ጥቁር አዝሙድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት! ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ኢሥላም ዱር ሙሥሊሙ ሐሩር እንዲሆን ቀን ከሌሊት ደፋ ቀና፥ ጠብ እርግፍ የሚሉት አግድም አደግ ዕውቀት ያላቸው ሚሽነሪዎች፦ “ነቢያችሁ"ﷺ"፦ *"በጥቁር አዝሙር ውስጥ ከሞት በስተቀር ከሁሉም በሽታ መድኃኒት ነው” ብለዋል፥ ስለዚህ ጥቁር አዝሙር ለኤች አይቪ ኤድስ፣ ለኮሮና ቫይረስ እና ለመሳሰሉት መድኃኒት እንዴት አልሆነም? እያሉ ይጠይቃሉ። እኛም ደግሞ ጥሬውን ከብስል ምርቱን ከእንክርዳር የሚለዩ ሊሒቃን፦ “ ነገርን ከሥሩ ውኃን ከጡሩ” እንደሚሉት ኢንሻሏህ ከሥሩ ጥናት በማድረግ መልስ እንሰጣለን፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 76, ሐዲስ 11
አቢ ሁራይራህ ሰምቶ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በጥቁር አዝሙር ውስጥ ከሞት በስተቀር ከሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው"*። أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ، أَخْبَرَهُمَا أَنَّهُ، سَمِعَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " فِي الْحَبَّةِ السَّوْدَاءِ شِفَاءٌ مِنْ كُلِّ دَاءٍ إِلاَّ السَّامَ "
፨ አንደኛ እዚህ ሐዲስ ላይ “ኩል” كُلٌّ ማለትም “ሁሉ” የሚለው ቃል ተቀምጧል። “ኩል” كُلٌّ በዐረቢኛ ሰዋስው ውስጥ ፍጹማዊ “Absolute” ሆኖ ሲመጣ “ኩሉል ሙጥለቅ” كُلٌّ ٱلْمُطْلَق ሲባል፥ በአንጻራዊ “Relative” ሆኖ ሲመጣ ደግሞ “ኩሉል ቀሪብ” كُلٌّ ٱلْقَرِيب ይባላል። እዚህ ሐዲስ ላይ "ኩል" የሚለው ቃል ኩሉል ቀሪብ መሆኑን የምናውቀው "ኩል" በሚል ቃል መነሻ ላይ "ሚን" مِنْ ማለትም "ከ"from" የሚል መስተዋድድ መምጣቱ ነው፥ እስቲ ተመሳሳይ ሰዋስው እንመልከት፦
14፥34 "ከ"ለመናችሁትም ሁሉ የሰጣችሁ ነው፡፡ وَآتَاكُم مِّن كُلِّ مَا سَأَلْتُمُوهُ
13፥3 እርሱም ያ ምድርን የዘረጋ በእሷም ተራራዎችን እና ወንዞችን ያደረገ በውስጧም “ከ”ፍሬዎች ሁሉ ሁለት ሁለት ጥንዶችን ያደረገ ነው*፡፡ وَهُوَ الَّذِي مَدَّ الْأَرْضَ وَجَعَلَ فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنْهَارًا ۖ وَمِن كُلِّ الثَّمَرَاتِ جَعَلَ فِيهَا زَوْجَيْنِ اثْنَيْنِ
"የለመናችሁትን ሁሉ የሰጣችሁ ነው" ሳይሆን "ከ"ለመናችሁት ሁሉ" ማለት ከፊልን ያሳያል፥ በተመሳሳይ "ፍሬዎች ሁሉ" ሳይሆን "ከ"ፍሬዎች ሁሉ " ማለት ከፊልን ያሳያል። በተመሳሳይም "ለሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው" ሳይሆን "ከ-ሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው" ማለት ከፊልን ያሳያል።
፨ ሁለተኛ ሐዲሱ ላይ "ኢላ" إِلَّا ማለትም "በቀር" የሚል ሐርፉል ሐስድ ይጠቀማል። "ሐርፉል ሐስድ" حَرْف الحَصْرْ ማለት "ግድባዊ መስተዋድድ"restriction particle" ማለት ሲሆን ይህም ሐስድ በሁለት ዋና ዋና ዐበይት ክፍሎች ይከፈላል፥ እርሱም አንደኛው “ሐስዱል ሙጥለቅ” حَصْرْ ٱلْمُطْلَق ማለትም “ፍጹማዊ ግድብ“Absolute restriction” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ሐስዱል ቀሪብ” حَصْرْ ٱلْقَرِيب ማለትም “አንጻራዊ ግድብ“Relative restriction” ነው። ይህንን ናሙና እንይ፦
26፥77 *”«እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው”*፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
46፥25 *"በጌታዋ ትዕዛዝ አንዳቹን ሁሉ ታጠፋለች፥ ከመኖሪያዎቻቸውም በስተቀር ምንም የማይታዩ ኾኑ፡፡ تُدَمِّرُ كُلَّ شَيْءٍ بِأَمْرِ رَبِّهَا فَأَصْبَحُوا لَا يُرَىٰ إِلَّا مَسَاكِنُهُمْ
ኢብራሂም፦ "የዓለማት ጌታ ሲቀር" ሲል ከአሏህ ውጪ ያሉ መላእክት፣ ነቢያት እና ምእመናን ጠላቶቼ ናቸው ማለት እንዳልሆነ ሁሉ፣ እንዲሁ ነፋስ ከመኖሪያዎቻቸው በቀር ሁሉን ታጠፋለች ሲባል መላእክት፣ ነቢያት እና ምእመናን ታጠፋለች ማለት እንዳልሆነ ሁሉ በተመሳሳይ "ከሞት በስተቀር ከሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው" ማለት "ሁሉ" የሚለው ቃል አንጻራዊ "በቀር" የሚለው ግድባዊ አነጋገር ነው። ስለዚህ ጥቁር አዝሙድ ለካንሰር እባጭ፣ ለስኳር በሽታ፣ ለተቅማጥ፣ ለደረቅ ሳል፣ ለጆሮ ህመም፣ ለዓይን ህመም፣ ለእይታ ችግር፣ ለፊት ፓራሊሲስ፣ ለጉንፋን፣ ለፍሉ፣ ለሐሞት ጠጠር፣ ለጉበት ጠጠር፣ ለሆድ ትላትል፣ ለሆድ ህመም፣ ለሪህ፣ ለጀርባ ህመም፣ ለአፍ ኢንፌክሽን ቫይረስ፣ ለጡንቻ ህመም፣ ለራስ ህመም፣ ለማይግሬን፣ ለማስታወስ ችሎታ ለፀጉር መሳሳት እረ ስንቱ ተዘርዝሮ ይለቅ? ለዚህ ሁሉ መድኃኒት ነው፥ ቅሉ ግን "ሁሉ" እና "በቀር" የሚለው "ኢሥቲስናእ” اِسْتِثْنَاء ማለትም "ግድባዊ"exceptional" ሆኖ የመጣ ነው።
፨ ሦስተኛ "በጥቁር አዝሙር ውስጥ ከሞት በስተቀር ከሁሉም በሽታ መድኃኒት ነው" ስለተባለ ጥቁር አዝሙድን ዝም ብሎ መውሰድ ያድናል ማለት ሳይሆን እንዴት መቀመም እንዳለበት ጥናት እና ከአሏህ ዘንድ ጥበቡ ያስፈልጋል። ለምሳሌ የፋርማሲይ ምልክቱ የእባብ መርዝ ነው፥ የእባብ መርዝ ፕሮቲን ሲሆን ከእኛ ፕሮቲን ጋር በቀጥታ ስለማይመጣጠን ለእኛ መርዝ ነው። ቅሉ ግን የእባብ ፕሮቱኑ ለምሳሌ ለደም ግፊት አሁን ሥራ ላይ እየዋለ ካሉ መድኃኒቶች ዉስጥ "Angiotensin-converting enzyme (ACE) inhibitors" ከሚባሉት ዉስጥ የዚህ ACE I ግሩፕ አካል የሆነ እና "Prodrug" በመባል የሚታወቀው ''Captopril'' ምንጩ የእባብ መርዝ ነው፥ ታዲያ የእባብ መርዝ "ለደም ግፊት መድኃኒት ነው" ስለተባለ ያለ ጥናት እና ያለ ጥበብ እስቲ ምክረውና ምን እንደሚፈጠር መገመት አያዳግትም። በተመሳሳይም የጥቁር አዝሙር መድኃኒትነትን የሰው ልጅ ሙሉ ለሙሉ አልደረሰበት ማለት ለሁሉ ነገር መድኃኒት አይደለም ማለት አይደለም፥ የእባብ መርዝ አጠቃቀሙ የተነገረበት "ሢያቅ" سِيَاق ማለትም "ዐውድ"context" እንደሚወስነው ሁሉ የጥቁር አዝሙድ አጠቃቀም ዐውዱ ይወስነዋል። ለአንድ በሽታ መድኃኒት ለማግኘት አምላካችን አሏህ ዕውቀቱን እና ጥበቡ እንዲያገኙ ሲፈቅድ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 39, ሐዲስ 95
ጃቢር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ለሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው፥ መድኃኒቱ በሽታውን ካገኘው በአሏህ አዘ ወጀል ፈቃድ ይፈውሳል"*። عَنْ جَابِرٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " لِكُلِّ دَاءٍ دَوَاءٌ فَإِذَا أُصِيبَ دَوَاءُ الدَّاءِ بَرَأَ بِإِذْنِ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ
የጥቁር አዝሙር መድኃኒትነትን ከላይ በተዘረዘረው የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ ሙግት መረዳት በቀላሉ ይቻላል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት! ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ኢሥላም ዱር ሙሥሊሙ ሐሩር እንዲሆን ቀን ከሌሊት ደፋ ቀና፥ ጠብ እርግፍ የሚሉት አግድም አደግ ዕውቀት ያላቸው ሚሽነሪዎች፦ “ነቢያችሁ"ﷺ"፦ *"በጥቁር አዝሙር ውስጥ ከሞት በስተቀር ከሁሉም በሽታ መድኃኒት ነው” ብለዋል፥ ስለዚህ ጥቁር አዝሙር ለኤች አይቪ ኤድስ፣ ለኮሮና ቫይረስ እና ለመሳሰሉት መድኃኒት እንዴት አልሆነም? እያሉ ይጠይቃሉ። እኛም ደግሞ ጥሬውን ከብስል ምርቱን ከእንክርዳር የሚለዩ ሊሒቃን፦ “ ነገርን ከሥሩ ውኃን ከጡሩ” እንደሚሉት ኢንሻሏህ ከሥሩ ጥናት በማድረግ መልስ እንሰጣለን፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 76, ሐዲስ 11
አቢ ሁራይራህ ሰምቶ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በጥቁር አዝሙር ውስጥ ከሞት በስተቀር ከሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው"*። أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ، أَخْبَرَهُمَا أَنَّهُ، سَمِعَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " فِي الْحَبَّةِ السَّوْدَاءِ شِفَاءٌ مِنْ كُلِّ دَاءٍ إِلاَّ السَّامَ "
፨ አንደኛ እዚህ ሐዲስ ላይ “ኩል” كُلٌّ ማለትም “ሁሉ” የሚለው ቃል ተቀምጧል። “ኩል” كُلٌّ በዐረቢኛ ሰዋስው ውስጥ ፍጹማዊ “Absolute” ሆኖ ሲመጣ “ኩሉል ሙጥለቅ” كُلٌّ ٱلْمُطْلَق ሲባል፥ በአንጻራዊ “Relative” ሆኖ ሲመጣ ደግሞ “ኩሉል ቀሪብ” كُلٌّ ٱلْقَرِيب ይባላል። እዚህ ሐዲስ ላይ "ኩል" የሚለው ቃል ኩሉል ቀሪብ መሆኑን የምናውቀው "ኩል" በሚል ቃል መነሻ ላይ "ሚን" مِنْ ማለትም "ከ"from" የሚል መስተዋድድ መምጣቱ ነው፥ እስቲ ተመሳሳይ ሰዋስው እንመልከት፦
14፥34 "ከ"ለመናችሁትም ሁሉ የሰጣችሁ ነው፡፡ وَآتَاكُم مِّن كُلِّ مَا سَأَلْتُمُوهُ
13፥3 እርሱም ያ ምድርን የዘረጋ በእሷም ተራራዎችን እና ወንዞችን ያደረገ በውስጧም “ከ”ፍሬዎች ሁሉ ሁለት ሁለት ጥንዶችን ያደረገ ነው*፡፡ وَهُوَ الَّذِي مَدَّ الْأَرْضَ وَجَعَلَ فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنْهَارًا ۖ وَمِن كُلِّ الثَّمَرَاتِ جَعَلَ فِيهَا زَوْجَيْنِ اثْنَيْنِ
"የለመናችሁትን ሁሉ የሰጣችሁ ነው" ሳይሆን "ከ"ለመናችሁት ሁሉ" ማለት ከፊልን ያሳያል፥ በተመሳሳይ "ፍሬዎች ሁሉ" ሳይሆን "ከ"ፍሬዎች ሁሉ " ማለት ከፊልን ያሳያል። በተመሳሳይም "ለሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው" ሳይሆን "ከ-ሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው" ማለት ከፊልን ያሳያል።
፨ ሁለተኛ ሐዲሱ ላይ "ኢላ" إِلَّا ማለትም "በቀር" የሚል ሐርፉል ሐስድ ይጠቀማል። "ሐርፉል ሐስድ" حَرْف الحَصْرْ ማለት "ግድባዊ መስተዋድድ"restriction particle" ማለት ሲሆን ይህም ሐስድ በሁለት ዋና ዋና ዐበይት ክፍሎች ይከፈላል፥ እርሱም አንደኛው “ሐስዱል ሙጥለቅ” حَصْرْ ٱلْمُطْلَق ማለትም “ፍጹማዊ ግድብ“Absolute restriction” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ሐስዱል ቀሪብ” حَصْرْ ٱلْقَرِيب ማለትም “አንጻራዊ ግድብ“Relative restriction” ነው። ይህንን ናሙና እንይ፦
26፥77 *”«እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው”*፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
46፥25 *"በጌታዋ ትዕዛዝ አንዳቹን ሁሉ ታጠፋለች፥ ከመኖሪያዎቻቸውም በስተቀር ምንም የማይታዩ ኾኑ፡፡ تُدَمِّرُ كُلَّ شَيْءٍ بِأَمْرِ رَبِّهَا فَأَصْبَحُوا لَا يُرَىٰ إِلَّا مَسَاكِنُهُمْ
ኢብራሂም፦ "የዓለማት ጌታ ሲቀር" ሲል ከአሏህ ውጪ ያሉ መላእክት፣ ነቢያት እና ምእመናን ጠላቶቼ ናቸው ማለት እንዳልሆነ ሁሉ፣ እንዲሁ ነፋስ ከመኖሪያዎቻቸው በቀር ሁሉን ታጠፋለች ሲባል መላእክት፣ ነቢያት እና ምእመናን ታጠፋለች ማለት እንዳልሆነ ሁሉ በተመሳሳይ "ከሞት በስተቀር ከሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው" ማለት "ሁሉ" የሚለው ቃል አንጻራዊ "በቀር" የሚለው ግድባዊ አነጋገር ነው። ስለዚህ ጥቁር አዝሙድ ለካንሰር እባጭ፣ ለስኳር በሽታ፣ ለተቅማጥ፣ ለደረቅ ሳል፣ ለጆሮ ህመም፣ ለዓይን ህመም፣ ለእይታ ችግር፣ ለፊት ፓራሊሲስ፣ ለጉንፋን፣ ለፍሉ፣ ለሐሞት ጠጠር፣ ለጉበት ጠጠር፣ ለሆድ ትላትል፣ ለሆድ ህመም፣ ለሪህ፣ ለጀርባ ህመም፣ ለአፍ ኢንፌክሽን ቫይረስ፣ ለጡንቻ ህመም፣ ለራስ ህመም፣ ለማይግሬን፣ ለማስታወስ ችሎታ ለፀጉር መሳሳት እረ ስንቱ ተዘርዝሮ ይለቅ? ለዚህ ሁሉ መድኃኒት ነው፥ ቅሉ ግን "ሁሉ" እና "በቀር" የሚለው "ኢሥቲስናእ” اِسْتِثْنَاء ማለትም "ግድባዊ"exceptional" ሆኖ የመጣ ነው።
፨ ሦስተኛ "በጥቁር አዝሙር ውስጥ ከሞት በስተቀር ከሁሉም በሽታ መድኃኒት ነው" ስለተባለ ጥቁር አዝሙድን ዝም ብሎ መውሰድ ያድናል ማለት ሳይሆን እንዴት መቀመም እንዳለበት ጥናት እና ከአሏህ ዘንድ ጥበቡ ያስፈልጋል። ለምሳሌ የፋርማሲይ ምልክቱ የእባብ መርዝ ነው፥ የእባብ መርዝ ፕሮቲን ሲሆን ከእኛ ፕሮቲን ጋር በቀጥታ ስለማይመጣጠን ለእኛ መርዝ ነው። ቅሉ ግን የእባብ ፕሮቱኑ ለምሳሌ ለደም ግፊት አሁን ሥራ ላይ እየዋለ ካሉ መድኃኒቶች ዉስጥ "Angiotensin-converting enzyme (ACE) inhibitors" ከሚባሉት ዉስጥ የዚህ ACE I ግሩፕ አካል የሆነ እና "Prodrug" በመባል የሚታወቀው ''Captopril'' ምንጩ የእባብ መርዝ ነው፥ ታዲያ የእባብ መርዝ "ለደም ግፊት መድኃኒት ነው" ስለተባለ ያለ ጥናት እና ያለ ጥበብ እስቲ ምክረውና ምን እንደሚፈጠር መገመት አያዳግትም። በተመሳሳይም የጥቁር አዝሙር መድኃኒትነትን የሰው ልጅ ሙሉ ለሙሉ አልደረሰበት ማለት ለሁሉ ነገር መድኃኒት አይደለም ማለት አይደለም፥ የእባብ መርዝ አጠቃቀሙ የተነገረበት "ሢያቅ" سِيَاق ማለትም "ዐውድ"context" እንደሚወስነው ሁሉ የጥቁር አዝሙድ አጠቃቀም ዐውዱ ይወስነዋል። ለአንድ በሽታ መድኃኒት ለማግኘት አምላካችን አሏህ ዕውቀቱን እና ጥበቡ እንዲያገኙ ሲፈቅድ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 39, ሐዲስ 95
ጃቢር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ለሁሉም በሽታ መድኃኒት አለው፥ መድኃኒቱ በሽታውን ካገኘው በአሏህ አዘ ወጀል ፈቃድ ይፈውሳል"*። عَنْ جَابِرٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " لِكُلِّ دَاءٍ دَوَاءٌ فَإِذَا أُصِيبَ دَوَاءُ الدَّاءِ بَرَأَ بِإِذْنِ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ
የጥቁር አዝሙር መድኃኒትነትን ከላይ በተዘረዘረው የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ ሙግት መረዳት በቀላሉ ይቻላል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አትግደሉ!
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥33 *”ያቺንም አላህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
“ዘንብ” ذَنب ማለት “ኃጢአት” ማለት ነው፥ በሥነ-ኃጢአት ጥናት”hamartiology” ውስጥ "ኃጢአት” ማለት "አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር አለማድረግ፥ የከለከለውን ክፉ ነገር ማድረግ" ማለት ነው። ኃጢአት “ከባኢሩ አዝ-ዘንብ” كَبَائِر الْذَنب እና “ሶጋኢሩ አዝ-ዘንብ” صَغَائِر الْذَنب ተብለው ለሁለት ይከፈላሉ፥ “ከባኢር” كَبَائِر ማለት “ዐብይ” “ታላቅ” ማለት ሲሆን “ሶጋኢር” صَغَائِر ማለት ደግሞ “ንዑስ” “ትንሽ” ማለት ነው። ከዐበይት ኃጢአቶች መካከል አንዱ ነፍስን ያለ ሕግ መግደል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 53
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዐበይት ኃጢአቶች በአሏህ ላይ ማሻረክ፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ነፍስን መግደል እና የውሸት መሓላ ናቸው”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْكَبَائِرُ الإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْنِ، وَقَتْلُ النَّفْسِ، وَالْيَمِينُ الْغَمُوسُ ”.
"ቀትሉ አን-ነፍሥ" قَتْلُ النَّفْس የሚለው ቃል ይሰመርበት! አምላካችን አሏህ ነፍስን መግደል ሐራም አርጓል፦
17፥33 *”ያቺንም አላህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
“እርም ያረጋት” ለሚለው የገባው ቃል “ሐረመ” حَرَّمَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። “ሐራም” حَرَام የሚለው ቃል እራሱ “ሐረመ” حَرَّمَ ማለትም “ከለከለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የተከለከለ” ማለት ነው። እንደውም ያለጥፋት አንድን ሰው መግደል ሰዎችን ሁሉ እንደገደለ ነው፦
5፥32 *”በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ መግደል ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት ካልሆነ በስተቀር ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፥ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው”* ማለትን ጻፍን፡፡ مِنْ أَجْلِ ذَٰلِكَ كَتَبْنَا عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنَّهُ مَن قَتَلَ نَفْسًا بِغَيْرِ نَفْسٍ أَوْ فَسَادٍ فِي الْأَرْضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ النَّاسَ جَمِيعًا وَمَنْ أَحْيَاهَا فَكَأَنَّمَا أَحْيَا النَّاسَ جَمِيعًا
አንድን ነፍስ ያለ ሕግ መግደል እርሱ አግብቶ ቤተሰብ፣ ነገድ፣ ጎሳ፣ አገር እያለ ሕዝብ የሚሆንበትን የተፈጥሮ ዐላማና ዒላማ መቅጨት ስለሆነ ነፍስ ያለ ሕግ የገደለ ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው። የአር-ረሕማንም ባሮች ያችንም አሏህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ቂሷስ ሕግ የማይገድሉ ናቸው፥ ነገር ግን ያችንም አሏህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ቂሷስ ሕግ በመግደል ይህንንም የሚሠራ ሰው ከዱንያ ፍርድ ቢያመልጥ በአኺራ ከአሏህ ቅጣትን ያገኛል፦
25፥68 *”እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፣ የማያመነዝሩትም ናቸው፡፡ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል”*፡፡ وَالَّذِينَ لَا يَدْعُونَ مَعَ اللَّهِ إِلَـٰهًا آخَرَ وَلَا يَقْتُلُونَ النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ وَلَا يَزْنُونَ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ يَلْقَ أَثَامًا
ቅሉ ግን ወሰን አልፈው የሚገሉትን ሰዎች መግደል ቂሷስ ነው፥ “ቂሷስ” قِصَاص የሚለው ቃል “ቋሶ” قَاصَّ ማለትም “አመሳሰለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማመሳሰል” ማለት ነው። ሰው ጤናማ ሕይወት ይኖር ዘንድ አምላካችን አሏህ ቂሷስን ደንግጓል፦
2፥179 *”ባለ አእምሮዎች ሆይ! ለእናንተም በማመሳሰል ሕግ ውስጥ ሕይወት አለላችሁ፡፡ ትጠነቀቁ ዘንድ ገዳይን መግደል ተደነገገላችሁ”*፡፡ وَلَكُمْ فِي الْقِصَاصِ حَيَاةٌ يَا أُولِي الْأَلْبَابِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ገዳይን መግደል" ሐላል ነው፥ እዚህ አንቀጽ ላይ “ማመሳሰል” ለሚለው ቃል የገባው “ቂሷስ” قِصَاص መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ቂሷስ ወሰን በታለፈበት ላይ ወሰን ያለፈውን ብጤውን ወሰን ማለፍ ነው፦
2፥194 *”የተከበረው ወር በተከበረው ወር አንጻር ነው፡፡ ሑሩማት ሁሉ ቂሷስ ናቸው፥ በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት፡፡ አላህንም ፍሩ አላህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ”*፡፡ الشَّهْرُ الْحَرَامُ بِالشَّهْرِ الْحَرَامِ وَالْحُرُمَاتُ قِصَاصٌ ۚ فَمَنِ اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ فَاعْتَدُوا عَلَيْهِ بِمِثْلِ مَا اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ
"በእናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! እነዚህን የሚጋደሉ ሰዎች መጋደል ፍትሓዊ ነው፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
2፥193 *ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ ۖ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
አሏህ ወሰን አላፊዎን አይወድም፥ ወሰን የሚያልፉት በዳዮች ናቸው። ከመጋደል የሚከለከሉትን ወሰን አይታለፍም፥ ከዚህ ውጪ ወሰን ታልፎባቸው ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፦
22፥39 *”ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው”*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
"በሕግ ቢሆን እንጂ" ማለት እንደዚህ ነው፥ ወሰን አልፎ የሚመጣውን በዳይ ሁሉ ጂሃዱል ዐመሊያህ በመጠቀም መጋደል ሐላል ነው። ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥33 *”ያቺንም አላህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
“ዘንብ” ذَنب ማለት “ኃጢአት” ማለት ነው፥ በሥነ-ኃጢአት ጥናት”hamartiology” ውስጥ "ኃጢአት” ማለት "አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር አለማድረግ፥ የከለከለውን ክፉ ነገር ማድረግ" ማለት ነው። ኃጢአት “ከባኢሩ አዝ-ዘንብ” كَبَائِر الْذَنب እና “ሶጋኢሩ አዝ-ዘንብ” صَغَائِر الْذَنب ተብለው ለሁለት ይከፈላሉ፥ “ከባኢር” كَبَائِر ማለት “ዐብይ” “ታላቅ” ማለት ሲሆን “ሶጋኢር” صَغَائِر ማለት ደግሞ “ንዑስ” “ትንሽ” ማለት ነው። ከዐበይት ኃጢአቶች መካከል አንዱ ነፍስን ያለ ሕግ መግደል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 53
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዐበይት ኃጢአቶች በአሏህ ላይ ማሻረክ፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ነፍስን መግደል እና የውሸት መሓላ ናቸው”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْكَبَائِرُ الإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْنِ، وَقَتْلُ النَّفْسِ، وَالْيَمِينُ الْغَمُوسُ ”.
"ቀትሉ አን-ነፍሥ" قَتْلُ النَّفْس የሚለው ቃል ይሰመርበት! አምላካችን አሏህ ነፍስን መግደል ሐራም አርጓል፦
17፥33 *”ያቺንም አላህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
“እርም ያረጋት” ለሚለው የገባው ቃል “ሐረመ” حَرَّمَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። “ሐራም” حَرَام የሚለው ቃል እራሱ “ሐረመ” حَرَّمَ ማለትም “ከለከለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የተከለከለ” ማለት ነው። እንደውም ያለጥፋት አንድን ሰው መግደል ሰዎችን ሁሉ እንደገደለ ነው፦
5፥32 *”በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ መግደል ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት ካልሆነ በስተቀር ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፥ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው”* ማለትን ጻፍን፡፡ مِنْ أَجْلِ ذَٰلِكَ كَتَبْنَا عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنَّهُ مَن قَتَلَ نَفْسًا بِغَيْرِ نَفْسٍ أَوْ فَسَادٍ فِي الْأَرْضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ النَّاسَ جَمِيعًا وَمَنْ أَحْيَاهَا فَكَأَنَّمَا أَحْيَا النَّاسَ جَمِيعًا
አንድን ነፍስ ያለ ሕግ መግደል እርሱ አግብቶ ቤተሰብ፣ ነገድ፣ ጎሳ፣ አገር እያለ ሕዝብ የሚሆንበትን የተፈጥሮ ዐላማና ዒላማ መቅጨት ስለሆነ ነፍስ ያለ ሕግ የገደለ ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው። የአር-ረሕማንም ባሮች ያችንም አሏህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ቂሷስ ሕግ የማይገድሉ ናቸው፥ ነገር ግን ያችንም አሏህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ቂሷስ ሕግ በመግደል ይህንንም የሚሠራ ሰው ከዱንያ ፍርድ ቢያመልጥ በአኺራ ከአሏህ ቅጣትን ያገኛል፦
25፥68 *”እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፣ የማያመነዝሩትም ናቸው፡፡ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል”*፡፡ وَالَّذِينَ لَا يَدْعُونَ مَعَ اللَّهِ إِلَـٰهًا آخَرَ وَلَا يَقْتُلُونَ النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ وَلَا يَزْنُونَ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ يَلْقَ أَثَامًا
ቅሉ ግን ወሰን አልፈው የሚገሉትን ሰዎች መግደል ቂሷስ ነው፥ “ቂሷስ” قِصَاص የሚለው ቃል “ቋሶ” قَاصَّ ማለትም “አመሳሰለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማመሳሰል” ማለት ነው። ሰው ጤናማ ሕይወት ይኖር ዘንድ አምላካችን አሏህ ቂሷስን ደንግጓል፦
2፥179 *”ባለ አእምሮዎች ሆይ! ለእናንተም በማመሳሰል ሕግ ውስጥ ሕይወት አለላችሁ፡፡ ትጠነቀቁ ዘንድ ገዳይን መግደል ተደነገገላችሁ”*፡፡ وَلَكُمْ فِي الْقِصَاصِ حَيَاةٌ يَا أُولِي الْأَلْبَابِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ገዳይን መግደል" ሐላል ነው፥ እዚህ አንቀጽ ላይ “ማመሳሰል” ለሚለው ቃል የገባው “ቂሷስ” قِصَاص መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ቂሷስ ወሰን በታለፈበት ላይ ወሰን ያለፈውን ብጤውን ወሰን ማለፍ ነው፦
2፥194 *”የተከበረው ወር በተከበረው ወር አንጻር ነው፡፡ ሑሩማት ሁሉ ቂሷስ ናቸው፥ በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት፡፡ አላህንም ፍሩ አላህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ”*፡፡ الشَّهْرُ الْحَرَامُ بِالشَّهْرِ الْحَرَامِ وَالْحُرُمَاتُ قِصَاصٌ ۚ فَمَنِ اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ فَاعْتَدُوا عَلَيْهِ بِمِثْلِ مَا اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ
"በእናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! እነዚህን የሚጋደሉ ሰዎች መጋደል ፍትሓዊ ነው፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
2፥193 *ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ ۖ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
አሏህ ወሰን አላፊዎን አይወድም፥ ወሰን የሚያልፉት በዳዮች ናቸው። ከመጋደል የሚከለከሉትን ወሰን አይታለፍም፥ ከዚህ ውጪ ወሰን ታልፎባቸው ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፦
22፥39 *”ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው”*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
"በሕግ ቢሆን እንጂ" ማለት እንደዚህ ነው፥ ወሰን አልፎ የሚመጣውን በዳይ ሁሉ ጂሃዱል ዐመሊያህ በመጠቀም መጋደል ሐላል ነው። ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አትግደሉ!
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥191 *"ባገኛችኋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው! ከአወጧችሁም ስፍራ አውጧቸው!* وَاقْتُلُوهُمْ حَيْثُ ثَقِفْتُمُوهُمْ وَأَخْرِجُوهُم مِّنْ حَيْثُ أَخْرَجُوكُمْ
ነቢያችን"ﷺ" እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 610 ድኅረ-ልደት የተውሒድ አንኳር የሆነውን “ላ ኢላሀ ኢልለሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ካወጁ በኃላ የመካ ሙሽሪኮች እሳቸውን ሊያስሩ ወይም ሊገድሉ አሊያም ከመካህ ሊያስወጡ ተማከሩባቸው፦
8፥30 *"እነዚያም የካዱት ሊያስሩህ ወይም ሊገድሉህ ወይም ከመካ ሊያወጡህ በአንተ ላይ ”በመከሩብህ” ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَإِذْ يَمْكُرُ بِكَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لِيُثْبِتُوكَ أَوْ يَقْتُلُوكَ أَوْ يُخْرِجُوكَ
ከዚያም የመካ ሙሽሪኮች እርሳቸውን እና ባልደረቦቻቸው ከመካህ ወደ መዲናህ በ 622 ድኅረ-ልደት አሳደዷቸው፥ የመካ ሙሽሪኮች በደል በዚህ አላበቃ ብሎ መዲናህ ድረስ መጥተው መግደል ጀመሩ። አምላካችን አሏህም ለምእመናን መጋደልን ፈቀደላቸው፦
22፥39 *”ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው”*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
22፥40 *"ለእነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ከማለታቸው በስተቀር ያለ አግባብ ከአገራቸው የተባረሩ ለሆኑት ተፈቀደ"*፡፡ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِم بِغَيْرِ حَقٍّ إِلَّا أَن يَقُولُوا رَبُّنَا اللَّهُ
ያለ አግባብ ከአገራቸው ለተባረሩት ምእመናን መጋደል ከተፈቀደ በኃላ በ 624 ድኅረ-ልደት በበድር ዘመቻ አምላካችን አሏህ፦ "እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ" የሚል አንቀጽ አወረደ፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
"እነዚያ" የሚል አመልካች ተውላጠ-ስም የሚያመለክተው ወሰን አልፈው የሚጋደሉትን የመካህ ሙሽሪኮች ነው፥ አንድ ምእመን መጋደል ያለበት ለክብሩ፣ ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለፓለቲካ አቋሙ ሳይሆን ለአሏህ ብሎ መሆን ስላለበት "በአላህ መንገድ" የሚል መርሕ በአጽንዖትና በአንክሮት ያስቀምጣል። ዐውደ-ንባቡ ላይ "ባገኛችኋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው" የሚለው ከመካ ያወጧቸውን የመካ ሙሽሪኮች ስለሆነ "ከአወጧችሁም ስፍራ አውጧቸው" የሚል ኃይለ-ቃል አለ፦
2፥191 *"ባገኛችኋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው! ከአወጧችሁም ስፍራ አውጧቸው!* وَاقْتُلُوهُمْ حَيْثُ ثَقِفْتُمُوهُمْ وَأَخْرِجُوهُم مِّنْ حَيْثُ أَخْرَجُوكُمْ
የአንድን አንቀጽ ዐረፍተ-ነገሩን ከዐውዱ አያይዞ መረዳት "ፈቲሆት”exegesis” ሲሆን ብዙ ጊዜ የሚሽነሪዎች ችግር የአንድን አንቀጽ ዐረፍተ-ነገሩን ከዐውዱ አፋቶ በመረዳት “ሰጊጎት”Eisegesis” ማድረግ ነው። ሐረጉ ይቀጥልና፦ "መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት፡፡ በተከበረው መስጊድም ዘንድ በእርሱ ውስጥ እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉዋቸው፡፡ ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው! የከሓዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው" ይላል፦
2፥191 *"መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት፡፡ በተከበረው መስጊድም ዘንድ በእርሱ ውስጥ እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉዋቸው፡፡ ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው! የከሓዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው"*፡፡ وَالْفِتْنَةُ أَشَدُّ مِنَ الْقَتْلِ ۚ وَلَا تُقَاتِلُوهُمْ عِندَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ حَتَّىٰ يُقَاتِلُوكُمْ فِيهِ ۖ فَإِن قَاتَلُوكُمْ فَاقْتُلُوهُمْ ۗ كَذَٰلِكَ جَزَاءُ الْكَافِرِينَ
“አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام መካህ ውስጥ የሚገኘው ከዕባህ ሲሆን እዛ ቦታ "እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉዋቸው! ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው" ተብሏል። ከመበደል እና ከመጋደል ቢከለከሉ አሏህ መሓሪ ነውና ወሰን አትለፉባቸው፦
2፥192 *"ቢከለከሉም አላህ መሓሪ አዛኝ ነው"*፡፡ فَإِنِ انتَهَوْا فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
2፥193 *"ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
ቅሉ ግን ወሰን አልፈው እነዚያ በሃይማኖት ከሚጋደሉት፣ ከቤት ከሚያስወጡት፣ በማስወጣትም በሚረዱት በዳዮች ላይ ወሰን ማለፍ ሐላል ነው፦
60፥9 አላህ የሚከለክላችሁ ከእነዚያ በሃይማኖት ከተጋደሉዋችሁ፣ ከቤቶቻችሁም ካወጡዋችሁ፣ እናንተም በማውጣት ላይ ከረዱት ከሓዲዎች እንዳትወዳጁዋቸው ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ قَاتَلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَأَخْرَجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ وَظَاهَرُوا عَلَىٰ إِخْرَاجِكُمْ أَن تَوَلَّوْهُمْ
በተቃራኒው ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሉት እና ከአገሮች ካላወጡት ከሓዲዎች መልካም መዋዋል እና ወደ እነርሱ ማስተካከል አሏህ አይከለክልም፥ አምላካችን አሏህ አስተካካዮችን ይወዳል፦
60፥8 *"ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ ከሓዲዎች መልካም ብትውሉላቸው እና ወደ እነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና"*፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥191 *"ባገኛችኋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው! ከአወጧችሁም ስፍራ አውጧቸው!* وَاقْتُلُوهُمْ حَيْثُ ثَقِفْتُمُوهُمْ وَأَخْرِجُوهُم مِّنْ حَيْثُ أَخْرَجُوكُمْ
ነቢያችን"ﷺ" እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 610 ድኅረ-ልደት የተውሒድ አንኳር የሆነውን “ላ ኢላሀ ኢልለሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ካወጁ በኃላ የመካ ሙሽሪኮች እሳቸውን ሊያስሩ ወይም ሊገድሉ አሊያም ከመካህ ሊያስወጡ ተማከሩባቸው፦
8፥30 *"እነዚያም የካዱት ሊያስሩህ ወይም ሊገድሉህ ወይም ከመካ ሊያወጡህ በአንተ ላይ ”በመከሩብህ” ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَإِذْ يَمْكُرُ بِكَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لِيُثْبِتُوكَ أَوْ يَقْتُلُوكَ أَوْ يُخْرِجُوكَ
ከዚያም የመካ ሙሽሪኮች እርሳቸውን እና ባልደረቦቻቸው ከመካህ ወደ መዲናህ በ 622 ድኅረ-ልደት አሳደዷቸው፥ የመካ ሙሽሪኮች በደል በዚህ አላበቃ ብሎ መዲናህ ድረስ መጥተው መግደል ጀመሩ። አምላካችን አሏህም ለምእመናን መጋደልን ፈቀደላቸው፦
22፥39 *”ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው”*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
22፥40 *"ለእነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ከማለታቸው በስተቀር ያለ አግባብ ከአገራቸው የተባረሩ ለሆኑት ተፈቀደ"*፡፡ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِم بِغَيْرِ حَقٍّ إِلَّا أَن يَقُولُوا رَبُّنَا اللَّهُ
ያለ አግባብ ከአገራቸው ለተባረሩት ምእመናን መጋደል ከተፈቀደ በኃላ በ 624 ድኅረ-ልደት በበድር ዘመቻ አምላካችን አሏህ፦ "እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ" የሚል አንቀጽ አወረደ፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
"እነዚያ" የሚል አመልካች ተውላጠ-ስም የሚያመለክተው ወሰን አልፈው የሚጋደሉትን የመካህ ሙሽሪኮች ነው፥ አንድ ምእመን መጋደል ያለበት ለክብሩ፣ ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለፓለቲካ አቋሙ ሳይሆን ለአሏህ ብሎ መሆን ስላለበት "በአላህ መንገድ" የሚል መርሕ በአጽንዖትና በአንክሮት ያስቀምጣል። ዐውደ-ንባቡ ላይ "ባገኛችኋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው" የሚለው ከመካ ያወጧቸውን የመካ ሙሽሪኮች ስለሆነ "ከአወጧችሁም ስፍራ አውጧቸው" የሚል ኃይለ-ቃል አለ፦
2፥191 *"ባገኛችኋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው! ከአወጧችሁም ስፍራ አውጧቸው!* وَاقْتُلُوهُمْ حَيْثُ ثَقِفْتُمُوهُمْ وَأَخْرِجُوهُم مِّنْ حَيْثُ أَخْرَجُوكُمْ
የአንድን አንቀጽ ዐረፍተ-ነገሩን ከዐውዱ አያይዞ መረዳት "ፈቲሆት”exegesis” ሲሆን ብዙ ጊዜ የሚሽነሪዎች ችግር የአንድን አንቀጽ ዐረፍተ-ነገሩን ከዐውዱ አፋቶ በመረዳት “ሰጊጎት”Eisegesis” ማድረግ ነው። ሐረጉ ይቀጥልና፦ "መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት፡፡ በተከበረው መስጊድም ዘንድ በእርሱ ውስጥ እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉዋቸው፡፡ ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው! የከሓዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው" ይላል፦
2፥191 *"መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት፡፡ በተከበረው መስጊድም ዘንድ በእርሱ ውስጥ እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉዋቸው፡፡ ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው! የከሓዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው"*፡፡ وَالْفِتْنَةُ أَشَدُّ مِنَ الْقَتْلِ ۚ وَلَا تُقَاتِلُوهُمْ عِندَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ حَتَّىٰ يُقَاتِلُوكُمْ فِيهِ ۖ فَإِن قَاتَلُوكُمْ فَاقْتُلُوهُمْ ۗ كَذَٰلِكَ جَزَاءُ الْكَافِرِينَ
“አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام መካህ ውስጥ የሚገኘው ከዕባህ ሲሆን እዛ ቦታ "እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉዋቸው! ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው" ተብሏል። ከመበደል እና ከመጋደል ቢከለከሉ አሏህ መሓሪ ነውና ወሰን አትለፉባቸው፦
2፥192 *"ቢከለከሉም አላህ መሓሪ አዛኝ ነው"*፡፡ فَإِنِ انتَهَوْا فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
2፥193 *"ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
ቅሉ ግን ወሰን አልፈው እነዚያ በሃይማኖት ከሚጋደሉት፣ ከቤት ከሚያስወጡት፣ በማስወጣትም በሚረዱት በዳዮች ላይ ወሰን ማለፍ ሐላል ነው፦
60፥9 አላህ የሚከለክላችሁ ከእነዚያ በሃይማኖት ከተጋደሉዋችሁ፣ ከቤቶቻችሁም ካወጡዋችሁ፣ እናንተም በማውጣት ላይ ከረዱት ከሓዲዎች እንዳትወዳጁዋቸው ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ قَاتَلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَأَخْرَجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ وَظَاهَرُوا عَلَىٰ إِخْرَاجِكُمْ أَن تَوَلَّوْهُمْ
በተቃራኒው ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሉት እና ከአገሮች ካላወጡት ከሓዲዎች መልካም መዋዋል እና ወደ እነርሱ ማስተካከል አሏህ አይከለክልም፥ አምላካችን አሏህ አስተካካዮችን ይወዳል፦
60፥8 *"ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ ከሓዲዎች መልካም ብትውሉላቸው እና ወደ እነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና"*፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አትግደሉ!
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
9፥5 *"የተከበሩትም ወሮች ባለቁ ጊዜ አጋሪዎቹን በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው"*፡፡ فَإِذَا انسَلَخَ الْأَشْهُرُ الْحُرُمُ فَاقْتُلُوا الْمُشْرِكِينَ حَيْثُ
ሑሩማት ሁሉ ቂሷስ ናቸው፥ በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት፡፡ አሏህንም ፍሩ! አሏህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ፦
2፥194 *”የተከበረው ወር በተከበረው ወር አንጻር ነው፡፡ ሑሩማት ሁሉ ቂሷስ ናቸው፥ በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት፡፡ አላህንም ፍሩ! አላህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ”*፡፡ الشَّهْرُ الْحَرَامُ بِالشَّهْرِ الْحَرَامِ وَالْحُرُمَاتُ قِصَاصٌ ۚ فَمَنِ اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ فَاعْتَدُوا عَلَيْهِ بِمِثْلِ مَا اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ
“ሙተቂን” مُتَّقِين ማለት “አሏህን የሚፈሩ” ማለት ነው፥ አሏህ የሚፈራ ሰው የሰውን ሐቅ በመንካት ወሰን አያልፍም፥ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን ማለት ግን ሐላል ነው። የተከበረው ወር በተከበረው ወር አንጻር ነው፥ የወሮች ቁጥር አሏህ ዘንድ ዐሥራ ሁለት ወር ናቸው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ወሮች ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም እና ረጀብ ናቸው፦
9፥36 *የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው*፡፡ إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4662
አቡበከር”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዘመን አላህ ሰማያትን እና ምድር በፈጠረበት ቀን የቀድሞ ሁኔታ ይመለሳል። አንድ ዓመት ዐሥራ ሁለት ወር ነው፥ ከእነርሱም አራቱ የተከበሩ ናቸው። ሦስቱ ተከታታይ ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም ናቸው፥ አራተኛው በጀማዱ-ሣኒ እና በሻዕባን መካከል ያለው ረጀብ ነው*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ الزَّمَانَ قَدِ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ، السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا، أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلاَثٌ مُتَوَالِيَاتٌ، ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ
የመካ አጋሪዎችን የመታገሻ ጊዜ የተከበሩ ወሮች ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም እና ረጀብ ተሰቷቸዋል፥ በዚህ የጊዜ ገደብ ካልተከለከሉ እነዚህ የተከበሩ ወሮች ባለቁ ጊዜ "በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው" ተባለ፦
9፥5 *"የተከበሩትም ወሮች ባለቁ ጊዜ አጋሪዎቹን በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው"*፡፡ فَإِذَا انسَلَخَ الْأَشْهُرُ الْحُرُمُ فَاقْتُلُوا الْمُشْرِكِينَ حَيْثُ
የመካ አጋሪዎች ከሙሐጅሮች ጋር አንዳቸው ለአንዳቸድ ላይ ጦር በድጋሚ እንዳይከፍት በሚል የስምምነት ኪዳን ነበራቸው፦
9፥1 *"ይህች ከአላህ እና ከመልክተኛው ወደ እነዚያ ቃል ኪዳን ወደ ተጋባችኋቸው አጋሪዎች የምትደርስ ንጽሕና ናት"*፡፡ بَرَاءَةٌ مِّنَ اللَّهِ وَرَسُولِهِ إِلَى الَّذِينَ عَاهَدتُّم مِّنَ الْمُشْرِكِينَ
ይህንን ውል አፍርሰው ወደ ጦርነት ሲገቡ ውሉን የሚያድሱበት አራት የተከበሩ ወሮች ተሰጣቸው፥ ከቃል ኪዳንን በኃላ መሓላን በማፍረስ፣ ሃይማኖትን በማነወር እና ትንኮሳውን በመጀመራቸው በተገኙበት እንዲገደሉ ታዘዘ፦
9፥12 *"ከቃል ኪዳናቸው በኋላ መሓላዎቻቸውን ቢያፈርሱ፣ ሃይማኖታችሁንም ቢያነውሩ፣ የክህደት መሪዎችን ከክህደት ይከለከሉ ዘንድ ተዋጉዋቸው፡፡ እነርሱ ቃል ኪዳን የላቸውምና"*፡፡ وَإِن نَّكَثُوا أَيْمَانَهُم مِّن بَعْدِ عَهْدِهِمْ وَطَعَنُوا فِي دِينِكُمْ فَقَاتِلُوا أَئِمَّةَ الْكُفْرِ ۙ إِنَّهُمْ لَا أَيْمَانَ لَهُمْ لَعَلَّهُمْ يَنتَهُونَ
9፥13 *"መሓላዎቻቸውን ያፈረሱትን መልክተኛውንም ለማውጣት ያሰቡትን ሕዝቦች እነርሱ ለመጀመሪያ ጊዜ የጀመሩዋችሁ ሲኾኑ ለምን አትዋጉዋቸውም? ትፈሩዋቸዋላችሁን? ምእምናን እንደ ኾናችሁም አላህ ይበልጥ ልትፈሩት የተገባው ነው"*፡፡ أَلَا تُقَاتِلُونَ قَوْمًا نَّكَثُوا أَيْمَانَهُمْ وَهَمُّوا بِإِخْرَاجِ الرَّسُولِ وَهُم بَدَءُوكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍ ۚ أَتَخْشَوْنَهُمْ ۚ فَاللَّهُ أَحَقُّ أَن تَخْشَوْهُ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
ከአጋሪዎቹ እነዚያ ቃል ኪዳን ምንም ያላጎደሉት እና አንድንም ያልረዱትን ግን እስከ ህልፈተ ሕይወታቸው ሳይነኩ ይኖራሉ፦
9፥4 *"ከአጋሪዎቹ እነዚያ ቃል ኪዳን የተጋባችኋቸው እና ከዚያም ምንም ያላጎደሉባችሁ በእናንተ ላይም አንድንም ያልረዱባችሁ ሲቀሩ፤ እነዚህን ቃል ኪዳናቸውን እስከ ጊዜያቸው መጨረሻ ሙሉላቸው፡፡ አላህ ጥንቁቆችን ይወዳልና"*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ عَاهَدتُّم مِّنَ الْمُشْرِكِينَ ثُمَّ لَمْ يَنقُصُوكُمْ شَيْئًا وَلَمْ يُظَاهِرُوا عَلَيْكُمْ أَحَدًا فَأَتِمُّوا إِلَيْهِمْ عَهْدَهُمْ إِلَىٰ مُدَّتِهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَّقِينَ
"አሏህ የምሠራውን ያየኛል፣ የምናገረውን ይሰማኛል፣ የማስበውን ያውቅብኛል" ብለው የሚፈሩትን ሙተቂን ባሮቹን ይወዳል፥ እነዚያ በአል-መሥጂዱል ሐረም ዘንድ ቃል ኪዳን የተጋቡት ሙሽሪኮች በውሉ መሠረት ቀጥ እስካሉ ድረስ ሳይነኩ ቀጥ ተብሎላቸዋል፦
9፥7 *"ለአጋሪዎቹ አላህ ዘንድ እና እመልክተኛው ዘንድ ቃል ኪዳን እንዴት ይኖራቸዋል? እነዚያ በተከበረው መስጊድ ዘንድ ቃል ኪዳን የተጋባችኋቸው ብቻ ሲቀሩ፡፡ እነዚህ በቃል ኪዳናቸው ለእናንተ ቀጥ እስካሉላችሁ ድረስ ለእነርሱም ቀጥ በሉላቸው፡፡ አላህ ጥንቁቆችን ይወዳልና"*፡፡ كَيْفَ يَكُونُ لِلْمُشْرِكِينَ عَهْدٌ عِندَ اللَّهِ وَعِندَ رَسُولِهِ إِلَّا الَّذِينَ عَاهَدتُّمْ عِندَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ فَمَا اسْتَقَامُوا لَكُمْ فَاسْتَقِيمُوا لَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَّقِينَ
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
9፥5 *"የተከበሩትም ወሮች ባለቁ ጊዜ አጋሪዎቹን በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው"*፡፡ فَإِذَا انسَلَخَ الْأَشْهُرُ الْحُرُمُ فَاقْتُلُوا الْمُشْرِكِينَ حَيْثُ
ሑሩማት ሁሉ ቂሷስ ናቸው፥ በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት፡፡ አሏህንም ፍሩ! አሏህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ፦
2፥194 *”የተከበረው ወር በተከበረው ወር አንጻር ነው፡፡ ሑሩማት ሁሉ ቂሷስ ናቸው፥ በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት፡፡ አላህንም ፍሩ! አላህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ”*፡፡ الشَّهْرُ الْحَرَامُ بِالشَّهْرِ الْحَرَامِ وَالْحُرُمَاتُ قِصَاصٌ ۚ فَمَنِ اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ فَاعْتَدُوا عَلَيْهِ بِمِثْلِ مَا اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ
“ሙተቂን” مُتَّقِين ማለት “አሏህን የሚፈሩ” ማለት ነው፥ አሏህ የሚፈራ ሰው የሰውን ሐቅ በመንካት ወሰን አያልፍም፥ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን ማለት ግን ሐላል ነው። የተከበረው ወር በተከበረው ወር አንጻር ነው፥ የወሮች ቁጥር አሏህ ዘንድ ዐሥራ ሁለት ወር ናቸው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ወሮች ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም እና ረጀብ ናቸው፦
9፥36 *የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው*፡፡ إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4662
አቡበከር”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዘመን አላህ ሰማያትን እና ምድር በፈጠረበት ቀን የቀድሞ ሁኔታ ይመለሳል። አንድ ዓመት ዐሥራ ሁለት ወር ነው፥ ከእነርሱም አራቱ የተከበሩ ናቸው። ሦስቱ ተከታታይ ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም ናቸው፥ አራተኛው በጀማዱ-ሣኒ እና በሻዕባን መካከል ያለው ረጀብ ነው*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ الزَّمَانَ قَدِ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ، السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا، أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلاَثٌ مُتَوَالِيَاتٌ، ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ
የመካ አጋሪዎችን የመታገሻ ጊዜ የተከበሩ ወሮች ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም እና ረጀብ ተሰቷቸዋል፥ በዚህ የጊዜ ገደብ ካልተከለከሉ እነዚህ የተከበሩ ወሮች ባለቁ ጊዜ "በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው" ተባለ፦
9፥5 *"የተከበሩትም ወሮች ባለቁ ጊዜ አጋሪዎቹን በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው"*፡፡ فَإِذَا انسَلَخَ الْأَشْهُرُ الْحُرُمُ فَاقْتُلُوا الْمُشْرِكِينَ حَيْثُ
የመካ አጋሪዎች ከሙሐጅሮች ጋር አንዳቸው ለአንዳቸድ ላይ ጦር በድጋሚ እንዳይከፍት በሚል የስምምነት ኪዳን ነበራቸው፦
9፥1 *"ይህች ከአላህ እና ከመልክተኛው ወደ እነዚያ ቃል ኪዳን ወደ ተጋባችኋቸው አጋሪዎች የምትደርስ ንጽሕና ናት"*፡፡ بَرَاءَةٌ مِّنَ اللَّهِ وَرَسُولِهِ إِلَى الَّذِينَ عَاهَدتُّم مِّنَ الْمُشْرِكِينَ
ይህንን ውል አፍርሰው ወደ ጦርነት ሲገቡ ውሉን የሚያድሱበት አራት የተከበሩ ወሮች ተሰጣቸው፥ ከቃል ኪዳንን በኃላ መሓላን በማፍረስ፣ ሃይማኖትን በማነወር እና ትንኮሳውን በመጀመራቸው በተገኙበት እንዲገደሉ ታዘዘ፦
9፥12 *"ከቃል ኪዳናቸው በኋላ መሓላዎቻቸውን ቢያፈርሱ፣ ሃይማኖታችሁንም ቢያነውሩ፣ የክህደት መሪዎችን ከክህደት ይከለከሉ ዘንድ ተዋጉዋቸው፡፡ እነርሱ ቃል ኪዳን የላቸውምና"*፡፡ وَإِن نَّكَثُوا أَيْمَانَهُم مِّن بَعْدِ عَهْدِهِمْ وَطَعَنُوا فِي دِينِكُمْ فَقَاتِلُوا أَئِمَّةَ الْكُفْرِ ۙ إِنَّهُمْ لَا أَيْمَانَ لَهُمْ لَعَلَّهُمْ يَنتَهُونَ
9፥13 *"መሓላዎቻቸውን ያፈረሱትን መልክተኛውንም ለማውጣት ያሰቡትን ሕዝቦች እነርሱ ለመጀመሪያ ጊዜ የጀመሩዋችሁ ሲኾኑ ለምን አትዋጉዋቸውም? ትፈሩዋቸዋላችሁን? ምእምናን እንደ ኾናችሁም አላህ ይበልጥ ልትፈሩት የተገባው ነው"*፡፡ أَلَا تُقَاتِلُونَ قَوْمًا نَّكَثُوا أَيْمَانَهُمْ وَهَمُّوا بِإِخْرَاجِ الرَّسُولِ وَهُم بَدَءُوكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍ ۚ أَتَخْشَوْنَهُمْ ۚ فَاللَّهُ أَحَقُّ أَن تَخْشَوْهُ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
ከአጋሪዎቹ እነዚያ ቃል ኪዳን ምንም ያላጎደሉት እና አንድንም ያልረዱትን ግን እስከ ህልፈተ ሕይወታቸው ሳይነኩ ይኖራሉ፦
9፥4 *"ከአጋሪዎቹ እነዚያ ቃል ኪዳን የተጋባችኋቸው እና ከዚያም ምንም ያላጎደሉባችሁ በእናንተ ላይም አንድንም ያልረዱባችሁ ሲቀሩ፤ እነዚህን ቃል ኪዳናቸውን እስከ ጊዜያቸው መጨረሻ ሙሉላቸው፡፡ አላህ ጥንቁቆችን ይወዳልና"*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ عَاهَدتُّم مِّنَ الْمُشْرِكِينَ ثُمَّ لَمْ يَنقُصُوكُمْ شَيْئًا وَلَمْ يُظَاهِرُوا عَلَيْكُمْ أَحَدًا فَأَتِمُّوا إِلَيْهِمْ عَهْدَهُمْ إِلَىٰ مُدَّتِهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَّقِينَ
"አሏህ የምሠራውን ያየኛል፣ የምናገረውን ይሰማኛል፣ የማስበውን ያውቅብኛል" ብለው የሚፈሩትን ሙተቂን ባሮቹን ይወዳል፥ እነዚያ በአል-መሥጂዱል ሐረም ዘንድ ቃል ኪዳን የተጋቡት ሙሽሪኮች በውሉ መሠረት ቀጥ እስካሉ ድረስ ሳይነኩ ቀጥ ተብሎላቸዋል፦
9፥7 *"ለአጋሪዎቹ አላህ ዘንድ እና እመልክተኛው ዘንድ ቃል ኪዳን እንዴት ይኖራቸዋል? እነዚያ በተከበረው መስጊድ ዘንድ ቃል ኪዳን የተጋባችኋቸው ብቻ ሲቀሩ፡፡ እነዚህ በቃል ኪዳናቸው ለእናንተ ቀጥ እስካሉላችሁ ድረስ ለእነርሱም ቀጥ በሉላቸው፡፡ አላህ ጥንቁቆችን ይወዳልና"*፡፡ كَيْفَ يَكُونُ لِلْمُشْرِكِينَ عَهْدٌ عِندَ اللَّهِ وَعِندَ رَسُولِهِ إِلَّا الَّذِينَ عَاهَدتُّمْ عِندَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ فَمَا اسْتَقَامُوا لَكُمْ فَاسْتَقِيمُوا لَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَّقِينَ
በአናቅጽ ማብቂያ ላይ፦ "አላህንም ፍሩ! አላህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ" "ምእምናን እንደ ኾናችሁም አላህ ይበልጥ ልትፈሩት የተገባው ነው" "አላህ ጥንቁቆችን ይወዳልና" መባሉ በራሱ ጂሃዱል ዐመሊያህ ከነፍሢያህ ባሻገር ለሊሏሂ ተብሎ የሚደረግ ጅሁድ መሆኑን አመላካች ነው። በጦርነቱ የተማረኩ እና የተከበቡ መጠባበቅ በየመንገዱ ይደረግላቸዋል፥ ይህም ወደ አሏህ በተውባህ መጥተው ሶላትንም በደንቡ ቢሰግዱ፣ ግዴታ ምጽዋትንም ቢሰጡ መንገድ ይለቀቅላቸዋል። ያንን ካደረጉ የሃይማኖት ወንድሞቻችሁ ናቸው፦
9፥5 *"ያዙዋቸውም፣ ክበቡዋቸውም፣ ለእነርሱም መጠባበቅ በየመንገዱ ተቀመጡ፡፡ ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም በደንቡ ቢሰግዱ፣ ግዴታ ምጽዋትንም ቢሰጡ መንገዳቸውን ልቀቁላቸው፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና"*፡፡ وَجَدتُّمُوهُمْ وَخُذُوهُمْ وَاحْصُرُوهُمْ وَاقْعُدُوا لَهُمْ كُلَّ مَرْصَدٍ ۚ فَإِن تَابُوا وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ فَخَلُّوا سَبِيلَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
9፥11 *"ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም ቢሰግዱ፣ ዘካንም ቢሰጡ የሃይማኖት ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦችም አንቀጾችን እናብራራለን"*፡፡ فَإِن تَابُوا وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ فَإِخْوَانُكُمْ فِي الدِّينِ ۗ وَنُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
አንድ ምርኮኛ በፍልሚያው ወቅት ሳይሠልም ተማርኮ ጥገኝነት"Asylum" ቢጠይቅ ምንም ሳይነካ የአሏህን ንግግር እስኪሰማ ዘንድ ጥገኝነት ይሰጠዋል፥ ጥበቃ እንዲደረግለት ወደ መጠበቂያው ስፍራ ይወሰዳል፦
9፥6 *"ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ የአላህን ንግግር እስኪሰማ ዘንድ አስጠጋው! ከዚያም ወደ መጠበቂያው ስፍራ አድርሰው፡፡ ይህ እነርሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው ነው"*፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ أَبْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ۚ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْلَمُونَ
ምርኮኛው የአሏህን ንግግር ከቃሪው ሲሰማ ልቡ የመማረክ አጋጣሚ ስላለው ማሰማቱ ጥሩ የሂዳያህ ሰበብ ነው። ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
9፥5 *"ያዙዋቸውም፣ ክበቡዋቸውም፣ ለእነርሱም መጠባበቅ በየመንገዱ ተቀመጡ፡፡ ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም በደንቡ ቢሰግዱ፣ ግዴታ ምጽዋትንም ቢሰጡ መንገዳቸውን ልቀቁላቸው፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና"*፡፡ وَجَدتُّمُوهُمْ وَخُذُوهُمْ وَاحْصُرُوهُمْ وَاقْعُدُوا لَهُمْ كُلَّ مَرْصَدٍ ۚ فَإِن تَابُوا وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ فَخَلُّوا سَبِيلَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
9፥11 *"ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም ቢሰግዱ፣ ዘካንም ቢሰጡ የሃይማኖት ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦችም አንቀጾችን እናብራራለን"*፡፡ فَإِن تَابُوا وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ فَإِخْوَانُكُمْ فِي الدِّينِ ۗ وَنُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
አንድ ምርኮኛ በፍልሚያው ወቅት ሳይሠልም ተማርኮ ጥገኝነት"Asylum" ቢጠይቅ ምንም ሳይነካ የአሏህን ንግግር እስኪሰማ ዘንድ ጥገኝነት ይሰጠዋል፥ ጥበቃ እንዲደረግለት ወደ መጠበቂያው ስፍራ ይወሰዳል፦
9፥6 *"ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ የአላህን ንግግር እስኪሰማ ዘንድ አስጠጋው! ከዚያም ወደ መጠበቂያው ስፍራ አድርሰው፡፡ ይህ እነርሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው ነው"*፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ أَبْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ۚ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْلَمُونَ
ምርኮኛው የአሏህን ንግግር ከቃሪው ሲሰማ ልቡ የመማረክ አጋጣሚ ስላለው ማሰማቱ ጥሩ የሂዳያህ ሰበብ ነው። ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አትግደሉ!
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥193 *"ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው"*። وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ
ዓለም እስኪሰማና እስኪስማማ ድረስ ጂሃድ በሐቅ እና በባጢል መካከል ያለ ትግል ነው፥ እስከ ፍርዱ ቀን ድረስ እውነት ለማንገሥ ሐሠትን ለማርከሥ መጋደል “ፈርዱል ኪፋያህ” فَرْض الكِفَايَة ማለትም “የጥቅል ግዴታ” ነው፦
2፥193 *"ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው"*። وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ
አንቀጹን ልብ ብለነው ከሆነ "ተጋደሉ" እንጂ "ግደሉ" አይልም። ልዩነቱን እስቲ እንመልከት፦
4፥84 *"በአላህም መንገድ ተጋደል"*፡፡ فَقَاتِلْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ
2፥244 *"በአላህም መንገድ ተጋደሉ"*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ተጋደል" ለሚለው የገባው ቃል "ቃቲል" قَاتِلْ ሲሆን "ተጋደሉ" ለሚለው ደግሞ "ቃቲሉ" قَاتِلُوا ነው። "ግደል" ለማለት ቢሆን ኖሮ "ኡቅቱል" اقْتُلْ ሲሆን "ግደሉ" ለማለት ደግሞ "ኡቅቱሉ" اقْتُلُوا ይሆን ነበር፥ ተጨማሪ አንድ አንቀጽ እንመልከት፦
9፥111 *"በአላህ መንገድ ላይ ይጋደላሉ፣ ይገድላሉ፣ ይገደላሉ"*፡፡ يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ فَيَقْتُلُونَ وَيُقْتَلُونَ
አያችሁ? "ይጋደላሉ" ለሚለው የገባው ቃል "ዩቃቲሉነ" يُقَاتِلُونَ ሲሆን "ይገድላሉ" ለሚለው ግን "የቅቱሉነ" يَقْتُلُونَ ነው። "ቀትል" قَتْل ማለትም "መግደል" እና "ቂታል" قِتَال ማለትም "ገድል" ሁለት ለየቅል ቃላት እና ትርጉም አላቸው፥ ስለዚህ "መጋደል" ወይም "ገድል" ማለት ጂሃዱል ቀልቢያህ፣ ጂሃዱል ቀውሊያህ እና ጂሃዱል ዐመሊያህ ተጠቅሞ የአሏህን ንግግር የበላይ ማድረግ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 65
አቡ ሙሣ እንደተረከው፦ "አንድ ሰው ወደ ነቢዩ"ﷺ" መጥቶ፦ *"የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! የትኛው መጋደል ነው በአሏህ መንገድ መጋደል? ከእኛ መካከል በቁጣውና በንዴት ምክንያት የሚጋደል አለ፥ አንዳንዱ ለኩራትና ለንዴት የሚጋደል አለ" ብሎ ጠየቀ። እርሳቸውም ወደ እርሱ ከፍ ብለው፦ "የአሏህ ንግግር የበላይ ለማድረግ የሚጋደል እርሱ ነው በአሏህ መንገድ የሚጋደል" ብለው መለሱለት"*። عَنْ أَبِي مُوسَى، قَالَ جَاءَ رَجُلٌ إِلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ يَا رَسُولَ اللَّهِ، مَا الْقِتَالُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ فَإِنَّ أَحَدَنَا يُقَاتِلُ غَضَبًا، وَيُقَاتِلُ حَمِيَّةً. فَرَفَعَ إِلَيْهِ رَأْسَهُ ـ قَالَ وَمَا رَفَعَ إِلَيْهِ رَأْسَهُ إِلاَّ أَنَّهُ كَانَ قَائِمًا ـ فَقَالَ " مَنْ قَاتَلَ لِتَكُونَ كَلِمَةُ اللَّهِ هِيَ الْعُلْيَا فَهُوَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ
ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአሏህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ከኩፋሮች ጋር እንጋደላለን፥ ዓለም በአሏህ ሸሪዓህ እስክትደዳደር ድረስ መጋደሉ ይቀጥላል። ተወዳጁ ነቢያች"ﷺ" የታዘዙበት መርሕ ይህ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3 ሐዲስ 18
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ሰዎችን "ከአሏህ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ አለመኖሩን እና ሙሐመድም የአሏህ መልእክተኛ ነው" ብለው እስኪመሰክሩ፣ ሶላትን እስኪቆሙ እና ዘካህን እስኪያወጡ ድረስ እንድጋደላቸው ታዝዣለሁ"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أُمِرْتُ أَنْ أُقَاتِلَ النَّاسَ حَتَّى يَشْهَدُوا أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ، وَيُقِيمُوا الصَّلاَةَ، وَيُؤْتُوا الزَّكَاةَ
እዚህም ሐዲስ ላይ "አን ኡቃቲለ" أَنْ أُقَاتِلَ ማለትም "እንድጋደል" የሚል ቃል እንጂ "አን አቅቱለ" أَنْ أَقْتُلَ ማለትም "እንድገድል" የሚል ቃል የለም። ገድል አጠቃላይ ሦስቱንም የጂሃድ ክፍል የሚይዝ ቃል ነው፦
ሪያዱ አስ-ሷሊሒን መጽሐፍ 1, ሐዲስ 184
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ፦ *“ከእናንተ ውስጥ እኩይ ነገር ያየ በእጁ ይቀይረው፣ ካልቻለ በምላሱ ያውግዝ፣ ይህንንም ካልቻለ በልቡ ይጥላው። በልብ መጥላት ደካማው ኢማን ነው”*። عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول: “من رأى الخد منكرًا فليغيره بيده ، فإن لم يستطع فبلسانه، فإن لم يستطع فبقلبه وذلك أضعف الإيمان
በእጅ፣ በምላስ እና በልቡ ያልታገለ የጎመንዘር ያህል ኢማን የለውም። ምእምናን ማለት በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአሏህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፥ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው። አሏህ እኛን ውርደት ያከናነበን ከጂሃድ በመራቃችን ነው፦
49፥15 *ምእምናን እነዚያ በአላህ እና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም ያልተጠራጠሩት “በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው”፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው*፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 47
ኢብኑ ዑመር”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በሪባ በተገበያያቹህ ጊዜ፣ ከብቶችን በተከትላችሁ ጊዜ፣ እርሻኝ በወዳዳቹህ ጊዜ እና ጂሃድን በተዋቹህ ጊዜ አሏህ ውርደት ያከናንባችኃል፥ ይህንንም ውርደት ወደ ዲናቹህ እስካልተመለሳቹህ ድረስ ከእናንተ አያነሳም”*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ إِذَا تَبَايَعْتُمْ بِالْعِينَةِ وَأَخَذْتُمْ أَذْنَابَ الْبَقَرِ وَرَضِيتُمْ بِالزَّرْعِ وَتَرَكْتُمُ الْجِهَادَ سَلَّطَ اللَّهُ عَلَيْكُمْ ذُلاًّ لاَ يَنْزِعُهُ حَتَّى تَرْجِعُوا إِلَى دِينِكُمْ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥193 *"ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው"*። وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ
ዓለም እስኪሰማና እስኪስማማ ድረስ ጂሃድ በሐቅ እና በባጢል መካከል ያለ ትግል ነው፥ እስከ ፍርዱ ቀን ድረስ እውነት ለማንገሥ ሐሠትን ለማርከሥ መጋደል “ፈርዱል ኪፋያህ” فَرْض الكِفَايَة ማለትም “የጥቅል ግዴታ” ነው፦
2፥193 *"ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው"*። وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ
አንቀጹን ልብ ብለነው ከሆነ "ተጋደሉ" እንጂ "ግደሉ" አይልም። ልዩነቱን እስቲ እንመልከት፦
4፥84 *"በአላህም መንገድ ተጋደል"*፡፡ فَقَاتِلْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ
2፥244 *"በአላህም መንገድ ተጋደሉ"*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ተጋደል" ለሚለው የገባው ቃል "ቃቲል" قَاتِلْ ሲሆን "ተጋደሉ" ለሚለው ደግሞ "ቃቲሉ" قَاتِلُوا ነው። "ግደል" ለማለት ቢሆን ኖሮ "ኡቅቱል" اقْتُلْ ሲሆን "ግደሉ" ለማለት ደግሞ "ኡቅቱሉ" اقْتُلُوا ይሆን ነበር፥ ተጨማሪ አንድ አንቀጽ እንመልከት፦
9፥111 *"በአላህ መንገድ ላይ ይጋደላሉ፣ ይገድላሉ፣ ይገደላሉ"*፡፡ يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ فَيَقْتُلُونَ وَيُقْتَلُونَ
አያችሁ? "ይጋደላሉ" ለሚለው የገባው ቃል "ዩቃቲሉነ" يُقَاتِلُونَ ሲሆን "ይገድላሉ" ለሚለው ግን "የቅቱሉነ" يَقْتُلُونَ ነው። "ቀትል" قَتْل ማለትም "መግደል" እና "ቂታል" قِتَال ማለትም "ገድል" ሁለት ለየቅል ቃላት እና ትርጉም አላቸው፥ ስለዚህ "መጋደል" ወይም "ገድል" ማለት ጂሃዱል ቀልቢያህ፣ ጂሃዱል ቀውሊያህ እና ጂሃዱል ዐመሊያህ ተጠቅሞ የአሏህን ንግግር የበላይ ማድረግ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 65
አቡ ሙሣ እንደተረከው፦ "አንድ ሰው ወደ ነቢዩ"ﷺ" መጥቶ፦ *"የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! የትኛው መጋደል ነው በአሏህ መንገድ መጋደል? ከእኛ መካከል በቁጣውና በንዴት ምክንያት የሚጋደል አለ፥ አንዳንዱ ለኩራትና ለንዴት የሚጋደል አለ" ብሎ ጠየቀ። እርሳቸውም ወደ እርሱ ከፍ ብለው፦ "የአሏህ ንግግር የበላይ ለማድረግ የሚጋደል እርሱ ነው በአሏህ መንገድ የሚጋደል" ብለው መለሱለት"*። عَنْ أَبِي مُوسَى، قَالَ جَاءَ رَجُلٌ إِلَى النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ يَا رَسُولَ اللَّهِ، مَا الْقِتَالُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ فَإِنَّ أَحَدَنَا يُقَاتِلُ غَضَبًا، وَيُقَاتِلُ حَمِيَّةً. فَرَفَعَ إِلَيْهِ رَأْسَهُ ـ قَالَ وَمَا رَفَعَ إِلَيْهِ رَأْسَهُ إِلاَّ أَنَّهُ كَانَ قَائِمًا ـ فَقَالَ " مَنْ قَاتَلَ لِتَكُونَ كَلِمَةُ اللَّهِ هِيَ الْعُلْيَا فَهُوَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ
ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአሏህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ከኩፋሮች ጋር እንጋደላለን፥ ዓለም በአሏህ ሸሪዓህ እስክትደዳደር ድረስ መጋደሉ ይቀጥላል። ተወዳጁ ነቢያች"ﷺ" የታዘዙበት መርሕ ይህ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3 ሐዲስ 18
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ሰዎችን "ከአሏህ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ አለመኖሩን እና ሙሐመድም የአሏህ መልእክተኛ ነው" ብለው እስኪመሰክሩ፣ ሶላትን እስኪቆሙ እና ዘካህን እስኪያወጡ ድረስ እንድጋደላቸው ታዝዣለሁ"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أُمِرْتُ أَنْ أُقَاتِلَ النَّاسَ حَتَّى يَشْهَدُوا أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ، وَيُقِيمُوا الصَّلاَةَ، وَيُؤْتُوا الزَّكَاةَ
እዚህም ሐዲስ ላይ "አን ኡቃቲለ" أَنْ أُقَاتِلَ ማለትም "እንድጋደል" የሚል ቃል እንጂ "አን አቅቱለ" أَنْ أَقْتُلَ ማለትም "እንድገድል" የሚል ቃል የለም። ገድል አጠቃላይ ሦስቱንም የጂሃድ ክፍል የሚይዝ ቃል ነው፦
ሪያዱ አስ-ሷሊሒን መጽሐፍ 1, ሐዲስ 184
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ፦ *“ከእናንተ ውስጥ እኩይ ነገር ያየ በእጁ ይቀይረው፣ ካልቻለ በምላሱ ያውግዝ፣ ይህንንም ካልቻለ በልቡ ይጥላው። በልብ መጥላት ደካማው ኢማን ነው”*። عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول: “من رأى الخد منكرًا فليغيره بيده ، فإن لم يستطع فبلسانه، فإن لم يستطع فبقلبه وذلك أضعف الإيمان
በእጅ፣ በምላስ እና በልቡ ያልታገለ የጎመንዘር ያህል ኢማን የለውም። ምእምናን ማለት በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአሏህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፥ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው። አሏህ እኛን ውርደት ያከናነበን ከጂሃድ በመራቃችን ነው፦
49፥15 *ምእምናን እነዚያ በአላህ እና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም ያልተጠራጠሩት “በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው”፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው*፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 47
ኢብኑ ዑመር”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በሪባ በተገበያያቹህ ጊዜ፣ ከብቶችን በተከትላችሁ ጊዜ፣ እርሻኝ በወዳዳቹህ ጊዜ እና ጂሃድን በተዋቹህ ጊዜ አሏህ ውርደት ያከናንባችኃል፥ ይህንንም ውርደት ወደ ዲናቹህ እስካልተመለሳቹህ ድረስ ከእናንተ አያነሳም”*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ إِذَا تَبَايَعْتُمْ بِالْعِينَةِ وَأَخَذْتُمْ أَذْنَابَ الْبَقَرِ وَرَضِيتُمْ بِالزَّرْعِ وَتَرَكْتُمُ الْجِهَادَ سَلَّطَ اللَّهُ عَلَيْكُمْ ذُلاًّ لاَ يَنْزِعُهُ حَتَّى تَرْجِعُوا إِلَى دِينِكُمْ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አትግደሉ!
ገቢር አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
9፥29 *”እነዚያን በአላህ እና በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑትን፣ አላህ እና መልክተኛዉ እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትን እና “ከ”እነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እዉነተኛዉንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ሆነዉ ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተጋደሏቸው”*። قَٰتِلُوا۟ ٱلَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِٱللَّهِ وَلَا بِٱلْيَوْمِ ٱلْـَٔاخِرِ وَلَا يُحَرِّمُونَ مَا حَرَّمَ ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥ وَلَا يَدِينُونَ دِينَ ٱلْحَقِّ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حَتَّىٰ يُعْطُوا۟ ٱلْجِزْيَةَ عَن يَدٍۢ وَهُمْ صَٰغِرُونَ
“አህሉል ኪታብ ” أَهْلُ الْكِتَابِ ማለት "የመጽሐፉ ሰዎች" ማለት ሲሆን ክርስቲያኖች እና አይሁዳውያን ናቸው፥ ከአህሉል ኪታብ ጋር መልካም በሆነች ሙግት እንጂ አትሟገቱ፦
29፥46 *"የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር"*። وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ
"እነዚያን የበደሉት" የተባሉት ከአህሉል ኪታብ መካከል ዕውር ድንብር ጸለምተኛ አመለካከል ያላቸው ናቸው፥ ወደ እኛ የተወረደው ቁርኣን እና ወደ እነርሱ የተወረደው የትምህርቱ ጭብጥ ተውሒድ ስለሆነ "አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው" በሉ! ተብሏል፦
29፥46 *"በሉም «በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን"*፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ አሏህ ብቻ ነው፥ እኛም ለእርሱ "ሙሥሊሙን" مُسْلِمُون ነን። እንግዲህ እኛ፦ "አሏህ አንድ ማንነትን እና ምንነት ነው" ብለን የምናምን ሙሥሊሙን እነርሱን የምንጣራው "አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው" የሚል ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 2
“ኢብኑ ዐባሥ እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙዓዝን ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ *”ከመጽሐፍ ሰዎች የሆኑ ሕዝቦች ታገኛለህ፡፡ በቅድሚያ የላቀውን አሏህን አንድ ነው እንዲሉ ትጠራቸዋለህ”* ። يَقُولُ سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، يَقُولُ لَمَّا بَعَثَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مُعَاذًا نَحْوَ الْيَمَنِ قَالَ لَهُ " إِنَّكَ تَقْدَمُ عَلَى قَوْمٍ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ فَلْيَكُنْ أَوَّلَ مَا تَدْعُوهُمْ إِلَى أَنْ يُوَحِّدُوا اللَّهَ تَعَالَى
እዚህ ሐዲስ ላይ “ዩወሐዱ” يُوَحِّدُوا የሚለው የግስ መደብ ይሰመርበት! " ዋሒድ” وَٰحِد የሚለው ቃል "ወሐደ" وَحَّدَ ማለትም "አንድ አደረገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አንድ" ማለት ነው። "ተውሒድ" تَوْحِيد ማለት "አንድነት" ማለት ሲሆን አሏህ አንድ አድርጎ ከፍጡራን የመነጠሉ እሳቤ ነው፥ ይህንን እሳቤ የሚያራምድ “ሙዋሒድ” مُوَٰحِد ይባላል። አህሉል ኪታብን ስናገኛቸው ቅድሚያ ወደ ተውሒድ እሳቤ እንጠራቸዋለን፥ ይህ ተውሒድ "ላ “ላ ኢላሀ ኢልለሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 24 ሐዲስ 1
“ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙዓዝን"ረ.ዐ." ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ *"ከአሏህ በቀር አምላክ እንደሌለ እና እኔም የአሏህ መልእክተኛ መሆኔን እንዲመሰክሩ ጥራቸው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم بَعَثَ مُعَاذًا ـ رضى الله عنه ـ إِلَى الْيَمَنِ فَقَالَ " ادْعُهُمْ إِلَى شَهَادَةِ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، وَأَنِّي رَسُولُ اللّٰه
ይህንን ጥሪ ተቀብለው ከሠለሙ ይሁንና ይበል የሚያስብል ነው። ቅሉ ግን አሻፈረኝ ብለው በአሏህ እና በመጨረሻዉ ቀን ካላመኑ እንዲሁ አሏህ እና መልክተኛዉ እርም ያደረጉትንም እርም ካላደረጉ ጂዚያህ መክፈል ብቻ ይወጅብባቸዋል፦
9፥29 *”እነዚያን በአላህ እና በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑትን፣ አላህ እና መልክተኛዉ እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትን እና “ከ”እነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እዉነተኛዉንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ሆነዉ ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተጋደሏቸው”*። قَٰتِلُوا۟ ٱلَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِٱللَّهِ وَلَا بِٱلْيَوْمِ ٱلْـَٔاخِرِ وَلَا يُحَرِّمُونَ مَا حَرَّمَ ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥ وَلَا يَدِينُونَ دِينَ ٱلْحَقِّ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حَتَّىٰ يُعْطُوا۟ ٱلْجِزْيَةَ عَن يَدٍۢ وَهُمْ صَٰغِرُونَ
"ጂዝያህ” جِزْيَةَ የሚለው ቃል "ጀዛ" جَزَى ማለትም "ከፈለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ክፍያ" ማለት ነው፥ ይህም ክፍያ "ግብር" ነው። አንቀጹ የሚለው "ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ አስልሟቸው" ሳይሆን "ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተጋደሏቸው" ነው፥ በደውለቱ አሽ-ሸሪዓህ ሥር ያሉ ምእመናን ዘካህን ግብር አርገው ሲከፍሉ አህሉል ኪታብ ደግሞ ጂዝያህን ግብር አርገው ይከፍላሉ። አንቀጹ ላይ በሃይማኖት ስለማስገደድ የሚናገርበት ሽታው የለውም፥ በተረፈ በሃይማኖት ማስገደድ ሆነ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ማስገደድ በሸሪዓችን የለም፦
2፥256 *"በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ"*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
10፥99 *"ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?"*። وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
አሏህ ለሁላችንም ሂዳያህ ይስጠን! አሚን።
""""""""ተፈፀመ"""""""""""
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገቢር አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
9፥29 *”እነዚያን በአላህ እና በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑትን፣ አላህ እና መልክተኛዉ እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትን እና “ከ”እነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እዉነተኛዉንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ሆነዉ ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተጋደሏቸው”*። قَٰتِلُوا۟ ٱلَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِٱللَّهِ وَلَا بِٱلْيَوْمِ ٱلْـَٔاخِرِ وَلَا يُحَرِّمُونَ مَا حَرَّمَ ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥ وَلَا يَدِينُونَ دِينَ ٱلْحَقِّ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حَتَّىٰ يُعْطُوا۟ ٱلْجِزْيَةَ عَن يَدٍۢ وَهُمْ صَٰغِرُونَ
“አህሉል ኪታብ ” أَهْلُ الْكِتَابِ ማለት "የመጽሐፉ ሰዎች" ማለት ሲሆን ክርስቲያኖች እና አይሁዳውያን ናቸው፥ ከአህሉል ኪታብ ጋር መልካም በሆነች ሙግት እንጂ አትሟገቱ፦
29፥46 *"የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር"*። وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ
"እነዚያን የበደሉት" የተባሉት ከአህሉል ኪታብ መካከል ዕውር ድንብር ጸለምተኛ አመለካከል ያላቸው ናቸው፥ ወደ እኛ የተወረደው ቁርኣን እና ወደ እነርሱ የተወረደው የትምህርቱ ጭብጥ ተውሒድ ስለሆነ "አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው" በሉ! ተብሏል፦
29፥46 *"በሉም «በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን"*፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ አሏህ ብቻ ነው፥ እኛም ለእርሱ "ሙሥሊሙን" مُسْلِمُون ነን። እንግዲህ እኛ፦ "አሏህ አንድ ማንነትን እና ምንነት ነው" ብለን የምናምን ሙሥሊሙን እነርሱን የምንጣራው "አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው" የሚል ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 2
“ኢብኑ ዐባሥ እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙዓዝን ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ *”ከመጽሐፍ ሰዎች የሆኑ ሕዝቦች ታገኛለህ፡፡ በቅድሚያ የላቀውን አሏህን አንድ ነው እንዲሉ ትጠራቸዋለህ”* ። يَقُولُ سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، يَقُولُ لَمَّا بَعَثَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مُعَاذًا نَحْوَ الْيَمَنِ قَالَ لَهُ " إِنَّكَ تَقْدَمُ عَلَى قَوْمٍ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ فَلْيَكُنْ أَوَّلَ مَا تَدْعُوهُمْ إِلَى أَنْ يُوَحِّدُوا اللَّهَ تَعَالَى
እዚህ ሐዲስ ላይ “ዩወሐዱ” يُوَحِّدُوا የሚለው የግስ መደብ ይሰመርበት! " ዋሒድ” وَٰحِد የሚለው ቃል "ወሐደ" وَحَّدَ ማለትም "አንድ አደረገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አንድ" ማለት ነው። "ተውሒድ" تَوْحِيد ማለት "አንድነት" ማለት ሲሆን አሏህ አንድ አድርጎ ከፍጡራን የመነጠሉ እሳቤ ነው፥ ይህንን እሳቤ የሚያራምድ “ሙዋሒድ” مُوَٰحِد ይባላል። አህሉል ኪታብን ስናገኛቸው ቅድሚያ ወደ ተውሒድ እሳቤ እንጠራቸዋለን፥ ይህ ተውሒድ "ላ “ላ ኢላሀ ኢልለሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 24 ሐዲስ 1
“ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙዓዝን"ረ.ዐ." ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ *"ከአሏህ በቀር አምላክ እንደሌለ እና እኔም የአሏህ መልእክተኛ መሆኔን እንዲመሰክሩ ጥራቸው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم بَعَثَ مُعَاذًا ـ رضى الله عنه ـ إِلَى الْيَمَنِ فَقَالَ " ادْعُهُمْ إِلَى شَهَادَةِ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، وَأَنِّي رَسُولُ اللّٰه
ይህንን ጥሪ ተቀብለው ከሠለሙ ይሁንና ይበል የሚያስብል ነው። ቅሉ ግን አሻፈረኝ ብለው በአሏህ እና በመጨረሻዉ ቀን ካላመኑ እንዲሁ አሏህ እና መልክተኛዉ እርም ያደረጉትንም እርም ካላደረጉ ጂዚያህ መክፈል ብቻ ይወጅብባቸዋል፦
9፥29 *”እነዚያን በአላህ እና በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑትን፣ አላህ እና መልክተኛዉ እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትን እና “ከ”እነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እዉነተኛዉንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ሆነዉ ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተጋደሏቸው”*። قَٰتِلُوا۟ ٱلَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِٱللَّهِ وَلَا بِٱلْيَوْمِ ٱلْـَٔاخِرِ وَلَا يُحَرِّمُونَ مَا حَرَّمَ ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥ وَلَا يَدِينُونَ دِينَ ٱلْحَقِّ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حَتَّىٰ يُعْطُوا۟ ٱلْجِزْيَةَ عَن يَدٍۢ وَهُمْ صَٰغِرُونَ
"ጂዝያህ” جِزْيَةَ የሚለው ቃል "ጀዛ" جَزَى ማለትም "ከፈለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ክፍያ" ማለት ነው፥ ይህም ክፍያ "ግብር" ነው። አንቀጹ የሚለው "ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ አስልሟቸው" ሳይሆን "ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተጋደሏቸው" ነው፥ በደውለቱ አሽ-ሸሪዓህ ሥር ያሉ ምእመናን ዘካህን ግብር አርገው ሲከፍሉ አህሉል ኪታብ ደግሞ ጂዝያህን ግብር አርገው ይከፍላሉ። አንቀጹ ላይ በሃይማኖት ስለማስገደድ የሚናገርበት ሽታው የለውም፥ በተረፈ በሃይማኖት ማስገደድ ሆነ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ማስገደድ በሸሪዓችን የለም፦
2፥256 *"በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ"*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
10፥99 *"ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?"*። وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
አሏህ ለሁላችንም ሂዳያህ ይስጠን! አሚን።
""""""""ተፈፀመ"""""""""""
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጥሪያችን
ለማኅበራዊ ሚዲያ አንቂዎች እና ለመላው ሙሥሊም ማኅበረሰብ!
☪ዐሠላሙ ዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ!!!
📱ሁላችሁም በያላችሁበት ደኅና እንደሆናችሁ ተስፋ እናደርጋለን! በሃይማኖቶች ንፅፅር ላይ የሚያተኩር እና ጥሪያችን በሚል ብራንድ ዌብሳይት ፣ ማኅበራዊ ሚዲያ እና የዩቲዩብ ቻናል ማዘጋጀታችንን በደስታ እንገልፃለን፡፡📲💻
🔇🔉🔊 ጥሪያችን!!! 🔊🔉🔇
🖥️ዌብሳይቱ የሃይማኖቶቹን ንፅፅር በተመለከተ ኡሥታዞች የሠሩዋቸውን ሥራዎች በአንድ ቦታ በማሰባሰብ፣ ለሁሉም ለማዳረስ እና ለትውልድ ለማስተላለፍ ያለመ ነው፡፡ እንዲሁም እሥልምናን መረዳት ለሚፈልጉ ወገኖቻችን እንደ ማጣቀሻ ሪፈረንስ ሆኖ ያገለግላል፡፡
የማኅበራዊ ሚዲያ አካውንቶቹ እውነተኛውን የኢሥላም መልእክት ለሕዝባችን ለማዳረስ ይረዳሉ፡፡🖱️🖲️💻
📟 ይህንንም መልካም ሥራ በሚጠቀሙዋቸው ማኅበራዊ ሚዲያዎች ለተከታዬችዎ ከዚህ በታች ያስቀመጥናቸውን ሊንኮች በማስፈንጠር እና በማሰራጨት የበኩልዎን እንዲወጡ እና የአጅሩ ተካፋይ እንዲሆኑ ጋብዘነዎታል።
፨ ድረ-ገፃችን፦ https://tiriyachen.org/
፨ ቴሌ ግራማችን፦ t.me/Tiriyachen
፨ ይቱባችን፦ http://bit.ly/Tiriyachen
፨ ፌስቡካችን፦ fb.me/Tiriyachen
🙏ጀዛኩሙሏህ ኸይራ🙏
ለማኅበራዊ ሚዲያ አንቂዎች እና ለመላው ሙሥሊም ማኅበረሰብ!
☪ዐሠላሙ ዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ!!!
📱ሁላችሁም በያላችሁበት ደኅና እንደሆናችሁ ተስፋ እናደርጋለን! በሃይማኖቶች ንፅፅር ላይ የሚያተኩር እና ጥሪያችን በሚል ብራንድ ዌብሳይት ፣ ማኅበራዊ ሚዲያ እና የዩቲዩብ ቻናል ማዘጋጀታችንን በደስታ እንገልፃለን፡፡📲💻
🔇🔉🔊 ጥሪያችን!!! 🔊🔉🔇
🖥️ዌብሳይቱ የሃይማኖቶቹን ንፅፅር በተመለከተ ኡሥታዞች የሠሩዋቸውን ሥራዎች በአንድ ቦታ በማሰባሰብ፣ ለሁሉም ለማዳረስ እና ለትውልድ ለማስተላለፍ ያለመ ነው፡፡ እንዲሁም እሥልምናን መረዳት ለሚፈልጉ ወገኖቻችን እንደ ማጣቀሻ ሪፈረንስ ሆኖ ያገለግላል፡፡
የማኅበራዊ ሚዲያ አካውንቶቹ እውነተኛውን የኢሥላም መልእክት ለሕዝባችን ለማዳረስ ይረዳሉ፡፡🖱️🖲️💻
📟 ይህንንም መልካም ሥራ በሚጠቀሙዋቸው ማኅበራዊ ሚዲያዎች ለተከታዬችዎ ከዚህ በታች ያስቀመጥናቸውን ሊንኮች በማስፈንጠር እና በማሰራጨት የበኩልዎን እንዲወጡ እና የአጅሩ ተካፋይ እንዲሆኑ ጋብዘነዎታል።
፨ ድረ-ገፃችን፦ https://tiriyachen.org/
፨ ቴሌ ግራማችን፦ t.me/Tiriyachen
፨ ይቱባችን፦ http://bit.ly/Tiriyachen
፨ ፌስቡካችን፦ fb.me/Tiriyachen
🙏ጀዛኩሙሏህ ኸይራ🙏
1_5140992303313191234.pdf
239 KB
አትግደሉ!
በፒዲኤፍ ደረጃ ቀርቦሎታል። ይኮምኩሙ!
በፒዲኤፍ ደረጃ ቀርቦሎታል። ይኮምኩሙ!
መበሻሸቅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
104፥1 *”ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት”*፡፡ وَيْلٌ لِّكُلِّ هُمَزَةٍ لُّمَزَةٍ
ብሽሽቅ አንድ ሰነፍ ሰው አሳብን በተሻለ አሳብ ለማረቅ እና ረብጣ በሆነ ዕውቀት ለመርታት ሲያቅተው የሚጠቀምበት የመሃይማን ዱላ ነው፥ በተለይ ብሽሽቁን ለማፋፋም ዋና መሣሪያው አዳማጩ ቢሰማው በማይወደው ስም በመጥራት ማነወር፣ ማበሻቀጥ እና ማብጠልጠል ነው። አምላካችን አሏህ፦ “እራሳችሁንም አታነውሩ፡፡ በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ፡፡ ከእምነት በኋላ የማመጽ ስም ከፋ፡፡ ያልተጸጸተም ሰው እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው” ይለናል፦
49፥11 *”እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወንዶች ከወንዶች አይቀልዱ፡፡ ከእነርሱ የበለጡ ሊኾኑ ይከጀላልና፡፡ ሴቶችም ከሴቶች አይሳለቁ፡፡ ከእነርሱ የበለጡ ሊኾኑ ይከጀላልና፡፡ እራሳችሁንም አታነውሩ፡፡ በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ፡፡ ከእምነት በኋላ የማመጽ ስም ከፋ፡፡ ያልተጸጸተም ሰው እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا يَسْخَرْ قَوْمٌ مِّن قَوْمٍ عَسَىٰ أَن يَكُونُوا خَيْرًا مِّنْهُمْ وَلَا نِسَاءٌ مِّن نِّسَاءٍ عَسَىٰ أَن يَكُنَّ خَيْرًا مِّنْهُنَّ ۖ وَلَا تَلْمِزُوا أَنفُسَكُمْ وَلَا تَنَابَزُوا بِالْأَلْقَابِ ۖ بِئْسَ الِاسْمُ الْفُسُوقُ بَعْدَ الْإِيمَانِ ۚ وَمَن لَّمْ يَتُبْ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الظَّالِمُونَ
“ቀውም” قَوْم ማለት “ሕዝብ” ማለት ነው፥ አንደኛው ሕዝብ በሌላ ሕዝብ ላይ መቀለድ ሐራም ነው። ለምሳሌ የአንዱን ብሔር ሌላው ብሔር ታፔላ በመለጠፍ መቀለድን ይጨምራል። አንደኛዋ ሴት በሌላ ሴት ላይ መሳለቅ ሐራም ነው። ቀልድና ስላቅ የስድብ አይነቶች ናቸው። “እራሳችሁን አታነውሩ” ማለት “እርስ በእርሳችሁ አትዘላለፉ” ማለት ነው፥ ትልቁ ነውር ስድብ ነው። በስድብ ሰው ማነወር ሐራም ነው፥ ማበሻቀጥ ሆነ ማብጠልጠል አሊያም መዝለፍና መዘርጠጥ የስድብ አይነት ነው። “አታነውሩ” ለሚለው ቃል የገባው “ላ ተልሚዙ” لَا تَلْمِزُو ሲሆን “አትዝለፉ” ማለት ነው፥ “ሉመዛህ” لُّمَزَة ማለት በራሱ “ዘላፊ” “ተሳዳቢ” “አነዋሪ” “ዘርጣጭ” ማለት ነው፦
104፥1 *”ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት”*፡፡ وَيْلٌ لِّكُلِّ هُمَزَةٍ لُّمَزَةٍ
68፥11 *”ሰውን አነዋሪን እና በማሳበቅ ኼያጅን አትታዘዝ”*፡፡ هَمَّازٍ مَّشَّاءٍ بِنَمِيمٍ
“አልቃብ” أَلْقَٰب ማለት “እኩይ ስም” ማለት ነው፥ በዚህ የመበሻሸቂያ ስም መጠራራት ከእምነት በኋላ የማመጽ ስም ነው፡፡ “በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ” የሚለው አንቀጽ የወረደበት ምክንያት ይህ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3578
አቢ ጀቢራህ ኢብኑ አድ-ደሓክ እንደተረከው፦ *”አንድ ሰው ከመካከላችን በሁለት ወይም በሦስት ስም ይታወቃል፥ እርሱም ከሚጠላው በአንዱ ስም ተጠራ። ከዚያም፦ “በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ” የሚለው አንቀጽ ወረደ”*። يُحَدِّثُ عَنْ أَبِي جَبِيرَةَ بْنِ الضَّحَّاكِ، قَالَ كَانَ الرَّجُلُ مِنَّا يَكُونُ لَهُ الاِسْمَيْنِ وَالثَّلاَثَةَ فَيُدْعَى بِبَعْضِهَا فَعَسَى أَنْ يَكْرَهَ قَالَ فَنَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ ( وَلاَ تَنَابَزُوا بِالأَلْقَابِ ) .
“መጥፎ ስም” ማለት ሰውዬው ቢጠራበት ደስ የማይለው እና ስሜቱ የሚጎዳበት ስም ነው። በእኩይ ስም ሰውን የሚጠራ እና በዚህ ድርጊቱ ያልተጸጸተም ሰው በደለኛ ነው። ቅጥፈትን እና ግልጽ አበሳን በቁርጥ የተሸከመ ሰው መነሻው ንጹሕን ሰው መሳደብ ነው፥ ይህ ሥራው ዓመፅ ነው፦
4፥112 *ኀጢአትን ወይም አበሳን የሚሠራም ሰው ከዚያም በእርሱ ንጹሕን ሰው የሚሰድብ ቅጥፈትን እና ግልጽ አበሳን በቁርጥ ተሸከመ*፡፡ وَمَن يَكْسِبْ خَطِيئَةً أَوْ إِثْمًا ثُمَّ يَرْمِ بِهِ بَرِيئًا فَقَدِ احْتَمَلَ بُهْتَانًا وَإِثْمًا مُّبِينًا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 41
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሙሥሊምን መሳደብ ፉሡቅ ነው፥ መግደል ደግሞ ኩፍር ነው”*። فَقَالَ حَدَّثَنِي عَبْدُ اللَّهِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ سِبَابُ الْمُسْلِمِ فُسُوقٌ، وَقِتَالُهُ كُفْرٌ
“ፉሡቅ” فُسُوق ወይም ፊሥቅ” فِسْق የሚለው ቃል “ፈሠቀ” فَسَقَ ማለትም “ዓመፀ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ዓመፅ” ማለት ነው። አምላካችን አሏህ በቁርኣኑ “እራሳችሁን አታነውሩ” ሲለን፥ ነቢያችን”ﷺ” ደግሞ “ሙሥሊምን መሳደብ ፉሡቅ ነው” ብለውናል። እርስ በእርስ መዘላለፍ ከተጀመረ ቀጣዩ ደረጃ እርስ በእርስ መገዳደል ነው፦
4፥29 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ ግን ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን ንግድ ብሉ፡፡ *”እራሳችሁንም አትግደሉ”*፡፡ አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
“እራሳችሁንም አትግደሉ” ማለት “እርስ በእርሳችሁ አትገዳደሉ” ማለት ነው። ይህ ደግሞ ከዓመፅ ወደ ክህደት ያመራል፥ ለዛ ነው ነቢያችን”ﷺ” “ሙሥሊምን መግደል ደግሞ ኩፍር ነው” ያሉት። በግል ደረጃ እንኳን እራስን ለመግደል መንስኤው እራስን ማነወር ነው። ሰው ራሱ ስለ ራሱ ጥሩ ካልተሰማው እራሱን ዝቅ አድርጎ ማነወር ይጀምራል፥ ይህ ሂደት ሥር ሲሰድ እራስን ወደ መግደል እርምጃና ደረጃ ይደርሳል። ወደተነሳንበት ነጥብ ስንመለስ ብሽሽቅ ፈሣዱ ይህን ያክል አደገኛ ነው ማለት ነው፥ ኢቭን የራሳችን እምነት እንዳያበሽቁብን ከፈለግን የሌላውን እምነት ማብሸቅ የለብንም፦
6፥108 *”እነዚያንም ከአላህ ሌላ የሚገዙዋቸውን አትሳደቡ፡፡ ድንበርን በማለፍ ያለዕውቀት አላህን ይሳደባሉና”*፡፡ وَلَا تَسُبُّوا الَّذِينَ يَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ فَيَسُبُّوا اللَّهَ عَدْوًا بِغَيْرِ عِلْمٍ
ጣዖታውያን ከአሏህ ሌላ የሚጠሯቸውን ማንነት ሆነ ምንነት ከዘለፍን እነርሱም ድንበርን በማለፍ ያለዕውቀት አሏህን ይሳደባሉና። የሌላውን እምነት መዝለፍ እና ማብሸቅ እራሱ የሌላ ሰው ሐቅ መንካት ስለሆነ በደል ነው። ብሽሽቅ አሳብን በተሻለ አሳብ ማሸነፍ ሲያቅተን የምንጠቀምበት ዱላ ነው። ይህ ጽርፈት ሥር ከሰደደ የመግደል ስሜት ይፈጥራል። አላህ ከጽርፈት ብሽሽቅ ይጠብቀን፥ ለሁላችንም ሂዳያህ ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
104፥1 *”ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት”*፡፡ وَيْلٌ لِّكُلِّ هُمَزَةٍ لُّمَزَةٍ
ብሽሽቅ አንድ ሰነፍ ሰው አሳብን በተሻለ አሳብ ለማረቅ እና ረብጣ በሆነ ዕውቀት ለመርታት ሲያቅተው የሚጠቀምበት የመሃይማን ዱላ ነው፥ በተለይ ብሽሽቁን ለማፋፋም ዋና መሣሪያው አዳማጩ ቢሰማው በማይወደው ስም በመጥራት ማነወር፣ ማበሻቀጥ እና ማብጠልጠል ነው። አምላካችን አሏህ፦ “እራሳችሁንም አታነውሩ፡፡ በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ፡፡ ከእምነት በኋላ የማመጽ ስም ከፋ፡፡ ያልተጸጸተም ሰው እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው” ይለናል፦
49፥11 *”እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወንዶች ከወንዶች አይቀልዱ፡፡ ከእነርሱ የበለጡ ሊኾኑ ይከጀላልና፡፡ ሴቶችም ከሴቶች አይሳለቁ፡፡ ከእነርሱ የበለጡ ሊኾኑ ይከጀላልና፡፡ እራሳችሁንም አታነውሩ፡፡ በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ፡፡ ከእምነት በኋላ የማመጽ ስም ከፋ፡፡ ያልተጸጸተም ሰው እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا يَسْخَرْ قَوْمٌ مِّن قَوْمٍ عَسَىٰ أَن يَكُونُوا خَيْرًا مِّنْهُمْ وَلَا نِسَاءٌ مِّن نِّسَاءٍ عَسَىٰ أَن يَكُنَّ خَيْرًا مِّنْهُنَّ ۖ وَلَا تَلْمِزُوا أَنفُسَكُمْ وَلَا تَنَابَزُوا بِالْأَلْقَابِ ۖ بِئْسَ الِاسْمُ الْفُسُوقُ بَعْدَ الْإِيمَانِ ۚ وَمَن لَّمْ يَتُبْ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الظَّالِمُونَ
“ቀውም” قَوْم ማለት “ሕዝብ” ማለት ነው፥ አንደኛው ሕዝብ በሌላ ሕዝብ ላይ መቀለድ ሐራም ነው። ለምሳሌ የአንዱን ብሔር ሌላው ብሔር ታፔላ በመለጠፍ መቀለድን ይጨምራል። አንደኛዋ ሴት በሌላ ሴት ላይ መሳለቅ ሐራም ነው። ቀልድና ስላቅ የስድብ አይነቶች ናቸው። “እራሳችሁን አታነውሩ” ማለት “እርስ በእርሳችሁ አትዘላለፉ” ማለት ነው፥ ትልቁ ነውር ስድብ ነው። በስድብ ሰው ማነወር ሐራም ነው፥ ማበሻቀጥ ሆነ ማብጠልጠል አሊያም መዝለፍና መዘርጠጥ የስድብ አይነት ነው። “አታነውሩ” ለሚለው ቃል የገባው “ላ ተልሚዙ” لَا تَلْمِزُو ሲሆን “አትዝለፉ” ማለት ነው፥ “ሉመዛህ” لُّمَزَة ማለት በራሱ “ዘላፊ” “ተሳዳቢ” “አነዋሪ” “ዘርጣጭ” ማለት ነው፦
104፥1 *”ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት”*፡፡ وَيْلٌ لِّكُلِّ هُمَزَةٍ لُّمَزَةٍ
68፥11 *”ሰውን አነዋሪን እና በማሳበቅ ኼያጅን አትታዘዝ”*፡፡ هَمَّازٍ مَّشَّاءٍ بِنَمِيمٍ
“አልቃብ” أَلْقَٰب ማለት “እኩይ ስም” ማለት ነው፥ በዚህ የመበሻሸቂያ ስም መጠራራት ከእምነት በኋላ የማመጽ ስም ነው፡፡ “በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ” የሚለው አንቀጽ የወረደበት ምክንያት ይህ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3578
አቢ ጀቢራህ ኢብኑ አድ-ደሓክ እንደተረከው፦ *”አንድ ሰው ከመካከላችን በሁለት ወይም በሦስት ስም ይታወቃል፥ እርሱም ከሚጠላው በአንዱ ስም ተጠራ። ከዚያም፦ “በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ” የሚለው አንቀጽ ወረደ”*። يُحَدِّثُ عَنْ أَبِي جَبِيرَةَ بْنِ الضَّحَّاكِ، قَالَ كَانَ الرَّجُلُ مِنَّا يَكُونُ لَهُ الاِسْمَيْنِ وَالثَّلاَثَةَ فَيُدْعَى بِبَعْضِهَا فَعَسَى أَنْ يَكْرَهَ قَالَ فَنَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ ( وَلاَ تَنَابَزُوا بِالأَلْقَابِ ) .
“መጥፎ ስም” ማለት ሰውዬው ቢጠራበት ደስ የማይለው እና ስሜቱ የሚጎዳበት ስም ነው። በእኩይ ስም ሰውን የሚጠራ እና በዚህ ድርጊቱ ያልተጸጸተም ሰው በደለኛ ነው። ቅጥፈትን እና ግልጽ አበሳን በቁርጥ የተሸከመ ሰው መነሻው ንጹሕን ሰው መሳደብ ነው፥ ይህ ሥራው ዓመፅ ነው፦
4፥112 *ኀጢአትን ወይም አበሳን የሚሠራም ሰው ከዚያም በእርሱ ንጹሕን ሰው የሚሰድብ ቅጥፈትን እና ግልጽ አበሳን በቁርጥ ተሸከመ*፡፡ وَمَن يَكْسِبْ خَطِيئَةً أَوْ إِثْمًا ثُمَّ يَرْمِ بِهِ بَرِيئًا فَقَدِ احْتَمَلَ بُهْتَانًا وَإِثْمًا مُّبِينًا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 41
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሙሥሊምን መሳደብ ፉሡቅ ነው፥ መግደል ደግሞ ኩፍር ነው”*። فَقَالَ حَدَّثَنِي عَبْدُ اللَّهِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ سِبَابُ الْمُسْلِمِ فُسُوقٌ، وَقِتَالُهُ كُفْرٌ
“ፉሡቅ” فُسُوق ወይም ፊሥቅ” فِسْق የሚለው ቃል “ፈሠቀ” فَسَقَ ማለትም “ዓመፀ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ዓመፅ” ማለት ነው። አምላካችን አሏህ በቁርኣኑ “እራሳችሁን አታነውሩ” ሲለን፥ ነቢያችን”ﷺ” ደግሞ “ሙሥሊምን መሳደብ ፉሡቅ ነው” ብለውናል። እርስ በእርስ መዘላለፍ ከተጀመረ ቀጣዩ ደረጃ እርስ በእርስ መገዳደል ነው፦
4፥29 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ ግን ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን ንግድ ብሉ፡፡ *”እራሳችሁንም አትግደሉ”*፡፡ አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
“እራሳችሁንም አትግደሉ” ማለት “እርስ በእርሳችሁ አትገዳደሉ” ማለት ነው። ይህ ደግሞ ከዓመፅ ወደ ክህደት ያመራል፥ ለዛ ነው ነቢያችን”ﷺ” “ሙሥሊምን መግደል ደግሞ ኩፍር ነው” ያሉት። በግል ደረጃ እንኳን እራስን ለመግደል መንስኤው እራስን ማነወር ነው። ሰው ራሱ ስለ ራሱ ጥሩ ካልተሰማው እራሱን ዝቅ አድርጎ ማነወር ይጀምራል፥ ይህ ሂደት ሥር ሲሰድ እራስን ወደ መግደል እርምጃና ደረጃ ይደርሳል። ወደተነሳንበት ነጥብ ስንመለስ ብሽሽቅ ፈሣዱ ይህን ያክል አደገኛ ነው ማለት ነው፥ ኢቭን የራሳችን እምነት እንዳያበሽቁብን ከፈለግን የሌላውን እምነት ማብሸቅ የለብንም፦
6፥108 *”እነዚያንም ከአላህ ሌላ የሚገዙዋቸውን አትሳደቡ፡፡ ድንበርን በማለፍ ያለዕውቀት አላህን ይሳደባሉና”*፡፡ وَلَا تَسُبُّوا الَّذِينَ يَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ فَيَسُبُّوا اللَّهَ عَدْوًا بِغَيْرِ عِلْمٍ
ጣዖታውያን ከአሏህ ሌላ የሚጠሯቸውን ማንነት ሆነ ምንነት ከዘለፍን እነርሱም ድንበርን በማለፍ ያለዕውቀት አሏህን ይሳደባሉና። የሌላውን እምነት መዝለፍ እና ማብሸቅ እራሱ የሌላ ሰው ሐቅ መንካት ስለሆነ በደል ነው። ብሽሽቅ አሳብን በተሻለ አሳብ ማሸነፍ ሲያቅተን የምንጠቀምበት ዱላ ነው። ይህ ጽርፈት ሥር ከሰደደ የመግደል ስሜት ይፈጥራል። አላህ ከጽርፈት ብሽሽቅ ይጠብቀን፥ ለሁላችንም ሂዳያህ ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የጨረቃ አቆጣጠር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው 9ኛው ወር ረመዷን በመጣ ቁጥር የጨረቃ መታየት እና አለመታየት በፆም መጀመር እና መጨረስ ላይ የሚኖረውም አውንታዊ ተፅዖኖ ብዙ የክርስትና ዘላፊያን ሆኑ ኀያሲያን እንደ በቀቀን እየደጋገሙ መዝለፍና ኂስ መስጠታቸው አይቀሬ ነው። ይህንን ታሳቢና ዋቢ ባደረገ መልኩ ይህንን መጣጥፍ ለዚያ ምላሽ አቅርቤአለው። ግብጻውያን፣ ባቢሎናውያን፣ ሰመርያን፣ ሄለናውያን(ግሪኮች)፣ ሮማውያን፣ ዞራስተሪያን፣ ሂንዱ የየራሳቸው "የዘመን አቆጣጠር"calendar" ነበራቸው።
ይህ አቆጣጠራቸው ምንጩ "አል-ቀመርያ" ማለትም "የጨረቃ አቆጣጠር"lunar calender" እና "አሽ-ሸምሲያህ" ማለትም "የፀሐይ አቆጣጠር"solar calended" ናቸው። አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ፀሐይን እና ጨረቃን ለሰው ልጆች የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን መቁጠሪያ እንዳደረገ ይናገራል፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *"ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው"*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
10፥5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ *የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
የሥነ-ተረት ጥናት"mythology" እንደሚያትተው በተለይ በባቢሎናውያን "ሲን" የተባለው የጨረቃ አምላክ እና "ሻም" የተባለው የፀሐይ አምላክ ባልና ሚስት ተደርገው ይመለኩ ነው፤ "ሲን" ማለት "ጨረቃ" ማለት ሲሆን "ሻም" ደግሞ "ፀሐይ" ማለት ነው። ይህንን እሳቤ ቁርአን መንግሎ ይጥለዋል፤ መመለክ የሚገባው ፀሐይና ጨረቃን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም፣ *"ጸሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ"*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
የዘመናችን የሥነ-ፈለክ ጥናት እንደሚያትተው የጨረቃ ፈለክ ምድራችንን በ 384,408 km በሆነ ዑደት”Revolution” ለመዞር የሚወስድባት ጊዜ 27 ቀናት ነው። አምላካችን አላህም በቁርኣን “ቀመር” قَمَر ማለትም “ጨረቃ” የሚለውን ቃል የተጠቀመው “27” ጊዜ ብቻ ነው። ጨረቃ ፕላኔታችንን በምእራባዊ አቅጣጭ 360 ድግሪ ለመዞር 19 ዓመት ይፈጅባታል።
የሚያስደምመው ነገር “ዓመት” የሚለው ቃል የተጠቀሰው “ሢኒን” سِنِين በብዜት 12 ጊዜ ወይም “ሠናህ” سَنَة በነጠላ 7 ጊዜ በጥቅሉ “19” ጊዜ ብቻ ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት የዓለማቱ ጌታ ነገርን ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ስለሆነ ነው፦
72፥28 እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር እውቀቱ የከበበ እና * ነገሩንም ሁሉ “በቁጥር” ያጠቃለለ ሲሆን"* የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መሆናቸውን ያውቅ ዘንድ ጠባቂ ያደርጋል። لِّيَعْلَمَ أَن قَدْ أَبْلَغُوا رِسَالَاتِ رَبِّهِمْ وَأَحَاطَ بِمَا لَدَيْهِمْ وَأَحْصَىٰ كُلَّ شَيْءٍ عَدَدًا
የእኛ አቆጣጠር የጨረቃ አቆጣጠር ነው፦
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የለጋ ጨረቃ መታየት የጊዜ ማወቂያ ምልክት ነው። ነቢያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ወሕይ ስለሆነ ስለ ጨረቃ እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 2378
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"መቼም ቢሆን ለጋ ጨረቃ በረመዳን ወር ስታዩ ፆምን ጀምሩ፤ የሸዋል ለጋ ጨረቃ ስታዩ ፆማችሁን ጨርሱ፤ ሰማይ ደመናማ ሲሆንላችሁ ፆም ሰላሳ ቀን መሆኑን አጢኑ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، - رضى الله عنه - قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا رَأَيْتُمُ الْهِلاَلَ فَصُومُوا وَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَأَفْطِرُوا فَإِنْ غُمَّ عَلَيْكُمْ فَصُومُوا ثَلاَثِينَ يَوْمًا "
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው 9ኛው ወር ረመዷን በመጣ ቁጥር የጨረቃ መታየት እና አለመታየት በፆም መጀመር እና መጨረስ ላይ የሚኖረውም አውንታዊ ተፅዖኖ ብዙ የክርስትና ዘላፊያን ሆኑ ኀያሲያን እንደ በቀቀን እየደጋገሙ መዝለፍና ኂስ መስጠታቸው አይቀሬ ነው። ይህንን ታሳቢና ዋቢ ባደረገ መልኩ ይህንን መጣጥፍ ለዚያ ምላሽ አቅርቤአለው። ግብጻውያን፣ ባቢሎናውያን፣ ሰመርያን፣ ሄለናውያን(ግሪኮች)፣ ሮማውያን፣ ዞራስተሪያን፣ ሂንዱ የየራሳቸው "የዘመን አቆጣጠር"calendar" ነበራቸው።
ይህ አቆጣጠራቸው ምንጩ "አል-ቀመርያ" ማለትም "የጨረቃ አቆጣጠር"lunar calender" እና "አሽ-ሸምሲያህ" ማለትም "የፀሐይ አቆጣጠር"solar calended" ናቸው። አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ፀሐይን እና ጨረቃን ለሰው ልጆች የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን መቁጠሪያ እንዳደረገ ይናገራል፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *"ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው"*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
10፥5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ *የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
የሥነ-ተረት ጥናት"mythology" እንደሚያትተው በተለይ በባቢሎናውያን "ሲን" የተባለው የጨረቃ አምላክ እና "ሻም" የተባለው የፀሐይ አምላክ ባልና ሚስት ተደርገው ይመለኩ ነው፤ "ሲን" ማለት "ጨረቃ" ማለት ሲሆን "ሻም" ደግሞ "ፀሐይ" ማለት ነው። ይህንን እሳቤ ቁርአን መንግሎ ይጥለዋል፤ መመለክ የሚገባው ፀሐይና ጨረቃን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም፣ *"ጸሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ"*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
የዘመናችን የሥነ-ፈለክ ጥናት እንደሚያትተው የጨረቃ ፈለክ ምድራችንን በ 384,408 km በሆነ ዑደት”Revolution” ለመዞር የሚወስድባት ጊዜ 27 ቀናት ነው። አምላካችን አላህም በቁርኣን “ቀመር” قَمَر ማለትም “ጨረቃ” የሚለውን ቃል የተጠቀመው “27” ጊዜ ብቻ ነው። ጨረቃ ፕላኔታችንን በምእራባዊ አቅጣጭ 360 ድግሪ ለመዞር 19 ዓመት ይፈጅባታል።
የሚያስደምመው ነገር “ዓመት” የሚለው ቃል የተጠቀሰው “ሢኒን” سِنِين በብዜት 12 ጊዜ ወይም “ሠናህ” سَنَة በነጠላ 7 ጊዜ በጥቅሉ “19” ጊዜ ብቻ ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት የዓለማቱ ጌታ ነገርን ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ስለሆነ ነው፦
72፥28 እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር እውቀቱ የከበበ እና * ነገሩንም ሁሉ “በቁጥር” ያጠቃለለ ሲሆን"* የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መሆናቸውን ያውቅ ዘንድ ጠባቂ ያደርጋል። لِّيَعْلَمَ أَن قَدْ أَبْلَغُوا رِسَالَاتِ رَبِّهِمْ وَأَحَاطَ بِمَا لَدَيْهِمْ وَأَحْصَىٰ كُلَّ شَيْءٍ عَدَدًا
የእኛ አቆጣጠር የጨረቃ አቆጣጠር ነው፦
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የለጋ ጨረቃ መታየት የጊዜ ማወቂያ ምልክት ነው። ነቢያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ወሕይ ስለሆነ ስለ ጨረቃ እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 2378
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"መቼም ቢሆን ለጋ ጨረቃ በረመዳን ወር ስታዩ ፆምን ጀምሩ፤ የሸዋል ለጋ ጨረቃ ስታዩ ፆማችሁን ጨርሱ፤ ሰማይ ደመናማ ሲሆንላችሁ ፆም ሰላሳ ቀን መሆኑን አጢኑ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، - رضى الله عنه - قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا رَأَيْتُمُ الْهِلاَلَ فَصُومُوا وَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَأَفْطِرُوا فَإِنْ غُمَّ عَلَيْكُمْ فَصُومُوا ثَلاَثِينَ يَوْمًا "
የጨረቃ አቆጣጠር በኢሥላም በግርድፉና በሌጣው ይህ ያክል ካየን ዘንዳ የጨረቃ አቆጣጠር በባይብልና በትውፊት እናያለን። የጨረቃ መታየት ለጊዜ ማወቂያ እንደሆነ መዝሙረኛው ይናገራል፦
መዝሙረ ዳዊት 104፥19 *”ጨረቃን ለጊዜዎች አደረገ”* ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
በተለይ አይሁዳውያን የወር መባቻ ጠብቀው በዓላቸውን የሚያውቁበት ነው፤ የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ቆደሽ” חֹ֫דֶשׁ ሲሆን ትርጉሙ “አዲስ ጨረቃ” ማለት ነው ፣ ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፤ ዕብራውያን ወራቸውን ሆነ ዓመታቸውን የሚጀምሩ በለጋ ጨረቃ መታየት ነው፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ *”በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ፥”* በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። NIV Bible
መዝሙር 81፥3 *”በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ቀን”* በከፍተኛው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ NIV Bible
በክርስትና ቀዳማይ የዘመን አቆጣጠር ከ 180 –222 ድኅረ-ልደት”A.D” ድረስ ለ 42 ዓመት የአሌክሳንድርያ ፓትርያርክ የነበረው ድሜጥሮስ የቀመረው ነው። ይህም የዘመን ቀመር “አቡሻኽር” ወይም “ባሕረ-ሐሳብ” ይባላል። “ባሕር” ማለት “ዘመን” ማለት ሲሆን “ሐሳብ” ማለት ደግሞ “ሒሳብ” “ቁጥር” “ኍልቅ” ማለት ነው። በዚህ የዘመን ቀመር ላይ ስለ “አዕዋዳት” ይናገራል፥ “አዕዋድ” ማለት “ዖደ” ማለትም “ዞረ” ከሚል የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን “ዙረት” ማለት ሲሆን በየጊዜው እየዞረ የሚመጣ ማለት ነው።
ዓውደ-ወርኅ በፀሐይ 30 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 29 እና 30 ነው። ዓውደ-ዓመት በፀሐይ 365 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 354 ቀናት ነው፦
ዘፍጥረት 1፥14 እግዚአብሔርም አለ፦ ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ *”ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ*፤
ዘፍጥረት 1፥16 እግዚአብሔርም *”ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን”*፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።
መዝሙር 136፥8-9 *”ለፀሐይ ቀንን ያስገዛው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤ ለጨረቃና ለከዋክብትም ሌሊትን ያስገዛቸው”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን ፀሐይን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን ጨረቃን በሌሊት እንዲሰለጥን አደረገ። በተጨማሪም መጽሐፈ ሲራክ ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ፣ ለዓለም ሁሉ ምልክት እና የበዓላት ምልክት እንደሆነች ይናገራል፦
መጽሐፈ ሲራክ 43÷6-7 *”ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ ናት፤ ለዓለም ሁሉ ምልክት ናት፤ በእርሷም ቀን ይለያል፤ በጨረቃም የበዓላት ምልክት ይታወቃል”*።
ታዲያ ጨረቃን ጠብቆ ፆም መያዝና መፍታት እንዲሁ በዓልን ማክበር ለምን ኂስ ይሰጥበታል? ተዉ እንጂ እግር እራስን ያካል እንዴ? ወርቁ ቢጠፋስ ሚዛኑ ጠፋ እንዴ? እውነቱ ቢጠፋባችሁስ ህሊናችሁ ጠፋባችሁ እንዴ? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለሽ ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት ይላል የአገሬ ሰው። ቅድሚያ እሥልምናን ለመዝለፍ ባይብላችሁን እና ትውፊታችሁን ጠንቅቃችሁ ዕወቁ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መዝሙረ ዳዊት 104፥19 *”ጨረቃን ለጊዜዎች አደረገ”* ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
በተለይ አይሁዳውያን የወር መባቻ ጠብቀው በዓላቸውን የሚያውቁበት ነው፤ የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ቆደሽ” חֹ֫דֶשׁ ሲሆን ትርጉሙ “አዲስ ጨረቃ” ማለት ነው ፣ ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፤ ዕብራውያን ወራቸውን ሆነ ዓመታቸውን የሚጀምሩ በለጋ ጨረቃ መታየት ነው፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ *”በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ፥”* በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። NIV Bible
መዝሙር 81፥3 *”በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ቀን”* በከፍተኛው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ NIV Bible
በክርስትና ቀዳማይ የዘመን አቆጣጠር ከ 180 –222 ድኅረ-ልደት”A.D” ድረስ ለ 42 ዓመት የአሌክሳንድርያ ፓትርያርክ የነበረው ድሜጥሮስ የቀመረው ነው። ይህም የዘመን ቀመር “አቡሻኽር” ወይም “ባሕረ-ሐሳብ” ይባላል። “ባሕር” ማለት “ዘመን” ማለት ሲሆን “ሐሳብ” ማለት ደግሞ “ሒሳብ” “ቁጥር” “ኍልቅ” ማለት ነው። በዚህ የዘመን ቀመር ላይ ስለ “አዕዋዳት” ይናገራል፥ “አዕዋድ” ማለት “ዖደ” ማለትም “ዞረ” ከሚል የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን “ዙረት” ማለት ሲሆን በየጊዜው እየዞረ የሚመጣ ማለት ነው።
ዓውደ-ወርኅ በፀሐይ 30 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 29 እና 30 ነው። ዓውደ-ዓመት በፀሐይ 365 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 354 ቀናት ነው፦
ዘፍጥረት 1፥14 እግዚአብሔርም አለ፦ ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ *”ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ*፤
ዘፍጥረት 1፥16 እግዚአብሔርም *”ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን”*፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።
መዝሙር 136፥8-9 *”ለፀሐይ ቀንን ያስገዛው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤ ለጨረቃና ለከዋክብትም ሌሊትን ያስገዛቸው”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን ፀሐይን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን ጨረቃን በሌሊት እንዲሰለጥን አደረገ። በተጨማሪም መጽሐፈ ሲራክ ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ፣ ለዓለም ሁሉ ምልክት እና የበዓላት ምልክት እንደሆነች ይናገራል፦
መጽሐፈ ሲራክ 43÷6-7 *”ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ ናት፤ ለዓለም ሁሉ ምልክት ናት፤ በእርሷም ቀን ይለያል፤ በጨረቃም የበዓላት ምልክት ይታወቃል”*።
ታዲያ ጨረቃን ጠብቆ ፆም መያዝና መፍታት እንዲሁ በዓልን ማክበር ለምን ኂስ ይሰጥበታል? ተዉ እንጂ እግር እራስን ያካል እንዴ? ወርቁ ቢጠፋስ ሚዛኑ ጠፋ እንዴ? እውነቱ ቢጠፋባችሁስ ህሊናችሁ ጠፋባችሁ እንዴ? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለሽ ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት ይላል የአገሬ ሰው። ቅድሚያ እሥልምናን ለመዝለፍ ባይብላችሁን እና ትውፊታችሁን ጠንቅቃችሁ ዕወቁ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የሚታሰሩ ሰይጣናት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
ጂኒ” جِنِّيّ ወይም “ጂኒይ” جِنِّيّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጂን” جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው። ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፥ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ ሁሉ፣ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ፣ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፣ አጅ-ጃን ከእሳት ነበልባል ተፈጥሯል፣ ኣደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
በነጠላ “ጃን” جَانّ በብዜት “ጂናን” جِنَّان ወይም “ጀዋን” جَوَانّ ከሰው በፊት ከእሳት የተፈጠሩት ፍጥረታት ናቸው። እዚህ ሐዲስ ላይ መላእክት፣ ጃን እና ኣደምን ለመለየት ሁለት ጊዜ “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል መስተዋድድ መጠቀሙ በራሱ ሰው፣ መላእክት እና ጂን የተለያዩ ፍጥረታት እንደሆኑ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፤ በምርጫቸው ጀነት ወይም ጀሃነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፣ *ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ* በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 *በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት*፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
በተለይ “ጌታችሁ” የሚለው ቃል “ረቢኩማ” رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና”dual” ነው፥ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና ነው። ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፥ የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፦
55፥39 *በዚያም ቀን ሰውም ጃንም ከኃጢኣቱ ይቅርታን አይጠየቅም*፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
44፥40 *የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
6፥130 *የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ*፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
6፥128 *ሁሉንም የሚሰበስብባቸውንም ቀን አስታውስ፡፡ የጂኒዎች ጭፍሮች ሆይ! ከሰዎች ጭፍራን በማጥመም በእርግጥ አበዛችሁ* ይባላሉ፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ قَدِ اسْتَكْثَرْتُم مِّنَ الْإِن
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፥ ከሃድያኑ ሰይጣናት ይባላሉ። “ኢብሊሥ” إِبْلِيس በተፈጥሮው ከሰው ወይም ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ሲሆን በመጥፎ ባህርይው ደግሞ “ሸይጧን” ነው፥ ለአደም አልሰግድም ብሎ ያመጸ እና አደም እና ሐዋን ያሳሳተ እርሱ ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር*፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
2፥36 *ከእርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ድሎት አወጣቸው*፡፡فَأَزَلَّهُمَا الشَّيْطَانُ عَنْهَا فَأَخْرَجَهُمَا مِمَّا كَانَا فِيه
“ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شَّطَنَ ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከአላህ ራሕመት “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፥ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው። “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የባሕርይ ስም እንጂ የተፀውኦ ስም አይደለም፥ ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
ጂኒ” جِنِّيّ ወይም “ጂኒይ” جِنِّيّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጂን” جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው። ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፥ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ ሁሉ፣ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ፣ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፣ አጅ-ጃን ከእሳት ነበልባል ተፈጥሯል፣ ኣደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
በነጠላ “ጃን” جَانّ በብዜት “ጂናን” جِنَّان ወይም “ጀዋን” جَوَانّ ከሰው በፊት ከእሳት የተፈጠሩት ፍጥረታት ናቸው። እዚህ ሐዲስ ላይ መላእክት፣ ጃን እና ኣደምን ለመለየት ሁለት ጊዜ “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል መስተዋድድ መጠቀሙ በራሱ ሰው፣ መላእክት እና ጂን የተለያዩ ፍጥረታት እንደሆኑ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፤ በምርጫቸው ጀነት ወይም ጀሃነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፣ *ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ* በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 *በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት*፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
በተለይ “ጌታችሁ” የሚለው ቃል “ረቢኩማ” رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና”dual” ነው፥ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና ነው። ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፥ የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፦
55፥39 *በዚያም ቀን ሰውም ጃንም ከኃጢኣቱ ይቅርታን አይጠየቅም*፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
44፥40 *የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
6፥130 *የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ*፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
6፥128 *ሁሉንም የሚሰበስብባቸውንም ቀን አስታውስ፡፡ የጂኒዎች ጭፍሮች ሆይ! ከሰዎች ጭፍራን በማጥመም በእርግጥ አበዛችሁ* ይባላሉ፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ قَدِ اسْتَكْثَرْتُم مِّنَ الْإِن
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፥ ከሃድያኑ ሰይጣናት ይባላሉ። “ኢብሊሥ” إِبْلِيس በተፈጥሮው ከሰው ወይም ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ሲሆን በመጥፎ ባህርይው ደግሞ “ሸይጧን” ነው፥ ለአደም አልሰግድም ብሎ ያመጸ እና አደም እና ሐዋን ያሳሳተ እርሱ ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር*፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
2፥36 *ከእርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ድሎት አወጣቸው*፡፡فَأَزَلَّهُمَا الشَّيْطَانُ عَنْهَا فَأَخْرَجَهُمَا مِمَّا كَانَا فِيه
“ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شَّطَنَ ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከአላህ ራሕመት “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፥ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው። “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የባሕርይ ስም እንጂ የተፀውኦ ስም አይደለም፥ ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
“ወሥዋሥ” وَسْوَاس ማለት “ጉትጎታ” ማለት ሲሆን ይህ ጉትጎታ የሚመጣው ከጂኒ ሰይጣናት ብቻ ሳይሆን ከሰውም ሰይጣናት ነው፥ ከዚህ ውስዋስ የምንጠበቀው በኢሥቲዓዛህ ነው። አላህ የሙናፊቂን መሪዎቻቸውን፦ “ሰይጣኖቻቸው” ብሏል፥ ይህ የሚያሳየው የሰው ሸይጧን እንዳለ ነው። ሸይጧን ከአላህ ራህመት የተገለለ እና የራቀ ማለት መሆኑ በዚህም ማወቅ ይቻላል፦
2፥14 እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ *ወደ ሰይጣኖቻቸውም* ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን» ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
እዚህ ድረስ ስለ ሸይጧን እሳቤ ከተረዳን ዘንዳ ረመዷን ላይ የሚታሰሩት ሸያጢን ከኩፋሩል ጂን ሲሆኑ፥ ከእነርሱም የሚታሰሩት መሪዎቻቸው ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 30, ሐዲስ 9
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የረመዷን ወር ሲጀመር የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፤ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ፤ ሰይጣናትም ይታሰራሉ”* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا دَخَلَ شَهْرُ رَمَضَانَ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ”
ኢማም ኢብኑ ኹዘይማህ መጽሐፍ 3, ቁጥር 188
ነቢዩም”ﷺ”፦ *”ሰይጣናት ይታሰራሉ” ያሉት ከእነርሱ አመጸኞቹ እንጂ ሁሉም ሰይጣናት አይደለም*። باب ذكر البيان أن النبي – صلى الله عليه وسلم – إنما أراد بقوله : ” وصفدت الشياطين ” مردة الجن منهم ، لا جميع الشياطين ”
ሚሽነሪዎች፦ “ሰይጣናት ከታሰሩ ሰው እንዴት በረመዷን ወር ይሳሳታል?” ብለው ይጠይቃሉ፥ ጥሩ ጥያቄ ነው። ሲጀመር በረመዷን ወር ሁሉም ሰይጣናት አይታሰሩም፥ ሲቀጥል የታሰሩት በሁለተኛ ደረጃ ያሉትን “ማሪድ” مَّارِد የተባሉትን መሪዎች ናቸው። የመጀመሪያ ደረጃ ያለው ዋናው ሸይጧን ኢብሊሥ ነውና። ሢሰልስ ሰውን የሚወሰውሱ የሰው ሰይጣናት እራሳቸው አልታሰሩም፥ እነርሱን በረመዳን ወር ሊወሰውሱ ይችላሉ። ሲያረብብም ሰይጣን ቢታሰርም እርምጃዎቹ አልታሰሩም፥ አላህ አትከተሉ ያለው ሰይጣንን ብቻ ሳይሆን የሰይጣንን እርምጃዎች ጭምር ነው፦
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
የሰይጣን እርምጃዎች “አህዋእ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” እና “ነፍሢያህ” نَفْسِيَّة ናቸው። አህዋእ ሊመለክ የሚችል ክፉ አዛዥ ነው፥ ነፍሢያ አላህ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
ዋናው ሸይጧን የትንሳኤ ቀን፦ “ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፥ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፥ ስለዚህ አትውቀሱኝ! ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ” ይላል፦
14፥22 ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን ይላቸዋል፦ *«አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፡፡ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ፤ አፈረስኩባችሁም፡፡ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ፡፡ እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፡፡ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፡፡ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው»*። وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ስለዚህ ለምንሠራው መጥፎ ሥራ ሰይጣንን ብቻ ተጠያቂ ማድረግ አንችልም። ሰይጧን ለእኛ ግልጽ ጠላት ነው፥ እርሱ የሚያጠቃን በእርምጃዎቹ ነው። አላህ ከሸይጧን እና ከእርምጃዎቹ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥14 እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ *ወደ ሰይጣኖቻቸውም* ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን» ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
እዚህ ድረስ ስለ ሸይጧን እሳቤ ከተረዳን ዘንዳ ረመዷን ላይ የሚታሰሩት ሸያጢን ከኩፋሩል ጂን ሲሆኑ፥ ከእነርሱም የሚታሰሩት መሪዎቻቸው ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 30, ሐዲስ 9
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የረመዷን ወር ሲጀመር የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፤ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ፤ ሰይጣናትም ይታሰራሉ”* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا دَخَلَ شَهْرُ رَمَضَانَ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ”
ኢማም ኢብኑ ኹዘይማህ መጽሐፍ 3, ቁጥር 188
ነቢዩም”ﷺ”፦ *”ሰይጣናት ይታሰራሉ” ያሉት ከእነርሱ አመጸኞቹ እንጂ ሁሉም ሰይጣናት አይደለም*። باب ذكر البيان أن النبي – صلى الله عليه وسلم – إنما أراد بقوله : ” وصفدت الشياطين ” مردة الجن منهم ، لا جميع الشياطين ”
ሚሽነሪዎች፦ “ሰይጣናት ከታሰሩ ሰው እንዴት በረመዷን ወር ይሳሳታል?” ብለው ይጠይቃሉ፥ ጥሩ ጥያቄ ነው። ሲጀመር በረመዷን ወር ሁሉም ሰይጣናት አይታሰሩም፥ ሲቀጥል የታሰሩት በሁለተኛ ደረጃ ያሉትን “ማሪድ” مَّارِد የተባሉትን መሪዎች ናቸው። የመጀመሪያ ደረጃ ያለው ዋናው ሸይጧን ኢብሊሥ ነውና። ሢሰልስ ሰውን የሚወሰውሱ የሰው ሰይጣናት እራሳቸው አልታሰሩም፥ እነርሱን በረመዳን ወር ሊወሰውሱ ይችላሉ። ሲያረብብም ሰይጣን ቢታሰርም እርምጃዎቹ አልታሰሩም፥ አላህ አትከተሉ ያለው ሰይጣንን ብቻ ሳይሆን የሰይጣንን እርምጃዎች ጭምር ነው፦
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
የሰይጣን እርምጃዎች “አህዋእ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” እና “ነፍሢያህ” نَفْسِيَّة ናቸው። አህዋእ ሊመለክ የሚችል ክፉ አዛዥ ነው፥ ነፍሢያ አላህ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
ዋናው ሸይጧን የትንሳኤ ቀን፦ “ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፥ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፥ ስለዚህ አትውቀሱኝ! ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ” ይላል፦
14፥22 ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን ይላቸዋል፦ *«አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፡፡ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ፤ አፈረስኩባችሁም፡፡ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ፡፡ እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፡፡ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፡፡ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው»*። وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ስለዚህ ለምንሠራው መጥፎ ሥራ ሰይጣንን ብቻ ተጠያቂ ማድረግ አንችልም። ሰይጧን ለእኛ ግልጽ ጠላት ነው፥ እርሱ የሚያጠቃን በእርምጃዎቹ ነው። አላህ ከሸይጧን እና ከእርምጃዎቹ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡሑር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
“ሡሑር” سُّحُور ወይም “ሠሑር” سَّحُور ማለት ቋንቋዊ ፍቺው “ሠሐር” سَحَر ማለት ነው። “ሠሐር” سَحَر ማለት “የሌሊት መጨረሻ” ማለት ነው። “ሠሐር” سَحَر የሌሊት መጨረሻ በሚል ቃል ሦስት ጊዜ ቁርኣን ውስጥ መጥቷል፦
3፥17 ታጋሾች እውነተኞችም ታዛዦችም ለጋሶችና *”በሌሊት መጨረሻዎች”* ምሕረትን ለማኞች ናቸው፡፡ الصَّابِرِينَ وَالصَّادِقِينَ وَالْقَانِتِينَ وَالْمُنفِقِينَ وَالْمُسْتَغْفِرِينَ بِالْأَسْحَارِ
51፥18 *”በሌሊቱ መጨረሻዎችም”* እነርሱ ምሕረትን ይለምናሉ፡፡ وَبِالْأَسْحَارِ هُمْ يَسْتَغْفِرُونَ
54፥34 እኛ በእነርሱ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ላክን፡፡ የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ እነርሱንስ *”በሌሊት መጨረሻ”* ላይ አዳንናቸው፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ حَاصِبًا إِلَّا آلَ لُوطٍ ۖ نَّجَّيْنَاهُم بِسَحَرٍ
“ሡሑር” سُّحُور ማለት ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ በሌሊት መጨረሻዎች ከፈጅር አዛን በፊት ለጾም መያዢያ የሚበላ ምግብ ነው። ይህንን የሌሊት ምግብ መብላት የዚህችን ኡማ የጾም ሥርዓት ካለፉት አህሉል ኪታብ የሚለይበት ሥርዓት ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 22 , ሐዲስ 77
ዐምር ኢብኑል ዐስ እንደተረከው፦;”የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”በእኛ ጾም እና በአህሉል ኪታብ ጾም መካከል ያለው ልዩነት ሡሑር ነው”*። عَنْ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ فَصْلَ مَا بَيْنَ صِيَامِنَا وَصِيَامِ أَهْلِ الْكِتَابِ أَكْلَةُ السُّحُورِ
ሡሑርን መመገብ የሚኖረው ትሩፋት ረድኤታዊ በረከት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 30, ሐዲስ 32
አነሥ ኢብኑ ማሊክ ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሡሑርን ብሉ! በሠሑር ውስጥ በረከት አለና”*። قَالَ سَمِعْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ تَسَحَّرُوا فَإِنَّ فِي السَّحُورِ بَرَكَةً
“ተሠሐሩ” تَسَحَّرُوا የሚለው የግስ መደብ “ሠሑር” سَّحُور ከሚለው የስም መደብ የረባ ቃል ነው። አምላካችን አላህ፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፤ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ስላለን ሡሑርን መብላት ከነቢያችን”ﷺ” ያገኘነው ሱናህ ነው፦
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ነቢያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ሁሉ ወሕይ ነው። ኢሥላም ሰው ሠራሽ ሕግ ሳይሆን ዐቂደቱል ረባንያ ነው። ይህንን በቅጡ የማያውቁ ሰዎች፦ “የሙሥሊም ጾም ማለት ሌሊቱ ወደ መዓልት ተቀይሮ ሌሊቱ በሙሉ ሲበላ ይታደርና በመዓልት የሚተኛበት” ይመስለዋል። ይህ የተሳሳተ መረዳት ነው። ሙሥሊም መግሪብ አዛን ሲል ያፈጥራል እስከ ዒሻህ ሊበላ ይችላል። በዚህ ጊዜም ጾመኛ ማስፈጠር፣ ሰደቃ፣ ዳዕዋህ በማድረግ መሽጉል ነው። ዒሻህ ከተቆመ በኃላ ተራዊሕ ሶላት ይቀጥላል፥ ከዚያ ሶላቱል ለይል አለ። ይህ ሁሉ ዘርፈ-ብዙ እና መጠነ-ሰፊ አምልኮ ለምሳሌ ዚክር፣ ዱዓ፣ ቂርኣት፣ የሱናህ ሶላት ወዘተ.. ከተካሄደ በኃላ የፈጅር ሶላት አዛን ከማለቱ በፊት በሡሑር ይያዛል። ይህንን ካላወክ ቀረብ ብለክ አንድ ቀን ማየት ነው። በተለይ አውሮፓ አካባቢማ ጾሙ በጋ ላይ ከዋሉ ጾሙ 19-21 ሰአት ያክል ይጾማል። ከ 3-5 ሰአት ምግብ በማፍጠር የተበላው ቁጭ ብሎ ሡሑር የሚቀመሰው ለሱናው ያክል በወፍ በረር ነው። ይህንን የመለኮት ሕግና ሥርዓት የያዘው ጾም የምትተቹ አላህ ሂዳያህ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
“ሡሑር” سُّحُور ወይም “ሠሑር” سَّحُور ማለት ቋንቋዊ ፍቺው “ሠሐር” سَحَر ማለት ነው። “ሠሐር” سَحَر ማለት “የሌሊት መጨረሻ” ማለት ነው። “ሠሐር” سَحَر የሌሊት መጨረሻ በሚል ቃል ሦስት ጊዜ ቁርኣን ውስጥ መጥቷል፦
3፥17 ታጋሾች እውነተኞችም ታዛዦችም ለጋሶችና *”በሌሊት መጨረሻዎች”* ምሕረትን ለማኞች ናቸው፡፡ الصَّابِرِينَ وَالصَّادِقِينَ وَالْقَانِتِينَ وَالْمُنفِقِينَ وَالْمُسْتَغْفِرِينَ بِالْأَسْحَارِ
51፥18 *”በሌሊቱ መጨረሻዎችም”* እነርሱ ምሕረትን ይለምናሉ፡፡ وَبِالْأَسْحَارِ هُمْ يَسْتَغْفِرُونَ
54፥34 እኛ በእነርሱ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ላክን፡፡ የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ እነርሱንስ *”በሌሊት መጨረሻ”* ላይ አዳንናቸው፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ حَاصِبًا إِلَّا آلَ لُوطٍ ۖ نَّجَّيْنَاهُم بِسَحَرٍ
“ሡሑር” سُّحُور ማለት ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ በሌሊት መጨረሻዎች ከፈጅር አዛን በፊት ለጾም መያዢያ የሚበላ ምግብ ነው። ይህንን የሌሊት ምግብ መብላት የዚህችን ኡማ የጾም ሥርዓት ካለፉት አህሉል ኪታብ የሚለይበት ሥርዓት ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 22 , ሐዲስ 77
ዐምር ኢብኑል ዐስ እንደተረከው፦;”የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”በእኛ ጾም እና በአህሉል ኪታብ ጾም መካከል ያለው ልዩነት ሡሑር ነው”*። عَنْ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ فَصْلَ مَا بَيْنَ صِيَامِنَا وَصِيَامِ أَهْلِ الْكِتَابِ أَكْلَةُ السُّحُورِ
ሡሑርን መመገብ የሚኖረው ትሩፋት ረድኤታዊ በረከት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 30, ሐዲስ 32
አነሥ ኢብኑ ማሊክ ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሡሑርን ብሉ! በሠሑር ውስጥ በረከት አለና”*። قَالَ سَمِعْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ تَسَحَّرُوا فَإِنَّ فِي السَّحُورِ بَرَكَةً
“ተሠሐሩ” تَسَحَّرُوا የሚለው የግስ መደብ “ሠሑር” سَّحُور ከሚለው የስም መደብ የረባ ቃል ነው። አምላካችን አላህ፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፤ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ስላለን ሡሑርን መብላት ከነቢያችን”ﷺ” ያገኘነው ሱናህ ነው፦
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ነቢያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ሁሉ ወሕይ ነው። ኢሥላም ሰው ሠራሽ ሕግ ሳይሆን ዐቂደቱል ረባንያ ነው። ይህንን በቅጡ የማያውቁ ሰዎች፦ “የሙሥሊም ጾም ማለት ሌሊቱ ወደ መዓልት ተቀይሮ ሌሊቱ በሙሉ ሲበላ ይታደርና በመዓልት የሚተኛበት” ይመስለዋል። ይህ የተሳሳተ መረዳት ነው። ሙሥሊም መግሪብ አዛን ሲል ያፈጥራል እስከ ዒሻህ ሊበላ ይችላል። በዚህ ጊዜም ጾመኛ ማስፈጠር፣ ሰደቃ፣ ዳዕዋህ በማድረግ መሽጉል ነው። ዒሻህ ከተቆመ በኃላ ተራዊሕ ሶላት ይቀጥላል፥ ከዚያ ሶላቱል ለይል አለ። ይህ ሁሉ ዘርፈ-ብዙ እና መጠነ-ሰፊ አምልኮ ለምሳሌ ዚክር፣ ዱዓ፣ ቂርኣት፣ የሱናህ ሶላት ወዘተ.. ከተካሄደ በኃላ የፈጅር ሶላት አዛን ከማለቱ በፊት በሡሑር ይያዛል። ይህንን ካላወክ ቀረብ ብለክ አንድ ቀን ማየት ነው። በተለይ አውሮፓ አካባቢማ ጾሙ በጋ ላይ ከዋሉ ጾሙ 19-21 ሰአት ያክል ይጾማል። ከ 3-5 ሰአት ምግብ በማፍጠር የተበላው ቁጭ ብሎ ሡሑር የሚቀመሰው ለሱናው ያክል በወፍ በረር ነው። ይህንን የመለኮት ሕግና ሥርዓት የያዘው ጾም የምትተቹ አላህ ሂዳያህ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ረመዷን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
“ሰውም” صَوْم ወይም “ሲያም” صِيَام
የሚለው ቃል "ተሱም" يَصُمْ ማለትም "ታቀብ" ከሚል ትእዛዛዊ ግስ የመጣ ሲሆን "መታቀብ" ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን “ሰውም” صَوْم ወይም “ሲያም” صِيَام በግርድፉና በሌጣው ደግሞ "ጾም" ማለት ነው። አንድ ሰው ምንም ነገር ሳይቀምስ ሲቀር "ጾሙን ዋለ" ይባላል፥ ያ ማለት ከምግብና ከመጠጥ “ተከለከለ” አሊያም “ተቆጠበ” ማለት ነው። ጾም ማለት “መከልከል” ወይም “መቆጠብ” መሆኑን የምናውቀው የአለመናገር ተቃራኒ የሆነውን “ዝምታን” ለማመልከት “ሰውም” صَوْم የሚለው ቃል አገልግሎት ላይ ውሏል፦
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ እኔ ለአልረሕማን *"ዝምታን ተስያለሁ"*፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
መርየም “ሰውማ” صَوْمًا ማለትም "ዝምታ" ስትል ከንግግር መቆጠቧን ካመለከተ ጾም ማለት ከምግብና ከመጠጥ መከልከል እንጂ ከስጋ እና ከስጋ ተዋእፆ ከሆኑት እንቁላል፣ ወተት፣ አይብ እየተቆጠቡ ነገር ግን በእጅ አዙር የስጋ፣ የእንቁላል፣ የወተት ምትክ የሆኑትን ባቄላ፣ አተር፣ በቆሎ፣ ገብስ የመሳሰሉት በሳይክል ተዙሮ የማያልቀውን ቡፌ መብላት አይደለም። ጾም ከምግብና ከመጠጥ ብቻ ሳይሆን ከሚታይ፣ ከሚሰማ፣ ከሚታሰብ ነገር መቆጠብን እንደሚጨም በቋንቋ ሙግት አይተናል።
አምላካችን አላህ ጾምን መጾም ያለባቸው ያመኑትን ምዕምናን ብቻ መሆናቸው ለማመልከት፦ "እናንተ ያመናችሁ ሆይ" በሚል መርሕ ስለ ጾም ይናገራል፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ከእናንተ በፊት በነበሩት" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት፥ ከእኛ በፊት የነበሩት ነቢያትና ተከታዮቻቸው ናቸው፦
42፥3 እንደዚሁ አሸናፊው ጥበበኛው አላህ *"ወደ አንተ ያወርዳል፡፡ ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት አውርዷል"*፡፡ كَذَٰلِكَ يُوحِي إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ اللَّهُ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
39፥65 ብታጋራ ሥራህ በእርግጥ ይታበሳል፡፡ በእርግጥም ከከሓዲዎቹ ትኾናለህ ማለት *"ወደ አንተም ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደነበሩት በእርግጥ ተወርዷል"*፡፡ وَلَقَدْ أُوحِيَ إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ لَئِنْ أَشْرَكْتَ لَيَحْبَطَنَّ عَمَلُكَ وَلَتَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
ስለዚህ ጾም የተደነገገው ከነቢያችን"ﷺ" በፊት በነበሩትም ነቢያት ጭምር ነው፥ "ኩቲበ" كُتِبَ ማለት "ተደነገገ" "ተደነባ" "ታዘዘ"prescribed" ማለት ነው። ጾም የምንጾምበትን ምክንያት ደግሞ ለማመልከት፦ "ተቅዋ ታገኙ ዘንድ ነው" ይለናል፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ "ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ተተቁን" تَتَّقُون ማለት "መፍራት" ማለት ነው። ጾም የምንጾምበት ምክንያቱ አንደኛውና ዋናው አምላካችን አላህ ስላዘዘን ሲሆን ሁለተኛውና ተከታዩ ምክንያት “ተቅዋ” ለማግኘት ነው፥ “ይከጀላልና” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ለዐለኩም” لَعَلَّكُمْ ሲሆን "ለዐለኩም" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣው ቃል “ለዐል” لَعَلّ ነው። “ለዐል” ማለት “ዘንድ” so that” ማለት ሲሆን ምክንያታዊ መስተዋድድ ሆኖ የገባ ነው። ስለዚህ የምንጾምበት ምክንያት አካልን ከሚበላና ከሚጠና በመከልከል እራስን ሙሉ ለሙሉ ለዒባዳህ በመስጠት “አላህን ለመፍራት” ነው፥ የጾም ድባቡ እራሱ ተቅዋ ያዘለ ዘርፈ ብዙ የአምልኮ መርሃ-ግብር ነው። “ተቅዋ” َتَقْوَى ማለት “አላህ መፍራት” ሲሆን “ሙተቂን” مُتَّقِين ደግሞ አላህ የሚፈራው “ፈሪሃን” ነው።
በመቀጠል በሽተኛና መንገደኛ በፆም ወቅት መፆም እንደሌለበትና እንዴት ቀዳ ማውጣት እንዳለበት ይነግረናል፦
2፥184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡ *"ከእናንተም ውሰጥ “በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው” ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ “በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ ቤዛን በመጨመር መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ ፈቅዶ መጨመሩ ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለእናንተ የበለጠ ነው፥ የምታውቁ ብትኾኑ ትመርጡታላችሁ"*፡፡ أَيَّامًا مَّعْدُودَاتٍ ۚ فَمَن كَانَ مِنكُم مَّرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۚ وَعَلَى الَّذِينَ يُطِيقُونَهُ فِدْيَةٌ طَعَامُ مِسْكِينٍ ۖ فَمَن تَطَوَّعَ خَيْرًا فَهُوَ خَيْرٌ لَّهُ ۚ وَأَن تَصُومُوا خَيْرٌ لَّكُمْ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
የምንጾምበት ወር ደግሞ በረመዷን ወር ነው፦
2፥185 *"እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው"*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
“ሰውም” صَوْم ወይም “ሲያም” صِيَام
የሚለው ቃል "ተሱም" يَصُمْ ማለትም "ታቀብ" ከሚል ትእዛዛዊ ግስ የመጣ ሲሆን "መታቀብ" ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን “ሰውም” صَوْم ወይም “ሲያም” صِيَام በግርድፉና በሌጣው ደግሞ "ጾም" ማለት ነው። አንድ ሰው ምንም ነገር ሳይቀምስ ሲቀር "ጾሙን ዋለ" ይባላል፥ ያ ማለት ከምግብና ከመጠጥ “ተከለከለ” አሊያም “ተቆጠበ” ማለት ነው። ጾም ማለት “መከልከል” ወይም “መቆጠብ” መሆኑን የምናውቀው የአለመናገር ተቃራኒ የሆነውን “ዝምታን” ለማመልከት “ሰውም” صَوْم የሚለው ቃል አገልግሎት ላይ ውሏል፦
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ እኔ ለአልረሕማን *"ዝምታን ተስያለሁ"*፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
መርየም “ሰውማ” صَوْمًا ማለትም "ዝምታ" ስትል ከንግግር መቆጠቧን ካመለከተ ጾም ማለት ከምግብና ከመጠጥ መከልከል እንጂ ከስጋ እና ከስጋ ተዋእፆ ከሆኑት እንቁላል፣ ወተት፣ አይብ እየተቆጠቡ ነገር ግን በእጅ አዙር የስጋ፣ የእንቁላል፣ የወተት ምትክ የሆኑትን ባቄላ፣ አተር፣ በቆሎ፣ ገብስ የመሳሰሉት በሳይክል ተዙሮ የማያልቀውን ቡፌ መብላት አይደለም። ጾም ከምግብና ከመጠጥ ብቻ ሳይሆን ከሚታይ፣ ከሚሰማ፣ ከሚታሰብ ነገር መቆጠብን እንደሚጨም በቋንቋ ሙግት አይተናል።
አምላካችን አላህ ጾምን መጾም ያለባቸው ያመኑትን ምዕምናን ብቻ መሆናቸው ለማመልከት፦ "እናንተ ያመናችሁ ሆይ" በሚል መርሕ ስለ ጾም ይናገራል፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ከእናንተ በፊት በነበሩት" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት፥ ከእኛ በፊት የነበሩት ነቢያትና ተከታዮቻቸው ናቸው፦
42፥3 እንደዚሁ አሸናፊው ጥበበኛው አላህ *"ወደ አንተ ያወርዳል፡፡ ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት አውርዷል"*፡፡ كَذَٰلِكَ يُوحِي إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ اللَّهُ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
39፥65 ብታጋራ ሥራህ በእርግጥ ይታበሳል፡፡ በእርግጥም ከከሓዲዎቹ ትኾናለህ ማለት *"ወደ አንተም ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደነበሩት በእርግጥ ተወርዷል"*፡፡ وَلَقَدْ أُوحِيَ إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ لَئِنْ أَشْرَكْتَ لَيَحْبَطَنَّ عَمَلُكَ وَلَتَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
ስለዚህ ጾም የተደነገገው ከነቢያችን"ﷺ" በፊት በነበሩትም ነቢያት ጭምር ነው፥ "ኩቲበ" كُتِبَ ማለት "ተደነገገ" "ተደነባ" "ታዘዘ"prescribed" ማለት ነው። ጾም የምንጾምበትን ምክንያት ደግሞ ለማመልከት፦ "ተቅዋ ታገኙ ዘንድ ነው" ይለናል፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ "ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ተተቁን" تَتَّقُون ማለት "መፍራት" ማለት ነው። ጾም የምንጾምበት ምክንያቱ አንደኛውና ዋናው አምላካችን አላህ ስላዘዘን ሲሆን ሁለተኛውና ተከታዩ ምክንያት “ተቅዋ” ለማግኘት ነው፥ “ይከጀላልና” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ለዐለኩም” لَعَلَّكُمْ ሲሆን "ለዐለኩም" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣው ቃል “ለዐል” لَعَلّ ነው። “ለዐል” ማለት “ዘንድ” so that” ማለት ሲሆን ምክንያታዊ መስተዋድድ ሆኖ የገባ ነው። ስለዚህ የምንጾምበት ምክንያት አካልን ከሚበላና ከሚጠና በመከልከል እራስን ሙሉ ለሙሉ ለዒባዳህ በመስጠት “አላህን ለመፍራት” ነው፥ የጾም ድባቡ እራሱ ተቅዋ ያዘለ ዘርፈ ብዙ የአምልኮ መርሃ-ግብር ነው። “ተቅዋ” َتَقْوَى ማለት “አላህ መፍራት” ሲሆን “ሙተቂን” مُتَّقِين ደግሞ አላህ የሚፈራው “ፈሪሃን” ነው።
በመቀጠል በሽተኛና መንገደኛ በፆም ወቅት መፆም እንደሌለበትና እንዴት ቀዳ ማውጣት እንዳለበት ይነግረናል፦
2፥184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡ *"ከእናንተም ውሰጥ “በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው” ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ “በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ ቤዛን በመጨመር መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ ፈቅዶ መጨመሩ ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለእናንተ የበለጠ ነው፥ የምታውቁ ብትኾኑ ትመርጡታላችሁ"*፡፡ أَيَّامًا مَّعْدُودَاتٍ ۚ فَمَن كَانَ مِنكُم مَّرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۚ وَعَلَى الَّذِينَ يُطِيقُونَهُ فِدْيَةٌ طَعَامُ مِسْكِينٍ ۖ فَمَن تَطَوَّعَ خَيْرًا فَهُوَ خَيْرٌ لَّهُ ۚ وَأَن تَصُومُوا خَيْرٌ لَّكُمْ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
የምንጾምበት ወር ደግሞ በረመዷን ወር ነው፦
2፥185 *"እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው"*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
የወር ስሞች ቅደም ተከተል፡-
1ኛው ወር- ሙሐረም
2ኛው ወር- ሰፈር
3ኛው ወር- ረቢዑል-አወል
4ኛው ወር- ረቢዑ-ሣኒ
5ኛው ወር- ጀማዱል-አወል
6ኛው ወር- ጀማዱ-ሣኒ
7ኛው ወር- ረጀብ
8ኛው ወር- ሻዕባን
9ኛው ወር- ረመዷን
10ኛው ወር- ሸዋል
11ኛው ወር- ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር- ዙል-ሒጃህ ናቸው።
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም። “ረመዷን” رمضان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው።
ነገር ግን በክርስትና ያሉት ሰባቱ አፅማዋት ማለትም ፅጌ፣ ገና፣ ነነዌ፣ ሁዳዴ፣ ሰኔ፣ፍልሰታ እና እሮብና አርብ የቤተክርስቲያን መሪዎች ቀስ በቀስ በጊዜ ሂደት የደነገጓቸው ሰው ሠራሽ ሕግ እንጂ የመለኮት ትእዛዞች አይደሉም። የነነዌ ጾምም ለነነዌ ሰዎች ለሶስት ቀን የተሰጠ እንጂ አማኞች እንዲጾሙ የታዘዘበት አንቀጽ አይደለም።
በእርግጥም አላህ ለቀደሙት ነቢያት የጾም መርሕ ደንግጎ እንደነበር በተከበረ ቃሉ ነግሮናል። ነገር ግን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ወሕይ የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፥ ምክንያቱም ከመለኮት የመጣውን እውነት ከሰው ትምህርት ጋር በመጨመር ቀላቅለውታል፤ ከመለኮት የመጣውን እውነት በመቀነስ ደብቀውታል። በዚህም ጾም መቼ እንደሚፃም፣ እንዴት እንደሚፆም፣ ለምን እንደሚፆም፣ ከምን እንደሚጾም ሥረ-መሠረታዊ ጭብጥ በባይብል የለም።
በቁርኣን ግን እነዚህ ምክንያቶች ተገልጸዋል። በጾም ማፍጠሪያ ጊዜ መብላት መጠጣት ብቻ ሳይሆን ከሃላል ጥንድ ጋር ተራክቦ ማድረግም ተፈቅዷል፥ መግሪብ አዛን ካለበት እስከ ፈጅር የኾነው ነጩ ክር የተባለው ብርሃን ጥቁሩ ክር ከተባለው ጨለማ እስከሚለይ ድረስ የፈለግነውን የምግብ አይነት እንድንመገብ አምላካችን አላህ ፈቅዶልናል፦
2፥187 *“በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለእናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ አላህ እናንተ ነፍሶቻችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ በእናንተም ላይ ተመለሰላችሁ፤ ከእናንተም ይቅርታ አደረገ፡፡ አሁን ተገናኙዋቸው፡፡ አላህም ለእናንተ የጻፈላችሁን ነገር ልጅን ፈልጉ፡፡ “ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፤ ጠጡም”፡፡ ከዚያም ጾምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ"*፡፡ أُحِلَّ لَكُمْ لَيْلَةَ الصِّيَامِ الرَّفَثُ إِلَىٰ نِسَائِكُمْ ۚ هُنَّ لِبَاسٌ لَّكُمْ وَأَنتُمْ لِبَاسٌ لَّهُنَّ ۗ عَلِمَ اللَّهُ أَنَّكُمْ كُنتُمْ تَخْتَانُونَ أَنفُسَكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ وَعَفَا عَنكُمْ ۖ فَالْآنَ بَاشِرُوهُنَّ وَابْتَغُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ ۚ وَكُلُوا وَاشْرَبُوا حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَكُمُ الْخَيْطُ الْأَبْيَضُ مِنَ الْخَيْطِ الْأَسْوَدِ مِنَ الْفَجْرِ ۖ ثُمَّ أَتِمُّوا الصِّيَامَ إِلَى اللَّيْلِ ۚ وَلَا تُبَاشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَاكِفُونَ فِي الْمَسَاجِدِ ۗ تِلْكَ حُدُودُ اللَّهِ فَلَا تَقْرَبُوهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ آيَاتِهِ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَّقُون
አላህ የሚጾመውን ወንድ ባሪያውን “ሷኢሚን” صَّآئِمِين ሲላቸው የምትጾመውን ሴት ባሪያውን ደግሞ “ሷኢማት” صَّآئِمَٰت ብሎ ይጠራቸዋል። አላህ ሷኢሚን እና ሷኢማት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
1ኛው ወር- ሙሐረም
2ኛው ወር- ሰፈር
3ኛው ወር- ረቢዑል-አወል
4ኛው ወር- ረቢዑ-ሣኒ
5ኛው ወር- ጀማዱል-አወል
6ኛው ወር- ጀማዱ-ሣኒ
7ኛው ወር- ረጀብ
8ኛው ወር- ሻዕባን
9ኛው ወር- ረመዷን
10ኛው ወር- ሸዋል
11ኛው ወር- ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር- ዙል-ሒጃህ ናቸው።
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም። “ረመዷን” رمضان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው።
ነገር ግን በክርስትና ያሉት ሰባቱ አፅማዋት ማለትም ፅጌ፣ ገና፣ ነነዌ፣ ሁዳዴ፣ ሰኔ፣ፍልሰታ እና እሮብና አርብ የቤተክርስቲያን መሪዎች ቀስ በቀስ በጊዜ ሂደት የደነገጓቸው ሰው ሠራሽ ሕግ እንጂ የመለኮት ትእዛዞች አይደሉም። የነነዌ ጾምም ለነነዌ ሰዎች ለሶስት ቀን የተሰጠ እንጂ አማኞች እንዲጾሙ የታዘዘበት አንቀጽ አይደለም።
በእርግጥም አላህ ለቀደሙት ነቢያት የጾም መርሕ ደንግጎ እንደነበር በተከበረ ቃሉ ነግሮናል። ነገር ግን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ወሕይ የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፥ ምክንያቱም ከመለኮት የመጣውን እውነት ከሰው ትምህርት ጋር በመጨመር ቀላቅለውታል፤ ከመለኮት የመጣውን እውነት በመቀነስ ደብቀውታል። በዚህም ጾም መቼ እንደሚፃም፣ እንዴት እንደሚፆም፣ ለምን እንደሚፆም፣ ከምን እንደሚጾም ሥረ-መሠረታዊ ጭብጥ በባይብል የለም።
በቁርኣን ግን እነዚህ ምክንያቶች ተገልጸዋል። በጾም ማፍጠሪያ ጊዜ መብላት መጠጣት ብቻ ሳይሆን ከሃላል ጥንድ ጋር ተራክቦ ማድረግም ተፈቅዷል፥ መግሪብ አዛን ካለበት እስከ ፈጅር የኾነው ነጩ ክር የተባለው ብርሃን ጥቁሩ ክር ከተባለው ጨለማ እስከሚለይ ድረስ የፈለግነውን የምግብ አይነት እንድንመገብ አምላካችን አላህ ፈቅዶልናል፦
2፥187 *“በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለእናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ አላህ እናንተ ነፍሶቻችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ በእናንተም ላይ ተመለሰላችሁ፤ ከእናንተም ይቅርታ አደረገ፡፡ አሁን ተገናኙዋቸው፡፡ አላህም ለእናንተ የጻፈላችሁን ነገር ልጅን ፈልጉ፡፡ “ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፤ ጠጡም”፡፡ ከዚያም ጾምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ"*፡፡ أُحِلَّ لَكُمْ لَيْلَةَ الصِّيَامِ الرَّفَثُ إِلَىٰ نِسَائِكُمْ ۚ هُنَّ لِبَاسٌ لَّكُمْ وَأَنتُمْ لِبَاسٌ لَّهُنَّ ۗ عَلِمَ اللَّهُ أَنَّكُمْ كُنتُمْ تَخْتَانُونَ أَنفُسَكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ وَعَفَا عَنكُمْ ۖ فَالْآنَ بَاشِرُوهُنَّ وَابْتَغُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ ۚ وَكُلُوا وَاشْرَبُوا حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَكُمُ الْخَيْطُ الْأَبْيَضُ مِنَ الْخَيْطِ الْأَسْوَدِ مِنَ الْفَجْرِ ۖ ثُمَّ أَتِمُّوا الصِّيَامَ إِلَى اللَّيْلِ ۚ وَلَا تُبَاشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَاكِفُونَ فِي الْمَسَاجِدِ ۗ تِلْكَ حُدُودُ اللَّهِ فَلَا تَقْرَبُوهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ آيَاتِهِ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَّقُون
አላህ የሚጾመውን ወንድ ባሪያውን “ሷኢሚን” صَّآئِمِين ሲላቸው የምትጾመውን ሴት ባሪያውን ደግሞ “ሷኢማት” صَّآئِمَٰت ብሎ ይጠራቸዋል። አላህ ሷኢሚን እና ሷኢማት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሶላቱ አሥ-ሡናህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
“ሶላቱ አሥ-ሡናህ” صَّلَات ማለት “የሡናህ ሶላት” ማለት ነው። ሡናህ” سُنَّة ማለት “ፈለግ” “ፍኖት” “መንገድ” “ፋና” ማለት ነው፥ አምላካችን አላህ የነቢያችንን”ﷺ” ፈለግ እንድንከተል ይናገራል፦
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥153 *«ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም፡፡ የጥመት መንገዶችንም አትከተሉ፡፡ ከቀጥተኛው መንገድ እናንተን ይለያዩዋችኋልና፡፡እነሆ ትጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ አዘዛችሁ፡፡»* በላቸው وَأَنَّ هَـٰذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُون
“መንገዴ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። የነቢያችንን”ﷺ” ፈለግ ወይም መንገድ መከተል ሡናህ ይባላል። ሡናህ” سُنَّة ሌላው ትርጉሙ “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ማለት ነው፥ የተወደዱ የሡናህ ሶላቶች አስራ ሁለት ናቸው። እነርሱም፦ አራት ረክዓህ ከዙህር በፊት፣ ሁለት ረክዓህ ከዙህር በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከመግሪብ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከዒሻእ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከሶላቱል ፈጅር በፊት ናቸው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 268
ኡሙ ሐቢባህ እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንም በመአልት እና በሌሊት አስራ ሁለት ረክዓህ የሰገደ ለእርሱ በጀነት ቤት ይገነባለታል። አራት ረክዓህ ከዙህር በፊት፣ ሁለት ረክዓህ ከዙህር በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከመግሪብ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከዒሻእ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከሶላቱል ፈጅር በፊት ነው”*። عَنِ الْمُسَيَّبِ بْنِ رَافِعٍ، عَنْ عَنْبَسَةَ بْنِ أَبِي سُفْيَانَ، عَنْ أُمِّ حَبِيبَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ صَلَّى فِي يَوْمٍ وَلَيْلَةٍ ثِنْتَىْ عَشْرَةَ رَكْعَةً بُنِيَ لَهُ بَيْتٌ فِي الْجَنَّةِ أَرْبَعًا قَبْلَ الظُّهْرِ وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَهَا وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَ الْمَغْرِبِ وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَ الْعِشَاءِ وَرَكْعَتَيْنِ قَبْلَ صَلاَةِ الْفَجْرِ
እነዚህ አስራ ሁለቱ የጠበቁ የሡናህ ሶላት ሲሆኑ፥ ከዐስር ሶላት በፊት ሁለት ረክዓህ ወይም አራት ረክዓህ የተወደዱ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 23
ዐሊይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” ከዐስር በፊት ሁለት ረክዓህ ይሰግዱ ነበር”*። عَنْ عَلِيٍّ، عَلَيْهِ السَّلاَمُ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يُصَلِّي قَبْلَ الْعَصْرِ رَكْعَتَيْنِ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 282
ዐሊይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” ከዐስር በፊት አራት ረክዓህ ይሰግዱ ነበር፥ በመካከላቸው በተሥሊም(ማሰላመት) ይለይ ነበር”*። عَنْ عَلِيٍّ، قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يُصَلِّي قَبْلَ الْعَصْرِ أَرْبَعَ رَكَعَاتٍ يَفْصِلُ بَيْنَهُنَّ بِالتَّسْلِيمِ
አምላካችን አላህ በጀነት ቤት ከሚገነባላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
“ሶላቱ አሥ-ሡናህ” صَّلَات ማለት “የሡናህ ሶላት” ማለት ነው። ሡናህ” سُنَّة ማለት “ፈለግ” “ፍኖት” “መንገድ” “ፋና” ማለት ነው፥ አምላካችን አላህ የነቢያችንን”ﷺ” ፈለግ እንድንከተል ይናገራል፦
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥153 *«ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም፡፡ የጥመት መንገዶችንም አትከተሉ፡፡ ከቀጥተኛው መንገድ እናንተን ይለያዩዋችኋልና፡፡እነሆ ትጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ አዘዛችሁ፡፡»* በላቸው وَأَنَّ هَـٰذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُون
“መንገዴ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። የነቢያችንን”ﷺ” ፈለግ ወይም መንገድ መከተል ሡናህ ይባላል። ሡናህ” سُنَّة ሌላው ትርጉሙ “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ማለት ነው፥ የተወደዱ የሡናህ ሶላቶች አስራ ሁለት ናቸው። እነርሱም፦ አራት ረክዓህ ከዙህር በፊት፣ ሁለት ረክዓህ ከዙህር በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከመግሪብ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከዒሻእ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከሶላቱል ፈጅር በፊት ናቸው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 268
ኡሙ ሐቢባህ እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንም በመአልት እና በሌሊት አስራ ሁለት ረክዓህ የሰገደ ለእርሱ በጀነት ቤት ይገነባለታል። አራት ረክዓህ ከዙህር በፊት፣ ሁለት ረክዓህ ከዙህር በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከመግሪብ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከዒሻእ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከሶላቱል ፈጅር በፊት ነው”*። عَنِ الْمُسَيَّبِ بْنِ رَافِعٍ، عَنْ عَنْبَسَةَ بْنِ أَبِي سُفْيَانَ، عَنْ أُمِّ حَبِيبَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ صَلَّى فِي يَوْمٍ وَلَيْلَةٍ ثِنْتَىْ عَشْرَةَ رَكْعَةً بُنِيَ لَهُ بَيْتٌ فِي الْجَنَّةِ أَرْبَعًا قَبْلَ الظُّهْرِ وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَهَا وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَ الْمَغْرِبِ وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَ الْعِشَاءِ وَرَكْعَتَيْنِ قَبْلَ صَلاَةِ الْفَجْرِ
እነዚህ አስራ ሁለቱ የጠበቁ የሡናህ ሶላት ሲሆኑ፥ ከዐስር ሶላት በፊት ሁለት ረክዓህ ወይም አራት ረክዓህ የተወደዱ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 23
ዐሊይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” ከዐስር በፊት ሁለት ረክዓህ ይሰግዱ ነበር”*። عَنْ عَلِيٍّ، عَلَيْهِ السَّلاَمُ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يُصَلِّي قَبْلَ الْعَصْرِ رَكْعَتَيْنِ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 282
ዐሊይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” ከዐስር በፊት አራት ረክዓህ ይሰግዱ ነበር፥ በመካከላቸው በተሥሊም(ማሰላመት) ይለይ ነበር”*። عَنْ عَلِيٍّ، قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يُصَلِّي قَبْلَ الْعَصْرِ أَرْبَعَ رَكَعَاتٍ يَفْصِلُ بَيْنَهُنَّ بِالتَّسْلِيمِ
አምላካችን አላህ በጀነት ቤት ከሚገነባላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ደዕዋህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
13፥36 *«እኔ የታዘዝኩት አላህን ብቻ እንዳመልክ እና በእርሱም እንዳላጋራ ነው፡፡ ወደ እርሱ እጠራለሁ፥ መመለሻዬም ወደ እርሱ ነው»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ اللَّهَ وَلَا أُشْرِكَ بِهِ ۚ إِلَيْهِ أَدْعُو وَإِلَيْهِ مَآبِ
“ዒባዳህ” عِبَادَة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ ማለትም “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው። ዒባዳህ በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
1ኛ. “ዒባደቱል ቀልቢያ” عِبَادَة قَلْبِيَّة ማለት “የኃልዮ አምልኮ” ማለት ነው፥ “ቀልብ” قَلْب ማለት “ኃልዮ” ወይም “ልብ” ማለት ነው።
2ኛ. “ዒባደቱል ቀውልያ” عِبَادَة قَوْلِيَّة ማለት “የነቢብ አምልኮ” ማለት ነው፥ “ቀውል” قَوْل ማለት “ነቢብ” ወይም “አንደበት” ማለት ነው።
3ኛ. “ዒባደቱል ዐመልያ” عِبَادَة عَمَلِيَّة ማለት “የገቢር አምልኮ” ማለት ነው፥ “ዐመል” عَمَل ማለት “ገቢር” ወይም “ድርጊት” ማለት ነው።
“ደዕዋህ” ደግሞ በቀውል ከሚከናወን ዒባዳህ አንዱ ነው፥ “ደዕዋህ” دَعْوَة የሚለው ቃል “ደዓ” دَعَا ማለትም “ጠራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጥሪ” ማለት ነው። ይህ ጥሪ ወደ አሏህ ሲሆን ሰዎች አሏህን ብቻ እንዲያመልኩ እና በእርሱ ላይ ማንንምና ምንንም ነገር እንዳያጋሩ በማስተማር ወደ አሏህ መጣራት “ደዕዋህ” دَعْوَة ይባላል፦
13፥36 «እኔ የታዘዝኩት አላህን ብቻ እንዳመልክ እና በእርሱም እንዳላጋራ ነው፡፡ ወደ እርሱ እጠራለሁ፥ መመለሻዬም ወደ እርሱ ነው» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ اللَّهَ وَلَا أُشْرِكَ بِهِ ۚ إِلَيْهِ أَدْعُو وَإِلَيْهِ مَآبِ
12፥108 «ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም» በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
“እጣራለው” ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል “አድዑ” أَدْعُو መሆኑ ልብ አድርግ! ይህንን ጥሪ የሚጣራ ደግሞ “ዳዒ” دَاعِى ይባላል፦
33፥46 “ወደ አላህም በፈቃዱ ጠሪ እና አብሪ ብርሃን አድርገን ላክንህ”፡፡ وَدَاعِيًا إِلَى اللَّهِ بِإِذْنِهِ وَسِرَاجًا مُّنِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ጠሪ” ለሚለው የገባው ቃል “ዳዒ” دَاعِى መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። “ፈርድ” فَرْض የሚለው ቃል “ፈረደ” فَرَضَ ማለትም “ተገደደ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግዴታ”obligatory” ማለት ነው፥ አንድን ነገር በማድረግ ምንዳ የሚያስገኝ በተቃራኒው ባለማድረግ ፍዳን የሚያስገኝ መርሕ ፈርድ ይባላል። ፈርድ በሁለት ይከፈላል፥ እርሱም “ፈርዱል ዐይን” فَرْض العَيْن እና “ፈርዱል ኪፋያህ” فَرْض الكِفَايَة ናቸው።
“ዐይን” عَيْن የሚለው ቃል “ዓነ” عَانَ ማለትም “ነጠለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ተናጥል” ማለት ነው። “ፈርዱል ዐይን” فَرْض العَيْن ማለት “የተናጥል ግዴታ ማለት ነው፥ ፈርዱል ዐይን የሚባሉት ለምሳሌ ሶላት፣ ሐጅ፣ ዘካህ፣ ፆም ወዘተ ናቸው።
“ኪፋያህ” كِفَايَة የሚለው ቃል “ከፋ” كَفَى ማለትም “ጠቀለለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጥቅል” ማለት ነው። “ፈርዱል ኪፋያህ” فَرْض الكِفَايَة ማለት “የጥቅል ግዴታ” ማለት ነው፥ ፈርዱል ኪፋያህ የሚባሉት ለምሳሌ “ደዕዋህ” دَعْوَة “ሶላቱል ጀናዛህ” صَّلَات الجَنَازَة እና “ሶላቱል ጁሙዓህ” صَّلَات الْجُمُعَة ናቸው። ደዕዋህ የጥቅል ፈርድ ከሆነ ሰዎችን ወደ አሏህ ለመጥራት አራት አስፈላጊ ነገሮች አሉ፥ እነርሱም፦ ዕውቀት፣ ጥበብ፣ አመክንዮ እና ምግባር ናቸው። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ዕውቀት"
“ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን ያለ ዕውቀት በጭፍንነት የምንከተለው ነገር ጥፋት ነው፥ በዕውቀት መናገር የእውነተኞች መገለጫ ነው፦
17፥36 *”ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፡፡ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና”*፡፡ وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
6፥143 *«እውነተኞች እንደሆናችሁ በዕውቀት ንገሩኝ»* በላቸው፡፡ قُلْ آلذَّكَرَيْنِ حَرَّمَ أَمِ الْأُنثَيَيْنِ أَمَّا اشْتَمَلَتْ عَلَيْهِ أَرْحَامُ الْأُنثَيَيْنِ ۖ نَبِّئُونِي بِعِلْمٍ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
"ሥነ-ዕውቀት ጥናት"Epistemology" እራሱን የቻለ ስለ ዕውቀት የሚተነትን የዕውቀት ዘርፍ ሲሆን ማወቅ የጥሩ አእምሮ ባለቤት ያረጋል፥ ዕውቀትን መፈለግ ደግሞ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው፦
39፥9 በል *”«እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን?» የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው*፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الَّذِينَ يَعْلَمُونَ وَالَّذِينَ لَا يَعْلَمُونَ ۗ إِنَّمَا يَتَذَكَّرُ أُولُو الْأَلْبَابِ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 229
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ طَلَبُ الْعِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ
ነጥብ ሁለት
"ጥበብ"
“ሒክማህ” حِكْمَة ማለት “ጥበብ” ማለት ሲሆን የምናውቀውን ዕውቀት በተለያየ ፈርጅ እና ደርዝ የምናስቀምጥበት ዘዴ ነው፥ ወደ አሏህ ለመጣራት ጥበብ ጉልኅ ሚና አለው፦
16፥125 *”ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ"*፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጥበብ" ወይም "ብልሃት" ለሚለው የገባው ቃል "ሒክማህ" حِكْمَة ነው። "ሥነ-ጥበብ ጥናት"Philosophy" እራሱን የቻለ ስለ ጥበብ የሚተነትን የጥበብ ዘርፍ ሲሆን ጥበብን የተሰጠው ሰው ብዙ መልካም ነገር ተሰቶታል፦
2፥269 *"ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፤ ጥበብንም የሚሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠ፡፡ የአእምሮዎች ባለቤቶች እንጂ ሌላው አይገሰጽም"*፡፡ يُؤْتِى ٱلْحِكْمَةَ مَن يَشَآءُ ۚ وَمَن يُؤْتَ ٱلْحِكْمَةَ فَقَدْ أُوتِىَ خَيْرًۭا كَثِيرًۭا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّآ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
13፥36 *«እኔ የታዘዝኩት አላህን ብቻ እንዳመልክ እና በእርሱም እንዳላጋራ ነው፡፡ ወደ እርሱ እጠራለሁ፥ መመለሻዬም ወደ እርሱ ነው»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ اللَّهَ وَلَا أُشْرِكَ بِهِ ۚ إِلَيْهِ أَدْعُو وَإِلَيْهِ مَآبِ
“ዒባዳህ” عِبَادَة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ ማለትም “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው። ዒባዳህ በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
1ኛ. “ዒባደቱል ቀልቢያ” عِبَادَة قَلْبِيَّة ማለት “የኃልዮ አምልኮ” ማለት ነው፥ “ቀልብ” قَلْب ማለት “ኃልዮ” ወይም “ልብ” ማለት ነው።
2ኛ. “ዒባደቱል ቀውልያ” عِبَادَة قَوْلِيَّة ማለት “የነቢብ አምልኮ” ማለት ነው፥ “ቀውል” قَوْل ማለት “ነቢብ” ወይም “አንደበት” ማለት ነው።
3ኛ. “ዒባደቱል ዐመልያ” عِبَادَة عَمَلِيَّة ማለት “የገቢር አምልኮ” ማለት ነው፥ “ዐመል” عَمَل ማለት “ገቢር” ወይም “ድርጊት” ማለት ነው።
“ደዕዋህ” ደግሞ በቀውል ከሚከናወን ዒባዳህ አንዱ ነው፥ “ደዕዋህ” دَعْوَة የሚለው ቃል “ደዓ” دَعَا ማለትም “ጠራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጥሪ” ማለት ነው። ይህ ጥሪ ወደ አሏህ ሲሆን ሰዎች አሏህን ብቻ እንዲያመልኩ እና በእርሱ ላይ ማንንምና ምንንም ነገር እንዳያጋሩ በማስተማር ወደ አሏህ መጣራት “ደዕዋህ” دَعْوَة ይባላል፦
13፥36 «እኔ የታዘዝኩት አላህን ብቻ እንዳመልክ እና በእርሱም እንዳላጋራ ነው፡፡ ወደ እርሱ እጠራለሁ፥ መመለሻዬም ወደ እርሱ ነው» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ اللَّهَ وَلَا أُشْرِكَ بِهِ ۚ إِلَيْهِ أَدْعُو وَإِلَيْهِ مَآبِ
12፥108 «ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም» በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
“እጣራለው” ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል “አድዑ” أَدْعُو መሆኑ ልብ አድርግ! ይህንን ጥሪ የሚጣራ ደግሞ “ዳዒ” دَاعِى ይባላል፦
33፥46 “ወደ አላህም በፈቃዱ ጠሪ እና አብሪ ብርሃን አድርገን ላክንህ”፡፡ وَدَاعِيًا إِلَى اللَّهِ بِإِذْنِهِ وَسِرَاجًا مُّنِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ጠሪ” ለሚለው የገባው ቃል “ዳዒ” دَاعِى መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። “ፈርድ” فَرْض የሚለው ቃል “ፈረደ” فَرَضَ ማለትም “ተገደደ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግዴታ”obligatory” ማለት ነው፥ አንድን ነገር በማድረግ ምንዳ የሚያስገኝ በተቃራኒው ባለማድረግ ፍዳን የሚያስገኝ መርሕ ፈርድ ይባላል። ፈርድ በሁለት ይከፈላል፥ እርሱም “ፈርዱል ዐይን” فَرْض العَيْن እና “ፈርዱል ኪፋያህ” فَرْض الكِفَايَة ናቸው።
“ዐይን” عَيْن የሚለው ቃል “ዓነ” عَانَ ማለትም “ነጠለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ተናጥል” ማለት ነው። “ፈርዱል ዐይን” فَرْض العَيْن ማለት “የተናጥል ግዴታ ማለት ነው፥ ፈርዱል ዐይን የሚባሉት ለምሳሌ ሶላት፣ ሐጅ፣ ዘካህ፣ ፆም ወዘተ ናቸው።
“ኪፋያህ” كِفَايَة የሚለው ቃል “ከፋ” كَفَى ማለትም “ጠቀለለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጥቅል” ማለት ነው። “ፈርዱል ኪፋያህ” فَرْض الكِفَايَة ማለት “የጥቅል ግዴታ” ማለት ነው፥ ፈርዱል ኪፋያህ የሚባሉት ለምሳሌ “ደዕዋህ” دَعْوَة “ሶላቱል ጀናዛህ” صَّلَات الجَنَازَة እና “ሶላቱል ጁሙዓህ” صَّلَات الْجُمُعَة ናቸው። ደዕዋህ የጥቅል ፈርድ ከሆነ ሰዎችን ወደ አሏህ ለመጥራት አራት አስፈላጊ ነገሮች አሉ፥ እነርሱም፦ ዕውቀት፣ ጥበብ፣ አመክንዮ እና ምግባር ናቸው። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ዕውቀት"
“ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን ያለ ዕውቀት በጭፍንነት የምንከተለው ነገር ጥፋት ነው፥ በዕውቀት መናገር የእውነተኞች መገለጫ ነው፦
17፥36 *”ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፡፡ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና”*፡፡ وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
6፥143 *«እውነተኞች እንደሆናችሁ በዕውቀት ንገሩኝ»* በላቸው፡፡ قُلْ آلذَّكَرَيْنِ حَرَّمَ أَمِ الْأُنثَيَيْنِ أَمَّا اشْتَمَلَتْ عَلَيْهِ أَرْحَامُ الْأُنثَيَيْنِ ۖ نَبِّئُونِي بِعِلْمٍ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
"ሥነ-ዕውቀት ጥናት"Epistemology" እራሱን የቻለ ስለ ዕውቀት የሚተነትን የዕውቀት ዘርፍ ሲሆን ማወቅ የጥሩ አእምሮ ባለቤት ያረጋል፥ ዕውቀትን መፈለግ ደግሞ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው፦
39፥9 በል *”«እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን?» የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው*፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الَّذِينَ يَعْلَمُونَ وَالَّذِينَ لَا يَعْلَمُونَ ۗ إِنَّمَا يَتَذَكَّرُ أُولُو الْأَلْبَابِ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 229
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ طَلَبُ الْعِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ
ነጥብ ሁለት
"ጥበብ"
“ሒክማህ” حِكْمَة ማለት “ጥበብ” ማለት ሲሆን የምናውቀውን ዕውቀት በተለያየ ፈርጅ እና ደርዝ የምናስቀምጥበት ዘዴ ነው፥ ወደ አሏህ ለመጣራት ጥበብ ጉልኅ ሚና አለው፦
16፥125 *”ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ"*፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጥበብ" ወይም "ብልሃት" ለሚለው የገባው ቃል "ሒክማህ" حِكْمَة ነው። "ሥነ-ጥበብ ጥናት"Philosophy" እራሱን የቻለ ስለ ጥበብ የሚተነትን የጥበብ ዘርፍ ሲሆን ጥበብን የተሰጠው ሰው ብዙ መልካም ነገር ተሰቶታል፦
2፥269 *"ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፤ ጥበብንም የሚሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠ፡፡ የአእምሮዎች ባለቤቶች እንጂ ሌላው አይገሰጽም"*፡፡ يُؤْتِى ٱلْحِكْمَةَ مَن يَشَآءُ ۚ وَمَن يُؤْتَ ٱلْحِكْمَةَ فَقَدْ أُوتِىَ خَيْرًۭا كَثِيرًۭا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّآ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ