Forwarded from አቡ ዩስራ - ንጽጽራዊ አስተምህሮ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
اسلام عليكم ورحمته الله وبركاته
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን መዳሰስ በድጋሚ ጀምረናል።
ዛሬ ደግሞ ክፍል -4 ይዘን ቀርበናል። በዚህ ክፍል ዶክተሩ ያቀረበውን ምሳሌ 3 -ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል። አላህ የሚለው ስም 9 ቦታ ተጨምሯል ለሚለው ክስ ምላሽ።
Like and Share
Jzk
t.me/Abuyusra3
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን መዳሰስ በድጋሚ ጀምረናል።
ዛሬ ደግሞ ክፍል -4 ይዘን ቀርበናል። በዚህ ክፍል ዶክተሩ ያቀረበውን ምሳሌ 3 -ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል። አላህ የሚለው ስም 9 ቦታ ተጨምሯል ለሚለው ክስ ምላሽ።
Like and Share
Jzk
t.me/Abuyusra3
Forwarded from አቡ ዩስራ - ንጽጽራዊ አስተምህሮ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
اسلام عليكم ورحمته الله وبركاته
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን ዳሰሳ።
ዛሬ ደግሞ ክፍል -5 ይዘን ቀርበናል።
በዚህ ክፍል ዶክተሩ ያቀረበውን ምሳሌ 4 -ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል።
Like and Share
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን ዳሰሳ።
ዛሬ ደግሞ ክፍል -5 ይዘን ቀርበናል።
በዚህ ክፍል ዶክተሩ ያቀረበውን ምሳሌ 4 -ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል።
Like and Share
ጠልሰም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥102 *"ሰይጣናትም በሡለይማን ዘመነ መንግሥት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሡለይማንም አልካደም፥ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ"*፡፡ وَاتَّبَعُوا مَا تَتْلُو الشَّيَاطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَانَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَانُ وَلَـٰكِنَّ الشَّيَاطِينَ كَفَرُوا يُعَلِّمُونَ النَّاسَ السِّحْرَ
"ጠልሰም" ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ "ማስዋብ" ማለት ሲሆን ሃይማኖታዊ ትርጉሙ "አስማታዊ ጥበብ" ማለት ነው፥ ይህ ጠልሰም የሚባለው የአስማት ትምህርት በየገዳማቱ በብራናዎች ተጽፎ ይገኛል። በተለይ ሰሜን ሸዋ በሚገኘው የደብረ ሊባኖስ ገዳም፣ ቢሾፍቱም በቤተ ሩፋኤል ገዳም፣ ትግራይ በደብረ ዳሞ ገዳም፣ ላሊበላ በይምርሃነ ክርስቶስ ገዳም፣ ጐጃም ጣና ቂርቆስ ገዳም፣ ወሎ በአቡነ ይምርሃነ ክርስቶስ ገዳም ውስጥ በስፋት ትምህርቱ ይሰጣል። ነገር ግን ፈጣሪ፦ "አስማተኛ በአንተ ዘንድ አይገኝ" ብሎ አዟል፦
ዘዳግም 18፥11 *"አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ"*።
በጠልሰም ትምህርት ውስጥ የሞቱ ቅዱሳን ማናገር "ምስሓበ ቅዱሳን" የሚባል ትምህርት እና ከአጋንንት ጋር መነጋገር "ምስሓበ መናፍስት" ትምህርት ዐቢይ ትምህርት ነው፥ ነገር ግን ፈጣሪ መናፍስትንም መጥራት እና የሞቱ ሙታንን መሳብ ሐራም አርጎታል። ይህ ልማድ ከፈጣሪ የተወረደ ግልጠተ-መለኮት ሳይሆን እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኵሰት ነው፥ ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በፈጣሪ ፊት የተጠላ ነው፦
ዘዳግም 18፥9 *"አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኵሰት ታደርግ ዘንድ አትማር"*።
ዘዳግም 18፥12 *"ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው"*።
የሞቱ ሰዎች ከሞቱ በኃላ ከዚህ ዓለም ጋር ግንኙነት የሚያደርጉበት ዓይን፣ ጆሮ፣ ጭንቅላት ወዘተ ይፈራርሳል፥ የምንናገረውን አይሰሙም፣ የምንሠራውን ዓያዩም፣ የምናስበውን ዐያውቁም። ሕዝቡ በጸሎት መጠየቅ ያለበት ሁሉን ማየት፣ መስማት እና ማወቅ የሚችለውን አንዱን አምላክ ብቻ ነው፦
ኢሳይያስ 8፥19 *"እነርሱም፦ "የሚጮኹትን እና ድምፃቸውን ዝቅ አድርገው የሚናገሩትን መናፍስት ጠሪዎችን እና ጠንቋዮችን ጠይቁ" ባሉአችሁ ጊዜ፥ ሕዝቡ ከአምላኩ መጠየቅ አይገባውምን? ወይስ ለሕያዋን ሲሉ ሙታንን ይጠይቃሉን?"*
አጋንንት ከእኛ እይታ ረቂቅ እና ምጡቅ የሆኑትን መናፍስት ሲሆኑ እነርሱን መጥራት ሆነ የሞቱ ሰዎችን ስቦ ማናገር ሐራም ነው፥ በሞቱ ሰዎች ስም እና ድምጽ የሚነግዱትም አጋንንት ናቸው። ይህ ሆኖ ሳለ ግን በኢትዮጵያውያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን እና ገዳማት ውስጥ፦ ዐውደ-ነገሥት፣ ፍካሬ-ከዋክብት፣ ጥበበ-ሰሎሞን፣ መጽሐፈ-ቱላዳሚ፣ መጽሐፈ-ቆጵሪያኖስ የሚባሉ መጽሐፍት አሉ። እነዚህ መጽሐፍት ሰውን፦ የሚያሳብድ መስተአብድ፣ የሚያጣላ መስተጻርር፣ የሚያፋቅር መስተፋቅር፣ የሚያዋድድ መስተዋድድ፣ የሚያጣምር መስተጻምር፣ የሚያሳውቅ መስተአምር ናቸው። እነዚህም በጠልሰም የሚሠሩ ናቸው። በዚህ አድራጎት የተበተባችሁ ሰዎች የፈጠራችሁን የዓለማቱን ጌታ አሏህን ብቻ በብቸኝነት እንድታመልኩት ጥሪያችን ነው። ሙሽሪክ ጥሪው በአሏህ ለማስካድ እና በእርሱም ዕውቀት የሌለንን ነገር በእርሱ እንዳጋራ እንድናጋራ ነው፥ ሙሥሊም ግን የሚጣራው ወደ አሸናፊው መሓሪው አሏህ ነው፦
40፥42 *«በአላህ ልክድ እና በእርሱም ለእኔ ዕውቀት የሌለኝን ነገር በእርሱ እንዳጋራ ትጠሩኛላችሁ፡፡ እኔም ወደ አሸናፊው፤ መሓሪው አላህ እጠራችኋለሁ*፡፡ تَدْعُونَنِي لِأَكْفُرَ بِاللَّهِ وَأُشْرِكَ بِهِ مَا لَيْسَ لِي بِهِ عِلْمٌ وَأَنَا أَدْعُوكُمْ إِلَى الْعَزِيزِ الْغَفَّارِ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥102 *"ሰይጣናትም በሡለይማን ዘመነ መንግሥት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሡለይማንም አልካደም፥ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ"*፡፡ وَاتَّبَعُوا مَا تَتْلُو الشَّيَاطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَانَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَانُ وَلَـٰكِنَّ الشَّيَاطِينَ كَفَرُوا يُعَلِّمُونَ النَّاسَ السِّحْرَ
"ጠልሰም" ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ "ማስዋብ" ማለት ሲሆን ሃይማኖታዊ ትርጉሙ "አስማታዊ ጥበብ" ማለት ነው፥ ይህ ጠልሰም የሚባለው የአስማት ትምህርት በየገዳማቱ በብራናዎች ተጽፎ ይገኛል። በተለይ ሰሜን ሸዋ በሚገኘው የደብረ ሊባኖስ ገዳም፣ ቢሾፍቱም በቤተ ሩፋኤል ገዳም፣ ትግራይ በደብረ ዳሞ ገዳም፣ ላሊበላ በይምርሃነ ክርስቶስ ገዳም፣ ጐጃም ጣና ቂርቆስ ገዳም፣ ወሎ በአቡነ ይምርሃነ ክርስቶስ ገዳም ውስጥ በስፋት ትምህርቱ ይሰጣል። ነገር ግን ፈጣሪ፦ "አስማተኛ በአንተ ዘንድ አይገኝ" ብሎ አዟል፦
ዘዳግም 18፥11 *"አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ"*።
በጠልሰም ትምህርት ውስጥ የሞቱ ቅዱሳን ማናገር "ምስሓበ ቅዱሳን" የሚባል ትምህርት እና ከአጋንንት ጋር መነጋገር "ምስሓበ መናፍስት" ትምህርት ዐቢይ ትምህርት ነው፥ ነገር ግን ፈጣሪ መናፍስትንም መጥራት እና የሞቱ ሙታንን መሳብ ሐራም አርጎታል። ይህ ልማድ ከፈጣሪ የተወረደ ግልጠተ-መለኮት ሳይሆን እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኵሰት ነው፥ ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በፈጣሪ ፊት የተጠላ ነው፦
ዘዳግም 18፥9 *"አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኵሰት ታደርግ ዘንድ አትማር"*።
ዘዳግም 18፥12 *"ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው"*።
የሞቱ ሰዎች ከሞቱ በኃላ ከዚህ ዓለም ጋር ግንኙነት የሚያደርጉበት ዓይን፣ ጆሮ፣ ጭንቅላት ወዘተ ይፈራርሳል፥ የምንናገረውን አይሰሙም፣ የምንሠራውን ዓያዩም፣ የምናስበውን ዐያውቁም። ሕዝቡ በጸሎት መጠየቅ ያለበት ሁሉን ማየት፣ መስማት እና ማወቅ የሚችለውን አንዱን አምላክ ብቻ ነው፦
ኢሳይያስ 8፥19 *"እነርሱም፦ "የሚጮኹትን እና ድምፃቸውን ዝቅ አድርገው የሚናገሩትን መናፍስት ጠሪዎችን እና ጠንቋዮችን ጠይቁ" ባሉአችሁ ጊዜ፥ ሕዝቡ ከአምላኩ መጠየቅ አይገባውምን? ወይስ ለሕያዋን ሲሉ ሙታንን ይጠይቃሉን?"*
አጋንንት ከእኛ እይታ ረቂቅ እና ምጡቅ የሆኑትን መናፍስት ሲሆኑ እነርሱን መጥራት ሆነ የሞቱ ሰዎችን ስቦ ማናገር ሐራም ነው፥ በሞቱ ሰዎች ስም እና ድምጽ የሚነግዱትም አጋንንት ናቸው። ይህ ሆኖ ሳለ ግን በኢትዮጵያውያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን እና ገዳማት ውስጥ፦ ዐውደ-ነገሥት፣ ፍካሬ-ከዋክብት፣ ጥበበ-ሰሎሞን፣ መጽሐፈ-ቱላዳሚ፣ መጽሐፈ-ቆጵሪያኖስ የሚባሉ መጽሐፍት አሉ። እነዚህ መጽሐፍት ሰውን፦ የሚያሳብድ መስተአብድ፣ የሚያጣላ መስተጻርር፣ የሚያፋቅር መስተፋቅር፣ የሚያዋድድ መስተዋድድ፣ የሚያጣምር መስተጻምር፣ የሚያሳውቅ መስተአምር ናቸው። እነዚህም በጠልሰም የሚሠሩ ናቸው። በዚህ አድራጎት የተበተባችሁ ሰዎች የፈጠራችሁን የዓለማቱን ጌታ አሏህን ብቻ በብቸኝነት እንድታመልኩት ጥሪያችን ነው። ሙሽሪክ ጥሪው በአሏህ ለማስካድ እና በእርሱም ዕውቀት የሌለንን ነገር በእርሱ እንዳጋራ እንድናጋራ ነው፥ ሙሥሊም ግን የሚጣራው ወደ አሸናፊው መሓሪው አሏህ ነው፦
40፥42 *«በአላህ ልክድ እና በእርሱም ለእኔ ዕውቀት የሌለኝን ነገር በእርሱ እንዳጋራ ትጠሩኛላችሁ፡፡ እኔም ወደ አሸናፊው፤ መሓሪው አላህ እጠራችኋለሁ*፡፡ تَدْعُونَنِي لِأَكْفُرَ بِاللَّهِ وَأُشْرِكَ بِهِ مَا لَيْسَ لِي بِهِ عِلْمٌ وَأَنَا أَدْعُوكُمْ إِلَى الْعَزِيزِ الْغَفَّارِ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ክርስትና ከሶርያ ወደ አገራችን በ4ኛው ክፍለ-ዘመን በፍሬምናጥስ ሲገባ በእንግድነት የተቀበለች አገራችን ኢትዮጵያ ናት፥ አገራችን ውስጥ ከዋቄፈና ውጪ ሁሉም ከተለያዩ ቦታ የመጡ እምነቶች ናቸው። ኢትዮጵያ ከክርስትናም በፊት የራሷ ባህል፣ ቋንቋ፣ ፊደል፣ ትውፊት ነበራት፥ ፍሬምናጥስ ለኢትዮጵያ ከሶርያ ይዞ የመጣችው የእምነት ዶግማ እንጂ ባህላችንን፣ ቋንቋችንን፣ ፊደላችንን፣ ትውፊታችንን አይደለም። የኦርቶዶክስ ዶግማው ደግሞ ለራሳቸው ለኦርቶዶክሳውያን እንጂ ለእኛም ሆነ ለአገራችን ያደረገው አውንታዊ ተጽዕኖ እና በጎ አስተዋፅዎ የለም።
ኡሉል ዐዝም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
46፥35 *"ከመልእክተኞችም የቆራጥነት ባለቤቶች የኾኑት እንደ ታገሱ ሁሉ ታገስ"*፡፡ فَاصْبِرْ كَمَا صَبَرَ أُولُو الْعَزْمِ مِنَ الرُّسُلِ
አምላካችን አሏህ ወደ መጀመሪያው ነቢይ ወደ አደም ወሕይን አውርዷል፥ ግን አደም አሏህ አትብላ ያለውን በመርሳት ቆራጥነትን አልተገኘበትም፦
20፥115 *"ወደ አደምም ከዚህ በፊት ኪዳንን በእርግጥ አወረድን፡፡ ረሳም፡፡ ለእርሱም ቆራጥነትን አላገኘንለትም"*፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَا إِلَىٰ آدَمَ مِن قَبْلُ فَنَسِيَ وَلَمْ نَجِدْ لَهُ عَزْمًا
"ዐዝም" عَزْم ማለት "ቆራጥነት" ማለት ነው። ዩኑሥ ከአሏህ መልእክተኞች መካከል አንዱ ነው፥ በትእግስት ቆራጥነት ስላልታየበት፦ "እንደ ዓሣው ባለቤትም አትኹን" የሚል መመሪያ አለ፦
37፥139 *"ዩኑሥም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው"*፡፡ وَإِنَّ يُونُسَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
68፥48 *"ለጌታህም ፍርድ ታገሥ! እንደ ዓሣው ባለቤትም አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ"*፡፡ فَاصْبِرْ لِحُكْمِ رَبِّكَ وَلَا تَكُن كَصَاحِبِ الْحُوتِ إِذْ نَادَىٰ وَهُوَ مَكْظُومٌ
"ኡሉል ዐዝም" أُولُو الْعَزْمِ ማለት "የቆራጥነት ባለቤት" ማለት ሲሆን ከአሏህ መልእክተኞች መካከል "የቆራጥነት ባለቤት" የተባሉት መልእክተኞች የትእግስት ምሳሌ ስለሚሆኑ፦ "ከመልእክተኞችም የቆራጥነት ባለቤቶች የኾኑት እንደ ታገሱ ሁሉ ታገስ" የሚል መመሪያ አለ፦
46፥35 *"ከመልእክተኞችም የቆራጥነት ባለቤቶች የኾኑት እንደ ታገሱ ሁሉ ታገስ"*፡፡ فَاصْبِرْ كَمَا صَبَرَ أُولُو الْعَزْمِ مِنَ الرُّسُلِ
"ረሡል" رَسُول ማለት "መልእክተኛ" ማለት ሲሆን "ሩሡል" رُّسُل ማለት ደግሞ "መልእክተኞች" ማለት ነው፥ "ሩሡል" ከሚለው ቃል በፊት "ሚን" مِن ማለትም "ከ" የሚል መስተዋድድ መምጣቱ በራሱ "ኡሉል ዐዝም" የተባሉት ሁሉም መልእክተኞች ሳይሆኑ በከፊል መሆናቸውን ጉልኅ ማሳያ ነው። እነዚህም "ኡሉል ዐዝም" የሚባሉት መልእክተኞች ኑሕ፣ ኢብራሂም፣ ሙሣ፣ ዒሣ እና ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ናቸው፥ አሏህ ከእነዚህ የቆራጥነት ባለቤት መልእክተኞች ጋር የከበደን ቃል ኪዳን አድርጓል፦
33፥7 *"ከነቢዮችም የጠበቀ ኪዳናቸውን ከአንተም፣ ከኑሕም፣ ከኢብራሒምም፣ ከሙሣም ከመርየም ልጅ ዒሳም በያዝን ጊዜ አስታወስ፡፡ ከእነርሱም የከበደን ቃል ኪዳን ያዝን"*፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِنَ النَّبِيِّينَ مِيثَاقَهُمْ وَمِنكَ وَمِن نُّوحٍ وَإِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ ۖ وَأَخَذْنَا مِنْهُم مِّيثَاقًا غَلِيظًا
42፥13 *"ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ፣ ያንንም ወደ አንተ ያወረድነውን፣ ያንንም በእርሱ ኢብራሂምን፣ ሙሳን እና ዒሳንም ያዘዝንበትን ሃይማኖትን በትክክል አቋቁሙ በእርሱም አትለያዩ ማለትን ደነገግን"*፡፡ شَرَعَ لَكُم مِّنَ الدِّينِ مَا وَصَّىٰ بِهِ نُوحًا وَالَّذِي أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ وَمَا وَصَّيْنَا بِهِ إِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَىٰ ۖ أَنْ أَقِيمُوا الدِّينَ وَلَا تَتَفَرَّقُوا فِيهِ
“ፈድል” فَضْل የሚለው ቃል “ፈዶለ” فَضَّلَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስጦታ” “ችሮታ” “ጸጋ”Bounty” ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ መልእክተኞች ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በደረጃ በማብለጥ የተለያየ ፈድል ሰቷቸዋል፦
2፥253 *"እነዚህን መልእክተኞች ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ አበለጥን፥ ከእነርሱ ውስጥ አላህ ያነጋገረው አለ፡፡ ከፊሎቻቸውንም በደረጃዎች ከፍ አደረገ"*፡፡ تِلْكَ الرُّسُلُ فَضَّلْنَا بَعْضَهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۘ مِّنْهُم مَّن كَلَّمَ اللَّهُ ۖ وَرَفَعَ بَعْضَهُمْ دَرَجَاتٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አበለጥን" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ፈደልና" فَضَّلْنَا ሲሆን ፈድል በመስጠት ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በደረጃ ማብለጡን ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ነገር ግን የተሰጣቸው ፀጋ የራሳቸው ስላልሆነ እኛ አንዱን መልእክተኛ ከሌላው መልእክተኛ ሳንለይ በሁሉም መልእክተኞች መልእክት እናምናለን፦
4፥152 *"እነዚያም በአላህ እና በመልክተኞቹ ያመኑ፣ ከእነርሱም በአንድም መካከል ያለዩ እነዚያ ምንዳዎቻቸውን በእርግጥ ይሰጣቸዋል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው"*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرُسُلِهِ وَلَمْ يُفَرِّقُوا بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ أُولَـٰئِكَ سَوْفَ يُؤْتِيهِمْ أُجُورَهُمْ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 87, ሐዲስ 54
አቡ ሠዒድ እንደተረከው፦ ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በነቢያት መካከል አታማርጡ"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ تُخَيِّرُوا بَيْنَ الأَنْبِيَاءِ ".
አምላካችን አሏህ ከመልእክተኞች የቆራጥነት ባለቤቶች ከሆኑት ጋር መልካም ጎረቤት ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
46፥35 *"ከመልእክተኞችም የቆራጥነት ባለቤቶች የኾኑት እንደ ታገሱ ሁሉ ታገስ"*፡፡ فَاصْبِرْ كَمَا صَبَرَ أُولُو الْعَزْمِ مِنَ الرُّسُلِ
አምላካችን አሏህ ወደ መጀመሪያው ነቢይ ወደ አደም ወሕይን አውርዷል፥ ግን አደም አሏህ አትብላ ያለውን በመርሳት ቆራጥነትን አልተገኘበትም፦
20፥115 *"ወደ አደምም ከዚህ በፊት ኪዳንን በእርግጥ አወረድን፡፡ ረሳም፡፡ ለእርሱም ቆራጥነትን አላገኘንለትም"*፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَا إِلَىٰ آدَمَ مِن قَبْلُ فَنَسِيَ وَلَمْ نَجِدْ لَهُ عَزْمًا
"ዐዝም" عَزْم ማለት "ቆራጥነት" ማለት ነው። ዩኑሥ ከአሏህ መልእክተኞች መካከል አንዱ ነው፥ በትእግስት ቆራጥነት ስላልታየበት፦ "እንደ ዓሣው ባለቤትም አትኹን" የሚል መመሪያ አለ፦
37፥139 *"ዩኑሥም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው"*፡፡ وَإِنَّ يُونُسَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
68፥48 *"ለጌታህም ፍርድ ታገሥ! እንደ ዓሣው ባለቤትም አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ"*፡፡ فَاصْبِرْ لِحُكْمِ رَبِّكَ وَلَا تَكُن كَصَاحِبِ الْحُوتِ إِذْ نَادَىٰ وَهُوَ مَكْظُومٌ
"ኡሉል ዐዝም" أُولُو الْعَزْمِ ማለት "የቆራጥነት ባለቤት" ማለት ሲሆን ከአሏህ መልእክተኞች መካከል "የቆራጥነት ባለቤት" የተባሉት መልእክተኞች የትእግስት ምሳሌ ስለሚሆኑ፦ "ከመልእክተኞችም የቆራጥነት ባለቤቶች የኾኑት እንደ ታገሱ ሁሉ ታገስ" የሚል መመሪያ አለ፦
46፥35 *"ከመልእክተኞችም የቆራጥነት ባለቤቶች የኾኑት እንደ ታገሱ ሁሉ ታገስ"*፡፡ فَاصْبِرْ كَمَا صَبَرَ أُولُو الْعَزْمِ مِنَ الرُّسُلِ
"ረሡል" رَسُول ማለት "መልእክተኛ" ማለት ሲሆን "ሩሡል" رُّسُل ማለት ደግሞ "መልእክተኞች" ማለት ነው፥ "ሩሡል" ከሚለው ቃል በፊት "ሚን" مِن ማለትም "ከ" የሚል መስተዋድድ መምጣቱ በራሱ "ኡሉል ዐዝም" የተባሉት ሁሉም መልእክተኞች ሳይሆኑ በከፊል መሆናቸውን ጉልኅ ማሳያ ነው። እነዚህም "ኡሉል ዐዝም" የሚባሉት መልእክተኞች ኑሕ፣ ኢብራሂም፣ ሙሣ፣ ዒሣ እና ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ናቸው፥ አሏህ ከእነዚህ የቆራጥነት ባለቤት መልእክተኞች ጋር የከበደን ቃል ኪዳን አድርጓል፦
33፥7 *"ከነቢዮችም የጠበቀ ኪዳናቸውን ከአንተም፣ ከኑሕም፣ ከኢብራሒምም፣ ከሙሣም ከመርየም ልጅ ዒሳም በያዝን ጊዜ አስታወስ፡፡ ከእነርሱም የከበደን ቃል ኪዳን ያዝን"*፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِنَ النَّبِيِّينَ مِيثَاقَهُمْ وَمِنكَ وَمِن نُّوحٍ وَإِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ ۖ وَأَخَذْنَا مِنْهُم مِّيثَاقًا غَلِيظًا
42፥13 *"ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ፣ ያንንም ወደ አንተ ያወረድነውን፣ ያንንም በእርሱ ኢብራሂምን፣ ሙሳን እና ዒሳንም ያዘዝንበትን ሃይማኖትን በትክክል አቋቁሙ በእርሱም አትለያዩ ማለትን ደነገግን"*፡፡ شَرَعَ لَكُم مِّنَ الدِّينِ مَا وَصَّىٰ بِهِ نُوحًا وَالَّذِي أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ وَمَا وَصَّيْنَا بِهِ إِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَىٰ ۖ أَنْ أَقِيمُوا الدِّينَ وَلَا تَتَفَرَّقُوا فِيهِ
“ፈድል” فَضْل የሚለው ቃል “ፈዶለ” فَضَّلَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስጦታ” “ችሮታ” “ጸጋ”Bounty” ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ መልእክተኞች ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በደረጃ በማብለጥ የተለያየ ፈድል ሰቷቸዋል፦
2፥253 *"እነዚህን መልእክተኞች ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ አበለጥን፥ ከእነርሱ ውስጥ አላህ ያነጋገረው አለ፡፡ ከፊሎቻቸውንም በደረጃዎች ከፍ አደረገ"*፡፡ تِلْكَ الرُّسُلُ فَضَّلْنَا بَعْضَهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۘ مِّنْهُم مَّن كَلَّمَ اللَّهُ ۖ وَرَفَعَ بَعْضَهُمْ دَرَجَاتٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አበለጥን" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ፈደልና" فَضَّلْنَا ሲሆን ፈድል በመስጠት ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በደረጃ ማብለጡን ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ነገር ግን የተሰጣቸው ፀጋ የራሳቸው ስላልሆነ እኛ አንዱን መልእክተኛ ከሌላው መልእክተኛ ሳንለይ በሁሉም መልእክተኞች መልእክት እናምናለን፦
4፥152 *"እነዚያም በአላህ እና በመልክተኞቹ ያመኑ፣ ከእነርሱም በአንድም መካከል ያለዩ እነዚያ ምንዳዎቻቸውን በእርግጥ ይሰጣቸዋል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው"*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرُسُلِهِ وَلَمْ يُفَرِّقُوا بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ أُولَـٰئِكَ سَوْفَ يُؤْتِيهِمْ أُجُورَهُمْ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 87, ሐዲስ 54
አቡ ሠዒድ እንደተረከው፦ ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በነቢያት መካከል አታማርጡ"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ تُخَيِّرُوا بَيْنَ الأَنْبِيَاءِ ".
አምላካችን አሏህ ከመልእክተኞች የቆራጥነት ባለቤቶች ከሆኑት ጋር መልካም ጎረቤት ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በይቱል መቅዲሥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥71 *”እርሱን(ኢብራሂምን) እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት ወደ ባረክናት ምድር በመውሰድ አዳን”*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
ለሰዎች መጸለያ መጀመሪያ የተኖረው ቤት በመካህ አገር ውስጥ ይገኛል፥ ይህም የአሏህ ቤት “በይቱል ሐረም” بَيْت الْحَرَام ማለትም “የተቀደሰው ቤት” ወይም “የተከበረው ቤት” ይባላል፦
3፥96 “ለሰዎች መጸለያ መጀመሪያ የተኖረው ቤት ብሩክ እና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው”፡፡ إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِي بِبَكَّةَ مُبَارَكًا وَهُدًى لِّلْعَالَمِينَ
14፥37 «ጌታችን ሆይ! እኔ *"አዝመራ በሌለው ሸለቆ ውስጥ በተከበረው ቤትክ አጠገብ ከዘሮቼ አስቀመጥኩ"*፡፡ رَّبَّنَا إِنِّي أَسْكَنتُ مِن ذُرِّيَّتِي بِوَادٍ غَيْرِ ذِي زَرْعٍ عِندَ بَيْتِكَ الْمُحَرَّمِ
ይህንን ቤት መሠረት ጥሎ የመሠረተው ኢብራሂም ነው፥ ይህ ቤት ያለበትን አገር መካን የቀደሰውም እርሱ ነው፦
2፥127 *ኢብራሂምና ኢስማኢልም* «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ *"ከቤቱ መሠረቱን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَاهِيمُ الْقَوَاعِدَ مِنَ الْبَيْتِ وَإِسْمَاعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 69
የነቢዩ"ﷺ" ባልተቤት ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ለእርሷ፦ *"የአንቺ ሕዝብ(ቁረይሽ) ከዕባህን ሲገነቡ በኢብራሂም በተመሠረተው እንዳልገነቧት ታውቂያለሽ? አሏት። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنهم ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ لَهَا " أَلَمْ تَرَىْ أَنَّ قَوْمَكِ لَمَّا بَنَوُا الْكَعْبَةَ اقْتَصَرُوا عَنْ قَوَاعِدِ إِبْرَاهِيمَ ".
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 15, ሐዲስ 521
ጃቢር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ኢብራሂም መካን ቀድሷል፥ እኔም መዲናን ቀድሻለው”። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ حَرَّمَ مَكَّةَ وَإِنِّي حَرَّمْتُ الْمَدِينَةَ
"ቀዋዒድ" قَوَاعِد ማለት "መሠረት" ማለት ሲሆን ኢብራሂም የዚህ ቤት መሥራች መሆኑን ፍትው እና ቁልጭ አርጎ ያሳያል፥ በተጨማሪም “ሐረመ” حَرَّمَ የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! “ሐረመ” حَرَّمَ ማለት “ቀደሰ” ወይም “አከበረ” ማለት ሲሆን ይህም ቤት “በይቱል ሐረም” بَيْت الْحَرَام ይባላል። ከዚያም አምላካችን አሏህ ኢብራሂምን በውስጧ ለዓለማት ወደ ባረክናት ምድር ወደ ሻም ወሰደው፦
21፥71 *”እርሱን(ኢብራሂምን) እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት ወደ ባረክናት ምድር በመውሰድ አዳን”*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” "ማምለኪያ" ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው፥ የጥንት ሰዎች መሥጂድ አርገው የሚሠሩት ድንኳን ነበር። በኢብራሂም መካህ የተመሠረተው የመጀሪያው መሥጂድ “አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام ማለትም “የተከበረ ወይም የተቀደሰ መሥጂድ” ሲሆን ሁለተኛው መሥጂድ ደግሞ በሻም ምድር በኢብራሂም የተመሠረተው “አል-መሥጂዱል አቅሷ” الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى ማለትም “የሩቅ መሥጂድ” ነው። በሁለቱ መሣጂድ ምሥረታ መካከል ያለው የጊዜ ልዩነት 40 ዓመት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 45
አቢ ዘር ሰምቶ እንደተረከው፦ “እኔም፦ ”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በምድር ላይ መጀመሪያ የተመሠረተው የትኛው መሥጂድ ነው? አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል ሐረም” አሉ። እኔም፦ “ከዚያስ ቀጥሎ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል አቅሷ” አሉ። እኔም፦ “በሁለቱ መካከል ምን ያህል የጊዜ ልዩነት አለ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አርባ ዓመት” አሉ”። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَىُّ مَسْجِدٍ وُضِعَ فِي الأَرْضِ أَوَّلُ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الْحَرَامُ ”. قَالَ قُلْتُ ثُمَّ أَىٌّ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الأَقْصَى ”. قُلْتُ كَمْ كَانَ بَيْنَهُمَا قَالَ ” أَرْبَعُونَ سَنَةً،
“ዉዲዐ” وُضِعَ ማለት “ተመሠረተ” ማለት ነው፥ ከዚያም አምላካችን አሏህ ዙሪያውን በባረከው በሁለተኛው የሩቁ መሥጂድ ላይ ሱለይማን ሕንጻ አል-በይቱል መቅዲሥ ገነባ፦
34፥13 ”ከምኩራቦች፣ ከምስሎችም እንደ ገንዳ ከኾኑ ገበታዎችም፣ ከተደላደሉ ታላላቅ ድስቶችም የሚሻውን ሁሉ ይሠሩለታል”፡፡ አልናቸውም፡፡ يَعْمَلُونَ لَهُ مَا يَشَاءُ مِن مَّحَارِيبَ وَتَمَاثِيلَ وَجِفَانٍ كَالْجَوَابِ وَقُدُورٍ رَّاسِيَاتٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥71 *”እርሱን(ኢብራሂምን) እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት ወደ ባረክናት ምድር በመውሰድ አዳን”*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
ለሰዎች መጸለያ መጀመሪያ የተኖረው ቤት በመካህ አገር ውስጥ ይገኛል፥ ይህም የአሏህ ቤት “በይቱል ሐረም” بَيْت الْحَرَام ማለትም “የተቀደሰው ቤት” ወይም “የተከበረው ቤት” ይባላል፦
3፥96 “ለሰዎች መጸለያ መጀመሪያ የተኖረው ቤት ብሩክ እና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው”፡፡ إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِي بِبَكَّةَ مُبَارَكًا وَهُدًى لِّلْعَالَمِينَ
14፥37 «ጌታችን ሆይ! እኔ *"አዝመራ በሌለው ሸለቆ ውስጥ በተከበረው ቤትክ አጠገብ ከዘሮቼ አስቀመጥኩ"*፡፡ رَّبَّنَا إِنِّي أَسْكَنتُ مِن ذُرِّيَّتِي بِوَادٍ غَيْرِ ذِي زَرْعٍ عِندَ بَيْتِكَ الْمُحَرَّمِ
ይህንን ቤት መሠረት ጥሎ የመሠረተው ኢብራሂም ነው፥ ይህ ቤት ያለበትን አገር መካን የቀደሰውም እርሱ ነው፦
2፥127 *ኢብራሂምና ኢስማኢልም* «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ *"ከቤቱ መሠረቱን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَاهِيمُ الْقَوَاعِدَ مِنَ الْبَيْتِ وَإِسْمَاعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 69
የነቢዩ"ﷺ" ባልተቤት ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ለእርሷ፦ *"የአንቺ ሕዝብ(ቁረይሽ) ከዕባህን ሲገነቡ በኢብራሂም በተመሠረተው እንዳልገነቧት ታውቂያለሽ? አሏት። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنهم ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ لَهَا " أَلَمْ تَرَىْ أَنَّ قَوْمَكِ لَمَّا بَنَوُا الْكَعْبَةَ اقْتَصَرُوا عَنْ قَوَاعِدِ إِبْرَاهِيمَ ".
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 15, ሐዲስ 521
ጃቢር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ኢብራሂም መካን ቀድሷል፥ እኔም መዲናን ቀድሻለው”። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ حَرَّمَ مَكَّةَ وَإِنِّي حَرَّمْتُ الْمَدِينَةَ
"ቀዋዒድ" قَوَاعِد ማለት "መሠረት" ማለት ሲሆን ኢብራሂም የዚህ ቤት መሥራች መሆኑን ፍትው እና ቁልጭ አርጎ ያሳያል፥ በተጨማሪም “ሐረመ” حَرَّمَ የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! “ሐረመ” حَرَّمَ ማለት “ቀደሰ” ወይም “አከበረ” ማለት ሲሆን ይህም ቤት “በይቱል ሐረም” بَيْت الْحَرَام ይባላል። ከዚያም አምላካችን አሏህ ኢብራሂምን በውስጧ ለዓለማት ወደ ባረክናት ምድር ወደ ሻም ወሰደው፦
21፥71 *”እርሱን(ኢብራሂምን) እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት ወደ ባረክናት ምድር በመውሰድ አዳን”*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” "ማምለኪያ" ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው፥ የጥንት ሰዎች መሥጂድ አርገው የሚሠሩት ድንኳን ነበር። በኢብራሂም መካህ የተመሠረተው የመጀሪያው መሥጂድ “አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام ማለትም “የተከበረ ወይም የተቀደሰ መሥጂድ” ሲሆን ሁለተኛው መሥጂድ ደግሞ በሻም ምድር በኢብራሂም የተመሠረተው “አል-መሥጂዱል አቅሷ” الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى ማለትም “የሩቅ መሥጂድ” ነው። በሁለቱ መሣጂድ ምሥረታ መካከል ያለው የጊዜ ልዩነት 40 ዓመት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 45
አቢ ዘር ሰምቶ እንደተረከው፦ “እኔም፦ ”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በምድር ላይ መጀመሪያ የተመሠረተው የትኛው መሥጂድ ነው? አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል ሐረም” አሉ። እኔም፦ “ከዚያስ ቀጥሎ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል አቅሷ” አሉ። እኔም፦ “በሁለቱ መካከል ምን ያህል የጊዜ ልዩነት አለ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አርባ ዓመት” አሉ”። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَىُّ مَسْجِدٍ وُضِعَ فِي الأَرْضِ أَوَّلُ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الْحَرَامُ ”. قَالَ قُلْتُ ثُمَّ أَىٌّ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الأَقْصَى ”. قُلْتُ كَمْ كَانَ بَيْنَهُمَا قَالَ ” أَرْبَعُونَ سَنَةً،
“ዉዲዐ” وُضِعَ ማለት “ተመሠረተ” ማለት ነው፥ ከዚያም አምላካችን አሏህ ዙሪያውን በባረከው በሁለተኛው የሩቁ መሥጂድ ላይ ሱለይማን ሕንጻ አል-በይቱል መቅዲሥ ገነባ፦
34፥13 ”ከምኩራቦች፣ ከምስሎችም እንደ ገንዳ ከኾኑ ገበታዎችም፣ ከተደላደሉ ታላላቅ ድስቶችም የሚሻውን ሁሉ ይሠሩለታል”፡፡ አልናቸውም፡፡ يَعْمَلُونَ لَهُ مَا يَشَاءُ مِن مَّحَارِيبَ وَتَمَاثِيلَ وَجِفَانٍ كَالْجَوَابِ وَقُدُورٍ رَّاسِيَاتٍ
አሏህ ለሱለይማን ከጥንት በተመሠረተው መሥጂድ ላይ “መሐሪብ” እንዲሠራ ከጂኒዎች የሚሻውን ሁሉ እንዲሠሩለት ገራለት። እዚህ አንቀጽ ላይ “ምኩራብ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “መሐሪብ” مَّحَٰرِيب ሲሆን “በይቱል መቅዲሥ” بَيْت الْمَقْدِس ነው። “አል-በይቱል መቅዲሥ” ማለት “የተቀደሰ ቤት” ማለት ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1473
ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”ሡለይማን ኢብኑ ዳዉድ በይቱል መቅዲሥን ገንብቶ በጨረሰ ጊዜ አላህን ሦስት ነገሮች ጠይቋል። አንደኛ በፍርዱ የሚያስማማበትን ፍርድ ጠየቀ፥ ያም ተሰጠው፣ ሁለተኛ ከእርሱ በኃላ ማንም የማይኖረውን ንግሥና እና ሦስተኛ ሶላት ለማድረግ እንጂ ወደዚህ መሥጂድ የሚመጣውን ልክ እናቱ ስትወልደው ከኀጢአት ነጻ እንደሆነ እንዲሆን”። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” لَمَّا فَرَغَ سُلَيْمَانُ بْنُ دَاوُدَ مِنْ بِنَاءِ بَيْتِ الْمَقْدِسِ سَأَلَ اللَّهَ ثَلاَثًا حُكْمًا يُصَادِفُ حُكْمَهُ وَمُلْكًا لاَ يَنْبَغِي لأَحَدٍ مِنْ بَعْدِهِ وَأَلاَّ يَأْتِيَ هَذَا الْمَسْجِدَ أَحَدٌ لاَ يُرِيدُ إِلاَّ الصَّلاَةَ فِيهِ إِلاَّ خَرَجَ مِنْ ذُنُوبِهِ كَيَوْمَ وَلَدَتْهُ أُمُّهُ
“ቢናእ” بِنَاء የሚለው ቃል “በና” بَنَىٰ ማለትም “ገነባ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግንባታ” ወይም “ሕንጻ” ማለት ነው፥ ሡለይማን የገነባው ጥንት በተመሠረተው መሥጂድ ላይ ነው፥ እርሱ ገንቢ እንጂ መሥራች አለመሆኑ እሙልና ቅቡል ነው።
በባይብልም ከሄድን ሡለይማን በ 957 ቅድመ-ልደት የአምላክ ቤት ከመገንባቱ በፊት የአምላክ ቤት እንደነበረ ይናገራል፦
ዘፍጥረት12፥8 *"ከዚያም በቤቴል ምሥራቅ ወዳለው ተራራ ወጣ፥ በዚያም ቤቴልን ወደ ምዕራብ ጋይን ወደ ምሥራቅ አድርጎ ድንኳኑን ተከለ፤ በዚያም ለእግዚአብሔር መሠውያን ሠራ የእግዚአብሔርንም ስም ጠራ"*።
"ቤቴልን ወደ ምዕራብ ጋይን ወደ ምሥራቅ አድርጎ ድንኳኑን ተከለ" የሚለው ይሰመርበት! "በይት-ኤል" בֵּית־אֵל ማለት "የአምላክ ቤት" ማለት ነው፥ አብርሃም ቤቴልን ድንኳን አድርጎ ተከለ፣ በዚያም ለአምላክ መሠውያን ሠራ፣ አምላክንም ስም ጠራ። ስለዚህ "የአምላክ ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ የሠራው ሰሎሞን ነው" የሚለው ሙግት ፉርሽ ነው፥ እረ ከአብርሃም በኃላ ከሰሎሞን በፊት በያዕቆብ ዘመን፣ በሙሴ ዘመን እና በሕልቃና ዘመን የአምላክ ቤት ነበረ፦
ዘፍጥረት 28፥22 *"ለሐውልት የተከልሁት ይህም ድንጋይ የእግዚአብሔር ቤት ይሆናል፤ ከሰጠኸኝም ሁሉ ለአንተ ከአሥር እጅ አንዱን እሰጥሃለሁ"*።
ዘጸአት 34፥26 የተመረጠውን የምድርህን ፍሬ በኵራት *"ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ቤት ታገባለህ"*።
1ኛ ሳሙኤል 1፥24 *"ወደ ሴሎ ወደ እግዚአብሔር ቤት አመጣችው"*።
1ኛ ሳሙኤል 3፥15 *"ማልዶም ተነሥቶ የእግዚአብሔርን ቤት ደጅ ከፈተ"*።
በባይብልም ከሄድን ሡለይማን በ 957 ቅድመ-ልደት መቅደስ ከመገንባቱ በፊት መቅደስ በሙሴ ዘመን፣ በኢያሱ ዘመን እና በሳሙኤል ዘመን እንደነበረ ይናገራል፦
ዘጸአት 25፥8 *"በመካከላቸውም አድር ዘንድ መቅደስ ይሥሩልኝ"*።
ኢያሱ 24፥26 *"ታላቁንም ድንጋይ ወስዶ "በእግዚአብሔር መቅደስ" አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው"*።
1ኛ ሳሙኤል 3፥3 *"ሳሙኤልም የእግዚአብሔር ታቦት ባለበት በእግዚአብሔር መቅደስ ተኝቶ ሳለ"*።
እነዚህን አናቅጽ ስንደረድር ሚሽነሪዎች፦ "መቅደስም የአምላክም ቤት ነበረ፥ ግን በንግባታ ደረጃ የገነባው ሰሎሞን ነው" ይሉናል። እኛስ ምን አልን? በይቱል መቅዲሥ ከመገንባቱ በፊት መሥጂድ ማለትም ማምለኪያ ወይም መስገጃ ነበረ እያልን ነው።
አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1473
ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”ሡለይማን ኢብኑ ዳዉድ በይቱል መቅዲሥን ገንብቶ በጨረሰ ጊዜ አላህን ሦስት ነገሮች ጠይቋል። አንደኛ በፍርዱ የሚያስማማበትን ፍርድ ጠየቀ፥ ያም ተሰጠው፣ ሁለተኛ ከእርሱ በኃላ ማንም የማይኖረውን ንግሥና እና ሦስተኛ ሶላት ለማድረግ እንጂ ወደዚህ መሥጂድ የሚመጣውን ልክ እናቱ ስትወልደው ከኀጢአት ነጻ እንደሆነ እንዲሆን”። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” لَمَّا فَرَغَ سُلَيْمَانُ بْنُ دَاوُدَ مِنْ بِنَاءِ بَيْتِ الْمَقْدِسِ سَأَلَ اللَّهَ ثَلاَثًا حُكْمًا يُصَادِفُ حُكْمَهُ وَمُلْكًا لاَ يَنْبَغِي لأَحَدٍ مِنْ بَعْدِهِ وَأَلاَّ يَأْتِيَ هَذَا الْمَسْجِدَ أَحَدٌ لاَ يُرِيدُ إِلاَّ الصَّلاَةَ فِيهِ إِلاَّ خَرَجَ مِنْ ذُنُوبِهِ كَيَوْمَ وَلَدَتْهُ أُمُّهُ
“ቢናእ” بِنَاء የሚለው ቃል “በና” بَنَىٰ ማለትም “ገነባ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግንባታ” ወይም “ሕንጻ” ማለት ነው፥ ሡለይማን የገነባው ጥንት በተመሠረተው መሥጂድ ላይ ነው፥ እርሱ ገንቢ እንጂ መሥራች አለመሆኑ እሙልና ቅቡል ነው።
በባይብልም ከሄድን ሡለይማን በ 957 ቅድመ-ልደት የአምላክ ቤት ከመገንባቱ በፊት የአምላክ ቤት እንደነበረ ይናገራል፦
ዘፍጥረት12፥8 *"ከዚያም በቤቴል ምሥራቅ ወዳለው ተራራ ወጣ፥ በዚያም ቤቴልን ወደ ምዕራብ ጋይን ወደ ምሥራቅ አድርጎ ድንኳኑን ተከለ፤ በዚያም ለእግዚአብሔር መሠውያን ሠራ የእግዚአብሔርንም ስም ጠራ"*።
"ቤቴልን ወደ ምዕራብ ጋይን ወደ ምሥራቅ አድርጎ ድንኳኑን ተከለ" የሚለው ይሰመርበት! "በይት-ኤል" בֵּית־אֵל ማለት "የአምላክ ቤት" ማለት ነው፥ አብርሃም ቤቴልን ድንኳን አድርጎ ተከለ፣ በዚያም ለአምላክ መሠውያን ሠራ፣ አምላክንም ስም ጠራ። ስለዚህ "የአምላክ ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ የሠራው ሰሎሞን ነው" የሚለው ሙግት ፉርሽ ነው፥ እረ ከአብርሃም በኃላ ከሰሎሞን በፊት በያዕቆብ ዘመን፣ በሙሴ ዘመን እና በሕልቃና ዘመን የአምላክ ቤት ነበረ፦
ዘፍጥረት 28፥22 *"ለሐውልት የተከልሁት ይህም ድንጋይ የእግዚአብሔር ቤት ይሆናል፤ ከሰጠኸኝም ሁሉ ለአንተ ከአሥር እጅ አንዱን እሰጥሃለሁ"*።
ዘጸአት 34፥26 የተመረጠውን የምድርህን ፍሬ በኵራት *"ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ቤት ታገባለህ"*።
1ኛ ሳሙኤል 1፥24 *"ወደ ሴሎ ወደ እግዚአብሔር ቤት አመጣችው"*።
1ኛ ሳሙኤል 3፥15 *"ማልዶም ተነሥቶ የእግዚአብሔርን ቤት ደጅ ከፈተ"*።
በባይብልም ከሄድን ሡለይማን በ 957 ቅድመ-ልደት መቅደስ ከመገንባቱ በፊት መቅደስ በሙሴ ዘመን፣ በኢያሱ ዘመን እና በሳሙኤል ዘመን እንደነበረ ይናገራል፦
ዘጸአት 25፥8 *"በመካከላቸውም አድር ዘንድ መቅደስ ይሥሩልኝ"*።
ኢያሱ 24፥26 *"ታላቁንም ድንጋይ ወስዶ "በእግዚአብሔር መቅደስ" አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው"*።
1ኛ ሳሙኤል 3፥3 *"ሳሙኤልም የእግዚአብሔር ታቦት ባለበት በእግዚአብሔር መቅደስ ተኝቶ ሳለ"*።
እነዚህን አናቅጽ ስንደረድር ሚሽነሪዎች፦ "መቅደስም የአምላክም ቤት ነበረ፥ ግን በንግባታ ደረጃ የገነባው ሰሎሞን ነው" ይሉናል። እኛስ ምን አልን? በይቱል መቅዲሥ ከመገንባቱ በፊት መሥጂድ ማለትም ማምለኪያ ወይም መስገጃ ነበረ እያልን ነው።
አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቸሩ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
83፥6 *"አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?* يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ
አምላካችን አሏህ ቸር ጌታ ነው፥ የእርሱ ቸርነት በራሱ የባሕርይ ገንዘቡ እንጂ በስጦታ እና በሹመት ከማንም ከምንም ያገኘው አይደለም፦
83፥6 *"አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?* يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ
በባይብልም አንዱ አምላክ ቸር አምላክ ነው፦
መዝሙር 25፥8 *"ያህዌህ ቸር ቅንም ነው"*።
ያህዌህ ቸር እና ቅን እንደተባለ ሁሉ ሰውም ቸር እና ቅን ተብሏል፥ ነገር ግን ሰው በራሱ የተብቃቃ ስላልሆነ ቸር እና ቅን የተባለበት አምላክ በተባለበት ስሌት እና ቀመር አይደለም፦
መዝሙር 18፥25 *"ከቸር ሰው ጋር ቸር ሆነህ ትገኛለህ፤ ከቅን ሰው ጋር ቅን ሆነህ ትገኛለህ"*።
ምሳሌ11፥17 *"ቸር ሰው ለራሱ መልካም ያደርጋል"*።
ወደ አዲስ ኪዳንም ስንመጣ ሰው "ቸር" ተብሏል፥ "ቸር" የሚለው የግሪከኛ ቃል "አገቶስ" ἀγαθός ሲሆን "ቸር" "መልካም" "ደግ" ማለት ነው፦
ማቴዎስ 12፥35 *"መልካም ሰው ከልቡ መልካም መዝገብ መልካም ነገርን ያወጣል"*።
ሮሜ 5፥7 *"ስለ ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል"*።
ሐዋ. ሥራ 11፥24 *ደግ ሰው እና መንፈስ ቅዱስ እምነትም የሞላበት ነበረና"*።
ዮሐንስ 7፥12 *"በሕዝብም መካከል ስለ እርሱ ብዙ ማንጐራጐር ነበረ፤ አንዳንዱም፦ "ደግ ሰው" ነው፤ ሌሎች ግን፦ አይደለም፥ ሕዝቡን ግን ያስታል" ይሉ ነበር"*።
ኢየሱስም "ሰው" ነውና ዮሐንስ 7፥12 ላይ "ደግ ሰው" ተብሏል። ቅሉ ግን በአንድ ወቅት አንድ ሰው ኢየሱስን፦ "ቸር መምህር" ብሎ ጠራው፦
ማርቆስ 10፥17 *"እርሱም በመንገድ ሲወጣ አንድ ሰው ወደ እርሱ ሮጦ ተንበረከከለትና፦ ቸር መምህር ሆይ፥ የዘላለም ሕይወትን እወርስ ዘንድ ምን ላድርግ? ብሎ ጠየቀው"*።
ኢየሱስም፦ "ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም" በማለት "እኔነቱን" ከአንዱ አምላክ በማውጣት አንዱ ቸር አምላክ እንዳልሆነ አስቀምጧል፦
ማርቆስ 10፥18 *"ኢየሱስም፦ ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም"*።
ὁ δὲ Ἰησοῦς εἶπεν αὐτῷ Τί με λέγεις ἀγαθόν; οὐδεὶς ἀγαθὸς εἰ μὴ εἷς ὁ θεός.
And Jesus said unto him, Why callest thou me good? there is none good but one, that is, God. (King James version)
፨ሲጀመር ኢየሱስ እዚህ አንቀጽ ላይ "እኔን" με" በማለት "እኔነቱን" ከአንዱ አምላክ ውጪ በማድረግ ነጥሎታል።
፨ሲቀጥል "ማንም" የለም በማለት ከአንዱ አምላክ ጋር የባሕርይ ገንዝብ የሆነውን ቸርነት የሚጋሩ ማንነቶች እንደሌሉ ቁልጭ አርጎ ተናግሯል።
፨ሢሰልስ "ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ" ማለት በዕብራይስጥ ባህል "እኔን ቸር አትበለኝ" ማለት ነው። ለምሳሌ እራሱ ኢየሱስ ብዙ ቦታ ላይ፦ "ስለ ምን ትጨነቃላችሁ፣ ስለ ምን ታያለህ፣ ስለ ምን ትፈራላችሁ፣ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ፣ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ" ብሏል፦
ማቴዎስ 6፥28 ስለ ልብስስ ስለ ምን ትጨነቃላችሁ?
ማቴዎስ 7፥3 በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለ ምን ታያለህ?
ማቴዎስ 8፥26 እርሱም፦ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ ስለ ምን ትፈራላችሁ? አላቸው"*።
ማቴዎስ 9፥4 *"ኢየሱስም አሳባቸውን አውቆ እንዲህ አለ፦ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ?*
ማቴዎስ 15፥3 *"እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ እናንተስ ስለ ወጋችሁ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ?*
ከእዚህ ሰዋስው አንጻር ስለ ምን ትጨነቃላችሁ? ማለት "አትጨነቁ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ታያለህ? ማለት "አትይ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ትፈራላችሁ? ማለት "አትፍሩ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ? ማለት "ክፉ አታስቡ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ? ማለት "አትተላለፉ" ማለት ከሆነ በተመሳሳይ ሰዋስው ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ማለት "እኔን ቸር አትበለኝ" ማለቱ ነው። ተመሳሳይ ናሙና ከብሉይ ማቅረብ ይቻላል፦
ምሳሌ5፥20 *"ልጄ ሆይ! ስለ ምን ጋለሞታ ሴት ትወድዳለህ?*
ሰቆቃው ኤርምያስ 5፥20 *ስለ ምን ለዘላለም ትረሳናለህ?*
ስለ ምን ጋለሞታ ሴት ትወድዳለህ? ማለት "ጋለሞታ ሴት አትውደድ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ለዘላለም ትረሳናለህ? ማለት "ለዘላለም አትርሳን" ማለት ከሆነ በተመሳሳይ ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ማለት "እኔን ቸር አትበለኝ፥ ቸር መባል ያለበት አንዱ አምላክ ብቻ ነው" ማለቱ ነው። ስለዚህ ማርቆስ 10፥18 ኢየሱስ የአንዱ አምላክ ሁለተኛ ማንነት ወይም ሁለተኛ አባል ሳይሆን ከአንዱ አምላክ ተነጥሎ የተቀመጠ እኔነት ነው፥ አንዱ አምላክ ቸር በተባለበት ሒሳብ ማንም መባል የለበትም። እኛም ሙሥሊሞች ኢየሱስ ሲያመልክ የነበረውን አንዱን ቸር አምላክ እንድታመልኩ ወደ ኢሥላም እንጠራችኃለን። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
83፥6 *"አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?* يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ
አምላካችን አሏህ ቸር ጌታ ነው፥ የእርሱ ቸርነት በራሱ የባሕርይ ገንዘቡ እንጂ በስጦታ እና በሹመት ከማንም ከምንም ያገኘው አይደለም፦
83፥6 *"አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?* يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ
በባይብልም አንዱ አምላክ ቸር አምላክ ነው፦
መዝሙር 25፥8 *"ያህዌህ ቸር ቅንም ነው"*።
ያህዌህ ቸር እና ቅን እንደተባለ ሁሉ ሰውም ቸር እና ቅን ተብሏል፥ ነገር ግን ሰው በራሱ የተብቃቃ ስላልሆነ ቸር እና ቅን የተባለበት አምላክ በተባለበት ስሌት እና ቀመር አይደለም፦
መዝሙር 18፥25 *"ከቸር ሰው ጋር ቸር ሆነህ ትገኛለህ፤ ከቅን ሰው ጋር ቅን ሆነህ ትገኛለህ"*።
ምሳሌ11፥17 *"ቸር ሰው ለራሱ መልካም ያደርጋል"*።
ወደ አዲስ ኪዳንም ስንመጣ ሰው "ቸር" ተብሏል፥ "ቸር" የሚለው የግሪከኛ ቃል "አገቶስ" ἀγαθός ሲሆን "ቸር" "መልካም" "ደግ" ማለት ነው፦
ማቴዎስ 12፥35 *"መልካም ሰው ከልቡ መልካም መዝገብ መልካም ነገርን ያወጣል"*።
ሮሜ 5፥7 *"ስለ ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል"*።
ሐዋ. ሥራ 11፥24 *ደግ ሰው እና መንፈስ ቅዱስ እምነትም የሞላበት ነበረና"*።
ዮሐንስ 7፥12 *"በሕዝብም መካከል ስለ እርሱ ብዙ ማንጐራጐር ነበረ፤ አንዳንዱም፦ "ደግ ሰው" ነው፤ ሌሎች ግን፦ አይደለም፥ ሕዝቡን ግን ያስታል" ይሉ ነበር"*።
ኢየሱስም "ሰው" ነውና ዮሐንስ 7፥12 ላይ "ደግ ሰው" ተብሏል። ቅሉ ግን በአንድ ወቅት አንድ ሰው ኢየሱስን፦ "ቸር መምህር" ብሎ ጠራው፦
ማርቆስ 10፥17 *"እርሱም በመንገድ ሲወጣ አንድ ሰው ወደ እርሱ ሮጦ ተንበረከከለትና፦ ቸር መምህር ሆይ፥ የዘላለም ሕይወትን እወርስ ዘንድ ምን ላድርግ? ብሎ ጠየቀው"*።
ኢየሱስም፦ "ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም" በማለት "እኔነቱን" ከአንዱ አምላክ በማውጣት አንዱ ቸር አምላክ እንዳልሆነ አስቀምጧል፦
ማርቆስ 10፥18 *"ኢየሱስም፦ ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም"*።
ὁ δὲ Ἰησοῦς εἶπεν αὐτῷ Τί με λέγεις ἀγαθόν; οὐδεὶς ἀγαθὸς εἰ μὴ εἷς ὁ θεός.
And Jesus said unto him, Why callest thou me good? there is none good but one, that is, God. (King James version)
፨ሲጀመር ኢየሱስ እዚህ አንቀጽ ላይ "እኔን" με" በማለት "እኔነቱን" ከአንዱ አምላክ ውጪ በማድረግ ነጥሎታል።
፨ሲቀጥል "ማንም" የለም በማለት ከአንዱ አምላክ ጋር የባሕርይ ገንዝብ የሆነውን ቸርነት የሚጋሩ ማንነቶች እንደሌሉ ቁልጭ አርጎ ተናግሯል።
፨ሢሰልስ "ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ" ማለት በዕብራይስጥ ባህል "እኔን ቸር አትበለኝ" ማለት ነው። ለምሳሌ እራሱ ኢየሱስ ብዙ ቦታ ላይ፦ "ስለ ምን ትጨነቃላችሁ፣ ስለ ምን ታያለህ፣ ስለ ምን ትፈራላችሁ፣ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ፣ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ" ብሏል፦
ማቴዎስ 6፥28 ስለ ልብስስ ስለ ምን ትጨነቃላችሁ?
ማቴዎስ 7፥3 በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለ ምን ታያለህ?
ማቴዎስ 8፥26 እርሱም፦ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ ስለ ምን ትፈራላችሁ? አላቸው"*።
ማቴዎስ 9፥4 *"ኢየሱስም አሳባቸውን አውቆ እንዲህ አለ፦ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ?*
ማቴዎስ 15፥3 *"እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ እናንተስ ስለ ወጋችሁ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ?*
ከእዚህ ሰዋስው አንጻር ስለ ምን ትጨነቃላችሁ? ማለት "አትጨነቁ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ታያለህ? ማለት "አትይ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ትፈራላችሁ? ማለት "አትፍሩ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ? ማለት "ክፉ አታስቡ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ? ማለት "አትተላለፉ" ማለት ከሆነ በተመሳሳይ ሰዋስው ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ማለት "እኔን ቸር አትበለኝ" ማለቱ ነው። ተመሳሳይ ናሙና ከብሉይ ማቅረብ ይቻላል፦
ምሳሌ5፥20 *"ልጄ ሆይ! ስለ ምን ጋለሞታ ሴት ትወድዳለህ?*
ሰቆቃው ኤርምያስ 5፥20 *ስለ ምን ለዘላለም ትረሳናለህ?*
ስለ ምን ጋለሞታ ሴት ትወድዳለህ? ማለት "ጋለሞታ ሴት አትውደድ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ለዘላለም ትረሳናለህ? ማለት "ለዘላለም አትርሳን" ማለት ከሆነ በተመሳሳይ ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ማለት "እኔን ቸር አትበለኝ፥ ቸር መባል ያለበት አንዱ አምላክ ብቻ ነው" ማለቱ ነው። ስለዚህ ማርቆስ 10፥18 ኢየሱስ የአንዱ አምላክ ሁለተኛ ማንነት ወይም ሁለተኛ አባል ሳይሆን ከአንዱ አምላክ ተነጥሎ የተቀመጠ እኔነት ነው፥ አንዱ አምላክ ቸር በተባለበት ሒሳብ ማንም መባል የለበትም። እኛም ሙሥሊሞች ኢየሱስ ሲያመልክ የነበረውን አንዱን ቸር አምላክ እንድታመልኩ ወደ ኢሥላም እንጠራችኃለን። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ከማንኛውም ሰው ጋር በበጎ ነገር እና አሏህን በመፍራትም መረዳዳት እንዳለብን አምላካችን አሏህ ይነግረናል፦
5፥2 *በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
አሏህን የማያስቆጣ ነገር ሁሉ ማድረግ "ተቅዋ" تَّقْوَىٰ ሲሆን ከዲን ውጪ ባለ የጋራ እሴት መረዳዳት ደግሞ በጎ ነገር ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ መረዳዳት ደግሞ ሐራም ነው፦
5፥51 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الْيَهُودَ وَالنَّصَارَىٰ أَوْلِيَاءَ
4፥144 *”እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከምእምናን ሌላ ከሓዲዎችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ*፤ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الْكَافِرِينَ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِ الْمُؤْمِنِينَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 2939
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የሙሽሪክ እርዳታ አያስፈልገንም”* عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّا لاَ نَسْتَعِينُ بِمُشْرِكٍ
"አይሁድ እና ክርስቲያን" ሐይማኖትን ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ኃይለ-ቃል ነው፥ ከኢሥላም ውጪ ያሉትን ከሓዲያን በሃይማኖት ረዳት አርጎ መያዝ ኃጢአት እና ወሰን ማለፍ ነው። ከሃይማኖት ውጪ በሆነው ማኅበራዊ እሴት በቅርብ ጎረቤት እና በሩቅ ጎረቤት መልካምን ሥራ እንድንሠራ ታዘናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
5፥2 *በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
አሏህን የማያስቆጣ ነገር ሁሉ ማድረግ "ተቅዋ" تَّقْوَىٰ ሲሆን ከዲን ውጪ ባለ የጋራ እሴት መረዳዳት ደግሞ በጎ ነገር ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ መረዳዳት ደግሞ ሐራም ነው፦
5፥51 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الْيَهُودَ وَالنَّصَارَىٰ أَوْلِيَاءَ
4፥144 *”እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከምእምናን ሌላ ከሓዲዎችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ*፤ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الْكَافِرِينَ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِ الْمُؤْمِنِينَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 2939
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የሙሽሪክ እርዳታ አያስፈልገንም”* عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّا لاَ نَسْتَعِينُ بِمُشْرِكٍ
"አይሁድ እና ክርስቲያን" ሐይማኖትን ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ኃይለ-ቃል ነው፥ ከኢሥላም ውጪ ያሉትን ከሓዲያን በሃይማኖት ረዳት አርጎ መያዝ ኃጢአት እና ወሰን ማለፍ ነው። ከሃይማኖት ውጪ በሆነው ማኅበራዊ እሴት በቅርብ ጎረቤት እና በሩቅ ጎረቤት መልካምን ሥራ እንድንሠራ ታዘናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወላዲተ አምላክ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥75 *”የመርየም ልጅ አልመሢሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም”*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
"ቴኦቶኮስ" Θεοτόκος ማለት "ወላዲተ አምላክ" ወይም "የአምላክ ወላጅ" ማለት ነው፥ "ቴኦማተር" Θεομήτηρ ማለት ደግሞ "እመ አምላክ" ወይም "የአምላክ እናት" ማለት ነው። ድንግል ማርያም በጉባኤ ደረጃ "የአምላክ ወላጅ" እና "የአምላክ እናት" የተባለችው የአሌክሳንድያው ኤጲጵ ቆጶስ ቄርሎስ ይመራው በነበረው በኤፌሶን ጉባኤ በ 431 ድኅረ-ልደት ነው፥ ከዚያ በፊት ግን በግለሰብ ደረጃ በ189 ድኅረ-ልደት ኢራኒየስ፣ በ217 ድኅረ-ልደት ሂፓይተስ፣ በ305 ድኅረ-ልደት የአሌክሳንድሪያው ጴጥሮስ፣ በ350 ድኅረ-ልደት የኢየሩሳሌሙ ሳውርዮስ፣ በ351 ድኅረ-ልደት የሶሪያው ኤፍሬም፣ በ365 ድኅረ-ልደት አትናቴዎስ፣ በ382 ድኅረ-ልደት የእንዚናዙ ጎርጎርዮስ፣ በ350 ድኅረ-ልደት የኢየሩሳሌሙ ሳውርዮስ፣ በ 401 ድኅረ-ልደት የሮሙ ጄሮም ወዘተ... ማርያም "የአምላክ ወላጅ" እና "የአምላክ እናት" ብለው ያምኑ ነበር። ለዚህ እንደ ማስረጃ አድርገው የሚያቀርቡት ጥቅስ ይህ ነው፦
ሉቃስ 1፥43 *የጌታዬ እናት* ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
“ጌታ” ማለት “አምላክ” ከሚለው ቃል እጅጉ ይለያል፥ ፍጡር ፍጡርን “ጌታዬ” ማለት የእስራኤላውያን ባህል ነው። አብርሃም፣ ሙሴ፣ ሳኦል ወዘተ “ጌታዬ” ተብለዋል፦
ዘፍጥረት18:12 *ጌታዬም ፈጽሞ ሸምግሎአል*።
ዘኊልቅ 11:28 *ጌታዬ ሙሴ ሆይ*፥ ከልክላቸው አለው።
1ሳሙኤል 24:8 *ጌታዬ ንጉሥ ሆይ*፥ ብሎ ጮኸ።
ባይብል ላይ፦ "ማርያም "የአምላክ ወላጅ" እና "የአምላክ እናት" የሚል ጥቅስ በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙም። ማርያም የወለደችው ጸንሳ የነበውን ፆታው ወንድ የሆነ ሰው ነው፦
ሉቃስ 1፥31 *"እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ"*።
"ወንድ" የፆታ መለያ የሆነ የስጋ መደብ ነው፥ አምላክ ወንድ አይደለም። መለኮት አይፈጠርም፣ አይጸነስም፣ አያድግም፣ አይወለድም፥ ያ የተወለደው ሕፃን ግን ማሕፀን ውስጥ ተፈጥሮ፣ ተጸንሶ፣ አድጎ፣ ተወልዶ፣ በመጠቅለያ ተጠቅልሎ ተኝቷል፦
ሉቃስ 2፥6 *"በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፥ የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው"*።
አምላክ ሁሉን ያካበበ እንጂ በመጠቅለያ የሚጠቀለል በፍጹም አይደለም፥ እርሱ በጥበቃው ላይ እንቅልፍ እና መኝታ የሌለበት እንጂ በግርግም የሚተኛ አይደለም። ይህ ሕፃን ወንድ ስለሆነ ሊገርዙት ስምንት ቀን ሞላው፦
ሉቃስ 2፥21 *"ሊገርዙት ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይረገዝ(ሳይጸነስ) በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ"*።
አምላክ ጅማሮ እና መነሻ የለውም፥ ይህ ሕፃን ልጅ ግን ስምንት ቀን ሆኖት ጅማሮ እና መነሻ አለው። አምላክ ጾታ ስለሌለው ወንድም ስላልሆነ አይገረዝም፥ ይህ ሕፃን ግን ተገርዟል። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ጥር 6 ቀን በዓመት አንዴ “ግዝረተ ኢየሱስ” ተብሎ የተገዘረበትን ዓመታዊ ክብረ በዓል ትዘክራለች። “ግዝረት” ማለት የግዕዝ ቃል ሲሆን “ግርዘት”circumcision” ማለት ነው፥ እንደተገረዘም በሃይማኖተ-አበው ላይ ፍትውና ቁልጭ ብሎ ተቀምጧል፦
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 70፥24
“ወከመ ሰብእ ተገዝረ በሥርዓተ ስጋ፥ ወአብኡ መስዋዕተ በእንቲአሁ ከመ ሰብእ”
ትርጉም፦
*”ሰውም እንደ መሆኑ ለስጋ እንደሚገባ ተገዘረ ሰውም እንደ መሆኑ ስለሱ መሰዋዕት አቀረቡ”*
ስለዚህ ባይብል በማያሻማ መልኩ ማርያም የወለደችው አምላክ ሳይሆን የአምላክን ልጅ እንደሆነ አበክሮ እና አዘክሮ ይናገራል፦
ሉቃስ 1፥35 *ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የአምላክ ልጅ ይባላል*።
ገላትያ 4፥4 *አምላክ ከሴት የተወለደውን ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ*፤
ዮሐንስ 3፥17 *ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ በዓለም እንዲፈርድ አምላክ ወደ ዓለም አልላከውምና*።
ከሴት የተወለደው አምላክ የላከው ልጁ ነው፥ ኢየሱስ "የአምላክ ልጅ" የተባለው ለዚያ ነው። ግን የተወለደው አምላክ ቢሆን ኖሮ "የአምላክ አባት" የሚል ተርም ይኖር ነበር፥ ወይም የተወለደው "እግዚአብሔር ወልድ"God the son" ይባል ነበር። ግን የኢየሱስ አምላክ አብ "እግዚአብሔር አብ"God the father" ተብሏል፥ ስለዚህ ማርያም የአምላክ እናት ሳትሆን የአምላክ ቅቡዕ እናት ናት። አምላክ ቀቢ ሲሆን ኢየሱስ አምላኩ የቀባው ቅቡዕ ነው፦
ሐዋርያት ሥራ 10፥38 *አምላክ የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው*፥
ዕብራውያን 1፥9 *ስለዚህ አምላክ አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ*፤
አምላክ አንድ ነው፥ ማርያም የዚህ አንድ አምላክ ወላዲ እና እናት ከሆነች የአብ፣ የወልድ እና የመንፈስ ቅዱስ ወላዲ እና እናት ልትሆን ነው፥ አይ "ማርያም የአምላክ ሁለተኛ አባል ወይም የአምላክ ሁለተኛ አካል እናት ናት" ከተባለ እንግዲያውስ ማርያም ወላጅነቷ እና እናትነቷ የአምላክን ሁለተኛ አባል ወይም የአምላክ ሁለተኛ አካል ለሆነው እንጂ ለአንዱ አምላክ አይደለም ማለት ነው። ይህ እራሱን የቻለ ውዝግብ አይደለምን? ፕሮቴስታንት "ማርያም የአምላክ እናት ናት" የሚለውን እሳቤ አያምኑም፥ "ማርያም የወለደችው ክርስቶስን እንጂ አምላክን አይደለም" ይላሉ። እውነት ነው፥ ማርያም "ክርስቶቶኮስ" Χριστοτόκος ማለትም "የክርስቶስን ወላጅ" ናት። ቁርኣንም የመርየም ልጅ መሢሑ እንደሆነ ይናገራል፥ የመርየም ልጅ መሢሑ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም። እነዚያ አሏህን የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፦
5፥75 *”የመርየም ልጅ አልመሢሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም”*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
5፥17 እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥75 *”የመርየም ልጅ አልመሢሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም”*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
"ቴኦቶኮስ" Θεοτόκος ማለት "ወላዲተ አምላክ" ወይም "የአምላክ ወላጅ" ማለት ነው፥ "ቴኦማተር" Θεομήτηρ ማለት ደግሞ "እመ አምላክ" ወይም "የአምላክ እናት" ማለት ነው። ድንግል ማርያም በጉባኤ ደረጃ "የአምላክ ወላጅ" እና "የአምላክ እናት" የተባለችው የአሌክሳንድያው ኤጲጵ ቆጶስ ቄርሎስ ይመራው በነበረው በኤፌሶን ጉባኤ በ 431 ድኅረ-ልደት ነው፥ ከዚያ በፊት ግን በግለሰብ ደረጃ በ189 ድኅረ-ልደት ኢራኒየስ፣ በ217 ድኅረ-ልደት ሂፓይተስ፣ በ305 ድኅረ-ልደት የአሌክሳንድሪያው ጴጥሮስ፣ በ350 ድኅረ-ልደት የኢየሩሳሌሙ ሳውርዮስ፣ በ351 ድኅረ-ልደት የሶሪያው ኤፍሬም፣ በ365 ድኅረ-ልደት አትናቴዎስ፣ በ382 ድኅረ-ልደት የእንዚናዙ ጎርጎርዮስ፣ በ350 ድኅረ-ልደት የኢየሩሳሌሙ ሳውርዮስ፣ በ 401 ድኅረ-ልደት የሮሙ ጄሮም ወዘተ... ማርያም "የአምላክ ወላጅ" እና "የአምላክ እናት" ብለው ያምኑ ነበር። ለዚህ እንደ ማስረጃ አድርገው የሚያቀርቡት ጥቅስ ይህ ነው፦
ሉቃስ 1፥43 *የጌታዬ እናት* ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
“ጌታ” ማለት “አምላክ” ከሚለው ቃል እጅጉ ይለያል፥ ፍጡር ፍጡርን “ጌታዬ” ማለት የእስራኤላውያን ባህል ነው። አብርሃም፣ ሙሴ፣ ሳኦል ወዘተ “ጌታዬ” ተብለዋል፦
ዘፍጥረት18:12 *ጌታዬም ፈጽሞ ሸምግሎአል*።
ዘኊልቅ 11:28 *ጌታዬ ሙሴ ሆይ*፥ ከልክላቸው አለው።
1ሳሙኤል 24:8 *ጌታዬ ንጉሥ ሆይ*፥ ብሎ ጮኸ።
ባይብል ላይ፦ "ማርያም "የአምላክ ወላጅ" እና "የአምላክ እናት" የሚል ጥቅስ በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙም። ማርያም የወለደችው ጸንሳ የነበውን ፆታው ወንድ የሆነ ሰው ነው፦
ሉቃስ 1፥31 *"እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ"*።
"ወንድ" የፆታ መለያ የሆነ የስጋ መደብ ነው፥ አምላክ ወንድ አይደለም። መለኮት አይፈጠርም፣ አይጸነስም፣ አያድግም፣ አይወለድም፥ ያ የተወለደው ሕፃን ግን ማሕፀን ውስጥ ተፈጥሮ፣ ተጸንሶ፣ አድጎ፣ ተወልዶ፣ በመጠቅለያ ተጠቅልሎ ተኝቷል፦
ሉቃስ 2፥6 *"በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፥ የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው"*።
አምላክ ሁሉን ያካበበ እንጂ በመጠቅለያ የሚጠቀለል በፍጹም አይደለም፥ እርሱ በጥበቃው ላይ እንቅልፍ እና መኝታ የሌለበት እንጂ በግርግም የሚተኛ አይደለም። ይህ ሕፃን ወንድ ስለሆነ ሊገርዙት ስምንት ቀን ሞላው፦
ሉቃስ 2፥21 *"ሊገርዙት ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይረገዝ(ሳይጸነስ) በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ"*።
አምላክ ጅማሮ እና መነሻ የለውም፥ ይህ ሕፃን ልጅ ግን ስምንት ቀን ሆኖት ጅማሮ እና መነሻ አለው። አምላክ ጾታ ስለሌለው ወንድም ስላልሆነ አይገረዝም፥ ይህ ሕፃን ግን ተገርዟል። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ጥር 6 ቀን በዓመት አንዴ “ግዝረተ ኢየሱስ” ተብሎ የተገዘረበትን ዓመታዊ ክብረ በዓል ትዘክራለች። “ግዝረት” ማለት የግዕዝ ቃል ሲሆን “ግርዘት”circumcision” ማለት ነው፥ እንደተገረዘም በሃይማኖተ-አበው ላይ ፍትውና ቁልጭ ብሎ ተቀምጧል፦
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 70፥24
“ወከመ ሰብእ ተገዝረ በሥርዓተ ስጋ፥ ወአብኡ መስዋዕተ በእንቲአሁ ከመ ሰብእ”
ትርጉም፦
*”ሰውም እንደ መሆኑ ለስጋ እንደሚገባ ተገዘረ ሰውም እንደ መሆኑ ስለሱ መሰዋዕት አቀረቡ”*
ስለዚህ ባይብል በማያሻማ መልኩ ማርያም የወለደችው አምላክ ሳይሆን የአምላክን ልጅ እንደሆነ አበክሮ እና አዘክሮ ይናገራል፦
ሉቃስ 1፥35 *ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የአምላክ ልጅ ይባላል*።
ገላትያ 4፥4 *አምላክ ከሴት የተወለደውን ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ*፤
ዮሐንስ 3፥17 *ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ በዓለም እንዲፈርድ አምላክ ወደ ዓለም አልላከውምና*።
ከሴት የተወለደው አምላክ የላከው ልጁ ነው፥ ኢየሱስ "የአምላክ ልጅ" የተባለው ለዚያ ነው። ግን የተወለደው አምላክ ቢሆን ኖሮ "የአምላክ አባት" የሚል ተርም ይኖር ነበር፥ ወይም የተወለደው "እግዚአብሔር ወልድ"God the son" ይባል ነበር። ግን የኢየሱስ አምላክ አብ "እግዚአብሔር አብ"God the father" ተብሏል፥ ስለዚህ ማርያም የአምላክ እናት ሳትሆን የአምላክ ቅቡዕ እናት ናት። አምላክ ቀቢ ሲሆን ኢየሱስ አምላኩ የቀባው ቅቡዕ ነው፦
ሐዋርያት ሥራ 10፥38 *አምላክ የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው*፥
ዕብራውያን 1፥9 *ስለዚህ አምላክ አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ*፤
አምላክ አንድ ነው፥ ማርያም የዚህ አንድ አምላክ ወላዲ እና እናት ከሆነች የአብ፣ የወልድ እና የመንፈስ ቅዱስ ወላዲ እና እናት ልትሆን ነው፥ አይ "ማርያም የአምላክ ሁለተኛ አባል ወይም የአምላክ ሁለተኛ አካል እናት ናት" ከተባለ እንግዲያውስ ማርያም ወላጅነቷ እና እናትነቷ የአምላክን ሁለተኛ አባል ወይም የአምላክ ሁለተኛ አካል ለሆነው እንጂ ለአንዱ አምላክ አይደለም ማለት ነው። ይህ እራሱን የቻለ ውዝግብ አይደለምን? ፕሮቴስታንት "ማርያም የአምላክ እናት ናት" የሚለውን እሳቤ አያምኑም፥ "ማርያም የወለደችው ክርስቶስን እንጂ አምላክን አይደለም" ይላሉ። እውነት ነው፥ ማርያም "ክርስቶቶኮስ" Χριστοτόκος ማለትም "የክርስቶስን ወላጅ" ናት። ቁርኣንም የመርየም ልጅ መሢሑ እንደሆነ ይናገራል፥ የመርየም ልጅ መሢሑ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም። እነዚያ አሏህን የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፦
5፥75 *”የመርየም ልጅ አልመሢሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም”*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
5፥17 እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መህር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
4፥4 *"ሴቶችንም መህሮቻቸውን በደስታ ስጡ"*፡፡ وَآتُوا النِّسَاءَ صَدُقَاتِهِنَّ نِحْلَةً
"መህር" مَهْر የሚለው ቃል "መሀረ" مَهَرَ ማለትም "ተዋዋለ" "ጣለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ውል" "ጥሎሽ" ማለት ነው፥ በኢሥላም የሚስት ሐቅ ከሆኑትን መካከል አንዱ ለጋብቻ የሚሰጥ መህር ነው። ይህም መህር ገንዘብ ወይም ንብረት አሊያም ቁርኣን ማፈዝም ሊሆን ይችላል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 67, ሐዲስ 77
ሠህል እንደተረከው፦ *"አንዲት ሴት ወደ ነቢዩ"ﷺ" መጥታ ለእርሳቸው እራሷን ለጋብቻ ፈልጋ ነበር፥ እርሳቸው፦ "እኔ በዚህ ጊዜ ሚስት አያስፈልገኝም" አሉ። ከዚያም አንድ ሰው፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! እኔን ዳሯት" አለ፥ እርሳቸውም፦ "ምን አለክ? አሉት። እርሱም፦ "ምንም ነገር የለኝም" አለ፥ እርሳቸውም፦ "ከብረት ቀለበት ካለክ ስጣት" አሉት። እርሱም፦ "ምንም ነገር የለኝም" አለ፥ እርሳቸውም፦ "ከቁርኣን ምን ያክል የቀራከው አለክ? አሉ። እርሱም፦ "ብዙ እና ብዙ" አለ፥ እርሳቸውም፦ "አንተ ጋር ከቁርኣን ምን ያክል በቀራከው እርሷን ድሬካለው" አሉት*። عَنْ سَهْلٍ، أَنَّ امْرَأَةً، أَتَتِ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَعَرَضَتْ عَلَيْهِ نَفْسَهَا فَقَالَ " مَا لِي الْيَوْمَ فِي النِّسَاءِ مِنْ حَاجَةٍ ". فَقَالَ رَجُلٌ يَا رَسُولَ اللَّهِ زَوِّجْنِيهَا. قَالَ " مَا عِنْدَكَ ". قَالَ مَا عِنْدِي شَىْءٌ. قَالَ " أَعْطِهَا وَلَوْ خَاتَمًا مِنْ حَدِيدٍ ". قَالَ مَا عِنْدِي شَىْءٌ. قَالَ " فَمَا عِنْدَكَ مِنَ الْقُرْآنِ ". قَالَ عِنْدِي كَذَا وَكَذَا. قَالَ " فَقَدْ مَلَّكْتُكَهَا بِمَا مَعَكَ مِنَ الْقُرْآنِ ".
የአምላካችን የአሏህ ንግግር ቁርኣን በወረደበት ዘመን የነበረው ግብይት የወረቀት ገንዘብ"fiat money" ሳይሆን የሸቀጥ ገንዘብ"commodity money" ብቻ ነበር፥ በዚያን ጊዜ መህር የሚሰጠው ወርቅ፣ ብር፣ ብረት ወዘተ ነበር። አንድ ባል ለሚስቱ ደስ ብሎት መህር መስጠት ግዴታው ነው፥ ተቀባይዋም ሚስት የምትጠይቀው መህር የተካባደ መሆን የለበትም፦
4፥4 *"ሴቶችንም መህሮቻቸውን በደስታ ስጡ"*፡፡ وَآتُوا النِّسَاءَ صَدُقَاتِهِنَّ نِحْلَةً
ቡሉጉል መራም መጽሐፍ 8 ሐዲስ 1035
ዑቅባህ ኢብኑ ዓሚር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"መልካሙ መህር ቀላሉ መህር ነው"*። عَنْ عُقْبَةَ بْنِ عَامِرٍ قَالَ : قَالَ رَسُولُ اَللَّهِ - صلى الله عليه وسلم -{ خَيْرُ اَلصَّدَاقِ أَيْسَرُهُ }
መህር ሰጥቶ ማግባት ከዝሙት እና ሚስጥራዊ ወዳጅ ከሚባለው መዳራት ተለይቶ የተቀመጠ ነገር ነው፦
5፥5 *"ዝሙተኞች እና የምስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትኾኑ ጥብቆች ኾናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው"*፡፡ إِذَا آتَيْتُمُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ وَلَا مُتَّخِذِي أَخْدَانٍ
ለምሳሌ የሙሽሪት ቤተሰብ ለሙሽራው፦ "መህር ይህንን ያክል ስጥ" ቢሉት እና መስጠት ባይችል "እሰጣለው" ብሎ ነይቶ ዐቅሙ ፈቅዶ መህሩን እስኪከፍል ድረስ ማግባት ይችላል፦
4፥24 *"ከዚሃችሁም ወዲያ ጥብቆች ኾናችሁ በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለእናንተ ተፈቀደ፡፡ ከእነሱም በእርሱ የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች መህሮቻቸውን ግዴታ ሲኾን ስጧቸው"*፡፡ وَأُحِلَّ لَكُم مَّا وَرَاءَ ذَٰلِكُمْ أَن تَبْتَغُوا بِأَمْوَالِكُم مُّحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ ۚ فَمَا اسْتَمْتَعْتُم بِهِ مِنْهُنَّ فَآتُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ فَرِيضَةً
"በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለእናንተ ተፈቀደ" የተባለው መህር ነው፥ "በእርሱ" ማለትም "በገንዘቡ" መስጠት ተነይቶ ወደ ጋብቻ የተጠቀማችሁባቸውን የመህር ገንዘብ ሲያገኝ መስጠቱ ግዴታ ነው። "ተፈቀደ" ለሚለው ተቃራኒው የሆነው ክልክሉ ዚናእ ነው፥ "ዚናእ" زِنَاء የሚለው ቃል "ዘና" زَنَى ማለትም "ዘሞተ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዝሙት" ማለት ነው። ከጋብቻ በፊት እና ከጋብቻ ውጪ የሚደረግ ማንኛውም ተራክቦ ዝሙት ይባላል፥ አንቀጹም፦ "ዝሙተኞች ሳትኾኑ" ማለቱ በራሱ መህር የጋብቻው አንዱ መስፈርት መሆኑን ማሳያ ነው። በገንዘብ መህር ለመፈለግ ለእኛ የተፈቀደው ጋብቻ ነው። በተረፈ፦ "ቁርኣን ገንዘብ ከፍለህ ዝሙት አርግ! ይላል" የሚለው ሐሰት የሚሽነሪዎች ቅጥፈት ነው፥ በኢሥላም አይደለም ዝሙት ማድረግ ይቅርና ዝሙትን መቅረብ ተከልክሏል፦
4፥32 *"ዝሙትንም አትቅረቡ! እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፡፡ መንገድነቱም ከፋ"*። وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَىٰ ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا
የዝሙት መቃረቢያ የሆኑት አጅነቢይ መጨበጥ፣ የከንፈር ወዳጅ፣ መተሻሸት፣ መዳራት ወዘተ ናቸው። ለዝሙት ብሎ መህር መስጠት እራሱ በኢሥላም ሐራም ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 11, ሐዲስ 55
አቢ መሥዑድ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ"፦ *"የውሻ ዋጋ፣ የዝሙተኛ መህር እና የጠንቋይ ክፍያ ከልክለዋል"*። عَنْ أَبِي مَسْعُودٍ الأَنْصَارِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ ثَمَنِ الْكَلْبِ وَمَهْرِ الْبَغِيِّ وَحُلْوَانِ الْكَاهِن.
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
4፥4 *"ሴቶችንም መህሮቻቸውን በደስታ ስጡ"*፡፡ وَآتُوا النِّسَاءَ صَدُقَاتِهِنَّ نِحْلَةً
"መህር" مَهْر የሚለው ቃል "መሀረ" مَهَرَ ማለትም "ተዋዋለ" "ጣለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ውል" "ጥሎሽ" ማለት ነው፥ በኢሥላም የሚስት ሐቅ ከሆኑትን መካከል አንዱ ለጋብቻ የሚሰጥ መህር ነው። ይህም መህር ገንዘብ ወይም ንብረት አሊያም ቁርኣን ማፈዝም ሊሆን ይችላል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 67, ሐዲስ 77
ሠህል እንደተረከው፦ *"አንዲት ሴት ወደ ነቢዩ"ﷺ" መጥታ ለእርሳቸው እራሷን ለጋብቻ ፈልጋ ነበር፥ እርሳቸው፦ "እኔ በዚህ ጊዜ ሚስት አያስፈልገኝም" አሉ። ከዚያም አንድ ሰው፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! እኔን ዳሯት" አለ፥ እርሳቸውም፦ "ምን አለክ? አሉት። እርሱም፦ "ምንም ነገር የለኝም" አለ፥ እርሳቸውም፦ "ከብረት ቀለበት ካለክ ስጣት" አሉት። እርሱም፦ "ምንም ነገር የለኝም" አለ፥ እርሳቸውም፦ "ከቁርኣን ምን ያክል የቀራከው አለክ? አሉ። እርሱም፦ "ብዙ እና ብዙ" አለ፥ እርሳቸውም፦ "አንተ ጋር ከቁርኣን ምን ያክል በቀራከው እርሷን ድሬካለው" አሉት*። عَنْ سَهْلٍ، أَنَّ امْرَأَةً، أَتَتِ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَعَرَضَتْ عَلَيْهِ نَفْسَهَا فَقَالَ " مَا لِي الْيَوْمَ فِي النِّسَاءِ مِنْ حَاجَةٍ ". فَقَالَ رَجُلٌ يَا رَسُولَ اللَّهِ زَوِّجْنِيهَا. قَالَ " مَا عِنْدَكَ ". قَالَ مَا عِنْدِي شَىْءٌ. قَالَ " أَعْطِهَا وَلَوْ خَاتَمًا مِنْ حَدِيدٍ ". قَالَ مَا عِنْدِي شَىْءٌ. قَالَ " فَمَا عِنْدَكَ مِنَ الْقُرْآنِ ". قَالَ عِنْدِي كَذَا وَكَذَا. قَالَ " فَقَدْ مَلَّكْتُكَهَا بِمَا مَعَكَ مِنَ الْقُرْآنِ ".
የአምላካችን የአሏህ ንግግር ቁርኣን በወረደበት ዘመን የነበረው ግብይት የወረቀት ገንዘብ"fiat money" ሳይሆን የሸቀጥ ገንዘብ"commodity money" ብቻ ነበር፥ በዚያን ጊዜ መህር የሚሰጠው ወርቅ፣ ብር፣ ብረት ወዘተ ነበር። አንድ ባል ለሚስቱ ደስ ብሎት መህር መስጠት ግዴታው ነው፥ ተቀባይዋም ሚስት የምትጠይቀው መህር የተካባደ መሆን የለበትም፦
4፥4 *"ሴቶችንም መህሮቻቸውን በደስታ ስጡ"*፡፡ وَآتُوا النِّسَاءَ صَدُقَاتِهِنَّ نِحْلَةً
ቡሉጉል መራም መጽሐፍ 8 ሐዲስ 1035
ዑቅባህ ኢብኑ ዓሚር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"መልካሙ መህር ቀላሉ መህር ነው"*። عَنْ عُقْبَةَ بْنِ عَامِرٍ قَالَ : قَالَ رَسُولُ اَللَّهِ - صلى الله عليه وسلم -{ خَيْرُ اَلصَّدَاقِ أَيْسَرُهُ }
መህር ሰጥቶ ማግባት ከዝሙት እና ሚስጥራዊ ወዳጅ ከሚባለው መዳራት ተለይቶ የተቀመጠ ነገር ነው፦
5፥5 *"ዝሙተኞች እና የምስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትኾኑ ጥብቆች ኾናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው"*፡፡ إِذَا آتَيْتُمُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ وَلَا مُتَّخِذِي أَخْدَانٍ
ለምሳሌ የሙሽሪት ቤተሰብ ለሙሽራው፦ "መህር ይህንን ያክል ስጥ" ቢሉት እና መስጠት ባይችል "እሰጣለው" ብሎ ነይቶ ዐቅሙ ፈቅዶ መህሩን እስኪከፍል ድረስ ማግባት ይችላል፦
4፥24 *"ከዚሃችሁም ወዲያ ጥብቆች ኾናችሁ በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለእናንተ ተፈቀደ፡፡ ከእነሱም በእርሱ የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች መህሮቻቸውን ግዴታ ሲኾን ስጧቸው"*፡፡ وَأُحِلَّ لَكُم مَّا وَرَاءَ ذَٰلِكُمْ أَن تَبْتَغُوا بِأَمْوَالِكُم مُّحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ ۚ فَمَا اسْتَمْتَعْتُم بِهِ مِنْهُنَّ فَآتُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ فَرِيضَةً
"በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ለእናንተ ተፈቀደ" የተባለው መህር ነው፥ "በእርሱ" ማለትም "በገንዘቡ" መስጠት ተነይቶ ወደ ጋብቻ የተጠቀማችሁባቸውን የመህር ገንዘብ ሲያገኝ መስጠቱ ግዴታ ነው። "ተፈቀደ" ለሚለው ተቃራኒው የሆነው ክልክሉ ዚናእ ነው፥ "ዚናእ" زِنَاء የሚለው ቃል "ዘና" زَنَى ማለትም "ዘሞተ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዝሙት" ማለት ነው። ከጋብቻ በፊት እና ከጋብቻ ውጪ የሚደረግ ማንኛውም ተራክቦ ዝሙት ይባላል፥ አንቀጹም፦ "ዝሙተኞች ሳትኾኑ" ማለቱ በራሱ መህር የጋብቻው አንዱ መስፈርት መሆኑን ማሳያ ነው። በገንዘብ መህር ለመፈለግ ለእኛ የተፈቀደው ጋብቻ ነው። በተረፈ፦ "ቁርኣን ገንዘብ ከፍለህ ዝሙት አርግ! ይላል" የሚለው ሐሰት የሚሽነሪዎች ቅጥፈት ነው፥ በኢሥላም አይደለም ዝሙት ማድረግ ይቅርና ዝሙትን መቅረብ ተከልክሏል፦
4፥32 *"ዝሙትንም አትቅረቡ! እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፡፡ መንገድነቱም ከፋ"*። وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَىٰ ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا
የዝሙት መቃረቢያ የሆኑት አጅነቢይ መጨበጥ፣ የከንፈር ወዳጅ፣ መተሻሸት፣ መዳራት ወዘተ ናቸው። ለዝሙት ብሎ መህር መስጠት እራሱ በኢሥላም ሐራም ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 11, ሐዲስ 55
አቢ መሥዑድ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ"፦ *"የውሻ ዋጋ፣ የዝሙተኛ መህር እና የጠንቋይ ክፍያ ከልክለዋል"*። عَنْ أَبِي مَسْعُودٍ الأَنْصَارِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ ثَمَنِ الْكَلْبِ وَمَهْرِ الْبَغِيِّ وَحُلْوَانِ الْكَاهِن.
በባይብል ላይ ደግሞ ጥሎሽ የተባለው ቃል “ማጫ” ይባላል፥ ይህም ለትዳት የሚሰጥ ንብረት ነው። አንድ ወንድ ከጋብቻ በፊት ሴትን ቢደፍራት ማጫዋን ሰጥቶ ሚስት ያደርጋታል፥ ይህም መህር አምሳ የብር ሰቅል ነው፦
ዘፍጥረት 34፥12 *"ብዙ “ማጫ” እና እጅ መንሻ አምጣ በሉኝ፥ በነገራችሁኝም መጠን እሰጣለሁ፤ ይህችን ብላቴና ግን “አጋቡኝ”።
ዘጸአት 22፥16 *"ሰው ያልታጨችውን ድንግል ቢያስታት፥ ከእርስዋም ጋር ቢተኛ፥ “ማጫዋን” ሰጥቶ ሚስት ያድርጋት"*።
ዘዳግም 22፥29 *"ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም"*።
ዳዊት ሜልኮልን ለማግባት የሰጠው መህር የመቶ ወንድ ብልት ቆርጦ ነው፦
1ኛ ሳሙኤል 18፥25-27 *"ሳኦልም ዳዊትን በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ፦ የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ ከመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው። የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል ለዳዊት ነገሩት፥ ለንጉሥም አማች ይሆን ዘንድ ዳዊትን ደስ አሰኘው። ዳዊትና ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም መቶ ሰዎች ገደሉ፤ ዳዊትም ለንጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለባቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ ሰጠ። ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት"*።
ዳዊት ከፍልስጥኤማውያንም መቶ ሰዎች ገሎ እና ብልታቸውን ሰልቦ ለሜልኮን አባት ለንጉሡ ለሳኦል ጥሎሽ አርጎ ሰጠ፥ ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት። ይህንን ሁሉ ጉድ ተሸክማችሁ "ቁርኣን ገንዘብ ከፍለህ ዝሙት አርግ! ይላል" ስትሉ አታፍሩም? አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘፍጥረት 34፥12 *"ብዙ “ማጫ” እና እጅ መንሻ አምጣ በሉኝ፥ በነገራችሁኝም መጠን እሰጣለሁ፤ ይህችን ብላቴና ግን “አጋቡኝ”።
ዘጸአት 22፥16 *"ሰው ያልታጨችውን ድንግል ቢያስታት፥ ከእርስዋም ጋር ቢተኛ፥ “ማጫዋን” ሰጥቶ ሚስት ያድርጋት"*።
ዘዳግም 22፥29 *"ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም"*።
ዳዊት ሜልኮልን ለማግባት የሰጠው መህር የመቶ ወንድ ብልት ቆርጦ ነው፦
1ኛ ሳሙኤል 18፥25-27 *"ሳኦልም ዳዊትን በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ፦ የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ ከመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው። የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል ለዳዊት ነገሩት፥ ለንጉሥም አማች ይሆን ዘንድ ዳዊትን ደስ አሰኘው። ዳዊትና ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም መቶ ሰዎች ገደሉ፤ ዳዊትም ለንጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለባቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ ሰጠ። ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት"*።
ዳዊት ከፍልስጥኤማውያንም መቶ ሰዎች ገሎ እና ብልታቸውን ሰልቦ ለሜልኮን አባት ለንጉሡ ለሳኦል ጥሎሽ አርጎ ሰጠ፥ ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት። ይህንን ሁሉ ጉድ ተሸክማችሁ "ቁርኣን ገንዘብ ከፍለህ ዝሙት አርግ! ይላል" ስትሉ አታፍሩም? አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
♨ጨውን ሺ ጊዜ እሬት ብትለው ስሙን እንጂ ጣዕሙን መቀየር አችልም፥ እንዲሁ ቁርኣንን ሺ ጊዜ ውሸት ብትለው የምታጠለሸው ስሙን እንጂ መለኮታዊ እውነትነቱን መቀየር አትችልም♨
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሰይፍ እና ጀነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥190 እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
“ጀናህ” جَنَّة የሚለው ቃል በነጠላ ሲሆን በብዙት ደግሞ “ጀናት” جَنَّات ነው፥ ትርጉሙ "ገነት" ማለት ሲሆን እንደየ ዐውዱ የተለያየ ትርጉም አለው። ለምሳሌ “ጀናህ” جَنَّة የሚለው ቃል “አትክልት” በሚል መጥቷል፦
13፥4 በምድርም የተጎራበቱ ቁርጥራጮች አሉ፥ ከወይኖችም “አትክልቶች” አዝርዕቶችም መንታዎችና መንታዎች ያልኾኑ ዘንባባዎችም አሉ። በአንድ ውሃ ይጠጣሉ”። وَفِي الْأَرْضِ قِطَعٌ مُّتَجَاوِرَاتٌ وَجَنَّاتٌ مِّنْ أَعْنَابٍ وَزَرْعٌ وَنَخِيلٌ صِنْوَانٌ وَغَيْرُ صِنْوَانٍ يُسْقَىٰ بِمَاءٍ وَاحِدٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ “አትክልቶች” ለሚለው የገባው ቃል “ጀናት” جَنَّات መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፥ “ጀናህ” جَنَّة ማለት "መልካም ነገር" በሚል ትርጉም ይመጣል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 1
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ዱንያህ ለሙእሚን እስር ቤት ናት፥ ለካፊር ደግሞ ጀናህ ናት"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " الدُّنْيَا سِجْنُ الْمُؤْمِنِ وَجَنَّةُ الْكَافِرِ " .
"ዱንያህ ለካፊር ደግሞ ጀናህ ናት" ማለት "መልካም ነገር ናት" "ምቾት ናት" ድሎት ናት" ማለት እንጂ በትንሳኤ ቀን አሏህ ለባሮቹ ያዘጋጃት ጸጋ ናት ማለት በፍጹም አይደለም። በተቃራኒው ዱንያህ "ለሙእሚን እስር ቤት ናት" ይላል፥ "ሢጂን" سِجِّين ወይም "ሢጅን" سِجْن ማለት "እስር ቤት" ማለት ሲሆን በጀሀነም ያለው እስር ቤት በትንሳኤ ቀን አሏህ ለኩፋሮች ያዘጋጀው እስር ቤት ማለት ሳይሆን ክፉ ነገርን ለማመልከት የመጣ ቃል ነው፦
83፥7 *"በእውነት የአመጸኞቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው"፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ በትንሳኤ ቀን አሏህ ለኩፋሮች በጀሀነም ውስጥ ያዘጋጀው እስር ቤት "ሢጂን" سِجِّين መባሉን ልብ አድርግ!
"ናር" نَّار እንዲሁ "መጥፎ ነገርን" ለማመልከት መጥቷል። ለምሳሌ እሳት በዝንባሌ ዙሪያ ሲሆን ከጫማው የቆዳ ማሰሪያ ይልቅ ቅርብ ነው፥ በተቃራኒው ጀናህ ከዝንባሌ በመላቀቅ ዙሪያ ስትሆት ከጫማው የቆዳ ማሰሪያ ይልቅ ቅርብ ናት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 77
ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ጀናህ ከእናንተ መካከል ከጫማው የቆዳ ማሰሪያ ይልቅ ቅርብ ናት፥ በተመሳሳይም እሳት ከጫማው የቆዳ ማሰሪያ ይልቅ ቅርብ ነው"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " الْجَنَّةُ أَقْرَبُ إِلَى أَحَدِكُمْ مِنْ شِرَاكِ نَعْلِهِ، وَالنَّارُ مِثْلُ ذَلِكَ ".
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 76
አቢ ሁራይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"እሳት በዝንባሌዎች ዙሪያ ነው፥ ጀናህ ደግሞ በመላቀቅ ዙሪያ ናት"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " حُجِبَتِ النَّارُ بِالشَّهَوَاتِ، وَحُجِبَتِ الْجَنَّةُ بِالْمَكَارِهِ ".
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥190 እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
“ጀናህ” جَنَّة የሚለው ቃል በነጠላ ሲሆን በብዙት ደግሞ “ጀናት” جَنَّات ነው፥ ትርጉሙ "ገነት" ማለት ሲሆን እንደየ ዐውዱ የተለያየ ትርጉም አለው። ለምሳሌ “ጀናህ” جَنَّة የሚለው ቃል “አትክልት” በሚል መጥቷል፦
13፥4 በምድርም የተጎራበቱ ቁርጥራጮች አሉ፥ ከወይኖችም “አትክልቶች” አዝርዕቶችም መንታዎችና መንታዎች ያልኾኑ ዘንባባዎችም አሉ። በአንድ ውሃ ይጠጣሉ”። وَفِي الْأَرْضِ قِطَعٌ مُّتَجَاوِرَاتٌ وَجَنَّاتٌ مِّنْ أَعْنَابٍ وَزَرْعٌ وَنَخِيلٌ صِنْوَانٌ وَغَيْرُ صِنْوَانٍ يُسْقَىٰ بِمَاءٍ وَاحِدٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ “አትክልቶች” ለሚለው የገባው ቃል “ጀናት” جَنَّات መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፥ “ጀናህ” جَنَّة ማለት "መልካም ነገር" በሚል ትርጉም ይመጣል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 1
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ዱንያህ ለሙእሚን እስር ቤት ናት፥ ለካፊር ደግሞ ጀናህ ናት"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " الدُّنْيَا سِجْنُ الْمُؤْمِنِ وَجَنَّةُ الْكَافِرِ " .
"ዱንያህ ለካፊር ደግሞ ጀናህ ናት" ማለት "መልካም ነገር ናት" "ምቾት ናት" ድሎት ናት" ማለት እንጂ በትንሳኤ ቀን አሏህ ለባሮቹ ያዘጋጃት ጸጋ ናት ማለት በፍጹም አይደለም። በተቃራኒው ዱንያህ "ለሙእሚን እስር ቤት ናት" ይላል፥ "ሢጂን" سِجِّين ወይም "ሢጅን" سِجْن ማለት "እስር ቤት" ማለት ሲሆን በጀሀነም ያለው እስር ቤት በትንሳኤ ቀን አሏህ ለኩፋሮች ያዘጋጀው እስር ቤት ማለት ሳይሆን ክፉ ነገርን ለማመልከት የመጣ ቃል ነው፦
83፥7 *"በእውነት የአመጸኞቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው"፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ በትንሳኤ ቀን አሏህ ለኩፋሮች በጀሀነም ውስጥ ያዘጋጀው እስር ቤት "ሢጂን" سِجِّين መባሉን ልብ አድርግ!
"ናር" نَّار እንዲሁ "መጥፎ ነገርን" ለማመልከት መጥቷል። ለምሳሌ እሳት በዝንባሌ ዙሪያ ሲሆን ከጫማው የቆዳ ማሰሪያ ይልቅ ቅርብ ነው፥ በተቃራኒው ጀናህ ከዝንባሌ በመላቀቅ ዙሪያ ስትሆት ከጫማው የቆዳ ማሰሪያ ይልቅ ቅርብ ናት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 77
ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ጀናህ ከእናንተ መካከል ከጫማው የቆዳ ማሰሪያ ይልቅ ቅርብ ናት፥ በተመሳሳይም እሳት ከጫማው የቆዳ ማሰሪያ ይልቅ ቅርብ ነው"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " الْجَنَّةُ أَقْرَبُ إِلَى أَحَدِكُمْ مِنْ شِرَاكِ نَعْلِهِ، وَالنَّارُ مِثْلُ ذَلِكَ ".
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 76
አቢ ሁራይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"እሳት በዝንባሌዎች ዙሪያ ነው፥ ጀናህ ደግሞ በመላቀቅ ዙሪያ ናት"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " حُجِبَتِ النَّارُ بِالشَّهَوَاتِ، وَحُجِبَتِ الْجَنَّةُ بِالْمَكَارِهِ ".
መሢሑ አድ-ደጃል በመጨረሻው ዘመን ሲመጣ ከእርሱ ጋር ጀናህ እና እሳት አለ፥ ግን እሳቱ ጀናህ እንዲሁ ጀናው እሳት ነው። ያ ማለት እርሱ መልካም ነገር አድርጎ የሚያቀርበው ነገር ሁሉ መጥፎ ነገር ነው፥ እርሱ መጥፎ ነገር አድርጎ የሚያቀርበው ነገር ሁሉ መልካም ነገር ነው ማለት ነው እንጂ በትንሳኤ ቀን አሏህ ለባሮቹ ያዘጋጃት ጀናት እና ለአመጸኞች ያዘጋጀው እሳት በእጁ ነው ማለት አይደለም፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 146
ሑዘይፋህ እንደተረከው፦ የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ደጃል የግራ ዓይኑ ዕውር ነው፥ የተትረፈረፈ ጸጉር አለው። ከእርሱ ጋር ጀናህ እና እሳት አለ፥ ግን እሳቱ ጀናህ እንዲሁ ጀናው እሳት ነው"*። عَنْ حُذَيْفَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " الدَّجَّالُ أَعْوَرُ عَيْنِ الْيُسْرَى جُفَالُ الشَّعَرِ مَعَهُ جَنَّةٌ وَنَارٌ فَنَارُهُ جَنَّةٌ وَجَنَّتُهُ نَارٌ " .
የማንኛውም ሰው የመጀመሪያ ቋንቋ "እናት ቋንቋ" ይባላል፥ እናት የመጀመሪያዋ ትምህርት ቤት ናት። እናት ሥር መልካም ነገር ሁሉ ስላለ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "ጀናህ እናት እግር ሥር ናት" ብለውናል፦
ሡነን አን-ነሣኢይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 20
ሙዓዊያህ ኢብኑ ጃሂማህ አሥ-ሡለሚይ እንደተረከው፦ "ጃሂማህ ወደ "ነቢዩ"ﷺ" መጥቶ እንዲህ አለ፦ *"የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! መውጣት እና መጋደል እፈልጋለው፥ ምክርዎን ፈልጌ መጥቻለው"፥ እርሳቸውም፦ "እናት አለክን? አሉት። እርሱም፦ "አዎ" አለ፥ እርሳቸውም፦ "ከእርሷ ጋር ቆይ! ጀናህ እናት እግር ሥት ናት" አሉት*። عَنْ مُعَاوِيَةَ بْنِ جَاهِمَةَ السُّلَمِيِّ، أَنَّ جَاهِمَةَ، جَاءَ إِلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَرَدْتُ أَنْ أَغْزُوَ وَقَدْ جِئْتُ أَسْتَشِيرُكَ . فَقَالَ " هَلْ لَكَ مِنْ أُمٍّ " . قَالَ نَعَمْ . قَالَ " فَالْزَمْهَا فَإِنَّ الْجَنَّةَ تَحْتَ رِجْلَيْهَا " .
እዚህ ድረስ ከተግባባ ዘንዳ እነዚያንም ወሰን አልፈው የሚጋደሉትን በአሏህ መንገድ መጋደል ሰላም እና መልካም ነገር ያመጣል፥ ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል የተፈቀደው ይህንን መልካም ነገር ስለሚያመጣ ነው፦
2፥190 እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
22፥39 ”ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው”፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
22፥40 *"አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ ባልነበረ ኖሮ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያናት፣ ምኩራቦች እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም በተፈረሱ ነበር"*፡፡ وَلَوْلَا دَفْعُ اللَّهِ النَّاسَ بَعْضَهُم بِبَعْضٍ لَّهُدِّمَتْ صَوَامِعُ وَبِيَعٌ وَصَلَوَاتٌ وَمَسَاجِدُ يُذْكَرُ فِيهَا اسْمُ اللَّهِ كَثِيرًا
ወሰን በሚያልፉት ሰዎች ላይ ወሰን ማለፍ ከሌለ ወሰን አላፊዎች ገዳማትን፣ ቤተክርስቲያትን፣ ምኩራቦችን እና በውስጣቸው የአሏህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችን አፍርሰው ይጨርሱ ነበር፥ ለዚያ ነው ተወጃጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "ሰዎች ሆይ! ጠላትን በጦርነት መግጠምን አትመኙ! ሰላምን እንዲሰጣችሁ አሏህን ጠይቁት! የግድ ሆኖ ጠላትን በገጠማችኋቸው ጊዜ ግን ታገሱ!" ያሉት፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 32, ሐዲስ 23
አቢ ነድር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሰዎች ሆይ! ጠላትን በጦርነት መግጠምን አትመኙ! ሰላምን እንዲሰጣችሁ አሏህን ጠይቁት! የግድ ሆኖ ጠላትን በገጠማችኋቸው ጊዜ ግን ታገሱ! ጀናህ በሰይፍ ጥላ ሥር መሆኗን ዕወቁ!"*። عَنْ أَبِي النَّضْرِ، فَقَالَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يَا أَيُّهَا النَّاسُ لاَ تَتَمَنَّوْا لِقَاءَ الْعَدُوِّ وَاسْأَلُوا اللَّهَ الْعَافِيَةَ فَإِذَا لَقِيتُمُوهُمْ فَاصْبِرُوا وَاعْلَمُوا أَنَّ الْجَنَّةَ تَحْتَ ظِلاَلِ السُّيُوفِ "
"ሰይፍ" መጋደልን እና ጦርነትን ያመለክታል፥ ጦርነትን መመኘት እንደሌለብን እና መታገስ እንዳለብን ከተነገረን በኃላ የመጨረሻው አማራጭ የኃይል አሰላለፍ ከሆነ ወደ ጦርነቱ ይገባል። በአሏህ መንገድ መጋደል ሥር መልካም ነገር የሆነው ፍትሕ፣ ሰላም፣ ጸጥታ ስላለ ተወጃጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "ጀናህ በሰይፍ ጥላ ሥር መሆኗን ዕወቁ!" አሉን። "ጀናህ በሰይፍ ጥላ ሥር ናት" የተባለው "ጀናህ እናት እግር ሥር ናት" በተባለበት ስሌት እና ቀመር ነው። አጽራረ ኢሥላም የሐዲሱን ሙሉ መልእክት ከመረዳት ይልቅ ከፊት እና ከኃላ ቀርጠው አረፍተ ነገሩን ከዐውዱ ለማፋታት ይዳዳሉ። አሏህ በእርሱ መንገድ ፍትሕ ለማስከበር ከሚታገሉት እና ከሚጋደሉት ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 146
ሑዘይፋህ እንደተረከው፦ የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ደጃል የግራ ዓይኑ ዕውር ነው፥ የተትረፈረፈ ጸጉር አለው። ከእርሱ ጋር ጀናህ እና እሳት አለ፥ ግን እሳቱ ጀናህ እንዲሁ ጀናው እሳት ነው"*። عَنْ حُذَيْفَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " الدَّجَّالُ أَعْوَرُ عَيْنِ الْيُسْرَى جُفَالُ الشَّعَرِ مَعَهُ جَنَّةٌ وَنَارٌ فَنَارُهُ جَنَّةٌ وَجَنَّتُهُ نَارٌ " .
የማንኛውም ሰው የመጀመሪያ ቋንቋ "እናት ቋንቋ" ይባላል፥ እናት የመጀመሪያዋ ትምህርት ቤት ናት። እናት ሥር መልካም ነገር ሁሉ ስላለ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "ጀናህ እናት እግር ሥር ናት" ብለውናል፦
ሡነን አን-ነሣኢይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 20
ሙዓዊያህ ኢብኑ ጃሂማህ አሥ-ሡለሚይ እንደተረከው፦ "ጃሂማህ ወደ "ነቢዩ"ﷺ" መጥቶ እንዲህ አለ፦ *"የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! መውጣት እና መጋደል እፈልጋለው፥ ምክርዎን ፈልጌ መጥቻለው"፥ እርሳቸውም፦ "እናት አለክን? አሉት። እርሱም፦ "አዎ" አለ፥ እርሳቸውም፦ "ከእርሷ ጋር ቆይ! ጀናህ እናት እግር ሥት ናት" አሉት*። عَنْ مُعَاوِيَةَ بْنِ جَاهِمَةَ السُّلَمِيِّ، أَنَّ جَاهِمَةَ، جَاءَ إِلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَرَدْتُ أَنْ أَغْزُوَ وَقَدْ جِئْتُ أَسْتَشِيرُكَ . فَقَالَ " هَلْ لَكَ مِنْ أُمٍّ " . قَالَ نَعَمْ . قَالَ " فَالْزَمْهَا فَإِنَّ الْجَنَّةَ تَحْتَ رِجْلَيْهَا " .
እዚህ ድረስ ከተግባባ ዘንዳ እነዚያንም ወሰን አልፈው የሚጋደሉትን በአሏህ መንገድ መጋደል ሰላም እና መልካም ነገር ያመጣል፥ ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል የተፈቀደው ይህንን መልካም ነገር ስለሚያመጣ ነው፦
2፥190 እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
22፥39 ”ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው”፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
22፥40 *"አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ ባልነበረ ኖሮ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያናት፣ ምኩራቦች እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም በተፈረሱ ነበር"*፡፡ وَلَوْلَا دَفْعُ اللَّهِ النَّاسَ بَعْضَهُم بِبَعْضٍ لَّهُدِّمَتْ صَوَامِعُ وَبِيَعٌ وَصَلَوَاتٌ وَمَسَاجِدُ يُذْكَرُ فِيهَا اسْمُ اللَّهِ كَثِيرًا
ወሰን በሚያልፉት ሰዎች ላይ ወሰን ማለፍ ከሌለ ወሰን አላፊዎች ገዳማትን፣ ቤተክርስቲያትን፣ ምኩራቦችን እና በውስጣቸው የአሏህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችን አፍርሰው ይጨርሱ ነበር፥ ለዚያ ነው ተወጃጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "ሰዎች ሆይ! ጠላትን በጦርነት መግጠምን አትመኙ! ሰላምን እንዲሰጣችሁ አሏህን ጠይቁት! የግድ ሆኖ ጠላትን በገጠማችኋቸው ጊዜ ግን ታገሱ!" ያሉት፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 32, ሐዲስ 23
አቢ ነድር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሰዎች ሆይ! ጠላትን በጦርነት መግጠምን አትመኙ! ሰላምን እንዲሰጣችሁ አሏህን ጠይቁት! የግድ ሆኖ ጠላትን በገጠማችኋቸው ጊዜ ግን ታገሱ! ጀናህ በሰይፍ ጥላ ሥር መሆኗን ዕወቁ!"*። عَنْ أَبِي النَّضْرِ، فَقَالَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يَا أَيُّهَا النَّاسُ لاَ تَتَمَنَّوْا لِقَاءَ الْعَدُوِّ وَاسْأَلُوا اللَّهَ الْعَافِيَةَ فَإِذَا لَقِيتُمُوهُمْ فَاصْبِرُوا وَاعْلَمُوا أَنَّ الْجَنَّةَ تَحْتَ ظِلاَلِ السُّيُوفِ "
"ሰይፍ" መጋደልን እና ጦርነትን ያመለክታል፥ ጦርነትን መመኘት እንደሌለብን እና መታገስ እንዳለብን ከተነገረን በኃላ የመጨረሻው አማራጭ የኃይል አሰላለፍ ከሆነ ወደ ጦርነቱ ይገባል። በአሏህ መንገድ መጋደል ሥር መልካም ነገር የሆነው ፍትሕ፣ ሰላም፣ ጸጥታ ስላለ ተወጃጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "ጀናህ በሰይፍ ጥላ ሥር መሆኗን ዕወቁ!" አሉን። "ጀናህ በሰይፍ ጥላ ሥር ናት" የተባለው "ጀናህ እናት እግር ሥር ናት" በተባለበት ስሌት እና ቀመር ነው። አጽራረ ኢሥላም የሐዲሱን ሙሉ መልእክት ከመረዳት ይልቅ ከፊት እና ከኃላ ቀርጠው አረፍተ ነገሩን ከዐውዱ ለማፋታት ይዳዳሉ። አሏህ በእርሱ መንገድ ፍትሕ ለማስከበር ከሚታገሉት እና ከሚጋደሉት ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፔርሙዳ ትሪአንግል
ፔርሙዳ ትሪአንግል ባሕር ውስጥ ሲሆን ብዙ ነገር እየዋጠ ይገኛል፥ ተወዳጁ ነቢያችን”ﷺ”፦ "የኢብሊሥ ዙፋን በባሕር ላይ ነው" ብለውናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 59
ጃቢር "ነቢዩም”ﷺ” ሲናገሩ ሰምቶ እንደተረከው፦ እርሳቸው እንዲህ አሉ፦ “የኢብሊሥ ዙፋን በባሕር ላይ ነው"። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ إِنَّ عَرْشَ إِبْلِيسَ عَلَى الْبَحْرِ
መርከብን፣ ጀትን፣ አይሮፕላንን ወዘተ የሚውጠው ኢብሊሥ ይሆን? አሏሁ አዕለም!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ፔርሙዳ ትሪአንግል ባሕር ውስጥ ሲሆን ብዙ ነገር እየዋጠ ይገኛል፥ ተወዳጁ ነቢያችን”ﷺ”፦ "የኢብሊሥ ዙፋን በባሕር ላይ ነው" ብለውናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 59
ጃቢር "ነቢዩም”ﷺ” ሲናገሩ ሰምቶ እንደተረከው፦ እርሳቸው እንዲህ አሉ፦ “የኢብሊሥ ዙፋን በባሕር ላይ ነው"። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ إِنَّ عَرْشَ إِبْلِيسَ عَلَى الْبَحْرِ
መርከብን፣ ጀትን፣ አይሮፕላንን ወዘተ የሚውጠው ኢብሊሥ ይሆን? አሏሁ አዕለም!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሰይፍ በባይብል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
47፥4 *"እነዚያንም የካዱትን በጦር ላይ ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በኃይል ምቱ"*፡፡ فَإِذَا لَقِيتُمُ الَّذِينَ كَفَرُوا فَضَرْبَ الرِّقَابِ حَتَّىٰ
ሙሽሪኮች ምእመናንን በበድር ዘመቻ ላይ ሊዋጉ ሲመጡ አምላካችን አሏህ ለምእመናን፦ "እነዚያንም የካዱትን በጦር ላይ ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በኃይል ምቱ" አላቸው፦
47፥4 *"እነዚያንም የካዱትን በጦር ላይ ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በኃይል ምቱ"*፡፡ فَإِذَا لَقِيتُمُ الَّذِينَ كَفَرُوا فَضَرْبَ الرِّقَابِ حَتَّىٰ
በዚህ በድር ዘመቻ ላይ አሏህ መላእክትን ልኳል፥ ለምእመናን ሦስት ሺህ መላእክትን ለዘመቻው እንዲረዱ አድርጓል። ቢታገሱ እና ቢጠነቀቁ ደግሞ በአምስት ሺህ መላእክት እንደሚረዳ ተናግሯል፥ ሦስት ሺህ እና አምስት ሺህ ተከታታዮች ሲኾኑ እረድቷቸዋል፦
3፥123 በበድርም እናንተ ጥቂቶች ኾናችሁ ሳለ አላህ በእርግጥ ረዳችሁ፡፡ አላህንም ታመሰግኑ ዘንድ ፍሩት፡፡ وَلَقَدْ نَصَرَكُمُ اللَّهُ بِبَدْرٍ وَأَنتُمْ أَذِلَّةٌ ۖ فَاتَّقُوا اللَّهَ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
3፥124 ለምእምናን «ጌታችሁ በሦስት ሺህ መላእክት የተወረዱ ሲኾኑ ቢረዳችሁ አይበቃችሁምን?» በምትል ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ تَقُولُ لِلْمُؤْمِنِينَ أَلَن يَكْفِيَكُمْ أَن يُمِدَّكُمْ رَبُّكُم بِثَلَاثَةِ آلَافٍ مِّنَ الْمَلَائِكَةِ مُنزَلِينَ
3፥125 «አዎን ብትታገሱ እና ብትጠነቀቁ ከዚህም ፍጥነታቸው ጠላቶቻችሁ ቢመጡባችሁ ጌታችሁ ምልክት ባላቸው አምስት ሺህ መላእክት ይረዳችኋል፡፡» بَلَىٰ ۚ إِن تَصْبِرُوا وَتَتَّقُوا وَيَأْتُوكُم مِّن فَوْرِهِمْ هَـٰذَا يُمْدِدْكُمْ رَبُّكُم بِخَمْسَةِ آلَافٍ مِّنَ الْمَلَائِكَةِ مُسَوِّمِينَ
8፥9 ከጌታችሁ ርዳታን በፈለጋችሁ ጊዜ «እኔ በሺህ መላእክት ተከታታዮች ሲኾኑ እረዳችኋለሁ» ሲል ለናንተ የተቀበላችሁን አስታውሱ፡፡ إِذْ تَسْتَغِيثُونَ رَبَّكُمْ فَاسْتَجَابَ لَكُمْ أَنِّي مُمِدُّكُم بِأَلْفٍ مِّنَ الْمَلَائِكَةِ مُرْدِفِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሺህ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አልፍ" أَلْف ሲሆን ሙጅመል ነው፥ በሙፈሰል ደግሞ "ሦስት" እና "አምስት" በሚለው የገባው ቃል "ኣላፍ" آلَاف ሲሆን መላእክቱ "ተከታታዮች" ሲሆኑ የሚለው በሦስት ሺህ እና በአምስት ሺህ ቁጥር መምጣታቸውን ያሳያል። በበድር ዘመቻ አምላካችን አሏህ ለእነዚህ መላእክት፦ "እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና እነዚያን ያመኑትን አጽናኑ! በእነዚያ በካዱት ልቦች ውስጥ ፍርሃትን በእርግጥ እጥላለሁ፡፡ ከአንገቶችም በላይ ምቱ! ከእነርሱም የቅርንጫፎችን መለያልይ ሁሉ ምቱ" በማለት አዘዛቸው፦
8፥12 ጌታህ ወደ መላእክቱ «እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና እነዚያን ያመኑትን አጽናኑ! በእነዚያ በካዱት ልቦች ውስጥ ፍርሃትን በእርግጥ እጥላለሁ፡፡ ከአንገቶችም በላይ ምቱ! ከእነርሱም የቅርንጫፎችን መለያልይ ሁሉ ምቱ!» ሲል ያወረደውን አስታውስ፡፡ إِذْ يُوحِي رَبُّكَ إِلَى الْمَلَائِكَةِ أَنِّي مَعَكُمْ فَثَبِّتُوا الَّذِينَ آمَنُوا ۚ سَأُلْقِي فِي قُلُوبِ الَّذِينَ كَفَرُوا الرُّعْبَ فَاضْرِبُوا فَوْقَ الْأَعْنَاقِ وَاضْرِبُوا مِنْهُمْ كُلَّ بَنَانٍ
ይህ በእንዲህ እንዳለ ሚሽነሪዎች ወቃሽና ነቃሽ ሆነው፦ "መላእክት እንዴት የሰው አንገት ይቀላሉ" በማለት ባዕዳና እንግዳ ያልሆነ እና ያረጀና ያፈጀ ጥያቄ ይጠይቃሉ፥ እኛም ስልመልስ ባይብል ስለ ሰይፍ የሚናገረውን ጠንቅቆ ካለማንበብ የሚመጣ ጥያቄ ነው በማለት እንመልሳለን። በባይብል የእግዚአብሔር መላእክት የተመዘዘ ሰይፍ በእጃቸው እንደሚይዙ ብዙ ቦታ ይናገራል፦
ዘኍልቍ 22፥23 አህያይቱም የእግዚአብሔርን መልአክ በመንገድ ላይ ቆሞ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ይዞ አየች፤
ዘኍልቍ 22፥31 የእግዚአብሔርን መልአክ በመንገድ ላይ ቆሞ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ይዞ አየ፤ ሰገደም፥ በግምባሩም ወደቀ።
ኢያሱ 5፥13 የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ ነበር"*።
1ኛ ዜና 21፥16 *"ዳዊትም ዓይኖቹን አነሣ፤ የእግዚአብሔር መልአክ በምድርና በሰማይ መካከል ቆሞ፥ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ሆኖ ወደ ኢየሩሳሌም ተዘርግቶ አየ"*።
ይህ ሰይፍ አንባሻ ቆርሰው የሚያበሉበት ሳይሆን የሰው አንገት የሚቀሉበት ነው፥ በአንድ ወቅት የእግዚአብሔርም መልአክ ከአሦራውያንም ሰፈር መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ገደሎ ነበር፦
ኢሳይያስ 37፥36 *"የእግዚአብሔርም መልአክ ወጣ፥ ከአሦራውያንም ሰፈር መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ገደለ፤ ማለዳም በተነሡ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሁሉ በድኖች ነበሩ"*።
ድርሳነ ዑራኤል ላይ መልአኩ ዑራኤል ሰይፍ ይዞ አንድ ሰውን፦ "ከሁለት ቦታ እቆርጥሃለው" ሲለው ይደመጣል፦
ድርሳነ ዑራኤል ዘሚያዚያ ገፅ 174 ቁጥር 11 *"ቅዱስ ዑራኤል በሚያስፈራ ግርማ የተሳለ ሰይፉን ይዞ፦ "አንተ የነገርኩህን ነገር ለምን አቦዘንከው? አሁንስ ከሁለት ቦታ እቆርጥሃለው" አለው"*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
47፥4 *"እነዚያንም የካዱትን በጦር ላይ ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በኃይል ምቱ"*፡፡ فَإِذَا لَقِيتُمُ الَّذِينَ كَفَرُوا فَضَرْبَ الرِّقَابِ حَتَّىٰ
ሙሽሪኮች ምእመናንን በበድር ዘመቻ ላይ ሊዋጉ ሲመጡ አምላካችን አሏህ ለምእመናን፦ "እነዚያንም የካዱትን በጦር ላይ ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በኃይል ምቱ" አላቸው፦
47፥4 *"እነዚያንም የካዱትን በጦር ላይ ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በኃይል ምቱ"*፡፡ فَإِذَا لَقِيتُمُ الَّذِينَ كَفَرُوا فَضَرْبَ الرِّقَابِ حَتَّىٰ
በዚህ በድር ዘመቻ ላይ አሏህ መላእክትን ልኳል፥ ለምእመናን ሦስት ሺህ መላእክትን ለዘመቻው እንዲረዱ አድርጓል። ቢታገሱ እና ቢጠነቀቁ ደግሞ በአምስት ሺህ መላእክት እንደሚረዳ ተናግሯል፥ ሦስት ሺህ እና አምስት ሺህ ተከታታዮች ሲኾኑ እረድቷቸዋል፦
3፥123 በበድርም እናንተ ጥቂቶች ኾናችሁ ሳለ አላህ በእርግጥ ረዳችሁ፡፡ አላህንም ታመሰግኑ ዘንድ ፍሩት፡፡ وَلَقَدْ نَصَرَكُمُ اللَّهُ بِبَدْرٍ وَأَنتُمْ أَذِلَّةٌ ۖ فَاتَّقُوا اللَّهَ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
3፥124 ለምእምናን «ጌታችሁ በሦስት ሺህ መላእክት የተወረዱ ሲኾኑ ቢረዳችሁ አይበቃችሁምን?» በምትል ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ تَقُولُ لِلْمُؤْمِنِينَ أَلَن يَكْفِيَكُمْ أَن يُمِدَّكُمْ رَبُّكُم بِثَلَاثَةِ آلَافٍ مِّنَ الْمَلَائِكَةِ مُنزَلِينَ
3፥125 «አዎን ብትታገሱ እና ብትጠነቀቁ ከዚህም ፍጥነታቸው ጠላቶቻችሁ ቢመጡባችሁ ጌታችሁ ምልክት ባላቸው አምስት ሺህ መላእክት ይረዳችኋል፡፡» بَلَىٰ ۚ إِن تَصْبِرُوا وَتَتَّقُوا وَيَأْتُوكُم مِّن فَوْرِهِمْ هَـٰذَا يُمْدِدْكُمْ رَبُّكُم بِخَمْسَةِ آلَافٍ مِّنَ الْمَلَائِكَةِ مُسَوِّمِينَ
8፥9 ከጌታችሁ ርዳታን በፈለጋችሁ ጊዜ «እኔ በሺህ መላእክት ተከታታዮች ሲኾኑ እረዳችኋለሁ» ሲል ለናንተ የተቀበላችሁን አስታውሱ፡፡ إِذْ تَسْتَغِيثُونَ رَبَّكُمْ فَاسْتَجَابَ لَكُمْ أَنِّي مُمِدُّكُم بِأَلْفٍ مِّنَ الْمَلَائِكَةِ مُرْدِفِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሺህ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አልፍ" أَلْف ሲሆን ሙጅመል ነው፥ በሙፈሰል ደግሞ "ሦስት" እና "አምስት" በሚለው የገባው ቃል "ኣላፍ" آلَاف ሲሆን መላእክቱ "ተከታታዮች" ሲሆኑ የሚለው በሦስት ሺህ እና በአምስት ሺህ ቁጥር መምጣታቸውን ያሳያል። በበድር ዘመቻ አምላካችን አሏህ ለእነዚህ መላእክት፦ "እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና እነዚያን ያመኑትን አጽናኑ! በእነዚያ በካዱት ልቦች ውስጥ ፍርሃትን በእርግጥ እጥላለሁ፡፡ ከአንገቶችም በላይ ምቱ! ከእነርሱም የቅርንጫፎችን መለያልይ ሁሉ ምቱ" በማለት አዘዛቸው፦
8፥12 ጌታህ ወደ መላእክቱ «እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና እነዚያን ያመኑትን አጽናኑ! በእነዚያ በካዱት ልቦች ውስጥ ፍርሃትን በእርግጥ እጥላለሁ፡፡ ከአንገቶችም በላይ ምቱ! ከእነርሱም የቅርንጫፎችን መለያልይ ሁሉ ምቱ!» ሲል ያወረደውን አስታውስ፡፡ إِذْ يُوحِي رَبُّكَ إِلَى الْمَلَائِكَةِ أَنِّي مَعَكُمْ فَثَبِّتُوا الَّذِينَ آمَنُوا ۚ سَأُلْقِي فِي قُلُوبِ الَّذِينَ كَفَرُوا الرُّعْبَ فَاضْرِبُوا فَوْقَ الْأَعْنَاقِ وَاضْرِبُوا مِنْهُمْ كُلَّ بَنَانٍ
ይህ በእንዲህ እንዳለ ሚሽነሪዎች ወቃሽና ነቃሽ ሆነው፦ "መላእክት እንዴት የሰው አንገት ይቀላሉ" በማለት ባዕዳና እንግዳ ያልሆነ እና ያረጀና ያፈጀ ጥያቄ ይጠይቃሉ፥ እኛም ስልመልስ ባይብል ስለ ሰይፍ የሚናገረውን ጠንቅቆ ካለማንበብ የሚመጣ ጥያቄ ነው በማለት እንመልሳለን። በባይብል የእግዚአብሔር መላእክት የተመዘዘ ሰይፍ በእጃቸው እንደሚይዙ ብዙ ቦታ ይናገራል፦
ዘኍልቍ 22፥23 አህያይቱም የእግዚአብሔርን መልአክ በመንገድ ላይ ቆሞ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ይዞ አየች፤
ዘኍልቍ 22፥31 የእግዚአብሔርን መልአክ በመንገድ ላይ ቆሞ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ይዞ አየ፤ ሰገደም፥ በግምባሩም ወደቀ።
ኢያሱ 5፥13 የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ ነበር"*።
1ኛ ዜና 21፥16 *"ዳዊትም ዓይኖቹን አነሣ፤ የእግዚአብሔር መልአክ በምድርና በሰማይ መካከል ቆሞ፥ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ሆኖ ወደ ኢየሩሳሌም ተዘርግቶ አየ"*።
ይህ ሰይፍ አንባሻ ቆርሰው የሚያበሉበት ሳይሆን የሰው አንገት የሚቀሉበት ነው፥ በአንድ ወቅት የእግዚአብሔርም መልአክ ከአሦራውያንም ሰፈር መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ገደሎ ነበር፦
ኢሳይያስ 37፥36 *"የእግዚአብሔርም መልአክ ወጣ፥ ከአሦራውያንም ሰፈር መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ገደለ፤ ማለዳም በተነሡ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሁሉ በድኖች ነበሩ"*።
ድርሳነ ዑራኤል ላይ መልአኩ ዑራኤል ሰይፍ ይዞ አንድ ሰውን፦ "ከሁለት ቦታ እቆርጥሃለው" ሲለው ይደመጣል፦
ድርሳነ ዑራኤል ዘሚያዚያ ገፅ 174 ቁጥር 11 *"ቅዱስ ዑራኤል በሚያስፈራ ግርማ የተሳለ ሰይፉን ይዞ፦ "አንተ የነገርኩህን ነገር ለምን አቦዘንከው? አሁንስ ከሁለት ቦታ እቆርጥሃለው" አለው"*።
በተመሳሳይ ወደ ሰዎች ስንመጣ የያዕቆብ ልጆች ስምዖን እና ሌዊ እኅታቸው ዲና በመደፈሯ ሰይፋቸውን ይዘው ወንዱንም ሁሉ ገደለው እና ኤሞርንና ልጁን ሴኬምንም በሰይፍ ገደሉ፦
ዘፍጥረት 34፥25-26 *"የዲና ወንድሞች የያዕቆብ ልጆች ስምዖን እና ሌዊ እየራሳቸው ሰይፋቸውን ይዘው ሳይፈሩ ወደ ከተማ ገቡ፥ ወንዱንም ሁሉ ገደሉ። ኤሞርንና ልጁን ሴኬምንም በሰይፍ ገደሉ"*።
ፈጣሪ ለያዕቆብ ልጆች፦ "የዚያችን ከተማ ሰዎች በሰይፍ ስለት ፈጽሞ ትመታቸዋለህ፣ ከተማይቱን በእርስዋም ያለውን ሁሉ፣ እንስሳውንም በሰይፍ ስለት ታጠፋቸዋለህ" ብሏቸዋል፥ እነርሱም በከተማይቱም የነበሩትን ሁሉ፣ ወንዱንና ሴቱን፣ ሕፃኑንና ሽማግሌውን፣ በሬውንም በጉንም አህያውንም በሰይፍ ስለት ፈጽመው አጠፉ፦
ዘዳግም 13፥15 *"የዚያችን ከተማ ሰዎች በሰይፍ ስለት ፈጽሞ ትመታቸዋለህ፤ ከተማይቱን፥ በእርስዋም ያለውን ሁሉ፥ እንስሳውንም በሰይፍ ስለት ታጠፋቸዋለህ"*።
ኢያሱ 6፥21 በከተማይቱም የነበሩትን ሁሉ፥ ወንዱንና ሴቱን፥ ሕፃኑንና ሽማግሌውን፥ በሬውንም በጉንም አህያውንም፥ በሰይፍ ስለት ፈጽመው አጠፉ።
ይህንን የሰይፍ መጽሐፍ ስናብራራ ሚሽነሪዎች፦ "ይህ እኮ በብሉይ ኪዳን እንጂ በአዲስ ኪዳን ስለ ሰይፍ አያወራም" በማለት ባይብሉን ቀጋና አልጋ ለማድረግ ይፈልጋሉ፥ በአዲስ ኪዳን ኢየሱስ፦ "ልብሱን ሽጦ ሰይፍ ይግዛ" ብሎ አዘዘዘ፦
ሉቃስ 22፥36 *"እርሱም፦ አሁን ግን ኮረጆ ያለው ከእርሱ ጋር ይውሰድ፥ ከረጢትም ያለው እንዲሁ፤ የሌለውም ልብሱን ሽጦ ሰይፍ ይግዛ"*።
ይህ ለመከላከል የተደረገ የጦር ስልት ሲሆን ከሐዋርያቱ አንዱ በመቸኮል ወደ ማጥቃት ገብቶ እጁን ዘርግቶ ሰይፉን መዘዘ እና የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መትቶ ጆሮውን ቈረጠው፦
ማቴዎስ 26፥51 *"እነሆም ከኢየሱስ ጋር ከነበሩት አንዱ እጁን ዘርግቶ ሰይፉን መዘዘ እና የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መትቶ ጆሮውን ቈረጠው"*።
በሙሴ ሸሪዓህ የገደለ ይገደል የሚል ነውና ኢየሱስም፦ "ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ" አለው፦
ማቴዎስ 26፥52 ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ።
"ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ" ማለት ሰይፍን አንስቶ በሰይፍ ያለ አግባብ የሚገድል እራሱ በሰይፍ ይገደላል ማለት ነው፦
ራእይ 13፥10 *"በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል"*።
ልብ አድርግ ራእይ 1፥1-2 ላይ ራእዩ ከእግዚአብሔር ለኢየሱስ ከኢየሱስ ለመልአኩ ከመልአኩ ወደ ዮሐንስ የመጣ የእግዚአብሔር ቃል እንደሆነ ይናገራል፥ ይህ "በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል" የሚለው ቃል አዲስ ኪዳን ላይ ያለ ቃል ነው። ማንበብ ሙሉ ሰው ያረጋልና አንብቡ! አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘፍጥረት 34፥25-26 *"የዲና ወንድሞች የያዕቆብ ልጆች ስምዖን እና ሌዊ እየራሳቸው ሰይፋቸውን ይዘው ሳይፈሩ ወደ ከተማ ገቡ፥ ወንዱንም ሁሉ ገደሉ። ኤሞርንና ልጁን ሴኬምንም በሰይፍ ገደሉ"*።
ፈጣሪ ለያዕቆብ ልጆች፦ "የዚያችን ከተማ ሰዎች በሰይፍ ስለት ፈጽሞ ትመታቸዋለህ፣ ከተማይቱን በእርስዋም ያለውን ሁሉ፣ እንስሳውንም በሰይፍ ስለት ታጠፋቸዋለህ" ብሏቸዋል፥ እነርሱም በከተማይቱም የነበሩትን ሁሉ፣ ወንዱንና ሴቱን፣ ሕፃኑንና ሽማግሌውን፣ በሬውንም በጉንም አህያውንም በሰይፍ ስለት ፈጽመው አጠፉ፦
ዘዳግም 13፥15 *"የዚያችን ከተማ ሰዎች በሰይፍ ስለት ፈጽሞ ትመታቸዋለህ፤ ከተማይቱን፥ በእርስዋም ያለውን ሁሉ፥ እንስሳውንም በሰይፍ ስለት ታጠፋቸዋለህ"*።
ኢያሱ 6፥21 በከተማይቱም የነበሩትን ሁሉ፥ ወንዱንና ሴቱን፥ ሕፃኑንና ሽማግሌውን፥ በሬውንም በጉንም አህያውንም፥ በሰይፍ ስለት ፈጽመው አጠፉ።
ይህንን የሰይፍ መጽሐፍ ስናብራራ ሚሽነሪዎች፦ "ይህ እኮ በብሉይ ኪዳን እንጂ በአዲስ ኪዳን ስለ ሰይፍ አያወራም" በማለት ባይብሉን ቀጋና አልጋ ለማድረግ ይፈልጋሉ፥ በአዲስ ኪዳን ኢየሱስ፦ "ልብሱን ሽጦ ሰይፍ ይግዛ" ብሎ አዘዘዘ፦
ሉቃስ 22፥36 *"እርሱም፦ አሁን ግን ኮረጆ ያለው ከእርሱ ጋር ይውሰድ፥ ከረጢትም ያለው እንዲሁ፤ የሌለውም ልብሱን ሽጦ ሰይፍ ይግዛ"*።
ይህ ለመከላከል የተደረገ የጦር ስልት ሲሆን ከሐዋርያቱ አንዱ በመቸኮል ወደ ማጥቃት ገብቶ እጁን ዘርግቶ ሰይፉን መዘዘ እና የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መትቶ ጆሮውን ቈረጠው፦
ማቴዎስ 26፥51 *"እነሆም ከኢየሱስ ጋር ከነበሩት አንዱ እጁን ዘርግቶ ሰይፉን መዘዘ እና የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መትቶ ጆሮውን ቈረጠው"*።
በሙሴ ሸሪዓህ የገደለ ይገደል የሚል ነውና ኢየሱስም፦ "ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ" አለው፦
ማቴዎስ 26፥52 ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ።
"ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ" ማለት ሰይፍን አንስቶ በሰይፍ ያለ አግባብ የሚገድል እራሱ በሰይፍ ይገደላል ማለት ነው፦
ራእይ 13፥10 *"በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል"*።
ልብ አድርግ ራእይ 1፥1-2 ላይ ራእዩ ከእግዚአብሔር ለኢየሱስ ከኢየሱስ ለመልአኩ ከመልአኩ ወደ ዮሐንስ የመጣ የእግዚአብሔር ቃል እንደሆነ ይናገራል፥ ይህ "በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል" የሚለው ቃል አዲስ ኪዳን ላይ ያለ ቃል ነው። ማንበብ ሙሉ ሰው ያረጋልና አንብቡ! አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሷሊሓህ ሚስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥34 "መልካሞቹም ሴቶች ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች ናቸው"፡፡ فَالصَّالِحَاتُ قَانِتَاتٌ حَافِظَاتٌ لِّلْغَيْبِ بِمَا حَفِظَ اللَّهُ
ባል ሀብቱን እና ንብረቱን ለቤተሰቡ ማለትም ለሚስቱ እና ለልጆቹ የሚያስፈልገውን ወጪ ለምሳሌ ምግባቸው እና ልብሳቸው በሙሉ ሳይቀር የማሟላት ግዴታ አለበት፥ ባል ከገንዘቡ ለሚስቱ በመስጠት አሳዳሪ ነው፦
4፥34 *ወንዶች በሴቶች ላይ አሳዳሪዎች ናቸው፡፡ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡ እና ወንዶች ከገንዘቦቻቸው ለሴቶች በመስጠታቸው ነው*፡፡ الرِّجَالُ قَوَّامُونَ عَلَى النِّسَاءِ بِمَا فَضَّلَ اللَّهُ بَعْضَهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ وَبِمَا أَنفَقُوا مِنْ أَمْوَالِهِمْ
2፥233 "ለእርሱም በተወለደለት አባት ላይ ምግባቸው እና ልብሳቸው በችሎታው ልክ አለበት"፡፡ ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አትገደድም፡፡ وَعَلَى الْمَوْلُودِ لَهُ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ ۚ لَا تُكَلَّفُ نَفْسٌ إِلَّا وُسْعَهَا
ቡሉጉል መራም መጽሐፍ 8, ሐዲስ 206
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” በረጅሙ በሐዲሱል ሐጅ ስለ ሴት አንስተው እንዲህ አሉ፦ *”እነርሱ(ሴቶች) በእናንተ ላይ መብት አላቸው፥ እናንተም ምግባቸውን እና አልባሳታቸው በደግነት አድርጉላቸው”*። وَعَنْ جَابِر بْنِ عَبْدِ اَللَّهِ - رضى الله عنه - عَنْ اَلنَّبِيِّ - صلى الله عليه وسلم --فِي حَدِيثِ اَلْحَجِّ بِطُولِهِ- قَالَ فِي ذِكْرِ اَلنِّسَاءِ: { وَلَهُنَّ عَلَيْكُمْ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ. }
"ሷሊሕ" صَالِح ማለት የአሏህን ትእዛዝ የሚጠብቅ "መልካም ወይም ሷዲቅ የሆነ ወንድ" ማለት ሲሆን የሷሊሕ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሷሊሑን" صَالِحُون ናቸው፥ "ሷሊሓህ" صَالِحَة ማለት የአሏህን ትእዛዝ የምትጠብቅ "መልካም እና ሷዲቅ የሆነች ሴት" ማለት ስትሆን የሷሊሓህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሷሊሓት" صَالِحَات ናቸው። ሷሊሓት ታዛዦች እና አሏህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች ናቸው፦
4፥34 "መልካሞቹም ሴቶች ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች ናቸው"፡፡ فَالصَّالِحَاتُ قَانِتَاتٌ حَافِظَاتٌ لِّلْغَيْبِ بِمَا حَفِظَ اللَّهُ
የአሏህን ትእዛዝ የሚጠብቅ ወንድ "ቃኒት" قَانِت ሲሆን የቃኒት ብዙ ቁጥር ደግሞ "ቃኒቱን" قَانِتُون ናቸው፥ የአሏህን ትእዛዝ የምትጠብቅ ሴት "ቃኒታህ" قَانِتَة ስትሆን የቃኒታህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ቃኒታት" قَانِتَات ናቸው። ሷሊሓህ ሚስት ባሏ አሏህን ባዘዘው በመልካም ነገር ሲያዛት ታዛዥ ናት፥ አሏህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂ ናት። ባሏ ሩቅ ሆኖ ለሥራ በሚሄድበት ጊዜ ጓዳ ውስጥ ያለውን ገበና፣ እራሷን እና ሀብቱን ትጠብቃለች፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 13
አቢ ኡማማህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ ይሉ ነበር፦ *"አሏህ ከመፍራት በኃላ ለሙእሚን ከሷሊሓህ ሚስት ሌላ በላጭ ምንም ነገር የለም። በመልካም ሲያዛት ትታዘዛለች፣ ሲመለከታት ይደሰታል፣ ቢምልላት መሓላውን ታሟላለች፣ ከእሷ ርቆ በሚሆንበት ጊዜ እራሷን እና ሀብቱን ትጠብቃለች"*፡፡ عَنْ أَبِي أُمَامَةَ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ أَنَّهُ كَانَ يَقُولُ " مَا اسْتَفَادَ الْمُؤْمِنُ بَعْدَ تَقْوَى اللَّهِ خَيْرًا لَهُ مِنْ زَوْجَةٍ صَالِحَةٍ إِنْ أَمَرَهَا أَطَاعَتْهُ وَإِنْ نَظَرَ إِلَيْهَا سَرَّتْهُ وَإِنْ أَقْسَمَ عَلَيْهَا أَبَرَّتْهُ وَإِنْ غَابَ عَنْهَا نَصَحَتْهُ فِي نَفْسِهَا وَمَالِهِ " .
"ኸቢስ" خَبِيث ማለት በአሏህን ትእዛዝ የሚያምጽ "መጥፎ" "አመጸኛ" የሆነ ወንድ ማለት ሲሆን የኸቢስ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኸቢሱን" خَبِيثُون ናቸው፥ "ኸቢሳህ" خَبِيثَة ማለት በአሏህን ትእዛዝ የምታምጽ "መጥፎ" "አመጸኛ" የሆነች ሴት ማለት ስትሆን የኸቢሳህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኸቢሳት" خَبِيثَات ናቸው። በአሏህን ትእዛዝ የምታምጽን ሴት ቅድሚያ መምከር፣ መገሰጽ እና ማስጠንቀቅ ነው፦
4፥34 *"እነዚያንም ማመጸቸውን የምትፈሩትን ገስጹዋቸው፣ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፣ ሳካ ሳታደርሱ ምቱዋቸውም*፡፡ وَاللَّاتِي تَخَافُونَ نُشُوزَهُنَّ فَعِظُوهُنَّ وَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዒዙ" عِظُو ማለት "ምከሩ" "ገስጹ" "አስጠንቅቁ" ማለት ነው፥ ይህ የመጀመሪያው እርምጃ ሲሆን በአመጻቸው ከቀጠሉ ሁለተኛው እርምጃ በመኝታ መለየት ነው። ይህም አልሆን ካለ ሦስተኛው አማራጭ ሳካ ሳይደረግ መምታት ነው፥ "ኢድሪቡ" اضْرِبُو ማለት "አግሩ" "አድቡ" "ግለጹ" ማለት እንጂ "ደብድቡ" ማለት በፍጹም አይደለም፦
2፥60 ሙሣም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ «ድንጋዩንም በበትርህ "ምታ"» አልነው፡፡ وَإِذِ اسْتَسْقَىٰ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِ فَقُلْنَا اضْرِب بِّعَصَاكَ الْحَجَرَ
አሏህ ለሙሣ "ምታ" ለሚለው የገባው ቃል "ኢድሪብ" اضْرِب መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሙሣ ድንጋዩን ሲመታው ውኃ አፈለቀ ከድንጋዩም አሥራ ሁለት ምንጮች ፈለቁ፥ ሰዎቹ ሁሉ መጠጫቸውን በእርግጥ ዐወቁ። ከበትሩ እና ከድንጋዩ ድንጋዩ ጠንካራ ነው፥ ግን የመታበት አላማ ለመደብደብ ሳይሆን ውኃ እንዲወጣው ለማግራት ነው። በተመሳሳይ አመጸኛ ሴትን ማደብ፣ ማግራት እና አመጿንም ከእርሷ መግለጽ ማለት በዚህ ስሌት ነው፦
14፥25 ምግቧን ፍሬዋን በጌታዋ ፈቃድ በየጊዜው ትሰጣለች፡፡ አላህም ለሰዎች ይገሰጹ ዘንድ ምሳሌዎችን "ይገልጻል"፡፡ تُؤْتِي أُكُلَهَا كُلَّ حِينٍ بِإِذْنِ رَبِّهَا ۗ وَيَضْرِبُ اللَّهُ الْأَمْثَالَ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ይገልጻል" ለሚለው የገባው ቃል "የድሪቡ" يَضْرِبُ መሆኑን ልብ አድርግ! ሳካ ሳይደረግ መምታት ማለት ህመም እና ጉዳት የሌለው ምት ማለት ነው፥ ለምሳሌ ሶላቱል ፈጅር ተነስታ እንድትሰግድ አዟት እንቢ ካለች በውኃ መርጨት ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 59
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም እንዲህ አሉ፦ *"የአሏህ ምሕረት በሌሊት ለሚነሳ፣ ሶላት በሚቆም እና ሚስቱን በሚቀሰቅስ ወንድ ላይ ይሁን! ካመጸች በፊቷ ላይ ውኃ መርጨት አለበት"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " رَحِمَ اللَّهُ رَجُلاً قَامَ مِنَ اللَّيْلِ فَصَلَّى وَأَيْقَظَ امْرَأَتَهُ فَإِنْ أَبَتْ نَضَحَ فِي وَجْهِهَا الْمَاءَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥34 "መልካሞቹም ሴቶች ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች ናቸው"፡፡ فَالصَّالِحَاتُ قَانِتَاتٌ حَافِظَاتٌ لِّلْغَيْبِ بِمَا حَفِظَ اللَّهُ
ባል ሀብቱን እና ንብረቱን ለቤተሰቡ ማለትም ለሚስቱ እና ለልጆቹ የሚያስፈልገውን ወጪ ለምሳሌ ምግባቸው እና ልብሳቸው በሙሉ ሳይቀር የማሟላት ግዴታ አለበት፥ ባል ከገንዘቡ ለሚስቱ በመስጠት አሳዳሪ ነው፦
4፥34 *ወንዶች በሴቶች ላይ አሳዳሪዎች ናቸው፡፡ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡ እና ወንዶች ከገንዘቦቻቸው ለሴቶች በመስጠታቸው ነው*፡፡ الرِّجَالُ قَوَّامُونَ عَلَى النِّسَاءِ بِمَا فَضَّلَ اللَّهُ بَعْضَهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ وَبِمَا أَنفَقُوا مِنْ أَمْوَالِهِمْ
2፥233 "ለእርሱም በተወለደለት አባት ላይ ምግባቸው እና ልብሳቸው በችሎታው ልክ አለበት"፡፡ ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አትገደድም፡፡ وَعَلَى الْمَوْلُودِ لَهُ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ ۚ لَا تُكَلَّفُ نَفْسٌ إِلَّا وُسْعَهَا
ቡሉጉል መራም መጽሐፍ 8, ሐዲስ 206
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” በረጅሙ በሐዲሱል ሐጅ ስለ ሴት አንስተው እንዲህ አሉ፦ *”እነርሱ(ሴቶች) በእናንተ ላይ መብት አላቸው፥ እናንተም ምግባቸውን እና አልባሳታቸው በደግነት አድርጉላቸው”*። وَعَنْ جَابِر بْنِ عَبْدِ اَللَّهِ - رضى الله عنه - عَنْ اَلنَّبِيِّ - صلى الله عليه وسلم --فِي حَدِيثِ اَلْحَجِّ بِطُولِهِ- قَالَ فِي ذِكْرِ اَلنِّسَاءِ: { وَلَهُنَّ عَلَيْكُمْ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ. }
"ሷሊሕ" صَالِح ማለት የአሏህን ትእዛዝ የሚጠብቅ "መልካም ወይም ሷዲቅ የሆነ ወንድ" ማለት ሲሆን የሷሊሕ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሷሊሑን" صَالِحُون ናቸው፥ "ሷሊሓህ" صَالِحَة ማለት የአሏህን ትእዛዝ የምትጠብቅ "መልካም እና ሷዲቅ የሆነች ሴት" ማለት ስትሆን የሷሊሓህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሷሊሓት" صَالِحَات ናቸው። ሷሊሓት ታዛዦች እና አሏህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች ናቸው፦
4፥34 "መልካሞቹም ሴቶች ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች ናቸው"፡፡ فَالصَّالِحَاتُ قَانِتَاتٌ حَافِظَاتٌ لِّلْغَيْبِ بِمَا حَفِظَ اللَّهُ
የአሏህን ትእዛዝ የሚጠብቅ ወንድ "ቃኒት" قَانِت ሲሆን የቃኒት ብዙ ቁጥር ደግሞ "ቃኒቱን" قَانِتُون ናቸው፥ የአሏህን ትእዛዝ የምትጠብቅ ሴት "ቃኒታህ" قَانِتَة ስትሆን የቃኒታህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ቃኒታት" قَانِتَات ናቸው። ሷሊሓህ ሚስት ባሏ አሏህን ባዘዘው በመልካም ነገር ሲያዛት ታዛዥ ናት፥ አሏህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂ ናት። ባሏ ሩቅ ሆኖ ለሥራ በሚሄድበት ጊዜ ጓዳ ውስጥ ያለውን ገበና፣ እራሷን እና ሀብቱን ትጠብቃለች፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 13
አቢ ኡማማህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ ይሉ ነበር፦ *"አሏህ ከመፍራት በኃላ ለሙእሚን ከሷሊሓህ ሚስት ሌላ በላጭ ምንም ነገር የለም። በመልካም ሲያዛት ትታዘዛለች፣ ሲመለከታት ይደሰታል፣ ቢምልላት መሓላውን ታሟላለች፣ ከእሷ ርቆ በሚሆንበት ጊዜ እራሷን እና ሀብቱን ትጠብቃለች"*፡፡ عَنْ أَبِي أُمَامَةَ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ أَنَّهُ كَانَ يَقُولُ " مَا اسْتَفَادَ الْمُؤْمِنُ بَعْدَ تَقْوَى اللَّهِ خَيْرًا لَهُ مِنْ زَوْجَةٍ صَالِحَةٍ إِنْ أَمَرَهَا أَطَاعَتْهُ وَإِنْ نَظَرَ إِلَيْهَا سَرَّتْهُ وَإِنْ أَقْسَمَ عَلَيْهَا أَبَرَّتْهُ وَإِنْ غَابَ عَنْهَا نَصَحَتْهُ فِي نَفْسِهَا وَمَالِهِ " .
"ኸቢስ" خَبِيث ማለት በአሏህን ትእዛዝ የሚያምጽ "መጥፎ" "አመጸኛ" የሆነ ወንድ ማለት ሲሆን የኸቢስ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኸቢሱን" خَبِيثُون ናቸው፥ "ኸቢሳህ" خَبِيثَة ማለት በአሏህን ትእዛዝ የምታምጽ "መጥፎ" "አመጸኛ" የሆነች ሴት ማለት ስትሆን የኸቢሳህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኸቢሳት" خَبِيثَات ናቸው። በአሏህን ትእዛዝ የምታምጽን ሴት ቅድሚያ መምከር፣ መገሰጽ እና ማስጠንቀቅ ነው፦
4፥34 *"እነዚያንም ማመጸቸውን የምትፈሩትን ገስጹዋቸው፣ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፣ ሳካ ሳታደርሱ ምቱዋቸውም*፡፡ وَاللَّاتِي تَخَافُونَ نُشُوزَهُنَّ فَعِظُوهُنَّ وَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዒዙ" عِظُو ማለት "ምከሩ" "ገስጹ" "አስጠንቅቁ" ማለት ነው፥ ይህ የመጀመሪያው እርምጃ ሲሆን በአመጻቸው ከቀጠሉ ሁለተኛው እርምጃ በመኝታ መለየት ነው። ይህም አልሆን ካለ ሦስተኛው አማራጭ ሳካ ሳይደረግ መምታት ነው፥ "ኢድሪቡ" اضْرِبُو ማለት "አግሩ" "አድቡ" "ግለጹ" ማለት እንጂ "ደብድቡ" ማለት በፍጹም አይደለም፦
2፥60 ሙሣም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ «ድንጋዩንም በበትርህ "ምታ"» አልነው፡፡ وَإِذِ اسْتَسْقَىٰ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِ فَقُلْنَا اضْرِب بِّعَصَاكَ الْحَجَرَ
አሏህ ለሙሣ "ምታ" ለሚለው የገባው ቃል "ኢድሪብ" اضْرِب መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሙሣ ድንጋዩን ሲመታው ውኃ አፈለቀ ከድንጋዩም አሥራ ሁለት ምንጮች ፈለቁ፥ ሰዎቹ ሁሉ መጠጫቸውን በእርግጥ ዐወቁ። ከበትሩ እና ከድንጋዩ ድንጋዩ ጠንካራ ነው፥ ግን የመታበት አላማ ለመደብደብ ሳይሆን ውኃ እንዲወጣው ለማግራት ነው። በተመሳሳይ አመጸኛ ሴትን ማደብ፣ ማግራት እና አመጿንም ከእርሷ መግለጽ ማለት በዚህ ስሌት ነው፦
14፥25 ምግቧን ፍሬዋን በጌታዋ ፈቃድ በየጊዜው ትሰጣለች፡፡ አላህም ለሰዎች ይገሰጹ ዘንድ ምሳሌዎችን "ይገልጻል"፡፡ تُؤْتِي أُكُلَهَا كُلَّ حِينٍ بِإِذْنِ رَبِّهَا ۗ وَيَضْرِبُ اللَّهُ الْأَمْثَالَ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ይገልጻል" ለሚለው የገባው ቃል "የድሪቡ" يَضْرِبُ መሆኑን ልብ አድርግ! ሳካ ሳይደረግ መምታት ማለት ህመም እና ጉዳት የሌለው ምት ማለት ነው፥ ለምሳሌ ሶላቱል ፈጅር ተነስታ እንድትሰግድ አዟት እንቢ ካለች በውኃ መርጨት ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 59
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም እንዲህ አሉ፦ *"የአሏህ ምሕረት በሌሊት ለሚነሳ፣ ሶላት በሚቆም እና ሚስቱን በሚቀሰቅስ ወንድ ላይ ይሁን! ካመጸች በፊቷ ላይ ውኃ መርጨት አለበት"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " رَحِمَ اللَّهُ رَجُلاً قَامَ مِنَ اللَّيْلِ فَصَلَّى وَأَيْقَظَ امْرَأَتَهُ فَإِنْ أَبَتْ نَضَحَ فِي وَجْهِهَا الْمَاءَ
ሴትን "ሁሉ" ምቱ! የሚል በኢሥላም አስተምህሮት እንደሌለ ልብ አድርግ! የተባለው አመጸኛ ሴት ሲሆን ግልጽ የሆነ ብልግና እስካልፈጸሙ ድረስ በሌላ መንገድ ሴትን የመንካት መብት ለማንም የለውም፡፡ ብልግና ከፈጸሙ ግን ምክር፣ ከዚያ በመኝታ መለየት እና የመጨረሻው አማራጭ ማለትም ጉዳት የሌለው አመታት መምታት ነው፥ ለምሳሌ ከላይ እንደተጠቀሰው ውኃ መርጨት ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 7
ሡለይማን ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልዕክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ *"በትዳር ከእናንተ ጋር እስረኛ እስከሆኑ ድረስ ለሴቶች መልካም አያያዝ መክሬአለው፥ ግልጽ የሆነ ብልግና እስካልፈጸሙ ድረስ በሌላ መንገድ እነርሱን የመንካት መብት የላችሁም፡፡ ብልግና ከፈጸሙ ግን በመኝታ ተለዩዋቸው! ጉዳት የሌለው አመታት ምቷቸው! ግን ቢታዘዟችሁም ለመጨቆን በእነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ! በሚስታቶቻችሁ ላይ ሐቅ አለባችሁ፥ እነርሱም በእናንተ ላይ ሐቅ አለባቸው"*። عَنْ سُلَيْمَانَ بْنِ عَمْرِ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " اسْتَوْصُوا بِالنِّسَاءِ خَيْرًا فَإِنَّمَا هُنَّ عِنْدَكُمْ عَوَانٍ . لَيْسَ تَمْلِكُونَ مِنْهُنَّ شَيْئًا غَيْرَ ذَلِكَ إِلاَّ أَنْ يَأْتِينَ بِفَاحِشَةٍ مُبَيِّنَةٍ فَإِنْ فَعَلْنَ فَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ ضَرْبًا غَيْرَ مُبَرِّحٍ فَإِنْ أَطَعْنَكُمْ فَلاَ تَبْغُوا عَلَيْهِنَّ سَبِيلاً إِنَّ لَكُمْ مِنْ نِسَائِكُمْ حَقًّا وَلِنِسَائِكُمْ عَلَيْكُمْ حَقًّا .
እዚህ ዐውድ ላይ "ብልግና" ማለት "አመጽ" እንጂ "መማገጥ" የሚለውን ዋቢ ያደረገ አይደለም፥ ቁርኣን እና ሐዲስ የሚለው "ግን ቢታዘዟችሁም ለመጨቆን በእነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ" ነው። "በሚስቶቻችሁ ላይ ሐቅ አለባችሁ" ማለት "ማልበስ እና ማብላት ግዴታ አለባችሁ" ማለት ሲሆን "እነርሱም በእናንተ ላይ ሐቅ አለባቸው" ማለት "አሏህ ባዘዘው መልካም ነገር መታዘዝ አለባቸው" ማለት ነው፥ በተረፈ አይደለም ሚስትን መማታት መሳደብ ሐራም ነው፦
4፥34 *"ቢታዘዟችሁም ለመጨቆን በእነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ! አላህ የበላይ ታላቅ ነውና"*፡፡ فَإِنْ أَطَعْنَكُمْ فَلَا تَبْغُوا عَلَيْهِنَّ سَبِيلًا ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيًّا كَبِيرًا
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ሙዓዊያህ አል-ቁሸይሪይ እንደተረከው፦ "-ወደ አሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ሄጄ፦ "ስለ ሚስቶቻችን ምን ይሉናል? ብዬ ጠየኩኝ፥ እርሳቸው፦ *"የምትበሉትን አብሏቸው! የምትለብሱትን አልብሷቸው! እንዳትመቷቸው! እንዳትሰድቧቸው" አሉ"*። عَنْ مُعَاوِيَةَ الْقُشَيْرِيِّ قَالَ أَتَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ فَقُلْتُ مَا تَقُولُ فِي نِسَائِنَا قَالَ " أَطْعِمُوهُنَّ مِمَّا تَأْكُلُونَ وَاكْسُوهُنَّ مِمَّا تَكْتَسُونَ وَلاَ تَضْرِبُوهُنَّ وَلاَ تُقَبِّحُوهُنَّ " .
በ4ኛው ክፍለ-ዘመን ከ 367-403 ድኅረ-ልደት የቆጵሮስ ኤጲጵ ቆጶስ የነበረው ኤጲፋንዮስ ያዘጋጀው መጽሐፍ አክሲማሮስ ላይ ሥላሴ ሴትን በኃይል እና በጉልበት ደካማ አድርገው ወንድን ደግሞ በኃይል እና በጉልበት ብርቱ አድርገው የፈጠሩበት ምክንያት ወንድ ሴትን መትቶ እና ቀጥቶ እንዲያኖራት ነው ይላል፦
መጽሐፈ አክሲማሮስ ዘዓርብ ገፅ 154 *"ወንድ ሴትን መትቶ እና ቀጥቶ እንዲያኖራት ብለው ሴትን በኃይል እና በጉልበት ደካማ አድርገው ወንድን በኃይል እና በጉልበት ብርቱ አድርገው ፈጠሩ"*።
አምላካችን አሏህ ሳሊሑን እና ሷሊሓት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 7
ሡለይማን ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልዕክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ *"በትዳር ከእናንተ ጋር እስረኛ እስከሆኑ ድረስ ለሴቶች መልካም አያያዝ መክሬአለው፥ ግልጽ የሆነ ብልግና እስካልፈጸሙ ድረስ በሌላ መንገድ እነርሱን የመንካት መብት የላችሁም፡፡ ብልግና ከፈጸሙ ግን በመኝታ ተለዩዋቸው! ጉዳት የሌለው አመታት ምቷቸው! ግን ቢታዘዟችሁም ለመጨቆን በእነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ! በሚስታቶቻችሁ ላይ ሐቅ አለባችሁ፥ እነርሱም በእናንተ ላይ ሐቅ አለባቸው"*። عَنْ سُلَيْمَانَ بْنِ عَمْرِ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " اسْتَوْصُوا بِالنِّسَاءِ خَيْرًا فَإِنَّمَا هُنَّ عِنْدَكُمْ عَوَانٍ . لَيْسَ تَمْلِكُونَ مِنْهُنَّ شَيْئًا غَيْرَ ذَلِكَ إِلاَّ أَنْ يَأْتِينَ بِفَاحِشَةٍ مُبَيِّنَةٍ فَإِنْ فَعَلْنَ فَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ ضَرْبًا غَيْرَ مُبَرِّحٍ فَإِنْ أَطَعْنَكُمْ فَلاَ تَبْغُوا عَلَيْهِنَّ سَبِيلاً إِنَّ لَكُمْ مِنْ نِسَائِكُمْ حَقًّا وَلِنِسَائِكُمْ عَلَيْكُمْ حَقًّا .
እዚህ ዐውድ ላይ "ብልግና" ማለት "አመጽ" እንጂ "መማገጥ" የሚለውን ዋቢ ያደረገ አይደለም፥ ቁርኣን እና ሐዲስ የሚለው "ግን ቢታዘዟችሁም ለመጨቆን በእነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ" ነው። "በሚስቶቻችሁ ላይ ሐቅ አለባችሁ" ማለት "ማልበስ እና ማብላት ግዴታ አለባችሁ" ማለት ሲሆን "እነርሱም በእናንተ ላይ ሐቅ አለባቸው" ማለት "አሏህ ባዘዘው መልካም ነገር መታዘዝ አለባቸው" ማለት ነው፥ በተረፈ አይደለም ሚስትን መማታት መሳደብ ሐራም ነው፦
4፥34 *"ቢታዘዟችሁም ለመጨቆን በእነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ! አላህ የበላይ ታላቅ ነውና"*፡፡ فَإِنْ أَطَعْنَكُمْ فَلَا تَبْغُوا عَلَيْهِنَّ سَبِيلًا ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيًّا كَبِيرًا
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ሙዓዊያህ አል-ቁሸይሪይ እንደተረከው፦ "-ወደ አሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ሄጄ፦ "ስለ ሚስቶቻችን ምን ይሉናል? ብዬ ጠየኩኝ፥ እርሳቸው፦ *"የምትበሉትን አብሏቸው! የምትለብሱትን አልብሷቸው! እንዳትመቷቸው! እንዳትሰድቧቸው" አሉ"*። عَنْ مُعَاوِيَةَ الْقُشَيْرِيِّ قَالَ أَتَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ فَقُلْتُ مَا تَقُولُ فِي نِسَائِنَا قَالَ " أَطْعِمُوهُنَّ مِمَّا تَأْكُلُونَ وَاكْسُوهُنَّ مِمَّا تَكْتَسُونَ وَلاَ تَضْرِبُوهُنَّ وَلاَ تُقَبِّحُوهُنَّ " .
በ4ኛው ክፍለ-ዘመን ከ 367-403 ድኅረ-ልደት የቆጵሮስ ኤጲጵ ቆጶስ የነበረው ኤጲፋንዮስ ያዘጋጀው መጽሐፍ አክሲማሮስ ላይ ሥላሴ ሴትን በኃይል እና በጉልበት ደካማ አድርገው ወንድን ደግሞ በኃይል እና በጉልበት ብርቱ አድርገው የፈጠሩበት ምክንያት ወንድ ሴትን መትቶ እና ቀጥቶ እንዲያኖራት ነው ይላል፦
መጽሐፈ አክሲማሮስ ዘዓርብ ገፅ 154 *"ወንድ ሴትን መትቶ እና ቀጥቶ እንዲያኖራት ብለው ሴትን በኃይል እና በጉልበት ደካማ አድርገው ወንድን በኃይል እና በጉልበት ብርቱ አድርገው ፈጠሩ"*።
አምላካችን አሏህ ሳሊሑን እና ሷሊሓት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም