرُ بَعْضُهُمْ إِلَى بَعْضٍ. فَقَالَ " الأَمْرُ أَشَدُّ مِنْ أَنْ يُهِمَّهُمْ ذَاكِ ".
ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ሲሰበሰቡ ሁሉም ስለራሱ እንጂ ተቃራኒ ወገኑ እራቁቱን መሆኑን የሚያስብበት ጊዜም ሆነ አቅም የለውም፤ እዚህ ሐዲስ ላይ ደግሞ ቁልጭ እና ፍንትው ብሎ "ቱሕሸሩነ" تُحْشَرُونَ ማለትም "ይሰበሰባሉ" የሚል ቃላት አለ፤ ቀጥሎ ያሉት ቃላት፦ ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ" የሚለው ሰውን እንጂ ፈጣሪን በፍጹም አያመለክትም። እውነቱ ይህ ነው፤ እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ እና በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ መኖሩን አትርሱ፦
29፥68 *በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ወይም እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ የለምን?* وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِالْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُ ۚ أَلَيْسَ فِي جَهَنَّمَ مَثْوًى لِّلْكَافِرِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ቧጠውና ሟጠው በጥላቻ ጥላሸት ለማጠልሸት በአላህ ላይ በውሸት ይቀጥፋሉ፤ በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም፦
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኞች፦ "ሐዲስ ላይ አላህን እራቁቱን ባዶ እግሩን ሳይገረዝ ታገኙታላችሁ" ወሊአዑዙቢላህ ይላል ይሉናል፤ ይህም የሚሉበት ምክንያት ሰው የሆነ ኢየሱስ መገረዙን ስንነግራቸው እና አምላክ አይገረዝም ለሚል ሙግታችን ምላሽ መሆኑ ነው፣ እስቲ የተቀጠፈበትን ይህንን ሐዲስ እንመልከት፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 113:
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ባዶ እግራችሁን፤እራቁታችሁን እየተራመዳችሁ እና ሳትገረዙ አላህን ታገኙታላችሁ"*። سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " إِنَّكُمْ مُلاَقُو اللَّهِ حُفَاةً عُرَاةً مُشَاةً غُرْلاً ". قَالَ سُفْيَانُ هَذَا مِمَّا نَعُدُّ أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ سَمِعَهُ مِنَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم.
እዚህ ሐዲስ ላይ በግልጽና በማያሻማ መልኩ "ኢነኩም" إِنَّكُمْ ማለትም "እናንተ" የሚል የብዜት ተውላጠ ስም እኛን ሰዎችን ያመለክታል፤ "ሙላቁል-ሏህ" مُلاَقُو اللَّهِ ማለትም "አላህን ታገኙታላችሁ" ስለሚል ባዳ እግር፣ እራቁት እና አለመገረዝ ሆኖ አግኚው እኛ ስንሆን የምናገኘው አላህን ነው። ይህንን ቅጥፈት እንደበቀቀን ሲደጋግሙት ይታያል፤ ለህሊናው ኖሮ ሃይ እና አንድ የሚል ይጥፋ? ሐዲሱን ወረድ ብለን ስንመለከተው ይበልጥ ግልጽ ይሆናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 116:
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ይሰበሰባሉ" እኔም አልኩኝ፦ የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ወንዱም ሴቱም እራቁታቸዉን ሲሆኑ አይተፋፈሩምን? እርሳቸውም፦ "ያን ሁኔታ ከባድ ስለሆነ ለእንዲህ አይነቱ ነገር ለማጤን አያስችላቸውም" አሉ። أَنَّ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " تُحْشَرُونَ حُفَاةً عُرَاةً غُرْلاً " قَالَتْ عَائِشَةُ فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ الرِّجَالُ وَالنِّسَاءُ يَنْظُرُ بَعْضُهُمْ إِلَى بَعْضٍ. فَقَالَ " الأَمْرُ أَشَدُّ مِنْ أَنْ يُهِمَّهُمْ ذَاكِ ".
ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ሲሰበሰቡ ሁሉም ስለራሱ እንጂ ተቃራኒ ወገኑ እራቁቱን መሆኑን የሚያስብበት ጊዜም ሆነ አቅም የለውም፤ እዚህ ሐዲስ ላይ ደግሞ ቁልጭ እና ፍንትው ብሎ "ቱሕሸሩነ" تُحْشَرُونَ ማለትም "ይሰበሰባሉ" የሚል ቃላት አለ፤ ቀጥሎ ያሉት ቃላት፦ ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ" የሚለው ሰውን እንጂ ፈጣሪን በፍጹም አያመለክትም። እውነቱ ይህ ነው፤ እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ እና በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ መኖሩን አትርሱ፦
29፥68 *በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ወይም እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ የለምን?* وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِالْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُ ۚ أَلَيْسَ فِي جَهَنَّمَ مَثْوًى لِّلْكَافِرِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አስተምህሮተ ሥላሴ ሲጋለጥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ዘፍጥረት 11.6-7 እግዚአብሔርም አለ፦ እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፥ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም። ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።
ነጥብ አንድ
*ኑ*
ይህ ጥቅስ ግነትን የሚያሳይ ሳይሆን አንዱ እግዚአብሔር ከሌላ አካላት ጋር የሚያደርገው ንግግር ነው፣ ምክንያቱም *ኑ* የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ በስነ-ሰዋስው ሙግት በተለያየ አካላት መካከል ለሚደረግ ንግግር የሚያገለግል ቃላት ነው፦
ዘፍጥረት 11.3 እርስ በርሳቸውም፦ *ኑ* ጡብ እንሥራ፥ በእሳትም እንተኵሰው ተባባሉ።
ዘፍጥረት 37፥20 አሁንም *ኑ* እንግደለውና በአንድ ጕድጓድ ውስጥ እንጣለው፦
ዘኍልቍ 14፥4 እርስ በርሳቸውም፦ *ኑ* አለቃ ሾመን ወደ ግብፅ እንመለስ ተባባሉ።
ሳሙኤል ቀዳማዊ 11፥14 ሳሙኤልም ሕዝቡን፦ *ኑ* ወደ ጌልገላ እንሂድ፥ በዚያም መንግሥቱን እናድስ አላቸው።
ነጥብ ሁለት
እንውረድ
ታዲያ አንድ እግዚአብሔር ካለ፣ ያ አንድ እግዚአብሔር ለማን ነው እንውረድ ያለው? ስንል፣ በ 1952 AD በአራተኛው ቁምራን ዋሻ የሙት ባህር ጥቅል ተገኘ፣ ይህ መጽሐፍ የስነ-ቅርጽ ጥናት በካርበን ዳቲንግ እንደሚያሳየን ከሆነ ከክርስቶስ ልደት በፊት ነው፣ ስሙም ጁብልይ ይባላል፣ የሚገርመው ግን በሃገራችን ይህን ጥንታዊ መጽሐፍ ኩፋሌ ይባላል፣ ይህ መጽሐፍ አንዱ እግዚአብሔር ለማን እንውረድ እንዳለ ይነግረናል፦
ግዕዙ፦
ኩፋሌ 10፣13 ወይቤለነ እግዚአብሔር አምላክነ ለነ፤ ናሁ ሕዝብ አሐዱ፤ መወጠነ ይግበር፤ ወይእዜኒ ኢናኀርቅ እምኔሆሙ ንዑ ንረድ ወንከዐው ልሳናቲሆሙ።
አማርኛ፦
ኩፋሌ 10፣13 *ፈጣሪአችን* እግዚአብሔር እኛን እንዲህ አለን፦ አንድ ቋንቋ የሆነ ወገን ግንብ ይሰሩ ጀመር *ኑ* ወርደን በቋንቋ እንለያቸው፣
የአይሁድ ኮመንታርይ ባጠቃላይ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ያለው ከመላእክት ጋር ነው ቢለንም፣ የበለጠ ይህ መጽሐፍ እግዚአብሔር ለመላእክት እንውረድ ማለቱን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፣ *ፈጣሪአችን* የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፣ አስተምህሮተ ሥላሴን ያጋለጠ እንደዚህ መጽሃፍ አላየሁም።
ዋቢ መጽሐፍት
1. Archaeology and the Dead Sea Scrolls Oxford: Oxford University Press, 1973
2. Solving the Mysteries of the Dead Sea Scrolls: New Light on the Bible, Grand Rapids, 1994
3.The Archaeology of Qumran and the Dead Sea Scrolls, Grand Rapids: Eerdmans, 2002.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ዘፍጥረት 11.6-7 እግዚአብሔርም አለ፦ እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፥ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም። ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።
ነጥብ አንድ
*ኑ*
ይህ ጥቅስ ግነትን የሚያሳይ ሳይሆን አንዱ እግዚአብሔር ከሌላ አካላት ጋር የሚያደርገው ንግግር ነው፣ ምክንያቱም *ኑ* የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ በስነ-ሰዋስው ሙግት በተለያየ አካላት መካከል ለሚደረግ ንግግር የሚያገለግል ቃላት ነው፦
ዘፍጥረት 11.3 እርስ በርሳቸውም፦ *ኑ* ጡብ እንሥራ፥ በእሳትም እንተኵሰው ተባባሉ።
ዘፍጥረት 37፥20 አሁንም *ኑ* እንግደለውና በአንድ ጕድጓድ ውስጥ እንጣለው፦
ዘኍልቍ 14፥4 እርስ በርሳቸውም፦ *ኑ* አለቃ ሾመን ወደ ግብፅ እንመለስ ተባባሉ።
ሳሙኤል ቀዳማዊ 11፥14 ሳሙኤልም ሕዝቡን፦ *ኑ* ወደ ጌልገላ እንሂድ፥ በዚያም መንግሥቱን እናድስ አላቸው።
ነጥብ ሁለት
እንውረድ
ታዲያ አንድ እግዚአብሔር ካለ፣ ያ አንድ እግዚአብሔር ለማን ነው እንውረድ ያለው? ስንል፣ በ 1952 AD በአራተኛው ቁምራን ዋሻ የሙት ባህር ጥቅል ተገኘ፣ ይህ መጽሐፍ የስነ-ቅርጽ ጥናት በካርበን ዳቲንግ እንደሚያሳየን ከሆነ ከክርስቶስ ልደት በፊት ነው፣ ስሙም ጁብልይ ይባላል፣ የሚገርመው ግን በሃገራችን ይህን ጥንታዊ መጽሐፍ ኩፋሌ ይባላል፣ ይህ መጽሐፍ አንዱ እግዚአብሔር ለማን እንውረድ እንዳለ ይነግረናል፦
ግዕዙ፦
ኩፋሌ 10፣13 ወይቤለነ እግዚአብሔር አምላክነ ለነ፤ ናሁ ሕዝብ አሐዱ፤ መወጠነ ይግበር፤ ወይእዜኒ ኢናኀርቅ እምኔሆሙ ንዑ ንረድ ወንከዐው ልሳናቲሆሙ።
አማርኛ፦
ኩፋሌ 10፣13 *ፈጣሪአችን* እግዚአብሔር እኛን እንዲህ አለን፦ አንድ ቋንቋ የሆነ ወገን ግንብ ይሰሩ ጀመር *ኑ* ወርደን በቋንቋ እንለያቸው፣
የአይሁድ ኮመንታርይ ባጠቃላይ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ያለው ከመላእክት ጋር ነው ቢለንም፣ የበለጠ ይህ መጽሐፍ እግዚአብሔር ለመላእክት እንውረድ ማለቱን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፣ *ፈጣሪአችን* የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፣ አስተምህሮተ ሥላሴን ያጋለጠ እንደዚህ መጽሃፍ አላየሁም።
ዋቢ መጽሐፍት
1. Archaeology and the Dead Sea Scrolls Oxford: Oxford University Press, 1973
2. Solving the Mysteries of the Dead Sea Scrolls: New Light on the Bible, Grand Rapids, 1994
3.The Archaeology of Qumran and the Dead Sea Scrolls, Grand Rapids: Eerdmans, 2002.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ማጣመም አይቻልም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ፣ በጣም አዛኝ በሆነው።
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ፡፡
መግቢያ
ከላይ የተጠቀሰው ጥቅስ ላይ “ቁርአንን” የሚለውን ቃል በአረቢኛ ላይ “ዚክር” ذِكْر ሲሆን በእንግሊዝኛ ትርጉሞች ላይ “Reminder” ማለትም “መገሰጫ” ተብሎ ተቀምጣል፣ ይህም የቁርአን ሌላኛው ስሙ ስለሆነ አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉሞች ሆነ የአማርኛ ተርጓሚዎች “ቁርአን” ብለው አስቀምጠውታል፣ “ዚክር” የቁርአን ሌላ ስሙ መሆኑን መረጃ አለ፦
16:44በግልጽ ማስረጃዎችና በመጻሕፍት ላክናቸው፤ ወደ አንተም፣ ለሰዎች ወደነሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸውና ያስተነትኑም ዘንድ “ቁርአንን” الذِّكْرَ አወረድን።
38:8 «ከመካከላችን በእርሱ ላይ “ቁርኣን” الذِّكْرُ ተወረደን?» አሉ፡፡ በእውነት እነርሱ “ከግሳጼዬ” مِنْ ذِكْرِي በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ በእርግጥም ቅጣቴን ገና አልቀመሱም፡፡
ታዲያ ምንድን ነው? የተጣመመው ትሉ ይሆናል፣ ሚችነሪዎች “ዚክር” የተባለው “መጽሐፍ ቅዱስ” ነው ብለው እርፍ አሉት፣ እንዴት? ሲባል “”አላህ “የዚክር ባለቤቶች” የሚለው እኛን ሲሆን “ዚክር” የተባለው ደግሞ “መጽሐፍ ቅዱስ” ነው ስለዚህ ዚክሩን አወረድኩና ጠባቂው ነኝ ያለው የእኛን መጽሐፍ ቅዱስ ነው”” ብለው ይህንን ጥቅስ ለማጣመም ይጠቀማሉ፦
21:7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ የምናወርድላቸው የኾኑ ሰዎች እንጂ ሌላን አልላክንም፤ የማታውቁም ብትኾኑ “የመጽሐፉን ባለቤቶች” أَهْلَ الذِّكْرِ ጠይቁ።
“የመጽሐፉን ባለቤቶች” የሚለውን ቃል በአረቢኛ ላይ “አህለል ዚክር” أَهْلَ الذِّكْرِ ሲሆን በእንግሊዝኛ ትርጉሞች ላይ “the people of the Reminder” ማለትም “የመገሰጫን ባለቤቶች” ተብሎ ተቀምጣል፣ ይህም “የመጽሐፉን ባለቤቶች” ሌላኛው ስም ስለሆነ አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉሞች ሆነ የአማርኛ ተርጓሚዎች “የመጽሐፉን ባለቤቶች” ብለው አስቀምጠውታል፣ ሲጀመር እዚህ ጥቅስ ላይ “ባይብል” አሊያም “መጽሐፍ ቅዱስ” የሚል ቃል የለም፣ ሲቀጥል ዚክር የተባለው ከአውዱ የምንረዳው አላህ ከነቢያችን በፊት ለነበሩት ነቢያት ያወረደውን መጽሐፍ እንጂ በእጆቻቸው ጽፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉት ጭማሬ አይደለም፣ ሲሰልስ እዚህ ጥቅስ ላይ ዚክር የተባለውና አላህ አወረድኩትና እጠብቀዋለው ብሎ ቃል የገባለት ዚክር አንድ አይደለም፣ ይህ ከአውድ ሙግት፣ ከጽሑፍ ሙግት፣ ከቋንቋ ሙግት እና ከሰዋስው ሙግት ማየት ይቻላል፦
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ፣ በጣም አዛኝ በሆነው።
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ፡፡
መግቢያ
ከላይ የተጠቀሰው ጥቅስ ላይ “ቁርአንን” የሚለውን ቃል በአረቢኛ ላይ “ዚክር” ذِكْر ሲሆን በእንግሊዝኛ ትርጉሞች ላይ “Reminder” ማለትም “መገሰጫ” ተብሎ ተቀምጣል፣ ይህም የቁርአን ሌላኛው ስሙ ስለሆነ አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉሞች ሆነ የአማርኛ ተርጓሚዎች “ቁርአን” ብለው አስቀምጠውታል፣ “ዚክር” የቁርአን ሌላ ስሙ መሆኑን መረጃ አለ፦
16:44በግልጽ ማስረጃዎችና በመጻሕፍት ላክናቸው፤ ወደ አንተም፣ ለሰዎች ወደነሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸውና ያስተነትኑም ዘንድ “ቁርአንን” الذِّكْرَ አወረድን።
38:8 «ከመካከላችን በእርሱ ላይ “ቁርኣን” الذِّكْرُ ተወረደን?» አሉ፡፡ በእውነት እነርሱ “ከግሳጼዬ” مِنْ ذِكْرِي በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ በእርግጥም ቅጣቴን ገና አልቀመሱም፡፡
ታዲያ ምንድን ነው? የተጣመመው ትሉ ይሆናል፣ ሚችነሪዎች “ዚክር” የተባለው “መጽሐፍ ቅዱስ” ነው ብለው እርፍ አሉት፣ እንዴት? ሲባል “”አላህ “የዚክር ባለቤቶች” የሚለው እኛን ሲሆን “ዚክር” የተባለው ደግሞ “መጽሐፍ ቅዱስ” ነው ስለዚህ ዚክሩን አወረድኩና ጠባቂው ነኝ ያለው የእኛን መጽሐፍ ቅዱስ ነው”” ብለው ይህንን ጥቅስ ለማጣመም ይጠቀማሉ፦
21:7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ የምናወርድላቸው የኾኑ ሰዎች እንጂ ሌላን አልላክንም፤ የማታውቁም ብትኾኑ “የመጽሐፉን ባለቤቶች” أَهْلَ الذِّكْرِ ጠይቁ።
“የመጽሐፉን ባለቤቶች” የሚለውን ቃል በአረቢኛ ላይ “አህለል ዚክር” أَهْلَ الذِّكْرِ ሲሆን በእንግሊዝኛ ትርጉሞች ላይ “the people of the Reminder” ማለትም “የመገሰጫን ባለቤቶች” ተብሎ ተቀምጣል፣ ይህም “የመጽሐፉን ባለቤቶች” ሌላኛው ስም ስለሆነ አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉሞች ሆነ የአማርኛ ተርጓሚዎች “የመጽሐፉን ባለቤቶች” ብለው አስቀምጠውታል፣ ሲጀመር እዚህ ጥቅስ ላይ “ባይብል” አሊያም “መጽሐፍ ቅዱስ” የሚል ቃል የለም፣ ሲቀጥል ዚክር የተባለው ከአውዱ የምንረዳው አላህ ከነቢያችን በፊት ለነበሩት ነቢያት ያወረደውን መጽሐፍ እንጂ በእጆቻቸው ጽፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉት ጭማሬ አይደለም፣ ሲሰልስ እዚህ ጥቅስ ላይ ዚክር የተባለውና አላህ አወረድኩትና እጠብቀዋለው ብሎ ቃል የገባለት ዚክር አንድ አይደለም፣ ይህ ከአውድ ሙግት፣ ከጽሑፍ ሙግት፣ ከቋንቋ ሙግት እና ከሰዋስው ሙግት ማየት ይቻላል፦
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ፡፡
1. የአውድ ሙግት”contextual approach”
አውዱ ላይ አላህ “አንተ ያ በእርሱ ላይ “ዚክር الذِّكْرُ የተወረደለት ሆይ” ይላል፣ አላህ “አንተ” ብሎ በሁለተኛ መደብ እያናገረ ያለው ሙሳን አሊያም ኢሳን ሳይሆን ነብያችንን ነው፣ ይህም ዚክር የተባለው ቁርአን መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
15:6 «አንተ ያ በእርሱ ላይ “ቁርኣን” الذِّكْرُ የተወረደለት ሆይ! አንተ በእርግጥ ዕብድ ነህ» አሉም፡፡
2. ጽሑፋዊ ሙግት”textual approach”
አላህ ቁርአንን የሚጠብቅበት ምክንያት ከነቢያችን በኋላ የሚመጣ ነብይ፣ የሚላክ መልእክተኛ የሚወርድ መጽሐፍ ስለሌለ የጥበቃን ሃላፍትና እራሱ ወስዷል፣ ነገር ግን የቀድሞዎቹን መጽሃፍት ግን በቀጣይ የሚመጣው ነብይና የሚወርደው ኪታብ ስለሚያርሙት እንዲጠብቁ ሃላፍትናውን የሰጠው ለሰዎች ነው፦
5:44 እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትሆን አወረድን፤ እነዚያ ትእዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በነዚያ ይሁዳውያን በሆኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፤ ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም “ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ” اسْتُحْفِظُوا በተደረጉትና በርሱም ላይ መስካሪዎች በሆኑት ይፈርዳሉ፤
“ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉት” የሚለው ይሰመርበት፣ “ኡስቱህፊዙ” اسْتُحْفِظُوا “እንዲጠብቁ” ተብሎ ለሰዎች የተቀመጠበት ግስ እና “ሃፊዝ” حَفِيظ “ጠባቂ” ተብሎ ለአላህ የገባበት ቃል ስርወ-ግንዱ “ሐፊዘ” حَفِظَ “ጠበቀ” ሲሆን የቀድሞ የአላህ መጽሃፍን የሚጠብቁት ሰዎች መሆናቸውና ቁርአንን የሚጠብቀው አላህ መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል፣ ሰዎች ሃላፍትና የተሰጣቸው መጽሃፍትማ እያወቁ የሚለውጡት ሲኾኑ እንደማያውቁ ኾነው በእጆቻቸው እየጻፉ «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» በማለት ዋናውን ኦርጂናል ከጀርባዎቻቸው ኋላ ጥለውታል፦
2:7 ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች :የአላህን ቃል” የሚሰሙና ከዚያም ከተረዱት በኋላ “እነርሱ እያወቁ የሚለውጡት” ሲኾኑ ለናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?
2:79 ለነዚያም “መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉ” እና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ “እጆቻቸው ከጻፉት” ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ወዮላቸው፡፡
2:101 እነርሱ ጋርም ላለው መጽሐፍ አረጋጋጭ የኾነ መልክተኛ ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ ከነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ከፊሉ እነርሱ “እንደማያውቁ ኾነው የአላህን መጽሐፍ ከጀርባዎቻቸው ኋላ ጣሉ ።
3. የቋንቋ ሙግት”lingustical approach”
3:3 ከርሱ በፊት ያሉትን መጻሕፍት የሚያረጋግጥ ሲሆን መጽሐፉን ባንተ ላይ ከፋፍሎ በእዉነት አወረደ” نَزَّلَ ። ተዉራትንና ኢንጅልንም “አውርዷል” وَأَنْزَلَ።
አላህ ወደ ነብያችን የወረደውን መጽሐፍ ለማመልከት “ነዝዘለ” نَزَّلَ “አወረደ” ብሎ ሲጠቀም ነገር ግን ተውራትና ኢንጅልን ለማመልከት ግን “አንዘለ” أَنْزَلَ “አወረደ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል፣ ምንድን ነው ልዩነቱ? ካልን “ነዝዘለ” ቀስ በቀስ መውረድን የሚያመለክት ሲሆን ለቁርአን ብቻ የሚያገለግለው ቃል ነው፣ ምክንያቱም ቁርአን ቀስ በቀስ ስለወረደ፣ ነገር ግን የቀድሞ መጽሃፍት ወደ ነቢያት የሚወርዱት በአንድ ጊዜ ስለሆነ “አንዘለ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል፣ አላህ የቀድሞ መጽሃፍትን ያወረደበትን ቃል የሚጠቀመው “አንዘልና” أَنْزَلْنَا “አወረድን” ነው፦
57:25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ “አወረድን” وَأَنْزَلْنَا ።
25:32 እነዚያ የካዱትም፦ “ቁርአን በርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም?”” لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً አሉ፤ እንደዚሁ በርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትም ለየነው።
አላህ እጠብቀዋለው ባለበት አንቀጽ ላይ ያወረደበትን ቃል የሚጠቀመው “አንዘልና” أَنْزَلْنَا ሳይሆን “ነዝዘልና” نَزَّلْنَا “አወረድን” ነው፣ ይህ አላህ እጠብቀዋለው ያለው ቁርአንን ብቻ መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል፦
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው “አወረድነው” نَزَّلْنَا፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን ፡፡
17:106 ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ “ማውረድንም አወረድነው” وَنَزَّلْنَاهُ تَنْزِيلًا ።
4. የሰዋስው ሙግት”grammatical approach”
አላህ እኛ “ለእርሱ” ማለትም ለቁርአን ጠባቂዎቹ ነን ብሎ የተጠቀመበት መስተዋድድ ያለበት ተሳቢ ተውላጠ-ስም “ለሁ” لَهُ “ለእርሱ” በነጠላ እንጂ “ለሁም” لَهُم “ለእነርሱ” በብዜት አይደለም፣ “ሁ” هُ “እርሱ” ነጠላ ሲሆን “ሁም” هُمْ “እነርሱ” ብዜት ነው፣ የቀድሞ መጽሐፍት ደግሞ ብዙ ስለነበሩ “ሁም” ተብሎ የሚቀመጥ የሰዋስው ሙግት ነው፦
2:136 በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት “ከእነርሱ” مِنْهُمْ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለርሱ ለአላህ ታዛዦች ነን» በሉ፡፡
ብዙ ሙግት ማቅረብ ይቻል ነበር፤ ሚሽነሪዎች ዳተኛና ልግመኛ በመሆን የተያያዙት እንጥል መቧጠጥ ነው፤ አሌ ቡም ጨዋታ ባይብል ላይ እንጂ ቁርአን ላይ አይሰራም፤ ቅጥፈት ለልበ-እውራን ሆነ ለእይምሮ ስንኩላህ የተቆላ ገብስ ነው ሲበሉት ይጣፍጣል ግን ሲዘሩ አይበቅልም፤ ከዚህ ሁሉ ያስደመመኝ የዓለማቱ ጌታ አላህ ህያው መሆኑን ተቀብለው ባይብላቸውን እንደሚጠብቅ መናገሩን ማመናቸው ነው፤ ይህ አንድ እርምጃ ሲሆን ሁለተኛው እርምጃ ቁርአንን ሰለፈል ሳሊሂን በተረዱበት መረዳት ተቀብሎ ሸሃደተይን መያዝ ይቀራቸዋል፤ አላህ ልበ-ብሩሃን ያድርገን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አውዱ ላይ አላህ “አንተ ያ በእርሱ ላይ “ዚክር الذِّكْرُ የተወረደለት ሆይ” ይላል፣ አላህ “አንተ” ብሎ በሁለተኛ መደብ እያናገረ ያለው ሙሳን አሊያም ኢሳን ሳይሆን ነብያችንን ነው፣ ይህም ዚክር የተባለው ቁርአን መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
15:6 «አንተ ያ በእርሱ ላይ “ቁርኣን” الذِّكْرُ የተወረደለት ሆይ! አንተ በእርግጥ ዕብድ ነህ» አሉም፡፡
2. ጽሑፋዊ ሙግት”textual approach”
አላህ ቁርአንን የሚጠብቅበት ምክንያት ከነቢያችን በኋላ የሚመጣ ነብይ፣ የሚላክ መልእክተኛ የሚወርድ መጽሐፍ ስለሌለ የጥበቃን ሃላፍትና እራሱ ወስዷል፣ ነገር ግን የቀድሞዎቹን መጽሃፍት ግን በቀጣይ የሚመጣው ነብይና የሚወርደው ኪታብ ስለሚያርሙት እንዲጠብቁ ሃላፍትናውን የሰጠው ለሰዎች ነው፦
5:44 እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትሆን አወረድን፤ እነዚያ ትእዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በነዚያ ይሁዳውያን በሆኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፤ ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም “ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ” اسْتُحْفِظُوا በተደረጉትና በርሱም ላይ መስካሪዎች በሆኑት ይፈርዳሉ፤
“ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉት” የሚለው ይሰመርበት፣ “ኡስቱህፊዙ” اسْتُحْفِظُوا “እንዲጠብቁ” ተብሎ ለሰዎች የተቀመጠበት ግስ እና “ሃፊዝ” حَفِيظ “ጠባቂ” ተብሎ ለአላህ የገባበት ቃል ስርወ-ግንዱ “ሐፊዘ” حَفِظَ “ጠበቀ” ሲሆን የቀድሞ የአላህ መጽሃፍን የሚጠብቁት ሰዎች መሆናቸውና ቁርአንን የሚጠብቀው አላህ መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል፣ ሰዎች ሃላፍትና የተሰጣቸው መጽሃፍትማ እያወቁ የሚለውጡት ሲኾኑ እንደማያውቁ ኾነው በእጆቻቸው እየጻፉ «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» በማለት ዋናውን ኦርጂናል ከጀርባዎቻቸው ኋላ ጥለውታል፦
2:7 ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች :የአላህን ቃል” የሚሰሙና ከዚያም ከተረዱት በኋላ “እነርሱ እያወቁ የሚለውጡት” ሲኾኑ ለናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?
2:79 ለነዚያም “መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉ” እና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ “እጆቻቸው ከጻፉት” ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ወዮላቸው፡፡
2:101 እነርሱ ጋርም ላለው መጽሐፍ አረጋጋጭ የኾነ መልክተኛ ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ ከነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ከፊሉ እነርሱ “እንደማያውቁ ኾነው የአላህን መጽሐፍ ከጀርባዎቻቸው ኋላ ጣሉ ።
3. የቋንቋ ሙግት”lingustical approach”
3:3 ከርሱ በፊት ያሉትን መጻሕፍት የሚያረጋግጥ ሲሆን መጽሐፉን ባንተ ላይ ከፋፍሎ በእዉነት አወረደ” نَزَّلَ ። ተዉራትንና ኢንጅልንም “አውርዷል” وَأَنْزَلَ።
አላህ ወደ ነብያችን የወረደውን መጽሐፍ ለማመልከት “ነዝዘለ” نَزَّلَ “አወረደ” ብሎ ሲጠቀም ነገር ግን ተውራትና ኢንጅልን ለማመልከት ግን “አንዘለ” أَنْزَلَ “አወረደ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል፣ ምንድን ነው ልዩነቱ? ካልን “ነዝዘለ” ቀስ በቀስ መውረድን የሚያመለክት ሲሆን ለቁርአን ብቻ የሚያገለግለው ቃል ነው፣ ምክንያቱም ቁርአን ቀስ በቀስ ስለወረደ፣ ነገር ግን የቀድሞ መጽሃፍት ወደ ነቢያት የሚወርዱት በአንድ ጊዜ ስለሆነ “አንዘለ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል፣ አላህ የቀድሞ መጽሃፍትን ያወረደበትን ቃል የሚጠቀመው “አንዘልና” أَنْزَلْنَا “አወረድን” ነው፦
57:25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ “አወረድን” وَأَنْزَلْنَا ።
25:32 እነዚያ የካዱትም፦ “ቁርአን በርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም?”” لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً አሉ፤ እንደዚሁ በርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትም ለየነው።
አላህ እጠብቀዋለው ባለበት አንቀጽ ላይ ያወረደበትን ቃል የሚጠቀመው “አንዘልና” أَنْزَلْنَا ሳይሆን “ነዝዘልና” نَزَّلْنَا “አወረድን” ነው፣ ይህ አላህ እጠብቀዋለው ያለው ቁርአንን ብቻ መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል፦
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው “አወረድነው” نَزَّلْنَا፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን ፡፡
17:106 ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ “ማውረድንም አወረድነው” وَنَزَّلْنَاهُ تَنْزِيلًا ።
4. የሰዋስው ሙግት”grammatical approach”
አላህ እኛ “ለእርሱ” ማለትም ለቁርአን ጠባቂዎቹ ነን ብሎ የተጠቀመበት መስተዋድድ ያለበት ተሳቢ ተውላጠ-ስም “ለሁ” لَهُ “ለእርሱ” በነጠላ እንጂ “ለሁም” لَهُم “ለእነርሱ” በብዜት አይደለም፣ “ሁ” هُ “እርሱ” ነጠላ ሲሆን “ሁም” هُمْ “እነርሱ” ብዜት ነው፣ የቀድሞ መጽሐፍት ደግሞ ብዙ ስለነበሩ “ሁም” ተብሎ የሚቀመጥ የሰዋስው ሙግት ነው፦
2:136 በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት “ከእነርሱ” مِنْهُمْ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለርሱ ለአላህ ታዛዦች ነን» በሉ፡፡
ብዙ ሙግት ማቅረብ ይቻል ነበር፤ ሚሽነሪዎች ዳተኛና ልግመኛ በመሆን የተያያዙት እንጥል መቧጠጥ ነው፤ አሌ ቡም ጨዋታ ባይብል ላይ እንጂ ቁርአን ላይ አይሰራም፤ ቅጥፈት ለልበ-እውራን ሆነ ለእይምሮ ስንኩላህ የተቆላ ገብስ ነው ሲበሉት ይጣፍጣል ግን ሲዘሩ አይበቅልም፤ ከዚህ ሁሉ ያስደመመኝ የዓለማቱ ጌታ አላህ ህያው መሆኑን ተቀብለው ባይብላቸውን እንደሚጠብቅ መናገሩን ማመናቸው ነው፤ ይህ አንድ እርምጃ ሲሆን ሁለተኛው እርምጃ ቁርአንን ሰለፈል ሳሊሂን በተረዱበት መረዳት ተቀብሎ ሸሃደተይን መያዝ ይቀራቸዋል፤ አላህ ልበ-ብሩሃን ያድርገን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አባት እና ልጅ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
112፥3 *አልወለደም አልተወለደም*። لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
“ዋሊዳእ” وَٰلِدَي ማለት “ወላጅ” ማለት ነው፤ አባት የሆነ ወላጅ “ዋሊድ” وَالِد ወይም “መውሉድ” مَوْلُود ሲባል እናት የሆነች ወላጅ ደግሞ “ዋሊዳ” وَٰلِدَٰت ወይም “ዋሊደ” وَٰلِدَة ትባላለች፤ ከወላጅ የሚገኝ ልጅ ደግሞ “ወለድ” وَلَد ወይም “ወሊድ” وَلِيد ይባላል፤ ሁሉም የስም መደብ የመጡት “ወለደ” وَلَدَ ማለትም “ወለደ” ከሚል ግስ የመጡ ናቸው። አላህ ፃታ የለውም፤ ወንድም ሴትም አይደለም፤ አባት ሆኖ አልወለደም ልጅ ሆኖ አልተወለደም፦
112፥3 *አልወለደም አልተወለደም*። لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
የሥላሴ አማንያን ኢየሱስ ልጅ ሲሆን አባቱ እግዚአብሔር ነው ይላሉ፤ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር አብን መስሎና አህሎ ከአብ ማንነትና ምንነት የተገኘ ነው የሚል እሳቤ አላቸው፤ “ተወለደ” ሲባል “ተገኘ” ማለት ነው ይሉናል፤ አብ ማለት “አስገኚ” ሲሆን ወልድ ደግሞ “ግኝት” ማለት ነው፤ በ 325 AD የተሰበሰበው የኒቅያ ጉባኤም፦
በግሪክ፦
Φῶς ἐκ Φωτός, Θεὸν ἀληθινὸν ἐκ Θεοῦ ἀληθινοῦ,
በግዕዝ፦
“ብርሃን ዘምብርሃን፤ አምላክ ዘምአምላክ”
በአማርኛ፦
*“ከብርሃን የተገኘ ብርሃን፤ ከአምላክ የተገኘ አምላክ”* ብሎታል።
አምላክ አምላክን ካስገኘ ሁለት አምላክ አይሆንም ወይ? አምላክ ተገኘ የሚለው ሲያስገርም አምላክ ተፈጠረ ደግሞ ያስደምማል፦
አማርኛ፦
ምሳሌ 8፥22 *እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ*፥ (1980 አዲስ ትርጉም)
ግዕዝ፦
ምሳሌ 8፥22 “ፈጠረኒ እግዚእ መቅድመ ተግባሩ”
ኢንግሊሽ፦
Proverbs 8፥22 “The LORD made me as he began his planning, (International Standard Version)
ዕብራይስጥ፦
ምሳሌ 8፥22 יְהוָה–קָנָנִי, רֵאשִׁית דַּרְכּוֹ: קֶדֶם מִפְעָלָיו מֵאָז.
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
Proverbs 8፥22 κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
በተለይ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት”LXX” ላይ “ኪትዞ” ἔκτισέν ማለት “ፈጠረኝ” ማለት ነው፤ በተመሳሳይ ዕብራይስጡ “ቃናኒ” קָ֭נָנִי ማለት “አስገኘኝ” ማለት ነው፤ ይህ ቃል ሔዋን “አገኘሁ” ብላ ለተጠቀመችበት የዋለው ቃል “ቃኒቲ” קָנִ֥יתִי ሲሆን ዳዊት ደግሞ ኲላሊቴን “ፈጥረሃል” ለሚለው የተጠቀመው “ቃኒታ” קָנִ֣יתָ ብሎ ነው፦
ዘፍጥረት 4፥1 ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር *አገኘሁ* קָנִ֥יתִי አለች።
መዝሙር 139፥13 አቤቱ፥ አንተ ኵላሊቴን *ፈጥረሃልና* קָנִ֣יתָ ፥
ዘዳግም 32፥6፤ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? *የፈጠረህ* קָּנֶ֔ךָ እና ያጸናህ እርሱ ነው።
የመጨረሻው ጥቅስ ላይ “የፈጠረህ” ለሚለው የገባው “ቃነካ” קָּנֶ֔ךָ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። እግዚአብሔር “የገዛህ አባትህ” መባሉ “አባት” ማለት ለእግዚአብሔር ፈጣሪ ማለት እንደሆነ ይህ ጥቅስ ያስረዳል።
እንግዲህ መገኘትና መፈጠር ተለዋዋጭ ቃል ከሆነ ኢየሱስ ፍጡርና ግኝት እንደሆነ ሊሰመርበት ይገባል። ይህንን ጥቅስ ተሃድሶና እና ፕሮቴስታት ስለ ኢየሱስ አይደለም ብለው ሽምጥጥ አርገው ቢክዱም፤ ቀደምት ኦርቶዶክስ፣ካቶሊክ፣ አንግሊካን እና የኒቂያ ጉባኤ ስለ ኢየሱስ ፍጥረት ሳይፈጠር መወለዱን ያሳያል ይላሉ፤ አርዮስንና አትናቲዎስ ኢየሱስ ፍጡር ነው ወይስ አይደለም ለሚለው ክርክራቸው ይህ ጥቅስ ነበር፤ አንዳንድ ኦርቶዶክሳውያንም ይህ ስለ ኢየሱስ አይደለም ብለው ሊያቅማሙ ሲሞክሩ አንድምታው ሆነ ሃይማኖተ-አበው አጋልጧቸዋል፤ ቄርሎስ በሃይማኖተ-አበው ላይ ለኢየሱስ ነው ይለናል፦
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 76:12
ቄርሎስም አለ፦
“ተፈጥረ ጥበብ ዘውእቱ ቃል”
ትርጉም፦
*“ጥበብ ተፈጠረ ይኸውም ቃል ነው”*
ቄርሎስም አለ፦
“ወይእዜኒ ጥበብ ትቤ ፈጠረኒ እግዚእ መቅድመ ተግባሩ”
ትርጉም፦
*“ከፍጥረት አስቀድሞ የነበርኩኝ በቀድሞ ተግባሩ ጌታ ፈጠረኝ አለች”*
የመቃብያን ጸሐፊም ሰሎሞን በምሳሌ መጽሐፍ ላይ ስለ ኢየሱስ፦ “ዛሬም የሚታየው ሁሉ ሳይታይ ዛሬም የሚጠራው ስም ሁሉ ሳይጠራ ፈጠረኝ” ማለቱን ተናግሯል፦
3ኛ መቃብያን 4፥18 ሰሎሞን ፦ *“ዛሬም የሚታየው ሁሉ ሳይታይ ዛሬም የሚጠራው ስም ሁሉ ሳይጠራ ፈጠረኝ”* ብሎ ተናገረ፤
እንግዲህ አባት ማለት “አስገኚ” ወይም “ፈጣሪ” መሆኑን እንዲሁ ልጅ ማለት “ተገኚ” ወይም “ፍጡር” መሆኑን ካየን ዘንዳ ኢንሻላህ በገቢር ሁለት አብ ማን ነው? ወልድ ማን ነው? የሚለውን እናብራራለን።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
112፥3 *አልወለደም አልተወለደም*። لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
“ዋሊዳእ” وَٰلِدَي ማለት “ወላጅ” ማለት ነው፤ አባት የሆነ ወላጅ “ዋሊድ” وَالِد ወይም “መውሉድ” مَوْلُود ሲባል እናት የሆነች ወላጅ ደግሞ “ዋሊዳ” وَٰلِدَٰت ወይም “ዋሊደ” وَٰلِدَة ትባላለች፤ ከወላጅ የሚገኝ ልጅ ደግሞ “ወለድ” وَلَد ወይም “ወሊድ” وَلِيد ይባላል፤ ሁሉም የስም መደብ የመጡት “ወለደ” وَلَدَ ማለትም “ወለደ” ከሚል ግስ የመጡ ናቸው። አላህ ፃታ የለውም፤ ወንድም ሴትም አይደለም፤ አባት ሆኖ አልወለደም ልጅ ሆኖ አልተወለደም፦
112፥3 *አልወለደም አልተወለደም*። لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
የሥላሴ አማንያን ኢየሱስ ልጅ ሲሆን አባቱ እግዚአብሔር ነው ይላሉ፤ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር አብን መስሎና አህሎ ከአብ ማንነትና ምንነት የተገኘ ነው የሚል እሳቤ አላቸው፤ “ተወለደ” ሲባል “ተገኘ” ማለት ነው ይሉናል፤ አብ ማለት “አስገኚ” ሲሆን ወልድ ደግሞ “ግኝት” ማለት ነው፤ በ 325 AD የተሰበሰበው የኒቅያ ጉባኤም፦
በግሪክ፦
Φῶς ἐκ Φωτός, Θεὸν ἀληθινὸν ἐκ Θεοῦ ἀληθινοῦ,
በግዕዝ፦
“ብርሃን ዘምብርሃን፤ አምላክ ዘምአምላክ”
በአማርኛ፦
*“ከብርሃን የተገኘ ብርሃን፤ ከአምላክ የተገኘ አምላክ”* ብሎታል።
አምላክ አምላክን ካስገኘ ሁለት አምላክ አይሆንም ወይ? አምላክ ተገኘ የሚለው ሲያስገርም አምላክ ተፈጠረ ደግሞ ያስደምማል፦
አማርኛ፦
ምሳሌ 8፥22 *እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ*፥ (1980 አዲስ ትርጉም)
ግዕዝ፦
ምሳሌ 8፥22 “ፈጠረኒ እግዚእ መቅድመ ተግባሩ”
ኢንግሊሽ፦
Proverbs 8፥22 “The LORD made me as he began his planning, (International Standard Version)
ዕብራይስጥ፦
ምሳሌ 8፥22 יְהוָה–קָנָנִי, רֵאשִׁית דַּרְכּוֹ: קֶדֶם מִפְעָלָיו מֵאָז.
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
Proverbs 8፥22 κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
በተለይ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት”LXX” ላይ “ኪትዞ” ἔκτισέν ማለት “ፈጠረኝ” ማለት ነው፤ በተመሳሳይ ዕብራይስጡ “ቃናኒ” קָ֭נָנִי ማለት “አስገኘኝ” ማለት ነው፤ ይህ ቃል ሔዋን “አገኘሁ” ብላ ለተጠቀመችበት የዋለው ቃል “ቃኒቲ” קָנִ֥יתִי ሲሆን ዳዊት ደግሞ ኲላሊቴን “ፈጥረሃል” ለሚለው የተጠቀመው “ቃኒታ” קָנִ֣יתָ ብሎ ነው፦
ዘፍጥረት 4፥1 ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር *አገኘሁ* קָנִ֥יתִי አለች።
መዝሙር 139፥13 አቤቱ፥ አንተ ኵላሊቴን *ፈጥረሃልና* קָנִ֣יתָ ፥
ዘዳግም 32፥6፤ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? *የፈጠረህ* קָּנֶ֔ךָ እና ያጸናህ እርሱ ነው።
የመጨረሻው ጥቅስ ላይ “የፈጠረህ” ለሚለው የገባው “ቃነካ” קָּנֶ֔ךָ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። እግዚአብሔር “የገዛህ አባትህ” መባሉ “አባት” ማለት ለእግዚአብሔር ፈጣሪ ማለት እንደሆነ ይህ ጥቅስ ያስረዳል።
እንግዲህ መገኘትና መፈጠር ተለዋዋጭ ቃል ከሆነ ኢየሱስ ፍጡርና ግኝት እንደሆነ ሊሰመርበት ይገባል። ይህንን ጥቅስ ተሃድሶና እና ፕሮቴስታት ስለ ኢየሱስ አይደለም ብለው ሽምጥጥ አርገው ቢክዱም፤ ቀደምት ኦርቶዶክስ፣ካቶሊክ፣ አንግሊካን እና የኒቂያ ጉባኤ ስለ ኢየሱስ ፍጥረት ሳይፈጠር መወለዱን ያሳያል ይላሉ፤ አርዮስንና አትናቲዎስ ኢየሱስ ፍጡር ነው ወይስ አይደለም ለሚለው ክርክራቸው ይህ ጥቅስ ነበር፤ አንዳንድ ኦርቶዶክሳውያንም ይህ ስለ ኢየሱስ አይደለም ብለው ሊያቅማሙ ሲሞክሩ አንድምታው ሆነ ሃይማኖተ-አበው አጋልጧቸዋል፤ ቄርሎስ በሃይማኖተ-አበው ላይ ለኢየሱስ ነው ይለናል፦
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 76:12
ቄርሎስም አለ፦
“ተፈጥረ ጥበብ ዘውእቱ ቃል”
ትርጉም፦
*“ጥበብ ተፈጠረ ይኸውም ቃል ነው”*
ቄርሎስም አለ፦
“ወይእዜኒ ጥበብ ትቤ ፈጠረኒ እግዚእ መቅድመ ተግባሩ”
ትርጉም፦
*“ከፍጥረት አስቀድሞ የነበርኩኝ በቀድሞ ተግባሩ ጌታ ፈጠረኝ አለች”*
የመቃብያን ጸሐፊም ሰሎሞን በምሳሌ መጽሐፍ ላይ ስለ ኢየሱስ፦ “ዛሬም የሚታየው ሁሉ ሳይታይ ዛሬም የሚጠራው ስም ሁሉ ሳይጠራ ፈጠረኝ” ማለቱን ተናግሯል፦
3ኛ መቃብያን 4፥18 ሰሎሞን ፦ *“ዛሬም የሚታየው ሁሉ ሳይታይ ዛሬም የሚጠራው ስም ሁሉ ሳይጠራ ፈጠረኝ”* ብሎ ተናገረ፤
እንግዲህ አባት ማለት “አስገኚ” ወይም “ፈጣሪ” መሆኑን እንዲሁ ልጅ ማለት “ተገኚ” ወይም “ፍጡር” መሆኑን ካየን ዘንዳ ኢንሻላህ በገቢር ሁለት አብ ማን ነው? ወልድ ማን ነው? የሚለውን እናብራራለን።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አባት እና ልጅ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
112፥3 *አልወለደም አልተወለደም*። لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
“ኣብ” אַבָּא ማለት በዕብራይስጥ “አስገኚ”orginator” ማለት ሲሆን የሚገርመው አበይት ክርስቲያኖች ማለትም ኦርቶዶስ፣ ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት እና አንግሊካን፦ "ኢየሱስ አብ ሳይሆን ወልድ ብቻ ነው" ይላሉ፤ ትክክል! ምክንያቱም ኢየሱስ የእራሱን ማንነት ከአብ ነጥሎ አስቀምጧል፦
ዮሐንስ 5፥31-32 *እኔ ስለ እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር ምስክሬ እውነት አይደለም*፤ ስለ እኔ የሚመሰክር *ሌላ ነው፥ እርሱም ስለ እኔ የሚመሰክረው ምስክር እውነት እንደ ሆነ አውቃለሁ።
ዮሐንስ 8፥18 *ስለ ራሴ የምመሰክር እኔ ነኝ፥ የላከኝም አብ ስለ እኔ ይመሰክራል*።
ዮሐንስ 12፥49 *እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፤ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ*።
ወልድ ማን ነው? ስንል ኢየሱስ ይሉናል፤ አብ ማን ነው? አብ ደግሞ እግዚአብሔር ነው፦
ቆላስይስ 1፥3 *የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን* ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤
ሮሜ 15፥5 *እግዚአብሔርን፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት*፥ ታከብሩ ዘንድ፥
1ቆሮንቶስ 15፥24 በኋላም፥ መንግሥቱን *ለእግዚአብሔር ለአባቱ* አሳልፎ በሰጠ ጊዜ፤
ዮሐንስ 5፥18 *እግዚአብሔር አባቴ ነው* ስላለ፥ ስለዚህ አይሁድ ሊገድሉት አብዝተው ይፈልጉት ነበር።
የኢየሱስ አባት እግዚአብሔር ከሆነ ኢየሱስ እግዚአብሔር አይደለም ማለት ነው፤ ምክንያቱም አብ እግዚአብሔር ነውና፤ እግዚአብሔር ደግሞ አንድ ነው፤ እስራኤላውያን አምላካችን የሚሉት አንዱን እግዚአብሔር ነው፣ ኢየሱስም፦ "እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው" ብሏል፦
ዘዳ.6:4፤ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው*፤
ዮሐ.8:54 *እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው*፤
ይህ አንድ አምላክ የሁሉም አንድ አባት ነው፦
ሚልክያስ 2፥10 ለሁላችን *”አንድ አባት”* ያለን አይደለምን? *አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን*?
ማቴዎስ 23፥9 *አባታችሁ አንዱ* እርሱም የሰማዩ ነውና በምድር ላይ *ማንንም፦ አባት ብላችሁ አትጥሩ*።
ዮሐንስ 8፥41 *አንድ አባት* አለን *እርሱም እግዚአብሔር ነው*፡ አሉት።
ኤፌሶን 4፥6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር *አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ*።
ዮሐንስ 20፥17 *እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ* ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው አላት።
ኢየሱስ እግዚአብሔር ቢሆን ኖሮ "የእግዚአብሔር አባት"የሚል ቃል ታገኙ ነበር፤ ግን ኢየሱስ እግዚአብሔር ስላልሆነ 42 ቦታ ላይ "የእግዚአብሔር ልጅ" ብቻ ተብሏል፦
ሉቃስ 1፥35 ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ *የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል*።
ኢየሱስ እግዚአብሔር ቢሆን ኖሮ "እግዚአብሔር ወልድ"የሚል ቃል ታገኙ ነበር፤ ግን ኢየሱስ እግዚአብሔር ስላልሆነ እግዚአብሔር የሚባለው አብ ብቻ ስለሆነ "እግዚአብሔር አብ" የሚል ቃላት 13 ቦታ እናገኛለን፦
ያዕቆብ 1፥27 ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ *በእግዚአብሔር አብ* ዘንድ ይህ ነው፤
ባይብሉ እግዚአብሔር እና ኢየሱስን አባት እና ልጅ አርጎ ነው የሚያስቀምጠው፤ አባት ልጅ አይደለም ልጅም አባት አይደለም ካላችሁ እግዚአብሔር ኢየሱስ አይደለም፤ ኢየሱስም እግዚአብሔር አይደለም። እግዚአብሔር ለኢየሱስ ግህደተ-መለኮት"revelation" ማለትም "ወሕይ" ሰቶቷል፦
ራእይ 1፥1 *እግዚአብሔር ለኢየሱስ ክርስቶስ የሰጠው ግልጠት በእርሱም የተገለጠው ይህ ነው*፥ The Revelation of Jesus Christ, which God gave unto him,
ዮሐንስ 7፥16-17 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው፦ *ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም*፤ ፈቃዱን ሊያደርግ የሚወድ ቢኖር፥ እርሱ *ይህ ትምህርት ከእግዚአብሔር ቢሆን ወይም እኔ ከራሴ* የምናገር ብሆን ያውቃል።
"ከእግዚአብሔር ወይም እኔ ከራሴ" የሚለው ይሰመርበት፤ የሚገርመው እራሱን ከእግዚአብሔር በመለየት "እራሴ" በሚል ድርብ ተውላጠ-ስም"reflexive pronoun " ተጠቅሟል፤ ትምህርቱ ከላከው ከእግዚአብሔር እንጂ ከራሱ አይደለም። እግዚአብሔር ለኢየሱስ የሰጠው ግልጠት በግሪክ "አፓልካሊፕስ" Ἀποκάλυψις ይባላል፤ ኢየሱስ በአንድ እግዚአብሔር እና በሰዎች መካከል እየሰማ የሚናገር ሰው ነው፦
1 ጢሞቴዎስ 2፥5፤ *አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው*፤
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን *ከእግዚእብሔር የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው* ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ?
ሐዋ ሥራ 2፥22 *የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ*፤
እግዚአብሔር አንድ ከሆነ ኢየሱስ የእግዚአብሔርን ቃል እንዲናገር ከአንድ እግዚአብሔር የተላከ መልእክተኛና አገልጋይ ነው፦
ዮሐንስ 3፥34 *እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራልና*፤
ሐዋ ሥራ 3፥26፤ ለእናንተ አስቀድሞ *እግዚአብሔር አገልጋዩን አስነሥቶ፥ እያንዳንዳችሁን ከክፋታችሁ እየመለሰ ይባርካችሁ ዘንድ፥ ላከው*። NIV
እግዚአብሔር አንድ ከሆነ ኢየሱስ ሌሊቱንም ሁሉ ሲጸልይ ያደረው ወደዚህ ወደ አንድ እግዚአብሔር ነው፤ ይህ አንድ እግዚአብሔር ኢየሱስን ቀብቶታል፤ ለዲያብሎስም የተገዙትን እንዲፈውስ እግዚአብሔር ከኢየሱስ ጋር ነበረ፦
ሉቃስ 6፥12 በነዚህም ወራት ይጸልይ ዘንድ ወደ ተራራ ወጣ፥ *ሌሊቱንም ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ሲጸልይ አደረ*።
ሐዋ ሥራ 10፥38 *እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው*፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ *እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና*፤
ክርስቶስ የእግዚአብሔር ነው፤ እግዚአብሔር የክርስቶስ ራስ ማለትም የበላይ ነው፦
1 ቆሮንቶስ 3፥23 *ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው*።
1 ቆሮንቶስ 11፥3 *የክርስቶስም ራስ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ልታውቁ እወዳለሁ*።
ኢየሱስ እግዚአብሔር ነው ለምትሉ አልቆላችኃል። ምክንያቱም እግዚአብሔር የኢየሱስ አባት ነው ተብላችኃል፤ ኢየሱስ ደግሞ አብ አይደለም ብላችኃል።
ስለዚህ ኢየሱስ አብ ማለትም እግዚአብሔር ሳይሆን የእግዚአብሔር ልጅ ነው፤ እግዚአብሔርም ወልድ ማለትም ኢየሱስ ሳይሆን አብ"አባት" ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
112፥3 *አልወለደም አልተወለደም*። لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
“ኣብ” אַבָּא ማለት በዕብራይስጥ “አስገኚ”orginator” ማለት ሲሆን የሚገርመው አበይት ክርስቲያኖች ማለትም ኦርቶዶስ፣ ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት እና አንግሊካን፦ "ኢየሱስ አብ ሳይሆን ወልድ ብቻ ነው" ይላሉ፤ ትክክል! ምክንያቱም ኢየሱስ የእራሱን ማንነት ከአብ ነጥሎ አስቀምጧል፦
ዮሐንስ 5፥31-32 *እኔ ስለ እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር ምስክሬ እውነት አይደለም*፤ ስለ እኔ የሚመሰክር *ሌላ ነው፥ እርሱም ስለ እኔ የሚመሰክረው ምስክር እውነት እንደ ሆነ አውቃለሁ።
ዮሐንስ 8፥18 *ስለ ራሴ የምመሰክር እኔ ነኝ፥ የላከኝም አብ ስለ እኔ ይመሰክራል*።
ዮሐንስ 12፥49 *እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፤ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ*።
ወልድ ማን ነው? ስንል ኢየሱስ ይሉናል፤ አብ ማን ነው? አብ ደግሞ እግዚአብሔር ነው፦
ቆላስይስ 1፥3 *የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን* ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤
ሮሜ 15፥5 *እግዚአብሔርን፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት*፥ ታከብሩ ዘንድ፥
1ቆሮንቶስ 15፥24 በኋላም፥ መንግሥቱን *ለእግዚአብሔር ለአባቱ* አሳልፎ በሰጠ ጊዜ፤
ዮሐንስ 5፥18 *እግዚአብሔር አባቴ ነው* ስላለ፥ ስለዚህ አይሁድ ሊገድሉት አብዝተው ይፈልጉት ነበር።
የኢየሱስ አባት እግዚአብሔር ከሆነ ኢየሱስ እግዚአብሔር አይደለም ማለት ነው፤ ምክንያቱም አብ እግዚአብሔር ነውና፤ እግዚአብሔር ደግሞ አንድ ነው፤ እስራኤላውያን አምላካችን የሚሉት አንዱን እግዚአብሔር ነው፣ ኢየሱስም፦ "እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው" ብሏል፦
ዘዳ.6:4፤ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው*፤
ዮሐ.8:54 *እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው*፤
ይህ አንድ አምላክ የሁሉም አንድ አባት ነው፦
ሚልክያስ 2፥10 ለሁላችን *”አንድ አባት”* ያለን አይደለምን? *አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን*?
ማቴዎስ 23፥9 *አባታችሁ አንዱ* እርሱም የሰማዩ ነውና በምድር ላይ *ማንንም፦ አባት ብላችሁ አትጥሩ*።
ዮሐንስ 8፥41 *አንድ አባት* አለን *እርሱም እግዚአብሔር ነው*፡ አሉት።
ኤፌሶን 4፥6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር *አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ*።
ዮሐንስ 20፥17 *እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ* ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው አላት።
ኢየሱስ እግዚአብሔር ቢሆን ኖሮ "የእግዚአብሔር አባት"የሚል ቃል ታገኙ ነበር፤ ግን ኢየሱስ እግዚአብሔር ስላልሆነ 42 ቦታ ላይ "የእግዚአብሔር ልጅ" ብቻ ተብሏል፦
ሉቃስ 1፥35 ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ *የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል*።
ኢየሱስ እግዚአብሔር ቢሆን ኖሮ "እግዚአብሔር ወልድ"የሚል ቃል ታገኙ ነበር፤ ግን ኢየሱስ እግዚአብሔር ስላልሆነ እግዚአብሔር የሚባለው አብ ብቻ ስለሆነ "እግዚአብሔር አብ" የሚል ቃላት 13 ቦታ እናገኛለን፦
ያዕቆብ 1፥27 ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ *በእግዚአብሔር አብ* ዘንድ ይህ ነው፤
ባይብሉ እግዚአብሔር እና ኢየሱስን አባት እና ልጅ አርጎ ነው የሚያስቀምጠው፤ አባት ልጅ አይደለም ልጅም አባት አይደለም ካላችሁ እግዚአብሔር ኢየሱስ አይደለም፤ ኢየሱስም እግዚአብሔር አይደለም። እግዚአብሔር ለኢየሱስ ግህደተ-መለኮት"revelation" ማለትም "ወሕይ" ሰቶቷል፦
ራእይ 1፥1 *እግዚአብሔር ለኢየሱስ ክርስቶስ የሰጠው ግልጠት በእርሱም የተገለጠው ይህ ነው*፥ The Revelation of Jesus Christ, which God gave unto him,
ዮሐንስ 7፥16-17 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው፦ *ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም*፤ ፈቃዱን ሊያደርግ የሚወድ ቢኖር፥ እርሱ *ይህ ትምህርት ከእግዚአብሔር ቢሆን ወይም እኔ ከራሴ* የምናገር ብሆን ያውቃል።
"ከእግዚአብሔር ወይም እኔ ከራሴ" የሚለው ይሰመርበት፤ የሚገርመው እራሱን ከእግዚአብሔር በመለየት "እራሴ" በሚል ድርብ ተውላጠ-ስም"reflexive pronoun " ተጠቅሟል፤ ትምህርቱ ከላከው ከእግዚአብሔር እንጂ ከራሱ አይደለም። እግዚአብሔር ለኢየሱስ የሰጠው ግልጠት በግሪክ "አፓልካሊፕስ" Ἀποκάλυψις ይባላል፤ ኢየሱስ በአንድ እግዚአብሔር እና በሰዎች መካከል እየሰማ የሚናገር ሰው ነው፦
1 ጢሞቴዎስ 2፥5፤ *አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው*፤
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን *ከእግዚእብሔር የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው* ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ?
ሐዋ ሥራ 2፥22 *የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ*፤
እግዚአብሔር አንድ ከሆነ ኢየሱስ የእግዚአብሔርን ቃል እንዲናገር ከአንድ እግዚአብሔር የተላከ መልእክተኛና አገልጋይ ነው፦
ዮሐንስ 3፥34 *እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራልና*፤
ሐዋ ሥራ 3፥26፤ ለእናንተ አስቀድሞ *እግዚአብሔር አገልጋዩን አስነሥቶ፥ እያንዳንዳችሁን ከክፋታችሁ እየመለሰ ይባርካችሁ ዘንድ፥ ላከው*። NIV
እግዚአብሔር አንድ ከሆነ ኢየሱስ ሌሊቱንም ሁሉ ሲጸልይ ያደረው ወደዚህ ወደ አንድ እግዚአብሔር ነው፤ ይህ አንድ እግዚአብሔር ኢየሱስን ቀብቶታል፤ ለዲያብሎስም የተገዙትን እንዲፈውስ እግዚአብሔር ከኢየሱስ ጋር ነበረ፦
ሉቃስ 6፥12 በነዚህም ወራት ይጸልይ ዘንድ ወደ ተራራ ወጣ፥ *ሌሊቱንም ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ሲጸልይ አደረ*።
ሐዋ ሥራ 10፥38 *እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው*፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ *እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና*፤
ክርስቶስ የእግዚአብሔር ነው፤ እግዚአብሔር የክርስቶስ ራስ ማለትም የበላይ ነው፦
1 ቆሮንቶስ 3፥23 *ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው*።
1 ቆሮንቶስ 11፥3 *የክርስቶስም ራስ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ልታውቁ እወዳለሁ*።
ኢየሱስ እግዚአብሔር ነው ለምትሉ አልቆላችኃል። ምክንያቱም እግዚአብሔር የኢየሱስ አባት ነው ተብላችኃል፤ ኢየሱስ ደግሞ አብ አይደለም ብላችኃል።
ስለዚህ ኢየሱስ አብ ማለትም እግዚአብሔር ሳይሆን የእግዚአብሔር ልጅ ነው፤ እግዚአብሔርም ወልድ ማለትም ኢየሱስ ሳይሆን አብ"አባት" ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ግብረ-ሰዶም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥74 *ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው*፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
ሥነ-ጋብቻ ጥናት""matrimony" ስለ ጋብቻ ሲናገር በዋነኝነት ለሁለት ይከፍሉታል፦ አንደኛ "ተቃራኒ ጾታ ጋብቻ"Hetero-sexual" ሲሆን ሁለተኛው "ተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ”homo-sexual” ” ነው።
ተቃራኒ ጾታ ጋብቻ በመለኮት መጽሐፍት ውስጥ የተቀመጠ ሲሆን ተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ ግን በመለኮት መጽሐፍት ውስጥ አንዳች ድጋፍ የሌለው ነው።
ግብረ-ሰዶም"homosexual" ማለት የሰዶማውያን ሥራ ማለት ነው፤ ግብረ-ሰዶም በራሱ ለሁለት ይከፈላል፤ እርሱም፦ በወንድ እና በወንድ መካከል ያለው የግብረ ሰዶማዊ ግንኙነት"Gays" አንዱ ሲሆን ሌላው ደግሞ በሴት እና በሴት መካከል ያለው የግብረ ሰዶማዊ ግንኙነት"Lesbians" ነው። አምላካችን አላህ ነብዩ ሉጥን በዚህ ድርጊት በተሰማሩ ሕዝቦች መካከል ፍርድንና ዕውቀትን ሰጥቶ ላከው፤ ሉጥም በእርግጥ ከመልክተኞቹ አንዱ ነው፦
37፥133 *ሉጥም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው*። وَإِنَّ لُوطًا لَّمِنَ الْمُرْسَلِينَ
21፥74 *ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡ ከዚያችም መጥፎ ሥራዎችን ትሠራ ከነበረችው ከተማ አዳንነው፡፡ እነሱ ክፉ ሰዎች አመጸኞች ነበሩና*፡፡ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا وَنَجَّيْنَاهُ مِنَ الْقَرْيَةِ الَّتِي كَانَت تَّعْمَلُ الْخَبَائِثَ ۗ إِنَّهُمْ كَانُوا قَوْمَ سَوْءٍ فَاسِقِينَ
የሰዶም ከተማ ክፉ ሰዎችና አመጸኞች ይሰሩት የነበረው መጥፎ ሥራ ይህ ነው፤ ሉጥንም ለሕዝቦቹ፦ "እናንተ የምታዩ ስትኾኑ ፀያፍን ነገር ትሠራላችሁን? በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም" አላቸው፦
27፥54 ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ *"እናንተ የምታዩ ስትኾኑ ፀያፍን ነገር ትሠራላችሁን?"* وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ أَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ وَأَنتُمْ تُبْصِرُونَ
29፥28 ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ *"እናንተ ጠያፍን ስራ ትሠራላችሁን? በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም"*፡፡ وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ إِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِّنَ الْعَالَمِينَ
7፥80 ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ *"አስቀያሚን ሥራ ትሠራላችሁን? በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም"*፡፡ وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ أَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِّنَ الْعَالَمِينَ
ወንዶቹ ሴቶች እያሉ ከወንድ ጋር መዳራታቸው ወሰን ማለፍ ነው፦
7፥81 *"እናንተ ከሴቶች ሌላ ወንዶችን በመከጀል በእርግጥ ትመጡባቸዋላችሁን? በእውነቱ እናንተ ወሰንን አላፊዎች ሕዝቦች ናችሁ"*፡፡ إِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ شَهْوَةً مِّن دُونِ النِّسَاءِ ۚ بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ مُّسْرِفُونَ
26፥166 *"ከሚስቶቻችሁም ጌታችሁ ለእናንተ የፈጠረላችሁን ትተዋላችሁን? በእውነቱ እናንተ ወሰን አላፊዎች ሕዝቦ ናችሁ"*፡፡ وَتَذَرُونَ مَا خَلَقَ لَكُمْ رَبُّكُم مِّنْ أَزْوَاجِكُم ۚ بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ عَادُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥74 *ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው*፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
ሥነ-ጋብቻ ጥናት""matrimony" ስለ ጋብቻ ሲናገር በዋነኝነት ለሁለት ይከፍሉታል፦ አንደኛ "ተቃራኒ ጾታ ጋብቻ"Hetero-sexual" ሲሆን ሁለተኛው "ተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ”homo-sexual” ” ነው።
ተቃራኒ ጾታ ጋብቻ በመለኮት መጽሐፍት ውስጥ የተቀመጠ ሲሆን ተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ ግን በመለኮት መጽሐፍት ውስጥ አንዳች ድጋፍ የሌለው ነው።
ግብረ-ሰዶም"homosexual" ማለት የሰዶማውያን ሥራ ማለት ነው፤ ግብረ-ሰዶም በራሱ ለሁለት ይከፈላል፤ እርሱም፦ በወንድ እና በወንድ መካከል ያለው የግብረ ሰዶማዊ ግንኙነት"Gays" አንዱ ሲሆን ሌላው ደግሞ በሴት እና በሴት መካከል ያለው የግብረ ሰዶማዊ ግንኙነት"Lesbians" ነው። አምላካችን አላህ ነብዩ ሉጥን በዚህ ድርጊት በተሰማሩ ሕዝቦች መካከል ፍርድንና ዕውቀትን ሰጥቶ ላከው፤ ሉጥም በእርግጥ ከመልክተኞቹ አንዱ ነው፦
37፥133 *ሉጥም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው*። وَإِنَّ لُوطًا لَّمِنَ الْمُرْسَلِينَ
21፥74 *ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡ ከዚያችም መጥፎ ሥራዎችን ትሠራ ከነበረችው ከተማ አዳንነው፡፡ እነሱ ክፉ ሰዎች አመጸኞች ነበሩና*፡፡ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا وَنَجَّيْنَاهُ مِنَ الْقَرْيَةِ الَّتِي كَانَت تَّعْمَلُ الْخَبَائِثَ ۗ إِنَّهُمْ كَانُوا قَوْمَ سَوْءٍ فَاسِقِينَ
የሰዶም ከተማ ክፉ ሰዎችና አመጸኞች ይሰሩት የነበረው መጥፎ ሥራ ይህ ነው፤ ሉጥንም ለሕዝቦቹ፦ "እናንተ የምታዩ ስትኾኑ ፀያፍን ነገር ትሠራላችሁን? በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም" አላቸው፦
27፥54 ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ *"እናንተ የምታዩ ስትኾኑ ፀያፍን ነገር ትሠራላችሁን?"* وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ أَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ وَأَنتُمْ تُبْصِرُونَ
29፥28 ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ *"እናንተ ጠያፍን ስራ ትሠራላችሁን? በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም"*፡፡ وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ إِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِّنَ الْعَالَمِينَ
7፥80 ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ *"አስቀያሚን ሥራ ትሠራላችሁን? በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም"*፡፡ وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ أَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِّنَ الْعَالَمِينَ
ወንዶቹ ሴቶች እያሉ ከወንድ ጋር መዳራታቸው ወሰን ማለፍ ነው፦
7፥81 *"እናንተ ከሴቶች ሌላ ወንዶችን በመከጀል በእርግጥ ትመጡባቸዋላችሁን? በእውነቱ እናንተ ወሰንን አላፊዎች ሕዝቦች ናችሁ"*፡፡ إِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ شَهْوَةً مِّن دُونِ النِّسَاءِ ۚ بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ مُّسْرِفُونَ
26፥166 *"ከሚስቶቻችሁም ጌታችሁ ለእናንተ የፈጠረላችሁን ትተዋላችሁን? በእውነቱ እናንተ ወሰን አላፊዎች ሕዝቦ ናችሁ"*፡፡ وَتَذَرُونَ مَا خَلَقَ لَكُمْ رَبُّكُم مِّنْ أَزْوَاجِكُم ۚ بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ عَادُونَ
ይህንን ድርጊት በጀመሩት በሰዶማውያን ላይ አላህ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን በመላክ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነበባቸው፦
54፥34 *እኛ በእነርሱ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ላክን፡፡ የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ እነርሱን በሌሊት መጨረሻ ላይ አዳንናቸው*፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ حَاصِبًا إِلَّا آلَ لُوطٍ ۖ نَّجَّيْنَاهُم بِسَحَرٍ
15፥74 *ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው*፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
7፥84 *በእነርሱም ላይ ዝናብን አዘነብንባቸው፡፡ የኃጢአተኞችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት*፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَانظُرْ كَيْفَ كَانَ عَاقِبَةُ الْمُجْرِمِينَ
26፥173 *በእነርሱም ላይ የድንጋይን ዝናምን አዘነምንባቸው፤ የተስፈራሪዎቹም ዝናም ምንኛ ከፋ*፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَسَاءَ مَطَرُ الْمُنذَرِينَ
ይህ ድርጊት አላህ ዘንድ እጅግ ክፉ ስለነበር ከተማዎቹ ላይዋንም ከታችዋ ተገለበጡ፦
15፥74 *ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው*፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
9፥70 የእነዚያ ከእናንተ በፊት የነበሩት የኑሕ ሕዝቦች፣ የዓድና የሰሙድም፣ የኢብራሂምም ሕዝቦች የመድየን ባለቤቶች እና *የተገልባጮቹም ከተሞች ወሬ አልመጣላቸውምን?* أَلَمْ يَأْتِهِمْ نَبَأُ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ قَوْمِ نُوحٍ وَعَادٍ وَثَمُودَ وَقَوْمِ إِبْرَاهِيمَ وَأَصْحَابِ مَدْيَنَ وَالْمُؤْتَفِكَاتِ
53፥53 *የተገለበጠችውንም ከተማ ደፋ*፡፡ وَالْمُؤْتَفِكَةَ أَهْوَىٰ
ከላይ ያየነው የሰዶማውያን ሥራ ወሰን ማለፍ እንደሆነ ሉጥ እንዳስጠነቀቃቸው ሀሉ አላህም በቁርኣን የነገረን ከተቃራኒ ጾታ ውጪ የያደርጉ እነርሱ ወሰን አላፊዎች አላፊዎች ናቸው፤ ወሰንንም አትለፉ ተብለናል፦
23፥6 *በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው ላይ ሲቀር፤ እነርሱ በእዚህ የማይወቀሱ ናቸውና፡፡ ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው*፡፡ إِلَّا عَلَىٰ أَزْوَاجِهِمْ أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ فَمَنِ ابْتَغَىٰ وَرَاءَ ذَٰلِكَ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْعَادُونَ
11፥112 *እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም ቀጥ ይበሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና*፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
ይህ ድርጊት በማድረግ ወሰን ያለፈ የሚጠብቀው ቅጣት በአኺራ እሳት ነው፦
4፥30 *ወሰን በማለፍና በመበደልም ይህንን የሠራ ሰው እሳትን እናገባዋለን*፡፡ ይኸም በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ عُدْوَانًا وَظُلْمًا فَسَوْفَ نُصْلِيهِ نَارًا ۚ وَكَانَ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرًا
በዱኒያህ ደግሞ ያለው ቅጣት በኢስላም የሙስሊም ሸሪዓ ባለበት ህገ-መንግሥት ግድያ ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 20, ሐዲስ 2658
ከኢብኑ ዐባሥ እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" አሉ፦ *"ማንም የሉጥ ሕዝብ የሚያደርጉት ድርጊት ሲያደርጉ ብታገኙ ሁለቱንም ግደሏቸው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ وَجَدْتُمُوهُ يَعْمَلُ عَمَلَ قَوْمِ لُوطٍ فَاقْتُلُوا الْفَاعِلَ وَالْمَفْعُولَ بِهِ "
ሚሽነሪዎች፦ “በኢስላም ግብረ-ሰዶም ሃራም የሆነበት ጥቅስና ቅጣት የለም” ብለው ሲቀጥፉ ተመልሰው ደግሞ፦ “እንዴት ይገደላል? መብቱ ነው” ይላሉ፤ ይህንን የሚሉት የምዕራባውያንን እሳቦትና ዕርዮት ይዘው ነው። መብቱ ከሆነ ለምን ፈጣሪ ሰዶማውያንን በዚህ ድርጊታቸው አጠፋቸው? ለምንስ ይህንን ድርጊት የሚፈጽሙ ይገደሉ አለ?፦
ዘፍጥረት 19፥24 *እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ፤ እነዚያንም ከተሞች፥ በዙሪያቸው ያለውንም ሁሉ፥ በከተሞቹም የሚኖሩትን ሁሉ፥ የምድሩንም ቡቃያ ሁሉ ገለበጠ*።
ዘሌዋውያን 20፥13 *ማናቸውም ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከወንድ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው*።
ይህ ብሉይ ኪዳን ላይ ነው እንዳትሉ በአዲስ ኪዳን የተፈቀደበትን ጥቅስ ማምጣት ይጠበቅባችኃል። በአዲስ ኪዳን መፍቀድም መከልከልም የሚችል ነብይ ኢየሱስ ነው፤ ኢየሱስ ሕግን ለመሻር አልመጣሁም ብሏል፤ እንደውም ሰማይና ምድር እስከሚያልፍ ድረስ የሙሴ ሕግ እንደሚሰራ ይናገራል፦
ማቴዎስ 5፥17 *እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም። እውነት እላችኋለሁ፥ ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
54፥34 *እኛ በእነርሱ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ላክን፡፡ የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ እነርሱን በሌሊት መጨረሻ ላይ አዳንናቸው*፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ حَاصِبًا إِلَّا آلَ لُوطٍ ۖ نَّجَّيْنَاهُم بِسَحَرٍ
15፥74 *ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው*፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
7፥84 *በእነርሱም ላይ ዝናብን አዘነብንባቸው፡፡ የኃጢአተኞችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት*፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَانظُرْ كَيْفَ كَانَ عَاقِبَةُ الْمُجْرِمِينَ
26፥173 *በእነርሱም ላይ የድንጋይን ዝናምን አዘነምንባቸው፤ የተስፈራሪዎቹም ዝናም ምንኛ ከፋ*፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَسَاءَ مَطَرُ الْمُنذَرِينَ
ይህ ድርጊት አላህ ዘንድ እጅግ ክፉ ስለነበር ከተማዎቹ ላይዋንም ከታችዋ ተገለበጡ፦
15፥74 *ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው*፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
9፥70 የእነዚያ ከእናንተ በፊት የነበሩት የኑሕ ሕዝቦች፣ የዓድና የሰሙድም፣ የኢብራሂምም ሕዝቦች የመድየን ባለቤቶች እና *የተገልባጮቹም ከተሞች ወሬ አልመጣላቸውምን?* أَلَمْ يَأْتِهِمْ نَبَأُ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ قَوْمِ نُوحٍ وَعَادٍ وَثَمُودَ وَقَوْمِ إِبْرَاهِيمَ وَأَصْحَابِ مَدْيَنَ وَالْمُؤْتَفِكَاتِ
53፥53 *የተገለበጠችውንም ከተማ ደፋ*፡፡ وَالْمُؤْتَفِكَةَ أَهْوَىٰ
ከላይ ያየነው የሰዶማውያን ሥራ ወሰን ማለፍ እንደሆነ ሉጥ እንዳስጠነቀቃቸው ሀሉ አላህም በቁርኣን የነገረን ከተቃራኒ ጾታ ውጪ የያደርጉ እነርሱ ወሰን አላፊዎች አላፊዎች ናቸው፤ ወሰንንም አትለፉ ተብለናል፦
23፥6 *በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው ላይ ሲቀር፤ እነርሱ በእዚህ የማይወቀሱ ናቸውና፡፡ ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው*፡፡ إِلَّا عَلَىٰ أَزْوَاجِهِمْ أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ فَمَنِ ابْتَغَىٰ وَرَاءَ ذَٰلِكَ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْعَادُونَ
11፥112 *እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም ቀጥ ይበሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና*፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
ይህ ድርጊት በማድረግ ወሰን ያለፈ የሚጠብቀው ቅጣት በአኺራ እሳት ነው፦
4፥30 *ወሰን በማለፍና በመበደልም ይህንን የሠራ ሰው እሳትን እናገባዋለን*፡፡ ይኸም በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ عُدْوَانًا وَظُلْمًا فَسَوْفَ نُصْلِيهِ نَارًا ۚ وَكَانَ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرًا
በዱኒያህ ደግሞ ያለው ቅጣት በኢስላም የሙስሊም ሸሪዓ ባለበት ህገ-መንግሥት ግድያ ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 20, ሐዲስ 2658
ከኢብኑ ዐባሥ እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" አሉ፦ *"ማንም የሉጥ ሕዝብ የሚያደርጉት ድርጊት ሲያደርጉ ብታገኙ ሁለቱንም ግደሏቸው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ وَجَدْتُمُوهُ يَعْمَلُ عَمَلَ قَوْمِ لُوطٍ فَاقْتُلُوا الْفَاعِلَ وَالْمَفْعُولَ بِهِ "
ሚሽነሪዎች፦ “በኢስላም ግብረ-ሰዶም ሃራም የሆነበት ጥቅስና ቅጣት የለም” ብለው ሲቀጥፉ ተመልሰው ደግሞ፦ “እንዴት ይገደላል? መብቱ ነው” ይላሉ፤ ይህንን የሚሉት የምዕራባውያንን እሳቦትና ዕርዮት ይዘው ነው። መብቱ ከሆነ ለምን ፈጣሪ ሰዶማውያንን በዚህ ድርጊታቸው አጠፋቸው? ለምንስ ይህንን ድርጊት የሚፈጽሙ ይገደሉ አለ?፦
ዘፍጥረት 19፥24 *እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ፤ እነዚያንም ከተሞች፥ በዙሪያቸው ያለውንም ሁሉ፥ በከተሞቹም የሚኖሩትን ሁሉ፥ የምድሩንም ቡቃያ ሁሉ ገለበጠ*።
ዘሌዋውያን 20፥13 *ማናቸውም ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከወንድ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው*።
ይህ ብሉይ ኪዳን ላይ ነው እንዳትሉ በአዲስ ኪዳን የተፈቀደበትን ጥቅስ ማምጣት ይጠበቅባችኃል። በአዲስ ኪዳን መፍቀድም መከልከልም የሚችል ነብይ ኢየሱስ ነው፤ ኢየሱስ ሕግን ለመሻር አልመጣሁም ብሏል፤ እንደውም ሰማይና ምድር እስከሚያልፍ ድረስ የሙሴ ሕግ እንደሚሰራ ይናገራል፦
ማቴዎስ 5፥17 *እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም። እውነት እላችኋለሁ፥ ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም