ከዋክብት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
37፥6 *"እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት"*፡፡ إِنَّا زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِزِينَةٍ الْكَوَاكِبِ
"ሚስባሕ" مِصْبَاح የሚለው ቃል "ሶበሐ" صَبَحَ ማለትም "በራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መብራት" ማለት ነው፥ "መሷቢሕ" مَصَابِيح የሚስባሕ ብዙ ቁጥር ሲሆን "መብራቶች" ማለት ነው። አምላካችን አሏህ ቅርቢቱን ሰማይ በመብራቶች አጊጧታል፦
41፥12 *"ቅርቢቱንም ሰማይ በመብራቶች አጌጥን፥ ጠበቅናትም"*፡፡ وَزَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِمَصَابِيحَ وَحِفْظًا
67፥5 *"ቅርቢቱን ሰማይም በእርግጥ በመብራቶች አጌጥናት፥ ለሰይጣናትም መቀጥቀጫዎች አደረግናት"*፡፡ وَلَقَدْ زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِمَصَابِيحَ وَجَعَلْنَاهَا رُجُومًا لِّلشَّيَاطِينِ
50፥6 *"ወደ ሰማይም ከበላያቸው ስትኾን ለእርሷ ምንም ቀዳዳዎች የሌሏት ኾና እንዴት እንደ ገነባናት እና እንዳጌጥናት አልተመለከቱምን?* أَفَلَمْ يَنظُرُوا إِلَى السَّمَاءِ فَوْقَهُمْ كَيْفَ بَنَيْنَاهَا وَزَيَّنَّاهَا وَمَا لَهَا مِن فُرُوجٍ
ቅርቢቱ ሰማይ “ኦዞን”ozone" በተባለ የኦክስጅን ቅንብር ምንም ዓይነት ቀዳዳዎች ሳይኖር የተገነባች ናት፥ ያጌጠችው ደግሞ በመብራቶች ነው። እነዚህ መብራቶች ከዋክብት ናቸው፥ "ከውከብ" كَوْكَب ማለት "ኮከብ" ማለት ሲሆን "ከዋኪብ" كَوَاكِبِ ማለት ደግሞ "ከዋክብት" ማለት ነው። ኮከብ በግስበት ጓጉሎና ታምቆ የተያዘ እጅግ ግዙፍ፣ ደማቅ እና ሞቃት የሆነ ከፍተኛ ኮረንቲ ያዘለ የፕላዝማ ስብስብ ነው፥ አምላካችን አሏህ ቅርቢቱን ሰማይ መብራቶች በሆኑ ከዋክብት አጊጧታል፦
37፥6 *"እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት"*፡፡ إِنَّا زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِزِينَةٍ الْكَوَاكِبِ
37፥7 *"አመጸኛም ከሆነ ሰይጣን ሁሉ መጠበቅን ጠበቅናት"*፡፡ وَحِفْظًا مِّن كُلِّ شَيْطَانٍ مَّارِدٍ
ቅርቢቱ ሰማይ የላይኛው ክፍል ሸያጢን እንዳይደርሱ በጠባቂ መላእክት ትጠበቃለች፥ መጀመሪያይቱ ሰማይ ላይ ጠባቂዎች መላእክት አሉ። እነዚህ ብርቱ ጠባቂያን መላእክት ሸያጢን ወደ እዛ ከመጡ በተወርዋሪ ከዋክብት ይቀጠቅጧቸዋል፦
67፥5 *"ቅርቢቱን ሰማይም በእርግጥ በመብራቶች አጌጥናት፥ ለሰይጣናትም መቀጥቀጫዎች አደረግናት"*፡፡ وَلَقَدْ زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِمَصَابِيحَ وَجَعَلْنَاهَا رُجُومًا لِّلشَّيَاطِينِ
"አደረግናት" የሚለው ቅርቢቱን ሰማይ ሲሆን መቀጥቀጫዎች የተባሉት ደግሞ ተወርዋሪ ኮከቦች ናቸው፥ "ሩጁም" رُجُم ማለት እራሱ "ተወርዋሪ ኮከቦች"shooting stars" ማለት ነው። ጂኒዎች፦ "እኛም ሰማይን ለመድረስ ፈለግን፥ ብርቱ ጠባቂዎችን እና ችቦዎችንም ተሞልታ አገኘናት" ማለታቸውን አሏህ ነግሮናል፦
72፥8 *"እኛም ሰማይን ለመድረስ ፈለግን፥ ብርቱ ጠባቂዎችን እና ችቦዎችንም ተሞልታ አገኘናት"*፡፡ وَأَنَّا لَمَسْنَا السَّمَاءَ فَوَجَدْنَاهَا مُلِئَتْ حَرَسًا شَدِيدًا وَشُهُبًا
"ሺሃብ" شِهَاب ማለት "ችቦ" ማለት ሲሆን የሺሃብ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሹሁብ" شُهُب ሲሆን "ችቦዎች" ማለት ነው፥ እነዚህ አብሪ ችቦዎች ተወርዋሪ ከዋክብት ናቸው። መላእክት የሚነጋገሩት ለመስማት ከሸያጢን ሲመጡ ጠባቂዎቹ መላእክት በችቦዎች ይቀጠቅጧቸዋል፦
15፥17 *"ከተባረረ ሰይጣንም ሁሉ ጠብቀናታል"*፡፡ وَحَفِظْنَاهَا مِن كُلِّ شَيْطَانٍ رَّجِيمٍ
15፥18 *"ግን ወሬ መስማትን የሚሰርቅ ወዲየውኑ አብሪ ችቦ ይከተለዋል"*፡፡ إِلَّا مَنِ اسْتَرَقَ السَّمْعَ فَأَتْبَعَهُ شِهَابٌ مُّبِينٌ
አምላካችን አሏህ በቅርቢቱ ሰማይ ላይ ከዋክብትን ያረጋቸው በረጨት ነው፥ “ረጨት” ማለት የከዋክብት ስብስብ"galaxy" ሲሆን የእኛ ረጨት “ፍኖተ-ሃሊብ”Milky Way” ረጨት ይባላል። ይህ ረጨት ውፍረቱ 1000 የብርሃን ዓመት ይገመታል፥ ከአንዱ ጫፍ እስከሌላኛው ጫፍ ያለው ርቀት በዲያሜትር ሲለካ እንኳን እራሱ 100,000 የብርሃን ዓመት ይሆናል። የሚያጅበው በውስጡ ከ100 እስከ 400 ቢልዮን ከዋክብቶች እንደያዘ ይገመታል፥ ይህ አንዱ ኅብረ-ከዋክብት"constellation" ደግሞ "ቡርጅ" بُرْج ይባላል። በቅርቢቱ ሰማይ ብዙ ረጨቶች ስላሉ አምላካችን አሏህ "ቡሩጅ" بُرُوج በማለት ነግሮናል፦
85፥1 *"የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ"*፡፡ وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الْبُرُوجِ
15፥16 *"በሰማይም ላይ ቡርጆችን በእርግጥ አድርገናል፥ ለተመልካቾችም አጊጠናታል"*፡፡ وَلَقَدْ جَعَلْنَا فِي السَّمَاءِ بُرُوجًا وَزَيَّنَّاهَا لِلنَّاظِرِينَ
25፥61 *"ያ በሰማይ ቡሩጆችን ያደረገ እና በእርሷም ፀሐይን ሲራጅ እና ጨረቃን ሙኒር ያደረገ ጌታ ክብሩ በጣም ላቀ"*፡፡ تَبَارَكَ الَّذِي جَعَلَ فِي السَّمَاءِ بُرُوجًا وَجَعَلَ فِيهَا سِرَاجًا وَقَمَرًا مُّنِيرًا
በሥነ-ፈለክ ጥናት ሁለት ከዋክብት የያዘው መንትያ ኮከብ"Sirius" በቁርኣን "ሺዕራ" شِّعْرَىٰ ይባላል፥ አምላካችን አሏህ የሁለቱ መንትያ ኮከብ ጌታ እንደሆነ ይነግረናል፦
53፥49 *"እነሆ እርሱም የሺዕራ ጌታ ነው"*፡፡ وَأَنَّهُ هُوَ رَبُّ الشِّعْرَىٰ
በቁርኣን ሌላው "ከውከብ" كَوْكَب ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ የገባው "ነጅም" نَّجْم ሲሆን የነጅም ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኑጁም" نُّجُوم ነው፦
81፥2 *"ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ"*። وَإِذَا النُّجُومُ انكَدَرَتْ
82፥2 *"ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ"*። وَإِذَا الْكَوَاكِبُ انتَثَرَتْ
በፍርድ ቀን ከዋክብት ይረግፋሉ። በ 81፥2 ላይ "ከዋክብት" ለሚለው "ኑጁም" نُّجُوم ተብሎ ሲቀመጥ በ 82፥2 ላይ "ከዋክብት" ለሚለው ደግሞ "ከዋኪብ" كَوَاكِبِ ተብሎ ተቀምጧል፥ አንዱ ለሌላው ተለዋዋጭ”inter-change ነው። እንግዲህ ስለ ከዋክብት ከብዙ በጥቂት ይህንን ይመስላል፥ የአእምሮ ባለቤቶች ቆመው፣ ተቀምጠውም እና በጎኖቻቸው ተጋድመውም የአሏህን ፍጥረት የሚያስተነትኑ ናቸው። አምላካችን አሏህ በፈጠረው ፍጥረት የምናስተነትን የአእምሮ ባለቤት ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
37፥6 *"እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት"*፡፡ إِنَّا زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِزِينَةٍ الْكَوَاكِبِ
"ሚስባሕ" مِصْبَاح የሚለው ቃል "ሶበሐ" صَبَحَ ማለትም "በራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መብራት" ማለት ነው፥ "መሷቢሕ" مَصَابِيح የሚስባሕ ብዙ ቁጥር ሲሆን "መብራቶች" ማለት ነው። አምላካችን አሏህ ቅርቢቱን ሰማይ በመብራቶች አጊጧታል፦
41፥12 *"ቅርቢቱንም ሰማይ በመብራቶች አጌጥን፥ ጠበቅናትም"*፡፡ وَزَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِمَصَابِيحَ وَحِفْظًا
67፥5 *"ቅርቢቱን ሰማይም በእርግጥ በመብራቶች አጌጥናት፥ ለሰይጣናትም መቀጥቀጫዎች አደረግናት"*፡፡ وَلَقَدْ زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِمَصَابِيحَ وَجَعَلْنَاهَا رُجُومًا لِّلشَّيَاطِينِ
50፥6 *"ወደ ሰማይም ከበላያቸው ስትኾን ለእርሷ ምንም ቀዳዳዎች የሌሏት ኾና እንዴት እንደ ገነባናት እና እንዳጌጥናት አልተመለከቱምን?* أَفَلَمْ يَنظُرُوا إِلَى السَّمَاءِ فَوْقَهُمْ كَيْفَ بَنَيْنَاهَا وَزَيَّنَّاهَا وَمَا لَهَا مِن فُرُوجٍ
ቅርቢቱ ሰማይ “ኦዞን”ozone" በተባለ የኦክስጅን ቅንብር ምንም ዓይነት ቀዳዳዎች ሳይኖር የተገነባች ናት፥ ያጌጠችው ደግሞ በመብራቶች ነው። እነዚህ መብራቶች ከዋክብት ናቸው፥ "ከውከብ" كَوْكَب ማለት "ኮከብ" ማለት ሲሆን "ከዋኪብ" كَوَاكِبِ ማለት ደግሞ "ከዋክብት" ማለት ነው። ኮከብ በግስበት ጓጉሎና ታምቆ የተያዘ እጅግ ግዙፍ፣ ደማቅ እና ሞቃት የሆነ ከፍተኛ ኮረንቲ ያዘለ የፕላዝማ ስብስብ ነው፥ አምላካችን አሏህ ቅርቢቱን ሰማይ መብራቶች በሆኑ ከዋክብት አጊጧታል፦
37፥6 *"እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት"*፡፡ إِنَّا زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِزِينَةٍ الْكَوَاكِبِ
37፥7 *"አመጸኛም ከሆነ ሰይጣን ሁሉ መጠበቅን ጠበቅናት"*፡፡ وَحِفْظًا مِّن كُلِّ شَيْطَانٍ مَّارِدٍ
ቅርቢቱ ሰማይ የላይኛው ክፍል ሸያጢን እንዳይደርሱ በጠባቂ መላእክት ትጠበቃለች፥ መጀመሪያይቱ ሰማይ ላይ ጠባቂዎች መላእክት አሉ። እነዚህ ብርቱ ጠባቂያን መላእክት ሸያጢን ወደ እዛ ከመጡ በተወርዋሪ ከዋክብት ይቀጠቅጧቸዋል፦
67፥5 *"ቅርቢቱን ሰማይም በእርግጥ በመብራቶች አጌጥናት፥ ለሰይጣናትም መቀጥቀጫዎች አደረግናት"*፡፡ وَلَقَدْ زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِمَصَابِيحَ وَجَعَلْنَاهَا رُجُومًا لِّلشَّيَاطِينِ
"አደረግናት" የሚለው ቅርቢቱን ሰማይ ሲሆን መቀጥቀጫዎች የተባሉት ደግሞ ተወርዋሪ ኮከቦች ናቸው፥ "ሩጁም" رُجُم ማለት እራሱ "ተወርዋሪ ኮከቦች"shooting stars" ማለት ነው። ጂኒዎች፦ "እኛም ሰማይን ለመድረስ ፈለግን፥ ብርቱ ጠባቂዎችን እና ችቦዎችንም ተሞልታ አገኘናት" ማለታቸውን አሏህ ነግሮናል፦
72፥8 *"እኛም ሰማይን ለመድረስ ፈለግን፥ ብርቱ ጠባቂዎችን እና ችቦዎችንም ተሞልታ አገኘናት"*፡፡ وَأَنَّا لَمَسْنَا السَّمَاءَ فَوَجَدْنَاهَا مُلِئَتْ حَرَسًا شَدِيدًا وَشُهُبًا
"ሺሃብ" شِهَاب ማለት "ችቦ" ማለት ሲሆን የሺሃብ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሹሁብ" شُهُب ሲሆን "ችቦዎች" ማለት ነው፥ እነዚህ አብሪ ችቦዎች ተወርዋሪ ከዋክብት ናቸው። መላእክት የሚነጋገሩት ለመስማት ከሸያጢን ሲመጡ ጠባቂዎቹ መላእክት በችቦዎች ይቀጠቅጧቸዋል፦
15፥17 *"ከተባረረ ሰይጣንም ሁሉ ጠብቀናታል"*፡፡ وَحَفِظْنَاهَا مِن كُلِّ شَيْطَانٍ رَّجِيمٍ
15፥18 *"ግን ወሬ መስማትን የሚሰርቅ ወዲየውኑ አብሪ ችቦ ይከተለዋል"*፡፡ إِلَّا مَنِ اسْتَرَقَ السَّمْعَ فَأَتْبَعَهُ شِهَابٌ مُّبِينٌ
አምላካችን አሏህ በቅርቢቱ ሰማይ ላይ ከዋክብትን ያረጋቸው በረጨት ነው፥ “ረጨት” ማለት የከዋክብት ስብስብ"galaxy" ሲሆን የእኛ ረጨት “ፍኖተ-ሃሊብ”Milky Way” ረጨት ይባላል። ይህ ረጨት ውፍረቱ 1000 የብርሃን ዓመት ይገመታል፥ ከአንዱ ጫፍ እስከሌላኛው ጫፍ ያለው ርቀት በዲያሜትር ሲለካ እንኳን እራሱ 100,000 የብርሃን ዓመት ይሆናል። የሚያጅበው በውስጡ ከ100 እስከ 400 ቢልዮን ከዋክብቶች እንደያዘ ይገመታል፥ ይህ አንዱ ኅብረ-ከዋክብት"constellation" ደግሞ "ቡርጅ" بُرْج ይባላል። በቅርቢቱ ሰማይ ብዙ ረጨቶች ስላሉ አምላካችን አሏህ "ቡሩጅ" بُرُوج በማለት ነግሮናል፦
85፥1 *"የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ"*፡፡ وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الْبُرُوجِ
15፥16 *"በሰማይም ላይ ቡርጆችን በእርግጥ አድርገናል፥ ለተመልካቾችም አጊጠናታል"*፡፡ وَلَقَدْ جَعَلْنَا فِي السَّمَاءِ بُرُوجًا وَزَيَّنَّاهَا لِلنَّاظِرِينَ
25፥61 *"ያ በሰማይ ቡሩጆችን ያደረገ እና በእርሷም ፀሐይን ሲራጅ እና ጨረቃን ሙኒር ያደረገ ጌታ ክብሩ በጣም ላቀ"*፡፡ تَبَارَكَ الَّذِي جَعَلَ فِي السَّمَاءِ بُرُوجًا وَجَعَلَ فِيهَا سِرَاجًا وَقَمَرًا مُّنِيرًا
በሥነ-ፈለክ ጥናት ሁለት ከዋክብት የያዘው መንትያ ኮከብ"Sirius" በቁርኣን "ሺዕራ" شِّعْرَىٰ ይባላል፥ አምላካችን አሏህ የሁለቱ መንትያ ኮከብ ጌታ እንደሆነ ይነግረናል፦
53፥49 *"እነሆ እርሱም የሺዕራ ጌታ ነው"*፡፡ وَأَنَّهُ هُوَ رَبُّ الشِّعْرَىٰ
በቁርኣን ሌላው "ከውከብ" كَوْكَب ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ የገባው "ነጅም" نَّجْم ሲሆን የነጅም ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኑጁም" نُّجُوم ነው፦
81፥2 *"ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ"*። وَإِذَا النُّجُومُ انكَدَرَتْ
82፥2 *"ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ"*። وَإِذَا الْكَوَاكِبُ انتَثَرَتْ
በፍርድ ቀን ከዋክብት ይረግፋሉ። በ 81፥2 ላይ "ከዋክብት" ለሚለው "ኑጁም" نُّجُوم ተብሎ ሲቀመጥ በ 82፥2 ላይ "ከዋክብት" ለሚለው ደግሞ "ከዋኪብ" كَوَاكِبِ ተብሎ ተቀምጧል፥ አንዱ ለሌላው ተለዋዋጭ”inter-change ነው። እንግዲህ ስለ ከዋክብት ከብዙ በጥቂት ይህንን ይመስላል፥ የአእምሮ ባለቤቶች ቆመው፣ ተቀምጠውም እና በጎኖቻቸው ተጋድመውም የአሏህን ፍጥረት የሚያስተነትኑ ናቸው። አምላካችን አሏህ በፈጠረው ፍጥረት የምናስተነትን የአእምሮ ባለቤት ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገይብ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥3 *ለእነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ፣ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ እና ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት መሪ ነው"*። الَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِالْغَيْبِ وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُونَ
"ገይብ" غَيْب የሚለው ቃል "ጋበ" غَابَ ማለትም "ተደበቀ" "ተሸሸገ" "ራቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ድብቅ" "ሽሽግ" "ሩቅ" ማለት ነው፦
34፥48 *«ጌታዬ እውነትን ያወርዳል፡፡ ሩቆችን ሁሉ ሁሉ ዐዋቂ ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّ رَبِّي يَقْذِفُ بِالْحَقِّ عَلَّامُ الْغُيُوبِ
"ሩቆች" ለሚለው የገባው ቃል "ጉዩብ" غُيُوب ሲሆን "ገይብ" غَيْب ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ ቁርኣን ላይ ብዙ ቦታ "የሩቅ ነገር" "የሩቅ ወሬ" "የሩቅ ሚሥጥር" የሚለው "ገይብ" غَيْب የሚለው ቃል ለመተካት ነው። የሰው ዐቅል ያልደረሰበት የሰማያት እና የምድር ገይብ አሏህ ዐዋቂ ነው፥ ከአሏህ በስተቀር በሰማያት እና በምድር ያለ ማንኛውም ፍጡር ገይብን አያውቅም፦
35፥38 *"አላህ የሰማያትን እና የምድርን የሩቅ ምሥጢር በእርግጥ ዐዋቂ ነው"፡፡ እርሱ በልቦች ውስጥ ያለን ሁሉ ዐዋቂ ነውና*፡፡ إِنَّ اللَّهَ عَالِمُ غَيْبِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ
27፥65 *«ከአሏህ በስተቀር በሰማያት እና በምድር ያለው ማንም ሩቅን ምሥጢርን አያውቅም፡፡ መቼ እንደሚቀሰቀሱም አያውቁም» በላቸው*፡፡ قُل لَّا يَعْلَمُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ الْغَيْبَ إِلَّا اللَّهُ ۚ وَمَا يَشْعُرُونَ أَيَّانَ يُبْعَثُونَ
ይህ አሏህ ብቻ የሚያውቀው ገይብ "ገይቡል ሙጥለቅ" غَيْب ٱلْمُطْلَق ይባላል፥ አምላካችን አሏህ ወደ መረጠው ነቢይ የሚያወርደው ገይብ ደግሞ "ገይቡ አን-ኒሥቢይ" غَيْب ٱلْنِسْبِي ይባላል። አምላካችን አሏህ ይህንን ገይቡ አን-ኒሥቢይ ከመልእክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጂ ለማንም አያሳውቅም፦
72፥26 *«እርሱ ”የሩቅ ምሥጢር” ዐዋቂ ነው፡፡ በሚሥጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡»* عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
72፥27 *ከመልእክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጂ*፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
አምላካችን አሏህ ወደ ነቢይ የሚያወርደው ገይቡ አን-ኒሥቢይ በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦ ገይቡል ማዲ፣ ገይቡል ሙዷሪዕ እና ገይቡል ሙሥተቅበል ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ገይቡል ማዲ"
"ገይቡል ማዲ" غَيْب الْمَاضِي ማለት "ያለፈ ሩቅ ነገር" ማለት ነው፥ ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ክስተት ነው። አምላካችን አሏህ ከነቢያችን"ﷺ" መኖር በፊት የተከሰተውን የሩቅ ነገር "ነቁሱ ዐለይከ" نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ይናገራል፦
20፥99 *”እንደዚሁ በእርግጥ ካለፉት ወሬዎች በአንተ ላይ እንተርካለን”*፡፡ كَذَٰلِكَ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ مَا قَدْ سَبَقَ
"ነቢይ" نَبِيّ የሚለው ቃል “ነበአ” نَبَّأَ ማለትም "አወራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አውሪ” ማለት ነው፥ ከአሏህ የሚመጣለት "ወሬ" ደግሞ "ነበእ" نَبَأ ይባላል። ይህም ወሬ "ገይብ" ነው፥ አምላካችን አሏህ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ያወረደው ወሬ ገይብ ነው፦
3፥44 *"ይህ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው"*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ
12፥102 *"ይህ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው"*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ
"ወሬዎች" ለሚለው የገባው ቃል "አንባእ" أَنبَاء ሲሆን "ነበእ" نَبَأ ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ "የምናወርደው" ለሚለው የገባው ቃል "ኑሒ" نُوحِي ሲሆን የሚወርደው የሩቅ ወሬ "ወሕይ" وَحْى መሆኑን አመላካች ነው። ከእርሳቸው በፊት ያለው ክስተት ሲከሰት በቦታው የሉም፥ ነገር ግን በጊዜና በቦታ ዕውቀቱ የማይገደበው አላህ “አስታውስ” በማለት ተርኮላቸዋል፦
38፥71 ጌታህ *«ለመላእክት እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ ባለ ጊዜ» አስታውስ*፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥3 *ለእነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ፣ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ እና ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት መሪ ነው"*። الَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِالْغَيْبِ وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُونَ
"ገይብ" غَيْب የሚለው ቃል "ጋበ" غَابَ ማለትም "ተደበቀ" "ተሸሸገ" "ራቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ድብቅ" "ሽሽግ" "ሩቅ" ማለት ነው፦
34፥48 *«ጌታዬ እውነትን ያወርዳል፡፡ ሩቆችን ሁሉ ሁሉ ዐዋቂ ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّ رَبِّي يَقْذِفُ بِالْحَقِّ عَلَّامُ الْغُيُوبِ
"ሩቆች" ለሚለው የገባው ቃል "ጉዩብ" غُيُوب ሲሆን "ገይብ" غَيْب ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ ቁርኣን ላይ ብዙ ቦታ "የሩቅ ነገር" "የሩቅ ወሬ" "የሩቅ ሚሥጥር" የሚለው "ገይብ" غَيْب የሚለው ቃል ለመተካት ነው። የሰው ዐቅል ያልደረሰበት የሰማያት እና የምድር ገይብ አሏህ ዐዋቂ ነው፥ ከአሏህ በስተቀር በሰማያት እና በምድር ያለ ማንኛውም ፍጡር ገይብን አያውቅም፦
35፥38 *"አላህ የሰማያትን እና የምድርን የሩቅ ምሥጢር በእርግጥ ዐዋቂ ነው"፡፡ እርሱ በልቦች ውስጥ ያለን ሁሉ ዐዋቂ ነውና*፡፡ إِنَّ اللَّهَ عَالِمُ غَيْبِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ
27፥65 *«ከአሏህ በስተቀር በሰማያት እና በምድር ያለው ማንም ሩቅን ምሥጢርን አያውቅም፡፡ መቼ እንደሚቀሰቀሱም አያውቁም» በላቸው*፡፡ قُل لَّا يَعْلَمُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ الْغَيْبَ إِلَّا اللَّهُ ۚ وَمَا يَشْعُرُونَ أَيَّانَ يُبْعَثُونَ
ይህ አሏህ ብቻ የሚያውቀው ገይብ "ገይቡል ሙጥለቅ" غَيْب ٱلْمُطْلَق ይባላል፥ አምላካችን አሏህ ወደ መረጠው ነቢይ የሚያወርደው ገይብ ደግሞ "ገይቡ አን-ኒሥቢይ" غَيْب ٱلْنِسْبِي ይባላል። አምላካችን አሏህ ይህንን ገይቡ አን-ኒሥቢይ ከመልእክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጂ ለማንም አያሳውቅም፦
72፥26 *«እርሱ ”የሩቅ ምሥጢር” ዐዋቂ ነው፡፡ በሚሥጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡»* عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
72፥27 *ከመልእክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጂ*፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
አምላካችን አሏህ ወደ ነቢይ የሚያወርደው ገይቡ አን-ኒሥቢይ በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦ ገይቡል ማዲ፣ ገይቡል ሙዷሪዕ እና ገይቡል ሙሥተቅበል ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ገይቡል ማዲ"
"ገይቡል ማዲ" غَيْب الْمَاضِي ማለት "ያለፈ ሩቅ ነገር" ማለት ነው፥ ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ክስተት ነው። አምላካችን አሏህ ከነቢያችን"ﷺ" መኖር በፊት የተከሰተውን የሩቅ ነገር "ነቁሱ ዐለይከ" نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ይናገራል፦
20፥99 *”እንደዚሁ በእርግጥ ካለፉት ወሬዎች በአንተ ላይ እንተርካለን”*፡፡ كَذَٰلِكَ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ مَا قَدْ سَبَقَ
"ነቢይ" نَبِيّ የሚለው ቃል “ነበአ” نَبَّأَ ማለትም "አወራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አውሪ” ማለት ነው፥ ከአሏህ የሚመጣለት "ወሬ" ደግሞ "ነበእ" نَبَأ ይባላል። ይህም ወሬ "ገይብ" ነው፥ አምላካችን አሏህ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ያወረደው ወሬ ገይብ ነው፦
3፥44 *"ይህ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው"*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ
12፥102 *"ይህ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው"*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ
"ወሬዎች" ለሚለው የገባው ቃል "አንባእ" أَنبَاء ሲሆን "ነበእ" نَبَأ ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ "የምናወርደው" ለሚለው የገባው ቃል "ኑሒ" نُوحِي ሲሆን የሚወርደው የሩቅ ወሬ "ወሕይ" وَحْى መሆኑን አመላካች ነው። ከእርሳቸው በፊት ያለው ክስተት ሲከሰት በቦታው የሉም፥ ነገር ግን በጊዜና በቦታ ዕውቀቱ የማይገደበው አላህ “አስታውስ” በማለት ተርኮላቸዋል፦
38፥71 ጌታህ *«ለመላእክት እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ ባለ ጊዜ» አስታውስ*፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
ነጥብ ሁለት
“ገይቡል ሙዷሪዕ”
“ገይቡል ሙዷሪዕ” غَيْب ٱلْمُضَارِع ማለት “የአሁን ሩቅ ነገር” ማለት ነው፥ ቁርኣን ሲወርድ ከሕዋስ ባሻገር እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው። ለምሳሌ ይህንን አንቀጽ እንመልከት፦
66፥3 *”ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሠጠረ ጊዜ አስታውስ፡፡ እርሱንም በነገረች እና አላህ እርሱን ማውራትዋን ባሳወቀው ጊዜ ከፊሉን አስታወቀ፤ ከፊሉንም ተወ፡፡ በእርሱም ባወራት ጊዜ «ይህን ማን ነገረህ?» አለች፡፡ «ዐዋቂው ፥ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ» አላት”*። وَإِذْ أَسَرَّ ٱلنَّبِىُّ إِلَىٰ بَعْضِ أَزْوَٰجِهِۦ حَدِيثًۭا فَلَمَّا نَبَّأَتْ بِهِۦ وَأَظْهَرَهُ ٱللَّهُ عَلَيْهِ عَرَّفَ بَعْضَهُۥ وَأَعْرَضَ عَنۢ بَعْضٍۢ ۖ فَلَمَّا نَبَّأَهَا بِهِۦ قَالَتْ مَنْ أَنۢبَأَكَ هَٰذَا ۖ قَالَ نَبَّأَنِىَ ٱلْعَلِيمُ ٱلْخَبِيرُ
"ነገረክ" ለሚለው የገባው ቃል "አንበአ-ከ" أَنۢبَأَكَ
መሆኑ እና "ነገረኝ" ለሚለው የገባው ቃል "ነበአ-ኒየ" نَبَّأَنِيَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሐፍሷህ”ረ.ዐ.”፦ "ይህን ማን ነገረህ? ስትላቸው ነቢያችንም”ﷺ”፦ "ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ" ማለታቸው በራሱ "ነቢይ" ማለት "ሁሉን ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው አሏህ የሚያናግረው እና የሚነግረው" ማለት መሆኑን ያሳያል። ነቢያችን"ﷺ" ከሕዋስ ባሻገር በሐፍሷህ እና በዓኢሻህ መካከል የነበረውን ገይብ ያወቁት ሁሉን ዐዋቂውና ውስጠ ዐዋቂው አሏህ ነግሯቸው ነው።
ነጥብ ሦስት
“ገይቡል ሙሥተቅበል”
“ገይቡል ሙሥተቅበል” غَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ማለት “የወደፊት ሩቅ ነገር” ማለት ሲሆን መጪው ክስተት ነው፥ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚከሰት ነው። አምላካችን አሏህ ወደፊት በትንሳኤ ቀን ስለሚኖረው ቅጣት "በላቸው" በማለት ይናገራል፦
22፥72 *«ከዚህ ይልቅ የከፋን ነገር ልንገራችሁን?» በላቸው”፡፡ «እርሷም እሳት ናት፡፡ አላህ ለእነዚያ ለካዱት ሰዎች ቀጥሯታል፥ ምን ትከፋም መመለሻ»*። قُلْ أَفَأُنَبِّئُكُم بِشَرٍّ مِّن ذَٰلِكُمُ ۗ النَّارُ وَعَدَهَا اللَّهُ الَّذِينَ كَفَرُوا ۖ وَبِئْسَ الْمَصِيرُ
“ልንገራችሁ” ለሚለው ቃል የገባው “ነበኡኩም” نَبِّئُكُم ሲሆን “ነበአ” نَبَّأَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። ነቢያችን”ﷺ” ከተላኩት ተልእኮ አንዱ የእሳት ቅጣት እንዳለ ለማስጠንቀቅ እና አሏህን በገይብ እንድንፈራው ነው፦
36፥11 *"የምታስጠነቅቀው ግሳጼን የተከተለን እና አር-ረሕማንን በሩቅ የፈራን ሰው ብቻ ነው፥ በምሕረትና በመልካም ምንዳም አብስረው"*፡፡ إِنَّمَا تُنذِرُ مَنِ اتَّبَعَ الذِّكْرَ وَخَشِيَ الرَّحْمَـٰنَ بِالْغَيْبِ ۖ فَبَشِّرْهُ بِمَغْفِرَةٍ وَأَجْرٍ كَرِيمٍ
እንግዲህ ስለ ገይብ ከብዙ በጥቂቱ ካየን ዘንዳ ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ አንዱ ለእነዚያ በገይብ የሚያምኑ ለኾኑት መሪ ለመሆን ነው፥ አሏህ ለባሮቹ በገይብ ሆነው ሳሉ ተስፋ ቃል የገባላቸውን የመኖሪያን ጀናት ይገባሉ፦
2፥3 *"ለእነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ፣ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ እና ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት መሪ ነው"*። الَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِالْغَيْبِ وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُونَ
19፥61 *"የመኖሪያን ገነቶች ያችን አልረሕማን ለባሮቹ "በሩቅ" ኾነው ሳሉ ተስፋ ቃል የገባላቸውን ይገባሉ፡፡ እርሱ ተስፋው ተፈጻሚ ነውና"*። جَنَّاتِ عَدْنٍ الَّتِي وَعَدَ الرَّحْمَـٰنُ عِبَادَهُ بِالْغَيْبِ ۚ إِنَّهُ كَانَ وَعْدُهُ مَأْتِيًّا
አምላካችን አሏህ በገይብ ከሚያምኑት ባሮቹ አድርጎ በጀናህ ያስገባን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ገይቡል ሙዷሪዕ”
“ገይቡል ሙዷሪዕ” غَيْب ٱلْمُضَارِع ማለት “የአሁን ሩቅ ነገር” ማለት ነው፥ ቁርኣን ሲወርድ ከሕዋስ ባሻገር እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው። ለምሳሌ ይህንን አንቀጽ እንመልከት፦
66፥3 *”ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሠጠረ ጊዜ አስታውስ፡፡ እርሱንም በነገረች እና አላህ እርሱን ማውራትዋን ባሳወቀው ጊዜ ከፊሉን አስታወቀ፤ ከፊሉንም ተወ፡፡ በእርሱም ባወራት ጊዜ «ይህን ማን ነገረህ?» አለች፡፡ «ዐዋቂው ፥ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ» አላት”*። وَإِذْ أَسَرَّ ٱلنَّبِىُّ إِلَىٰ بَعْضِ أَزْوَٰجِهِۦ حَدِيثًۭا فَلَمَّا نَبَّأَتْ بِهِۦ وَأَظْهَرَهُ ٱللَّهُ عَلَيْهِ عَرَّفَ بَعْضَهُۥ وَأَعْرَضَ عَنۢ بَعْضٍۢ ۖ فَلَمَّا نَبَّأَهَا بِهِۦ قَالَتْ مَنْ أَنۢبَأَكَ هَٰذَا ۖ قَالَ نَبَّأَنِىَ ٱلْعَلِيمُ ٱلْخَبِيرُ
"ነገረክ" ለሚለው የገባው ቃል "አንበአ-ከ" أَنۢبَأَكَ
መሆኑ እና "ነገረኝ" ለሚለው የገባው ቃል "ነበአ-ኒየ" نَبَّأَنِيَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሐፍሷህ”ረ.ዐ.”፦ "ይህን ማን ነገረህ? ስትላቸው ነቢያችንም”ﷺ”፦ "ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ" ማለታቸው በራሱ "ነቢይ" ማለት "ሁሉን ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው አሏህ የሚያናግረው እና የሚነግረው" ማለት መሆኑን ያሳያል። ነቢያችን"ﷺ" ከሕዋስ ባሻገር በሐፍሷህ እና በዓኢሻህ መካከል የነበረውን ገይብ ያወቁት ሁሉን ዐዋቂውና ውስጠ ዐዋቂው አሏህ ነግሯቸው ነው።
ነጥብ ሦስት
“ገይቡል ሙሥተቅበል”
“ገይቡል ሙሥተቅበል” غَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ማለት “የወደፊት ሩቅ ነገር” ማለት ሲሆን መጪው ክስተት ነው፥ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚከሰት ነው። አምላካችን አሏህ ወደፊት በትንሳኤ ቀን ስለሚኖረው ቅጣት "በላቸው" በማለት ይናገራል፦
22፥72 *«ከዚህ ይልቅ የከፋን ነገር ልንገራችሁን?» በላቸው”፡፡ «እርሷም እሳት ናት፡፡ አላህ ለእነዚያ ለካዱት ሰዎች ቀጥሯታል፥ ምን ትከፋም መመለሻ»*። قُلْ أَفَأُنَبِّئُكُم بِشَرٍّ مِّن ذَٰلِكُمُ ۗ النَّارُ وَعَدَهَا اللَّهُ الَّذِينَ كَفَرُوا ۖ وَبِئْسَ الْمَصِيرُ
“ልንገራችሁ” ለሚለው ቃል የገባው “ነበኡኩም” نَبِّئُكُم ሲሆን “ነበአ” نَبَّأَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። ነቢያችን”ﷺ” ከተላኩት ተልእኮ አንዱ የእሳት ቅጣት እንዳለ ለማስጠንቀቅ እና አሏህን በገይብ እንድንፈራው ነው፦
36፥11 *"የምታስጠነቅቀው ግሳጼን የተከተለን እና አር-ረሕማንን በሩቅ የፈራን ሰው ብቻ ነው፥ በምሕረትና በመልካም ምንዳም አብስረው"*፡፡ إِنَّمَا تُنذِرُ مَنِ اتَّبَعَ الذِّكْرَ وَخَشِيَ الرَّحْمَـٰنَ بِالْغَيْبِ ۖ فَبَشِّرْهُ بِمَغْفِرَةٍ وَأَجْرٍ كَرِيمٍ
እንግዲህ ስለ ገይብ ከብዙ በጥቂቱ ካየን ዘንዳ ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ አንዱ ለእነዚያ በገይብ የሚያምኑ ለኾኑት መሪ ለመሆን ነው፥ አሏህ ለባሮቹ በገይብ ሆነው ሳሉ ተስፋ ቃል የገባላቸውን የመኖሪያን ጀናት ይገባሉ፦
2፥3 *"ለእነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ፣ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ እና ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት መሪ ነው"*። الَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِالْغَيْبِ وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُونَ
19፥61 *"የመኖሪያን ገነቶች ያችን አልረሕማን ለባሮቹ "በሩቅ" ኾነው ሳሉ ተስፋ ቃል የገባላቸውን ይገባሉ፡፡ እርሱ ተስፋው ተፈጻሚ ነውና"*። جَنَّاتِ عَدْنٍ الَّتِي وَعَدَ الرَّحْمَـٰنُ عِبَادَهُ بِالْغَيْبِ ۚ إِنَّهُ كَانَ وَعْدُهُ مَأْتِيًّا
አምላካችን አሏህ በገይብ ከሚያምኑት ባሮቹ አድርጎ በጀናህ ያስገባን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሏህ ከዐርሽ በላይ ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
20፥5 *እርሱ አር-ረሕማን ከዐርሹ ላይ "የተደላደለ" ነው*። ٱلرَّحْمَٰنُ عَلَى ٱلْعَرْشِ ٱسْتَوَىٰ
አምላካችን አሏህ እራሱን በቁርአን ውስጥ ከወሰፈበት ወስፍ መካከል እርሱ ከዐርሽ በላይ መሆኑን ነው፦
20፥5 *እርሱ አር-ረሕማን ከዐርሹ ላይ "የተደላደለ" ነው*። ٱلرَّحْمَٰنُ عَلَى ٱلْعَرْشِ ٱسْتَوَىٰ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የተደላደለ" ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተዋ” اسْتَوَىٰ ሲሆን የቋንቋ ሊሒቃን፦ "ኢሥተዋ" የሚለው ቃል በተለየየ ዓይነት ትርጉም ይመጣል" ይላሉ፤ ይህ ትርጉም ለሁለት ከፍለው ያዩታል፥ አንዱ “ሙቀየድ” ሲሆን ሌላው “ሙጥለቅ” ነው።
"ሙጥለቅ” مُطْلَق ማለትም “ያልተገደበ”un-restricted” ሆኖ ሲመጣ ነው፥ ለምሳሌ “ኢሥተዋ” ከሚለው ቃል በፊትና በኃላ ምንም መስተዋድድ ሳይመጣ ኢስተዋእ ሳይገደብ ሲቀር “በሰለ” “ተስተካከለ” “ሞላ” በሚል ቃል ይመጣል፦
28:14 ብርታቱንም በደረሰ እና *በተስተካከለ* ጊዜ ጥበብንና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُۥ وَٱسْتَوَىٰٓ ءَاتَيْنَٰهُ حُكْمًۭا وَعِلْمًۭا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ
ሁለተኛው ደግሞ “ሙቀየድ” مُقَيَّد ማለትም “የተገደበ”restricted” ማለት ሲሆን “ኢሥተዋ” ከሚለው ቃል በፊትና በኃላ መስተዋድድ ሲመጣ ነው፥ ለምሳሌ "ኢሥተዋ" ከሚለው ቃል በኃላ “ኢላ” إِلَى ማለትም “ወደ” የሚለው መስተዋድድ ከመጣ “አሰበ” በሚል ይመጣል፦
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ *አሰበ*፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው። هُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ لَكُم مَّا فِى ٱلْأَرْضِ جَمِيعًۭا ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ فَسَوَّىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَٰتٍۢ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمٌۭ
ነገር ግን ሱረቱ ጣሀ 20፥5 ላይ አላህ ከዐርሽ በላይ ለመሆኑ የዋለው “ኢሥተዋ” የሚለው ቃል ላይ “ዐላ” عَلَى በሚል መስተዋድድ መምጣቱ “ተዓላ” تَعَالَى ማለትም “ከፍ አለ” የሚል ትርጉም ይኖረዋል። የነቢያችን”ﷺ” የቅርብ ዘመድ እና ሶሐቢይ የሆነው ኢብኑ ዐባሥ ሲሆን የእርሱ ተማሪ ሙጃሂድ "ኢሥተዋ" የሚለውን “ዓላ” عَلاَ ማለትም "በላይ" በማለት ፈሥሮታል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 51 ኪታቡል ተውሒድ ባብ 22
ሙጃሂድም አለ፦ *”ኢሥተዋ” ማለት “ዓላ ዐለል ዐርሽ” ማለት ነው”*። وَقَالَ مُجَاهِدٌ: {اسْتَوَى} عَلاَ عَلَى الْعَرْشِ
አምላካችን አላህም እራሱን በሶስተኛ መደብ “አል-አዕላ” الْأَعْلَى መሆኑን ተናግሯል፦
87፥1 *ከሁሉ በላይ የሆነዉን* ጌታህን ስም አሞግሥ። سَبِّحِ ٱسْمَ رَبِّكَ ٱلْأَعْلَى
ይህም የሚያሳየው አላህ ከፍጥረት ሁሉ በላይ መሆኑን ነው፥ አላህ በፈጠረው ፍጥረታት ላይ ሁሉ የበላይ ታላቅ ስለሆነ እራሱን “አል-ዓሊይ” العَلِيّ ብሏል፦
42፥4 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፥ *እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው”* لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۖ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
አላህ ከትልቁ ፍጥረት ከዐርሽ በላይ እንዴት እንደሚኖር ከይፊያው አልተገለጸም፤ “ከይፊያህ” كَيْفِيَّة ማለትም “እንዴትነት”howness ማለት ነው፦
አል-ኢሥቲዝካር መጽሐፍ 2, ቁጥር 529
ዐብደላህ ኢብኑ ናፊዕ እንደዘገበው፦ *"ማሊክ አላህ ይርሓመውና ስለ የአላህ አዘ ወጀል ንግግር፦ "እርሱ አር-ረሕማን ከዐርሹ ላይ የተደላደለ ነው" ብሎ ጠየቀ። አንድም ሰው፦ "እንዴት ነው የተደላደለው? አለ። ማሊክም፦ "መደላደሉ የታወቀ ነው፥ "እንዴትነቱ" ግን ዐይታወቅም" እንዴትነቱን መጠየቅ ግን ቢድዓ ነው። አንተም በዚህ እኩይ ጥያቄ መለከፍህን አያለው" አለ*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ نَافِعٍ قَالَ سُئِلَ مَالِكٌ رحمه الله عَنْ قَوْلِ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ الرَّحْمَنُ عَلَى الْعَرْشِ اسْتَوَى قَالَ كَيْفَ اسْتَوَى فَقَالَ اسْتِوَاؤُهُ مَعْلُومٌ وَكَيْفِيَّتُهُ مَجْهُولَةٌ وَسُؤَالُكُ عَنْ هَذَا بِدْعَةٌ وَأَرَاكَ رَجُلَ سُوءٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
20፥5 *እርሱ አር-ረሕማን ከዐርሹ ላይ "የተደላደለ" ነው*። ٱلرَّحْمَٰنُ عَلَى ٱلْعَرْشِ ٱسْتَوَىٰ
አምላካችን አሏህ እራሱን በቁርአን ውስጥ ከወሰፈበት ወስፍ መካከል እርሱ ከዐርሽ በላይ መሆኑን ነው፦
20፥5 *እርሱ አር-ረሕማን ከዐርሹ ላይ "የተደላደለ" ነው*። ٱلرَّحْمَٰنُ عَلَى ٱلْعَرْشِ ٱسْتَوَىٰ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የተደላደለ" ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተዋ” اسْتَوَىٰ ሲሆን የቋንቋ ሊሒቃን፦ "ኢሥተዋ" የሚለው ቃል በተለየየ ዓይነት ትርጉም ይመጣል" ይላሉ፤ ይህ ትርጉም ለሁለት ከፍለው ያዩታል፥ አንዱ “ሙቀየድ” ሲሆን ሌላው “ሙጥለቅ” ነው።
"ሙጥለቅ” مُطْلَق ማለትም “ያልተገደበ”un-restricted” ሆኖ ሲመጣ ነው፥ ለምሳሌ “ኢሥተዋ” ከሚለው ቃል በፊትና በኃላ ምንም መስተዋድድ ሳይመጣ ኢስተዋእ ሳይገደብ ሲቀር “በሰለ” “ተስተካከለ” “ሞላ” በሚል ቃል ይመጣል፦
28:14 ብርታቱንም በደረሰ እና *በተስተካከለ* ጊዜ ጥበብንና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُۥ وَٱسْتَوَىٰٓ ءَاتَيْنَٰهُ حُكْمًۭا وَعِلْمًۭا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ
ሁለተኛው ደግሞ “ሙቀየድ” مُقَيَّد ማለትም “የተገደበ”restricted” ማለት ሲሆን “ኢሥተዋ” ከሚለው ቃል በፊትና በኃላ መስተዋድድ ሲመጣ ነው፥ ለምሳሌ "ኢሥተዋ" ከሚለው ቃል በኃላ “ኢላ” إِلَى ማለትም “ወደ” የሚለው መስተዋድድ ከመጣ “አሰበ” በሚል ይመጣል፦
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ *አሰበ*፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው። هُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ لَكُم مَّا فِى ٱلْأَرْضِ جَمِيعًۭا ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ فَسَوَّىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَٰتٍۢ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمٌۭ
ነገር ግን ሱረቱ ጣሀ 20፥5 ላይ አላህ ከዐርሽ በላይ ለመሆኑ የዋለው “ኢሥተዋ” የሚለው ቃል ላይ “ዐላ” عَلَى በሚል መስተዋድድ መምጣቱ “ተዓላ” تَعَالَى ማለትም “ከፍ አለ” የሚል ትርጉም ይኖረዋል። የነቢያችን”ﷺ” የቅርብ ዘመድ እና ሶሐቢይ የሆነው ኢብኑ ዐባሥ ሲሆን የእርሱ ተማሪ ሙጃሂድ "ኢሥተዋ" የሚለውን “ዓላ” عَلاَ ማለትም "በላይ" በማለት ፈሥሮታል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 51 ኪታቡል ተውሒድ ባብ 22
ሙጃሂድም አለ፦ *”ኢሥተዋ” ማለት “ዓላ ዐለል ዐርሽ” ማለት ነው”*። وَقَالَ مُجَاهِدٌ: {اسْتَوَى} عَلاَ عَلَى الْعَرْشِ
አምላካችን አላህም እራሱን በሶስተኛ መደብ “አል-አዕላ” الْأَعْلَى መሆኑን ተናግሯል፦
87፥1 *ከሁሉ በላይ የሆነዉን* ጌታህን ስም አሞግሥ። سَبِّحِ ٱسْمَ رَبِّكَ ٱلْأَعْلَى
ይህም የሚያሳየው አላህ ከፍጥረት ሁሉ በላይ መሆኑን ነው፥ አላህ በፈጠረው ፍጥረታት ላይ ሁሉ የበላይ ታላቅ ስለሆነ እራሱን “አል-ዓሊይ” العَلِيّ ብሏል፦
42፥4 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፥ *እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው”* لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۖ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
አላህ ከትልቁ ፍጥረት ከዐርሽ በላይ እንዴት እንደሚኖር ከይፊያው አልተገለጸም፤ “ከይፊያህ” كَيْفِيَّة ማለትም “እንዴትነት”howness ማለት ነው፦
አል-ኢሥቲዝካር መጽሐፍ 2, ቁጥር 529
ዐብደላህ ኢብኑ ናፊዕ እንደዘገበው፦ *"ማሊክ አላህ ይርሓመውና ስለ የአላህ አዘ ወጀል ንግግር፦ "እርሱ አር-ረሕማን ከዐርሹ ላይ የተደላደለ ነው" ብሎ ጠየቀ። አንድም ሰው፦ "እንዴት ነው የተደላደለው? አለ። ማሊክም፦ "መደላደሉ የታወቀ ነው፥ "እንዴትነቱ" ግን ዐይታወቅም" እንዴትነቱን መጠየቅ ግን ቢድዓ ነው። አንተም በዚህ እኩይ ጥያቄ መለከፍህን አያለው" አለ*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ نَافِعٍ قَالَ سُئِلَ مَالِكٌ رحمه الله عَنْ قَوْلِ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ الرَّحْمَنُ عَلَى الْعَرْشِ اسْتَوَى قَالَ كَيْفَ اسْتَوَى فَقَالَ اسْتِوَاؤُهُ مَعْلُومٌ وَكَيْفِيَّتُهُ مَجْهُولَةٌ وَسُؤَالُكُ عَنْ هَذَا بِدْعَةٌ وَأَرَاكَ رَجُلَ سُوءٍ
ታላቁ ሙፈሢር ኢሥማዒል አብኑ ከሲር "ኢሥተዋ" የሚለውን እውነታውን ያለ እንዴትነት፣ ያለ ማመሳሰል፣ ያለ ትርጉም አልባ እንደሚቀበሉ ተናግረዋል፦
አት-ተፍሢሩል አብኑ ከሲር ሱሩቱል አዕራፍ 7፥54
*አላህ እንዳለው፦ "እርሱ ከዐርሽ በላይ ነው" በሚለው ትርጉም ላይ ሰዎች ብዙ የግጭት አመለካከት አላቸው፥ ምንም ይሁን እኛ ከቀደምት መዝሃብ ከሠለፉ-ሷሊሑን ከማሊክ፣ ከአል-አውዛዒይ፣ ከአስ-ሰውሪይ፣ ከአል-ለይስ ኢብኑ ሠዒድ፣ ከአሽ-ሻፊሪይ፣ ከአሕመድ፣ ከኢሥሐቅ ኢብኑ ራህወያህ እና ከተቀሩት የኢሥላም የጥንትና የአሁን ምሁራን ተከትለን እንወስዳለን። "ኢሥተዋ" የሚለውን ቀጥተኛ ትርጉም እውነታውን ያለ እንዴትነት፣ ያለ ማመሳሰል፣ ያለ ትርጉም አልባ እንቀበላለን። እንዲሁ ለእነዚያ አላህን ከፍጥረቱ ጋር እኩል ለሚያደርጉት ውድቅ በማድረግ እና ለአላህ ምንንም ሳናመሳስል እናምናለን። "የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው" 42፥11 ። ከኢማሞች ለተጠቃሽ ያክል የኢማም ቡኻሪይ አስተማሪ ኑዐይም ኢብኑ ሐመዱል ኹዛዒይ፦ "ማንም አላህን ከፍጥረቱ ያመሳሰለ ከፍሯል፥ ማንም አላህ ስለራሱ የወሰፈውን ባሕርይ ያስተባበለ ከፍሯል" ብሏል*። وأما قوله تعالى : ( ثم استوى على العرش ) فللناس في هذا المقام مقالات كثيرة جدا ، ليس هذا موضع بسطها ، وإنما يسلك في هذا المقام مذهب السلف الصالح : مالك ، والأوزاعي ، والثوري ، والليث بن سعد ، والشافعي ، وأحمد بن حنبل ، وإسحاق بن راهويه وغيرهم ، من أئمة المسلمين قديما وحديثا ، وهو إمرارها كما جاءت من غير تكييف ولا تشبيه ولا تعطيل . والظاهر المتبادر إلى أذهان المشبهين منفي عن الله ، فإن الله لا يشبهه شيء من خلقه ، و ( ليس كمثله شيء وهو السميع البصير ) [ الشورى : 11 ] بل الأمر كما قال الأئمة - منهم نعيم بن حماد الخزاعي شيخ البخاري - : " من شبه الله بخلقه فقد كفر ، ومن جحد ما وصف الله به نفسه فقد كفر
አምላካችን አሏህ የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው፦
27፥26 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
9፥129 ቢያፈገፍጉም አላህ በቂዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ እርሱም *"የታላቁ ዐርሽ" ጌታ ነው* በላቸው፡፡ فَإِن تَوَلَّوْا فَقُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ ۖ وَهُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
"ዐዚም" عَظِيم ማለት "ታላቅ" ወይም "ትልቅ" ማለት ነው። ትልቁ ፍጥረት ዐርሽ ነው። ታላቁ ሙፈሢር ኢብኑ ከሲር "የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው" የሚለውን አንቀጽ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ፦
አት-ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 9፥128
*"የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው" እርሱ ንጉሥ፣ የሁሉ ነገር ፈጣሪ እና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው። ያ እርሱ(ዐርሽ) የፍጥረታት ጣሪያ ነው። ሰማያት፣ ምድር፣ በውስጣቸው ያለ፣ በመካከላቸውም ያለ ሁሉም ፍጥረት ከዐርሽ ሥር ለአላህ ተዓላ ተገዢ ነው። ዕውቀቱ ሁሉን ነገር ያካበበ ነው፣ እርሱ በሁሉ ነገር ላይ መመኪያ ነው"*። ( وهو رب العرش العظيم ) أي : هو مالك كل شيء وخالقه ، لأنه رب العرش العظيم ، الذي هو ، سقف المخلوقات وجميع الخلائق من السماوات والأرضين وما فيهما وما بينهما تحت العرش مقهورون بقدرة الله تعالى ، وعلمه محيط بكل شيء ، وقدره نافذ في كل شيء ، وهو على كل شيء وكيل
እዚህ ተፍሢር ላይ"ሠቅፍ" سَقْف ማለት "መጠናቀቂያ" "ማብቂያ" "ጣሪያ" ማለት ነው፥ "ኸልቅ" خَلْق ማለት ደግሞ "ፍጥረት" ማለት ሲሆን የፍጥረት መጠናቀቂያ፣ ማብቂያ፣ ጣሪያው ዐርሽ ነው። "መኽሉቅ" مَخْلُوق ማለት "ፍጡር" ማለት ሲሆን ዘመካን ነው፥ "ዘመካን" زَمَكَان ማለት የዘማንና የመካን ቃላት ውቅር ነው። "ዘማን" زَمَان ማለት "ጊዜ"time" ማለት ነው፥ "መካን" مَكَان ደግሞ "ቦታ"space" ማለት ነው። አላህ ደግሞ ጊዜና ቦታ ከሚጠናቀቅነት ከዐርሽ በላይ ሆኖ ሁሉን ነገር ያካበበ "ኻሊቅ" خَالِق ማለትም "ፈጣሪ" ነው። እንግዲህ እኛም ከላይ ያሉትን የቀደምት ሠለፍ አረዳድ ያለ ተክዪፍ፣ ያለ ተሽቢህ፣ ያለ ተሕሪፍ፣ ያለ ተዕጢል "አላህ ከዙፋኑ በላይ ነው" ብለን እናምናለን።
1. “ተክዪፍ” تَكْيِيف ማለት "እንዴት ብሎ መፈላሰፍ" ነው፣
2. "ተሽቢህ" تَشبِيه ማለት "ከፍጡር ጋር ማመሳሰል" ነው፣
3. "ተሕሪፍ" تَحْرِيف ማለት "ትርጉሙን ማዛባት" ነው፣
4. “ተዕጢል” تَعْطِيل ማለት "ትርጉም የለሽ ማድረግ" ነው።
ስለዚህ አላህ በቅዱስ ቃሉ በወሰፈው መሠረት፦
☝ሁኔታው እንዲህ ነው ሳንል☝
☝ከፍጡራን ጋር ሳናመሳስል☝
☝ትርጉሙን ምንም ሳንቀይር☝
☝ትርጉም አልባ ሳናደርግ☝
"አላህ ከዐርሽ በላይ ነው" ብለን እናምናለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አት-ተፍሢሩል አብኑ ከሲር ሱሩቱል አዕራፍ 7፥54
*አላህ እንዳለው፦ "እርሱ ከዐርሽ በላይ ነው" በሚለው ትርጉም ላይ ሰዎች ብዙ የግጭት አመለካከት አላቸው፥ ምንም ይሁን እኛ ከቀደምት መዝሃብ ከሠለፉ-ሷሊሑን ከማሊክ፣ ከአል-አውዛዒይ፣ ከአስ-ሰውሪይ፣ ከአል-ለይስ ኢብኑ ሠዒድ፣ ከአሽ-ሻፊሪይ፣ ከአሕመድ፣ ከኢሥሐቅ ኢብኑ ራህወያህ እና ከተቀሩት የኢሥላም የጥንትና የአሁን ምሁራን ተከትለን እንወስዳለን። "ኢሥተዋ" የሚለውን ቀጥተኛ ትርጉም እውነታውን ያለ እንዴትነት፣ ያለ ማመሳሰል፣ ያለ ትርጉም አልባ እንቀበላለን። እንዲሁ ለእነዚያ አላህን ከፍጥረቱ ጋር እኩል ለሚያደርጉት ውድቅ በማድረግ እና ለአላህ ምንንም ሳናመሳስል እናምናለን። "የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው" 42፥11 ። ከኢማሞች ለተጠቃሽ ያክል የኢማም ቡኻሪይ አስተማሪ ኑዐይም ኢብኑ ሐመዱል ኹዛዒይ፦ "ማንም አላህን ከፍጥረቱ ያመሳሰለ ከፍሯል፥ ማንም አላህ ስለራሱ የወሰፈውን ባሕርይ ያስተባበለ ከፍሯል" ብሏል*። وأما قوله تعالى : ( ثم استوى على العرش ) فللناس في هذا المقام مقالات كثيرة جدا ، ليس هذا موضع بسطها ، وإنما يسلك في هذا المقام مذهب السلف الصالح : مالك ، والأوزاعي ، والثوري ، والليث بن سعد ، والشافعي ، وأحمد بن حنبل ، وإسحاق بن راهويه وغيرهم ، من أئمة المسلمين قديما وحديثا ، وهو إمرارها كما جاءت من غير تكييف ولا تشبيه ولا تعطيل . والظاهر المتبادر إلى أذهان المشبهين منفي عن الله ، فإن الله لا يشبهه شيء من خلقه ، و ( ليس كمثله شيء وهو السميع البصير ) [ الشورى : 11 ] بل الأمر كما قال الأئمة - منهم نعيم بن حماد الخزاعي شيخ البخاري - : " من شبه الله بخلقه فقد كفر ، ومن جحد ما وصف الله به نفسه فقد كفر
አምላካችን አሏህ የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው፦
27፥26 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
9፥129 ቢያፈገፍጉም አላህ በቂዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ እርሱም *"የታላቁ ዐርሽ" ጌታ ነው* በላቸው፡፡ فَإِن تَوَلَّوْا فَقُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ ۖ وَهُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
"ዐዚም" عَظِيم ማለት "ታላቅ" ወይም "ትልቅ" ማለት ነው። ትልቁ ፍጥረት ዐርሽ ነው። ታላቁ ሙፈሢር ኢብኑ ከሲር "የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው" የሚለውን አንቀጽ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ፦
አት-ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 9፥128
*"የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው" እርሱ ንጉሥ፣ የሁሉ ነገር ፈጣሪ እና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው። ያ እርሱ(ዐርሽ) የፍጥረታት ጣሪያ ነው። ሰማያት፣ ምድር፣ በውስጣቸው ያለ፣ በመካከላቸውም ያለ ሁሉም ፍጥረት ከዐርሽ ሥር ለአላህ ተዓላ ተገዢ ነው። ዕውቀቱ ሁሉን ነገር ያካበበ ነው፣ እርሱ በሁሉ ነገር ላይ መመኪያ ነው"*። ( وهو رب العرش العظيم ) أي : هو مالك كل شيء وخالقه ، لأنه رب العرش العظيم ، الذي هو ، سقف المخلوقات وجميع الخلائق من السماوات والأرضين وما فيهما وما بينهما تحت العرش مقهورون بقدرة الله تعالى ، وعلمه محيط بكل شيء ، وقدره نافذ في كل شيء ، وهو على كل شيء وكيل
እዚህ ተፍሢር ላይ"ሠቅፍ" سَقْف ማለት "መጠናቀቂያ" "ማብቂያ" "ጣሪያ" ማለት ነው፥ "ኸልቅ" خَلْق ማለት ደግሞ "ፍጥረት" ማለት ሲሆን የፍጥረት መጠናቀቂያ፣ ማብቂያ፣ ጣሪያው ዐርሽ ነው። "መኽሉቅ" مَخْلُوق ማለት "ፍጡር" ማለት ሲሆን ዘመካን ነው፥ "ዘመካን" زَمَكَان ማለት የዘማንና የመካን ቃላት ውቅር ነው። "ዘማን" زَمَان ማለት "ጊዜ"time" ማለት ነው፥ "መካን" مَكَان ደግሞ "ቦታ"space" ማለት ነው። አላህ ደግሞ ጊዜና ቦታ ከሚጠናቀቅነት ከዐርሽ በላይ ሆኖ ሁሉን ነገር ያካበበ "ኻሊቅ" خَالِق ማለትም "ፈጣሪ" ነው። እንግዲህ እኛም ከላይ ያሉትን የቀደምት ሠለፍ አረዳድ ያለ ተክዪፍ፣ ያለ ተሽቢህ፣ ያለ ተሕሪፍ፣ ያለ ተዕጢል "አላህ ከዙፋኑ በላይ ነው" ብለን እናምናለን።
1. “ተክዪፍ” تَكْيِيف ማለት "እንዴት ብሎ መፈላሰፍ" ነው፣
2. "ተሽቢህ" تَشبِيه ማለት "ከፍጡር ጋር ማመሳሰል" ነው፣
3. "ተሕሪፍ" تَحْرِيف ማለት "ትርጉሙን ማዛባት" ነው፣
4. “ተዕጢል” تَعْطِيل ማለት "ትርጉም የለሽ ማድረግ" ነው።
ስለዚህ አላህ በቅዱስ ቃሉ በወሰፈው መሠረት፦
☝ሁኔታው እንዲህ ነው ሳንል☝
☝ከፍጡራን ጋር ሳናመሳስል☝
☝ትርጉሙን ምንም ሳንቀይር☝
☝ትርጉም አልባ ሳናደርግ☝
"አላህ ከዐርሽ በላይ ነው" ብለን እናምናለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሏህ ከሰማይ በላይ ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
67፥16 *"በሰማይ ላይ ያለ በእናንተ ምድርን ቢደረባባችሁ ወዲያውም እርሷ የምታረገርግ ብትኾን ትተማመናላችሁን? አትፈሩምን?* أَأَمِنتُم مَّن فِي السَّمَاءِ أَن يَخْسِفَ بِكُمُ الْأَرْضَ فَإِذَا هِيَ تَمُورُ
“ሠማእ” سَّمَاء የሚለው ቃል “ሠማ” سَمَا ማለትም “ከፍ አለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ከፍታ” ወይም “አርያም” ነው፦
88፥18 *“ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች”*። وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ቁርኣን ላይ “ሠማእ” سَّمَاء የሚለው ቃል "ሠማዋት” سَمَاوَات የሚባሉትን ሰባት ሰማያት ለማመልከት ይመጣል። የሰማያት የመጨረሻው ሰማይ ሰባተኛው ሰማይ ነው፥ ያ ሰማይ መጠናቀቂያው ዐርሽ ነው፥ አምላካችን አሏህ ከአርያም በላይ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3519
አነሥ እንደተረከው፦ "ስለ ዘይነብ ቢንት ጀሕሽ፦ "ዘይድም ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ እርሷን አጋባንህ" የሚለው አንቀጽ በወረደ ጊዜ እርሷ በነቢዩ”ﷺ” ባለቤቶች ፊት በኩራት፦ *“እናንተን ቤተሰቦቻችሁ ዳርዋችሁ፥ እኔን ግን ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው አላህ ዳረኝ” እያለች ትናገር ነበር"*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ نَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ فِي زَيْنَبَ بِنْتِ جَحْشٍ : (فلَمَّا قَضَى زَيْدٌ مِنْهَا وَطَرًا زَوَّجْنَاكَهَا ) قَالَ فَكَانَتْ تَفْتَخِرُ عَلَى أَزْوَاجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم تَقُولُ زَوَّجَكُنَّ أَهْلُكُنَّ وَزَوَّجَنِي اللَّهُ مِنْ فَوْقِ سَبْعِ سَمَوَاتٍ
እዚህ ሐዲስ ላይ "በላይ" ለሚለው የገባው ቃል "ፈውቅ" فَوْق ነው፥ ነቢያችን"ﷺ" አንዲት እንስትን፦ "አሏህ የት ነው ያለው? ብለው ጠይቀዋት "ከሰማይ በላይ" ብላ ስትመልስ "አማኝ" ናት ብለዋል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 22, ሐዲስ 41
ሙዓዊያህ ኢብኑ አል-ሐከሙ አሥ-ሡለይሚይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! ለእኔ በጥፊ የመታኃት ሴት አገልጋይ አለችኝ" አልኩኝ፥ ይህ ጉዳይ የአሏህን መልእክተኛን"ﷺ" አሳዘነ። እኔም፦ "ነጻ ማውጣት የለብኝምን? አልኩኝ፥ እርሳቸው፦ "ወደ እኔ አምጣት" አሉት። እኔም አመጣኃት፥ እርሳቸውም፦ *"አሏህ የት ነው ያለው? ብለው ጠየቋት። እርሷም፦ "ከሰማይ በላይ" አለች፥ እርሳቸውም፦ "እኔ ማን ነኝ? ብለው ጠየቋት። እርሷም፦ "አንተ የአሏህ መልእክተኛ ነህ" አለች፥ ነጻ አውጣት! እርሷ አማኝ ነች" አሉ"*። عَنْ مُعَاوِيَةَ بْنِ الْحَكَمِ السُّلَمِيِّ، قَالَ قُلْتُ : يَا رَسُولَ اللَّهِ جَارِيَةٌ لِي صَكَكْتُهَا صَكَّةً . فَعَظَّمَ ذَلِكَ عَلَىَّ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقُلْتُ أَفَلاَ أُعْتِقُهَا قَالَ : " ائْتِنِي بِهَا " . قَالَ : فَجِئْتُ بِهَا قَالَ : " أَيْنَ اللَّهُ " . قَالَتْ : فِي السَّمَاءِ . قَالَ : " مَنْ أَنَا " . قَالَتْ : أَنْتَ رَسُولُ اللَّهِ . قَالَ : " أَعْتِقْهَا فَإِنَّهَا مُؤْمِنَةٌ "
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
67፥16 *"በሰማይ ላይ ያለ በእናንተ ምድርን ቢደረባባችሁ ወዲያውም እርሷ የምታረገርግ ብትኾን ትተማመናላችሁን? አትፈሩምን?* أَأَمِنتُم مَّن فِي السَّمَاءِ أَن يَخْسِفَ بِكُمُ الْأَرْضَ فَإِذَا هِيَ تَمُورُ
“ሠማእ” سَّمَاء የሚለው ቃል “ሠማ” سَمَا ማለትም “ከፍ አለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ከፍታ” ወይም “አርያም” ነው፦
88፥18 *“ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች”*። وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ቁርኣን ላይ “ሠማእ” سَّمَاء የሚለው ቃል "ሠማዋት” سَمَاوَات የሚባሉትን ሰባት ሰማያት ለማመልከት ይመጣል። የሰማያት የመጨረሻው ሰማይ ሰባተኛው ሰማይ ነው፥ ያ ሰማይ መጠናቀቂያው ዐርሽ ነው፥ አምላካችን አሏህ ከአርያም በላይ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3519
አነሥ እንደተረከው፦ "ስለ ዘይነብ ቢንት ጀሕሽ፦ "ዘይድም ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ እርሷን አጋባንህ" የሚለው አንቀጽ በወረደ ጊዜ እርሷ በነቢዩ”ﷺ” ባለቤቶች ፊት በኩራት፦ *“እናንተን ቤተሰቦቻችሁ ዳርዋችሁ፥ እኔን ግን ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው አላህ ዳረኝ” እያለች ትናገር ነበር"*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ نَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ فِي زَيْنَبَ بِنْتِ جَحْشٍ : (فلَمَّا قَضَى زَيْدٌ مِنْهَا وَطَرًا زَوَّجْنَاكَهَا ) قَالَ فَكَانَتْ تَفْتَخِرُ عَلَى أَزْوَاجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم تَقُولُ زَوَّجَكُنَّ أَهْلُكُنَّ وَزَوَّجَنِي اللَّهُ مِنْ فَوْقِ سَبْعِ سَمَوَاتٍ
እዚህ ሐዲስ ላይ "በላይ" ለሚለው የገባው ቃል "ፈውቅ" فَوْق ነው፥ ነቢያችን"ﷺ" አንዲት እንስትን፦ "አሏህ የት ነው ያለው? ብለው ጠይቀዋት "ከሰማይ በላይ" ብላ ስትመልስ "አማኝ" ናት ብለዋል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 22, ሐዲስ 41
ሙዓዊያህ ኢብኑ አል-ሐከሙ አሥ-ሡለይሚይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! ለእኔ በጥፊ የመታኃት ሴት አገልጋይ አለችኝ" አልኩኝ፥ ይህ ጉዳይ የአሏህን መልእክተኛን"ﷺ" አሳዘነ። እኔም፦ "ነጻ ማውጣት የለብኝምን? አልኩኝ፥ እርሳቸው፦ "ወደ እኔ አምጣት" አሉት። እኔም አመጣኃት፥ እርሳቸውም፦ *"አሏህ የት ነው ያለው? ብለው ጠየቋት። እርሷም፦ "ከሰማይ በላይ" አለች፥ እርሳቸውም፦ "እኔ ማን ነኝ? ብለው ጠየቋት። እርሷም፦ "አንተ የአሏህ መልእክተኛ ነህ" አለች፥ ነጻ አውጣት! እርሷ አማኝ ነች" አሉ"*። عَنْ مُعَاوِيَةَ بْنِ الْحَكَمِ السُّلَمِيِّ، قَالَ قُلْتُ : يَا رَسُولَ اللَّهِ جَارِيَةٌ لِي صَكَكْتُهَا صَكَّةً . فَعَظَّمَ ذَلِكَ عَلَىَّ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقُلْتُ أَفَلاَ أُعْتِقُهَا قَالَ : " ائْتِنِي بِهَا " . قَالَ : فَجِئْتُ بِهَا قَالَ : " أَيْنَ اللَّهُ " . قَالَتْ : فِي السَّمَاءِ . قَالَ : " مَنْ أَنَا " . قَالَتْ : أَنْتَ رَسُولُ اللَّهِ . قَالَ : " أَعْتِقْهَا فَإِنَّهَا مُؤْمِنَةٌ "
እዚህ ሐዲስ ላይ "ላይ" ወይም "በላይ" ለሚለው የገባው ቃል “ፊ” فِي ሲሆን “ፊ” فِي ሁል ጊዜ “ውስጥ” ማለት ብቻ ሳይሆን እንደየ ዐውዱ የተለያየ ትርጉም ይዞ ይመጣል፥ ለምሳሌ “ቢ” بـِ ማለትም “በ” በሚል መጥቷል፦
2፥154 *"በ-አላህ መንገድ የሚገደሉትን ሰዎችም «ሙታን ናቸው» አትበሉ፡፡ በእውነቱ ሕያዋን ናቸው፤ ግን አታውቁም"*፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَن يُقْتَلُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ أَمْوَاتٌ ۚ بَلْ أَحْيَاءٌ وَلَـٰكِن لَّا تَشْعُرُونَ
"ፊ" ሠቢሊሏህ" فِي سَبِيلِ اللَّه የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! “ፊ” فِي ሌላ ቦታ "ዐን" عَنْ ማለትም “ስለ”about" በሚል መጥቷል፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ "ስለ" እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ الْحَقِّ الَّذِي فِيهِ يَمْتَرُونَ
"ፊ-ሂ" فِيهِ የሚለው ኃይለ-ቃል አሁንም ይሰመርበት! “ፊ” فِي ሌላ ቦታ “ፈውቅ” فَوْق ማለትም “በላይ” በሚል መጥቷል፥ ለምሳሌ ፈርዐውን፦ "በዘምባባም ግንዶች ላይ እሰቅላችኋለሁ" ብሏል፦
20፥71 *"በዘምባባም ግንዶች ላይ እሰቅላችኋለሁ"*፡፡ وَلَأُصَلِّبَنَّكُمْ فِي جُذُوعِ النَّخْلِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ላይ" ለሚለው የገባው ቃል "ፊ" فِي ሲሆን “ፈውቅ” فَوْق ለማለት ነው፥ ስለዚህ "ፊሥ ሠማእ" فِي السَّمَاء ማለት "በሰማይ ውስጥ" ማለት ሳይሆን "ከሰማይ በላይ" ወይም "በሰማይ ላይ" ማለት ነው፦
67፥16 *"በሰማይ ላይ ያለ በእናንተ ምድርን ቢደረባባችሁ ወዲያውም እርሷ የምታረገርግ ብትኾን ትተማመናላችሁን? አትፈሩምን?* أَأَمِنتُم مَّن فِي السَّمَاءِ أَن يَخْسِفَ بِكُمُ الْأَرْضَ فَإِذَا هِيَ تَمُورُ
67፥17 *"ወይም በሰማይ ላይ ያለ በእናንተ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ቢልክባችሁ ትተማመናላችሁን? አትፈሩምን? ማስጠንቀቄም እንዴት እንደኾነ ወደፊት ታውቃላችሁ"*፡፡ أَمْ أَمِنتُم مَّن فِي السَّمَاءِ أَن يُرْسِلَ عَلَيْكُمْ حَاصِبًا ۖ فَسَتَعْلَمُونَ كَيْفَ نَذِيرِ
እነዚህ ሁለት አናቅጽ ላይ "መን" مَّن የሚለው ኢሥሙል መውሱል "ማንነት" ያለው ኑባሬን ያሳያል፥ ይህም ከሰማይ በላይ ያለው ማንነት ምድርን መገለባበጥ እና ጠጠርን ያዘለች ነፋስን መላክ የሚችል ማንነት ነው። በሉጥ ጊዜ ምድርን የገባበጠ እና ጠጠርን ያዘለች ነፋስን የላከ እራሱ አሏህ ነው፦
15፥74 *"ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው"*፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
54፥34 *"እኛ በእነርሱ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ላክን፡፡ የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ እነርሱንስ በሌሊት መጨረሻ ላይ አዳንናቸው*፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ حَاصِبًا إِلَّا آلَ لُوطٍ ۖ نَّجَّيْنَاهُم بِسَحَرٍ
17፥68 *"የየብሱን በኩል ምድርን በእናንተ መገልበጡን ወይም ጠጠርን የያዘ ነፋስን በእናንተ ላይ መላኩን ከዚያም ለእናንተ ጠባቂ አለማግኘታችሁን አትፈሩምን?* أَفَأَمِنتُمْ أَن يَخْسِفَ بِكُمْ جَانِبَ الْبَرِّ أَوْ يُرْسِلَ عَلَيْكُمْ حَاصِبًا ثُمَّ لَا تَجِدُوا لَكُمْ وَكِيلًا
"አሏህ ከሰማይ በላይ ነው" ብሎ ማመን የሙእሚን ዓይተኛ ጠባይ ነው፥ አሏህ እስከመጨረሻው ሙእሚን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥154 *"በ-አላህ መንገድ የሚገደሉትን ሰዎችም «ሙታን ናቸው» አትበሉ፡፡ በእውነቱ ሕያዋን ናቸው፤ ግን አታውቁም"*፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَن يُقْتَلُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ أَمْوَاتٌ ۚ بَلْ أَحْيَاءٌ وَلَـٰكِن لَّا تَشْعُرُونَ
"ፊ" ሠቢሊሏህ" فِي سَبِيلِ اللَّه የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! “ፊ” فِي ሌላ ቦታ "ዐን" عَنْ ማለትም “ስለ”about" በሚል መጥቷል፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ "ስለ" እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ الْحَقِّ الَّذِي فِيهِ يَمْتَرُونَ
"ፊ-ሂ" فِيهِ የሚለው ኃይለ-ቃል አሁንም ይሰመርበት! “ፊ” فِي ሌላ ቦታ “ፈውቅ” فَوْق ማለትም “በላይ” በሚል መጥቷል፥ ለምሳሌ ፈርዐውን፦ "በዘምባባም ግንዶች ላይ እሰቅላችኋለሁ" ብሏል፦
20፥71 *"በዘምባባም ግንዶች ላይ እሰቅላችኋለሁ"*፡፡ وَلَأُصَلِّبَنَّكُمْ فِي جُذُوعِ النَّخْلِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ላይ" ለሚለው የገባው ቃል "ፊ" فِي ሲሆን “ፈውቅ” فَوْق ለማለት ነው፥ ስለዚህ "ፊሥ ሠማእ" فِي السَّمَاء ማለት "በሰማይ ውስጥ" ማለት ሳይሆን "ከሰማይ በላይ" ወይም "በሰማይ ላይ" ማለት ነው፦
67፥16 *"በሰማይ ላይ ያለ በእናንተ ምድርን ቢደረባባችሁ ወዲያውም እርሷ የምታረገርግ ብትኾን ትተማመናላችሁን? አትፈሩምን?* أَأَمِنتُم مَّن فِي السَّمَاءِ أَن يَخْسِفَ بِكُمُ الْأَرْضَ فَإِذَا هِيَ تَمُورُ
67፥17 *"ወይም በሰማይ ላይ ያለ በእናንተ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ቢልክባችሁ ትተማመናላችሁን? አትፈሩምን? ማስጠንቀቄም እንዴት እንደኾነ ወደፊት ታውቃላችሁ"*፡፡ أَمْ أَمِنتُم مَّن فِي السَّمَاءِ أَن يُرْسِلَ عَلَيْكُمْ حَاصِبًا ۖ فَسَتَعْلَمُونَ كَيْفَ نَذِيرِ
እነዚህ ሁለት አናቅጽ ላይ "መን" مَّن የሚለው ኢሥሙል መውሱል "ማንነት" ያለው ኑባሬን ያሳያል፥ ይህም ከሰማይ በላይ ያለው ማንነት ምድርን መገለባበጥ እና ጠጠርን ያዘለች ነፋስን መላክ የሚችል ማንነት ነው። በሉጥ ጊዜ ምድርን የገባበጠ እና ጠጠርን ያዘለች ነፋስን የላከ እራሱ አሏህ ነው፦
15፥74 *"ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው"*፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
54፥34 *"እኛ በእነርሱ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ላክን፡፡ የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ እነርሱንስ በሌሊት መጨረሻ ላይ አዳንናቸው*፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ حَاصِبًا إِلَّا آلَ لُوطٍ ۖ نَّجَّيْنَاهُم بِسَحَرٍ
17፥68 *"የየብሱን በኩል ምድርን በእናንተ መገልበጡን ወይም ጠጠርን የያዘ ነፋስን በእናንተ ላይ መላኩን ከዚያም ለእናንተ ጠባቂ አለማግኘታችሁን አትፈሩምን?* أَفَأَمِنتُمْ أَن يَخْسِفَ بِكُمْ جَانِبَ الْبَرِّ أَوْ يُرْسِلَ عَلَيْكُمْ حَاصِبًا ثُمَّ لَا تَجِدُوا لَكُمْ وَكِيلًا
"አሏህ ከሰማይ በላይ ነው" ብሎ ማመን የሙእሚን ዓይተኛ ጠባይ ነው፥ አሏህ እስከመጨረሻው ሙእሚን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአሏህ አብሮነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
8፥19 *"አሏህም ከምእምናን "ጋር" ነው"*፡፡ وَأَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُؤْمِنِينَ
አምላካችን አሏህ ነገርን ሁሉ ዐዋቂ ነው፥ እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነው፦
64፥11 *"አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው"*፡፡ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
4፥86 *”አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነው”*፡፡ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ حَسِيبًا
“ሸይእ” شَيْءٍ ማለት “ነገር” ማለት ሲሆን ፍጥረት ነው፥ ጊዜ እና ቦታ ፍጥረት ናቸው። አሏህ ነገርን ሁሉ ለማወቅ እና ለመቆጣጠር ጊዜ ማለትም ትላንት፣ ዛሬ፣ ነገር ወይም ቦታ ማለትም እርዝመት፣ ስፋት፣ ቁመት አይወስኑትም፥ እርሱ በነገር ሁሉ ላይ ቻይ ነው። እርሱ ፍጥረትን ሁሉ ያካበበ ነው፦
59፥6 *"አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው"*፡፡ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
41፥54 ንቁ! እነርሱ ከጌታቸው መገናኘት በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ንቁ! *"እርሱ በነገሩ ሁሉ ከባቢ ነው"*፡፡ أَلَا إِنَّهُمْ فِي مِرْيَةٍ مِّن لِّقَاءِ رَبِّهِمْ ۗ أَلَا إِنَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ مُّحِيطٌ
ጌታችን አሏህ ነገርን ሁሉ በችሎታው፣ በዕውቀቱ፣ በእዝነቱ፣ በእይታው፣ በመስማቱ ያካበበ ነው፦
40፥7 *"ጌታችን ሆይ! ነገሩን ሁሉ በእዝነት እና በዕውቀት ከበሃል"*። رَبَّنَا وَسِعْتَ كُلَّ شَيْءٍ رَّحْمَةً وَعِلْمًا
65፥12 አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ መኾኑን *"አላህም በነገሩ ሁሉ በዕውቀት ያካበበ"* ታውቁ ዘንድ ይህንን አሳወቃችሁ፡፡ لِتَعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ وَأَنَّ اللَّهَ قَدْ أَحَاطَ بِكُلِّ شَيْءٍ عِلْمًا
አሏህ ሁሉን ነገር ያካበበው በባሕርያቱ ነው፥ የትም ብንሆን የምሠራውን ሁሉ ስለሚያውቅ፣ ስለሚሰማ፣ ስለሚመለከት ከእኛ ጋር ነው፦
57፥4 *"በምድር ውስጥ የሚገባውን፣ ከእርሷም የሚወጣውን፣ ከሰማይም የሚወርደውን በእርሷም ውስጥ የሚያርገውን ያውቃል፥ እርሱም የትም ብትኾኑ ከእናንተ ጋር ነው፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው"*፡፡ يَعْلَمُ مَا يَلِجُ فِي الْأَرْضِ وَمَا يَخْرُجُ مِنْهَا وَمَا يَنزِلُ مِنَ السَّمَاءِ وَمَا يَعْرُجُ فِيهَا ۖ وَهُوَ مَعَكُمْ أَيْنَ مَا كُنتُمْ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
የዚህ አንቀጽ ዐውደ ምህዳሩ ላይ "ያውቃል" "ተመልካች" የሚሉት ባሕርያት አሏህ አብሮነቱን ያሳያሉ። "መዐ" مَعَ ማለት "ጋር" ማለት ሲሆን "ሐርፉል ጀር" حَرْفُ الْجَرِّ ማለት "መስተዋድድ"preposition" ነው፥ "ጋር" የሚለው "አብሮነትን" የሚያሳይ መስተዋድድ ነው። አሏህ ከበጎ ሠሪዎች ጋር፣ ከሚጠነቀቁት ጋር፣ ከታጋሾቹ ጋር፣ ከምእምናን ጋር ነው፦
29፥69 *"አላህም በእርግጥ ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው"*፡፡ وَإِنَّ اللَّهَ لَمَعَ الْمُحْسِنِينَ
9፥123 አላህም ከሚጠነቀቁት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ
8፥66 *"አላህም ከታጋሾቹ ጋር ነው"*፡፡ وَاللَّهُ مَعَ الصَّابِرِينَ
8፥19 አላህም ከምእምናን ጋር ነው፡፡ وَأَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُؤْمِنِينَ
"ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው" ማለት "ከመጥፎ ሠሪዎች ጋር አይደለም" ማለት ነው፣ "ከሚጠነቀቁት ጋር ነው" ማለት "ከማይፈሩት ጋር አይደለም" ማለት ነው፣ "ከታጋሾቹ ጋር ነው" ማለት "ከትግስት የለሾች ጋር አይደለም" ማለት ነው፣ "ከምእምናን ጋር ነው" ማለት "ከከሃድያን ጋር አይደለም" ማለት ነው። አሏህ ኢሕሣን፣ ተቅዋእ፣ ሶብር፣ ኢማን ካላቸው ጋር በአብሮነት መሆኑን የሚያሳይ እንጂ ዛቱ ሁሉም ቦታ ውስጥ አለ ማለት አይደለም፦
20፥አላህም አለ «አትፍሩ! *"እኔ በእርግጥ ከእናንተ ጋር ነኝና፥ እሰማለሁ፤ አያለሁም"*፡፡ قَالَ لَا تَخَافَا ۖ إِنَّنِي مَعَكُمَا أَسْمَعُ وَأَرَىٰ
"አሏህ ከዐርሽ በላይ ነው" ብዬ ስፓስት አንዱ የክርስትና መምህር፦ "እግዚአብሔር ግን መላኤ ኩሉ ማለትም ሁሉም ቦታ የሚገኝ"omnipresent" ነው" የሚል ትምህርት ሲያስተምር ነበር። በፈጣሪ መኖር ሦስት ዓይነት እሳቤ አለ፥ እርሱም፦
1ኛ. "ፈጣሪ በፍጥረቱ ውስጥ ነው"Creator is inside of his Creation" የሚል እሳቤ ነው፥ "ፈጣሪ በፍጥረቱ ውስጥ ነው" የሚለው እሳቤ የሁሉ አምላክነት"Pantheism" እሳቤ ሲሆን ፈጣሪ ቤተክርስቲያ እንዳለ ሁሉ በእኩል መጠን እና ደረጃ ሽንት ቤት፣ መሸታ ቤት፣ ጠንቋይ ቤት ውስጥም አለ" የሚል የአውግስቲኖስ እሳቤ ነው፤ ይህ እሳቤ ዐበይት የክርስትና አንጃዎ ይቀበላሉ።
2. "ፍጥረት በፈጣሪ ውስጥ ነው"Creation is inside of his creator" የሚል እሳቤ ነው፥ "ፍጥረት በፈጣሪ ውስጥ ነው" የሚለው እሳቤ ሁሉ ነገር የፈጣሪ ምንነት፣ ማንነት እና ክፍል "Panentheism" ነው" የሚል እሳቤ ሲሆን ፈጣሪ ፍጡር ሆነ የሚል እሳቤ ያቀፈ ነው።
3. "ፈጣሪ ከፍጥረት ውጪ ነው"Creator is outside of his Creation" የሚል እሳቤ ነው፥ "ፈጣሪ ከፍጥረት ውጪ ነው" የሚል እሳቤ ፈጣሪ ከፍጥረት በላይ ይኖራል"Transcendent" የሚል እሳቤ ሲሆን የሙሥሊም አህሉ አሥ-ሡናህ ወል ጀማዓህ የምንቀበለው ይህንን እሳቤ ነው። አሏህ ከፍጡራን በኑባሬ ተነጥሎ ከፍጡራን ጋር በባሕርያቱ ይገናኛል፥ ይህ ኅሊና የሚቀበለው እሳቤ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
8፥19 *"አሏህም ከምእምናን "ጋር" ነው"*፡፡ وَأَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُؤْمِنِينَ
አምላካችን አሏህ ነገርን ሁሉ ዐዋቂ ነው፥ እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነው፦
64፥11 *"አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው"*፡፡ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
4፥86 *”አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነው”*፡፡ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ حَسِيبًا
“ሸይእ” شَيْءٍ ማለት “ነገር” ማለት ሲሆን ፍጥረት ነው፥ ጊዜ እና ቦታ ፍጥረት ናቸው። አሏህ ነገርን ሁሉ ለማወቅ እና ለመቆጣጠር ጊዜ ማለትም ትላንት፣ ዛሬ፣ ነገር ወይም ቦታ ማለትም እርዝመት፣ ስፋት፣ ቁመት አይወስኑትም፥ እርሱ በነገር ሁሉ ላይ ቻይ ነው። እርሱ ፍጥረትን ሁሉ ያካበበ ነው፦
59፥6 *"አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው"*፡፡ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
41፥54 ንቁ! እነርሱ ከጌታቸው መገናኘት በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ንቁ! *"እርሱ በነገሩ ሁሉ ከባቢ ነው"*፡፡ أَلَا إِنَّهُمْ فِي مِرْيَةٍ مِّن لِّقَاءِ رَبِّهِمْ ۗ أَلَا إِنَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ مُّحِيطٌ
ጌታችን አሏህ ነገርን ሁሉ በችሎታው፣ በዕውቀቱ፣ በእዝነቱ፣ በእይታው፣ በመስማቱ ያካበበ ነው፦
40፥7 *"ጌታችን ሆይ! ነገሩን ሁሉ በእዝነት እና በዕውቀት ከበሃል"*። رَبَّنَا وَسِعْتَ كُلَّ شَيْءٍ رَّحْمَةً وَعِلْمًا
65፥12 አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ መኾኑን *"አላህም በነገሩ ሁሉ በዕውቀት ያካበበ"* ታውቁ ዘንድ ይህንን አሳወቃችሁ፡፡ لِتَعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ وَأَنَّ اللَّهَ قَدْ أَحَاطَ بِكُلِّ شَيْءٍ عِلْمًا
አሏህ ሁሉን ነገር ያካበበው በባሕርያቱ ነው፥ የትም ብንሆን የምሠራውን ሁሉ ስለሚያውቅ፣ ስለሚሰማ፣ ስለሚመለከት ከእኛ ጋር ነው፦
57፥4 *"በምድር ውስጥ የሚገባውን፣ ከእርሷም የሚወጣውን፣ ከሰማይም የሚወርደውን በእርሷም ውስጥ የሚያርገውን ያውቃል፥ እርሱም የትም ብትኾኑ ከእናንተ ጋር ነው፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው"*፡፡ يَعْلَمُ مَا يَلِجُ فِي الْأَرْضِ وَمَا يَخْرُجُ مِنْهَا وَمَا يَنزِلُ مِنَ السَّمَاءِ وَمَا يَعْرُجُ فِيهَا ۖ وَهُوَ مَعَكُمْ أَيْنَ مَا كُنتُمْ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
የዚህ አንቀጽ ዐውደ ምህዳሩ ላይ "ያውቃል" "ተመልካች" የሚሉት ባሕርያት አሏህ አብሮነቱን ያሳያሉ። "መዐ" مَعَ ማለት "ጋር" ማለት ሲሆን "ሐርፉል ጀር" حَرْفُ الْجَرِّ ማለት "መስተዋድድ"preposition" ነው፥ "ጋር" የሚለው "አብሮነትን" የሚያሳይ መስተዋድድ ነው። አሏህ ከበጎ ሠሪዎች ጋር፣ ከሚጠነቀቁት ጋር፣ ከታጋሾቹ ጋር፣ ከምእምናን ጋር ነው፦
29፥69 *"አላህም በእርግጥ ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው"*፡፡ وَإِنَّ اللَّهَ لَمَعَ الْمُحْسِنِينَ
9፥123 አላህም ከሚጠነቀቁት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ
8፥66 *"አላህም ከታጋሾቹ ጋር ነው"*፡፡ وَاللَّهُ مَعَ الصَّابِرِينَ
8፥19 አላህም ከምእምናን ጋር ነው፡፡ وَأَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُؤْمِنِينَ
"ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው" ማለት "ከመጥፎ ሠሪዎች ጋር አይደለም" ማለት ነው፣ "ከሚጠነቀቁት ጋር ነው" ማለት "ከማይፈሩት ጋር አይደለም" ማለት ነው፣ "ከታጋሾቹ ጋር ነው" ማለት "ከትግስት የለሾች ጋር አይደለም" ማለት ነው፣ "ከምእምናን ጋር ነው" ማለት "ከከሃድያን ጋር አይደለም" ማለት ነው። አሏህ ኢሕሣን፣ ተቅዋእ፣ ሶብር፣ ኢማን ካላቸው ጋር በአብሮነት መሆኑን የሚያሳይ እንጂ ዛቱ ሁሉም ቦታ ውስጥ አለ ማለት አይደለም፦
20፥አላህም አለ «አትፍሩ! *"እኔ በእርግጥ ከእናንተ ጋር ነኝና፥ እሰማለሁ፤ አያለሁም"*፡፡ قَالَ لَا تَخَافَا ۖ إِنَّنِي مَعَكُمَا أَسْمَعُ وَأَرَىٰ
"አሏህ ከዐርሽ በላይ ነው" ብዬ ስፓስት አንዱ የክርስትና መምህር፦ "እግዚአብሔር ግን መላኤ ኩሉ ማለትም ሁሉም ቦታ የሚገኝ"omnipresent" ነው" የሚል ትምህርት ሲያስተምር ነበር። በፈጣሪ መኖር ሦስት ዓይነት እሳቤ አለ፥ እርሱም፦
1ኛ. "ፈጣሪ በፍጥረቱ ውስጥ ነው"Creator is inside of his Creation" የሚል እሳቤ ነው፥ "ፈጣሪ በፍጥረቱ ውስጥ ነው" የሚለው እሳቤ የሁሉ አምላክነት"Pantheism" እሳቤ ሲሆን ፈጣሪ ቤተክርስቲያ እንዳለ ሁሉ በእኩል መጠን እና ደረጃ ሽንት ቤት፣ መሸታ ቤት፣ ጠንቋይ ቤት ውስጥም አለ" የሚል የአውግስቲኖስ እሳቤ ነው፤ ይህ እሳቤ ዐበይት የክርስትና አንጃዎ ይቀበላሉ።
2. "ፍጥረት በፈጣሪ ውስጥ ነው"Creation is inside of his creator" የሚል እሳቤ ነው፥ "ፍጥረት በፈጣሪ ውስጥ ነው" የሚለው እሳቤ ሁሉ ነገር የፈጣሪ ምንነት፣ ማንነት እና ክፍል "Panentheism" ነው" የሚል እሳቤ ሲሆን ፈጣሪ ፍጡር ሆነ የሚል እሳቤ ያቀፈ ነው።
3. "ፈጣሪ ከፍጥረት ውጪ ነው"Creator is outside of his Creation" የሚል እሳቤ ነው፥ "ፈጣሪ ከፍጥረት ውጪ ነው" የሚል እሳቤ ፈጣሪ ከፍጥረት በላይ ይኖራል"Transcendent" የሚል እሳቤ ሲሆን የሙሥሊም አህሉ አሥ-ሡናህ ወል ጀማዓህ የምንቀበለው ይህንን እሳቤ ነው። አሏህ ከፍጡራን በኑባሬ ተነጥሎ ከፍጡራን ጋር በባሕርያቱ ይገናኛል፥ ይህ ኅሊና የሚቀበለው እሳቤ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መሢሑ አድ-ደጃል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
33፥63 *"ሰዎች ከሰዓቲቱ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀትዋ አላህ ዘንደ ብቻ ነው» በላቸው! የሚያሳወቅህም ምንድን ነው? ሰዓቲቱ በቅርብ ጊዜ ልትኾን ይከጀላል"*፡፡ يَسْأَلُكَ النَّاسُ عَنِ السَّاعَةِ ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ ۚ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ السَّاعَةَ تَكُونُ قَرِيبًا
ስለ ሰዓቲቱ ምልክት አምላካችን አሏህ ለነቢያችን"ﷺ" ካሳወቃቸው ነገር ነው፥ ከሰዓቲቱ ዐበይት ምልክት አንዱ ደግሞ ስለ መሢሑ አድ-ደጃል መምጣት ነው፦
33፥63 *"ሰዎች ከሰዓቲቱ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀትዋ አላህ ዘንደ ብቻ ነው» በላቸው! የሚያሳወቅህም ምንድን ነው? ሰዓቲቱ በቅርብ ጊዜ ልትኾን ይከጀላል"*፡፡ يَسْأَلُكَ النَّاسُ عَنِ السَّاعَةِ ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ ۚ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ السَّاعَةَ تَكُونُ قَرِيبًا
"መሢሕ" مَسِيح የሚለው ቃል "መሠሐ” مَسَحَ ማለትም “አበሰ” "አሸ" “ቀባ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “የታበሰ" "የታሸ" "የተቀባ" ማለት ነው፦
38፥33 *«በእኔ ላይ መልሷት» አለ ባትዎችዋን እና አንገቶችዋን "ማበስ" ያዘ*፡፡ رُدُّوهَا عَلَىَّ ۖ فَطَفِقَ مَسْحًۢا بِٱلسُّوقِ وَٱلْأَعْنَاقِ
እዚህ አንቀጽ ላይ“ማበስ” ለሚለው የገባው የስም መደብ “መሥሕ” مَسْح ነው፥ ደጃል ዐይኑ "የታበሰ" ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 129
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ደጃል ዓይኑ የታበሰ ነው፥ በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ። ከዚያም “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” الدَّجَّالُ مَمْسُوحُ الْعَيْنِ مَكْتُوبٌ بَيْنَ عَيْنَيْهِ كَافِرٌ ” . ثُمَّ تَهَجَّاهَا ك ف ر ” يَقْرَؤُهُ كُلُّ مُسْلِمٍ ”
እዚህ ሐዲስ ላይ “የታበሰ” ለሚለው ቃል የገባው “መምሡሑ” مَمْسُوحُ የሚለው ቃል መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ ዒሣ ኢብኑ መርየም በሽተኞችን፣ ህሙማንን እና ሙታንን በማበስ፣ በማሸት እና በመቀባት ከበሽታቸው በአሏህ ፈቃድ ያሽራቸው ስለነበረ እና በአሏህ የተሾመ ነቢይ ስለሆነ "አል-መሢሕ" الْمَسِيح የሚል የማዕረግ ስም አለው፦
5፥75 *"የመርየም ልጅ አል-መሢሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም"*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
“ደጃል” دَّجَّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “አጭበረበረ” "ዋሸ" "ቀጠፈ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አጭበርባሪ" "ውሸተኛ" "ቀጣፊ" ማለት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 96, ሐዲስ 82
ሙሐመድ ኢብኑ ሙንከዲር እንደተረከው፦ *"ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ በአሏህ ምሎ፦ "ኢብኑ አስ-ሷኢድ ደጃል ነው" ሲል ተመልክቻለው፥ እኔም፦ "በአሏህ ትምላለህን? አልኩኝ። እርሱም፦ "ዑመር ከነቢዩ"ﷺ" ዘንድ ሆኖ በዚህ ጉዳይ ሲምል አይቻለው፥ ነቢዩ"ﷺ" ማለቱን አላስተባበሉም" አለ"*። عَنْ مُحَمَّدِ بْنِ الْمُنْكَدِرِ، قَالَ رَأَيْتُ جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ يَحْلِفُ بِاللَّهِ أَنَّ ابْنَ الصَّائِدِ الدَّجَّالُ، قُلْتُ تَحْلِفُ بِاللَّهِ. قَالَ إِنِّي سَمِعْتُ عُمَرَ يَحْلِفُ عَلَى ذَلِكَ عِنْدَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَلَمْ يُنْكِرْهُ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم.
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 112
አቢ ሠዒድ እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ኢብኑ አስ-ሷኢድን ተገናኙት፥ አቡበከር እና ዑመር በመዲና መንገዶች ነበሩ። እርሳቸውም፦ "እኔ የአላህ መልእክተኛ መሆኔን ትመሰክራለህን? አሉት፥ እርሱም፦ "እኔ የአላህ መልእክተኛ መሆኔን ትመሰክራለህን? አለ። እርሳቸውም፦ "በአሏህ፣ በመላእክቱ እና በመጽሐፍቱ አምናለው" አሉት"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ، قَالَ لَقِيَهُ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَبُو بَكْرٍ وَعُمَرُ فِي بَعْضِ طُرُقِ الْمَدِينَةِ فَقَالَ لَهُ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَتَشْهَدُ أَنِّي رَسُولُ اللَّهِ " . فَقَالَ هُوَ أَتَشْهَدُ أَنِّي رَسُولُ اللَّهِ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " آمَنْتُ بِاللَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ
እዚህ ሐዲስ ላይ ኢብኑ አስ-ሷኢድ። ደጃል" የተባለበት "እኔ የአሏህ መልእክተኛ ነኝ" ስላለ ነው፥ ነቢያችን"ﷺ" የመጨረሻ ነቢይ ሆነው ሳለ ይህንን በማለቱ ደጃል ተብሏል። ከአኺሩ አዝ-ዘማን ንዑሣን ምልክቶች አንዱ ሠላሳ የሚያክሉ ሐሠተኛ ነቢያት፦ "እኔ የአሏህ መልእክተኛ ነኝ" ብለው መነሳታቸው ነው። እነዚህ ሐሠተኛ ነቢያት "ደጃሉን" دَجَّالُونَ ተብለዋል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፥ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ። ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”*። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“የመጨረሻይቱ ሰዓት አትቆምም ሠላሳ የሚቃረቡ "አጨርባሪዎች" ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአሏህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”*። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
33፥63 *"ሰዎች ከሰዓቲቱ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀትዋ አላህ ዘንደ ብቻ ነው» በላቸው! የሚያሳወቅህም ምንድን ነው? ሰዓቲቱ በቅርብ ጊዜ ልትኾን ይከጀላል"*፡፡ يَسْأَلُكَ النَّاسُ عَنِ السَّاعَةِ ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ ۚ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ السَّاعَةَ تَكُونُ قَرِيبًا
ስለ ሰዓቲቱ ምልክት አምላካችን አሏህ ለነቢያችን"ﷺ" ካሳወቃቸው ነገር ነው፥ ከሰዓቲቱ ዐበይት ምልክት አንዱ ደግሞ ስለ መሢሑ አድ-ደጃል መምጣት ነው፦
33፥63 *"ሰዎች ከሰዓቲቱ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀትዋ አላህ ዘንደ ብቻ ነው» በላቸው! የሚያሳወቅህም ምንድን ነው? ሰዓቲቱ በቅርብ ጊዜ ልትኾን ይከጀላል"*፡፡ يَسْأَلُكَ النَّاسُ عَنِ السَّاعَةِ ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ ۚ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ السَّاعَةَ تَكُونُ قَرِيبًا
"መሢሕ" مَسِيح የሚለው ቃል "መሠሐ” مَسَحَ ማለትም “አበሰ” "አሸ" “ቀባ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “የታበሰ" "የታሸ" "የተቀባ" ማለት ነው፦
38፥33 *«በእኔ ላይ መልሷት» አለ ባትዎችዋን እና አንገቶችዋን "ማበስ" ያዘ*፡፡ رُدُّوهَا عَلَىَّ ۖ فَطَفِقَ مَسْحًۢا بِٱلسُّوقِ وَٱلْأَعْنَاقِ
እዚህ አንቀጽ ላይ“ማበስ” ለሚለው የገባው የስም መደብ “መሥሕ” مَسْح ነው፥ ደጃል ዐይኑ "የታበሰ" ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 129
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ደጃል ዓይኑ የታበሰ ነው፥ በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ። ከዚያም “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” الدَّجَّالُ مَمْسُوحُ الْعَيْنِ مَكْتُوبٌ بَيْنَ عَيْنَيْهِ كَافِرٌ ” . ثُمَّ تَهَجَّاهَا ك ف ر ” يَقْرَؤُهُ كُلُّ مُسْلِمٍ ”
እዚህ ሐዲስ ላይ “የታበሰ” ለሚለው ቃል የገባው “መምሡሑ” مَمْسُوحُ የሚለው ቃል መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ ዒሣ ኢብኑ መርየም በሽተኞችን፣ ህሙማንን እና ሙታንን በማበስ፣ በማሸት እና በመቀባት ከበሽታቸው በአሏህ ፈቃድ ያሽራቸው ስለነበረ እና በአሏህ የተሾመ ነቢይ ስለሆነ "አል-መሢሕ" الْمَسِيح የሚል የማዕረግ ስም አለው፦
5፥75 *"የመርየም ልጅ አል-መሢሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም"*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
“ደጃል” دَّجَّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “አጭበረበረ” "ዋሸ" "ቀጠፈ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አጭበርባሪ" "ውሸተኛ" "ቀጣፊ" ማለት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 96, ሐዲስ 82
ሙሐመድ ኢብኑ ሙንከዲር እንደተረከው፦ *"ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ በአሏህ ምሎ፦ "ኢብኑ አስ-ሷኢድ ደጃል ነው" ሲል ተመልክቻለው፥ እኔም፦ "በአሏህ ትምላለህን? አልኩኝ። እርሱም፦ "ዑመር ከነቢዩ"ﷺ" ዘንድ ሆኖ በዚህ ጉዳይ ሲምል አይቻለው፥ ነቢዩ"ﷺ" ማለቱን አላስተባበሉም" አለ"*። عَنْ مُحَمَّدِ بْنِ الْمُنْكَدِرِ، قَالَ رَأَيْتُ جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ يَحْلِفُ بِاللَّهِ أَنَّ ابْنَ الصَّائِدِ الدَّجَّالُ، قُلْتُ تَحْلِفُ بِاللَّهِ. قَالَ إِنِّي سَمِعْتُ عُمَرَ يَحْلِفُ عَلَى ذَلِكَ عِنْدَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَلَمْ يُنْكِرْهُ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم.
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 112
አቢ ሠዒድ እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ኢብኑ አስ-ሷኢድን ተገናኙት፥ አቡበከር እና ዑመር በመዲና መንገዶች ነበሩ። እርሳቸውም፦ "እኔ የአላህ መልእክተኛ መሆኔን ትመሰክራለህን? አሉት፥ እርሱም፦ "እኔ የአላህ መልእክተኛ መሆኔን ትመሰክራለህን? አለ። እርሳቸውም፦ "በአሏህ፣ በመላእክቱ እና በመጽሐፍቱ አምናለው" አሉት"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ، قَالَ لَقِيَهُ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَبُو بَكْرٍ وَعُمَرُ فِي بَعْضِ طُرُقِ الْمَدِينَةِ فَقَالَ لَهُ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَتَشْهَدُ أَنِّي رَسُولُ اللَّهِ " . فَقَالَ هُوَ أَتَشْهَدُ أَنِّي رَسُولُ اللَّهِ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " آمَنْتُ بِاللَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ
እዚህ ሐዲስ ላይ ኢብኑ አስ-ሷኢድ። ደጃል" የተባለበት "እኔ የአሏህ መልእክተኛ ነኝ" ስላለ ነው፥ ነቢያችን"ﷺ" የመጨረሻ ነቢይ ሆነው ሳለ ይህንን በማለቱ ደጃል ተብሏል። ከአኺሩ አዝ-ዘማን ንዑሣን ምልክቶች አንዱ ሠላሳ የሚያክሉ ሐሠተኛ ነቢያት፦ "እኔ የአሏህ መልእክተኛ ነኝ" ብለው መነሳታቸው ነው። እነዚህ ሐሠተኛ ነቢያት "ደጃሉን" دَجَّالُونَ ተብለዋል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፥ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ። ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”*። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“የመጨረሻይቱ ሰዓት አትቆምም ሠላሳ የሚቃረቡ "አጨርባሪዎች" ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአሏህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”*። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
እዚህ ሐዲስ ላይ "አጨርባሪዎች" ለሚለው የገባው ቃል "ደጃሉን" دَجَّالُونَ ሲሆን "ደጃል" دَّجَّال ለሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው። እዚህ ድረስ ከተግባባን "መሢሑ አድ-ደጃል" مَسِيح الدَّجَّال በጥቅሉ "አጭበርባሪ መሢሕ" "ሐሠተኛ መሢሕ" "ሐሣዌ መሢሕ" ማለት ነው፥ ከአኺሩ አዝ-ዘማን ዐበይት ምልክቶች አንዱ የመሢሑ አድ-ደጃል መምጣት ነው። መካህ እና መዲናህ ሲቀር ደጃል የማያካልለው አገር የለም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 153
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም እንዲህ አሉ፦ *"መካህ እና መዲናህ ሲቀር በደጃል የማይካለል አገር የለም"*። حَدَّثَنِي أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لَيْسَ مِنْ بَلَدٍ إِلاَّ سَيَطَؤُهُ الدَّجَّالُ إِلاَّ مَكَّةَ وَالْمَدِينَةَ
በአደም እና በሰዓቲቱ መቆም መካከል ባለው ፍጥረት እንደ ጀጃል ፈተና ታላቅ ፈተና የለም። ዐበይት ነቢያት ስለዚህ ሐሳዌ መሢሕ ሕዝባቸውን አስጠንቅቀዋል፦
ሪያዱ አስ-ሷሊሒን መጽሐፍ 18, ሐዲስ 7
ዒምራን ኢብኑ ሑሶይን"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቼ ነበር፥ እርሳቸው እንዲህ አሉ፦ *"በአደም አፈጣጠር እና በሰዓቲቱ መቆም መካከል ባለው ፍጥረት እንደ ጀጃል ፈተና ታላቅ ፈተና የለም"*። عِمْرَانَ بْنُ حُصَيْنٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ: سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " مَا بَيْنَ خَلْقِ آدَمَ إِلَى قِيَامِ السَّاعَةِ خَلْقٌ أَكْبَرُ مِنَ الدَّجَّالِ "
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 60, ሐዲስ 12
አቡ ዑመር"ረ.ዐ."እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በሰዎች መካከል ቆመው እና አሏህን እንደሚገባው አመስግነው ከዚያም ስለ ደጃል አነሱ። እንዲህም አሉ፦ "እኔ ስለ ደጃል አስጠንቅቄአችኃለው፥ ከነቢይ ለሕዝቦቹ ያስጠነቀቀ ቢሆን እንጂ አንድም የለም"*። وَقَالَ ابْنُ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما قَامَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فِي النَّاسِ فَأَثْنَى عَلَى اللَّهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ، ثُمَّ ذَكَرَ الدَّجَّالَ، فَقَالَ " إِنِّي لأُنْذِرُكُمُوهُ، وَمَا مِنْ نَبِيٍّ إِلاَّ أَنْذَرَهُ قَوْمَهُ،
በግሪክ ኮይኔ “አፓካሊፕስ” ἀποκάλυψις ማለት “የተደበቀን ነገር መግለጥ” ማለት ሲሆን የኢየሱስ አፓልካሊስ ቅሪት በሚባለው ራእይ ላይ መሢሑ አድ-ደጃል ሐሰተኛ ነቢይ ተብሎ ተቀምጧል፦
ራእይ 16፥13 "*ከዘንዶውም አፍ፣ ከአውሬው አፍ እና ከሐሰተኛውም ነቢይ አፍ ጓጕንቸሮች የሚመስሉ ሦስት ርኵሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ"*።
ራእይ 19፥20 *"አውሬውም ተያዘ፥ በእርሱም ፊት ተአምራትን እያደረገ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያዘ"*።
ዘንዶ የተባለው ኢብሊሥ ሲሆን፣ አውሬ የተባለው የሮም(የአውሮፓ) መንግሥት ሲሆን፣ ሐሠተኛ ነቢይ የተባለው ደግሞ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው መሢሕ ነው፥ 666 የስም ቁጥር ነው፦
ራእይ 15፥2 *”በአውሬው እና በምስሉም በስሙም ቍጥር”* ላይ ድል ነሥተው የነበሩት የእግዚአብሔርን በገና ይዘው በብርጭቆ ባሕር ላይ ሲቆሙ አየሁ።
ራእይ 13፥18 *"አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፥ ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው"*።
የስሙ ቁጥር 666 ነው፥ የኦርቶዶክስ አንድምታ ይህንን በጥሩ ሁኔታ ያስቀምጧል፦
ራእይ 13፥18 አንድምታ፦ “ስሙም በዕብራይስጥ “መርምያዋዖስ” በግዕዝ ደግሞ “ፀራዊ” ማለትም “ተቃዋሚ” ወይም “ሐሳዊ” ማለትም “ሐሰተኛ” የሚል ነው።
በዕብራይስጥ "መርምያዋዖስ" רעוימרמ ማለት "ሐሳዌ" ማለት ሲሆን ይህንን ስም በዕብራይስጥ ፊደላት፦
1. "ሜም" מ ቁጥሩ "40" ነው፣
2. "ሬስ" ר ቁጥሩ "200" ነው፣
3. "ሜም" מ ቁጥሩ "40" ነው፣
4. "ዮድ" י ቁጥሩ "10" ነው፣
5. "ዋው" ו ቁጥሩ "6" ነው፣
6. "ዓይን" ע ቁጥሩ "70" ነው፣
7. "ሲን" ר ቁጥሩ "300" ነው፣
ድምር 666 ይሆናል።
አይሁድ የሚጠብቁት እውነተኛው ነቢይ መሢሑ ኢየሱስ ሆኖ ሳለ ይህ ሐሰተኛ ሰው፦ "ነቢይ እና መሢሕ ነኝ" ብሎ ያጭበረብራል። እንግዲህ ስለ መሢሑ አድ-ደጃል በግርድፉ እና በሌጣው ስላስቀመጥኩኝ እንጂ ደርዝ እና ፈርጅ ባለው መልኩ ላስቀምጥ ብል ቦታ አይበቃኝም፥ ቅሉና ጥቅሉ ግን ስለ እርሱ እሳቤውን ለመረዳት ይህ መጣጥፍ በቂ ነው። አሏህ ከመሢሑ አድ-ደጃል ፊትና ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 153
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም እንዲህ አሉ፦ *"መካህ እና መዲናህ ሲቀር በደጃል የማይካለል አገር የለም"*። حَدَّثَنِي أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لَيْسَ مِنْ بَلَدٍ إِلاَّ سَيَطَؤُهُ الدَّجَّالُ إِلاَّ مَكَّةَ وَالْمَدِينَةَ
በአደም እና በሰዓቲቱ መቆም መካከል ባለው ፍጥረት እንደ ጀጃል ፈተና ታላቅ ፈተና የለም። ዐበይት ነቢያት ስለዚህ ሐሳዌ መሢሕ ሕዝባቸውን አስጠንቅቀዋል፦
ሪያዱ አስ-ሷሊሒን መጽሐፍ 18, ሐዲስ 7
ዒምራን ኢብኑ ሑሶይን"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቼ ነበር፥ እርሳቸው እንዲህ አሉ፦ *"በአደም አፈጣጠር እና በሰዓቲቱ መቆም መካከል ባለው ፍጥረት እንደ ጀጃል ፈተና ታላቅ ፈተና የለም"*። عِمْرَانَ بْنُ حُصَيْنٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ: سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " مَا بَيْنَ خَلْقِ آدَمَ إِلَى قِيَامِ السَّاعَةِ خَلْقٌ أَكْبَرُ مِنَ الدَّجَّالِ "
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 60, ሐዲስ 12
አቡ ዑመር"ረ.ዐ."እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በሰዎች መካከል ቆመው እና አሏህን እንደሚገባው አመስግነው ከዚያም ስለ ደጃል አነሱ። እንዲህም አሉ፦ "እኔ ስለ ደጃል አስጠንቅቄአችኃለው፥ ከነቢይ ለሕዝቦቹ ያስጠነቀቀ ቢሆን እንጂ አንድም የለም"*። وَقَالَ ابْنُ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما قَامَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فِي النَّاسِ فَأَثْنَى عَلَى اللَّهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ، ثُمَّ ذَكَرَ الدَّجَّالَ، فَقَالَ " إِنِّي لأُنْذِرُكُمُوهُ، وَمَا مِنْ نَبِيٍّ إِلاَّ أَنْذَرَهُ قَوْمَهُ،
በግሪክ ኮይኔ “አፓካሊፕስ” ἀποκάλυψις ማለት “የተደበቀን ነገር መግለጥ” ማለት ሲሆን የኢየሱስ አፓልካሊስ ቅሪት በሚባለው ራእይ ላይ መሢሑ አድ-ደጃል ሐሰተኛ ነቢይ ተብሎ ተቀምጧል፦
ራእይ 16፥13 "*ከዘንዶውም አፍ፣ ከአውሬው አፍ እና ከሐሰተኛውም ነቢይ አፍ ጓጕንቸሮች የሚመስሉ ሦስት ርኵሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ"*።
ራእይ 19፥20 *"አውሬውም ተያዘ፥ በእርሱም ፊት ተአምራትን እያደረገ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያዘ"*።
ዘንዶ የተባለው ኢብሊሥ ሲሆን፣ አውሬ የተባለው የሮም(የአውሮፓ) መንግሥት ሲሆን፣ ሐሠተኛ ነቢይ የተባለው ደግሞ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው መሢሕ ነው፥ 666 የስም ቁጥር ነው፦
ራእይ 15፥2 *”በአውሬው እና በምስሉም በስሙም ቍጥር”* ላይ ድል ነሥተው የነበሩት የእግዚአብሔርን በገና ይዘው በብርጭቆ ባሕር ላይ ሲቆሙ አየሁ።
ራእይ 13፥18 *"አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፥ ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው"*።
የስሙ ቁጥር 666 ነው፥ የኦርቶዶክስ አንድምታ ይህንን በጥሩ ሁኔታ ያስቀምጧል፦
ራእይ 13፥18 አንድምታ፦ “ስሙም በዕብራይስጥ “መርምያዋዖስ” በግዕዝ ደግሞ “ፀራዊ” ማለትም “ተቃዋሚ” ወይም “ሐሳዊ” ማለትም “ሐሰተኛ” የሚል ነው።
በዕብራይስጥ "መርምያዋዖስ" רעוימרמ ማለት "ሐሳዌ" ማለት ሲሆን ይህንን ስም በዕብራይስጥ ፊደላት፦
1. "ሜም" מ ቁጥሩ "40" ነው፣
2. "ሬስ" ר ቁጥሩ "200" ነው፣
3. "ሜም" מ ቁጥሩ "40" ነው፣
4. "ዮድ" י ቁጥሩ "10" ነው፣
5. "ዋው" ו ቁጥሩ "6" ነው፣
6. "ዓይን" ע ቁጥሩ "70" ነው፣
7. "ሲን" ר ቁጥሩ "300" ነው፣
ድምር 666 ይሆናል።
አይሁድ የሚጠብቁት እውነተኛው ነቢይ መሢሑ ኢየሱስ ሆኖ ሳለ ይህ ሐሰተኛ ሰው፦ "ነቢይ እና መሢሕ ነኝ" ብሎ ያጭበረብራል። እንግዲህ ስለ መሢሑ አድ-ደጃል በግርድፉ እና በሌጣው ስላስቀመጥኩኝ እንጂ ደርዝ እና ፈርጅ ባለው መልኩ ላስቀምጥ ብል ቦታ አይበቃኝም፥ ቅሉና ጥቅሉ ግን ስለ እርሱ እሳቤውን ለመረዳት ይህ መጣጥፍ በቂ ነው። አሏህ ከመሢሑ አድ-ደጃል ፊትና ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነቢዩ ኢድሪሥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
19፥56 *"በመጽሐፉ ኢድሪሥን አውሳ! እርሱ እውነተኛ ነቢይ ነበርና"*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِدْرِيسَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صِدِّيقًا نَّبِيًّا
"ሚዕራጅ" مِعْرَاج የሚለው ቃል "ዐረጀ" عَرَجَ ማለትም "ወጣ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መውጣት" ማለት ነው፥ የሰባቱ ሰማያት "መወጣጫ" ደግሞ "መዓሪጅ" مَعَارِج ይባላል፦
70፥3 *"የመሰላሎች ባለቤት ከኾነው አላህ"*፡፡ مِّنَ اللَّهِ ذِي الْمَعَارِجِ
አምላካችን አሏህ የሰባቱ ሰማያት መወጣጫዎች ባለቤት ሲሆን ተወዳጁ ነቢያችንን"ﷺ" ወደ ሰባቱ ሰማያት እንዲወጡ አድርጓል፥ ነቢያችንም"ﷺ" አራተኛ ሰማይ ላይ ነቢዩ ኢድሪስን አይተውቷል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3451
ሸይባን ከቀታዳህ ሰምቶ እንደተረከው፦ *"በአሏህን ንግግር፦ "ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነው" የሚለውን አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአሏህ ነቢይ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በተወጣው ጊዜ አራተኛ ሰማይ ላይ ኢድሪሥን አየሁት"*። حَدَّثَنَا شَيْبَانُ، عَنْ قَتَادَةَ، فِي قَوْلِهِ : (ورَفَعْنَاهُ مَكَانًا عَلِيًّا ) قَالَ حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، أَنَّ نَبِيَّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لَمَّا عُرِجَ بِي رَأَيْتُ إِدْرِيسَ فِي السَّمَاءِ الرَّابِعَةِ "
"ተወጣው" ለሚለው የገባው ቃል "ዑሪጀ" عُرِجَ መሆኑን አንባቢል ልብ ይለዋል። አምላካችን አሏህ ስለ ኢድሪሥ ሲናገር፦ "ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነው" በማለት ይህ "ከፍተኛ ስፍራ" አራተኛ ሰማይ መሆኑ እሙንና ቅቡል ነው፦
19፥57 *"ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነው"*፡፡ وَرَفَعْنَاهُ مَكَانًا عَلِيًّا
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 19፥57 "ኢብኑ አቢ ነጂሕ እንደተናገረው፦ "ሙጃሂድ በንግግሩ እንዲህ አለ፦ *"ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነው" የሚለው ኢድሪሥ አልሞተም፥ ልክ እንደ ዒሣ ማረግ አርጓል"*።
ሡፍያን ከመንሱር እንደተረከው ሙጃሂድም አለ፦ *"ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነው" የሚለው ኢድሪሥ ወደ አራተኛ ሰማይ አርጓል"*።
وقال ابن أبي نجيح ، عن مجاهد في قوله : ( ورفعناه مكانا عليا ) قال : إدريس رفع ولم يمت ، كما رفع عيسى .
وقال سفيان ، عن منصور ، عن مجاهد : ( ورفعناه مكانا عليا ) قال : رفع إلى السماء الرابعة .
"ረፈዐ" رَفَعَ ማለት "አረገ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ዒድሪሥን፦ "አነሳነው" ለሚለው የገባው ቃል "ረፈዕና-ሁ" رَفَعْنَاهُ ነው። ስለ ዒሣም ሲናገር፦ "አነሳው" ለሚለው የገባው ቃል "ረፈዐ-ሁ" رَّفَعَهُ ነው፦
4፥158 *"ይልቁንስ አላህ ዒሣን ወደ እርሱ አነሳው፥ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው"*፡፡ بَل رَّفَعَهُ اللَّهُ إِلَيْهِ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًا
ሚሽነሪዎች በቁርኣን ዒሣ ማረጉን እንደ አምላክነት ሲረዱት የኢድሪሥን ማረግ ሲያውቁ ምን ይውጣቸው ይሆን? ቅሉ ግን ኢድሪሥ ከታጋሾቹ የሆነ ነቢይ እንደሆነ ሁሉ ዒሣም ነቢይ ነው፦
21፥85 *"ኢስማዒልንም ኢድሪስንም ዙልኪፍልንም አስታውስ፡፡ ሁሉም ከታጋሾቹ ናቸው"*፡፡ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِدْرِيسَ وَذَا الْكِفْلِ ۖ كُلٌّ مِّنَ الصَّابِرِينَ
19፥56 *"በመጽሐፉ ኢድሪሥን አውሳ! እርሱ እውነተኛ ነቢይ ነበርና"*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِدْرِيسَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صِدِّيقًا نَّبِيًّا
ተፍሢሩል ጀላለይን 19፥56 *"በመጽሐፉ ኢድሪሥን አውሳ! እርሱም የኑሕ አያት ነው፥ "እርሱ እውነተኛ ነቢይ ነበርና"*።
{ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ إِدْرِيسَ } هو جدّ أبي نوح { إِنَّهُ كَانَ صِدِّيقاً نَّبِيّاً }.
"ኢድሪሥ" إِدْرِيس የሚለው ቃል "ደረሠ" دَرَسَ ማለትም "ተማረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አስተማሪ" ማለት ነው፥ የመጣለት ወሕይ ደግሞ "ደርሥ" دَرْس ማለትም "ትምህርት" ይባላል። አሏህ ይህንን ሰው ወሕይ ስላወረደለት ኢድሪሥ አለው፥ የቤተሰቡ ስም ደግሞ "አኽኑኽ" أخنُوخ ሲሆን "ሄኖክ" ማለት ነው። በባይብል የኑሕ ቅድመ-አያት በቁርኣን ኢድሪሥ የተባለው ሄኖክ ሲሆን ሄኖክ ሞትን ሳያይ ፈጣሪ እንደወሰደው ይናገራል፦
ዘፍጥረት 5፥24 *"ሄኖክም አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር ስላደረገ አልተገኘም፤ እግዚአብሔር ወስዶታልና"*።
ዕብራውያን 11፥5 *"ሄኖክ ሞትን እንዳያይ በእምነት ተወሰደ፥ እግዚአብሔርም ስለ ወሰደው አልተገኘም። ሳይወሰድ እግዚአብሔርን ደስ እንዳሰኘ ተመስክሮለታልና"*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
19፥56 *"በመጽሐፉ ኢድሪሥን አውሳ! እርሱ እውነተኛ ነቢይ ነበርና"*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِدْرِيسَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صِدِّيقًا نَّبِيًّا
"ሚዕራጅ" مِعْرَاج የሚለው ቃል "ዐረጀ" عَرَجَ ማለትም "ወጣ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መውጣት" ማለት ነው፥ የሰባቱ ሰማያት "መወጣጫ" ደግሞ "መዓሪጅ" مَعَارِج ይባላል፦
70፥3 *"የመሰላሎች ባለቤት ከኾነው አላህ"*፡፡ مِّنَ اللَّهِ ذِي الْمَعَارِجِ
አምላካችን አሏህ የሰባቱ ሰማያት መወጣጫዎች ባለቤት ሲሆን ተወዳጁ ነቢያችንን"ﷺ" ወደ ሰባቱ ሰማያት እንዲወጡ አድርጓል፥ ነቢያችንም"ﷺ" አራተኛ ሰማይ ላይ ነቢዩ ኢድሪስን አይተውቷል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3451
ሸይባን ከቀታዳህ ሰምቶ እንደተረከው፦ *"በአሏህን ንግግር፦ "ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነው" የሚለውን አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአሏህ ነቢይ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በተወጣው ጊዜ አራተኛ ሰማይ ላይ ኢድሪሥን አየሁት"*። حَدَّثَنَا شَيْبَانُ، عَنْ قَتَادَةَ، فِي قَوْلِهِ : (ورَفَعْنَاهُ مَكَانًا عَلِيًّا ) قَالَ حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، أَنَّ نَبِيَّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لَمَّا عُرِجَ بِي رَأَيْتُ إِدْرِيسَ فِي السَّمَاءِ الرَّابِعَةِ "
"ተወጣው" ለሚለው የገባው ቃል "ዑሪጀ" عُرِجَ መሆኑን አንባቢል ልብ ይለዋል። አምላካችን አሏህ ስለ ኢድሪሥ ሲናገር፦ "ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነው" በማለት ይህ "ከፍተኛ ስፍራ" አራተኛ ሰማይ መሆኑ እሙንና ቅቡል ነው፦
19፥57 *"ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነው"*፡፡ وَرَفَعْنَاهُ مَكَانًا عَلِيًّا
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 19፥57 "ኢብኑ አቢ ነጂሕ እንደተናገረው፦ "ሙጃሂድ በንግግሩ እንዲህ አለ፦ *"ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነው" የሚለው ኢድሪሥ አልሞተም፥ ልክ እንደ ዒሣ ማረግ አርጓል"*።
ሡፍያን ከመንሱር እንደተረከው ሙጃሂድም አለ፦ *"ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነው" የሚለው ኢድሪሥ ወደ አራተኛ ሰማይ አርጓል"*።
وقال ابن أبي نجيح ، عن مجاهد في قوله : ( ورفعناه مكانا عليا ) قال : إدريس رفع ولم يمت ، كما رفع عيسى .
وقال سفيان ، عن منصور ، عن مجاهد : ( ورفعناه مكانا عليا ) قال : رفع إلى السماء الرابعة .
"ረፈዐ" رَفَعَ ማለት "አረገ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ዒድሪሥን፦ "አነሳነው" ለሚለው የገባው ቃል "ረፈዕና-ሁ" رَفَعْنَاهُ ነው። ስለ ዒሣም ሲናገር፦ "አነሳው" ለሚለው የገባው ቃል "ረፈዐ-ሁ" رَّفَعَهُ ነው፦
4፥158 *"ይልቁንስ አላህ ዒሣን ወደ እርሱ አነሳው፥ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው"*፡፡ بَل رَّفَعَهُ اللَّهُ إِلَيْهِ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًا
ሚሽነሪዎች በቁርኣን ዒሣ ማረጉን እንደ አምላክነት ሲረዱት የኢድሪሥን ማረግ ሲያውቁ ምን ይውጣቸው ይሆን? ቅሉ ግን ኢድሪሥ ከታጋሾቹ የሆነ ነቢይ እንደሆነ ሁሉ ዒሣም ነቢይ ነው፦
21፥85 *"ኢስማዒልንም ኢድሪስንም ዙልኪፍልንም አስታውስ፡፡ ሁሉም ከታጋሾቹ ናቸው"*፡፡ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِدْرِيسَ وَذَا الْكِفْلِ ۖ كُلٌّ مِّنَ الصَّابِرِينَ
19፥56 *"በመጽሐፉ ኢድሪሥን አውሳ! እርሱ እውነተኛ ነቢይ ነበርና"*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِدْرِيسَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صِدِّيقًا نَّبِيًّا
ተፍሢሩል ጀላለይን 19፥56 *"በመጽሐፉ ኢድሪሥን አውሳ! እርሱም የኑሕ አያት ነው፥ "እርሱ እውነተኛ ነቢይ ነበርና"*።
{ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ إِدْرِيسَ } هو جدّ أبي نوح { إِنَّهُ كَانَ صِدِّيقاً نَّبِيّاً }.
"ኢድሪሥ" إِدْرِيس የሚለው ቃል "ደረሠ" دَرَسَ ማለትም "ተማረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አስተማሪ" ማለት ነው፥ የመጣለት ወሕይ ደግሞ "ደርሥ" دَرْس ማለትም "ትምህርት" ይባላል። አሏህ ይህንን ሰው ወሕይ ስላወረደለት ኢድሪሥ አለው፥ የቤተሰቡ ስም ደግሞ "አኽኑኽ" أخنُوخ ሲሆን "ሄኖክ" ማለት ነው። በባይብል የኑሕ ቅድመ-አያት በቁርኣን ኢድሪሥ የተባለው ሄኖክ ሲሆን ሄኖክ ሞትን ሳያይ ፈጣሪ እንደወሰደው ይናገራል፦
ዘፍጥረት 5፥24 *"ሄኖክም አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር ስላደረገ አልተገኘም፤ እግዚአብሔር ወስዶታልና"*።
ዕብራውያን 11፥5 *"ሄኖክ ሞትን እንዳያይ በእምነት ተወሰደ፥ እግዚአብሔርም ስለ ወሰደው አልተገኘም። ሳይወሰድ እግዚአብሔርን ደስ እንዳሰኘ ተመስክሮለታልና"*።
በተለይ ዐረቢኛው ባይብል፦ "አሏህ ወስዶታል" أنَّ اللهَ رَفَعَهُ إلَيْهِ ይላል፥ "ረፈዐ-ሁ" رَفَعَهُ የሚለው ይሰመርበት። ሄኖክ ከአዳም ሰባተኛ ትውልድ ሲሆን ትንቢት የተናገረ ነቢይ ነው፦
ይሁዳ 1፥14 *"ከአዳም ጀምሮ ሰባተኛ የሆነ ሄኖክ፦ እነሆ ጌታ ከአእላፋት ቅዱሳኑ ጋር መጥቶአል"*።
ይሁዳ 1፥15 *"በሁሉ ላይ እንዲፈርድ፥ በኃጢአተኝነትም ስላደረጉት ስለ ኃጢአተኛ ሥራቸው ሁሉ ዓመፀኞችም ኃጢአተኞች በእርሱ ላይ ስለ ተናገሩ ስለ ጭከና ነገር ሁሉ ኃጢአተኞችን ሁሉ እንዲወቅስ" ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ"*።
ሄኖክ ግልጠተ-መለኮት የመጣለት በዐረማይክ ሲሆን እርሱ የመጣለት የመጀመሪያው ግልጠተ-መለኮት ሥረ-መሠረቱ በዘመናችን የለም። ቅሉ ግን የእርሱን ግልጠተ-መለኮት መሠረት ያደረገ የኮፒ ቅሪት በ 1948 ድኅረ-ልደት ከሙት ባሕር አጠገብ የቁምራን አራተኛ ዋሻ የተገኘው 11 የዐረማይክ ብጥስጣሽ ሲሆን የቁምራን አንደኛ ዋሻ የተገኘው ደግሞ 3 የዕብራይስጥ ብጥስጣሽ ነው፥ ይህም መጽሐፍ ዕድሜው ከ 300–200 ቅድመ-ልደት አካባቢ እንደሆነ ይገመታል። በተጨማሪም የግሪክ ብጥስጣሽ በ 6ኛው ክፍለ-ዘመን የነበረ በ 1892 ድኅረ-ልደት ተገኝቷል፥ እንዲሁ የላቲን ብጥስጣሽ በ 8ኛው ክፍለ-ዘመን የነበረ በ 1893 ድኅረ-ልደት ተገኝቷል።
በአገራችን ያለው መጽሐፈ ሄኖክ ግን መቼ እንተጻፈ እና በማን እንደተጻፈ አይታወቅም፥ "በግዕዝ ቋንቋ ሄኖክ እራሱ ተናገረ ወይም ጻፈ" የሚባለው ትርክት ቆዳን ለማስወደድ እንጂ አንድም የለዘብተኛ ሊሕቃን ማስረጃ የለም። በአገራችን ያለው መጽሐፈ ሄኖክ ውስጡ ያለው ሽታ ሄኖክ እንዳልተናገረው እና እንዳልጻፈው ያሳብቃል፦
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 1፥1ላይ ስለ ሄኖክ እና ሄኖክ የተናገረው በመንገር እና በ 4፥1 ላይ ከሄኖክ እርገት በኃላ ስላለው ታሪክ ይነግረናል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ ኖኅ የተወለደው ሄኖክ ከተወሰደ 169 ዓመት በኃላ ሆኖ ሳለ በ 18፥1 ላይ "ኖኅ" የሚል ቃል በመጠቀም እና ኖኅ ሄኖክን እንዳናገረው በ 18፥3 ላይ ይናገራል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 32፥2-3 ላይ "ባቢሎን" "አማሌቅ" "ሶርያ" "ኤዶም" "ሞአብ" "አሞን" እያለ ከሄኖክ ስንት ዘመን በኃላ የተፈጠሩትን አገር እና ሰዎች ይናገራል።
፨ የዚህ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ18፥18 ላይ "አብርሃም" እያለ ከሄኖክ ስንት ዘመን በኃላ ያለውን ሰው ይናገራል፥ ጭራሽ በ 32፥3-4 ላይ ከአብርሃም በኃላ የተወለዱት "ሞአብ" "አሞን" ሆነው ሳለ አብርሃም ከእነርሱ እንደተወለደ ይናገራል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 32፥5-13 ላይ ከሄኖክ እርገት በኃላ የተፈጠሩትን "እስማኤል" "ይስሐቅ" "ያዕቆብ" "ኤሳው" "አሥራ ሁለቱ ነገደ እስራኤል" "ግብጻውያን" "ምድያማውያን" እያለ መናገሩ በራሱ ጸሐፊውና ተናጋሪው ሄኖክ አለመሆኑን ያሳብቃል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 1፥5 ላይ እስራኤል፣ ደብረ-ሲና፣ ሙሴ፣ አሮን፣ ሰባው ሽማግሌዎች እያለ መናገሩ በራሱ ሄኖክ አለመሆኑን ያሳብቃል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 25፥27 ላይ "ኤርትራ" እያለ ይናገራል፥ በ 34፥48 ላይ ደግሞ "ኢያሱ" እና "ከነዓን" እያለ ከግብጽ ነጻነት በኃላ ያለውን ታሪክ ይናገራል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 32፥57 ላይ "ሳሙኤል" እና "ሳኦል" በማለት፣ በ 32፥65-66 ላይ "ዳዊት" እና "ሰልሞን" በማለት፣ በ 32፥73 ላይ "ኤልያስ" በማለት ከመሳፍንት ዘመን በኃላ ያለውን ታሪክ ይናገራል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 12፥12 ላይ እና ሌሎችም ብዙ አናቅጽ ላይ "ክርስቶስ" እያለ ይጠቀማል፥ "ክርስቶስ" χριστός የግሪክ ቃል ሲሆን በሄኖክ ዘመን የግሪክ ቋንቋ ይቅርና ግሪካውያንም አልተፈጠሩም። በ 33፥42 ላይ ደግሞ "ሮማውያን" "ሐዋርያት" "ዮሐንስ" እያለ የአዲስ ኪዳንን ታሪክ ይናገራል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 21፥47 ላይ "ጳጉሜ" እያለ ይጠቀማል፥ "ጳጉሜ" የሚለው ቃል “ኤጳጉሚኖስ” ἐπαγόμενοι ከሚለው ከግሪክ ቃል የተገኘ ሲሆን በሄኖክ ዘመን የግሪክ ቋንቋ ይቅርና ግሪካውያንም አልተፈጠሩም። ይህ ጉድ ሳይበቃ በ 6፥24 ላይ እና ሌሎችም ብዙ አናቅጽ ላይ "ሥላሴ" እያለ ይጠቀማል፥ እንደሚታወቀው "ሥላሴ" የሚለው የግዕዙ ቃል አገልግሎት ላይ የዋለው ከኒቂያ ጉባኤ እና ከቆስጠንጢኒያ ጉባኤ በኃላ ሆኖ ሳለ ይህ ቃል መግባቱ በራሱ ሄኖክን ማስዋሸት ነው።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 26፥3 ላይ "ፀሐይ እና ጨረቃ መጠናቸው እኩል ነው" ይለናል፥ የፀሐይ መጠን 69634 ኪሎ ሜትር ሲሆን የጨረቃ መጠን 17371 ኪሎ ሜትር መሆኑ እራሱ ሄኖክን ማስዋሸት ነው።
ስለዚህ "የመጽሐፈ ሄኖክ ተናጋሪ እና ጸሐፊ ሄኖክ ነው" ብሎ አቧራ ማስነሳት መናኛ ምክንያት ነው፥ ሳይቀመጡ እግር መዘርጋት ለመፈንገል ነው። እዚህ ድረስ ካየን ዘንዳ ቁርኣን ከእርሱ በፊት ከወረዱት መጽሐፍት በስም የጠቀሳቸው መጽሐፍት ሦስት ናቸው፥ እነርሱም፦ ተውራት፣ ዘቡር እና ኢንጂል ናቸው። ቁርኣን ዕውቅና ሳይሰጣቸው በዝምታ ያለፋቸው እና በአይሁዳውያንና በክርስቲያኖች እጅ ያሉትን መጽሐፍት ሳናስተባብል ሳንቀበል በዝምታ እናልፈዋለን፥ ስለ መጽሐፈ ሄኖክ ያለን እይታ በዚህ ልክና መልክ ነው። በተረፈ ሾላ በድፍኑ፦ "በመጽሐፈ ሄኖክ እመኑ" ማለት አንዳችም ቁብ የለውም፥ ይህንን መርዶ ስትሰሙ እህህና አሄሄ እያሉ መንፈቅፈቅና መነፋረቅ የጨባራ ለቅሶና ተስካር ነው። "አሞኛችሁ ዘንድ ዓይናችሁን ጨፍኑ" ማለት ቋ ያለ ጉፋያ እና እንጉልፋቶ ሙግት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ይሁዳ 1፥14 *"ከአዳም ጀምሮ ሰባተኛ የሆነ ሄኖክ፦ እነሆ ጌታ ከአእላፋት ቅዱሳኑ ጋር መጥቶአል"*።
ይሁዳ 1፥15 *"በሁሉ ላይ እንዲፈርድ፥ በኃጢአተኝነትም ስላደረጉት ስለ ኃጢአተኛ ሥራቸው ሁሉ ዓመፀኞችም ኃጢአተኞች በእርሱ ላይ ስለ ተናገሩ ስለ ጭከና ነገር ሁሉ ኃጢአተኞችን ሁሉ እንዲወቅስ" ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ"*።
ሄኖክ ግልጠተ-መለኮት የመጣለት በዐረማይክ ሲሆን እርሱ የመጣለት የመጀመሪያው ግልጠተ-መለኮት ሥረ-መሠረቱ በዘመናችን የለም። ቅሉ ግን የእርሱን ግልጠተ-መለኮት መሠረት ያደረገ የኮፒ ቅሪት በ 1948 ድኅረ-ልደት ከሙት ባሕር አጠገብ የቁምራን አራተኛ ዋሻ የተገኘው 11 የዐረማይክ ብጥስጣሽ ሲሆን የቁምራን አንደኛ ዋሻ የተገኘው ደግሞ 3 የዕብራይስጥ ብጥስጣሽ ነው፥ ይህም መጽሐፍ ዕድሜው ከ 300–200 ቅድመ-ልደት አካባቢ እንደሆነ ይገመታል። በተጨማሪም የግሪክ ብጥስጣሽ በ 6ኛው ክፍለ-ዘመን የነበረ በ 1892 ድኅረ-ልደት ተገኝቷል፥ እንዲሁ የላቲን ብጥስጣሽ በ 8ኛው ክፍለ-ዘመን የነበረ በ 1893 ድኅረ-ልደት ተገኝቷል።
በአገራችን ያለው መጽሐፈ ሄኖክ ግን መቼ እንተጻፈ እና በማን እንደተጻፈ አይታወቅም፥ "በግዕዝ ቋንቋ ሄኖክ እራሱ ተናገረ ወይም ጻፈ" የሚባለው ትርክት ቆዳን ለማስወደድ እንጂ አንድም የለዘብተኛ ሊሕቃን ማስረጃ የለም። በአገራችን ያለው መጽሐፈ ሄኖክ ውስጡ ያለው ሽታ ሄኖክ እንዳልተናገረው እና እንዳልጻፈው ያሳብቃል፦
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 1፥1ላይ ስለ ሄኖክ እና ሄኖክ የተናገረው በመንገር እና በ 4፥1 ላይ ከሄኖክ እርገት በኃላ ስላለው ታሪክ ይነግረናል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ ኖኅ የተወለደው ሄኖክ ከተወሰደ 169 ዓመት በኃላ ሆኖ ሳለ በ 18፥1 ላይ "ኖኅ" የሚል ቃል በመጠቀም እና ኖኅ ሄኖክን እንዳናገረው በ 18፥3 ላይ ይናገራል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 32፥2-3 ላይ "ባቢሎን" "አማሌቅ" "ሶርያ" "ኤዶም" "ሞአብ" "አሞን" እያለ ከሄኖክ ስንት ዘመን በኃላ የተፈጠሩትን አገር እና ሰዎች ይናገራል።
፨ የዚህ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ18፥18 ላይ "አብርሃም" እያለ ከሄኖክ ስንት ዘመን በኃላ ያለውን ሰው ይናገራል፥ ጭራሽ በ 32፥3-4 ላይ ከአብርሃም በኃላ የተወለዱት "ሞአብ" "አሞን" ሆነው ሳለ አብርሃም ከእነርሱ እንደተወለደ ይናገራል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 32፥5-13 ላይ ከሄኖክ እርገት በኃላ የተፈጠሩትን "እስማኤል" "ይስሐቅ" "ያዕቆብ" "ኤሳው" "አሥራ ሁለቱ ነገደ እስራኤል" "ግብጻውያን" "ምድያማውያን" እያለ መናገሩ በራሱ ጸሐፊውና ተናጋሪው ሄኖክ አለመሆኑን ያሳብቃል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 1፥5 ላይ እስራኤል፣ ደብረ-ሲና፣ ሙሴ፣ አሮን፣ ሰባው ሽማግሌዎች እያለ መናገሩ በራሱ ሄኖክ አለመሆኑን ያሳብቃል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 25፥27 ላይ "ኤርትራ" እያለ ይናገራል፥ በ 34፥48 ላይ ደግሞ "ኢያሱ" እና "ከነዓን" እያለ ከግብጽ ነጻነት በኃላ ያለውን ታሪክ ይናገራል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 32፥57 ላይ "ሳሙኤል" እና "ሳኦል" በማለት፣ በ 32፥65-66 ላይ "ዳዊት" እና "ሰልሞን" በማለት፣ በ 32፥73 ላይ "ኤልያስ" በማለት ከመሳፍንት ዘመን በኃላ ያለውን ታሪክ ይናገራል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 12፥12 ላይ እና ሌሎችም ብዙ አናቅጽ ላይ "ክርስቶስ" እያለ ይጠቀማል፥ "ክርስቶስ" χριστός የግሪክ ቃል ሲሆን በሄኖክ ዘመን የግሪክ ቋንቋ ይቅርና ግሪካውያንም አልተፈጠሩም። በ 33፥42 ላይ ደግሞ "ሮማውያን" "ሐዋርያት" "ዮሐንስ" እያለ የአዲስ ኪዳንን ታሪክ ይናገራል።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 21፥47 ላይ "ጳጉሜ" እያለ ይጠቀማል፥ "ጳጉሜ" የሚለው ቃል “ኤጳጉሚኖስ” ἐπαγόμενοι ከሚለው ከግሪክ ቃል የተገኘ ሲሆን በሄኖክ ዘመን የግሪክ ቋንቋ ይቅርና ግሪካውያንም አልተፈጠሩም። ይህ ጉድ ሳይበቃ በ 6፥24 ላይ እና ሌሎችም ብዙ አናቅጽ ላይ "ሥላሴ" እያለ ይጠቀማል፥ እንደሚታወቀው "ሥላሴ" የሚለው የግዕዙ ቃል አገልግሎት ላይ የዋለው ከኒቂያ ጉባኤ እና ከቆስጠንጢኒያ ጉባኤ በኃላ ሆኖ ሳለ ይህ ቃል መግባቱ በራሱ ሄኖክን ማስዋሸት ነው።
፨ የዚህ መጽሐፍ ተናጋሪ እና ጸሐፊ በ 26፥3 ላይ "ፀሐይ እና ጨረቃ መጠናቸው እኩል ነው" ይለናል፥ የፀሐይ መጠን 69634 ኪሎ ሜትር ሲሆን የጨረቃ መጠን 17371 ኪሎ ሜትር መሆኑ እራሱ ሄኖክን ማስዋሸት ነው።
ስለዚህ "የመጽሐፈ ሄኖክ ተናጋሪ እና ጸሐፊ ሄኖክ ነው" ብሎ አቧራ ማስነሳት መናኛ ምክንያት ነው፥ ሳይቀመጡ እግር መዘርጋት ለመፈንገል ነው። እዚህ ድረስ ካየን ዘንዳ ቁርኣን ከእርሱ በፊት ከወረዱት መጽሐፍት በስም የጠቀሳቸው መጽሐፍት ሦስት ናቸው፥ እነርሱም፦ ተውራት፣ ዘቡር እና ኢንጂል ናቸው። ቁርኣን ዕውቅና ሳይሰጣቸው በዝምታ ያለፋቸው እና በአይሁዳውያንና በክርስቲያኖች እጅ ያሉትን መጽሐፍት ሳናስተባብል ሳንቀበል በዝምታ እናልፈዋለን፥ ስለ መጽሐፈ ሄኖክ ያለን እይታ በዚህ ልክና መልክ ነው። በተረፈ ሾላ በድፍኑ፦ "በመጽሐፈ ሄኖክ እመኑ" ማለት አንዳችም ቁብ የለውም፥ ይህንን መርዶ ስትሰሙ እህህና አሄሄ እያሉ መንፈቅፈቅና መነፋረቅ የጨባራ ለቅሶና ተስካር ነው። "አሞኛችሁ ዘንድ ዓይናችሁን ጨፍኑ" ማለት ቋ ያለ ጉፋያ እና እንጉልፋቶ ሙግት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዙል-ቀርነይን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥83 *"ስለ ዙል-ቀርነይንም ይጠይቁካል፡፡ «በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ» በላቸው"*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَن ذِي الْقَرْنَيْنِ ۖ قُلْ سَأَتْلُو عَلَيْكُم مِّنْهُ ذِكْرًا
"ቀርን" قَرْن ማለት “ቀንድ” ማለት ሲሆን "ሱር" صُّور ማለትም "መለከት" በሚል ቃሉ አገልግሏል፦
ሡነን አቢዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 147
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ “ነቢዩም አሉ፦ *”ሱር የሚነፋበት ቀርን ነው”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الصُّورُ قَرْنٌ يُنْفَخُ فِيهِ ”
"ቀርን" قَرْن በሌላ ትርጉሙ "ክፍለ-ዘመን" ወይም "ትውልድ" በሚል ትርጉም መጥቷል፦
10፥13 *ከእናንተ በፊት የነበሩትንም "የክፍለ ዘመናት" ሰዎች መልክተኞቻቸው በማስረጃዎች የመጧቸው ሲኾኑ በበደሉና የማያምኑም በኾኑ ጊዜ በእርግጥ አጠፋናቸው*፡፡ وَلَقَدْ أَهْلَكْنَا الْقُرُونَ مِن قَبْلِكُمْ لَمَّا ظَلَمُوا ۙ وَجَاءَتْهُمْ رُسُلُهُم بِالْبَيِّنَاتِ وَمَا كَانُوا لِيُؤْمِنُوا
"ቀርነይን" قَرْنَيْن ማለት ደግሞ የቀርን ሙሰና ሲሆን "ሁለት ቀንዶች" ወይም "ሁለት ክፍለ-ዘመናት" ማለት ነው፥ ለምሳሌ "ዙል-ቀርነይን" ذِي الْقَرْنَيْن ማለት "የሁለቱ ቀንዶች ባለቤት" ወይም "የሁለቱ ክፍለ-ዘመናት ባለቤት" ማለት ነው፦
18፥83 *"ስለ ዙል-ቀርነይንም ይጠይቁካል፡፡ «በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ» በላቸው"*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَن ذِي الْقَرْنَيْنِ ۖ قُلْ سَأَتْلُو عَلَيْكُم مِّنْهُ ذِكْرًا
ዙል-ቀርነይን ምስራቅን እና ምዕራብን ያካለለ ሁለት መንግሥት ያቀፈ ንጉሥ ሲሆን የእርሱ መንግሥት ከ 550 ቅድመ-ልደት"BC"–330 ቅድመ-ልደት BC ለሁለት ክፍለ-ዘመናት የቆየ ነው። "ዐን" عَن ማለት "ስለ"about" ማለት ሲሆን በወቅቱ አይሁዳውያን "ስለ" ዙል-ቀርነይን ነቢያችንን"ﷺ" ጠይቀዋል፦
"አል-ዋሒድይ አሥባቡ አን-ኑዙል 18፥83 *"የላቀው አሏህ ንግግር፦ "ስለ ዙል-ቀርነይንም ይጠይቁካል" ስለሚለው አንቀጽ ቀታዳህ እንዲህ አለ፦ "አይሁዳውያን ነቢዩን"ﷺ" ስለ
ዙል-ቀርነይን ሲጠይቁ የላቀው አሏህ ይህቺን አንቀጽ አወረደ"*።
قوله تعالى: {وَيَسْأَلُونَكَ عَن ذِي ٱلْقَرْنَيْنِ} الآية.
قال قتادة: إن اليهود سألوا النبي صلى الله عليه وسلم عن ذي القرنين، فأنزل الله تعالى هذه الآيات.
አይሁዳውያን ጥያቄውን ያነሱት ከራሳቸው ዳራ ተነስተው ነው፥ በራሳቸው ዳራ በዳንኤል ላይ "ሉው ቀራናዪም" לֹ֣ו קְרָנָ֑יִם ማለትም "ባለ ሁለት ቀንዶች" የሚባል ንጉሥ ስላለ ነው፦
ዳንኤል 8፥3 ዓይኔን አንሥቼ አየሁ፥ እነሆም *"ሁለት ቀንዶች የነበሩት" አንድ አውራ በግ በወንዙ ፊት ቆሞ ነበር"*። ואשא עיני ואראה והנה איל אחד עמד לפני האבל ולו קרנים והקרנים גבהות והאחת גבהה מן השנית והגבהה עלה באחרנה׃
የዳንኤል ትንቢት ዐውደ-ንባቡ ላይ ሁለቱ ቀንዶች የተባሉት ሁለቱ የሜዶን እና የፋርስ መንግሥታት መሆናቸው ታውቋል፦
ዳንኤል 8፥20 *"ባየኸው በአውራው በግ ላይ የነበሩ ሁለቱ ቀንዶች "እነርሱ የሜዶን እና የፋርስ ነገሥታት" ናቸው"*። האיל אשר־ראית בעל הקרנים מלכי מדי ופרס׃
ይህ ባለ ሁለት ቀንዶች መንግሥት ወደ ምዕራብ ወደ ሰሜንም ወደ ደቡብም በቀንዱ ሲጐሽም ነበር፥ አራዊት ማለትም መንግሥታት ሁሉ ይቋቋሙት ዘንድ አልቻሉም፦
ዳንኤል 8፥4 *"አውራውም በግ ወደ ምዕራብ ወደ ሰሜንም ወደ ደቡብም በቀንዱ ሲጐሽም አየሁ፤ አራዊትም ሁሉ ይቋቋሙት ዘንድ አልቻሉም፥ ከእጁም የሚያድን አልነበረም፤ እንደ ፈቃዱም አደረገ፥ ራሱንም ታላቅ አደረገ"*።
አይሁዳውያን ስለ ዙል-ቀርነይን ለጠየቁት ጥያቄ አምላካችን አሏህም፦ "በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ"በል!" ብሏል፥ አሏህ "ዐን-ሁ" عَنهُ ማለትም "ስለ እርሱ" ሳይሆን "ሚን-ሁ" مِّنْهُ ማለትም "ከ-እርሱ" በማለት ትርክቱን ይጀምራል። "ከ-እርሱ" ማለት ትርክቱ በከፊል መሆኑን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፥ "ወሬ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዚክራ" ذِكْرًا ሲሆን ነቢያችን"ﷺ" ከ-እርሱ "ማስታወሻ" የሚያነቡት ከአሏህ የሚወርድላቸው “ገይቡል ማዲ” غَيْب الْمَاضِي ማለትም “ያለፈ ሩቅ ነገር” ነው። አምላካችን አሏህ ለዙል-ቀርነይን በምድር ላይ በማመቻተት ከነገሩም ሁሉ መዳረሻ መንገድን ሰጠው፦
18፥84 *"እኛ ለእርሱ በምድር አስመቸነው፡፡ ከነገሩም ሁሉ መዳረሻ መንገድን ሰጠነው"*፡፡ إِنَّا مَكَّنَّا لَهُ فِي الْأَرْضِ وَآتَيْنَاهُ مِن كُلِّ شَيْءٍ سَبَبًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥83 *"ስለ ዙል-ቀርነይንም ይጠይቁካል፡፡ «በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ» በላቸው"*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَن ذِي الْقَرْنَيْنِ ۖ قُلْ سَأَتْلُو عَلَيْكُم مِّنْهُ ذِكْرًا
"ቀርን" قَرْن ማለት “ቀንድ” ማለት ሲሆን "ሱር" صُّور ማለትም "መለከት" በሚል ቃሉ አገልግሏል፦
ሡነን አቢዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 147
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ “ነቢዩም አሉ፦ *”ሱር የሚነፋበት ቀርን ነው”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الصُّورُ قَرْنٌ يُنْفَخُ فِيهِ ”
"ቀርን" قَرْن በሌላ ትርጉሙ "ክፍለ-ዘመን" ወይም "ትውልድ" በሚል ትርጉም መጥቷል፦
10፥13 *ከእናንተ በፊት የነበሩትንም "የክፍለ ዘመናት" ሰዎች መልክተኞቻቸው በማስረጃዎች የመጧቸው ሲኾኑ በበደሉና የማያምኑም በኾኑ ጊዜ በእርግጥ አጠፋናቸው*፡፡ وَلَقَدْ أَهْلَكْنَا الْقُرُونَ مِن قَبْلِكُمْ لَمَّا ظَلَمُوا ۙ وَجَاءَتْهُمْ رُسُلُهُم بِالْبَيِّنَاتِ وَمَا كَانُوا لِيُؤْمِنُوا
"ቀርነይን" قَرْنَيْن ማለት ደግሞ የቀርን ሙሰና ሲሆን "ሁለት ቀንዶች" ወይም "ሁለት ክፍለ-ዘመናት" ማለት ነው፥ ለምሳሌ "ዙል-ቀርነይን" ذِي الْقَرْنَيْن ማለት "የሁለቱ ቀንዶች ባለቤት" ወይም "የሁለቱ ክፍለ-ዘመናት ባለቤት" ማለት ነው፦
18፥83 *"ስለ ዙል-ቀርነይንም ይጠይቁካል፡፡ «በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ» በላቸው"*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَن ذِي الْقَرْنَيْنِ ۖ قُلْ سَأَتْلُو عَلَيْكُم مِّنْهُ ذِكْرًا
ዙል-ቀርነይን ምስራቅን እና ምዕራብን ያካለለ ሁለት መንግሥት ያቀፈ ንጉሥ ሲሆን የእርሱ መንግሥት ከ 550 ቅድመ-ልደት"BC"–330 ቅድመ-ልደት BC ለሁለት ክፍለ-ዘመናት የቆየ ነው። "ዐን" عَن ማለት "ስለ"about" ማለት ሲሆን በወቅቱ አይሁዳውያን "ስለ" ዙል-ቀርነይን ነቢያችንን"ﷺ" ጠይቀዋል፦
"አል-ዋሒድይ አሥባቡ አን-ኑዙል 18፥83 *"የላቀው አሏህ ንግግር፦ "ስለ ዙል-ቀርነይንም ይጠይቁካል" ስለሚለው አንቀጽ ቀታዳህ እንዲህ አለ፦ "አይሁዳውያን ነቢዩን"ﷺ" ስለ
ዙል-ቀርነይን ሲጠይቁ የላቀው አሏህ ይህቺን አንቀጽ አወረደ"*።
قوله تعالى: {وَيَسْأَلُونَكَ عَن ذِي ٱلْقَرْنَيْنِ} الآية.
قال قتادة: إن اليهود سألوا النبي صلى الله عليه وسلم عن ذي القرنين، فأنزل الله تعالى هذه الآيات.
አይሁዳውያን ጥያቄውን ያነሱት ከራሳቸው ዳራ ተነስተው ነው፥ በራሳቸው ዳራ በዳንኤል ላይ "ሉው ቀራናዪም" לֹ֣ו קְרָנָ֑יִם ማለትም "ባለ ሁለት ቀንዶች" የሚባል ንጉሥ ስላለ ነው፦
ዳንኤል 8፥3 ዓይኔን አንሥቼ አየሁ፥ እነሆም *"ሁለት ቀንዶች የነበሩት" አንድ አውራ በግ በወንዙ ፊት ቆሞ ነበር"*። ואשא עיני ואראה והנה איל אחד עמד לפני האבל ולו קרנים והקרנים גבהות והאחת גבהה מן השנית והגבהה עלה באחרנה׃
የዳንኤል ትንቢት ዐውደ-ንባቡ ላይ ሁለቱ ቀንዶች የተባሉት ሁለቱ የሜዶን እና የፋርስ መንግሥታት መሆናቸው ታውቋል፦
ዳንኤል 8፥20 *"ባየኸው በአውራው በግ ላይ የነበሩ ሁለቱ ቀንዶች "እነርሱ የሜዶን እና የፋርስ ነገሥታት" ናቸው"*። האיל אשר־ראית בעל הקרנים מלכי מדי ופרס׃
ይህ ባለ ሁለት ቀንዶች መንግሥት ወደ ምዕራብ ወደ ሰሜንም ወደ ደቡብም በቀንዱ ሲጐሽም ነበር፥ አራዊት ማለትም መንግሥታት ሁሉ ይቋቋሙት ዘንድ አልቻሉም፦
ዳንኤል 8፥4 *"አውራውም በግ ወደ ምዕራብ ወደ ሰሜንም ወደ ደቡብም በቀንዱ ሲጐሽም አየሁ፤ አራዊትም ሁሉ ይቋቋሙት ዘንድ አልቻሉም፥ ከእጁም የሚያድን አልነበረም፤ እንደ ፈቃዱም አደረገ፥ ራሱንም ታላቅ አደረገ"*።
አይሁዳውያን ስለ ዙል-ቀርነይን ለጠየቁት ጥያቄ አምላካችን አሏህም፦ "በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ"በል!" ብሏል፥ አሏህ "ዐን-ሁ" عَنهُ ማለትም "ስለ እርሱ" ሳይሆን "ሚን-ሁ" مِّنْهُ ማለትም "ከ-እርሱ" በማለት ትርክቱን ይጀምራል። "ከ-እርሱ" ማለት ትርክቱ በከፊል መሆኑን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፥ "ወሬ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዚክራ" ذِكْرًا ሲሆን ነቢያችን"ﷺ" ከ-እርሱ "ማስታወሻ" የሚያነቡት ከአሏህ የሚወርድላቸው “ገይቡል ማዲ” غَيْب الْمَاضِي ማለትም “ያለፈ ሩቅ ነገር” ነው። አምላካችን አሏህ ለዙል-ቀርነይን በምድር ላይ በማመቻተት ከነገሩም ሁሉ መዳረሻ መንገድን ሰጠው፦
18፥84 *"እኛ ለእርሱ በምድር አስመቸነው፡፡ ከነገሩም ሁሉ መዳረሻ መንገድን ሰጠነው"*፡፡ إِنَّا مَكَّنَّا لَهُ فِي الْأَرْضِ وَآتَيْنَاهُ مِن كُلِّ شَيْءٍ سَبَبًا
ወደ ፀሐይ መጥለቂያ ወደ ምዕራብ ሲደርስ አምላካችን አሏህ፦ "ዙል-ቀርነይን ሆይ! ወይም በመግደል ትቀጣለህ ወይም በእነርሱ መልካም ነገርን መማረክን ትሠራለህ" አለው፥ እርሱም፦ "የበደለውን ሰውማ ወደፊት እንቀጣዋለን፥ ከዚያም ወደ ጌታው ይመለሳል፡፡ ብርቱንም ቅጣት ይቀጣዋል" አለ፦
18፥86 *ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ አገኛት፥ ባጠገቧም ሕዝቦችን አገኘ፡፡ «ዙል-ቀርነይን ሆይ! ወይም በመግደል ትቀጣለህ ወይም በእነርሱ መልካም ነገርን መማረክን ትሠራለህ» አልነው"*። حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَغْرِبَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنٍ حَمِئَةٍ وَوَجَدَ عِندَهَا قَوْمًا ۗ قُلْنَا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِمَّا أَن تُعَذِّبَ وَإِمَّا أَن تَتَّخِذَ فِيهِمْ حُسْنًا
18፥87 *«የበደለውን ሰውማ ወደፊት እንቀጣዋለን፥ ከዚያም ወደ ጌታው ይመለሳል፡፡ ብርቱንም ቅጣት ይቀጣዋል» አለ"*፡፡ قَالَ أَمَّا مَن ظَلَمَ فَسَوْفَ نُعَذِّبُهُ ثُمَّ يُرَدُّ إِلَىٰ رَبِّهِ فَيُعَذِّبُهُ عَذَابًا نُّكْرًا
አሏህ ለዙል-ቀርነይን፦ "በመግደል ትቀጣለህ" ሲለው ዙል-ቀርነይን ደግሞ አንድ ማንነት ሆኖ ሳለ በግነት እኛነት፦ "እንቀጣዋለን" ብሎ ተናገረ፥ ዙልቀርነይን የበደለን ሰው ወደፊት በዱንያህ ከቀጣው በኃላ በአኺራ ወደ አሏህ ሲመለስ ደግሞ አሏህ ብርቱ ቅጣት ይቀጣዋል። በተቃራኒው ያመነም ሰውማ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእርሱ ከምንዳ በኩል መልካሚቱ ገነት አለችው፥ ለዚህ ሰው ዙል-ቀርነይን ቀላል ሥራ እንዲሠራ ያዘዋል፦
18፥88 *«ያመነም ሰውማ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእርሱ ከምንዳ በኩል መልካሚቱ ገነት አለችው፡፡ ለእርሱም ከትእዛዛችን ገርን ነገር እናዘዋለን» አለ"*፡፡ وَأَمَّا مَنْ آمَنَ وَعَمِلَ صَالِحًا فَلَهُ جَزَاءً الْحُسْنَىٰ ۖ وَسَنَقُولُ لَهُ مِنْ أَمْرِنَا يُسْرًا
አሁንም ዙል-ቀርነይን አንድ ማንነት ሆኖ ሳለ በግነት እኛነት፦ "ከትእዛዛችን" "እናዘዋለን" ማለቱን ልብ በል! ከዚያ መንገዱን ወደ ፀሐይ መውጫ ወደ ምስራቅ ቀጥሎ ወደ ሰሜን ሲጓዝ በሁለቱ ጋራዎችም መካከል በደረሰ ጊዜ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ፥ እነርሱም፦ "ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅ እና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?" አሉ፦
18፥93 *"በሁለቱ ጋራዎችም መካከል በደረሰ ጊዜ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ"*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ بَيْنَ السَّدَّيْنِ وَجَدَ مِن دُونِهِمَا قَوْمًا لَّا يَكَادُونَ يَفْقَهُونَ قَوْلًا
18፥94 *«ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?» አሉ"*፡፡ قَالُوا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِنَّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ مُفْسِدُونَ فِي الْأَرْضِ فَهَلْ نَجْعَلُ لَكَ خَرْجًا عَلَىٰ أَن تَجْعَلَ بَيْنَنَا وَبَيْنَهُمْ سَدًّا
እርሱም፦ "ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ፣ በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ፣ አናፉ፣ የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና" አላቸው፦
18፥95 *አለ «ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ! በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና"*፡፡ قَالَ مَا مَكَّنِّي فِيهِ رَبِّي خَيْرٌ فَأَعِينُونِي بِقُوَّةٍ أَجْعَلْ بَيْنَكُمْ وَبَيْنَهُمْ رَدْمًا
18፥96 *«የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ» አላቸው፡፡ በሁለቱ ኮረብታዎች መካከልም ባስተካከለ ጊዜ አናፉ አላቸው፡፡ ብረቱን እሳትም ባደረገው ጊዜ «የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ፤ በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና» አላቸው*፡፡ آتُونِي زُبَرَ الْحَدِيدِ ۖ حَتَّىٰ إِذَا سَاوَىٰ بَيْنَ الصَّدَفَيْنِ قَالَ انفُخُوا ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَعَلَهُ نَارًا قَالَ آتُونِي أُفْرِغْ عَلَيْهِ قِطْرًا
ዙል-ቀርነይን የእጁጅ እና መእጁጅን በሁለቱ ኮረብታዎች መካከል በብረትና በነሐስ ግድብ ዘግቶባቸዋል፥ ይህ ቦታ እራሱ ከሰው እይታ መሰወሩ በራሱ ገይብ ነው። የአሏህ ቀጠሮ ሲመጣ ግድቡ ትክክለኛ ሜዳ ይሆንና የእጁጅ እና መእጁጅ ከየተረተሩ የሚንደረደሩ ሆነው ይወጣሉ፦
18፥97 *"የእጁጅ እና መእጁጅ ሊወጡትም አልቻሉም፥ ለእርሱ መሸንቆርንም አልቻሉም"*፡፡ فَمَا اسْطَاعُوا أَن يَظْهَرُوهُ وَمَا اسْتَطَاعُوا لَهُ نَقْبًا
18፥98 *"«ይህ ግድብ ከጌታዬ ችሮታ ነው፡፡ የጌታየም ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ትክክል ምድር ያደርገዋል፡፡ የጌታዬም ቀጠሮ ተረጋገጠ ነው» አለ"*፡፡ قَالَ هَـٰذَا رَحْمَةٌ مِّن رَّبِّي ۖ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ رَبِّي جَعَلَهُ دَكَّاءَ ۖ وَكَانَ وَعْدُ رَبِّي حَقًّا
21፥96 *"የእጁጅ እና መእጁጅም እነርሱ ከየተረተሩ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ"*። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
አምላካችን አሏህ ስለ ዙል-ቀርነይን የነገረን አስፈላጊ የሆኑትን በከፊል ብቻ ነው፥ እኛም "ኢሥራኢሊያህ" إِسْرَائِيلِيَّة የሆነ ተጓዳኝ መልእክት ጠቅሰን እና አጣቅሰን አቅርበናል። "ኢሥራኢሊያት" إِسْرَائِيلِيَّات የሆኑ ተጓዳኝ መልእክት ጠቅሰን እና አጣቅሰን በእማኝነትና በአስረጂነት ማቅረብ ሐራም አይደለም፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 26, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከበኒ ኢሥራኢል ተጓዳኝ ነገር ተናገሩ! ያንን ማድረጉ ሐራም አይደለም"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " حَدِّثُوا عَنْ بَنِي إِسْرَائِيلَ وَلاَ حَرَجَ "
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
18፥86 *ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ አገኛት፥ ባጠገቧም ሕዝቦችን አገኘ፡፡ «ዙል-ቀርነይን ሆይ! ወይም በመግደል ትቀጣለህ ወይም በእነርሱ መልካም ነገርን መማረክን ትሠራለህ» አልነው"*። حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَغْرِبَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنٍ حَمِئَةٍ وَوَجَدَ عِندَهَا قَوْمًا ۗ قُلْنَا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِمَّا أَن تُعَذِّبَ وَإِمَّا أَن تَتَّخِذَ فِيهِمْ حُسْنًا
18፥87 *«የበደለውን ሰውማ ወደፊት እንቀጣዋለን፥ ከዚያም ወደ ጌታው ይመለሳል፡፡ ብርቱንም ቅጣት ይቀጣዋል» አለ"*፡፡ قَالَ أَمَّا مَن ظَلَمَ فَسَوْفَ نُعَذِّبُهُ ثُمَّ يُرَدُّ إِلَىٰ رَبِّهِ فَيُعَذِّبُهُ عَذَابًا نُّكْرًا
አሏህ ለዙል-ቀርነይን፦ "በመግደል ትቀጣለህ" ሲለው ዙል-ቀርነይን ደግሞ አንድ ማንነት ሆኖ ሳለ በግነት እኛነት፦ "እንቀጣዋለን" ብሎ ተናገረ፥ ዙልቀርነይን የበደለን ሰው ወደፊት በዱንያህ ከቀጣው በኃላ በአኺራ ወደ አሏህ ሲመለስ ደግሞ አሏህ ብርቱ ቅጣት ይቀጣዋል። በተቃራኒው ያመነም ሰውማ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእርሱ ከምንዳ በኩል መልካሚቱ ገነት አለችው፥ ለዚህ ሰው ዙል-ቀርነይን ቀላል ሥራ እንዲሠራ ያዘዋል፦
18፥88 *«ያመነም ሰውማ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእርሱ ከምንዳ በኩል መልካሚቱ ገነት አለችው፡፡ ለእርሱም ከትእዛዛችን ገርን ነገር እናዘዋለን» አለ"*፡፡ وَأَمَّا مَنْ آمَنَ وَعَمِلَ صَالِحًا فَلَهُ جَزَاءً الْحُسْنَىٰ ۖ وَسَنَقُولُ لَهُ مِنْ أَمْرِنَا يُسْرًا
አሁንም ዙል-ቀርነይን አንድ ማንነት ሆኖ ሳለ በግነት እኛነት፦ "ከትእዛዛችን" "እናዘዋለን" ማለቱን ልብ በል! ከዚያ መንገዱን ወደ ፀሐይ መውጫ ወደ ምስራቅ ቀጥሎ ወደ ሰሜን ሲጓዝ በሁለቱ ጋራዎችም መካከል በደረሰ ጊዜ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ፥ እነርሱም፦ "ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅ እና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?" አሉ፦
18፥93 *"በሁለቱ ጋራዎችም መካከል በደረሰ ጊዜ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ"*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ بَيْنَ السَّدَّيْنِ وَجَدَ مِن دُونِهِمَا قَوْمًا لَّا يَكَادُونَ يَفْقَهُونَ قَوْلًا
18፥94 *«ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?» አሉ"*፡፡ قَالُوا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِنَّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ مُفْسِدُونَ فِي الْأَرْضِ فَهَلْ نَجْعَلُ لَكَ خَرْجًا عَلَىٰ أَن تَجْعَلَ بَيْنَنَا وَبَيْنَهُمْ سَدًّا
እርሱም፦ "ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ፣ በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ፣ አናፉ፣ የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና" አላቸው፦
18፥95 *አለ «ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ! በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና"*፡፡ قَالَ مَا مَكَّنِّي فِيهِ رَبِّي خَيْرٌ فَأَعِينُونِي بِقُوَّةٍ أَجْعَلْ بَيْنَكُمْ وَبَيْنَهُمْ رَدْمًا
18፥96 *«የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ» አላቸው፡፡ በሁለቱ ኮረብታዎች መካከልም ባስተካከለ ጊዜ አናፉ አላቸው፡፡ ብረቱን እሳትም ባደረገው ጊዜ «የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ፤ በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና» አላቸው*፡፡ آتُونِي زُبَرَ الْحَدِيدِ ۖ حَتَّىٰ إِذَا سَاوَىٰ بَيْنَ الصَّدَفَيْنِ قَالَ انفُخُوا ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَعَلَهُ نَارًا قَالَ آتُونِي أُفْرِغْ عَلَيْهِ قِطْرًا
ዙል-ቀርነይን የእጁጅ እና መእጁጅን በሁለቱ ኮረብታዎች መካከል በብረትና በነሐስ ግድብ ዘግቶባቸዋል፥ ይህ ቦታ እራሱ ከሰው እይታ መሰወሩ በራሱ ገይብ ነው። የአሏህ ቀጠሮ ሲመጣ ግድቡ ትክክለኛ ሜዳ ይሆንና የእጁጅ እና መእጁጅ ከየተረተሩ የሚንደረደሩ ሆነው ይወጣሉ፦
18፥97 *"የእጁጅ እና መእጁጅ ሊወጡትም አልቻሉም፥ ለእርሱ መሸንቆርንም አልቻሉም"*፡፡ فَمَا اسْطَاعُوا أَن يَظْهَرُوهُ وَمَا اسْتَطَاعُوا لَهُ نَقْبًا
18፥98 *"«ይህ ግድብ ከጌታዬ ችሮታ ነው፡፡ የጌታየም ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ትክክል ምድር ያደርገዋል፡፡ የጌታዬም ቀጠሮ ተረጋገጠ ነው» አለ"*፡፡ قَالَ هَـٰذَا رَحْمَةٌ مِّن رَّبِّي ۖ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ رَبِّي جَعَلَهُ دَكَّاءَ ۖ وَكَانَ وَعْدُ رَبِّي حَقًّا
21፥96 *"የእጁጅ እና መእጁጅም እነርሱ ከየተረተሩ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ"*። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
አምላካችን አሏህ ስለ ዙል-ቀርነይን የነገረን አስፈላጊ የሆኑትን በከፊል ብቻ ነው፥ እኛም "ኢሥራኢሊያህ" إِسْرَائِيلِيَّة የሆነ ተጓዳኝ መልእክት ጠቅሰን እና አጣቅሰን አቅርበናል። "ኢሥራኢሊያት" إِسْرَائِيلِيَّات የሆኑ ተጓዳኝ መልእክት ጠቅሰን እና አጣቅሰን በእማኝነትና በአስረጂነት ማቅረብ ሐራም አይደለም፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 26, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከበኒ ኢሥራኢል ተጓዳኝ ነገር ተናገሩ! ያንን ማድረጉ ሐራም አይደለም"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " حَدِّثُوا عَنْ بَنِي إِسْرَائِيلَ وَلاَ حَرَجَ "
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኑን ወል ቀለም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
68፥1 “ኑን”፤ በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ ።
“ኑን” ن ከሃያ ዘጠኙ አል-ሑሩፉል ኢጃኢያ እና ከሃያ ስምንቱ አል-ሑሩፉል አብጀዲያ አንዱ ነው፤ ከእነዚህ ሐርፎች አስራ አራቱ በመድ የሚሳቡ፦ “አሊፍ፣ ላም፣ ሚም፣ ሷድ፣ ሯ፣ ካፍ፣ ሃ፣ ያ፣ ዓይን፣ ጧ፣ ሲን፣ ሐ፣ ቃፍ፣ ኑን” በቁርአን መግቢያ ላይ በ 29 ሱራዎች ላይ “ፈዋቲህ” فواتح ማለት “መክፈቻዎች” ሆነው ይገኛሉ፤ እነዚህ ሐርፎች “አል-ሑሩፉል ሙቀጠአ” الحروف المقطعة ይባላሉ፤ “አል-ሙቀጠአ” المقطعة ማለትም “ቀጠአ” قطع ማለትም “አነጸረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ምጻረ-ቃል”abbreviated” ማለት ነው። እነዚህ ሐርፎች የቁርአን ዋልታና ማገር ሲሆን ታምር ነው፤ እነዚህ ሃርፎች የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች እና የተወረደ መጽሐፍ ነው፤ አላህ እነዚህ ሃርፎች እንድንቸገር ሳይሆን የአዕምሮ ባለቤቶች ሆነን እነዚህ አንቀፆች እንድናስተነትን ነው ያወረደው፦
7:1 *”አሊፍ ላም ሚም ሷድ”*፦
ይህ *”ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው”*፤
10:1 *”አሊፍ፣ ላም፣ ራ”*፦ እነዚህ በጥበብ የተሞላው *”መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
12:1 *”አሊፍ ላም ራ”*፦ እነዚህ *”የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
13:1 *”አሊፍ ላም ሚም ራ”*፦ ይህች *”ከመጽሐፉ አንቀጾች ናት”*፤ ያም ከጌታህ *”ወደ አንተ የተወረደው እውነት ነው”*፤
20:1 *”ጧ ሃ”*፦
ቁርአንን በአንተ ላይ *”እንድትቸገር አላወረድንም”*፤
38:29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *”አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው”*፡፡
በእርግጥ “ኑን” ن ማለት “ሑት” حُوت ማለትም “አሳ” በሚል ይመጣል፤ እዚሁ ሱራህ ላይ ዩኑስ “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ፤ በመበሳጨትና ባለ መታገሥ እንደ “ዓሣው ባለቤትም” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡
37፥139 “ዩኑስም” በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
37፤142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን “ዐሳው” ዋጠው فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌۭ ፡፡
68፥48 ላይ ዩኑስ “ከሷሒቡል ሑት” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ሌላ አንቀፅ ላይ በተለዋዋጭ ቃል “ዘን ኑን” ذَا ٱلنُّون ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
21፥87 “የዓሳውንም ባለቤት” وَذَا ٱلنُّونِ ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡
ግን 68፥1 ላይ የተጠቀሰው ኑን ሙፈሲሪን ሐርፍ ነው ሲሉ ነገር ግን ከ 1329–1414 ይኖር የነበረው አል-ፈይሩዝ አባዲ “ተንዊሩል ሚቅባስ” تنوير المقباس በሚባል ስብስቡ ላይ ከኢብኑ አባስ ሪዋያ ሳያገኝ ኑን ከምድር በታች ምድርን የተሸከመ አሳ ነው ብሎ አስቀምጦታል፤ ይህ ኢስናድ ዶዒፍ ነው፥ ዶዒፍ ደግሞ መርዱድ ነው። “መቅቡል” مَقْبُول ማለት “ቅቡል” ማለት ሲሆን ተቀባይነት ያላቸው የሚባሉት ሶሒሕ እና ሐሰን የሆኑ ናቸው። “መርዱድ” مَردُود “ውድቅ” ማለት ሲሆን ውድቅ ሐዲስ የሚባሉት ዶዒይፍ እና መውዱዕ የሆኑ ናቸው።
“ቀለም” قَلَم ማለት “ብዕር” ማለት ሲሆን ቃላትን ማስፈሪያ ነው፤ “ከላም” كَلَٰم ማለት “ንግግር” ማለት ሲሆን ንግግር ደግሞ የፊደላት ውቅር ነው፣ ፊደላት ሆሄሃት ሆነው በብዕር ይሰፍራሉ፦
31:27 ከዛፍም በምድር ያለው ሁሉ “ብርዖች” أَقْلَامٌ ቢሆኑ ኖሮ ባሕሩም ከእርሱ ማለቅ በኋላ ሰባት ባሕሮች የሚጨመሩለት ሆኖ፣ ቀለም ቢሆንና ቢጻፍባቸው፣ የአላህ ቃላት ባላለቀች ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና።
ሌላው ብዕር እውቀት ለመግለፅ አግልግሎት ላይ ውሏል፦
96:1-5 አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም። ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው ጌታህ ስም። አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ “በብዕር” بِالْقَلَمِ ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን።
“ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ”imperative verb” ሁለት ጊዜ መምጣቱ ሁለት ይዘት እንዳለው ምሁራን ይናገራሉ፦
አንደኛ ይዘት “አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም” ማለት መለኮታዊ መገለጥ የሆነው ቁርአንን እያንዳንዱን ሱራ በአላህ ስም መነበቡም ሲያመለክት ይህ ነቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ነቅል” نفل ጌታችን አላህ በነቢያቱ ለሰው ልጆች የሚያስተላልፈው ወህይ ማለትም ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ነው፦
7:52 “ከእውቀት” ጋርም የዘረዘርነው የሆነን “መጽሐፍ” ለሚያምኑ ሕዝቦች መመሪያና እዝነት ሲሆን፣ በእርግጥ አመጣንላቸው።
ሁለተኛው ይዘት ደግሞ “አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ በብዕር ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን” ስለሚል በብዕር ማለትም በትምህርት የሚገበይ እውቀትን ማንበብ ያሳያል፣ አላህ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ አሳውቆታል፣ ሳይንስ*science* የሚለው ቃል “ሳይንሲያ” ከሚል ከላቲን ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ እውቀት ማለት ነው፣ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሙያዊ ፍቺው ደግሞ ህይወት ስላላቸውና ስለሌላቸው ነገሮች የሚያጠና የምርምር ዘርፍ ነው፣ ይህ ዓቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ዓቅል” عقل ደግሞ አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች እንዲያመዛዝኑ፣ እንዲያስተነትኑ፣ እንዲመራመሩበት እንዲያስተውሉ፣ የሰጠው አመክንዮ”Reason” ነው፦
17:36ለአንተም በእርሱ “ዕውቀት” የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከነሱ ተጠያቂ ነውና።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
68፥1 “ኑን”፤ በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ ።
“ኑን” ن ከሃያ ዘጠኙ አል-ሑሩፉል ኢጃኢያ እና ከሃያ ስምንቱ አል-ሑሩፉል አብጀዲያ አንዱ ነው፤ ከእነዚህ ሐርፎች አስራ አራቱ በመድ የሚሳቡ፦ “አሊፍ፣ ላም፣ ሚም፣ ሷድ፣ ሯ፣ ካፍ፣ ሃ፣ ያ፣ ዓይን፣ ጧ፣ ሲን፣ ሐ፣ ቃፍ፣ ኑን” በቁርአን መግቢያ ላይ በ 29 ሱራዎች ላይ “ፈዋቲህ” فواتح ማለት “መክፈቻዎች” ሆነው ይገኛሉ፤ እነዚህ ሐርፎች “አል-ሑሩፉል ሙቀጠአ” الحروف المقطعة ይባላሉ፤ “አል-ሙቀጠአ” المقطعة ማለትም “ቀጠአ” قطع ማለትም “አነጸረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ምጻረ-ቃል”abbreviated” ማለት ነው። እነዚህ ሐርፎች የቁርአን ዋልታና ማገር ሲሆን ታምር ነው፤ እነዚህ ሃርፎች የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች እና የተወረደ መጽሐፍ ነው፤ አላህ እነዚህ ሃርፎች እንድንቸገር ሳይሆን የአዕምሮ ባለቤቶች ሆነን እነዚህ አንቀፆች እንድናስተነትን ነው ያወረደው፦
7:1 *”አሊፍ ላም ሚም ሷድ”*፦
ይህ *”ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው”*፤
10:1 *”አሊፍ፣ ላም፣ ራ”*፦ እነዚህ በጥበብ የተሞላው *”መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
12:1 *”አሊፍ ላም ራ”*፦ እነዚህ *”የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
13:1 *”አሊፍ ላም ሚም ራ”*፦ ይህች *”ከመጽሐፉ አንቀጾች ናት”*፤ ያም ከጌታህ *”ወደ አንተ የተወረደው እውነት ነው”*፤
20:1 *”ጧ ሃ”*፦
ቁርአንን በአንተ ላይ *”እንድትቸገር አላወረድንም”*፤
38:29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *”አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው”*፡፡
በእርግጥ “ኑን” ن ማለት “ሑት” حُوت ማለትም “አሳ” በሚል ይመጣል፤ እዚሁ ሱራህ ላይ ዩኑስ “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ፤ በመበሳጨትና ባለ መታገሥ እንደ “ዓሣው ባለቤትም” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡
37፥139 “ዩኑስም” በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
37፤142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን “ዐሳው” ዋጠው فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌۭ ፡፡
68፥48 ላይ ዩኑስ “ከሷሒቡል ሑት” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ሌላ አንቀፅ ላይ በተለዋዋጭ ቃል “ዘን ኑን” ذَا ٱلنُّون ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
21፥87 “የዓሳውንም ባለቤት” وَذَا ٱلنُّونِ ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡
ግን 68፥1 ላይ የተጠቀሰው ኑን ሙፈሲሪን ሐርፍ ነው ሲሉ ነገር ግን ከ 1329–1414 ይኖር የነበረው አል-ፈይሩዝ አባዲ “ተንዊሩል ሚቅባስ” تنوير المقباس በሚባል ስብስቡ ላይ ከኢብኑ አባስ ሪዋያ ሳያገኝ ኑን ከምድር በታች ምድርን የተሸከመ አሳ ነው ብሎ አስቀምጦታል፤ ይህ ኢስናድ ዶዒፍ ነው፥ ዶዒፍ ደግሞ መርዱድ ነው። “መቅቡል” مَقْبُول ማለት “ቅቡል” ማለት ሲሆን ተቀባይነት ያላቸው የሚባሉት ሶሒሕ እና ሐሰን የሆኑ ናቸው። “መርዱድ” مَردُود “ውድቅ” ማለት ሲሆን ውድቅ ሐዲስ የሚባሉት ዶዒይፍ እና መውዱዕ የሆኑ ናቸው።
“ቀለም” قَلَم ማለት “ብዕር” ማለት ሲሆን ቃላትን ማስፈሪያ ነው፤ “ከላም” كَلَٰم ማለት “ንግግር” ማለት ሲሆን ንግግር ደግሞ የፊደላት ውቅር ነው፣ ፊደላት ሆሄሃት ሆነው በብዕር ይሰፍራሉ፦
31:27 ከዛፍም በምድር ያለው ሁሉ “ብርዖች” أَقْلَامٌ ቢሆኑ ኖሮ ባሕሩም ከእርሱ ማለቅ በኋላ ሰባት ባሕሮች የሚጨመሩለት ሆኖ፣ ቀለም ቢሆንና ቢጻፍባቸው፣ የአላህ ቃላት ባላለቀች ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና።
ሌላው ብዕር እውቀት ለመግለፅ አግልግሎት ላይ ውሏል፦
96:1-5 አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም። ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው ጌታህ ስም። አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ “በብዕር” بِالْقَلَمِ ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን።
“ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ”imperative verb” ሁለት ጊዜ መምጣቱ ሁለት ይዘት እንዳለው ምሁራን ይናገራሉ፦
አንደኛ ይዘት “አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም” ማለት መለኮታዊ መገለጥ የሆነው ቁርአንን እያንዳንዱን ሱራ በአላህ ስም መነበቡም ሲያመለክት ይህ ነቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ነቅል” نفل ጌታችን አላህ በነቢያቱ ለሰው ልጆች የሚያስተላልፈው ወህይ ማለትም ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ነው፦
7:52 “ከእውቀት” ጋርም የዘረዘርነው የሆነን “መጽሐፍ” ለሚያምኑ ሕዝቦች መመሪያና እዝነት ሲሆን፣ በእርግጥ አመጣንላቸው።
ሁለተኛው ይዘት ደግሞ “አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ በብዕር ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን” ስለሚል በብዕር ማለትም በትምህርት የሚገበይ እውቀትን ማንበብ ያሳያል፣ አላህ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ አሳውቆታል፣ ሳይንስ*science* የሚለው ቃል “ሳይንሲያ” ከሚል ከላቲን ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ እውቀት ማለት ነው፣ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሙያዊ ፍቺው ደግሞ ህይወት ስላላቸውና ስለሌላቸው ነገሮች የሚያጠና የምርምር ዘርፍ ነው፣ ይህ ዓቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ዓቅል” عقل ደግሞ አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች እንዲያመዛዝኑ፣ እንዲያስተነትኑ፣ እንዲመራመሩበት እንዲያስተውሉ፣ የሰጠው አመክንዮ”Reason” ነው፦
17:36ለአንተም በእርሱ “ዕውቀት” የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከነሱ ተጠያቂ ነውና።
“በሚጽፉት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የሥጡሩነ” يَسْطُرُونَ ሲሆን በግሱ መድረሻ ቅጥያ ላይ “እነርሱ” የሚል ብዜት የሆነ ስውር ተሳቢ ተውላጠ-ስም አለ፤ ይህም በብዕር ጸሐፊዎች እንዳሉ ያመለክታል፤ እነዚህም ጸሐፊዎች የትንሳኤ ቀን ምንዳና ትሩፋት የሚሰጥበትን ሰናያትና እኩያት ስራ የሚመዘግቡ በቀኝና በግራ ያሉት መላእክት ናቸው፦
54:52-53 የሠሩትንም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ዉስጥ ነው፤ ትንሹም ትልቁም ሁሉ “የተጻፈ” مُسْتَطَرٌ ነው፤
82:10-12 በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትሆኑ፤ “የተከበሩ ጸሐፊዎች” كَٰتِبِينَ የሆኑ፤ ተጠባባቂዎች፤ የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፤
50:17-18 ሁለቱ ቃል ተቀባይ በቀኙም በግራውም ተቀምጠው ቃሉን በሚቀበሉት ወቅትየሚሆነውን አስታውስ። ከቃል አንድንም አይናገርም ከእርሱ ዘንድ ቃሉን ለመመዝገብ ዝግጁ የሆኑ “መላእክት” ያሉ ቢሆን እንጅ።
“ኑን” በሴሜቲክ ቤተሰብ ውስጥ ማለትም፦ በአካዲያን፣ በፎኒሺአን፣ በዕብራውያን፣ በአረማይክና በአረቢኛ የፊደል ስም ቢሆንም ግን ስረ-መሰረቱ “እባብ” ወይም “አሳ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በዕብራይስጥ “አሌፍ” א ማለት “በሬ” ነው፤ “ቤት” ב,ማለት “ቤት” ነው፣ “ጋሜል” ג, ማለት “ግመል” ነው፤ “ዳሌት” ד ማለት “በር” ነው፤ እያለ ይቀጥላል። የሥነ-ሆሄ ጥናት”Graphology” እንደሚያትተው የፊደሎች ቅርፅ የእንስሳት እና የግኡዛን ነገሮች ነበሩ፤ ለመሆኑ ከምድር በታች ውሃ አለው የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ምድር በውሃ ላይ ነው የፀናችው ማለትም ያለችውች የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ይህ አፈታሪክ ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር”* የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
መዝሙር 136፥6 *”ምድርን በውኃ ላይ ያጸና”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የሥነ-ምድር ጥናት”Geoology” ምድር ዝግር ሆና ከምድር በታች ውሃ አለ የሚለውን የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ፉርሽ አርጎቷል፤ ነገር ግን ባይብል ከምድር በታች ውሃ አለ ብቻ ሳይሆን የሚለው እዚያ ውሃ ውስጥ አሳ አለ ይለናል፦
ዘዳግም 4፥18 በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን”* ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ፥
በጥልቅ ባህር ውስጥ “እባብ” አለ የሚል የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ውስጥ የሚካተት ተረት በባይብል በውሃ ውስጥ የሚኖረው እባብ “ሌዋታን” ይለዋል፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ *”ሌዋታንን”* በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፥ *”በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ”* ይገድላል።
አሞጽ 9:3 በቀርሜሎስም ራስ ውስጥ ቢሸሸጉ ፈልጌ ከዚያ አወጣቸዋለሁ፤ *”በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ እባቡን”* አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል፤
ይህንን የባይብል አፈታሪክ ያጋለጠውን የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” በ 1225-1274 AD ይኖር የነበረው የክርስትናውን አቃቤ እምነት ቶማስ አኩናስ ይህ እባብ ሰይጣን ነው ብሎ አርፎቷል፤ ሙስሊም የማያነብ ይመስላቸዋል እንዴ? ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ የቁርአን ተፍሲር ከመተቸት በፊት የአምላክ ቃል ነው ተብሎ የሚታመንበት ባይብል መፈተሽ አለበት፤ ተፍሲር የሰው ግንዛቤ ነውና፤ ቅድሚያ ባይብል ምድር በውሃ ላይ ተመሰረተች፣ ከምድር በታች ውሃ አለ እና በውሃ ውስጥ አንዴ አሳ አንዴ እባብ አለ የሚለውን ተረት ይፈተሽ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
54:52-53 የሠሩትንም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ዉስጥ ነው፤ ትንሹም ትልቁም ሁሉ “የተጻፈ” مُسْتَطَرٌ ነው፤
82:10-12 በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትሆኑ፤ “የተከበሩ ጸሐፊዎች” كَٰتِبِينَ የሆኑ፤ ተጠባባቂዎች፤ የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፤
50:17-18 ሁለቱ ቃል ተቀባይ በቀኙም በግራውም ተቀምጠው ቃሉን በሚቀበሉት ወቅትየሚሆነውን አስታውስ። ከቃል አንድንም አይናገርም ከእርሱ ዘንድ ቃሉን ለመመዝገብ ዝግጁ የሆኑ “መላእክት” ያሉ ቢሆን እንጅ።
“ኑን” በሴሜቲክ ቤተሰብ ውስጥ ማለትም፦ በአካዲያን፣ በፎኒሺአን፣ በዕብራውያን፣ በአረማይክና በአረቢኛ የፊደል ስም ቢሆንም ግን ስረ-መሰረቱ “እባብ” ወይም “አሳ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በዕብራይስጥ “አሌፍ” א ማለት “በሬ” ነው፤ “ቤት” ב,ማለት “ቤት” ነው፣ “ጋሜል” ג, ማለት “ግመል” ነው፤ “ዳሌት” ד ማለት “በር” ነው፤ እያለ ይቀጥላል። የሥነ-ሆሄ ጥናት”Graphology” እንደሚያትተው የፊደሎች ቅርፅ የእንስሳት እና የግኡዛን ነገሮች ነበሩ፤ ለመሆኑ ከምድር በታች ውሃ አለው የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ምድር በውሃ ላይ ነው የፀናችው ማለትም ያለችውች የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ይህ አፈታሪክ ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር”* የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
መዝሙር 136፥6 *”ምድርን በውኃ ላይ ያጸና”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የሥነ-ምድር ጥናት”Geoology” ምድር ዝግር ሆና ከምድር በታች ውሃ አለ የሚለውን የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ፉርሽ አርጎቷል፤ ነገር ግን ባይብል ከምድር በታች ውሃ አለ ብቻ ሳይሆን የሚለው እዚያ ውሃ ውስጥ አሳ አለ ይለናል፦
ዘዳግም 4፥18 በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን”* ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ፥
በጥልቅ ባህር ውስጥ “እባብ” አለ የሚል የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ውስጥ የሚካተት ተረት በባይብል በውሃ ውስጥ የሚኖረው እባብ “ሌዋታን” ይለዋል፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ *”ሌዋታንን”* በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፥ *”በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ”* ይገድላል።
አሞጽ 9:3 በቀርሜሎስም ራስ ውስጥ ቢሸሸጉ ፈልጌ ከዚያ አወጣቸዋለሁ፤ *”በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ እባቡን”* አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል፤
ይህንን የባይብል አፈታሪክ ያጋለጠውን የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” በ 1225-1274 AD ይኖር የነበረው የክርስትናውን አቃቤ እምነት ቶማስ አኩናስ ይህ እባብ ሰይጣን ነው ብሎ አርፎቷል፤ ሙስሊም የማያነብ ይመስላቸዋል እንዴ? ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ የቁርአን ተፍሲር ከመተቸት በፊት የአምላክ ቃል ነው ተብሎ የሚታመንበት ባይብል መፈተሽ አለበት፤ ተፍሲር የሰው ግንዛቤ ነውና፤ ቅድሚያ ባይብል ምድር በውሃ ላይ ተመሰረተች፣ ከምድር በታች ውሃ አለ እና በውሃ ውስጥ አንዴ አሳ አንዴ እባብ አለ የሚለውን ተረት ይፈተሽ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የእጁጅ እና መእጁጅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥96 *"የእጁጅ እና መእጁጅም እነርሱ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ"*። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
በኢሥላም አስተምህሮት “አኺሩ አዝ-ዘማን” آخِر الْزَمَان ማለት “የመጨረሻው ዘመን” ማለት ነው። የዚህ የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” ምሁራን እንደሚያትቱት የመጨረሻው ዘመን ምልክቱ በሁለት ክፍል ይከፈላል፥ እርሱም፦ አንዱ “አያቱ አስ-ሱግራ” آيَة الصُغْرَى ሲሆን ሌላው ደግሞ “አያቱል ኩብራ” آيَة الكُبْرَى ነው። “አያቱ አስ-ሱግራ” آيَة الصُغْرَى ማለት “ንዑሳን ምልክቶች” ማለት ሲሆን “አያቱል ኩብራ” آيَة الكُبْرَى ማለት ደግሞ “ዐበይት ምልክቶች” ማለት ነው፥ ከመጨረሻው ዘመን ዐበይት ምልክቶች አንዱ የእጁጅ እና መእጁጅ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሆነው መውጣታቸው ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 26
ሑዘይፋህ ኢብኑ አሢዲል እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ከእኛ በላይ በክፍል ቆመው ነበር፥ ስለ ሰዓቲቱ እየተወያየን ነበር። ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሰዓቲቱ አትቆምም ከእርሷ በፊት አሥር ምልክቶችን ፀሐይ በጠለቀችበት መውጣት፣ የእጁጅ ወመእጁጅ መውጣት፣ ደበቱል አርድ መውጣት..እስክታዩ ድረስ"*። عَنْ حُذَيْفَةَ بْنِ أَسِيدٍ، قَالَ أَشْرَفَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِنْ غُرْفَةٍ وَنَحْنُ نَتَذَاكَرُ السَّاعَةَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَرَوْا عَشْرَ آيَاتٍ طُلُوعُ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَيَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَالدَّابَّةُ
"የእጁጅ" يَأْجُوج የሚለው ቃል "አጀ" أَجَّ ማለትም "ደረቀ" "ከበደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጃጅ" جَاج ማለትም "ደረቅ" "ከባድ" ማለት ነው፥ "የእጁጅ" يَأْجُوج አንድ ግለሰብ ሳይሆን ልክ እንደ "አጼ" "ቄሳር" "ፈርዖን" ለንጉሡ፣ ለአለቃው፣ ለመሪው የማዕረግ ስም ነው። "መእጁጅ" مَأْجُوج የሚለው ቃል"ማጀ" مَاجَ ማለትም "ሸከረ" "መረረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጃጅ" مَجَاج ማለትም "ሸካራ" "መራራ" ማለት ነው፥ "መእጁጅ" مَأْجُوج የየእጁጅ "መንግሥት" "ግዛት" "ሕዝብ" ነው። የእጁጅ እና መእጁጅ በዕብራይስጥ "ጎግ እና ማጎግ" גּוֹג וּמָגוֹג ሲባሉ በካልኪ ፑራና ደግሞ "ኮካ እና ቪኮካ" ይባላሉ፥ እነዚህ ሕዝቦች ከፕላኔታችን በሰሜን በኩል ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦች ናቸው።
ዙል-ቀርነይን ወደ ሰሜን ሲጓዝ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ፥ እነርሱም፦ "ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅ እና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?" አሉ፦
18፥93 *"በሁለቱ ጋራዎችም መካከል በደረሰ ጊዜ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ"*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ بَيْنَ السَّدَّيْنِ وَجَدَ مِن دُونِهِمَا قَوْمًا لَّا يَكَادُونَ يَفْقَهُونَ قَوْلًا
18፥94 *«ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?» አሉ"*፡፡ قَالُوا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِنَّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ مُفْسِدُونَ فِي الْأَرْضِ فَهَلْ نَجْعَلُ لَكَ خَرْجًا عَلَىٰ أَن تَجْعَلَ بَيْنَنَا وَبَيْنَهُمْ سَدًّا
እርሱም፦ "ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ፣ በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ፣ አናፉ፣ የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና" አላቸው፦
18፥95 *አለ «ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ! በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና"*፡፡ قَالَ مَا مَكَّنِّي فِيهِ رَبِّي خَيْرٌ فَأَعِينُونِي بِقُوَّةٍ أَجْعَلْ بَيْنَكُمْ وَبَيْنَهُمْ رَدْمًا
18፥96 *«የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ» አላቸው፡፡ በሁለቱ ኮረብታዎች መካከልም ባስተካከለ ጊዜ፦ "አናፉ" አላቸው፡፡ ብረቱን እሳትም ባደረገው ጊዜ «የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ! በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና» አላቸው*፡፡ آتُونِي زُبَرَ الْحَدِيدِ ۖ حَتَّىٰ إِذَا سَاوَىٰ بَيْنَ الصَّدَفَيْنِ قَالَ انفُخُوا ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَعَلَهُ نَارًا قَالَ آتُونِي أُفْرِغْ عَلَيْهِ قِطْرًا
ዙል-ቀርነይን የእጁጅ እና መእጁጅን በሁለቱ ኮረብታዎች መካከል በብረትና በነሐስ ግድብ ዘግቶባቸዋል፥ ይህ ቦታ እራሱ ከሰው እይታ መሰወሩ በራሱ ገይብ ነው፦
18፥97 *"የእጁጅ እና መእጁጅ ሊወጡትም አልቻሉም፥ ለእርሱ መሸንቆርንም አልቻሉም"*፡፡ فَمَا اسْطَاعُوا أَن يَظْهَرُوهُ وَمَا اسْتَطَاعُوا لَهُ نَقْبًا
በታሪክ የእጁጅ እና መእጁጅ የሲቲያን ሕዝቦች እንደሆኑ፣ በአንድ ወቅት ይኖሩ እንደነበር እና አሁን ላይ የት እንዳሉ የማይታወቅ ግን በመጨረሻው ዘመን እንደሚመጡ መነገሩ በራሱ ግድቡ እራሱ ገይብ መሆኑን ያሳያል፥ የአሏህ ቀጠሮ ሲመጣ ግድቡን ሲከፍተው ትክክለኛ ሜዳ ይሆናል፦
18፥98 *«ይህ ግድብ ከጌታዬ ችሮታ ነው፡፡ የጌታየም ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ትክክል ምድር ያደርገዋል፡፡ የጌታዬም ቀጠሮ ተረጋገጠ ነው» አለ"*፡፡ قَالَ هَـٰذَا رَحْمَةٌ مِّن رَّبِّي ۖ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ رَبِّي جَعَلَهُ دَكَّاءَ ۖ وَكَانَ وَعْدُ رَبِّي حَقًّا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ ልክ እንደዚህ የየእጁጅ እና መእጁጅን ግድብ ይከፍታል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " فَتَحَ اللَّهُ مِنْ رَدْمِ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ مِثْلَ هَذَا "
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥96 *"የእጁጅ እና መእጁጅም እነርሱ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ"*። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
በኢሥላም አስተምህሮት “አኺሩ አዝ-ዘማን” آخِر الْزَمَان ማለት “የመጨረሻው ዘመን” ማለት ነው። የዚህ የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” ምሁራን እንደሚያትቱት የመጨረሻው ዘመን ምልክቱ በሁለት ክፍል ይከፈላል፥ እርሱም፦ አንዱ “አያቱ አስ-ሱግራ” آيَة الصُغْرَى ሲሆን ሌላው ደግሞ “አያቱል ኩብራ” آيَة الكُبْرَى ነው። “አያቱ አስ-ሱግራ” آيَة الصُغْرَى ማለት “ንዑሳን ምልክቶች” ማለት ሲሆን “አያቱል ኩብራ” آيَة الكُبْرَى ማለት ደግሞ “ዐበይት ምልክቶች” ማለት ነው፥ ከመጨረሻው ዘመን ዐበይት ምልክቶች አንዱ የእጁጅ እና መእጁጅ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሆነው መውጣታቸው ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 26
ሑዘይፋህ ኢብኑ አሢዲል እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ከእኛ በላይ በክፍል ቆመው ነበር፥ ስለ ሰዓቲቱ እየተወያየን ነበር። ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሰዓቲቱ አትቆምም ከእርሷ በፊት አሥር ምልክቶችን ፀሐይ በጠለቀችበት መውጣት፣ የእጁጅ ወመእጁጅ መውጣት፣ ደበቱል አርድ መውጣት..እስክታዩ ድረስ"*። عَنْ حُذَيْفَةَ بْنِ أَسِيدٍ، قَالَ أَشْرَفَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِنْ غُرْفَةٍ وَنَحْنُ نَتَذَاكَرُ السَّاعَةَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَرَوْا عَشْرَ آيَاتٍ طُلُوعُ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَيَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَالدَّابَّةُ
"የእጁጅ" يَأْجُوج የሚለው ቃል "አጀ" أَجَّ ማለትም "ደረቀ" "ከበደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጃጅ" جَاج ማለትም "ደረቅ" "ከባድ" ማለት ነው፥ "የእጁጅ" يَأْجُوج አንድ ግለሰብ ሳይሆን ልክ እንደ "አጼ" "ቄሳር" "ፈርዖን" ለንጉሡ፣ ለአለቃው፣ ለመሪው የማዕረግ ስም ነው። "መእጁጅ" مَأْجُوج የሚለው ቃል"ማጀ" مَاجَ ማለትም "ሸከረ" "መረረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጃጅ" مَجَاج ማለትም "ሸካራ" "መራራ" ማለት ነው፥ "መእጁጅ" مَأْجُوج የየእጁጅ "መንግሥት" "ግዛት" "ሕዝብ" ነው። የእጁጅ እና መእጁጅ በዕብራይስጥ "ጎግ እና ማጎግ" גּוֹג וּמָגוֹג ሲባሉ በካልኪ ፑራና ደግሞ "ኮካ እና ቪኮካ" ይባላሉ፥ እነዚህ ሕዝቦች ከፕላኔታችን በሰሜን በኩል ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦች ናቸው።
ዙል-ቀርነይን ወደ ሰሜን ሲጓዝ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ፥ እነርሱም፦ "ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅ እና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?" አሉ፦
18፥93 *"በሁለቱ ጋራዎችም መካከል በደረሰ ጊዜ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ"*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ بَيْنَ السَّدَّيْنِ وَجَدَ مِن دُونِهِمَا قَوْمًا لَّا يَكَادُونَ يَفْقَهُونَ قَوْلًا
18፥94 *«ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?» አሉ"*፡፡ قَالُوا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِنَّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ مُفْسِدُونَ فِي الْأَرْضِ فَهَلْ نَجْعَلُ لَكَ خَرْجًا عَلَىٰ أَن تَجْعَلَ بَيْنَنَا وَبَيْنَهُمْ سَدًّا
እርሱም፦ "ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ፣ በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ፣ አናፉ፣ የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና" አላቸው፦
18፥95 *አለ «ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ! በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና"*፡፡ قَالَ مَا مَكَّنِّي فِيهِ رَبِّي خَيْرٌ فَأَعِينُونِي بِقُوَّةٍ أَجْعَلْ بَيْنَكُمْ وَبَيْنَهُمْ رَدْمًا
18፥96 *«የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ» አላቸው፡፡ በሁለቱ ኮረብታዎች መካከልም ባስተካከለ ጊዜ፦ "አናፉ" አላቸው፡፡ ብረቱን እሳትም ባደረገው ጊዜ «የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ! በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና» አላቸው*፡፡ آتُونِي زُبَرَ الْحَدِيدِ ۖ حَتَّىٰ إِذَا سَاوَىٰ بَيْنَ الصَّدَفَيْنِ قَالَ انفُخُوا ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَعَلَهُ نَارًا قَالَ آتُونِي أُفْرِغْ عَلَيْهِ قِطْرًا
ዙል-ቀርነይን የእጁጅ እና መእጁጅን በሁለቱ ኮረብታዎች መካከል በብረትና በነሐስ ግድብ ዘግቶባቸዋል፥ ይህ ቦታ እራሱ ከሰው እይታ መሰወሩ በራሱ ገይብ ነው፦
18፥97 *"የእጁጅ እና መእጁጅ ሊወጡትም አልቻሉም፥ ለእርሱ መሸንቆርንም አልቻሉም"*፡፡ فَمَا اسْطَاعُوا أَن يَظْهَرُوهُ وَمَا اسْتَطَاعُوا لَهُ نَقْبًا
በታሪክ የእጁጅ እና መእጁጅ የሲቲያን ሕዝቦች እንደሆኑ፣ በአንድ ወቅት ይኖሩ እንደነበር እና አሁን ላይ የት እንዳሉ የማይታወቅ ግን በመጨረሻው ዘመን እንደሚመጡ መነገሩ በራሱ ግድቡ እራሱ ገይብ መሆኑን ያሳያል፥ የአሏህ ቀጠሮ ሲመጣ ግድቡን ሲከፍተው ትክክለኛ ሜዳ ይሆናል፦
18፥98 *«ይህ ግድብ ከጌታዬ ችሮታ ነው፡፡ የጌታየም ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ትክክል ምድር ያደርገዋል፡፡ የጌታዬም ቀጠሮ ተረጋገጠ ነው» አለ"*፡፡ قَالَ هَـٰذَا رَحْمَةٌ مِّن رَّبِّي ۖ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ رَبِّي جَعَلَهُ دَكَّاءَ ۖ وَكَانَ وَعْدُ رَبِّي حَقًّا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ ልክ እንደዚህ የየእጁጅ እና መእጁጅን ግድብ ይከፍታል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " فَتَحَ اللَّهُ مِنْ رَدْمِ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ مِثْلَ هَذَا "
"ፉስሓ አት-ቱሯስ" فُصْحَى اَلتُّرَاث ማለት "ጥንታዊ የአነጋገር ዘይቤ"Classical eloquent" ሲሆን በፉስሓ አት-ቱሯስ የሰዋስው ሕግ ላይ አል-ማዲይ ለሙሥተቅበል ያገለግላል፥ ስለዚህ "ፈተሐ" فَتَحَ የሚለው “የፍተሑ” يَفْتَحُ ለሚለው ሙሥተቅበል ሆኖ ለማገልገል የመጣ ነው። ይህ ግድብ ሲከፈት የእጁጅ እና መእጁጅን ከየተረተሩ የሚንደረደሩ ሆነው ይወጣሉ፦
21፥96 *"የእጁጅ እና መእጁጅ እነርሱ ከየተረተሩች ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ"*። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 154
አቢ ሠዒድ አል-ኹርዲይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ ይለቀቃሉ፥ የላቀው አሏህ፦ "እነርሱ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ" እንዳለው ይወጣሉ፥ በምድር ላይ ይሰራጫሉ" ብሏል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " تُفْتَحُ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ فَيَخْرُجُونَ كَمَا قَالَ اللَّهُ تَعَالَى {وَهُمْ مِنْ كُلِّ حَدَبٍ يَنْسِلُونَ} فَيَعُمُّونَ الأَرْضَ
የእጁጅና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸው፥ እነርሱም የፀሐይ ጨረር ማየት እስኪችሉ ጊዜ ድረስ በሁሉም ቀን ይቆፍራሉ። ፈሣዳቸውን ለማሰራጨት እስከ የበይቱል መቅዲሥ ተራራ ድረስ ይጓዛሉ፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 155
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ የፀሐይ ጨረር ማየት እስኪችሉ ጊዜ ድረስ በሁሉም ቀን ይቆፍራሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " إِنَّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ يَحْفِرُونَ كُلَّ يَوْمٍ حَتَّى إِذَا كَادُوا يَرَوْنَ شُعَاعَ الشَّمْسِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 137
ዐብዱ አር-ረሕማን እንደተረከው፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ የኸመር ተራራ እርሱም የበይቱል መቅዲሥ ተራራ እስኪደርሱ ድረስ ይጓዛሉ"*። عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ يَزِيدَ بْنِ جَابِرٍ بِهَذَا الإِسْنَادِ . نَحْوَ مَا ذَكَرْنَا وَزَادَ بَعْدَ قَوْلِهِ " لَقَدْ كَانَ بِهَذِهِ مَرَّةً مَاءٌ ثُمَّ يَسِيرُونَ حَتَّى يَنْتَهُوا إِلَى جَبَلِ الْخَمَرِ وَهُوَ جَبَلُ بَيْتِ الْمَقْدِسِ"
አል-ኸመር" الْخَمَر ማለት "ሽፍን" ማለት ሲሆን ይህንን የበይቱል መቅዲሥ ተራራ እንደ ደመና መጥተው ይሸፍኑታል። በምድር ላይ ጥፋት ካደረሱ በኃላ አሏህ ትሎችን በአንገታቸው ይልክባቸውና በበነጋታው ይሞታሉ፥ አሏህ የሰማይ ወፎችን ይልክና ሬሳዎቻቸው እንዲበሉ በማድረግ ምድርን ያጸዳል። የእጁጅ እና መእጁጅ ሲያጠፉበት የነበረውን መሣሪያዎች ሙሥሊሞች እንደ ማገዶ እንጨት ለሰባት ዓመታት ይጠቀሙታል፥ ከየእጁጅ እና መእጁጅ በኃላ ወደ አሏህ ቤት ሐጅ ማድረግ እና ዑምራህ ማድረግ ይቀጥላል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 151
አን-ነዋሥ ኢብኑ ሠምዓን ሰምቶ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሙሥሊሞች የየእጁጅ እና መእጁጅ ፍላጻዎች እና ጋሻዎች እንደ ማገዶ እንጨት ለሰባት ዓመታት ይጠቀማሉ"*። أَنَّهُ سَمِعَ النَّوَّاسَ بْنَ سَمْعَانَ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " سَيُوقِدُ الْمُسْلِمُونَ مِنْ قِسِيِّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ وَنُشَّابِهِمْ وَأَتْرِسَتِهِمْ سَبْعَ سِنِينَ "
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 79
አቢ ሠዒድ አል-ኹርዲይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከየእጁጅ እና መእጁጅ መውጣት በኃላም ወደ አሏህ ቤት ሐጅ ማድረግ እና ዑምራህ ማድረግ ይቀጥላል"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لَيُحَجَّنَّ الْبَيْتُ وَلَيُعْتَمَرَنَّ بَعْدَ خُرُوجِ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ "
“አሏሁ አዕለም” اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
21፥96 *"የእጁጅ እና መእጁጅ እነርሱ ከየተረተሩች ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ"*። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 154
አቢ ሠዒድ አል-ኹርዲይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ ይለቀቃሉ፥ የላቀው አሏህ፦ "እነርሱ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ" እንዳለው ይወጣሉ፥ በምድር ላይ ይሰራጫሉ" ብሏል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " تُفْتَحُ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ فَيَخْرُجُونَ كَمَا قَالَ اللَّهُ تَعَالَى {وَهُمْ مِنْ كُلِّ حَدَبٍ يَنْسِلُونَ} فَيَعُمُّونَ الأَرْضَ
የእጁጅና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸው፥ እነርሱም የፀሐይ ጨረር ማየት እስኪችሉ ጊዜ ድረስ በሁሉም ቀን ይቆፍራሉ። ፈሣዳቸውን ለማሰራጨት እስከ የበይቱል መቅዲሥ ተራራ ድረስ ይጓዛሉ፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 155
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ የፀሐይ ጨረር ማየት እስኪችሉ ጊዜ ድረስ በሁሉም ቀን ይቆፍራሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " إِنَّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ يَحْفِرُونَ كُلَّ يَوْمٍ حَتَّى إِذَا كَادُوا يَرَوْنَ شُعَاعَ الشَّمْسِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 137
ዐብዱ አር-ረሕማን እንደተረከው፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ የኸመር ተራራ እርሱም የበይቱል መቅዲሥ ተራራ እስኪደርሱ ድረስ ይጓዛሉ"*። عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ يَزِيدَ بْنِ جَابِرٍ بِهَذَا الإِسْنَادِ . نَحْوَ مَا ذَكَرْنَا وَزَادَ بَعْدَ قَوْلِهِ " لَقَدْ كَانَ بِهَذِهِ مَرَّةً مَاءٌ ثُمَّ يَسِيرُونَ حَتَّى يَنْتَهُوا إِلَى جَبَلِ الْخَمَرِ وَهُوَ جَبَلُ بَيْتِ الْمَقْدِسِ"
አል-ኸመር" الْخَمَر ማለት "ሽፍን" ማለት ሲሆን ይህንን የበይቱል መቅዲሥ ተራራ እንደ ደመና መጥተው ይሸፍኑታል። በምድር ላይ ጥፋት ካደረሱ በኃላ አሏህ ትሎችን በአንገታቸው ይልክባቸውና በበነጋታው ይሞታሉ፥ አሏህ የሰማይ ወፎችን ይልክና ሬሳዎቻቸው እንዲበሉ በማድረግ ምድርን ያጸዳል። የእጁጅ እና መእጁጅ ሲያጠፉበት የነበረውን መሣሪያዎች ሙሥሊሞች እንደ ማገዶ እንጨት ለሰባት ዓመታት ይጠቀሙታል፥ ከየእጁጅ እና መእጁጅ በኃላ ወደ አሏህ ቤት ሐጅ ማድረግ እና ዑምራህ ማድረግ ይቀጥላል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 151
አን-ነዋሥ ኢብኑ ሠምዓን ሰምቶ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሙሥሊሞች የየእጁጅ እና መእጁጅ ፍላጻዎች እና ጋሻዎች እንደ ማገዶ እንጨት ለሰባት ዓመታት ይጠቀማሉ"*። أَنَّهُ سَمِعَ النَّوَّاسَ بْنَ سَمْعَانَ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " سَيُوقِدُ الْمُسْلِمُونَ مِنْ قِسِيِّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ وَنُشَّابِهِمْ وَأَتْرِسَتِهِمْ سَبْعَ سِنِينَ "
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 79
አቢ ሠዒድ አል-ኹርዲይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከየእጁጅ እና መእጁጅ መውጣት በኃላም ወደ አሏህ ቤት ሐጅ ማድረግ እና ዑምራህ ማድረግ ይቀጥላል"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لَيُحَجَّنَّ الْبَيْتُ وَلَيُعْتَمَرَنَّ بَعْدَ خُرُوجِ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ "
“አሏሁ አዕለም” اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዳበቱል አርድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
27፥82 *"በእነርሱም ላይ የቅጣት ቃሉ በተረጋገጠ ጊዜ ሰዎቹ በአንቀጾቻችን የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ ከምድር እናወጣለን"*፡፡ وَإِذَا وَقَعَ الْقَوْلُ عَلَيْهِمْ أَخْرَجْنَا لَهُمْ دَابَّةً مِّنَ الْأَرْضِ تُكَلِّمُهُمْ أَنَّ النَّاسَ كَانُوا بِآيَاتِنَا لَا يُوقِنُونَ
"ዳባህ" دَابَّة የሚለው ቃል 14 ጊዜ በቁርኣን የተጠቀሰ ሲሆን "እንስሳ" ወይም "ተንቀሳቃሽ" ማለት ነው፥ የደባህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ደዋብ" دَوَابّ ሲሆን 4 ጊዜ በቁርኣን ተጠቅሷል። ለምሳሌ አሏህ የሚረዝቃቸው ተንቀሳቃሽ እንስሳ ሁሉ "ዳባህ" دَابَّة ይባላሉ፦
29፥60 *"ከተንቀሳቃሽም ምግቧን ለመሸከም የማትችለው ብዙ ናት፥ አላህ ይመግባታል፡፡ እናንተንም ይመግባል"*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن دَابَّةٍ لَّا تَحْمِلُ رِزْقَهَا اللَّهُ يَرْزُقُهَا وَإِيَّاكُمْ
11፥6 *"በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ"*፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ إِلَّا عَلَى اللَّهِ رِزْقُهَا
"አርድ" أَرْض ማለት ደግሞ "ምድር" ማለት ሲሆን በጥቅሉ "ዳበቱል አርድ" دَابَّة الأَرْض ማለት ከምድር የምትወጣ "የምድር እንስሳ" ማለት ነው፥ ከሰዓቲቱ ዐበይት ምልክት አንዱ ዳበቱል አርድ ከምድር መውጣት ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 26
ሑዘይፋህ ኢብኑ አሢዲል እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ከእኛ በላይ በክፍል ቆመው ነበር፥ ስለ ሰዓቲቱ እየተወያየን ነበር። ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሰዓቲቱ አትቆምም ከእርሷ በፊት አሥር ምልክቶችን ፀሐይ በጠለቀችበት መውጣት፣ የእጁጅ ወመእጁጅ መውጣት፣ ደበቱል አርድ መውጣት..እስክታዩ ድረስ"*። عَنْ حُذَيْفَةَ بْنِ أَسِيدٍ، قَالَ أَشْرَفَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِنْ غُرْفَةٍ وَنَحْنُ نَتَذَاكَرُ السَّاعَةَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَرَوْا عَشْرَ آيَاتٍ طُلُوعُ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَيَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَالدَّابَّةُ
ሙሥሊሞች በአሏህ አናቅጽ የሚያረጋግጡ ሲሆኑ በተቃራኒው ልበ ዕውራን በአሏህ አናቅጽ ይክዳሉ፥ ከሃድያን በአሏህ አናቅጽ የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ አሏህ ከምድር ያወጣል፦
27፥81 *"አንተም ልበ ዕውሮችን ከጥመታቸው አቅኚ አይደለህም፥ "በአንቀጾቻችን የሚያምኑትን" በስተቀር አታሰማም፡፡ እነርሱ ፍጹም ታዛዦች ናቸውና"*፡፡ وَمَا أَنتَ بِهَادِي الْعُمْيِ عَن ضَلَالَتِهِمْ ۖ إِن تُسْمِعُ إِلَّا مَن يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا فَهُم مُّسْلِمُونَ
27፥82 *"በእነርሱም ላይ የቅጣት ቃሉ በተረጋገጠ ጊዜ ሰዎቹ በአንቀጾቻችን የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ ከምድር እናወጣለን"*፡፡ وَإِذَا وَقَعَ الْقَوْلُ عَلَيْهِمْ أَخْرَجْنَا لَهُمْ دَابَّةً مِّنَ الْأَرْضِ تُكَلِّمُهُمْ أَنَّ النَّاسَ كَانُوا بِآيَاتِنَا لَا يُوقِنُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
27፥82 *"በእነርሱም ላይ የቅጣት ቃሉ በተረጋገጠ ጊዜ ሰዎቹ በአንቀጾቻችን የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ ከምድር እናወጣለን"*፡፡ وَإِذَا وَقَعَ الْقَوْلُ عَلَيْهِمْ أَخْرَجْنَا لَهُمْ دَابَّةً مِّنَ الْأَرْضِ تُكَلِّمُهُمْ أَنَّ النَّاسَ كَانُوا بِآيَاتِنَا لَا يُوقِنُونَ
"ዳባህ" دَابَّة የሚለው ቃል 14 ጊዜ በቁርኣን የተጠቀሰ ሲሆን "እንስሳ" ወይም "ተንቀሳቃሽ" ማለት ነው፥ የደባህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ደዋብ" دَوَابّ ሲሆን 4 ጊዜ በቁርኣን ተጠቅሷል። ለምሳሌ አሏህ የሚረዝቃቸው ተንቀሳቃሽ እንስሳ ሁሉ "ዳባህ" دَابَّة ይባላሉ፦
29፥60 *"ከተንቀሳቃሽም ምግቧን ለመሸከም የማትችለው ብዙ ናት፥ አላህ ይመግባታል፡፡ እናንተንም ይመግባል"*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن دَابَّةٍ لَّا تَحْمِلُ رِزْقَهَا اللَّهُ يَرْزُقُهَا وَإِيَّاكُمْ
11፥6 *"በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ"*፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ إِلَّا عَلَى اللَّهِ رِزْقُهَا
"አርድ" أَرْض ማለት ደግሞ "ምድር" ማለት ሲሆን በጥቅሉ "ዳበቱል አርድ" دَابَّة الأَرْض ማለት ከምድር የምትወጣ "የምድር እንስሳ" ማለት ነው፥ ከሰዓቲቱ ዐበይት ምልክት አንዱ ዳበቱል አርድ ከምድር መውጣት ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 26
ሑዘይፋህ ኢብኑ አሢዲል እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ከእኛ በላይ በክፍል ቆመው ነበር፥ ስለ ሰዓቲቱ እየተወያየን ነበር። ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሰዓቲቱ አትቆምም ከእርሷ በፊት አሥር ምልክቶችን ፀሐይ በጠለቀችበት መውጣት፣ የእጁጅ ወመእጁጅ መውጣት፣ ደበቱል አርድ መውጣት..እስክታዩ ድረስ"*። عَنْ حُذَيْفَةَ بْنِ أَسِيدٍ، قَالَ أَشْرَفَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِنْ غُرْفَةٍ وَنَحْنُ نَتَذَاكَرُ السَّاعَةَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَرَوْا عَشْرَ آيَاتٍ طُلُوعُ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَيَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَالدَّابَّةُ
ሙሥሊሞች በአሏህ አናቅጽ የሚያረጋግጡ ሲሆኑ በተቃራኒው ልበ ዕውራን በአሏህ አናቅጽ ይክዳሉ፥ ከሃድያን በአሏህ አናቅጽ የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ አሏህ ከምድር ያወጣል፦
27፥81 *"አንተም ልበ ዕውሮችን ከጥመታቸው አቅኚ አይደለህም፥ "በአንቀጾቻችን የሚያምኑትን" በስተቀር አታሰማም፡፡ እነርሱ ፍጹም ታዛዦች ናቸውና"*፡፡ وَمَا أَنتَ بِهَادِي الْعُمْيِ عَن ضَلَالَتِهِمْ ۖ إِن تُسْمِعُ إِلَّا مَن يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا فَهُم مُّسْلِمُونَ
27፥82 *"በእነርሱም ላይ የቅጣት ቃሉ በተረጋገጠ ጊዜ ሰዎቹ በአንቀጾቻችን የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ ከምድር እናወጣለን"*፡፡ وَإِذَا وَقَعَ الْقَوْلُ عَلَيْهِمْ أَخْرَجْنَا لَهُمْ دَابَّةً مِّنَ الْأَرْضِ تُكَلِّمُهُمْ أَنَّ النَّاسَ كَانُوا بِآيَاتِنَا لَا يُوقِنُونَ
አምላካችን አሏህ ከሕዝቦቹም ሁሉ በአናቅጹ የሚያስተባብሉትን ጭፍሮች ይሰበስብና ይከማቻሉ፥ ተከማችተው ሲመጡ፦ "በአንቀጾቼ እርሷን በማወቅ ያላዳረሳችሁ ስትሆኑ አስተባበላችሁን ወይስ ምንን ትሠሩ ነበራችሁ? ይላቸዋል፦
27፥83 *"ከሕዝቦቹም ሁሉ በአንቀፆቻችን የሚያስተባብሉትን ጭፍሮች የምንሰበስብበትን ቀን አስታውስ! እነርሱም ይከመከማሉ"*፡፡ وَيَوْمَ نَحْشُرُ مِن كُلِّ أُمَّةٍ فَوْجًا مِّمَّن يُكَذِّبُ بِآيَاتِنَا فَهُمْ يُوزَعُونَ
27፥84 *"በመጡም ጊዜ አላህም፦ «በአንቀጾቼ እርሷን በማወቅ ያላዳረሳችሁ ስትሆኑ አስተባበላችሁን ወይስ ምንን ትሠሩ ነበራችሁ?» ይላቸዋል"*። حَتَّىٰ إِذَا جَاءُوا قَالَ أَكَذَّبْتُم بِآيَاتِي وَلَمْ تُحِيطُوا بِهَا عِلْمًا أَمَّاذَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ዳበቱል አርድ የምትወጣው በምድር ላይ "አሏህ" "አሏህ" የሚል ሰው በሚጠፋበት በመጨረሻው ጊዜ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1 ሐዲስ 282
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛﷺ እንዲህ አሉ፦ *"በምድር ላይ "አሏህ" "አሏህ" የሚል ሰው እስከሚጠፋ ድረስ ሰዓቲቱ አትቆምም"*። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى لاَ يُقَالَ فِي الأَرْضِ اللَّهُ اللَّهُ
አሏህ በነቢያችን"ﷺ" በኩል ካሳወቀው ምልክቶች ከፊሉ በሚመጣ ቀን ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም፥ እነዚህም ከፊሉ ምልክቶች ሦስት ሲሆኑ ከሦስቱ አንዱ የደበቱል አርድ መውጣት ነው፦
6፥158 *"መላእክት ልትመጣላቸው ወይም የጌታህ ቅጣቱ ሊመጣ ወይም ከጌታህ ምልክቶች ከፊሉ ሊመጣ እንጂ ይጠባበቃሉን? ከጌታህ ምልክቶች ከፊሉ በሚመጣ ቀን ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም፡፡ ተጠባበቁ! እኛ ተጠባባቂዎች ነንና" በላቸው"*፡፡ هَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا أَن تَأْتِيَهُمُ الْمَلَائِكَةُ أَوْ يَأْتِيَ رَبُّكَ أَوْ يَأْتِيَ بَعْضُ آيَاتِ رَبِّكَ ۗ يَوْمَ يَأْتِي بَعْضُ آيَاتِ رَبِّكَ لَا يَنفَعُ نَفْسًا إِيمَانُهَا لَمْ تَكُنْ آمَنَتْ مِن قَبْلُ أَوْ كَسَبَتْ فِي إِيمَانِهَا خَيْرًا ۗ قُلِ انتَظِرُوا إِنَّا مُنتَظِرُونَ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3351
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ነገሮች በሚመጡ ጊዜ "ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም" እነርሱም፦ "የመሢሑ አድ-ደጃል መምጣት፣ የደበቱል አርድ መውጣት እና የፀሐይ ከምዕራብ ወይም ከጠለቀችበት መውጣት ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " ثَلاَثٌ إِذَا خَرَجْنَ : (لَمْ يَنْفَعْ نَفْسًا إِيمَانُهَا لَمْ تَكُنْ آمَنَتْ مِنْ قَبْلُ ) الآيَةَ الدَّجَّالُ وَالدَّابَّةُ وَطُلُوعُ الشَّمْسِ مِنَ الْمَغْرِبِ أَوْ مِنْ مَغْرِبِهَا "
ስድስት ነገር ከመከሰታቸው በፊት መልካም ሥራ ለመሥራት እርምጃ ውሰዱ! ተብሎ ከተጠቀሱት ከስድስቱ አንዱ የደበቱል አርድ መውጣት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 161
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ስድስት ነገር ከመከሰታቸው በፊት መልካም ሥራ ለመሥራት እርምጃ ውሰዱ! እነርሱም፦ "የመሢሑ አድ-ደጃል መምጣት፣ የጭስ መውጣት፣ የደበቱል አርድ መውጣት፣ የፀሐይ ከጠለቀችበት መውጣት፣ አጠቃላዩ ነገር(ቂያማህ) እና አንዳችሁ ላይ ሞት መምጣት ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " بَادِرُوا بِالأَعْمَالِ سِتًّا الدَّجَّالَ وَالدُّخَانَ وَدَابَّةَ الأَرْضِ وَطُلُوعَ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَأَمْرَ الْعَامَّةِ وَخُوَيِّصَةَ أَحَدِكُمْ "
የተውባህ በር ከመዘጋቱ በፊት ከእነዚያ ከሚያምኑት እና መልካም ሥራ ከሚሠሩት አሏህ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
27፥83 *"ከሕዝቦቹም ሁሉ በአንቀፆቻችን የሚያስተባብሉትን ጭፍሮች የምንሰበስብበትን ቀን አስታውስ! እነርሱም ይከመከማሉ"*፡፡ وَيَوْمَ نَحْشُرُ مِن كُلِّ أُمَّةٍ فَوْجًا مِّمَّن يُكَذِّبُ بِآيَاتِنَا فَهُمْ يُوزَعُونَ
27፥84 *"በመጡም ጊዜ አላህም፦ «በአንቀጾቼ እርሷን በማወቅ ያላዳረሳችሁ ስትሆኑ አስተባበላችሁን ወይስ ምንን ትሠሩ ነበራችሁ?» ይላቸዋል"*። حَتَّىٰ إِذَا جَاءُوا قَالَ أَكَذَّبْتُم بِآيَاتِي وَلَمْ تُحِيطُوا بِهَا عِلْمًا أَمَّاذَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ዳበቱል አርድ የምትወጣው በምድር ላይ "አሏህ" "አሏህ" የሚል ሰው በሚጠፋበት በመጨረሻው ጊዜ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1 ሐዲስ 282
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛﷺ እንዲህ አሉ፦ *"በምድር ላይ "አሏህ" "አሏህ" የሚል ሰው እስከሚጠፋ ድረስ ሰዓቲቱ አትቆምም"*። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى لاَ يُقَالَ فِي الأَرْضِ اللَّهُ اللَّهُ
አሏህ በነቢያችን"ﷺ" በኩል ካሳወቀው ምልክቶች ከፊሉ በሚመጣ ቀን ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም፥ እነዚህም ከፊሉ ምልክቶች ሦስት ሲሆኑ ከሦስቱ አንዱ የደበቱል አርድ መውጣት ነው፦
6፥158 *"መላእክት ልትመጣላቸው ወይም የጌታህ ቅጣቱ ሊመጣ ወይም ከጌታህ ምልክቶች ከፊሉ ሊመጣ እንጂ ይጠባበቃሉን? ከጌታህ ምልክቶች ከፊሉ በሚመጣ ቀን ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም፡፡ ተጠባበቁ! እኛ ተጠባባቂዎች ነንና" በላቸው"*፡፡ هَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا أَن تَأْتِيَهُمُ الْمَلَائِكَةُ أَوْ يَأْتِيَ رَبُّكَ أَوْ يَأْتِيَ بَعْضُ آيَاتِ رَبِّكَ ۗ يَوْمَ يَأْتِي بَعْضُ آيَاتِ رَبِّكَ لَا يَنفَعُ نَفْسًا إِيمَانُهَا لَمْ تَكُنْ آمَنَتْ مِن قَبْلُ أَوْ كَسَبَتْ فِي إِيمَانِهَا خَيْرًا ۗ قُلِ انتَظِرُوا إِنَّا مُنتَظِرُونَ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3351
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ነገሮች በሚመጡ ጊዜ "ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም" እነርሱም፦ "የመሢሑ አድ-ደጃል መምጣት፣ የደበቱል አርድ መውጣት እና የፀሐይ ከምዕራብ ወይም ከጠለቀችበት መውጣት ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " ثَلاَثٌ إِذَا خَرَجْنَ : (لَمْ يَنْفَعْ نَفْسًا إِيمَانُهَا لَمْ تَكُنْ آمَنَتْ مِنْ قَبْلُ ) الآيَةَ الدَّجَّالُ وَالدَّابَّةُ وَطُلُوعُ الشَّمْسِ مِنَ الْمَغْرِبِ أَوْ مِنْ مَغْرِبِهَا "
ስድስት ነገር ከመከሰታቸው በፊት መልካም ሥራ ለመሥራት እርምጃ ውሰዱ! ተብሎ ከተጠቀሱት ከስድስቱ አንዱ የደበቱል አርድ መውጣት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 161
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ስድስት ነገር ከመከሰታቸው በፊት መልካም ሥራ ለመሥራት እርምጃ ውሰዱ! እነርሱም፦ "የመሢሑ አድ-ደጃል መምጣት፣ የጭስ መውጣት፣ የደበቱል አርድ መውጣት፣ የፀሐይ ከጠለቀችበት መውጣት፣ አጠቃላዩ ነገር(ቂያማህ) እና አንዳችሁ ላይ ሞት መምጣት ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " بَادِرُوا بِالأَعْمَالِ سِتًّا الدَّجَّالَ وَالدُّخَانَ وَدَابَّةَ الأَرْضِ وَطُلُوعَ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَأَمْرَ الْعَامَّةِ وَخُوَيِّصَةَ أَحَدِكُمْ "
የተውባህ በር ከመዘጋቱ በፊት ከእነዚያ ከሚያምኑት እና መልካም ሥራ ከሚሠሩት አሏህ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም