የቁርኣን ሸፋዓህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥149 *«የተሟላው አስረጅ የአላህ ነው፥ በሻም ኖሮ ሁላችሁንም ባቀናችሁ ነበር» በላቸው"*፡፡ قُلْ فَلِلَّهِ الْحُجَّةُ الْبَالِغَةُ ۖ فَلَوْ شَاءَ لَهَدَاكُمْ أَجْمَعِينَ
በሥነ-ኑባሬ ጥናት"ontology" ባሕርይ የኑባሬ መገለጫ እንጂ እራሱ ኑባሬ አይደለም፥ ለምሳሌ የወሒድ ንግግር "ወሒድ" ሳይሆን ከወሒድ የሚወጣ የወሒድ ባሕርይ ነው፥ ወሒድ ተናጋሪ እንጂ ንግግር አይደለም። የወሒድ ንግግር ከወሒድ ውጪ ሌላ ማንነት ወይም ምንነት አይደለም፥ ምክንያቱም ሲፋህ የዛት መገለጫ ባሕርይ ነውና። “ዛት” ذَات ማለት "ኑባሬ"being" ወይም “ህላዌ”essence” ማለት ሲሆን “ምንድን” ተብሎ የሚጠየቅ “ምንነት” ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 33
አቢ ሁረይራህ"ረ. ዐ.” እንደተናገረው፦ *"ኢብራሂም አላበለም በሦስት ጉዳይ ላይ ቢሆን እንጂ፥ ከእነርሱ ሁለቱ ለአሏህ ዐዘ ወጀል “ዛት” ብሎ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ لَمْ يَكْذِبْ إِبْرَاهِيمُ ـ عَلَيْهِ السَّلاَمُ ـ إِلاَّ ثَلاَثَ كَذَبَاتٍ ثِنْتَيْنِ مِنْهُنَّ فِي ذَاتِ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ
እዚህ ሐዲስ ላይ "ዛት" ذَات ተብሎ መቀመጡ በራሱ አሏህ ዛት እንዳለው የሚያሳይ ነው። “ሲፋህ” صِفَة የሚለው ቃል “ወሰፈ” وَصَفَ ማለትም “ገጠለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መገለጫ”description" ወይም “ባሕርይ”attribute" ማለት ነው፥ የሲፋህ ብዙ ቁጥር ደግሞ “ሲፋት” صِفَات ነው፦
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም “ከሚሉት” ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
“ከሚሉት” ለሚለው ቃል የገባው “የሲፉነ” يَصِفُونَ ሲሆን “ባሕርይ ካደረጉለት”they attribute” ማለት ነው፥ ፍጡራን ከወሰፉት ሲፋህ ሁሉ የጠራ ነው። እዚህ ድረስ ስለ ዛት እና ስለ ሲፋህ ይህን ያህል ከተግባባን ዘንዳ ስለ ቁርኣን ደግሞ እናያለን፥ ቁርኣን የአሏህ ንግግር ነው፦
9፥6 *”ከሙሽሪኮችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅህ የአሏህን ንግግር እስኪሰማ ድረስ አስጠጋው”*፡፡ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከላመል ሏህ" كَلَامَ اللَّهِ የሚል ቃል መኖሩ በራሱ ቁርኣን የአሏህ ንግግር መሆኑን ያስጨብጣል፥ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” ማለት ሲሆን አሏህ ደግሞ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፥ አሏህ ዐዋቂ እንጂ ዕውቀት እንዳልሆነ ሁሉ አሏህ ተናጋሪ እንጂ ንግግር አይደለም። ዕውቀት ከዐዋቂው የማንለየው ባሕርይው እንደሆነ ሁሉ ንግግርም ከተናጋሪው የማንለየው ባሕርይ ነው፥ ዕውቀው የዐዋቂው ባሕርይ እንጂ ዐዋቂው እንዳልሆነ ሁሉ ንግግርም የተናጋሪው ባሕርይ እንጂ ታናጋሪው አይደለም። የአሏህ ዕውቀት እና ንግግር "ፍጡር ነው ወይስ ፈጣሪ? በሚል ሁለት ስሑት ቀጠና"false dichotomy” ለመጠየቅ መሞከር የሥነ-ኑባሬ ጥናት ያለመረዳት ችግር ነው፥ የአሏህ ዕውቀት እና ንግግር ፍጡርም ፈጣሪም ሳይሆን የራሱ የአሏህ ባሕርይ የሚባል ሦስተኛ ቀጠና"trichotomy” መኖሩን ከዐለማወቅ የሚመጣ ጠባብነት ነው፥ የአሏህ ባሕርይ ከአሏህ ሌላ የሆነ ማንነትም ምንነትም በፍጹም አይደለም።
ሚሽነሪዎች፦ "ቁርኣን ከአሏህ ሌላ እራሱን የቻለ ማንነት ነው፥ ምክንያቱም ወደ አሏህ የሚያማልድ አማላጅ ስለተባለ" ብለው የሥላሴን እሳቤ ለማስደገፍ ስሑት ሙግት ያቀርባሉ። እኛ ደግሞ፦ "ቁርኣን የአሏህ ባሕርይ እንጂ እራሱን የቻለ ማንነት አይደለም" ብለን ስሙር ሙግት እናቀርባለን፥ እስቲ "ቁርኣን ከአሏህ ሌላ እራሱን የቻለ ማንነት ነው" ለማለት ያስደፈራቸውን ሐዲስ እንመልከት፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 302
አቡ ኡማህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"ቁርኣንን ቅሩ! የትንሳኤ ቀን ለሚቀሩት ወዳጆቹ ሸፊዕ ሆኖ ይመጣል"*። يَقُولُ حَدَّثَنِي أَبُو أُمَامَةَ، الْبَاهِلِيُّ قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " اقْرَءُوا الْقُرْآنَ فَإِنَّهُ يَأْتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ شَفِيعًا لأَصْحَابِهِ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 130
አቢ ሁረይራህ"ረ. ዐ.” እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"እስከሚያስምር ድረስ ለሚቀራው ወዳጁ የሚያማልድ ሠላሳ አናቅጽ የያዘ ሡራህ በቁርኣን ውስጥ አለ፥ እርሱም፦ "ያ ንግሥና በእጁ የኾነው አምላክ የተባረከ(ተመሰገነ) ይሁን" የሚለው ሡራህ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " إِنَّ سُورَةً فِي الْقُرْآنِ ثَلاَثُونَ آيَةً شَفَعَتْ لِصَاحِبِهَا حَتَّى غُفِرَ لَهُ {تَبَارَكَ الَّذِي بِيَدِهِ الْمُلْكُ} "
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥149 *«የተሟላው አስረጅ የአላህ ነው፥ በሻም ኖሮ ሁላችሁንም ባቀናችሁ ነበር» በላቸው"*፡፡ قُلْ فَلِلَّهِ الْحُجَّةُ الْبَالِغَةُ ۖ فَلَوْ شَاءَ لَهَدَاكُمْ أَجْمَعِينَ
በሥነ-ኑባሬ ጥናት"ontology" ባሕርይ የኑባሬ መገለጫ እንጂ እራሱ ኑባሬ አይደለም፥ ለምሳሌ የወሒድ ንግግር "ወሒድ" ሳይሆን ከወሒድ የሚወጣ የወሒድ ባሕርይ ነው፥ ወሒድ ተናጋሪ እንጂ ንግግር አይደለም። የወሒድ ንግግር ከወሒድ ውጪ ሌላ ማንነት ወይም ምንነት አይደለም፥ ምክንያቱም ሲፋህ የዛት መገለጫ ባሕርይ ነውና። “ዛት” ذَات ማለት "ኑባሬ"being" ወይም “ህላዌ”essence” ማለት ሲሆን “ምንድን” ተብሎ የሚጠየቅ “ምንነት” ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 33
አቢ ሁረይራህ"ረ. ዐ.” እንደተናገረው፦ *"ኢብራሂም አላበለም በሦስት ጉዳይ ላይ ቢሆን እንጂ፥ ከእነርሱ ሁለቱ ለአሏህ ዐዘ ወጀል “ዛት” ብሎ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ لَمْ يَكْذِبْ إِبْرَاهِيمُ ـ عَلَيْهِ السَّلاَمُ ـ إِلاَّ ثَلاَثَ كَذَبَاتٍ ثِنْتَيْنِ مِنْهُنَّ فِي ذَاتِ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ
እዚህ ሐዲስ ላይ "ዛት" ذَات ተብሎ መቀመጡ በራሱ አሏህ ዛት እንዳለው የሚያሳይ ነው። “ሲፋህ” صِفَة የሚለው ቃል “ወሰፈ” وَصَفَ ማለትም “ገጠለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መገለጫ”description" ወይም “ባሕርይ”attribute" ማለት ነው፥ የሲፋህ ብዙ ቁጥር ደግሞ “ሲፋት” صِفَات ነው፦
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም “ከሚሉት” ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
“ከሚሉት” ለሚለው ቃል የገባው “የሲፉነ” يَصِفُونَ ሲሆን “ባሕርይ ካደረጉለት”they attribute” ማለት ነው፥ ፍጡራን ከወሰፉት ሲፋህ ሁሉ የጠራ ነው። እዚህ ድረስ ስለ ዛት እና ስለ ሲፋህ ይህን ያህል ከተግባባን ዘንዳ ስለ ቁርኣን ደግሞ እናያለን፥ ቁርኣን የአሏህ ንግግር ነው፦
9፥6 *”ከሙሽሪኮችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅህ የአሏህን ንግግር እስኪሰማ ድረስ አስጠጋው”*፡፡ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከላመል ሏህ" كَلَامَ اللَّهِ የሚል ቃል መኖሩ በራሱ ቁርኣን የአሏህ ንግግር መሆኑን ያስጨብጣል፥ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” ማለት ሲሆን አሏህ ደግሞ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፥ አሏህ ዐዋቂ እንጂ ዕውቀት እንዳልሆነ ሁሉ አሏህ ተናጋሪ እንጂ ንግግር አይደለም። ዕውቀት ከዐዋቂው የማንለየው ባሕርይው እንደሆነ ሁሉ ንግግርም ከተናጋሪው የማንለየው ባሕርይ ነው፥ ዕውቀው የዐዋቂው ባሕርይ እንጂ ዐዋቂው እንዳልሆነ ሁሉ ንግግርም የተናጋሪው ባሕርይ እንጂ ታናጋሪው አይደለም። የአሏህ ዕውቀት እና ንግግር "ፍጡር ነው ወይስ ፈጣሪ? በሚል ሁለት ስሑት ቀጠና"false dichotomy” ለመጠየቅ መሞከር የሥነ-ኑባሬ ጥናት ያለመረዳት ችግር ነው፥ የአሏህ ዕውቀት እና ንግግር ፍጡርም ፈጣሪም ሳይሆን የራሱ የአሏህ ባሕርይ የሚባል ሦስተኛ ቀጠና"trichotomy” መኖሩን ከዐለማወቅ የሚመጣ ጠባብነት ነው፥ የአሏህ ባሕርይ ከአሏህ ሌላ የሆነ ማንነትም ምንነትም በፍጹም አይደለም።
ሚሽነሪዎች፦ "ቁርኣን ከአሏህ ሌላ እራሱን የቻለ ማንነት ነው፥ ምክንያቱም ወደ አሏህ የሚያማልድ አማላጅ ስለተባለ" ብለው የሥላሴን እሳቤ ለማስደገፍ ስሑት ሙግት ያቀርባሉ። እኛ ደግሞ፦ "ቁርኣን የአሏህ ባሕርይ እንጂ እራሱን የቻለ ማንነት አይደለም" ብለን ስሙር ሙግት እናቀርባለን፥ እስቲ "ቁርኣን ከአሏህ ሌላ እራሱን የቻለ ማንነት ነው" ለማለት ያስደፈራቸውን ሐዲስ እንመልከት፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 302
አቡ ኡማህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"ቁርኣንን ቅሩ! የትንሳኤ ቀን ለሚቀሩት ወዳጆቹ ሸፊዕ ሆኖ ይመጣል"*። يَقُولُ حَدَّثَنِي أَبُو أُمَامَةَ، الْبَاهِلِيُّ قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " اقْرَءُوا الْقُرْآنَ فَإِنَّهُ يَأْتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ شَفِيعًا لأَصْحَابِهِ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 130
አቢ ሁረይራህ"ረ. ዐ.” እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"እስከሚያስምር ድረስ ለሚቀራው ወዳጁ የሚያማልድ ሠላሳ አናቅጽ የያዘ ሡራህ በቁርኣን ውስጥ አለ፥ እርሱም፦ "ያ ንግሥና በእጁ የኾነው አምላክ የተባረከ(ተመሰገነ) ይሁን" የሚለው ሡራህ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " إِنَّ سُورَةً فِي الْقُرْآنِ ثَلاَثُونَ آيَةً شَفَعَتْ لِصَاحِبِهَا حَتَّى غُفِرَ لَهُ {تَبَارَكَ الَّذِي بِيَدِهِ الْمُلْكُ} "
ሠላሳ አናቅጽ የያዘ ሡራህ ሡረቱል ሙልክ ነው። "ሸፋዓህ" شَفَاعَة የሚለው ቃል "ሸፈዐ" شَفَعَ ማለትም "አማለደ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምልጃ" ማለት ሲሆን "ሸፊዕ" شَفِيع ማለት ደግሞ “አማላጅ” ማለት ነው። ቁርኣን ለሚቀሩት ወዳጆቹ ያማልዳል ማለት የሚቀሩት ወዳጆቹ በመቅራታቸው የትንሳኤ ቀን ወሮታና አጼፌታ ትሩፋትና ስርጉት ያገኙበታል፤ ቁርኣን ስለተቀራ ወሮታና አጼፌታ ትሩፋትና ስርጉት ያስገኛል ማለት እንጂ ልክ ማንነት እንዳለው ቅዋሜ ማንነት ያማልዳል ማለት አይደለም። ይህ "ኢስጢላሕ" اِصْطِلَاح ማለትም "ፈሊጣዊ አገላለጽ"idiomatic expression" ነው፥ ለምሳሌ ፆም በትንሳኤ ቀን ለሚፆሙ እንደሚያማልድ ይናገራል፦
ሚሽካቱል መሷቢሕ መጽሐፍ 7, ሐዲስ 7
ሙሥነድ አሕመድ 6589
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ፆም እና ቁርኣን በትንሳኤ ቀን ለአሏህ ባሪያ ያማልዳሉ። ፆምም፦ "ጌታ ሆይ! በመዓልት ምግብ እና ፍላጎትን ለከለከልኩት ላማልደው" ይላል፥ ቁርኣንም፦ "ጌታ ሆይ! በሌሊት እንቅልፍ ለከለከልኩት ላማልደው" ይላል፥ እናም ያማልዳሉ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ الصِّيَامُ وَالْقُرْآنُ يَشْفَعَانِ لِلْعَبْدِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ يَقُولُ الصِّيَامُ أَيْ رَبِّ مَنَعْتُهُ الطَّعَامَ وَالشَّهَوَاتِ بِالنَّهَارِ فَشَفِّعْنِي فِيهِ وَيَقُولُ الْقُرْآنُ مَنَعْتُهُ النَّوْمَ بِاللَّيْلِ فَشَفِّعْنِي فِيهِ قَالَ فَيُشَفَّعَانِ
"ፆም" ልክ እንደ ሰው እና መላእክት እራሱን የቻለ ማንነት ሆኖ ሳይሆን ለሚፆሙት ጿሚዎች በትንሳኤ ቀን አጅር ያስገኛል ማለት እንደሆነ ሁሉ ቁርኣንም ለሚቀሩት ቃሪዎች በትንሳኤ ቀን አጅር ያስገኛል ማለት ነው፥ ቁርኣን ያማልዳል የተባለው ፆም ያማልዳል በተባለበት ስሌትና ቀመር ነው። ፆም ሆነ ቁርኣን እራሳቸውን የቻሉ ማንነት ሳይሆኑ ማውራታቸው "ኢስጢላሕ" اِصْطِلَاح ነው፥ በባይብልም ቢሆን እራሳቸውን የቻሉ ማንነት ሳይኖራቸው የተናገሩ ቀላይ እና ባሕር ናቸው፦
ኢዮብ 28፥14 *"ቀላይ፦ "በእኔ ውስጥ የለችም" ይላል፤ ባሕርም፦ "በእኔ ዘንድ የለችም" ይላል"*። תְּהֹ֣ום אָ֭מַר לֹ֣א בִי־הִ֑יא וְיָ֥ם אָ֝מַ֗ר אֵ֣ין עִמָּדִֽי׃
ቀላይ እና ባሕር እራሳቸው የቻሉ ቅዋሜ-ማንነት ወይም እኔነት ሳይኖራቸው እንዴት "እኔ" ይላሉ? መናገር ሳይችሉ እንዴ "ይላል" ተባሉ? ብለን ስንጠይቅ እነርሱም፦ "ምነካህ ወሒድ? ይህ እኮ "ፈሊጣዊ አገላለጽ"idiomatic expression" ነው" የሚል ምላሽ ይሰጣሉ፥ እንግዲያውስ ፆም እና ቁርኣን የተናገሩትም "ኢስጢላሕ" اِصْطِلَاح ስለሆነ ከላይ በባይብሉ ናሙና መልክ እና ልክ ተረዱት! በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንደዚህ ነው። ቁርኣን ላይ እርርና ምርር ብላችሁ ከመንጨርጨራችሁና ከመንተክተካችሁ በፊት "ፍጡርነትን ከፈጣሪነቱ ጋር አንድ አድርጎ እና ፍጡርነቱን አምላክ አድርጎ እንዲመለክ አድርጓል፣ ፈጣሪ ፍጡር ሆነ፣ ሰው አምላክ ሆነ" ከሚል ሺርክ ቅድሚያ እራሳችሁን አድኑ! "ሑጃህ" حُجَّة ማለት "አስረጅ" ማለት ነው፥ ቁርኣን አስረጅ ነው። ቁርኣን አምነክበት ስትቀራው አስረጅ ይሆልካል ወይ ክደከው ስታስተባብለው አስረጅ ይሆንብካል፦
6፥149 *«የተሟላው አስረጅ የአላህ ነው፥ በሻም ኖሮ ሁላችሁንም ባቀናችሁ ነበር» በላቸው"*፡፡ قُلْ فَلِلَّهِ الْحُجَّةُ الْبَالِغَةُ ۖ فَلَوْ شَاءَ لَهَدَاكُمْ أَجْمَعِينَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 2, ሐዲስ 1
አቡ ማሊክ አል-አሽዐሪይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ቁርኣን አስረጅ ይሆልካል ወይ አስረጅ ይሆንብካል"*። عَنْ أَبِي مَالِكٍ الأَشْعَرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " الْقُرْآنُ حُجَّةٌ لَكَ أَوْ عَلَيْكَ "
አሏህ ቁርኣንን ቀርተው አስረጅ ከሚሆንላቸው እና አጅሩን ከሚያገኙ ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሚሽካቱል መሷቢሕ መጽሐፍ 7, ሐዲስ 7
ሙሥነድ አሕመድ 6589
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ፆም እና ቁርኣን በትንሳኤ ቀን ለአሏህ ባሪያ ያማልዳሉ። ፆምም፦ "ጌታ ሆይ! በመዓልት ምግብ እና ፍላጎትን ለከለከልኩት ላማልደው" ይላል፥ ቁርኣንም፦ "ጌታ ሆይ! በሌሊት እንቅልፍ ለከለከልኩት ላማልደው" ይላል፥ እናም ያማልዳሉ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ الصِّيَامُ وَالْقُرْآنُ يَشْفَعَانِ لِلْعَبْدِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ يَقُولُ الصِّيَامُ أَيْ رَبِّ مَنَعْتُهُ الطَّعَامَ وَالشَّهَوَاتِ بِالنَّهَارِ فَشَفِّعْنِي فِيهِ وَيَقُولُ الْقُرْآنُ مَنَعْتُهُ النَّوْمَ بِاللَّيْلِ فَشَفِّعْنِي فِيهِ قَالَ فَيُشَفَّعَانِ
"ፆም" ልክ እንደ ሰው እና መላእክት እራሱን የቻለ ማንነት ሆኖ ሳይሆን ለሚፆሙት ጿሚዎች በትንሳኤ ቀን አጅር ያስገኛል ማለት እንደሆነ ሁሉ ቁርኣንም ለሚቀሩት ቃሪዎች በትንሳኤ ቀን አጅር ያስገኛል ማለት ነው፥ ቁርኣን ያማልዳል የተባለው ፆም ያማልዳል በተባለበት ስሌትና ቀመር ነው። ፆም ሆነ ቁርኣን እራሳቸውን የቻሉ ማንነት ሳይሆኑ ማውራታቸው "ኢስጢላሕ" اِصْطِلَاح ነው፥ በባይብልም ቢሆን እራሳቸውን የቻሉ ማንነት ሳይኖራቸው የተናገሩ ቀላይ እና ባሕር ናቸው፦
ኢዮብ 28፥14 *"ቀላይ፦ "በእኔ ውስጥ የለችም" ይላል፤ ባሕርም፦ "በእኔ ዘንድ የለችም" ይላል"*። תְּהֹ֣ום אָ֭מַר לֹ֣א בִי־הִ֑יא וְיָ֥ם אָ֝מַ֗ר אֵ֣ין עִמָּדִֽי׃
ቀላይ እና ባሕር እራሳቸው የቻሉ ቅዋሜ-ማንነት ወይም እኔነት ሳይኖራቸው እንዴት "እኔ" ይላሉ? መናገር ሳይችሉ እንዴ "ይላል" ተባሉ? ብለን ስንጠይቅ እነርሱም፦ "ምነካህ ወሒድ? ይህ እኮ "ፈሊጣዊ አገላለጽ"idiomatic expression" ነው" የሚል ምላሽ ይሰጣሉ፥ እንግዲያውስ ፆም እና ቁርኣን የተናገሩትም "ኢስጢላሕ" اِصْطِلَاح ስለሆነ ከላይ በባይብሉ ናሙና መልክ እና ልክ ተረዱት! በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንደዚህ ነው። ቁርኣን ላይ እርርና ምርር ብላችሁ ከመንጨርጨራችሁና ከመንተክተካችሁ በፊት "ፍጡርነትን ከፈጣሪነቱ ጋር አንድ አድርጎ እና ፍጡርነቱን አምላክ አድርጎ እንዲመለክ አድርጓል፣ ፈጣሪ ፍጡር ሆነ፣ ሰው አምላክ ሆነ" ከሚል ሺርክ ቅድሚያ እራሳችሁን አድኑ! "ሑጃህ" حُجَّة ማለት "አስረጅ" ማለት ነው፥ ቁርኣን አስረጅ ነው። ቁርኣን አምነክበት ስትቀራው አስረጅ ይሆልካል ወይ ክደከው ስታስተባብለው አስረጅ ይሆንብካል፦
6፥149 *«የተሟላው አስረጅ የአላህ ነው፥ በሻም ኖሮ ሁላችሁንም ባቀናችሁ ነበር» በላቸው"*፡፡ قُلْ فَلِلَّهِ الْحُجَّةُ الْبَالِغَةُ ۖ فَلَوْ شَاءَ لَهَدَاكُمْ أَجْمَعِينَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 2, ሐዲስ 1
አቡ ማሊክ አል-አሽዐሪይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ቁርኣን አስረጅ ይሆልካል ወይ አስረጅ ይሆንብካል"*። عَنْ أَبِي مَالِكٍ الأَشْعَرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " الْقُرْآنُ حُجَّةٌ لَكَ أَوْ عَلَيْكَ "
አሏህ ቁርኣንን ቀርተው አስረጅ ከሚሆንላቸው እና አጅሩን ከሚያገኙ ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ረሒም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
12፥64 *"እርሱም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነው"* وَهُوَ أَرْحَمُ الرَّاحِمِينَ
አምላካችን አሏህ እጅግ በጣም አዛኝ ነው፥ እርሱም፦ "እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ" ብሎናል፦
2፥160 *"እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ"*፡፡ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
2፥163 *"አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፥ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ እርሱ እጅግ በጣም ሩኅሩህ አዛኝ ነው"*፡፡ وَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ لَّا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الرَّحْمَـٰنُ الرَّحِيمُ
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "አዛኝ" ለሚለው የገባው ቃል "አር-ረሒም" الرَّحِيم ነው። ዐቃቤ ክርስትና አንቶንይ ሮጀርስ፦ "አንደኛው አሏህ ሌላውን አሏህ ስለሚያናግረው በአንድ መለኮት ውስጥ ብዙ ማንነት እንዳሉ ማሳያ ነው" በማለት አንሸዋሮና አንከዋሮ፣ ቀንሶና ደምሮ፣ አብዝቶና አባዝቶ ይዋሻል፥ ወትሮም አባይ መቅጠፍ ልምዱ ነው። ለዚህ ቅጥፈቱ ማጣቀሻ አለኝ ያለበትን ሐዲስ እስቲ እንመልከት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 18
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ ፍጥረትን ሲፈጥርና ፍጥረቱን ፈጥሮ በጨረሰ ጊዜ፦ "ረሒምም፦ "ይህ ቦታ እኔ ከቆራጮች በአንተ እጠበቃለው" አለች፥ አሏህም፦ "አዎ! ከአንቺ ጋር የቀጠለን እንድቀጥል የቆረጠን እንድቆርጥ አትፈልጊምን? አለ። እርሷም፦ "እፈልጋለው! ጌታ ሆይ! አለች፥ አሏህም፦ "ይህ ላንቺ ይሁን" አለ"። የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "ከፈቀዳችሁ፦ "ብትሽሾሙም በምድር ላይ ማበላሸትን ዝምድናችሁንም መቁረጥን ከጀላችሁን?" የሚለውን አንቀጽ አንብቡ!" አሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ اللَّهَ خَلَقَ الْخَلْقَ حَتَّى إِذَا فَرَغَ مِنْ خَلْقِهِ، قَالَتِ الرَّحِمُ هَذَا مَقَامُ الْعَائِذِ بِكَ مِنَ الْقَطِيعَةِ. قَالَ نَعَمْ أَمَا تَرْضَيْنَ أَنْ أَصِلَ مَنْ وَصَلَكِ. وَأَقْطَعَ مَنْ قَطَعَكِ. قَالَتْ بَلَى يَا رَبِّ. قَالَ فَهْوَ لَكِ ". قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " فَاقْرَءُوا إِنْ شِئْتُمْ {فَهَلْ عَسَيْتُمْ إِنْ تَوَلَّيْتُمْ أَنْ تُفْسِدُوا فِي الأَرْضِ وَتُقَطِّعُوا أَرْحَامَكُمْ}".
"አንድ ቃልን ለሁለት የተለያዩ ነገሮችን የሚለውን"two different things by the same word" አንድ ነገር አርጎ መውሰድ "Fallacy of equivocation" ነው። እዚህ ሐዲስ ማብቂያ ላይ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" "ረሒም" رَّحِم የተባለችው ማን እንደሆነች ለማመልከት ይህንን የቁርኣን አንቀጽ ጠቅሰዋል፦
47፥22 *ብትሽሾሙም በምድር ላይ ማበላሸትን "ዝምድናችሁንም" መቁረጥን ከጀላችሁን?* فَهَلْ عَسَيْتُمْ إِن تَوَلَّيْتُمْ أَن تُفْسِدُوا فِي الْأَرْضِ وَتُقَطِّعُوا أَرْحَامَكُمْ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዘመዶች" ለሚለው የገባው ቃል "አርሓም" أَرْحَام ሲሆን "ረሒም" رَّحِم ማለትም "ዘመድ" ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፦
60፥3 *"ዘመዶቻችሁም" እና ልጆቻችሁም በትንሣኤ ቀን አይጠቅሟችሁም"*። لَن تَنفَعَكُمْ أَرْحَامُكُمْ وَلَا أَوْلَادُكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
4፥1 *"ያንንም በእርሱ የምትጠያየቁበትን አላህን እና "ዝምድናዎችንም" ከመቁረጥ ተጠንቀቁ"*፡፡ አላህ በእናንተ ላይ ተጠባባቂ ነውና፡፡ وَاتَّقُوا اللَّهَ الَّذِي تَسَاءَلُونَ بِهِ وَالْأَرْحَامَ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَيْكُمْ رَقِيبًا
ሲቀጥል በአንስታይ መደብ "ቃለት" قَالَتْ ማለትም "አለች" የሚለው ቃል እና "ለኪ" لَكِ ማለትም "ለአንቺ" የሚለው ቃል በራሱ አሏህን እንደማያመላክቱ አመላካች ናቸው። የሴት ማኅፀን እራሱ በነጠላ "ረሒም" رَّحِم በብዜት "አርሓም" أَرْحَام ይባላል፦
3፥6 *"እርሱ ያ በማሕጸኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው"*፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ
13፥8 አላህ ሴት ሁሉ የምታረግዘውን እና ማኅፀኖችም የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም ያውቃል"*፡፡ اللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَحْمِلُ كُلُّ أُنثَىٰ وَمَا تَغِيضُ الْأَرْحَامُ وَمَا تَزْدَادُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
12፥64 *"እርሱም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነው"* وَهُوَ أَرْحَمُ الرَّاحِمِينَ
አምላካችን አሏህ እጅግ በጣም አዛኝ ነው፥ እርሱም፦ "እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ" ብሎናል፦
2፥160 *"እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ"*፡፡ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
2፥163 *"አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፥ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ እርሱ እጅግ በጣም ሩኅሩህ አዛኝ ነው"*፡፡ وَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ لَّا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الرَّحْمَـٰنُ الرَّحِيمُ
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "አዛኝ" ለሚለው የገባው ቃል "አር-ረሒም" الرَّحِيم ነው። ዐቃቤ ክርስትና አንቶንይ ሮጀርስ፦ "አንደኛው አሏህ ሌላውን አሏህ ስለሚያናግረው በአንድ መለኮት ውስጥ ብዙ ማንነት እንዳሉ ማሳያ ነው" በማለት አንሸዋሮና አንከዋሮ፣ ቀንሶና ደምሮ፣ አብዝቶና አባዝቶ ይዋሻል፥ ወትሮም አባይ መቅጠፍ ልምዱ ነው። ለዚህ ቅጥፈቱ ማጣቀሻ አለኝ ያለበትን ሐዲስ እስቲ እንመልከት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 18
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ ፍጥረትን ሲፈጥርና ፍጥረቱን ፈጥሮ በጨረሰ ጊዜ፦ "ረሒምም፦ "ይህ ቦታ እኔ ከቆራጮች በአንተ እጠበቃለው" አለች፥ አሏህም፦ "አዎ! ከአንቺ ጋር የቀጠለን እንድቀጥል የቆረጠን እንድቆርጥ አትፈልጊምን? አለ። እርሷም፦ "እፈልጋለው! ጌታ ሆይ! አለች፥ አሏህም፦ "ይህ ላንቺ ይሁን" አለ"። የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "ከፈቀዳችሁ፦ "ብትሽሾሙም በምድር ላይ ማበላሸትን ዝምድናችሁንም መቁረጥን ከጀላችሁን?" የሚለውን አንቀጽ አንብቡ!" አሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ اللَّهَ خَلَقَ الْخَلْقَ حَتَّى إِذَا فَرَغَ مِنْ خَلْقِهِ، قَالَتِ الرَّحِمُ هَذَا مَقَامُ الْعَائِذِ بِكَ مِنَ الْقَطِيعَةِ. قَالَ نَعَمْ أَمَا تَرْضَيْنَ أَنْ أَصِلَ مَنْ وَصَلَكِ. وَأَقْطَعَ مَنْ قَطَعَكِ. قَالَتْ بَلَى يَا رَبِّ. قَالَ فَهْوَ لَكِ ". قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " فَاقْرَءُوا إِنْ شِئْتُمْ {فَهَلْ عَسَيْتُمْ إِنْ تَوَلَّيْتُمْ أَنْ تُفْسِدُوا فِي الأَرْضِ وَتُقَطِّعُوا أَرْحَامَكُمْ}".
"አንድ ቃልን ለሁለት የተለያዩ ነገሮችን የሚለውን"two different things by the same word" አንድ ነገር አርጎ መውሰድ "Fallacy of equivocation" ነው። እዚህ ሐዲስ ማብቂያ ላይ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" "ረሒም" رَّحِم የተባለችው ማን እንደሆነች ለማመልከት ይህንን የቁርኣን አንቀጽ ጠቅሰዋል፦
47፥22 *ብትሽሾሙም በምድር ላይ ማበላሸትን "ዝምድናችሁንም" መቁረጥን ከጀላችሁን?* فَهَلْ عَسَيْتُمْ إِن تَوَلَّيْتُمْ أَن تُفْسِدُوا فِي الْأَرْضِ وَتُقَطِّعُوا أَرْحَامَكُمْ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዘመዶች" ለሚለው የገባው ቃል "አርሓም" أَرْحَام ሲሆን "ረሒም" رَّحِم ማለትም "ዘመድ" ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፦
60፥3 *"ዘመዶቻችሁም" እና ልጆቻችሁም በትንሣኤ ቀን አይጠቅሟችሁም"*። لَن تَنفَعَكُمْ أَرْحَامُكُمْ وَلَا أَوْلَادُكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
4፥1 *"ያንንም በእርሱ የምትጠያየቁበትን አላህን እና "ዝምድናዎችንም" ከመቁረጥ ተጠንቀቁ"*፡፡ አላህ በእናንተ ላይ ተጠባባቂ ነውና፡፡ وَاتَّقُوا اللَّهَ الَّذِي تَسَاءَلُونَ بِهِ وَالْأَرْحَامَ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَيْكُمْ رَقِيبًا
ሲቀጥል በአንስታይ መደብ "ቃለት" قَالَتْ ማለትም "አለች" የሚለው ቃል እና "ለኪ" لَكِ ማለትም "ለአንቺ" የሚለው ቃል በራሱ አሏህን እንደማያመላክቱ አመላካች ናቸው። የሴት ማኅፀን እራሱ በነጠላ "ረሒም" رَّحِم በብዜት "አርሓም" أَرْحَام ይባላል፦
3፥6 *"እርሱ ያ በማሕጸኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው"*፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ
13፥8 አላህ ሴት ሁሉ የምታረግዘውን እና ማኅፀኖችም የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም ያውቃል"*፡፡ اللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَحْمِلُ كُلُّ أُنثَىٰ وَمَا تَغِيضُ الْأَرْحَامُ وَمَا تَزْدَادُ
"ረሒም" رَّحِم የሚለውን የማኅፀን ስሟን አምላካችን አሏህ እራሱ "አር-ረማን" الرَّحْمَـٰن ከሚለው ስሙ የጠራበት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 19
አቢ ሁራይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ረሒም የሚለው ቃል ከአር-ረሕማን የመጣ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ الرَّحِمَ سُجْنَةٌ مِنَ الرَّحْمَنِ،
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 27, ሐዲስ 13 ዐብዱ አር-ረሕማን እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አሏህም፦ "እኔ አሏህ ነኝ! እኔ አረ-ረሕማን ነኝ! እኔ ረሒም(ማኅፀን) ፈጠርኩኝ፥ ለእርሷ ከስሜ ስሟን አረባሁኝ። ማንም ከእርሷ ጋር የቀጠለ እኔም ከእርሱ ጋር እቀጥላለው፥ ማንም ከእርሷ ጋር ያቋረጠ እኔም ከእርሱ ጋር አቋርጣለው"*። فَقَالَ عَبْدُ الرَّحْمَنِ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " قَالَ اللَّهُ أَنَا اللَّهُ وَأَنَا الرَّحْمَنُ خَلَقْتُ الرَّحِمَ وَشَقَقْتُ لَهَا مِنَ اسْمِي فَمَنْ وَصَلَهَا وَصَلْتُهُ وَمَنْ قَطَعَهَا بَتَتُّهُ "
እዚህ ሐዲስ ላይ "አረባሁኝ" ለሚለው የገባ ቃል "ሸቀቅቱ" شَقَقْتُ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። "ኢሽቲቃቅ" اِشْتِقَاق የሚለው ቃል "ኢሽተቀ" اِشْتَقَّ ማለትም "አረባ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "እርባታ"derivation" ወይም "ሥርወ-ቃል"etymology" ማለት ነው። ኢሽቲቃቅ በሁለት ዐበይት ጎራ ይመደባል፥ እርሱም "ኢሽቲቃቁል ከቢር" اِشْتِقَاق ٱلْكَبِير እና "ኢሽቲቃቁ አስ-ሶጊር" اِشْتِقَاق ٱلْصَغِر ነው።
1ኛ. "ኢሽቲቃቁል ከቢር"
"ከቢር" كَبِير ማለት "ትልቅ" ማለት ሲሆን አንድ ቃል ከግስ መደብ ሲረባ ነው፥ ይህ ትልቁ እርባታ ነው። ለምሳሌ፦ "ቀውል" قَوْل የሚል ቃል "ቃለ" قَالَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው።
2ኛ. "ኢሽቲቃቁ አስ-ሶጊር"
"ሶጊር" صَغِر ማለት "ትንሽ" ማለት ሲሆን አንድ ቃል ከስም መደብ ሲረባ ነው፥ ይህ ትንሹ እርባታ ነው። ለምሳሌ፦ "ዘመድ" እና "ማኅፀን" የሚሉ ቃላት የያዘው "ረሒም" رَّحِم እራሱ "አር-ረማን" الرَّحْمَـٰن ከሚለው መርባቱ ይህንን ያሳያል።
ስለዚህ "ረሒም" رَّحِم የተባሉት የእናት ማኅፀን እና ዘመድ አዛኞች ናቸው፥ ከእነዚህ አዛኞች መቁረጥ የአሏህ እዝነት ያስቆርጣል መቀጠል የአሏህ እዝነት ያስቀጥላል። ነቢያችንም"ﷺ" ለዓለማት እዝነት ስለተላኩ "ረሒም" رَّحِيم ተብለዋል፥ ቅሉ ግን እነዚህ ሁሉ አዛኞች የተባሉት አሏህ አዛኝ በተባለበት ስሌትና ቀመር አይደለም። የአሏህ የእዝነቱ ጥልቀትና ስፋት፥ ምጥቀትና ልቀት ከሌሎች እዝነት ይለያል፥ አምላካችን አሏህ ከአዛኞች ሁሉ የበለጠ አዛኝ ነው፦
9፥128 *”ከራሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን ላይ ርኅሩኅ "አዛኝ" የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ”*፡፡ لَقَدْ جَاءَكُمْ رَسُولٌ مِّنْ أَنفُسِكُمْ عَزِيزٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ حَرِيصٌ عَلَيْكُم بِالْمُؤْمِنِينَ رَءُوفٌ رَّحِيمٌ
12፥64 *"እርሱም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነው"* وَهُوَ أَرْحَمُ الرَّاحِمِينَ
21፥83 አዩብንም ጌታውን «እኔ መከራ አገኘኝ *አንተም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነህ» ሲል በተጣራ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَأَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُ أَنِّي مَسَّنِيَ الضُّرُّ وَأَنتَ أَرْحَمُ الرَّاحِمِينَ
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 19
አቢ ሁራይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ረሒም የሚለው ቃል ከአር-ረሕማን የመጣ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ الرَّحِمَ سُجْنَةٌ مِنَ الرَّحْمَنِ،
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 27, ሐዲስ 13 ዐብዱ አር-ረሕማን እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አሏህም፦ "እኔ አሏህ ነኝ! እኔ አረ-ረሕማን ነኝ! እኔ ረሒም(ማኅፀን) ፈጠርኩኝ፥ ለእርሷ ከስሜ ስሟን አረባሁኝ። ማንም ከእርሷ ጋር የቀጠለ እኔም ከእርሱ ጋር እቀጥላለው፥ ማንም ከእርሷ ጋር ያቋረጠ እኔም ከእርሱ ጋር አቋርጣለው"*። فَقَالَ عَبْدُ الرَّحْمَنِ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " قَالَ اللَّهُ أَنَا اللَّهُ وَأَنَا الرَّحْمَنُ خَلَقْتُ الرَّحِمَ وَشَقَقْتُ لَهَا مِنَ اسْمِي فَمَنْ وَصَلَهَا وَصَلْتُهُ وَمَنْ قَطَعَهَا بَتَتُّهُ "
እዚህ ሐዲስ ላይ "አረባሁኝ" ለሚለው የገባ ቃል "ሸቀቅቱ" شَقَقْتُ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። "ኢሽቲቃቅ" اِشْتِقَاق የሚለው ቃል "ኢሽተቀ" اِشْتَقَّ ማለትም "አረባ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "እርባታ"derivation" ወይም "ሥርወ-ቃል"etymology" ማለት ነው። ኢሽቲቃቅ በሁለት ዐበይት ጎራ ይመደባል፥ እርሱም "ኢሽቲቃቁል ከቢር" اِشْتِقَاق ٱلْكَبِير እና "ኢሽቲቃቁ አስ-ሶጊር" اِشْتِقَاق ٱلْصَغِر ነው።
1ኛ. "ኢሽቲቃቁል ከቢር"
"ከቢር" كَبِير ማለት "ትልቅ" ማለት ሲሆን አንድ ቃል ከግስ መደብ ሲረባ ነው፥ ይህ ትልቁ እርባታ ነው። ለምሳሌ፦ "ቀውል" قَوْل የሚል ቃል "ቃለ" قَالَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው።
2ኛ. "ኢሽቲቃቁ አስ-ሶጊር"
"ሶጊር" صَغِر ማለት "ትንሽ" ማለት ሲሆን አንድ ቃል ከስም መደብ ሲረባ ነው፥ ይህ ትንሹ እርባታ ነው። ለምሳሌ፦ "ዘመድ" እና "ማኅፀን" የሚሉ ቃላት የያዘው "ረሒም" رَّحِم እራሱ "አር-ረማን" الرَّحْمَـٰن ከሚለው መርባቱ ይህንን ያሳያል።
ስለዚህ "ረሒም" رَّحِم የተባሉት የእናት ማኅፀን እና ዘመድ አዛኞች ናቸው፥ ከእነዚህ አዛኞች መቁረጥ የአሏህ እዝነት ያስቆርጣል መቀጠል የአሏህ እዝነት ያስቀጥላል። ነቢያችንም"ﷺ" ለዓለማት እዝነት ስለተላኩ "ረሒም" رَّحِيم ተብለዋል፥ ቅሉ ግን እነዚህ ሁሉ አዛኞች የተባሉት አሏህ አዛኝ በተባለበት ስሌትና ቀመር አይደለም። የአሏህ የእዝነቱ ጥልቀትና ስፋት፥ ምጥቀትና ልቀት ከሌሎች እዝነት ይለያል፥ አምላካችን አሏህ ከአዛኞች ሁሉ የበለጠ አዛኝ ነው፦
9፥128 *”ከራሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን ላይ ርኅሩኅ "አዛኝ" የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ”*፡፡ لَقَدْ جَاءَكُمْ رَسُولٌ مِّنْ أَنفُسِكُمْ عَزِيزٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ حَرِيصٌ عَلَيْكُم بِالْمُؤْمِنِينَ رَءُوفٌ رَّحِيمٌ
12፥64 *"እርሱም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነው"* وَهُوَ أَرْحَمُ الرَّاحِمِينَ
21፥83 አዩብንም ጌታውን «እኔ መከራ አገኘኝ *አንተም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነህ» ሲል በተጣራ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَأَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُ أَنِّي مَسَّنِيَ الضُّرُّ وَأَنتَ أَرْحَمُ الرَّاحِمِينَ
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መሢሑ አድ-ደጃል
መሢሑ አድ-ደጃል ባለ አንድ ዓይን ነው፥ ዓይኑ የታበሰ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 129
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ደጃል ዓይኑ የታበሰ ነው፤ በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ ከዚያም “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” الدَّجَّالُ مَمْسُوحُ الْعَيْنِ مَكْتُوبٌ بَيْنَ عَيْنَيْهِ كَافِرٌ ” . ثُمَّ تَهَجَّاهَا ك ف ر ” يَقْرَؤُهُ كُلُّ مُسْلِمٍ ”
“የታበሰ” ለሚለው ቃል የገባው “መምሡሑ” مَمْسُوحُ ሲሆን ቁርኣን ላይ “ማበስ” ለሚለው የስም መደብ “መሥሕ” مَسْح በሚል መጥቷል፦
38፥33 «በእኔ ላይ መልሷት» አለ አጋዶችዋንና አንገቶችዋንም *ማበስ* ያዘ፡፡ رُدُّوهَا عَلَىَّ ۖ فَطَفِقَ مَسْحًۢا بِٱلسُّوقِ وَٱلْأَعْنَاقِ
በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ “ካፊር” كَافِر ማለት “ከሃዲ” ማለት ሲሆን “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል፤ “ከፈረ” كَفَرَ ማለት “ካደ” ማለት ነው፤ “ፋ” ف በሸዳ ተሽዲድ ስናረጋት ደግሞ “ከፍፈረ” كَفَّرَ ሲሆን “ሸፈነ” ማለት ነው፤ “ካፉር” كَافُور ማለት “የተሸፈነ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በጀነት ለበጎ አድራጊዎች መበረዣዋ “ካፉር” ተብላለች፦
76፥5 በጎ አድራጊዎች መበረዣዋ *ካፉር* ከኾነች ጠጅ ይጠጣሉ፡፡ إِنَّ ٱلْأَبْرَارَ يَشْرَبُونَ مِن كَأْسٍۢ كَانَ مِزَاجُهَا كَافُورًا
“አድ-ደጃል” الدَّجَّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “አጭበረበረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አጭበርባሪ” ወይም “ሐሳዌ” ማለት ነው። ዋናው ደጃል “መሢሑ አድ-ደጃል” ማለት “ሐሳዌ መሢሕ” ማለት ነው። አሜሪካ ባለ አንድ ዶላሯ ላይ ያለው ባለ አንድ ዓይን ፒራሚድ የደጃል ምልክት ነው፥ በግብጽ አባት ኦስሪስ መለኮት ሲሆን ከእናት አይሲስ ሰው ከሆነች ጋር ተጋብተው አምላክ እና ሰው የሆነ ልጅ ሆረስ ተወለደ ይላሉ። ሆረስ የሚጠበቀው የዓለማችን ሐሳዌ መሢሕ ነው። ባለ አንድ ዓይን ከግብጽ ፒራሚዱ ጋር ያለው ግንኙነት ትልቅ ነው። በቀይ ያሰመርኩበትን ምልክቶች እዩት!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
መሢሑ አድ-ደጃል ባለ አንድ ዓይን ነው፥ ዓይኑ የታበሰ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 129
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ደጃል ዓይኑ የታበሰ ነው፤ በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ ከዚያም “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” الدَّجَّالُ مَمْسُوحُ الْعَيْنِ مَكْتُوبٌ بَيْنَ عَيْنَيْهِ كَافِرٌ ” . ثُمَّ تَهَجَّاهَا ك ف ر ” يَقْرَؤُهُ كُلُّ مُسْلِمٍ ”
“የታበሰ” ለሚለው ቃል የገባው “መምሡሑ” مَمْسُوحُ ሲሆን ቁርኣን ላይ “ማበስ” ለሚለው የስም መደብ “መሥሕ” مَسْح በሚል መጥቷል፦
38፥33 «በእኔ ላይ መልሷት» አለ አጋዶችዋንና አንገቶችዋንም *ማበስ* ያዘ፡፡ رُدُّوهَا عَلَىَّ ۖ فَطَفِقَ مَسْحًۢا بِٱلسُّوقِ وَٱلْأَعْنَاقِ
በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ “ካፊር” كَافِر ማለት “ከሃዲ” ማለት ሲሆን “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል፤ “ከፈረ” كَفَرَ ማለት “ካደ” ማለት ነው፤ “ፋ” ف በሸዳ ተሽዲድ ስናረጋት ደግሞ “ከፍፈረ” كَفَّرَ ሲሆን “ሸፈነ” ማለት ነው፤ “ካፉር” كَافُور ማለት “የተሸፈነ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በጀነት ለበጎ አድራጊዎች መበረዣዋ “ካፉር” ተብላለች፦
76፥5 በጎ አድራጊዎች መበረዣዋ *ካፉር* ከኾነች ጠጅ ይጠጣሉ፡፡ إِنَّ ٱلْأَبْرَارَ يَشْرَبُونَ مِن كَأْسٍۢ كَانَ مِزَاجُهَا كَافُورًا
“አድ-ደጃል” الدَّجَّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “አጭበረበረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አጭበርባሪ” ወይም “ሐሳዌ” ማለት ነው። ዋናው ደጃል “መሢሑ አድ-ደጃል” ማለት “ሐሳዌ መሢሕ” ማለት ነው። አሜሪካ ባለ አንድ ዶላሯ ላይ ያለው ባለ አንድ ዓይን ፒራሚድ የደጃል ምልክት ነው፥ በግብጽ አባት ኦስሪስ መለኮት ሲሆን ከእናት አይሲስ ሰው ከሆነች ጋር ተጋብተው አምላክ እና ሰው የሆነ ልጅ ሆረስ ተወለደ ይላሉ። ሆረስ የሚጠበቀው የዓለማችን ሐሳዌ መሢሕ ነው። ባለ አንድ ዓይን ከግብጽ ፒራሚዱ ጋር ያለው ግንኙነት ትልቅ ነው። በቀይ ያሰመርኩበትን ምልክቶች እዩት!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ኢብሊሥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
15፥32 *"አላህም «ኢብሊሥ ሆይ! ከሰጋጆቹ ጋር የማትኾን ለአንተ ምን ምክንያት አለህ» አለው"*፡፡ قَالَ يَا إِبْلِيسُ مَا لَكَ أَلَّا تَكُونَ مَعَ السَّاجِدِينَ
“ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል "በለሠ" بَلَسَ ማለትም "ተስፋ ቆረጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተስፋ የቆረጠ" ማለት ነው፦
30፥12 *"ሰዓቲቱም በምትቆምበት ቀን አመጸኞች "ጭጭ ይላሉ"*፡፡ وَيَوْمَ تَقُومُ السَّاعَةُ يُبْلِسُ الْمُجْرِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ፦ "ጭጭ ይላሉ" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ዩብሊሡ" يُبْلِسُ ሲሆን የወደፊት ግስ ነው፥ "ተስፋ ይቆርጣሉ" ማለት ነው። "ሙብሊሥ" مُبْلِس ማለት "ተስፋ ቆራጭ" ማለት ሲሆን የሙብሊሥ ብዙ ቁጥር "ሙብሊሡን" مُبْلِسُون ነው፦
23፥77 *በእነርሱም ላይ የብርቱ ቅጣት ባለቤት የኾነ ደጃፍን በከፈትንባቸው ጊዜ እነርሱ ያን ጊዜ በእርሱ "ተስፋ ቆራጮች" ናቸው*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا فَتَحْنَا عَلَيْهِم بَابًا ذَا عَذَابٍ شَدِيدٍ إِذَا هُمْ فِيهِ مُبْلِسُونَ
"ተስፋ ቆራጮች" ለሚለው የገባው ቃል "ሙብሊሡን" مُبْلِسُون መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። "ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል 11 ጊዜ በ 11 ቦታ ከጂን ለሆነ ፍጡር የተሰጠ የግብር ስም ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፥ *ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። “ጂኒ” جِنِّيّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጂን” جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው፥ ኢብሊሥ ተፈጥሮው ከጂን ነው። ይህ ማንነት ጌታውን አሏህን አልታዘዝም በማለት ከአሏህ ትእዛዝ ወጣ፥ ከአሏህ ትእዛዝ ሲወጣ የአሏህ እዝነት ሲለየው ከአሏህ እዝነት ተስፋ ቆረጠ አሏህም "ኢብሊሥ" إِبْلِيس አለው፦
15፥32 *"አላህም «ኢብሊሥ ሆይ! ከሰጋጆቹ ጋር የማትኾን ለአንተ ምን ምክንያት አለህ» አለው"*፡፡ قَالَ يَا إِبْلِيسُ مَا لَكَ أَلَّا تَكُونَ مَعَ السَّاجِدِينَ
ከዚያ ከአሏህ ራሕመት ተባረረ፥ “ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شَّطَنَ ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከአላህ ራሕመት “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፦
7፥13 *"ከእርሷ ውረድ! በእርሷ ውስጥ ልትኮራ አይገባህምና፡፡ ውጣም አንተ ከወራዶቹ ነህና አለው"*፡፡ قَالَ فَاهْبِطْ مِنْهَا فَمَا يَكُونُ لَكَ أَن تَتَكَبَّرَ فِيهَا فَاخْرُجْ إِنَّكَ مِنَ الصَّاغِرِينَ
“ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው። “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የግብር ስም እንጂ የተጽውዖ ስም አይደለም፥ ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
አደም እና ሐዋን ያሳሳተ እና በጌታው ላይ ያመጸው ኢብሊሥ ዋና ሸይጧን ሲሆን የተጸውዖ ስሙ በቁርኣን እና በሶሒሕ ሐዲስ አልተገለጸም። ይህ ዋናው ሸይጧን የትንሳኤ ቀን፦ “ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፥ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፥ ስለዚህ አትውቀሱኝ! እራሳችሁን ውቀሱ!” ይላል፦
14፥22 *ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን፦ «አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፥ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ። አፈረስኩባችሁም፥ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ ግን ጠራኋችሁ፥ ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ! እራሳችሁን ውቀሱ! እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፥ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፥ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው» ይላቸዋል*። وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ስለዚህ ለምንሠራው መጥፎ ሥራ ኢብሊሥን ተጠያቂ ማድረግ አንችልም፥ ሸይጧን ለእኛ ግልጽ ጠላት ነው። እርሱ የሚያጠቃን በእርምጃዎቹ ነው። አላህ ከኢብሊሥ፣ ከእርምጃዎቹ እና ከሰራዊቱ ይጠብቀን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
15፥32 *"አላህም «ኢብሊሥ ሆይ! ከሰጋጆቹ ጋር የማትኾን ለአንተ ምን ምክንያት አለህ» አለው"*፡፡ قَالَ يَا إِبْلِيسُ مَا لَكَ أَلَّا تَكُونَ مَعَ السَّاجِدِينَ
“ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል "በለሠ" بَلَسَ ማለትም "ተስፋ ቆረጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተስፋ የቆረጠ" ማለት ነው፦
30፥12 *"ሰዓቲቱም በምትቆምበት ቀን አመጸኞች "ጭጭ ይላሉ"*፡፡ وَيَوْمَ تَقُومُ السَّاعَةُ يُبْلِسُ الْمُجْرِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ፦ "ጭጭ ይላሉ" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ዩብሊሡ" يُبْلِسُ ሲሆን የወደፊት ግስ ነው፥ "ተስፋ ይቆርጣሉ" ማለት ነው። "ሙብሊሥ" مُبْلِس ማለት "ተስፋ ቆራጭ" ማለት ሲሆን የሙብሊሥ ብዙ ቁጥር "ሙብሊሡን" مُبْلِسُون ነው፦
23፥77 *በእነርሱም ላይ የብርቱ ቅጣት ባለቤት የኾነ ደጃፍን በከፈትንባቸው ጊዜ እነርሱ ያን ጊዜ በእርሱ "ተስፋ ቆራጮች" ናቸው*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا فَتَحْنَا عَلَيْهِم بَابًا ذَا عَذَابٍ شَدِيدٍ إِذَا هُمْ فِيهِ مُبْلِسُونَ
"ተስፋ ቆራጮች" ለሚለው የገባው ቃል "ሙብሊሡን" مُبْلِسُون መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። "ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል 11 ጊዜ በ 11 ቦታ ከጂን ለሆነ ፍጡር የተሰጠ የግብር ስም ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፥ *ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። “ጂኒ” جِنِّيّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጂን” جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው፥ ኢብሊሥ ተፈጥሮው ከጂን ነው። ይህ ማንነት ጌታውን አሏህን አልታዘዝም በማለት ከአሏህ ትእዛዝ ወጣ፥ ከአሏህ ትእዛዝ ሲወጣ የአሏህ እዝነት ሲለየው ከአሏህ እዝነት ተስፋ ቆረጠ አሏህም "ኢብሊሥ" إِبْلِيس አለው፦
15፥32 *"አላህም «ኢብሊሥ ሆይ! ከሰጋጆቹ ጋር የማትኾን ለአንተ ምን ምክንያት አለህ» አለው"*፡፡ قَالَ يَا إِبْلِيسُ مَا لَكَ أَلَّا تَكُونَ مَعَ السَّاجِدِينَ
ከዚያ ከአሏህ ራሕመት ተባረረ፥ “ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شَّطَنَ ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከአላህ ራሕመት “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፦
7፥13 *"ከእርሷ ውረድ! በእርሷ ውስጥ ልትኮራ አይገባህምና፡፡ ውጣም አንተ ከወራዶቹ ነህና አለው"*፡፡ قَالَ فَاهْبِطْ مِنْهَا فَمَا يَكُونُ لَكَ أَن تَتَكَبَّرَ فِيهَا فَاخْرُجْ إِنَّكَ مِنَ الصَّاغِرِينَ
“ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው። “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የግብር ስም እንጂ የተጽውዖ ስም አይደለም፥ ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
አደም እና ሐዋን ያሳሳተ እና በጌታው ላይ ያመጸው ኢብሊሥ ዋና ሸይጧን ሲሆን የተጸውዖ ስሙ በቁርኣን እና በሶሒሕ ሐዲስ አልተገለጸም። ይህ ዋናው ሸይጧን የትንሳኤ ቀን፦ “ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፥ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፥ ስለዚህ አትውቀሱኝ! እራሳችሁን ውቀሱ!” ይላል፦
14፥22 *ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን፦ «አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፥ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ። አፈረስኩባችሁም፥ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ ግን ጠራኋችሁ፥ ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ! እራሳችሁን ውቀሱ! እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፥ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፥ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው» ይላቸዋል*። وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ስለዚህ ለምንሠራው መጥፎ ሥራ ኢብሊሥን ተጠያቂ ማድረግ አንችልም፥ ሸይጧን ለእኛ ግልጽ ጠላት ነው። እርሱ የሚያጠቃን በእርምጃዎቹ ነው። አላህ ከኢብሊሥ፣ ከእርምጃዎቹ እና ከሰራዊቱ ይጠብቀን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ማሊክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥26 *በል፡- «የንግሥና "ባለቤት" የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፋለህ"*፡፡ قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَن تَشَاءُ وَتَنزِعُ الْمُلْكَ مِمَّن تَشَاءُ
አምላካችን አሏህ "ማሊክ" مَالِك ተብሏል፥ "ማሊክ" مَالِك ማለት "ባለቤት"owner" ማለት ሲሆን በእርግጥም እርሱ የፍርዱ ቀን "ባለቤት" ነው፦
1፥4 *"የፍርዱ ቀን "ባለቤት" ለኾነው"*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማሊክ" مَالِك የሚለውን ቃል የሐፍሥ ቂራኣት “ሚም” م ፈትሓህ ያ ስኩን “ማ” مَا በሚል ሪዋያህ ሁለት ሐረካህ መድ ስቦ “ማሊክ” مَالِك ብሎ ሲቀራው፥ የወርሽ ቂራኣት ደግሞ “ሚም” م ፈትሓህ “መ” مَ በሚል ሪዋያህ አንድ ሐረካህ ስቦ “መሊክ” مَلِك ተብሎ ይቀራዋል። አምላካችን አሏህ የንግሥና ባለቤት ነው፦
3፥26 *በል፡- «የንግሥና "ባለቤት" የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፋለህ"*፡፡ قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَن تَشَاءُ وَتَنزِعُ الْمُلْكَ مِمَّن تَشَاءُ
አሏህ ለሚሻው ሰው የሚሰጠው ንግሥና እና የራሱ ንግሥና ይለያያል፥ አሏህ በንግሥናው ተጋሪ የለውም። እርሱ ንጉሥ የተባለው ፍጡራን በተባሉበት ስሌትና ቀመር አይደለም፥ በሰማያት፣ በምድር፣ በመካከላቸው ያለ ንግሥና የእርሱ ብቻ ነው። እንዲሁ እርሱ "ባለቤት" የተባለበት ሰው "ባለቤት" በተባለበት ሒሳብ አይደለም፥ አሏህ ሰውን በእንስሳ ላይ "ባለቤት" እንዲሆን ፈጥሮታል፦
36፥71 *”እኛ እጆቻችን ከሠሩት ለእነርሱ እንስሳዎችን መፍጠራችንን አያውቁምን? እነርሱም ለእርሷ ባለ መብቶች ናቸው”*፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا أَنَّا خَلَقْنَا لَهُم مِّمَّا عَمِلَتْ أَيْدِينَا أَنْعَامًا فَهُمْ لَهَا مَالِكُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ባለ መብቶች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ማሊኩን” مَالِكُون ሲሆን “ማሊክ” مَالِك ለሚለው ቃል ብዜት ነው። አንድ ስም ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ አሳብና ትርጉም እንደሌለው ዕሙር ነው፥ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጉም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ እሙን ነው። መታየት ያለበት ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብ፣ የአንቀጹን ምህዋር፣ አውታርና ምህዳር እንደሆነ ቅቡል ነው። ለምሳሌ ከአሥራ ዘጠኝ የጀሀነም ዘበኞች አንዱ እና የእነርሱ አለቃ የተጸውዖ ስሙ "ማሊክ" مَالِك ነው፦
43፥77 *«ማሊክ ሆይ! ጌታህ በእኛ ላይ በሞት ይፍረድ፡፡» እያሉ ይጣራሉም፡፡ «እናንተ በቅጣቱ ውስጥ ዘላለም ነዋሪዎች ናችሁ» ይላቸዋል*፡፡ وَنَادَوْا يَا مَالِكُ لِيَقْضِ عَلَيْنَا رَبُّكَ ۖ قَالَ إِنَّكُم مَّاكِثُونَ
ሚሽነሪዎች፦ "ማሊክ አሏህ ነው፥ የእሳት ሰዎች አሏህን "ጌታህ" ማለታቸው አሏህ ጌታ አለው" በማለት "ኢየሱስ አምላክ አለው" ለሚለው ሙግታችን የእከክልኝ ልከክልህ ተዋናይ በመሆን ተውኔት ይተውናሉ።
፨ ሲጀመር የእሳት ሰዎች፦ "ጌታህ" እያሉ የሚጠይቁት ከአሥራ ዘጠኝ የጀሀም ዘበኞች አንዱ እና የእነርሱ አለቃ የሆነውን ማሊክን ብቻ ሳይሆን ሌሎችን የጀሀነም ዘበኞችን የሆኑትን መላእክትን ጭምር ነው፦
40፥49 *"እነዚያም በእሳት ውሰጥ ያሉት ለገሀነም ዘበኞች «"ጌታችሁን" ለምኑልን፥ ከእኛ ላይ ከቅጣቱ አንድን ቀን ያቃልልን» ይላሉ"*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ فِي النَّارِ لِخَزَنَةِ جَهَنَّمَ ادْعُوا رَبَّكُمْ يُخَفِّفْ عَنَّا يَوْمًا مِّنَ الْعَذَابِ
ልብ አድርግ የእሳት ሰዎች ማሊክን "ጌታህ" ባሉበት ሒሳብ የጀሀነም ዘበኞችን "ጌታችሁ" ብለዋል፣ የእሳት ሰዎች ማሊክን በጠየቁበት ስሌት የጀሀነም ዘበኞችን ጠይቀዋል፣ ማሊክ ለእሳት ሰዎች በመለሰበት ቀመር የእሳት ዘበኞች ለእሳት ሰዎች መልሰዋል፦
43፥77 *«እናንተ በቅጣቱ ውስጥ ዘላለም ነዋሪዎች ናችሁ» ይላቸዋል*፡፡ قَالَ إِنَّكُم مَّاكِثُونَ
40፥50 *«እንግዲያውስ ጸልዩ! የከሓዲዎችም ጸሎት በከንቱ እንጂ አይደለም» ይሏቸዋል*፡፡ قَالُوا فَادْعُوا ۗ وَمَا دُعَاءُ الْكَافِرِينَ إِلَّا فِي ضَلَالٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥26 *በል፡- «የንግሥና "ባለቤት" የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፋለህ"*፡፡ قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَن تَشَاءُ وَتَنزِعُ الْمُلْكَ مِمَّن تَشَاءُ
አምላካችን አሏህ "ማሊክ" مَالِك ተብሏል፥ "ማሊክ" مَالِك ማለት "ባለቤት"owner" ማለት ሲሆን በእርግጥም እርሱ የፍርዱ ቀን "ባለቤት" ነው፦
1፥4 *"የፍርዱ ቀን "ባለቤት" ለኾነው"*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማሊክ" مَالِك የሚለውን ቃል የሐፍሥ ቂራኣት “ሚም” م ፈትሓህ ያ ስኩን “ማ” مَا በሚል ሪዋያህ ሁለት ሐረካህ መድ ስቦ “ማሊክ” مَالِك ብሎ ሲቀራው፥ የወርሽ ቂራኣት ደግሞ “ሚም” م ፈትሓህ “መ” مَ በሚል ሪዋያህ አንድ ሐረካህ ስቦ “መሊክ” مَلِك ተብሎ ይቀራዋል። አምላካችን አሏህ የንግሥና ባለቤት ነው፦
3፥26 *በል፡- «የንግሥና "ባለቤት" የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፋለህ"*፡፡ قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَن تَشَاءُ وَتَنزِعُ الْمُلْكَ مِمَّن تَشَاءُ
አሏህ ለሚሻው ሰው የሚሰጠው ንግሥና እና የራሱ ንግሥና ይለያያል፥ አሏህ በንግሥናው ተጋሪ የለውም። እርሱ ንጉሥ የተባለው ፍጡራን በተባሉበት ስሌትና ቀመር አይደለም፥ በሰማያት፣ በምድር፣ በመካከላቸው ያለ ንግሥና የእርሱ ብቻ ነው። እንዲሁ እርሱ "ባለቤት" የተባለበት ሰው "ባለቤት" በተባለበት ሒሳብ አይደለም፥ አሏህ ሰውን በእንስሳ ላይ "ባለቤት" እንዲሆን ፈጥሮታል፦
36፥71 *”እኛ እጆቻችን ከሠሩት ለእነርሱ እንስሳዎችን መፍጠራችንን አያውቁምን? እነርሱም ለእርሷ ባለ መብቶች ናቸው”*፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا أَنَّا خَلَقْنَا لَهُم مِّمَّا عَمِلَتْ أَيْدِينَا أَنْعَامًا فَهُمْ لَهَا مَالِكُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ባለ መብቶች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ማሊኩን” مَالِكُون ሲሆን “ማሊክ” مَالِك ለሚለው ቃል ብዜት ነው። አንድ ስም ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ አሳብና ትርጉም እንደሌለው ዕሙር ነው፥ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጉም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ እሙን ነው። መታየት ያለበት ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብ፣ የአንቀጹን ምህዋር፣ አውታርና ምህዳር እንደሆነ ቅቡል ነው። ለምሳሌ ከአሥራ ዘጠኝ የጀሀነም ዘበኞች አንዱ እና የእነርሱ አለቃ የተጸውዖ ስሙ "ማሊክ" مَالِك ነው፦
43፥77 *«ማሊክ ሆይ! ጌታህ በእኛ ላይ በሞት ይፍረድ፡፡» እያሉ ይጣራሉም፡፡ «እናንተ በቅጣቱ ውስጥ ዘላለም ነዋሪዎች ናችሁ» ይላቸዋል*፡፡ وَنَادَوْا يَا مَالِكُ لِيَقْضِ عَلَيْنَا رَبُّكَ ۖ قَالَ إِنَّكُم مَّاكِثُونَ
ሚሽነሪዎች፦ "ማሊክ አሏህ ነው፥ የእሳት ሰዎች አሏህን "ጌታህ" ማለታቸው አሏህ ጌታ አለው" በማለት "ኢየሱስ አምላክ አለው" ለሚለው ሙግታችን የእከክልኝ ልከክልህ ተዋናይ በመሆን ተውኔት ይተውናሉ።
፨ ሲጀመር የእሳት ሰዎች፦ "ጌታህ" እያሉ የሚጠይቁት ከአሥራ ዘጠኝ የጀሀም ዘበኞች አንዱ እና የእነርሱ አለቃ የሆነውን ማሊክን ብቻ ሳይሆን ሌሎችን የጀሀነም ዘበኞችን የሆኑትን መላእክትን ጭምር ነው፦
40፥49 *"እነዚያም በእሳት ውሰጥ ያሉት ለገሀነም ዘበኞች «"ጌታችሁን" ለምኑልን፥ ከእኛ ላይ ከቅጣቱ አንድን ቀን ያቃልልን» ይላሉ"*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ فِي النَّارِ لِخَزَنَةِ جَهَنَّمَ ادْعُوا رَبَّكُمْ يُخَفِّفْ عَنَّا يَوْمًا مِّنَ الْعَذَابِ
ልብ አድርግ የእሳት ሰዎች ማሊክን "ጌታህ" ባሉበት ሒሳብ የጀሀነም ዘበኞችን "ጌታችሁ" ብለዋል፣ የእሳት ሰዎች ማሊክን በጠየቁበት ስሌት የጀሀነም ዘበኞችን ጠይቀዋል፣ ማሊክ ለእሳት ሰዎች በመለሰበት ቀመር የእሳት ዘበኞች ለእሳት ሰዎች መልሰዋል፦
43፥77 *«እናንተ በቅጣቱ ውስጥ ዘላለም ነዋሪዎች ናችሁ» ይላቸዋል*፡፡ قَالَ إِنَّكُم مَّاكِثُونَ
40፥50 *«እንግዲያውስ ጸልዩ! የከሓዲዎችም ጸሎት በከንቱ እንጂ አይደለም» ይሏቸዋል*፡፡ قَالُوا فَادْعُوا ۗ وَمَا دُعَاءُ الْكَافِرِينَ إِلَّا فِي ضَلَالٍ
፨ ሲቀጥል ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የእሳት ሰዎች "ማሊክ" ያሉት የእሳት ዘበኛ የሆነውን መልአክ እንደሆነ በጂብሪል አማካኝነት ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59 , ሐዲስ 47
ሠሙራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“በሌሊት ላይ ሁለት ሰዎች ወደ እኔ ሲመጡ አየሁኝ፥ ከእነርሱ አንዱ(ጂብሪል) እንዲህ አለ፦ "ያ እሳት የሚያይዝ “ማሊክ” ሲሆን “የእሳት ዘበኛ” ነው፥ እኔ ጂብሪል ነኝ። ይህ ሚካኢል ነው"*። عَنْ سَمُرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " رَأَيْتُ اللَّيْلَةَ رَجُلَيْنِ أَتَيَانِي قَالاَ الَّذِي يُوقِدُ النَّارَ مَالِكٌ خَازِنُ النَّارِ، وَأَنَا جِبْرِيلُ، وَهَذَا مِيكَائِيلُ ".
ምን ትፈልጋላችሁ? ማሊክ የእሳት ዘበኛ መሆኑ ከታወቀ ዘንዳ ማሊክ ከአሥራ ዘጠኝ የእሳትንም ዘበኞች አንዱ ነው፥ የእሳትንም ዘበኞች መላእክት ሲሆኑ በቁጥር አሥራ ዘጠኝ ናቸው። ከእነርሱ መካከል የልኡካኑ ቡድን አለቃ ማሊክ ነው፥ እነዚህ መላእክት ጨካኞች እና ኃይለኞች የኾኑ መላእክት ሲሆኑ አሏህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፥ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ፦
74፥30 *"በእርሷም ላይ አሥራ ዘጠኝ ዘበኞች አሉባት"*፡፡ عَلَيْهَا تِسْعَةَ عَشَرَ
74፥31 *"የእሳትንም ዘበኞች መላእክት እንጅ ሌላ አላደረግንም"*፡፡ وَمَا جَعَلْنَا أَصْحَابَ النَّارِ إِلَّا مَلَائِكَةً
66፥6 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! መቀጣጠያዋ ሰዎች እና ደንጋዮች ከኾነች እሳት እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን ጠብቁ! በእርሷ ላይ ጨካኞች እና ኃይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ አላህን ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፥ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
፨ ሢሰልስ በሴማዊ ፎኔሺያን “ሞለክ” מֹלֶךְ የሚለው ስም በዕብራይስጥ “መለክ” מֶלֶךְ የሚባል ሲሆን “ንጉሥ” ማለት ነው፥ ከነዓናውያን እና አሞናውያን ጣዖት አድርገው ላመለኩት ስም ሆኖ አገልግሏል። ይህ ጣዖት ከነዓናውያን እና አሞናውያን በእሳት እንዳይቀጣቸው የበኩር ልጃቸው በሄኖም ሸለቆ ላይ “ቶፌት” תָּפְתֶּה ማለትም "የእሳት ምድጃ” ሠርተው መስዋዕት ያቀርቡለት፣ ይሰግዱለት እና ያመልኩት ነበር፦
ዘሌዋውያን 18፥21 *"ከዘርህም “ለሞሎክ” לַמֹּ֑לֶךְ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ"*።
ዘሌዋውያን 20፥2 *"ማናቸውም ሰው ዘሩን “ለሞሎክ” לַמֹּ֖לֶךְ ቢሰጥ ፈጽሞ ይገደል"*።
አሞጽ 5፥26 *ለራሳችሁም የሠራችኋቸውን ምስሎች፥ “የእናንተ ሞሎክን” מַלְכְּכֶ֔ם ድንኳን እና የአምላካችሁን የሬፋን ኮከብ አነሣችሁ*።
አሞጽ 5፥26 ላይ “ሞለክ” מֹלֶךְ ተብሎ የተቀመጠውን ግሪክ ሰፕቱአጀንት”LXX” ላይ “ባሲለዩስ” βασιλεύς ነው፥ ትርጉሙም “ንጉሥ” ማለት ነው። ሞሎክ ወይም ሞለክ በዕብራይስጥም “መለክ” מֶ֖לֶךְ ተብሏል፦
ኢሳይያስ 30፥33 ከቀድሞም ጀምሮ ቶፌት(የማቃጣያ ስፍራ) ተዘጋጅታለች፥ "ለንጉሥም" ተበጅታለች"*። כִּֽי־עָר֤וּךְ מֵֽאֶתְמוּל֙ תָּפְתֶּ֔ה גַּם־ [הוּא כ] (הִ֛יא ק) לַמֶּ֥לֶךְ הוּכָ֖ן הֶעְמִ֣יק
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንጉሥ" ለሚለው የገባው ቃል “መለክ” מֶלֶךְ ሲሆን ለሞሎክ የገባ ቃል ነው። ልብ አድርግ “መለክ” מֶלֶךְ የሚለው ቃል እና ትርጉሙ አንድ ነው ማለት ቃሉ እና ትርጉሙ የወከለው አሳብ አንድ ነው ማለት አይደለም፥ ምክንያቱም “መለክ” מֶלֶךְ የሚለው ስም ለጣዖት ስም ሆኖ ቢያገለግልም ለፈጣሪ ግን የባሕርይ ስም ሆኖ ተገልፃል። ታዲያ ፈጣሪ የከነዓናውያን እና የአሞናውያን ጣዖት ነውን? "ነው" እንደማትሉኝ ግልፅ ነው፥ ፈጣሪ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር “መለክ” מֶלֶךְ ማለትም “ንጉሥ” ነው። እርሱ ታላቅ ንጉሥ ነው፦
መዝሙር 74፥12 *ያህዌህ ግን ከዓለም አስቀድሞ “ንጉሥ” מֶ֖לֶךְ ነው"*።
መዝሙር 95፥3 *ያህዌህ ታላቅ አምላክ ነውና፥ በአማልክትም ሁሉ ላይ ታላቅ “ንጉሥ” מֶ֖לֶךְ ነውና*።
ያህዌህ “መለክ” מֶ֖לֶךְ ስለተባለ እና ጣዖቱ “መለክ” מֶ֖לֶךְ ስለተባለ ያህዌህ ጣዖቱ ነውን? "አይ ያህዌህ “መለክ” የተባለበት እና ጣዖቱ “መለክ” በተባለበት ስሌት አይደለም" ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም የሙግት ነጥብ በዚህ መልክ እና ልክ ተረዱት!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59 , ሐዲስ 47
ሠሙራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“በሌሊት ላይ ሁለት ሰዎች ወደ እኔ ሲመጡ አየሁኝ፥ ከእነርሱ አንዱ(ጂብሪል) እንዲህ አለ፦ "ያ እሳት የሚያይዝ “ማሊክ” ሲሆን “የእሳት ዘበኛ” ነው፥ እኔ ጂብሪል ነኝ። ይህ ሚካኢል ነው"*። عَنْ سَمُرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " رَأَيْتُ اللَّيْلَةَ رَجُلَيْنِ أَتَيَانِي قَالاَ الَّذِي يُوقِدُ النَّارَ مَالِكٌ خَازِنُ النَّارِ، وَأَنَا جِبْرِيلُ، وَهَذَا مِيكَائِيلُ ".
ምን ትፈልጋላችሁ? ማሊክ የእሳት ዘበኛ መሆኑ ከታወቀ ዘንዳ ማሊክ ከአሥራ ዘጠኝ የእሳትንም ዘበኞች አንዱ ነው፥ የእሳትንም ዘበኞች መላእክት ሲሆኑ በቁጥር አሥራ ዘጠኝ ናቸው። ከእነርሱ መካከል የልኡካኑ ቡድን አለቃ ማሊክ ነው፥ እነዚህ መላእክት ጨካኞች እና ኃይለኞች የኾኑ መላእክት ሲሆኑ አሏህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፥ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ፦
74፥30 *"በእርሷም ላይ አሥራ ዘጠኝ ዘበኞች አሉባት"*፡፡ عَلَيْهَا تِسْعَةَ عَشَرَ
74፥31 *"የእሳትንም ዘበኞች መላእክት እንጅ ሌላ አላደረግንም"*፡፡ وَمَا جَعَلْنَا أَصْحَابَ النَّارِ إِلَّا مَلَائِكَةً
66፥6 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! መቀጣጠያዋ ሰዎች እና ደንጋዮች ከኾነች እሳት እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን ጠብቁ! በእርሷ ላይ ጨካኞች እና ኃይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ አላህን ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፥ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
፨ ሢሰልስ በሴማዊ ፎኔሺያን “ሞለክ” מֹלֶךְ የሚለው ስም በዕብራይስጥ “መለክ” מֶלֶךְ የሚባል ሲሆን “ንጉሥ” ማለት ነው፥ ከነዓናውያን እና አሞናውያን ጣዖት አድርገው ላመለኩት ስም ሆኖ አገልግሏል። ይህ ጣዖት ከነዓናውያን እና አሞናውያን በእሳት እንዳይቀጣቸው የበኩር ልጃቸው በሄኖም ሸለቆ ላይ “ቶፌት” תָּפְתֶּה ማለትም "የእሳት ምድጃ” ሠርተው መስዋዕት ያቀርቡለት፣ ይሰግዱለት እና ያመልኩት ነበር፦
ዘሌዋውያን 18፥21 *"ከዘርህም “ለሞሎክ” לַמֹּ֑לֶךְ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ"*።
ዘሌዋውያን 20፥2 *"ማናቸውም ሰው ዘሩን “ለሞሎክ” לַמֹּ֖לֶךְ ቢሰጥ ፈጽሞ ይገደል"*።
አሞጽ 5፥26 *ለራሳችሁም የሠራችኋቸውን ምስሎች፥ “የእናንተ ሞሎክን” מַלְכְּכֶ֔ם ድንኳን እና የአምላካችሁን የሬፋን ኮከብ አነሣችሁ*።
አሞጽ 5፥26 ላይ “ሞለክ” מֹלֶךְ ተብሎ የተቀመጠውን ግሪክ ሰፕቱአጀንት”LXX” ላይ “ባሲለዩስ” βασιλεύς ነው፥ ትርጉሙም “ንጉሥ” ማለት ነው። ሞሎክ ወይም ሞለክ በዕብራይስጥም “መለክ” מֶ֖לֶךְ ተብሏል፦
ኢሳይያስ 30፥33 ከቀድሞም ጀምሮ ቶፌት(የማቃጣያ ስፍራ) ተዘጋጅታለች፥ "ለንጉሥም" ተበጅታለች"*። כִּֽי־עָר֤וּךְ מֵֽאֶתְמוּל֙ תָּפְתֶּ֔ה גַּם־ [הוּא כ] (הִ֛יא ק) לַמֶּ֥לֶךְ הוּכָ֖ן הֶעְמִ֣יק
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንጉሥ" ለሚለው የገባው ቃል “መለክ” מֶלֶךְ ሲሆን ለሞሎክ የገባ ቃል ነው። ልብ አድርግ “መለክ” מֶלֶךְ የሚለው ቃል እና ትርጉሙ አንድ ነው ማለት ቃሉ እና ትርጉሙ የወከለው አሳብ አንድ ነው ማለት አይደለም፥ ምክንያቱም “መለክ” מֶלֶךְ የሚለው ስም ለጣዖት ስም ሆኖ ቢያገለግልም ለፈጣሪ ግን የባሕርይ ስም ሆኖ ተገልፃል። ታዲያ ፈጣሪ የከነዓናውያን እና የአሞናውያን ጣዖት ነውን? "ነው" እንደማትሉኝ ግልፅ ነው፥ ፈጣሪ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር “መለክ” מֶלֶךְ ማለትም “ንጉሥ” ነው። እርሱ ታላቅ ንጉሥ ነው፦
መዝሙር 74፥12 *ያህዌህ ግን ከዓለም አስቀድሞ “ንጉሥ” מֶ֖לֶךְ ነው"*።
መዝሙር 95፥3 *ያህዌህ ታላቅ አምላክ ነውና፥ በአማልክትም ሁሉ ላይ ታላቅ “ንጉሥ” מֶ֖לֶךְ ነውና*።
ያህዌህ “መለክ” מֶ֖לֶךְ ስለተባለ እና ጣዖቱ “መለክ” מֶ֖לֶךְ ስለተባለ ያህዌህ ጣዖቱ ነውን? "አይ ያህዌህ “መለክ” የተባለበት እና ጣዖቱ “መለክ” በተባለበት ስሌት አይደለም" ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም የሙግት ነጥብ በዚህ መልክ እና ልክ ተረዱት!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፍልስጥኤም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥251 *"በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፥ ዳውድም ጃሉትን ገደለ"*፡፡ فَهَزَمُوهُم بِإِذْنِ اللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُودُ جَالُوتَ
"ፊልሥጢን" فِلَسْطِين ማለት "ፍልስጥኤም" ማለት ሲሆን በአንድ ወቅት የፍሊሥጢን ንጉሥ "ጃሉት" جَالُوت ማለትም "ጎልያድ" እና ሠራዊቱ ከጧሉት ማለትም ከሳኦል ሠራዊት ተዋግተዋል፦
2፥249 *ጧሉትም በሠራዊቱ ታጅቦ በወጣ ጊዜ፡- «አላህ በወንዝ ፈታኛችሁ ነው፥ ከርሱም የጠጣ ሰው ከእኔ አይደለም፡፡ ያልቀመሰውም ሰው በእጁ መዝገንን የዘገነ ሰው ብቻ ሲቀር እርሱ ከእኔ ነው» አለ፡፡ ከእነርሱም ጥቂቶች ሲቀሩ ከርሱ ጠጡ፡፡ እርሱ እና እነዚያም ከእርሱ ጋር ያመኑት ወንዙን ባለፉት ጊዜ፡- «ጃሎትን እና ሠራዊቱን በመዋጋት ለኛ ዛሬ ችሎታ የለንም» አሉት፡፡ እነዚያ እነርሱ አላህን ተገናኝዎች መኾናቸው የሚያረጋግጡት፡- «ከጥቂት ጭፍራ በአላህ ፈቃድ ብዙን ጭፍራ ያሸነፈች ብዙ ናት፤ አላህም ከታጋሾች ጋር ነው» አሉ*፡፡ فَلَمَّا فَصَلَ طَالُوتُ بِالْجُنُودِ قَالَ إِنَّ اللَّهَ مُبْتَلِيكُم بِنَهَرٍ فَمَن شَرِبَ مِنْهُ فَلَيْسَ مِنِّي وَمَن لَّمْ يَطْعَمْهُ فَإِنَّهُ مِنِّي إِلَّا مَنِ اغْتَرَفَ غُرْفَةً بِيَدِهِ ۚ فَشَرِبُوا مِنْهُ إِلَّا قَلِيلًا مِّنْهُمْ ۚ فَلَمَّا جَاوَزَهُ هُوَ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ قَالُوا لَا طَاقَةَ لَنَا الْيَوْمَ بِجَالُوتَ وَجُنُودِهِ ۚ قَالَ الَّذِينَ يَظُنُّونَ أَنَّهُم مُّلَاقُو اللَّهِ كَم مِّن فِئَةٍ قَلِيلَةٍ غَلَبَتْ فِئَةً كَثِيرَةً بِإِذْنِ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ مَعَ الصَّابِرِينَ
ከዚያም በጦርነቱ ተፋልመው ተስፋ በቆረጡ ጊዜ ዳውድ ጃሉትን ገሎታል፦
2፥250 *ለጃሉት እና ለሠራዊቱ በተሰለፉም ጊዜ፡- «ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ ትዕግስትን አንቧቧ፤ ጫማዎቻችንንም አደላድል፤ በከሓዲያን ሕዝቦችም ላይ እርዳን» አሉ፡፡ وَلَمَّا بَرَزُوا لِجَالُوتَ وَجُنُودِهِ قَالُوا رَبَّنَا أَفْرِغْ عَلَيْنَا صَبْرًا وَثَبِّتْ أَقْدَامَنَا وَانصُرْنَا عَلَى الْقَوْمِ الْكَافِرِينَ
2፥251 *"በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፥ ዳውድም ጃሉትን ገደለ"*፡፡ فَهَزَمُوهُم بِإِذْنِ اللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُودُ جَالُوتَ
ቁርኣን ላይ ስለ ፍልስጥኤማውያን የሚናገረው እነዚህ አናቅጽ ላይ ነው። ሚሽነሪዎች፦ "ፍልስጥኤማውያን ፍልስጥኤም የምትባል አገር የላቸውም" እያሉ ባላነበቡት ነገር ይዘባርቃሉ። ፈጣሪ እስራኤልን ከግብጽ ምድር እንዳወጣ ሁሉ በጥንት ጊዜ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር አውጥቶ የራሳቸው ግዛት ሰቷቸዋል፦
አሞጽ 9፥7 እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ *ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?*
ኢዮኤል 3፥4 ጢሮስና ሲዶና *የፍልስጥኤምም ግዛት ሁሉ ሆይ*፥ ከእናንተ ጋር ለእኔ ምን አለኝ? በውኑ ብድራትን ትመልሱልኛላችሁን?
"የፍልስጥኤምም ግዛት" የሚለው ይሰመርበት። ፍልስጥኤም ግዛት ከነበረች ለምን መብቷ አይከበረም? እስራኤላውያን ቦታቸው መጥተው ሰፈሩባቸው እንጂ ጥንትም ቢሆን የእስራኤል ቅም አያት አብርሃም ከከላዳውያን ኡር በፍልስጥኤም ምድር ብዙ ቀን እንግዳ ሆኖ ተቀምጧል፦
ዘፍጥረት 21፥34 *"አብርሃምም በፍልስጥኤም ምድር ብዙ ቀን እንግዳ ሆኖ ተቀመጠ"*።
ፍልስጥኤም መጤ ሳትሆን የራሷ ምድር ስለሆነ "በፍልስጥኤም ምድር" የሚል ኃይለ-ቃል ተጽፏል። ባይብል ላይ ብዙ ቦታ "የፍልስጥኤም ምድር" እያለ ይናገራል፦
ኤርምያስ 25፥20 የተደባለቀውንም ሕዝብ ሁሉ፥ የዖፅ ምድር ነገሥታትንም ሁሉ፥ *የፍልስጥኤም ምድር ነገሥታትንም ሁሉ አስቀሎናንም ጋዛንም አቃሮንንም የአዞጦንንም ቅሬታ"*።
ዘጸአት 13፥17 እንዲህም ሆነ ፈርዖን ሕዝቡን በለቀቀ ጊዜ፥ ምንም ቅርብ ቢሆን እግዚአብሔር *በፍልስጥኤማውያን ምድር* መንገድ አልመራቸውም።
ፍልስጥኤማውያን የራሳቸው አገር አላቸው፥ እስራኤላውያን የሰፈሩበት ከነዓን ሁሉ ሳይቀር የፍልስጥኤማውያን ምድር ነው፦
2ኛ ነገሥት 8፥2 ሴቲቱም ተነሥታ እንደ እግዚአብሔር ሰው ቃል አደረገች፤ ከቤተ ሰብዋም ጋር ሄዳ *"በፍልስጥኤም አገር ሰባት ዓመት ተቀመጠች"*።
ሶፎንያስ 2፥5 *"የፍልስጥኤማውያን ምድር ከነዓን ሆይ"*፥ የእግዚአብሔር ቃል በአንተ ላይ ነው።
ዛሬ አገር እና ግዛት እንደሌላቸው እና መጤ እንደሆኑ ታይቶ እየተፈናቀሉ ነው፥ አሏህ ነስሩን ያቅርብላቸው! አሚን። ይህንን የምንለው ስለ ሐቅ እና ስለ ፍትሕ ነው፥ "ኢሥላም ሰም እና ወርቅ የያዘ ቅኔ ነው፥ ሰሙ ሐቅ ሲሆን ወርቁ ፍትሕ ነው" ስንል ዕውር ድንብ ጸለምተኛ ሙግት ይዘን ሳይሆን ጠቅሰንና አጣቅሰን በመሞገትና በመሟገት ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥251 *"በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፥ ዳውድም ጃሉትን ገደለ"*፡፡ فَهَزَمُوهُم بِإِذْنِ اللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُودُ جَالُوتَ
"ፊልሥጢን" فِلَسْطِين ማለት "ፍልስጥኤም" ማለት ሲሆን በአንድ ወቅት የፍሊሥጢን ንጉሥ "ጃሉት" جَالُوت ማለትም "ጎልያድ" እና ሠራዊቱ ከጧሉት ማለትም ከሳኦል ሠራዊት ተዋግተዋል፦
2፥249 *ጧሉትም በሠራዊቱ ታጅቦ በወጣ ጊዜ፡- «አላህ በወንዝ ፈታኛችሁ ነው፥ ከርሱም የጠጣ ሰው ከእኔ አይደለም፡፡ ያልቀመሰውም ሰው በእጁ መዝገንን የዘገነ ሰው ብቻ ሲቀር እርሱ ከእኔ ነው» አለ፡፡ ከእነርሱም ጥቂቶች ሲቀሩ ከርሱ ጠጡ፡፡ እርሱ እና እነዚያም ከእርሱ ጋር ያመኑት ወንዙን ባለፉት ጊዜ፡- «ጃሎትን እና ሠራዊቱን በመዋጋት ለኛ ዛሬ ችሎታ የለንም» አሉት፡፡ እነዚያ እነርሱ አላህን ተገናኝዎች መኾናቸው የሚያረጋግጡት፡- «ከጥቂት ጭፍራ በአላህ ፈቃድ ብዙን ጭፍራ ያሸነፈች ብዙ ናት፤ አላህም ከታጋሾች ጋር ነው» አሉ*፡፡ فَلَمَّا فَصَلَ طَالُوتُ بِالْجُنُودِ قَالَ إِنَّ اللَّهَ مُبْتَلِيكُم بِنَهَرٍ فَمَن شَرِبَ مِنْهُ فَلَيْسَ مِنِّي وَمَن لَّمْ يَطْعَمْهُ فَإِنَّهُ مِنِّي إِلَّا مَنِ اغْتَرَفَ غُرْفَةً بِيَدِهِ ۚ فَشَرِبُوا مِنْهُ إِلَّا قَلِيلًا مِّنْهُمْ ۚ فَلَمَّا جَاوَزَهُ هُوَ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ قَالُوا لَا طَاقَةَ لَنَا الْيَوْمَ بِجَالُوتَ وَجُنُودِهِ ۚ قَالَ الَّذِينَ يَظُنُّونَ أَنَّهُم مُّلَاقُو اللَّهِ كَم مِّن فِئَةٍ قَلِيلَةٍ غَلَبَتْ فِئَةً كَثِيرَةً بِإِذْنِ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ مَعَ الصَّابِرِينَ
ከዚያም በጦርነቱ ተፋልመው ተስፋ በቆረጡ ጊዜ ዳውድ ጃሉትን ገሎታል፦
2፥250 *ለጃሉት እና ለሠራዊቱ በተሰለፉም ጊዜ፡- «ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ ትዕግስትን አንቧቧ፤ ጫማዎቻችንንም አደላድል፤ በከሓዲያን ሕዝቦችም ላይ እርዳን» አሉ፡፡ وَلَمَّا بَرَزُوا لِجَالُوتَ وَجُنُودِهِ قَالُوا رَبَّنَا أَفْرِغْ عَلَيْنَا صَبْرًا وَثَبِّتْ أَقْدَامَنَا وَانصُرْنَا عَلَى الْقَوْمِ الْكَافِرِينَ
2፥251 *"በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፥ ዳውድም ጃሉትን ገደለ"*፡፡ فَهَزَمُوهُم بِإِذْنِ اللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُودُ جَالُوتَ
ቁርኣን ላይ ስለ ፍልስጥኤማውያን የሚናገረው እነዚህ አናቅጽ ላይ ነው። ሚሽነሪዎች፦ "ፍልስጥኤማውያን ፍልስጥኤም የምትባል አገር የላቸውም" እያሉ ባላነበቡት ነገር ይዘባርቃሉ። ፈጣሪ እስራኤልን ከግብጽ ምድር እንዳወጣ ሁሉ በጥንት ጊዜ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር አውጥቶ የራሳቸው ግዛት ሰቷቸዋል፦
አሞጽ 9፥7 እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ *ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?*
ኢዮኤል 3፥4 ጢሮስና ሲዶና *የፍልስጥኤምም ግዛት ሁሉ ሆይ*፥ ከእናንተ ጋር ለእኔ ምን አለኝ? በውኑ ብድራትን ትመልሱልኛላችሁን?
"የፍልስጥኤምም ግዛት" የሚለው ይሰመርበት። ፍልስጥኤም ግዛት ከነበረች ለምን መብቷ አይከበረም? እስራኤላውያን ቦታቸው መጥተው ሰፈሩባቸው እንጂ ጥንትም ቢሆን የእስራኤል ቅም አያት አብርሃም ከከላዳውያን ኡር በፍልስጥኤም ምድር ብዙ ቀን እንግዳ ሆኖ ተቀምጧል፦
ዘፍጥረት 21፥34 *"አብርሃምም በፍልስጥኤም ምድር ብዙ ቀን እንግዳ ሆኖ ተቀመጠ"*።
ፍልስጥኤም መጤ ሳትሆን የራሷ ምድር ስለሆነ "በፍልስጥኤም ምድር" የሚል ኃይለ-ቃል ተጽፏል። ባይብል ላይ ብዙ ቦታ "የፍልስጥኤም ምድር" እያለ ይናገራል፦
ኤርምያስ 25፥20 የተደባለቀውንም ሕዝብ ሁሉ፥ የዖፅ ምድር ነገሥታትንም ሁሉ፥ *የፍልስጥኤም ምድር ነገሥታትንም ሁሉ አስቀሎናንም ጋዛንም አቃሮንንም የአዞጦንንም ቅሬታ"*።
ዘጸአት 13፥17 እንዲህም ሆነ ፈርዖን ሕዝቡን በለቀቀ ጊዜ፥ ምንም ቅርብ ቢሆን እግዚአብሔር *በፍልስጥኤማውያን ምድር* መንገድ አልመራቸውም።
ፍልስጥኤማውያን የራሳቸው አገር አላቸው፥ እስራኤላውያን የሰፈሩበት ከነዓን ሁሉ ሳይቀር የፍልስጥኤማውያን ምድር ነው፦
2ኛ ነገሥት 8፥2 ሴቲቱም ተነሥታ እንደ እግዚአብሔር ሰው ቃል አደረገች፤ ከቤተ ሰብዋም ጋር ሄዳ *"በፍልስጥኤም አገር ሰባት ዓመት ተቀመጠች"*።
ሶፎንያስ 2፥5 *"የፍልስጥኤማውያን ምድር ከነዓን ሆይ"*፥ የእግዚአብሔር ቃል በአንተ ላይ ነው።
ዛሬ አገር እና ግዛት እንደሌላቸው እና መጤ እንደሆኑ ታይቶ እየተፈናቀሉ ነው፥ አሏህ ነስሩን ያቅርብላቸው! አሚን። ይህንን የምንለው ስለ ሐቅ እና ስለ ፍትሕ ነው፥ "ኢሥላም ሰም እና ወርቅ የያዘ ቅኔ ነው፥ ሰሙ ሐቅ ሲሆን ወርቁ ፍትሕ ነው" ስንል ዕውር ድንብ ጸለምተኛ ሙግት ይዘን ሳይሆን ጠቅሰንና አጣቅሰን በመሞገትና በመሟገት ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቅዳሴ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥30 *ጌታህ ለመላእክት፦ «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ! እነርሱም፦ «እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ "ለአንተም የምንቀድስ" ስንኾን በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?» አሉ፡፡ አላህም፦ «እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ» አላቸው*፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً ۖ قَالُوا أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ وَنَحْنُ نُسَبِّحُ بِحَمْدِكَ وَنُقَدِّسُ لَكَ ۖ قَالَ إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُونَ
ለአንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ተከታይ "ቅዳሴ" ማለት በግዕዝ፣ በእዝል እና በአራራይ ከ-"አሐዱ" እስከ "እትዉ በሠላም" የሚዜም ዜማ ማለት ነው፥ ይህ የተሳሳተ መቅድመ-መረዳት"presupposed understand" ነው። ያሬድ በ 527 ድኅረ-ልደት ግዕዝ፣ እዝል እና አራራይ የሚባሉትን ዜማ ከመድረሱ ከ 1200 ዓመት በፊት ቅዳሴ ነበረ፦
ኢሳይያስ 8፥13 *ነገር ግን የሠራዊት ጌታ ያህዌን "ቀድሱት!"* אֶת־יְהוָ֥ה צְבָאֹ֖ות אֹתֹ֣ו תַקְדִּ֑ישׁוּ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቀድሱ" ለሚለው የገባው የዕብራይስጡ ቃል "ተቅዲሡ" תַקְדִּ֑ישׁוּ ሲሆን "አመስግኑ" "አወድሱ" "አሞግሱ" "አሞካሹ" ማለት ነው። "ቅዳሴ" የሚለው የግዕዙ ቃል እራሱ "ቀደሰ" ማለትም "አመሰገነ" "አወደሰ" "አሞገሰ" "አሞካሸ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምስጋና" "ውዳሴ" "ሙገሳ" "ሙካሻ" ማለት ነው፥ ይህንን የቋንቋ ሙግት በቀላሉ ከተረዳን ዘንዳ መላእክት ለአሏህ፦ "ለአንተም የምንቀድስ" ሲሉ "ለአንተም የምናመሰግን" "የምናወድስ" "የምናሞግስ" "የምናሞካሽ" ማለታቸው እንጂ በግዕዝ፣ በእዝል እና በአራራይ የሚዜም ያሬዳዊ ዜማ "ለአንተም የምናዜም" ማለታቸው በፍጹም አይደለም፦
2፥30 *ጌታህ ለመላእክት፦ «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ! እነርሱም፦ «እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ "ለአንተም የምንቀድስ" ስንኾን በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?» አሉ፡፡ አላህም፦ «እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ» አላቸው*፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً ۖ قَالُوا أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ وَنَحْنُ نُسَبِّحُ بِحَمْدِكَ وَنُقَدِّسُ لَكَ ۖ قَالَ إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የምቀድስ" ለሚለው የገባው ቃል "ኑቀዲሡ" نُقَدِّسُ ሲሆን "የምናመሰግን" "የምናወድስ" "የማሞግስ" "የምናሞካሽ" ማለት ነው። እሩቅ ሳንሄድ "ቀዳሲ" ማለት "አመስጋኝ" "አወዳሽ" "አሞጋሽ" "አሞካሽ" ማለት ሲሆን "ቅዱስ" ማለት ደግሞ "ምስጉን" "ተመስጋኝ" "ተወዳሽ" "ተሞጋሽ" "ተሞካሽ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ "ምስጉን" "ተመስጋኝ" "ተወዳሽ" "ተሞጋሽ" "ተሞካሽ" ስለሆነ "አል-ቁዱሥ" الْقُدُّوس ተብሏል፦
62፥1 *"በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ ለአላህ ንጉሥ፣ "ቅዱስ"፣ አሸናፊ፣ ጥበበኛ ለኾነው ያሞግሳል"*፡፡ يُسَبِّحُ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ الْمَلِكِ الْقُدُّوسِ الْعَزِيزِ الْحَكِيمِ
የምስጋና ቦታ "መቅደስ" ሲባል "ማመስገኛ" "ማወደሻ" "ማሞገሻ" "ማሞካሻ" ማለት ነው፥ ለምሳሌ ሡለይማን የገነባው የማመስገኛ፣ የማወደሻ፣ የማሞገሻ እና የማሞካሻ ቤት “በይቱል መቅዲሥ” بَيْت الْمَقْدِس ተብሏል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1473
ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሡለይማን ኢብኑ ዳዉድ በይቱል መቅዲሥን ገንብቶ በጨረሰ ጊዜ አላህን ሦስት ነገሮች ጠይቋል። አንደኛ በፍርዱ የሚያስማማበትን ፍርድ ጠየቀ ያም ተሰጠው፣ ሁለተኛ ከእርሱ በኃላ ማንም የማይኖረውን ንግሥና፣ ሦስተኛ ሶላት ለማድረግ እንጂ ወደዚህ መሥጂድ የሚመጣውን ልክ እናቱ ስትወልደው ከኀጢአት ነጻ እንደሆነ እንዲሆን”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” لَمَّا فَرَغَ سُلَيْمَانُ بْنُ دَاوُدَ مِنْ بِنَاءِ بَيْتِ الْمَقْدِسِ سَأَلَ اللَّهَ ثَلاَثًا حُكْمًا يُصَادِفُ حُكْمَهُ وَمُلْكًا لاَ يَنْبَغِي لأَحَدٍ مِنْ بَعْدِهِ وَأَلاَّ يَأْتِيَ هَذَا الْمَسْجِدَ أَحَدٌ لاَ يُرِيدُ إِلاَّ الصَّلاَةَ فِيهِ إِلاَّ خَرَجَ مِنْ ذُنُوبِهِ كَيَوْمَ وَلَدَتْهُ أُمُّهُ
ለነቢያችን"ﷺ" ወሕይ መውረድ የጀመረው እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 610 ድኅረ-ልደት ሲሆን ያሬድ ደግሞ ግዕዝ፣ እዝል እና አራራይ የሚባሉትን ዜማ የደረሰው በ 527 ድኅረ-ልደት ነው፥ በሁለቱ መካከል የ 83 ዓመት ልዩነት ስላለ ነቢያችን"ﷺ" የቅዳሴን እሳቤ ከያሬድ የወሰዱት ለማስመሰል የተቃጣው ሙከራ በቋንቋ ሙግት ድባቅ ገብቷል። "ቅዳሴ የተጀመረው በያሬድ ነው" የሚለው ትርክት ፉርሽ ነው፥ አሁን ፊሽካው ተነፍቷል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥30 *ጌታህ ለመላእክት፦ «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ! እነርሱም፦ «እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ "ለአንተም የምንቀድስ" ስንኾን በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?» አሉ፡፡ አላህም፦ «እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ» አላቸው*፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً ۖ قَالُوا أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ وَنَحْنُ نُسَبِّحُ بِحَمْدِكَ وَنُقَدِّسُ لَكَ ۖ قَالَ إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُونَ
ለአንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ተከታይ "ቅዳሴ" ማለት በግዕዝ፣ በእዝል እና በአራራይ ከ-"አሐዱ" እስከ "እትዉ በሠላም" የሚዜም ዜማ ማለት ነው፥ ይህ የተሳሳተ መቅድመ-መረዳት"presupposed understand" ነው። ያሬድ በ 527 ድኅረ-ልደት ግዕዝ፣ እዝል እና አራራይ የሚባሉትን ዜማ ከመድረሱ ከ 1200 ዓመት በፊት ቅዳሴ ነበረ፦
ኢሳይያስ 8፥13 *ነገር ግን የሠራዊት ጌታ ያህዌን "ቀድሱት!"* אֶת־יְהוָ֥ה צְבָאֹ֖ות אֹתֹ֣ו תַקְדִּ֑ישׁוּ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቀድሱ" ለሚለው የገባው የዕብራይስጡ ቃል "ተቅዲሡ" תַקְדִּ֑ישׁוּ ሲሆን "አመስግኑ" "አወድሱ" "አሞግሱ" "አሞካሹ" ማለት ነው። "ቅዳሴ" የሚለው የግዕዙ ቃል እራሱ "ቀደሰ" ማለትም "አመሰገነ" "አወደሰ" "አሞገሰ" "አሞካሸ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምስጋና" "ውዳሴ" "ሙገሳ" "ሙካሻ" ማለት ነው፥ ይህንን የቋንቋ ሙግት በቀላሉ ከተረዳን ዘንዳ መላእክት ለአሏህ፦ "ለአንተም የምንቀድስ" ሲሉ "ለአንተም የምናመሰግን" "የምናወድስ" "የምናሞግስ" "የምናሞካሽ" ማለታቸው እንጂ በግዕዝ፣ በእዝል እና በአራራይ የሚዜም ያሬዳዊ ዜማ "ለአንተም የምናዜም" ማለታቸው በፍጹም አይደለም፦
2፥30 *ጌታህ ለመላእክት፦ «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ! እነርሱም፦ «እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ "ለአንተም የምንቀድስ" ስንኾን በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?» አሉ፡፡ አላህም፦ «እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ» አላቸው*፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً ۖ قَالُوا أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ وَنَحْنُ نُسَبِّحُ بِحَمْدِكَ وَنُقَدِّسُ لَكَ ۖ قَالَ إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የምቀድስ" ለሚለው የገባው ቃል "ኑቀዲሡ" نُقَدِّسُ ሲሆን "የምናመሰግን" "የምናወድስ" "የማሞግስ" "የምናሞካሽ" ማለት ነው። እሩቅ ሳንሄድ "ቀዳሲ" ማለት "አመስጋኝ" "አወዳሽ" "አሞጋሽ" "አሞካሽ" ማለት ሲሆን "ቅዱስ" ማለት ደግሞ "ምስጉን" "ተመስጋኝ" "ተወዳሽ" "ተሞጋሽ" "ተሞካሽ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ "ምስጉን" "ተመስጋኝ" "ተወዳሽ" "ተሞጋሽ" "ተሞካሽ" ስለሆነ "አል-ቁዱሥ" الْقُدُّوس ተብሏል፦
62፥1 *"በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ ለአላህ ንጉሥ፣ "ቅዱስ"፣ አሸናፊ፣ ጥበበኛ ለኾነው ያሞግሳል"*፡፡ يُسَبِّحُ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ الْمَلِكِ الْقُدُّوسِ الْعَزِيزِ الْحَكِيمِ
የምስጋና ቦታ "መቅደስ" ሲባል "ማመስገኛ" "ማወደሻ" "ማሞገሻ" "ማሞካሻ" ማለት ነው፥ ለምሳሌ ሡለይማን የገነባው የማመስገኛ፣ የማወደሻ፣ የማሞገሻ እና የማሞካሻ ቤት “በይቱል መቅዲሥ” بَيْت الْمَقْدِس ተብሏል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1473
ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሡለይማን ኢብኑ ዳዉድ በይቱል መቅዲሥን ገንብቶ በጨረሰ ጊዜ አላህን ሦስት ነገሮች ጠይቋል። አንደኛ በፍርዱ የሚያስማማበትን ፍርድ ጠየቀ ያም ተሰጠው፣ ሁለተኛ ከእርሱ በኃላ ማንም የማይኖረውን ንግሥና፣ ሦስተኛ ሶላት ለማድረግ እንጂ ወደዚህ መሥጂድ የሚመጣውን ልክ እናቱ ስትወልደው ከኀጢአት ነጻ እንደሆነ እንዲሆን”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” لَمَّا فَرَغَ سُلَيْمَانُ بْنُ دَاوُدَ مِنْ بِنَاءِ بَيْتِ الْمَقْدِسِ سَأَلَ اللَّهَ ثَلاَثًا حُكْمًا يُصَادِفُ حُكْمَهُ وَمُلْكًا لاَ يَنْبَغِي لأَحَدٍ مِنْ بَعْدِهِ وَأَلاَّ يَأْتِيَ هَذَا الْمَسْجِدَ أَحَدٌ لاَ يُرِيدُ إِلاَّ الصَّلاَةَ فِيهِ إِلاَّ خَرَجَ مِنْ ذُنُوبِهِ كَيَوْمَ وَلَدَتْهُ أُمُّهُ
ለነቢያችን"ﷺ" ወሕይ መውረድ የጀመረው እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 610 ድኅረ-ልደት ሲሆን ያሬድ ደግሞ ግዕዝ፣ እዝል እና አራራይ የሚባሉትን ዜማ የደረሰው በ 527 ድኅረ-ልደት ነው፥ በሁለቱ መካከል የ 83 ዓመት ልዩነት ስላለ ነቢያችን"ﷺ" የቅዳሴን እሳቤ ከያሬድ የወሰዱት ለማስመሰል የተቃጣው ሙከራ በቋንቋ ሙግት ድባቅ ገብቷል። "ቅዳሴ የተጀመረው በያሬድ ነው" የሚለው ትርክት ፉርሽ ነው፥ አሁን ፊሽካው ተነፍቷል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የመርየም ልጅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ
የኢትዮጵያ የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን በተለምዶ “ኢየሱስ ብቻ”only Jesus” የሚባሉት፦ “ኢየሱስ የማርያም ልጅ አይደለም” ይላሉ። ይህንን ስሑት ሙግት በስሙር ሙግት ለመመለስ ቅድሚያ ከቁርኣን እንነሳ፥ አምላካችን አላህ መሢሑን ኢየሱስን በ 23 ቦታ “ኢብኑ መርየም” ابْن مَرْيَم ማለትም “የመርየም ልጅ” ይለዋል። ለናሙና ያክል አንድ አንቀጽ እንመልከት፦
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ
“እናቱ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ልጅ የሚጠራው በአባቱ ስም የእከሊት ልጅ ሳይሆን የእከሌ ልጅ ነው፥ ነገር ግን ዒሣ አባት ስለሌለው በእናቱ ስም “የመርየም ልጅ” ይባላል። ባይብል ኢየሱስ የማርያም ልጅ መሆኑን ያስተባብላልን? እረ በፍጹም። ከዚያ ይልቅ ኢየሱስ የማርያም የማኅፀኗ ፍሬ ነው፥ ፅንሱም ከራሷ በታምር የተጸነሰ ነው፦
ሉቃስ 1፥42 አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ ፤የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው*።
ማቴዎስ 1፥20 *”ከእርስዋ” የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ*።
“ከእርስዋ የተፀነሰው” የሚለው ይሰመርበት። “ከ” የሚለው መስተዋድድ በራሱ ጽንሱ የራሷ ፍሬ መሆኑን ቁልጭ እና ፍንትው አርጎ ያሳያል። የእርሷ ፍሬ፣ የእርሷ ፅንስ ስለሆነ እና ከእርሷ ስለተወለደ ልጇ ነው፦
ሉቃስ 2፥7 የበኵር *ልጅዋንም ወለደች”*።
ማቴዎስ 1፥25 የበኩር *ልጅዋንም” እስክትወልድ ድረስ አላወቃትም*
የወንጌላት ጸሐፊያን ሆነ መልአኩ ማርያም የኢየሱስ እናት መሆኗን “እናቱ” በማለት በአገናዛቢ ዘርፍ ይናገራሉ፦
ሉቃስ 2፥33 ዮሴፍ እና *እናቱም* ስለ እርሱ በተባለው ነገር ይደነቁ ነበር።
ማቴዎስ 2፥11 ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን *ከእናቱ* ከማርያም ጋር አዩት።
ማቴዎስ 2፥13 ሕፃኑን እና *እናቱንም* ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ።
ማቴዎስ 2፥14 እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑን እና *እናቱን* በሌሊት ያዝ።
ኢየሱስም 81 ጊዜ እራሱን “የሰው ልጅ” እያለ ይጠራ እንደነበር በአራቱ ወንጌላት ዘገባ ተዘግቧል፥ እራሱን “የሰው ልጅ” ያለበት 30 ጊዜ ማቴዎስ ላይ፣ 14 ጊዜ ማርቆስ ላይ፣ 25 ጊዜ ሉቃስ ላይ እና 12 ጊዜ ዮሐንስ ላይ ሰፍሯል። በ 250 ድኅረ-ልደት በተገኘው የማቴዎስ ደንገል”papyrus” 1 ላይ 30 ጊዜ እራሱን “የሰው ልጅ” እያለ ይጠራ እንደነበር ጥናቶች ያመላክታሉ። “የ” መነሻ ቅጥያ ያለበት “ሰው” የሚለው ቃል ማርያምን የሚያመላክት ነው፥ “የሰው ልጅ” ሲል “”የማርያም ልጅ” ለማለት ነው። ኢየሱስ ስለራሱ በሦስተኛ መደብ “የሰው ልጅ” መሆኑን አበክሮና አዘክሮ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 5፥27 *”የሰው ልጅም” ስለ ሆነ ይፈርድ ዘንድ ሥልጣን ሰጠው*።
ማቴዎስ 11፥19 *”የሰው ልጅ” እየበላ እና እየጠጣ መጣ”*።
ኢየሱስ የሚያደርጋቸው በሙሉ ሥልጣን ከአምላኩ ተሰጥቶ ነው። ከማርያም ስለተፀነሰ የመራብ እና የመጠማት፥ የመብላት እና የመጠጣት ባሕርይ አለው። ወደ አፉ የበላውን እና የጠጣውን ደግሞ በሌላ መልኩ ከሰውነት ያስወግዳል፦
ማቴዎስ 15፥17 *ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?*
ወደ ሰማይ ካረገስ በኃላ? ጋረገ በኃላም እስጢፋኖስ በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ ያየው “የሰው ልጅ” የተባለውን ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥56 እነሆ፥ ሰማያት ተከፍተው *”የሰው ልጅም” በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ” አለ*።
ኢየሱስ “የሰው ልጅ” ነው ብሎ ማመን አንቀጸ-እምነት ነው፥ የክርስትና ሊሒቃን ሆኑ ሥነ-መለኮታውያን በዚህ ይስማማሉ፦
ዮሐንስ 9፥35 ኢየሱስም ወደ ውጭ እንዳወጡት ሰማ፥ ሲያገኘውም፦ *አንተ በሰው ልጅ ታምናለህን? አለው*። አዲስ ትርጉም
Jesus heard that they had thrown him out, and when he found him, he said, *”Do you believe in the Son of Man?”* (New International Version)
ግሪኩ፦ Ἤκουσεν Ἰησοῦς ὅτι ἐξέβαλον αὐτὸν ἔξω, καὶ εὑρὼν αὐτὸν εἶπεν Σὺ πιστεύεις εἰς τὸν υἱὸν τοῦ ἀνθρώπου
“ቶን ሁኦን ቶዩ አንትሮፓዩ” τὸν υἱὸν τοῦ ἀνθρώπου ማለት “የሰው ልጅ” ማለት ነው። “በሰው ልጅ” ታምናለህን? የሚለው በመቀየር “በእግዚአብሔር ልጅ” ታምናለህን? ብሎ መበረዝ ለምን አስፈለገ? ይህ ለሁሉም የክርስትና ክፍል የቤት ሥራ ነው። ዋና ነጥቡ ኢየሱስ ራሱ “በሰው ልጅ” ታምናለህን? ብሎ መጠየቁ በራሱ ኢየሱስን “የሰው ልጅ” ነው” ብሎ ማመን ዐቂዳህ ነው። የኢትዮጵያ የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን ኢየሱስ “የሰው ልጅ” መባሉ ሽሙጥና ለበጣ ነው ብለው ቢሉም እኛም ሙሥሊሞች ግን ኢየሱስ “የመርየም ልጅ” ነው” ብለን እናምናለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ
የኢትዮጵያ የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን በተለምዶ “ኢየሱስ ብቻ”only Jesus” የሚባሉት፦ “ኢየሱስ የማርያም ልጅ አይደለም” ይላሉ። ይህንን ስሑት ሙግት በስሙር ሙግት ለመመለስ ቅድሚያ ከቁርኣን እንነሳ፥ አምላካችን አላህ መሢሑን ኢየሱስን በ 23 ቦታ “ኢብኑ መርየም” ابْن مَرْيَم ማለትም “የመርየም ልጅ” ይለዋል። ለናሙና ያክል አንድ አንቀጽ እንመልከት፦
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ
“እናቱ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ልጅ የሚጠራው በአባቱ ስም የእከሊት ልጅ ሳይሆን የእከሌ ልጅ ነው፥ ነገር ግን ዒሣ አባት ስለሌለው በእናቱ ስም “የመርየም ልጅ” ይባላል። ባይብል ኢየሱስ የማርያም ልጅ መሆኑን ያስተባብላልን? እረ በፍጹም። ከዚያ ይልቅ ኢየሱስ የማርያም የማኅፀኗ ፍሬ ነው፥ ፅንሱም ከራሷ በታምር የተጸነሰ ነው፦
ሉቃስ 1፥42 አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ ፤የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው*።
ማቴዎስ 1፥20 *”ከእርስዋ” የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ*።
“ከእርስዋ የተፀነሰው” የሚለው ይሰመርበት። “ከ” የሚለው መስተዋድድ በራሱ ጽንሱ የራሷ ፍሬ መሆኑን ቁልጭ እና ፍንትው አርጎ ያሳያል። የእርሷ ፍሬ፣ የእርሷ ፅንስ ስለሆነ እና ከእርሷ ስለተወለደ ልጇ ነው፦
ሉቃስ 2፥7 የበኵር *ልጅዋንም ወለደች”*።
ማቴዎስ 1፥25 የበኩር *ልጅዋንም” እስክትወልድ ድረስ አላወቃትም*
የወንጌላት ጸሐፊያን ሆነ መልአኩ ማርያም የኢየሱስ እናት መሆኗን “እናቱ” በማለት በአገናዛቢ ዘርፍ ይናገራሉ፦
ሉቃስ 2፥33 ዮሴፍ እና *እናቱም* ስለ እርሱ በተባለው ነገር ይደነቁ ነበር።
ማቴዎስ 2፥11 ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን *ከእናቱ* ከማርያም ጋር አዩት።
ማቴዎስ 2፥13 ሕፃኑን እና *እናቱንም* ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ።
ማቴዎስ 2፥14 እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑን እና *እናቱን* በሌሊት ያዝ።
ኢየሱስም 81 ጊዜ እራሱን “የሰው ልጅ” እያለ ይጠራ እንደነበር በአራቱ ወንጌላት ዘገባ ተዘግቧል፥ እራሱን “የሰው ልጅ” ያለበት 30 ጊዜ ማቴዎስ ላይ፣ 14 ጊዜ ማርቆስ ላይ፣ 25 ጊዜ ሉቃስ ላይ እና 12 ጊዜ ዮሐንስ ላይ ሰፍሯል። በ 250 ድኅረ-ልደት በተገኘው የማቴዎስ ደንገል”papyrus” 1 ላይ 30 ጊዜ እራሱን “የሰው ልጅ” እያለ ይጠራ እንደነበር ጥናቶች ያመላክታሉ። “የ” መነሻ ቅጥያ ያለበት “ሰው” የሚለው ቃል ማርያምን የሚያመላክት ነው፥ “የሰው ልጅ” ሲል “”የማርያም ልጅ” ለማለት ነው። ኢየሱስ ስለራሱ በሦስተኛ መደብ “የሰው ልጅ” መሆኑን አበክሮና አዘክሮ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 5፥27 *”የሰው ልጅም” ስለ ሆነ ይፈርድ ዘንድ ሥልጣን ሰጠው*።
ማቴዎስ 11፥19 *”የሰው ልጅ” እየበላ እና እየጠጣ መጣ”*።
ኢየሱስ የሚያደርጋቸው በሙሉ ሥልጣን ከአምላኩ ተሰጥቶ ነው። ከማርያም ስለተፀነሰ የመራብ እና የመጠማት፥ የመብላት እና የመጠጣት ባሕርይ አለው። ወደ አፉ የበላውን እና የጠጣውን ደግሞ በሌላ መልኩ ከሰውነት ያስወግዳል፦
ማቴዎስ 15፥17 *ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?*
ወደ ሰማይ ካረገስ በኃላ? ጋረገ በኃላም እስጢፋኖስ በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ ያየው “የሰው ልጅ” የተባለውን ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥56 እነሆ፥ ሰማያት ተከፍተው *”የሰው ልጅም” በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ” አለ*።
ኢየሱስ “የሰው ልጅ” ነው ብሎ ማመን አንቀጸ-እምነት ነው፥ የክርስትና ሊሒቃን ሆኑ ሥነ-መለኮታውያን በዚህ ይስማማሉ፦
ዮሐንስ 9፥35 ኢየሱስም ወደ ውጭ እንዳወጡት ሰማ፥ ሲያገኘውም፦ *አንተ በሰው ልጅ ታምናለህን? አለው*። አዲስ ትርጉም
Jesus heard that they had thrown him out, and when he found him, he said, *”Do you believe in the Son of Man?”* (New International Version)
ግሪኩ፦ Ἤκουσεν Ἰησοῦς ὅτι ἐξέβαλον αὐτὸν ἔξω, καὶ εὑρὼν αὐτὸν εἶπεν Σὺ πιστεύεις εἰς τὸν υἱὸν τοῦ ἀνθρώπου
“ቶን ሁኦን ቶዩ አንትሮፓዩ” τὸν υἱὸν τοῦ ἀνθρώπου ማለት “የሰው ልጅ” ማለት ነው። “በሰው ልጅ” ታምናለህን? የሚለው በመቀየር “በእግዚአብሔር ልጅ” ታምናለህን? ብሎ መበረዝ ለምን አስፈለገ? ይህ ለሁሉም የክርስትና ክፍል የቤት ሥራ ነው። ዋና ነጥቡ ኢየሱስ ራሱ “በሰው ልጅ” ታምናለህን? ብሎ መጠየቁ በራሱ ኢየሱስን “የሰው ልጅ” ነው” ብሎ ማመን ዐቂዳህ ነው። የኢትዮጵያ የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን ኢየሱስ “የሰው ልጅ” መባሉ ሽሙጥና ለበጣ ነው ብለው ቢሉም እኛም ሙሥሊሞች ግን ኢየሱስ “የመርየም ልጅ” ነው” ብለን እናምናለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቅርቢቱ ሰማይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
37፥6 *"እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት"*፡፡ إِنَّا زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِزِينَةٍ الْكَوَاكِبِ
በቅዱስ ቁርኣን ላይ "ዓለም" عَالَم ማለት አንድ ነጠላ "ዓለም"uni-verse" ሲሆን "ዐለሚን" عَٰلَمِين ደግሞ ብዙ ዐለማት"multi-verse" ማለት ነው። የምንኖርበት ዓለም "ዱንያ" دُّنْيَا ሲባል የቅርቢቱ ሕይወት እና ዓለም የሚያመለክት ነው፥ "ዱንያ" دُّنْيَا የሚለው ቃል "አድና" أَدْنَى ማለትም "ቅርብ" ለሚለው ተባዕታይ መደብ አንስታይ መደብ ሲሆን "ቅርቢቱ" ማለት ነው። የምኖርበትን ዓለም ውስጥ ያሉትን ከዋክብትን አቅፎ የያዘው ሰማይ ደግሞ "አሥ-ሠማኡ አድ-ዲንያ" السَّمَاء الدُّنْيَا ማለትም "ቅርቢቱን ሰማይ" ይባላል፦
37፥6 *"እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት"*፡፡ إِنَّا زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِزِينَةٍ الْكَوَاكِبِ
"ሠማእ" سَّمَاء የሚለው ቃል "ሠማ" سَمَا ማለትም "ከፍ አለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከፍታ" ወይም "አርያም" አሊያም "ሰማይ" ማለት ነው፦
88፥18 *"ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች"*። وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ይህቺ የቅርቢቱ ሰማይ የያዘችውን ኦዞን፣ አየር፣ በረዶ እና ዝናብ ነጥብ በነጥብ ኢንሻሏህ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
"ኦዞን"
የቅርቢቱ ሰማይ የጋዝ ክምችት የያዘች ከባቢ አየር ስትሆን በውስጧ 78% ናይትሮጅን፣ 21% ኦክስጅን፣ 0.93% አርገን፣ 0.038% ካርቦን ዳይኦክሳይድ የተባሉ ንጥረ ነገሮችን ይዛለች። የከባቢ አየር የላይኛው ክፍል ማለትም ስትራቶስፌር ወደ ምድር ከሚመጣው አልትራቫዮሌት ጨረር ውስጥ 99% የሚሆነውን ውጦ የሚያስቀረውን “ኦዞን”ozone" የተባለ የኦክስጅን ቅንብር ይዟል፥ ይህንን ኦዞን አምላካችን አሏህ፦ "ቢናእ" بِنَاء ማለትም "ጣሪያ" ይለዋል፦
40፥64 *"አሏህ ያ ምድርን መርጊያ ሰማይንም "ጣሪያ" ያደረገላችሁ ነው*፡፡ اللَّهُ الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ قَرَارًا وَالسَّمَاءَ بِنَاءً
2፥22 *"እርሱ ያ ለእናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም "ጣሪያ" ያደረገ ነው"*። الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ فِرَاشًا وَالسَّمَاءَ بِنَاءً
"ቢናእ" بِنَاء የሚለው ቃል "በና" بَنَى ማለትም "ገነባ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ግንብ" ማለት ነው፥ ይህ የተገነባው የኦዞን ሽፋን ሕይወት ያላቸውን ነገሮች በሙሉ ሰዎችን፣ እንስሳትን እና ፕላንክተን የሚባሉትን በባሕር ውስጥ የሚገኙ ጥቃቅን እጽዋትን ከጠፈር ከሚመጣ አደገኛ ጨረር ይከላከላል። አምላካችን አሏህ በግስ መደብ፦ "በነይና-ሃ" بَنَيْنَاهَا ማለትም "ገነባናት" ይለናል፦
51፥47 *"ሰማይንም በኀይል ገነባናት፥ እኛም በእርግጥ ቻዮች ነን"*፡፡ وَالسَّمَاءَ بَنَيْنَاهَا بِأَيْدٍ وَإِنَّا لَمُوسِعُونَ
ከዚህም በተጨማሪ ይህ ኦዞን በየዕለቱ በሚሊዮን በሚቆጠሩ ሚቲሮይድስ በተባሉ ከህዋ ከሚመጡ ተወርዋሪ አካላት እንዳንደበደብ ይከላከልልናል፥ እነዚህ ሚቲሮይድስ ከትንሽ ቅንጣት እስከ ትልቅ ድንጋይ የሚደርስ መጠን አላቸው። ደግነቱ ከእነዚህ ሚትሮይድስ መካከል አብዛኞቹ በከባቢ አየር ውስጥ ተቃጥለው ይጠፋሉ፥ በዚህ ጊዜ ኃይለኛ ብርሃን ስለሚፈጥሩ ሚቲዮር ወይም ተወርዋሪ ኮከቦች ተብለው ይጠራሉ። ይህን ኦዞን ለፕላኔታችን ይህንን ሁሉ የሚከላከል ከፍ የተደረገ እና የተገነባ ጣራያ ነው፦
52፥5 *"ከፍ በተደረገው ጣሪያም"*፡፡ وَالسَّقْفِ الْمَرْفُوعِ
21፥32 *"ሰማይንም የተጠበቀ ጣሪያም አደረግን"*፡፡ وَجَعَلْنَا السَّمَاءَ سَقْفًا مَّحْفُوظًا
"መሕፉዝ" مَّحْفُوظ ማለት "የተጠበቀ" ማለት ሲሆን ይህ ኦዞን ከላይ ያሉት አደጋዎች እንዳይደርሱብን የተጠበቀ ነው፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 21፥32 *"ሰማይንም ጣሪያም አደረግን" ማለት ሰማይን ለምድር ልክ እንደ ቤት ጣሪያ ማለት ነው፥ "የተጠበቀ" ማለት ከሚወድ ነገር የተጠበቀ ነው"*። { وَجَعَلْنَا ٱلسَّمَآءَ سَقْفاً } للأرض كالسقف للبيت { مَّحْفُوظاً } عن الوقوع
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
37፥6 *"እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት"*፡፡ إِنَّا زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِزِينَةٍ الْكَوَاكِبِ
በቅዱስ ቁርኣን ላይ "ዓለም" عَالَم ማለት አንድ ነጠላ "ዓለም"uni-verse" ሲሆን "ዐለሚን" عَٰلَمِين ደግሞ ብዙ ዐለማት"multi-verse" ማለት ነው። የምንኖርበት ዓለም "ዱንያ" دُّنْيَا ሲባል የቅርቢቱ ሕይወት እና ዓለም የሚያመለክት ነው፥ "ዱንያ" دُّنْيَا የሚለው ቃል "አድና" أَدْنَى ማለትም "ቅርብ" ለሚለው ተባዕታይ መደብ አንስታይ መደብ ሲሆን "ቅርቢቱ" ማለት ነው። የምኖርበትን ዓለም ውስጥ ያሉትን ከዋክብትን አቅፎ የያዘው ሰማይ ደግሞ "አሥ-ሠማኡ አድ-ዲንያ" السَّمَاء الدُّنْيَا ማለትም "ቅርቢቱን ሰማይ" ይባላል፦
37፥6 *"እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት"*፡፡ إِنَّا زَيَّنَّا السَّمَاءَ الدُّنْيَا بِزِينَةٍ الْكَوَاكِبِ
"ሠማእ" سَّمَاء የሚለው ቃል "ሠማ" سَمَا ማለትም "ከፍ አለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከፍታ" ወይም "አርያም" አሊያም "ሰማይ" ማለት ነው፦
88፥18 *"ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች"*። وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ይህቺ የቅርቢቱ ሰማይ የያዘችውን ኦዞን፣ አየር፣ በረዶ እና ዝናብ ነጥብ በነጥብ ኢንሻሏህ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
"ኦዞን"
የቅርቢቱ ሰማይ የጋዝ ክምችት የያዘች ከባቢ አየር ስትሆን በውስጧ 78% ናይትሮጅን፣ 21% ኦክስጅን፣ 0.93% አርገን፣ 0.038% ካርቦን ዳይኦክሳይድ የተባሉ ንጥረ ነገሮችን ይዛለች። የከባቢ አየር የላይኛው ክፍል ማለትም ስትራቶስፌር ወደ ምድር ከሚመጣው አልትራቫዮሌት ጨረር ውስጥ 99% የሚሆነውን ውጦ የሚያስቀረውን “ኦዞን”ozone" የተባለ የኦክስጅን ቅንብር ይዟል፥ ይህንን ኦዞን አምላካችን አሏህ፦ "ቢናእ" بِنَاء ማለትም "ጣሪያ" ይለዋል፦
40፥64 *"አሏህ ያ ምድርን መርጊያ ሰማይንም "ጣሪያ" ያደረገላችሁ ነው*፡፡ اللَّهُ الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ قَرَارًا وَالسَّمَاءَ بِنَاءً
2፥22 *"እርሱ ያ ለእናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም "ጣሪያ" ያደረገ ነው"*። الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ فِرَاشًا وَالسَّمَاءَ بِنَاءً
"ቢናእ" بِنَاء የሚለው ቃል "በና" بَنَى ማለትም "ገነባ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ግንብ" ማለት ነው፥ ይህ የተገነባው የኦዞን ሽፋን ሕይወት ያላቸውን ነገሮች በሙሉ ሰዎችን፣ እንስሳትን እና ፕላንክተን የሚባሉትን በባሕር ውስጥ የሚገኙ ጥቃቅን እጽዋትን ከጠፈር ከሚመጣ አደገኛ ጨረር ይከላከላል። አምላካችን አሏህ በግስ መደብ፦ "በነይና-ሃ" بَنَيْنَاهَا ማለትም "ገነባናት" ይለናል፦
51፥47 *"ሰማይንም በኀይል ገነባናት፥ እኛም በእርግጥ ቻዮች ነን"*፡፡ وَالسَّمَاءَ بَنَيْنَاهَا بِأَيْدٍ وَإِنَّا لَمُوسِعُونَ
ከዚህም በተጨማሪ ይህ ኦዞን በየዕለቱ በሚሊዮን በሚቆጠሩ ሚቲሮይድስ በተባሉ ከህዋ ከሚመጡ ተወርዋሪ አካላት እንዳንደበደብ ይከላከልልናል፥ እነዚህ ሚቲሮይድስ ከትንሽ ቅንጣት እስከ ትልቅ ድንጋይ የሚደርስ መጠን አላቸው። ደግነቱ ከእነዚህ ሚትሮይድስ መካከል አብዛኞቹ በከባቢ አየር ውስጥ ተቃጥለው ይጠፋሉ፥ በዚህ ጊዜ ኃይለኛ ብርሃን ስለሚፈጥሩ ሚቲዮር ወይም ተወርዋሪ ኮከቦች ተብለው ይጠራሉ። ይህን ኦዞን ለፕላኔታችን ይህንን ሁሉ የሚከላከል ከፍ የተደረገ እና የተገነባ ጣራያ ነው፦
52፥5 *"ከፍ በተደረገው ጣሪያም"*፡፡ وَالسَّقْفِ الْمَرْفُوعِ
21፥32 *"ሰማይንም የተጠበቀ ጣሪያም አደረግን"*፡፡ وَجَعَلْنَا السَّمَاءَ سَقْفًا مَّحْفُوظًا
"መሕፉዝ" مَّحْفُوظ ማለት "የተጠበቀ" ማለት ሲሆን ይህ ኦዞን ከላይ ያሉት አደጋዎች እንዳይደርሱብን የተጠበቀ ነው፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 21፥32 *"ሰማይንም ጣሪያም አደረግን" ማለት ሰማይን ለምድር ልክ እንደ ቤት ጣሪያ ማለት ነው፥ "የተጠበቀ" ማለት ከሚወድ ነገር የተጠበቀ ነው"*። { وَجَعَلْنَا ٱلسَّمَآءَ سَقْفاً } للأرض كالسقف للبيت { مَّحْفُوظاً } عن الوقوع
ነጥብ ሁለት
"አየር"
አምላካችን አሏህ በሰማይ አየር ውስጥ ወፎች እንዳይወድቁ የሚይዛቸው “ኤሮዳይናሚክ”Aerodynamics” በሚባል ሕግ ነው፦
16፥79 *"ወደ በራሪዎች በሰማይ አየር ውስጥ ለመብረር የተገሩ ሲኾኑ ከመውደቅ አላህ እንጂ ሌላ የማይዛቸው ኾነው አይመለከቱምን? በዚህ ውስጥ ለሚያምኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተአምራቶች አሉ"*፡፡ أَلَمْ يَرَوْا إِلَى الطَّيْرِ مُسَخَّرَاتٍ فِي جَوِّ السَّمَاءِ مَا يُمْسِكُهُنَّ إِلَّا اللَّهُ ۗ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يُؤْمِنُونَ
በእይታ ደረጃ በራሪ አእዋፋት በሰማይ አየር ሲበሩ የሚይዛቸው ምንም ነገር አለመታየቱ በዚህ ውስጥ ለሚያምኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተአምር አለበት፥ ሰዎች ይህ እንዳይወድቁ የሚያደርጋቸውን ሕግ አይተው በ 1799 ድኅረ-ልደት ላይ የንስር ወፍ ንድፍ አይሮፕላን ሠርተዋል። በራሪዎችም ክንፎቻቸውን በአየር ላይ ያንሳፈፉ ኾነው ለአሏህ ተሥቢሕ ያረጋሉ፦
24፥41 *"አላህ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ በራሪዎችም ክንፎቻቸውን በአየር ላይ ያንሳፈፉ ኾነው ለእርሱ የሚያጠሩ መኾናቸውን አላወቅህምን? ሁሉም ስግደቱን እና ማጥራቱን በእርግጥ ዐወቀ፥ አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነው*፡፡ أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يُسَبِّحُ لَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَالطَّيْرُ صَافَّاتٍ ۖ كُلٌّ قَدْ عَلِمَ صَلَاتَهُ وَتَسْبِيحَهُ ۗ وَاللَّهُ عَلِيمٌ بِمَا يَفْعَلُونَ
ነጥብ ሦስት
"በረዶ"
የሚያጅበው ነገር አንድ ሰው ከደመና በላይ በአይሮፕላን ላይ ሆኖ ሲጓዝ ደመናው ልክ እንደ ጋራዎች የተደራረበ ሆኖ ይታየዋል፦
24፥43 *"አላህ ደመናን የሚነዳ መኾኑን አላየህምን? ከዚያም ከፊሉን ከከፊሉ ያገናኛል፥ ከዚያም የተደራረበ ያደርገዋል፡፡ ዝናቡንም ከመካከሉ የሚወጣ ኾኖ ታየዋለህ፥ ከሰማይም በውስጧ ካሉት ጋራዎች በረዶን ያወርዳል"*፡፡ أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يُزْجِي سَحَابًا ثُمَّ يُؤَلِّفُ بَيْنَهُ ثُمَّ يَجْعَلُهُ رُكَامًا فَتَرَى الْوَدْقَ يَخْرُجُ مِنْ خِلَالِهِ وَيُنَزِّلُ مِنَ السَّمَاءِ مِن جِبَالٍ فِيهَا مِن بَرَدٍ
የቅርቢቱ ሰማይ ውስጥ ካሉት የበረዶ ጋራዎች ቁርጥራጭ ቅሪት አለ፥ ይህም ቅሪት "ኪሰፍ" ይባላል፥ “ኪሰፍ” كِسَف ማለት “ቅሪት"fragment" ማለት ሲሆን ይህም ቁርጥራጭ ቅሪት ከደመናው በረዶዎች ሆኖ ሲወርድ የሰማይ ቁርጥራጮች ይባላል፦
30፥48 *አላህ ያ ነፋሶችን የሚልክ ነው፥ ደመናንም ይቀሰቅሳሉ፡፡ በሰማይ ላይም እንደሚሻ ይዘረጋዋል፥ ቁርጥራጮችም ያደርገዋል፡፡ ዝናቡንም ከደመናው መካከል ሲወጣ ታያለህ፥ በእርሱም ከባሮቹ የሚሻውን በለየ ጊዜ ወዲያውኑ እነርሱ ይደሰታሉ*፡፡ اللَّهُ الَّذِي يُرْسِلُ الرِّيَاحَ فَتُثِيرُ سَحَابًا فَيَبْسُطُهُ فِي السَّمَاءِ كَيْفَ يَشَاءُ وَيَجْعَلُهُ كِسَفًا فَتَرَى الْوَدْقَ يَخْرُجُ مِنْ خِلَالِهِ ۖ فَإِذَا أَصَابَ بِهِ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ إِذَا هُمْ يَسْتَبْشِرُونَ
ነጥብ አራት
"ዝናብ"
ባሕር ውስጥ፣ ውቂያኖስ ውስጥ፣ ኩሬ ውስጥ ያለው ውኃ ትነተ-ስርገት”evaporation” ሆኖ ወደ ሰማይ እንደሚመለስ በ 1905 ድኅረ-ልደት የታወቀ ሲሆን ቁርኣን ግን ውኃ ከታች ወደ ላይ ሰራጊ(ወጪ) እንደ ሆነ እና ሰማይም የወረደው ውኃ ሚመለስበት ቦታ እንደሆነ አበክሮ እና አዘክሮ ይናገራል፦
67፥30 *«አያችሁን? ውኃችሁ ሠራጊ ቢኾን ፈሳሺን ውኃ የሚያመጣላቸሁ ማን ነው?» በላቸው*፡፡ قُلْ أَرَأَيْتُمْ إِنْ أَصْبَحَ مَاؤُكُمْ غَوْرًا فَمَن يَأْتِيكُم بِمَاءٍ مَّعِينٍ
86፥11 *"የመመለስ ባለቤት በኾነችው ሰማይም እምላለሁ"*፡፡ وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الرَّجْعِ
በቅርቢቱ ሰማይ ውስጥ የሚመለሰው ውኃ ደመና ይሠራና ተመልሶ ዝናብ ሆኖ ይዘንባል፦
6፥99 *"እርሱም ያ ከሰማይ ውኃን ያወረደ ነው"*፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً
56፥68 *"ያንንም የምትጠጡትን ውኃ አየችሁን?* أَفَرَأَيْتُمُ الْمَاءَ الَّذِي تَشْرَبُونَ
56፥69 *"እናንተ ከደመናው አወረዳችሁትን? ወይስ እኛ አውራጆቹ ነን?* أَأَنتُمْ أَنزَلْتُمُوهُ مِنَ الْمُزْنِ أَمْ نَحْنُ الْمُنزِلُونَ
በቅርቢቱ ሰማይ ባሉት በአጽናፎች ውስጥ ያሉትን እነዚህ ተአምራት አምላካችን አሏህ ወደፊት እንደሚያሳየን እና እንደሚያሳውቀትን ቃል ገብቶልን ነበር፥ ዛሬ በዘመናችን ይህንን ማየታችን እና ማወቃችን መታደል ነው፦
27፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *”ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፡፡ «ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
41፥53 እርሱም ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው ድረስ *”በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን*”፡፡ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃቸውምን? سَنُرِيهِمْ آيَاتِنَا فِي الْآفَاقِ وَفِي أَنفُسِهِمْ حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُ الْحَقُّ ۗ أَوَلَمْ يَكْفِ بِرَبِّكَ أَنَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"አየር"
አምላካችን አሏህ በሰማይ አየር ውስጥ ወፎች እንዳይወድቁ የሚይዛቸው “ኤሮዳይናሚክ”Aerodynamics” በሚባል ሕግ ነው፦
16፥79 *"ወደ በራሪዎች በሰማይ አየር ውስጥ ለመብረር የተገሩ ሲኾኑ ከመውደቅ አላህ እንጂ ሌላ የማይዛቸው ኾነው አይመለከቱምን? በዚህ ውስጥ ለሚያምኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተአምራቶች አሉ"*፡፡ أَلَمْ يَرَوْا إِلَى الطَّيْرِ مُسَخَّرَاتٍ فِي جَوِّ السَّمَاءِ مَا يُمْسِكُهُنَّ إِلَّا اللَّهُ ۗ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يُؤْمِنُونَ
በእይታ ደረጃ በራሪ አእዋፋት በሰማይ አየር ሲበሩ የሚይዛቸው ምንም ነገር አለመታየቱ በዚህ ውስጥ ለሚያምኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተአምር አለበት፥ ሰዎች ይህ እንዳይወድቁ የሚያደርጋቸውን ሕግ አይተው በ 1799 ድኅረ-ልደት ላይ የንስር ወፍ ንድፍ አይሮፕላን ሠርተዋል። በራሪዎችም ክንፎቻቸውን በአየር ላይ ያንሳፈፉ ኾነው ለአሏህ ተሥቢሕ ያረጋሉ፦
24፥41 *"አላህ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ በራሪዎችም ክንፎቻቸውን በአየር ላይ ያንሳፈፉ ኾነው ለእርሱ የሚያጠሩ መኾናቸውን አላወቅህምን? ሁሉም ስግደቱን እና ማጥራቱን በእርግጥ ዐወቀ፥ አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነው*፡፡ أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يُسَبِّحُ لَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَالطَّيْرُ صَافَّاتٍ ۖ كُلٌّ قَدْ عَلِمَ صَلَاتَهُ وَتَسْبِيحَهُ ۗ وَاللَّهُ عَلِيمٌ بِمَا يَفْعَلُونَ
ነጥብ ሦስት
"በረዶ"
የሚያጅበው ነገር አንድ ሰው ከደመና በላይ በአይሮፕላን ላይ ሆኖ ሲጓዝ ደመናው ልክ እንደ ጋራዎች የተደራረበ ሆኖ ይታየዋል፦
24፥43 *"አላህ ደመናን የሚነዳ መኾኑን አላየህምን? ከዚያም ከፊሉን ከከፊሉ ያገናኛል፥ ከዚያም የተደራረበ ያደርገዋል፡፡ ዝናቡንም ከመካከሉ የሚወጣ ኾኖ ታየዋለህ፥ ከሰማይም በውስጧ ካሉት ጋራዎች በረዶን ያወርዳል"*፡፡ أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يُزْجِي سَحَابًا ثُمَّ يُؤَلِّفُ بَيْنَهُ ثُمَّ يَجْعَلُهُ رُكَامًا فَتَرَى الْوَدْقَ يَخْرُجُ مِنْ خِلَالِهِ وَيُنَزِّلُ مِنَ السَّمَاءِ مِن جِبَالٍ فِيهَا مِن بَرَدٍ
የቅርቢቱ ሰማይ ውስጥ ካሉት የበረዶ ጋራዎች ቁርጥራጭ ቅሪት አለ፥ ይህም ቅሪት "ኪሰፍ" ይባላል፥ “ኪሰፍ” كِسَف ማለት “ቅሪት"fragment" ማለት ሲሆን ይህም ቁርጥራጭ ቅሪት ከደመናው በረዶዎች ሆኖ ሲወርድ የሰማይ ቁርጥራጮች ይባላል፦
30፥48 *አላህ ያ ነፋሶችን የሚልክ ነው፥ ደመናንም ይቀሰቅሳሉ፡፡ በሰማይ ላይም እንደሚሻ ይዘረጋዋል፥ ቁርጥራጮችም ያደርገዋል፡፡ ዝናቡንም ከደመናው መካከል ሲወጣ ታያለህ፥ በእርሱም ከባሮቹ የሚሻውን በለየ ጊዜ ወዲያውኑ እነርሱ ይደሰታሉ*፡፡ اللَّهُ الَّذِي يُرْسِلُ الرِّيَاحَ فَتُثِيرُ سَحَابًا فَيَبْسُطُهُ فِي السَّمَاءِ كَيْفَ يَشَاءُ وَيَجْعَلُهُ كِسَفًا فَتَرَى الْوَدْقَ يَخْرُجُ مِنْ خِلَالِهِ ۖ فَإِذَا أَصَابَ بِهِ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ إِذَا هُمْ يَسْتَبْشِرُونَ
ነጥብ አራት
"ዝናብ"
ባሕር ውስጥ፣ ውቂያኖስ ውስጥ፣ ኩሬ ውስጥ ያለው ውኃ ትነተ-ስርገት”evaporation” ሆኖ ወደ ሰማይ እንደሚመለስ በ 1905 ድኅረ-ልደት የታወቀ ሲሆን ቁርኣን ግን ውኃ ከታች ወደ ላይ ሰራጊ(ወጪ) እንደ ሆነ እና ሰማይም የወረደው ውኃ ሚመለስበት ቦታ እንደሆነ አበክሮ እና አዘክሮ ይናገራል፦
67፥30 *«አያችሁን? ውኃችሁ ሠራጊ ቢኾን ፈሳሺን ውኃ የሚያመጣላቸሁ ማን ነው?» በላቸው*፡፡ قُلْ أَرَأَيْتُمْ إِنْ أَصْبَحَ مَاؤُكُمْ غَوْرًا فَمَن يَأْتِيكُم بِمَاءٍ مَّعِينٍ
86፥11 *"የመመለስ ባለቤት በኾነችው ሰማይም እምላለሁ"*፡፡ وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الرَّجْعِ
በቅርቢቱ ሰማይ ውስጥ የሚመለሰው ውኃ ደመና ይሠራና ተመልሶ ዝናብ ሆኖ ይዘንባል፦
6፥99 *"እርሱም ያ ከሰማይ ውኃን ያወረደ ነው"*፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً
56፥68 *"ያንንም የምትጠጡትን ውኃ አየችሁን?* أَفَرَأَيْتُمُ الْمَاءَ الَّذِي تَشْرَبُونَ
56፥69 *"እናንተ ከደመናው አወረዳችሁትን? ወይስ እኛ አውራጆቹ ነን?* أَأَنتُمْ أَنزَلْتُمُوهُ مِنَ الْمُزْنِ أَمْ نَحْنُ الْمُنزِلُونَ
በቅርቢቱ ሰማይ ባሉት በአጽናፎች ውስጥ ያሉትን እነዚህ ተአምራት አምላካችን አሏህ ወደፊት እንደሚያሳየን እና እንደሚያሳውቀትን ቃል ገብቶልን ነበር፥ ዛሬ በዘመናችን ይህንን ማየታችን እና ማወቃችን መታደል ነው፦
27፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *”ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፡፡ «ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
41፥53 እርሱም ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው ድረስ *”በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን*”፡፡ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃቸውምን? سَنُرِيهِمْ آيَاتِنَا فِي الْآفَاقِ وَفِي أَنفُسِهِمْ حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُ الْحَقُّ ۗ أَوَلَمْ يَكْفِ بِرَبِّكَ أَنَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሰባቱ ሰማያት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
65፥12 *"አላህ ያ ሰባት ሰማያትን የፈጠረ ነው"*፡፡ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ
"ሠማእ" سَّمَاء የሚለው ቃል "ሠማ" سَمَا ማለትም "ከፍ አለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከፍታ" ወይም "አርያም" አሊያም "ሰማይ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ሰማይን ጭስ"gas" አርጎ ከፈጠራት በኃላ በጭስ ደረጃ እያለች ለእርሷ እና ለምድር፦ "ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ" አላቸው፥ እነርሱም፦ "ታዛዦች ኾነን መጣን" አሉ፦
41፥11 *”ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው”*፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
“ሳለች” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! በጭስ ደረጃ የነበረችውን ሰማይ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ *”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ فَقَضَاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ فِي يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ *ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፥ ”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ
"ሠማዋት" سَمَاوَات የሚለው ቃል የሠማእ ብዙ ቁጥር ሲሆን "ሰማያት" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ሰባት ጊዜ፦ "ሠብዐ ሠማዋት" سَبْعَ سَمَاوَات ማለትም "ሰባት ሰማያት" በማለት ተናግሯል፦
65፥12 *"አላህ ያ ሰባት ሰማያትን የፈጠረ ነው"*፡፡ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ
2፥29 *"ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ
67፥3 *"ያ ሰባት ሰማያት የተነባበሩ ኾነው የፈጠረ ነው"*፡፡ الَّذِي خَلَقَ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ طِبَاقًا
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ *”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ فَقَضَاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ فِي يَوْمَيْنِ
71፥15 *"አላህ ሰባት ሰማያት አንዱ ካንዱ በላይ ሲኾን እንዴት እንደፈጠረ አታዩምን?"* أَلَمْ تَرَوْا كَيْفَ خَلَقَ اللَّهُ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ طِبَاقًا
17፥44 *"ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ"*፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ
23፥86 *«የሰባቱ ሰማያት ጌታ እና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ السَّبْعِ وَرَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
65፥12 *"አላህ ያ ሰባት ሰማያትን የፈጠረ ነው"*፡፡ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ
"ሠማእ" سَّمَاء የሚለው ቃል "ሠማ" سَمَا ማለትም "ከፍ አለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከፍታ" ወይም "አርያም" አሊያም "ሰማይ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ሰማይን ጭስ"gas" አርጎ ከፈጠራት በኃላ በጭስ ደረጃ እያለች ለእርሷ እና ለምድር፦ "ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ" አላቸው፥ እነርሱም፦ "ታዛዦች ኾነን መጣን" አሉ፦
41፥11 *”ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው”*፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
“ሳለች” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! በጭስ ደረጃ የነበረችውን ሰማይ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ *”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ فَقَضَاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ فِي يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ *ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፥ ”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ
"ሠማዋት" سَمَاوَات የሚለው ቃል የሠማእ ብዙ ቁጥር ሲሆን "ሰማያት" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ሰባት ጊዜ፦ "ሠብዐ ሠማዋት" سَبْعَ سَمَاوَات ማለትም "ሰባት ሰማያት" በማለት ተናግሯል፦
65፥12 *"አላህ ያ ሰባት ሰማያትን የፈጠረ ነው"*፡፡ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ
2፥29 *"ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ
67፥3 *"ያ ሰባት ሰማያት የተነባበሩ ኾነው የፈጠረ ነው"*፡፡ الَّذِي خَلَقَ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ طِبَاقًا
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ *”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ فَقَضَاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ فِي يَوْمَيْنِ
71፥15 *"አላህ ሰባት ሰማያት አንዱ ካንዱ በላይ ሲኾን እንዴት እንደፈጠረ አታዩምን?"* أَلَمْ تَرَوْا كَيْفَ خَلَقَ اللَّهُ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ طِبَاقًا
17፥44 *"ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ"*፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ
23፥86 *«የሰባቱ ሰማያት ጌታ እና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ السَّبْعِ وَرَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
አምላካችን አሏህ እነዚህን ሰማያት "ሰባት ብርቱዎች" እና "ሰባት መንገዶች" ይላቸዋል፦
78፥12 *"ከበላያችሁም ሰባት ብርቱዎች ገነባን"*፡፡ وَبَنَيْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعًا شِدَادًا
23፥17 *"በእርግጥም ከበላያችሁ ሰባት መንገዶችን ፈጠርን"*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعَ طَرَائِقَ
"ጦራኢቅ" طَرَائِق ብዜት ሲሆን "መንገዶች" ማለት ነው፥ "ጦሪቅ" طَرِيق ማለትም "መንገድ" ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት ነው። ነቢያችን"ﷺ" የመጀመሪያው ሰማይ ከሆነ ከአሥ-ሠማኡ አድ-ዱንያህ እስከ ሰባተኛው ሰማይ ድረስ ያሉትን እነዚህን ሰባት መንገዶች በለይለቱል ኢሥራእ ወል ሚራጅ ጊዜ ተጉዘዋል፦
ሪያዱ አስ-ሷሊሒን መጽሐፍ 1, ሐዲስ 184
ስለ ኢሥራእ በዝነኛ ሐዲስ አነሥ”ረ. ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ጂብሪል ከእኔ ጋር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ወጣ፥ እንዲከፈት ተጠየቀ። ዘበኛው፦ "ይህ ማን ነው? ብሎ ጠየቀ፥ ጂብሪልም፦ "ጂብሪል" አለ። "ከአንተ ጋር ያለውስ? እርሱም፦ "ሙሐመድ ነው" አለ። ከዚያም በተመሳሳይ ወደ ሁለተኛ፣ ወደ ሦስተኛ፣ ወደ አራተኛ እና ወደተቀሩት ሰማያት ሁሉ ወጣ። የሁሉም ሰማይ በር ላይ "ይህ ማን ነው? ተብሎ ተጠየቀ፥ "ጂብሪል ነው" ተባለ"*። عن أنس رضي الله عنه في حديثه المشهور في الإسراء قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : "ثم صعد بي جبريل إلي السماء الدنيا فاستفتح، فقيل: من هذا؟ قال: جبريل، قيل:ومن معك؟ قال: محمد. ثم صعد إلي السماء الثانية والثالثة والرابعة وسائرهن، ويقال في باب كل سماء: من هذا؟ فيقول: جبريل"
የቅርቢቱ ሰማይ ውስጥ ካሉት ከበረዶ ጋራ፣ ከኦዞን እና ከከዋክብት በላይ የቅርቢቱ ሰማይ ክፍል ሆኖ አንደኛው ሰማይ ይጀምራል፥ ሰባተኛው ሰማይ መላእክት ይኖሩበታል፦
53፥26 *"በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻው እና ለሚወደው ሰው ከፈቀደ በኋላ ቢኾን እንጅ ምልጃቸው ምንም አትጠቅምም"*፡፡ وَكَم مِّن مَّلَكٍ فِي السَّمَاوَاتِ لَا تُغْنِي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا إِلَّا مِن بَعْدِ أَن يَأْذَنَ اللَّهُ لِمَن يَشَاءُ وَيَرْضَىٰ
ዝናብ ከሰማይ ወደ ምድር ከገባ በኃላ ወደ ሰማይ በትነተ ስርገት እንደሚወጣ ሁሉ መላእክትን ከአሏህ በመላክ ከሰማያት ወርደው ተመልሰው ወደ ሰማያት ያርጋሉ፦
78፥2 *"በምድር ውስጥ የሚገባውን ሁሉ ከእርሷም የሚወጣውን ከሰማይም የሚወርደውን በእርሷም ውስጥ የሚያርገውን ሁሉ ያውቃል"*፡፡ እርሱም አዛኙ መሓሪው ነው፡፡ يَعْلَمُ مَا يَلِجُ فِي الْأَرْضِ وَمَا يَخْرُجُ مِنْهَا وَمَا يَنزِلُ مِنَ السَّمَاءِ وَمَا يَعْرُجُ فِيهَا ۚ وَهُوَ الرَّحِيمُ الْغَفُورُ
ቁርኣን "ሰማይ" ሲል አንዳንዴ "ሰባቱ ሰማያትን" ያመለክታል አንዳንዴ "ቅርቢቱን ሰማይ" ያመለክታል፥ የትኛውን እንደሚያመለክት የዐውደ-ንባቡ ፍሰት ይወስነዋል።
በባይብልም ቢሆን ብዙ ሰማዮች እንዳሉ ለማመልከት "ሰማያት" በሚል ብዙ ቁጥር ይጠቀማል፥ የቁጥራቸው መጠን ስንት እንደሆነ ባይገለጽም ከአራት በላይ እንደሆኑ ይገልጻል፦
ዘዳግም 10፥14 *"እነሆ፥ ሰማይ ሰማየ ሰማያትም፥ ምድርም በእርስዋም ያለው ሁሉ የአምላክህ የያህዌህ ነው"*።
2ኛ ዜና መዋዕልዕ 2፥6 *"ነገር ግን ሰማይ እና ከሰማያት በላይ ያለ ሰማይ ይይዘው ዘንድ አይችልምና"*።
ነህምያ 9፥6 *"አንተ ብቻ ያህዌህ ነህ፤ ሰማዩን እና የሰማያት ሰማይን ሠራዊታቸውንም ሁሉ፥ ምድሩንና በእርስዋ ላይ ያሉትን ሁሉ፥ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን ሁሉ፥ ፈጥረሃል"*።
እነዚህ ሦስት አናቅጽ ላይ "ሰማይ" ሲል አንድ ሰማይ እንዳለ አመላካች ነው፣ "ሰማያት" ሲል ሁለትዮች ያልሆኑ በትንሹ ሦስት ሰማያት እንዳሉ አመላካች ነው፣ ከሰማያት በላይ ያለው "ሰማይ" ደግሞ አንድ ሰማይ እንዳለ አመላካች ነው። በትንሹ አምስት ሰማያት ተገልጸዋል፥ በአይሁዳውያን እና በክርስትና ትውፊት ደግሞ ሰባት ሰማያት እንዳሉ ይታመናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
78፥12 *"ከበላያችሁም ሰባት ብርቱዎች ገነባን"*፡፡ وَبَنَيْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعًا شِدَادًا
23፥17 *"በእርግጥም ከበላያችሁ ሰባት መንገዶችን ፈጠርን"*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعَ طَرَائِقَ
"ጦራኢቅ" طَرَائِق ብዜት ሲሆን "መንገዶች" ማለት ነው፥ "ጦሪቅ" طَرِيق ማለትም "መንገድ" ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት ነው። ነቢያችን"ﷺ" የመጀመሪያው ሰማይ ከሆነ ከአሥ-ሠማኡ አድ-ዱንያህ እስከ ሰባተኛው ሰማይ ድረስ ያሉትን እነዚህን ሰባት መንገዶች በለይለቱል ኢሥራእ ወል ሚራጅ ጊዜ ተጉዘዋል፦
ሪያዱ አስ-ሷሊሒን መጽሐፍ 1, ሐዲስ 184
ስለ ኢሥራእ በዝነኛ ሐዲስ አነሥ”ረ. ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ጂብሪል ከእኔ ጋር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ወጣ፥ እንዲከፈት ተጠየቀ። ዘበኛው፦ "ይህ ማን ነው? ብሎ ጠየቀ፥ ጂብሪልም፦ "ጂብሪል" አለ። "ከአንተ ጋር ያለውስ? እርሱም፦ "ሙሐመድ ነው" አለ። ከዚያም በተመሳሳይ ወደ ሁለተኛ፣ ወደ ሦስተኛ፣ ወደ አራተኛ እና ወደተቀሩት ሰማያት ሁሉ ወጣ። የሁሉም ሰማይ በር ላይ "ይህ ማን ነው? ተብሎ ተጠየቀ፥ "ጂብሪል ነው" ተባለ"*። عن أنس رضي الله عنه في حديثه المشهور في الإسراء قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : "ثم صعد بي جبريل إلي السماء الدنيا فاستفتح، فقيل: من هذا؟ قال: جبريل، قيل:ومن معك؟ قال: محمد. ثم صعد إلي السماء الثانية والثالثة والرابعة وسائرهن، ويقال في باب كل سماء: من هذا؟ فيقول: جبريل"
የቅርቢቱ ሰማይ ውስጥ ካሉት ከበረዶ ጋራ፣ ከኦዞን እና ከከዋክብት በላይ የቅርቢቱ ሰማይ ክፍል ሆኖ አንደኛው ሰማይ ይጀምራል፥ ሰባተኛው ሰማይ መላእክት ይኖሩበታል፦
53፥26 *"በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻው እና ለሚወደው ሰው ከፈቀደ በኋላ ቢኾን እንጅ ምልጃቸው ምንም አትጠቅምም"*፡፡ وَكَم مِّن مَّلَكٍ فِي السَّمَاوَاتِ لَا تُغْنِي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا إِلَّا مِن بَعْدِ أَن يَأْذَنَ اللَّهُ لِمَن يَشَاءُ وَيَرْضَىٰ
ዝናብ ከሰማይ ወደ ምድር ከገባ በኃላ ወደ ሰማይ በትነተ ስርገት እንደሚወጣ ሁሉ መላእክትን ከአሏህ በመላክ ከሰማያት ወርደው ተመልሰው ወደ ሰማያት ያርጋሉ፦
78፥2 *"በምድር ውስጥ የሚገባውን ሁሉ ከእርሷም የሚወጣውን ከሰማይም የሚወርደውን በእርሷም ውስጥ የሚያርገውን ሁሉ ያውቃል"*፡፡ እርሱም አዛኙ መሓሪው ነው፡፡ يَعْلَمُ مَا يَلِجُ فِي الْأَرْضِ وَمَا يَخْرُجُ مِنْهَا وَمَا يَنزِلُ مِنَ السَّمَاءِ وَمَا يَعْرُجُ فِيهَا ۚ وَهُوَ الرَّحِيمُ الْغَفُورُ
ቁርኣን "ሰማይ" ሲል አንዳንዴ "ሰባቱ ሰማያትን" ያመለክታል አንዳንዴ "ቅርቢቱን ሰማይ" ያመለክታል፥ የትኛውን እንደሚያመለክት የዐውደ-ንባቡ ፍሰት ይወስነዋል።
በባይብልም ቢሆን ብዙ ሰማዮች እንዳሉ ለማመልከት "ሰማያት" በሚል ብዙ ቁጥር ይጠቀማል፥ የቁጥራቸው መጠን ስንት እንደሆነ ባይገለጽም ከአራት በላይ እንደሆኑ ይገልጻል፦
ዘዳግም 10፥14 *"እነሆ፥ ሰማይ ሰማየ ሰማያትም፥ ምድርም በእርስዋም ያለው ሁሉ የአምላክህ የያህዌህ ነው"*።
2ኛ ዜና መዋዕልዕ 2፥6 *"ነገር ግን ሰማይ እና ከሰማያት በላይ ያለ ሰማይ ይይዘው ዘንድ አይችልምና"*።
ነህምያ 9፥6 *"አንተ ብቻ ያህዌህ ነህ፤ ሰማዩን እና የሰማያት ሰማይን ሠራዊታቸውንም ሁሉ፥ ምድሩንና በእርስዋ ላይ ያሉትን ሁሉ፥ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን ሁሉ፥ ፈጥረሃል"*።
እነዚህ ሦስት አናቅጽ ላይ "ሰማይ" ሲል አንድ ሰማይ እንዳለ አመላካች ነው፣ "ሰማያት" ሲል ሁለትዮች ያልሆኑ በትንሹ ሦስት ሰማያት እንዳሉ አመላካች ነው፣ ከሰማያት በላይ ያለው "ሰማይ" ደግሞ አንድ ሰማይ እንዳለ አመላካች ነው። በትንሹ አምስት ሰማያት ተገልጸዋል፥ በአይሁዳውያን እና በክርስትና ትውፊት ደግሞ ሰባት ሰማያት እንዳሉ ይታመናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የመጨረሻይቱም ዓለም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
12፥57 *"የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ለእነዚያ ላመኑት እና ይጠነቀቁ ለነበሩት የበለጠ ነው"*፡፡ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ خَيْرٌ لِّلَّذِينَ آمَنُوا وَكَانُوا يَتَّقُونَ
"ዱንያ" دُّنْيَا የሚለው ቃል "አድና" أَدْنَى ማለትም "ቅርብ" ለሚለው ተባዕታይ መደብ አንስታይ መደብ ሲሆን "ቅርቢቱ" ማለት ነው፥ “አኺራ” آخِرَةِ የሚለው ቃል "አኺር" آخِر ማለትም "መጨረሻ" ለሚለው ተባዕታይ መደብ አንስታይ መደብ ሲሆን "መጨረሻይቱ" ማለት ነው። ከቅርቢቱ ሰማይ ጀምሮ እስከ ሰባተኛው ሰማይ ድረስ ያለው ዓለም "አኺራ" آخِرَةِ ወይም "የመጨረሻይቱ ዓለም" ነው፦
12፥57 *"የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ለእነዚያ ላመኑት እና ይጠነቀቁ ለነበሩት የበለጠ ነው"*፡፡ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ خَيْرٌ لِّلَّذِينَ آمَنُوا وَكَانُوا يَتَّقُونَ
ሰዎች ሲፈረድባቸው የሚያገኙት ፍዳ እና ሲፈረድላቸው የሚያገኙት ምንዳ የሚቀጠሩበት አኺራ ሰማይ ነው፦
51፥ 22 *"ሲሳያችሁ እና የምትቀጠሩትም ፍዳ እና ምንዳ በሰማይ ውስጥ ነው"*፡፡ وَفِي السَّمَاءِ رِزْقُكُمْ وَمَا تُوعَدُونَ
"ሲሳያችሁም በሰማይ ውስጥ ነው" ማለት ፍራፍሬን ሲሳይ ለማድረግ ከቅርቢቱ ሰማይ የሚወርደውን ውኃ ያመለክታል፦
40፥13 *"ለእናንተም ከሰማይ ሲሳይን የሚያወርድላችሁ ነው"*፡፡ وَيُنَزِّلُ لَكُم مِّنَ السَّمَاءِ رِزْقًا
2፥22 *"ከሰማይም ውኃን ያወረደ በእርሱም(በውኃ) ከፍሬዎች ለእናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው"*፡፡ وَأَنزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَخْرَجَ بِهِ مِنَ الثَّمَرَاتِ رِزْقًا لَّكُمْ
"የምትቀጠሩትም ፍዳ እና ምንዳ በሰማይ ውስጥ ነው" ማለት የምትቀጠሩት ሁሉ በእርግጥ መጪ ነው፥ በፍርዱ ቀን ሰማይም የምትከፈት እና ባለ ደጃፎች የምትሆንበት ቀን ነው ማለት ነው፦
6፥134 *"የምትቀጠሩት ሁሉ በእርግጥ መጪ ነው፡፡ እናንተም አምላጮች አይደላችሁም"*፡፡ إِنَّ مَا تُوعَدُونَ لَآتٍ ۖ وَمَا أَنتُم بِمُعْجِزِينَ
78፥19 ሰማይም በምትከፈት እና ባለ ደጃፎችም በምትኾንበት ቀን ነው"*፡፡ وَفُتِحَتِ السَّمَاءُ فَكَانَتْ أَبْوَابًا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 221
አቢ ሁረይራህ”ረ. ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"አንድ የአሏህ ባሪያ ዐበይት ኃጢአቶችን እስከተከለከለ ድረስ ጥርት አድርጎ፦ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" በጭራሽ አይልም፥ ወደ ዙፋኑ እስኪደርስ ድረስ የሰማይ ደጆች የሚከፈቱለት ቢሆን እንጂ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، رضى الله عنه قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَا قَالَ عَبْدٌ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ قَطُّ مُخْلِصًا إِلاَّ فُتِحَتْ لَهُ أَبْوَابُ السَّمَاءِ حَتَّى تُفْضِيَ إِلَى الْعَرْشِ مَا اجْتَنَبَ الْكَبَائِرَ "
በኢኽላስ “ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ያለ ሰው የሰማይ ደጆች ይከፈቱለታል፥ "ኢኽላስ" إِخْلَاص የሚለው ቃል "አኽለሶ" أَخْلَصَ ማለትም "አጠራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን እውነት ለማንገሥ ሐሠትን ለማርከሥ የሚደረግ "መተናነስ" እና ከሙገሳና ከወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአሏህ ውዴታ የሚደረግ "ማጥራት" ማለት ነው። ኢኽላስ ያለው የአሏህ ባሪያ ደግሞ "ሙኽሊስ" مُخْلِص ይባላል፥ የሰማይ ደጆች የሚከፈቱለት እስከ ዐርሽ ሥር እስካለው እስከ ጀናቱል ፊርደውሥ ድረስ ነው። ነገር ግን በአሏህ አናቅጽ ያስተባበሉ እና የኮሩ የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም፥ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ ጀናህ አይገቡም፦
7፥40 *"እነዚያ አንቀጾቻችንን ያስተባበሉ ከእርሷም የኮሩ ለእነርሱ የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም፥ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ ጀናህ አይገቡም"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَاسْتَكْبَرُوا عَنْهَا لَا تُفَتَّحُ لَهُمْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ وَلَا يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ حَتَّىٰ يَلِجَ الْجَمَلُ فِي سَمِّ الْخِيَاطِ ۚ
"የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም፥ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ ጀናህ አይገቡም" የሚለው ኃይለ-ቃል የሚከፈቱት የሰማይ ደጆች የሚገባበት ጀናህ መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል። የመጨረሻይቱም አገር ለእነዚያ ለተጠነቀቁት በእርግጥ የተሻለች ናት፦
12፥109 *"የመጨረሻይቱም አገር ለእነዚያ ለተጠነቀቁት በእርግጥ የተሻለች ናት"* አታውቁምን? وَلَدَارُ الْآخِرَةِ خَيْرٌ لِّلَّذِينَ اتَّقَوْا ۗ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
አሏህ የመጨረሻይቱ አገር ከሚገቡት ሙተቂን ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
12፥57 *"የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ለእነዚያ ላመኑት እና ይጠነቀቁ ለነበሩት የበለጠ ነው"*፡፡ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ خَيْرٌ لِّلَّذِينَ آمَنُوا وَكَانُوا يَتَّقُونَ
"ዱንያ" دُّنْيَا የሚለው ቃል "አድና" أَدْنَى ማለትም "ቅርብ" ለሚለው ተባዕታይ መደብ አንስታይ መደብ ሲሆን "ቅርቢቱ" ማለት ነው፥ “አኺራ” آخِرَةِ የሚለው ቃል "አኺር" آخِر ማለትም "መጨረሻ" ለሚለው ተባዕታይ መደብ አንስታይ መደብ ሲሆን "መጨረሻይቱ" ማለት ነው። ከቅርቢቱ ሰማይ ጀምሮ እስከ ሰባተኛው ሰማይ ድረስ ያለው ዓለም "አኺራ" آخِرَةِ ወይም "የመጨረሻይቱ ዓለም" ነው፦
12፥57 *"የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ለእነዚያ ላመኑት እና ይጠነቀቁ ለነበሩት የበለጠ ነው"*፡፡ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ خَيْرٌ لِّلَّذِينَ آمَنُوا وَكَانُوا يَتَّقُونَ
ሰዎች ሲፈረድባቸው የሚያገኙት ፍዳ እና ሲፈረድላቸው የሚያገኙት ምንዳ የሚቀጠሩበት አኺራ ሰማይ ነው፦
51፥ 22 *"ሲሳያችሁ እና የምትቀጠሩትም ፍዳ እና ምንዳ በሰማይ ውስጥ ነው"*፡፡ وَفِي السَّمَاءِ رِزْقُكُمْ وَمَا تُوعَدُونَ
"ሲሳያችሁም በሰማይ ውስጥ ነው" ማለት ፍራፍሬን ሲሳይ ለማድረግ ከቅርቢቱ ሰማይ የሚወርደውን ውኃ ያመለክታል፦
40፥13 *"ለእናንተም ከሰማይ ሲሳይን የሚያወርድላችሁ ነው"*፡፡ وَيُنَزِّلُ لَكُم مِّنَ السَّمَاءِ رِزْقًا
2፥22 *"ከሰማይም ውኃን ያወረደ በእርሱም(በውኃ) ከፍሬዎች ለእናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው"*፡፡ وَأَنزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَخْرَجَ بِهِ مِنَ الثَّمَرَاتِ رِزْقًا لَّكُمْ
"የምትቀጠሩትም ፍዳ እና ምንዳ በሰማይ ውስጥ ነው" ማለት የምትቀጠሩት ሁሉ በእርግጥ መጪ ነው፥ በፍርዱ ቀን ሰማይም የምትከፈት እና ባለ ደጃፎች የምትሆንበት ቀን ነው ማለት ነው፦
6፥134 *"የምትቀጠሩት ሁሉ በእርግጥ መጪ ነው፡፡ እናንተም አምላጮች አይደላችሁም"*፡፡ إِنَّ مَا تُوعَدُونَ لَآتٍ ۖ وَمَا أَنتُم بِمُعْجِزِينَ
78፥19 ሰማይም በምትከፈት እና ባለ ደጃፎችም በምትኾንበት ቀን ነው"*፡፡ وَفُتِحَتِ السَّمَاءُ فَكَانَتْ أَبْوَابًا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 221
አቢ ሁረይራህ”ረ. ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"አንድ የአሏህ ባሪያ ዐበይት ኃጢአቶችን እስከተከለከለ ድረስ ጥርት አድርጎ፦ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" በጭራሽ አይልም፥ ወደ ዙፋኑ እስኪደርስ ድረስ የሰማይ ደጆች የሚከፈቱለት ቢሆን እንጂ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، رضى الله عنه قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَا قَالَ عَبْدٌ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ قَطُّ مُخْلِصًا إِلاَّ فُتِحَتْ لَهُ أَبْوَابُ السَّمَاءِ حَتَّى تُفْضِيَ إِلَى الْعَرْشِ مَا اجْتَنَبَ الْكَبَائِرَ "
በኢኽላስ “ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ያለ ሰው የሰማይ ደጆች ይከፈቱለታል፥ "ኢኽላስ" إِخْلَاص የሚለው ቃል "አኽለሶ" أَخْلَصَ ማለትም "አጠራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን እውነት ለማንገሥ ሐሠትን ለማርከሥ የሚደረግ "መተናነስ" እና ከሙገሳና ከወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአሏህ ውዴታ የሚደረግ "ማጥራት" ማለት ነው። ኢኽላስ ያለው የአሏህ ባሪያ ደግሞ "ሙኽሊስ" مُخْلِص ይባላል፥ የሰማይ ደጆች የሚከፈቱለት እስከ ዐርሽ ሥር እስካለው እስከ ጀናቱል ፊርደውሥ ድረስ ነው። ነገር ግን በአሏህ አናቅጽ ያስተባበሉ እና የኮሩ የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም፥ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ ጀናህ አይገቡም፦
7፥40 *"እነዚያ አንቀጾቻችንን ያስተባበሉ ከእርሷም የኮሩ ለእነርሱ የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም፥ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ ጀናህ አይገቡም"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَاسْتَكْبَرُوا عَنْهَا لَا تُفَتَّحُ لَهُمْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ وَلَا يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ حَتَّىٰ يَلِجَ الْجَمَلُ فِي سَمِّ الْخِيَاطِ ۚ
"የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም፥ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ ጀናህ አይገቡም" የሚለው ኃይለ-ቃል የሚከፈቱት የሰማይ ደጆች የሚገባበት ጀናህ መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል። የመጨረሻይቱም አገር ለእነዚያ ለተጠነቀቁት በእርግጥ የተሻለች ናት፦
12፥109 *"የመጨረሻይቱም አገር ለእነዚያ ለተጠነቀቁት በእርግጥ የተሻለች ናት"* አታውቁምን? وَلَدَارُ الْآخِرَةِ خَيْرٌ لِّلَّذِينَ اتَّقَوْا ۗ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
አሏህ የመጨረሻይቱ አገር ከሚገቡት ሙተቂን ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጀናቱል ፊርደውሥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
23፥11 *"እነዚያ ፊርደውሥን የሚወርሱ ናቸው፥ እነርሱ በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው"*፡፡ الَّذِينَ يَرِثُونَ الْفِرْدَوْسَ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
"ጀናህ" جَنَّة የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የተሰወረ” ወይም “የተደበቀ” ማለት ነው፥ የጀናህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ጀናት" جَنَّات ነው። ለምሳሌ “ጂኒ” جِنِّيّ ማለት እራሱ “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጀነ” جَنَّ የሚለው ቃል በግስ መደብ ረቂቅነትን፣ ምጡቅነትን፣ ስውርነትን ለማመልከት ገብቷል፦
6፥76 ሌሊቱም በእርሱ ላይ *”ባጨለመ”* ጊዜ ኮከብን አየ፡፡ «ይህ ጌታዬ ነው» አለ፡፡ በጠለቀም ጊዜ፡- «ጠላቂዎችን አልወድም» አለ፡፡ فَلَمَّا جَنَّ عَلَيْهِ اللَّيْلُ رَأَىٰ كَوْكَبًا ۖ قَالَ هَـٰذَا رَبِّي ۖ فَلَمَّا أَفَلَ قَالَ لَا أُحِبُّ الْآفِلِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “አጨለመ” ለሚለው ቃል “ጀነ” جَنَّ ሲሆን “ሸፈነ” “ደበቀ” ሰወረ” ማለት ነው። “መጅኑን” مَجْنُون በቋንቋ ደረጃ ከሄድን እራሱ “ጀነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ዐቅሉ “የተሰወረ” “የተደበቀ” ማለት ነው፦
68፥2 *”አንተ በጌታህ ጸጋ የተጎናጸፍክ ስትኾን ዕብድ አይደለህም”*፡፡ مَا أَنتَ بِنِعْمَةِ رَبِّكَ بِمَجْنُونٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ዕብድ” ለሚለው ቃል የገባው “መጅኑን” مَجْنُون መሆኑን ልብ አድርግ! እሩቅ ሳንሄድ ማኅፀን ውስጥ ያለውን “ሽል” ለዓይናችን የተደበቀ ስለሆነ “አጂናህ” أَجِنَّة ማለትም “ስውር” ወይም “ድብቅ” ተብሏል፦
53፥32 *ከምድር በፈጠራችሁ ጊዜ እናንተም በእናቶቻችሁ ማኅፀኖች ውስጥ “ሽሎች” በኾናችሁ ጊዜ እርሱ በእናንተ ሁኔታ ዐዋቂ ነው*፡፡ هُوَ أَعْلَمُ بِكُمْ إِذْ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَإِذْ أَنتُمْ أَجِنَّةٌ فِي بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ ۖ فَلَا تُزَكُّوا أَنفُسَكُمْ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሽሎች” ለሚለው ቃል የገባው “አጂናህ” أَجِنَّة መሆኑን ልብ አድርግ! "ጀናህ" جَنَّة የሚለው ቃል በሌላ ቦታ "አትክልት" በሚል ይመጣል፦
13፥4 *በምድርም የተጎራበቱ ቁርጥራጮች አሉ፥ ከወይኖችም "አትክልቶች" አዝርዕቶችም መንታዎችና መንታዎች ያልኾኑ ዘንባባዎችም አሉ። በአንድ ውሃ ይጠጣሉ"*። وَفِي الْأَرْضِ قِطَعٌ مُّتَجَاوِرَاتٌ وَجَنَّاتٌ مِّنْ أَعْنَابٍ وَزَرْعٌ وَنَخِيلٌ صِنْوَانٌ وَغَيْرُ صِنْوَانٍ يُسْقَىٰ بِمَاءٍ وَاحِدٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አትክልቶች" ለሚለው የገባው ቃል "ጀናት" جَنَّات መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፥ እዚህ ድረስ ከተግባባን በመጨረሻይቱ ዓለም ከሰው ልጆችን እይታ የተሰወረች እና የተደበቀች የአትክልት ስፍራ "ጀናህ" جَنَّة ትባላለች። ጀናህ መቶ ጀረዎች አሏት፥ ደረጃዎቿም ልክ የሰማይ እና የምድር እርቀት ያክል ነው። ጀናህ ትልቁ ደረጃዋ ፊርደውሥ ነው፦
6፥132 *"ለሁሉም ከሠሩት ሥራ የተበላለጡ ደረጃዎች አሏቸው፡፡ ጌታህም ከሚሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም"*፡፡ وَلِكُلٍّ دَرَجَاتٌ مِّمَّا عَمِلُوا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا يَعْمَلُونَ
20፥75 *"በጎ ሥራዎችን በእርግጥ የሠራ ምእመን ኾኖ የመጣውም ሰው እነዚያ ለእነሱ ከፍተኛ ደረጃዎች አሏቸው"*፡፡ وَمَن يَأْتِهِ مُؤْمِنًا قَدْ عَمِلَ الصَّالِحَاتِ فَأُولَـٰئِكَ لَهُمُ الدَّرَجَاتُ الْعُلَىٰ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4474
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰማው ብሎ እንደተረከው፦ "እርሳቸውም አሉ፦ *"ጀናት መቶ ጀረዎች አሏት፥ ደረጃዎቿም ያላቸው እርቀት ልክ የሰማይ እና የምድር እርቀት ያክል ነው። ከፍተኛ ደረጃዋ ፊርደውሥ ነው፥ የእርሷ ማእከል ፊርደውሥ ነው። ዐርሽም ከፊርደውሥ በላይ ነው፥ ከፊርደውሥ የጀናህ ወንዞች ይፈልቃሉ። አሏህን በጠየቃችሁት ጊዜ ስለ ፊርደውሥ ጠይቁት"*። أَنَّ مُعَاذَ بْنَ جَبَلٍ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ " الْجَنَّةُ مِائَةُ دَرَجَةٍ كُلُّ دَرَجَةٍ مِنْهَا مَا بَيْنَ السَّمَاءِ وَالأَرْضِ وَإِنَّ أَعْلاَهَا الْفِرْدَوْسُ وَإِنَّ أَوْسَطَهَا الْفِرْدَوْسُ وَإِنَّ الْعَرْشَ عَلَى الْفِرْدَوْسِ مِنْهَا تُفَجَّرُ أَنْهَارُ الْجَنَّةِ فَإِذَا مَا سَأَلْتُمُ اللَّهَ فَسَلُوهُ الْفِرْدَوْسَ " .
የሰባተኛው ሰማይ መጨረሻ ሊታለፍ የማይችል ድንበራዊ ዛፍ "ሲድረቱል ሙንተሃ" سِدْرَة الْمُنْتَهَى ነው፥ በሰባተኛ ሰማይ ከዕባህ ንድፍ የሆነበት ሰባ ሺህ መላእክት አምልኮ የሚፈጽሙበት የደመቀው ቤት "በይቱል መዕሙር" بَيْت الْمَعْمُور አለ። በሰባተኛው ሰማይ ካለው ከፊርደውሥ የጀናህ ወንዞች ይፈልቃሉ፥ "ፊርደውሥ" فِرْدَوْس ማለት "ላዕላይ" "ከፍተኛ" "ላይኛው" ማለት ሲሆን "ጀናቱል ፊርደውሥን" جَنَّاتُ الْفِرْدَوْس እነዚያ ያመኑ እና መልካም ሥራዎችን የሠሩ፣ እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች የሆኑት፣ እነዚያም እነርሱ በስግደቶቻቸው ላይ የሚጠባበቁ የሆኑት የሚወርሷት ነው፦
18፥107 *"እነዚያ ያመኑ እና መልካም ሥራዎችን የሠሩ የፊርደውሥ ገነቶች ለእነርሱ መስፈሪያ ናቸው"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَانَتْ لَهُمْ جَنَّاتُ الْفِرْدَوْسِ نُزُلًا
23፥11 *"እነዚያ ፊርደውሥን የሚወርሱ ናቸው፥ እነርሱ በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው"*፡፡ الَّذِينَ يَرِثُونَ الْفِرْدَوْسَ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ቁርኣን ይህንን ሁሉ የሰማያት ዕውቀት እንዴት አዥጎደጎደው? ስንባል መልሳችን፦ "ያ በሰማያት ውስጥ ያለውን ምሥጢር የሚያውቀው አሏህ ወደ ነቢዩ"ﷺ" ያወረደው ዕውቀት ነው" የሚል ይሆናል፦
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምሥጢር የሚያውቀው አወረደው፥ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው*፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
አሏህ ባወረደው ዕውቀት ተጠቃሚዎች ያድርገን! ጀናቱል ፊርደውሥን ይወፍቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
23፥11 *"እነዚያ ፊርደውሥን የሚወርሱ ናቸው፥ እነርሱ በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው"*፡፡ الَّذِينَ يَرِثُونَ الْفِرْدَوْسَ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
"ጀናህ" جَنَّة የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የተሰወረ” ወይም “የተደበቀ” ማለት ነው፥ የጀናህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ጀናት" جَنَّات ነው። ለምሳሌ “ጂኒ” جِنِّيّ ማለት እራሱ “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጀነ” جَنَّ የሚለው ቃል በግስ መደብ ረቂቅነትን፣ ምጡቅነትን፣ ስውርነትን ለማመልከት ገብቷል፦
6፥76 ሌሊቱም በእርሱ ላይ *”ባጨለመ”* ጊዜ ኮከብን አየ፡፡ «ይህ ጌታዬ ነው» አለ፡፡ በጠለቀም ጊዜ፡- «ጠላቂዎችን አልወድም» አለ፡፡ فَلَمَّا جَنَّ عَلَيْهِ اللَّيْلُ رَأَىٰ كَوْكَبًا ۖ قَالَ هَـٰذَا رَبِّي ۖ فَلَمَّا أَفَلَ قَالَ لَا أُحِبُّ الْآفِلِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “አጨለመ” ለሚለው ቃል “ጀነ” جَنَّ ሲሆን “ሸፈነ” “ደበቀ” ሰወረ” ማለት ነው። “መጅኑን” مَجْنُون በቋንቋ ደረጃ ከሄድን እራሱ “ጀነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ዐቅሉ “የተሰወረ” “የተደበቀ” ማለት ነው፦
68፥2 *”አንተ በጌታህ ጸጋ የተጎናጸፍክ ስትኾን ዕብድ አይደለህም”*፡፡ مَا أَنتَ بِنِعْمَةِ رَبِّكَ بِمَجْنُونٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ዕብድ” ለሚለው ቃል የገባው “መጅኑን” مَجْنُون መሆኑን ልብ አድርግ! እሩቅ ሳንሄድ ማኅፀን ውስጥ ያለውን “ሽል” ለዓይናችን የተደበቀ ስለሆነ “አጂናህ” أَجِنَّة ማለትም “ስውር” ወይም “ድብቅ” ተብሏል፦
53፥32 *ከምድር በፈጠራችሁ ጊዜ እናንተም በእናቶቻችሁ ማኅፀኖች ውስጥ “ሽሎች” በኾናችሁ ጊዜ እርሱ በእናንተ ሁኔታ ዐዋቂ ነው*፡፡ هُوَ أَعْلَمُ بِكُمْ إِذْ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَإِذْ أَنتُمْ أَجِنَّةٌ فِي بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ ۖ فَلَا تُزَكُّوا أَنفُسَكُمْ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሽሎች” ለሚለው ቃል የገባው “አጂናህ” أَجِنَّة መሆኑን ልብ አድርግ! "ጀናህ" جَنَّة የሚለው ቃል በሌላ ቦታ "አትክልት" በሚል ይመጣል፦
13፥4 *በምድርም የተጎራበቱ ቁርጥራጮች አሉ፥ ከወይኖችም "አትክልቶች" አዝርዕቶችም መንታዎችና መንታዎች ያልኾኑ ዘንባባዎችም አሉ። በአንድ ውሃ ይጠጣሉ"*። وَفِي الْأَرْضِ قِطَعٌ مُّتَجَاوِرَاتٌ وَجَنَّاتٌ مِّنْ أَعْنَابٍ وَزَرْعٌ وَنَخِيلٌ صِنْوَانٌ وَغَيْرُ صِنْوَانٍ يُسْقَىٰ بِمَاءٍ وَاحِدٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አትክልቶች" ለሚለው የገባው ቃል "ጀናት" جَنَّات መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፥ እዚህ ድረስ ከተግባባን በመጨረሻይቱ ዓለም ከሰው ልጆችን እይታ የተሰወረች እና የተደበቀች የአትክልት ስፍራ "ጀናህ" جَنَّة ትባላለች። ጀናህ መቶ ጀረዎች አሏት፥ ደረጃዎቿም ልክ የሰማይ እና የምድር እርቀት ያክል ነው። ጀናህ ትልቁ ደረጃዋ ፊርደውሥ ነው፦
6፥132 *"ለሁሉም ከሠሩት ሥራ የተበላለጡ ደረጃዎች አሏቸው፡፡ ጌታህም ከሚሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም"*፡፡ وَلِكُلٍّ دَرَجَاتٌ مِّمَّا عَمِلُوا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا يَعْمَلُونَ
20፥75 *"በጎ ሥራዎችን በእርግጥ የሠራ ምእመን ኾኖ የመጣውም ሰው እነዚያ ለእነሱ ከፍተኛ ደረጃዎች አሏቸው"*፡፡ وَمَن يَأْتِهِ مُؤْمِنًا قَدْ عَمِلَ الصَّالِحَاتِ فَأُولَـٰئِكَ لَهُمُ الدَّرَجَاتُ الْعُلَىٰ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4474
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰማው ብሎ እንደተረከው፦ "እርሳቸውም አሉ፦ *"ጀናት መቶ ጀረዎች አሏት፥ ደረጃዎቿም ያላቸው እርቀት ልክ የሰማይ እና የምድር እርቀት ያክል ነው። ከፍተኛ ደረጃዋ ፊርደውሥ ነው፥ የእርሷ ማእከል ፊርደውሥ ነው። ዐርሽም ከፊርደውሥ በላይ ነው፥ ከፊርደውሥ የጀናህ ወንዞች ይፈልቃሉ። አሏህን በጠየቃችሁት ጊዜ ስለ ፊርደውሥ ጠይቁት"*። أَنَّ مُعَاذَ بْنَ جَبَلٍ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ " الْجَنَّةُ مِائَةُ دَرَجَةٍ كُلُّ دَرَجَةٍ مِنْهَا مَا بَيْنَ السَّمَاءِ وَالأَرْضِ وَإِنَّ أَعْلاَهَا الْفِرْدَوْسُ وَإِنَّ أَوْسَطَهَا الْفِرْدَوْسُ وَإِنَّ الْعَرْشَ عَلَى الْفِرْدَوْسِ مِنْهَا تُفَجَّرُ أَنْهَارُ الْجَنَّةِ فَإِذَا مَا سَأَلْتُمُ اللَّهَ فَسَلُوهُ الْفِرْدَوْسَ " .
የሰባተኛው ሰማይ መጨረሻ ሊታለፍ የማይችል ድንበራዊ ዛፍ "ሲድረቱል ሙንተሃ" سِدْرَة الْمُنْتَهَى ነው፥ በሰባተኛ ሰማይ ከዕባህ ንድፍ የሆነበት ሰባ ሺህ መላእክት አምልኮ የሚፈጽሙበት የደመቀው ቤት "በይቱል መዕሙር" بَيْت الْمَعْمُور አለ። በሰባተኛው ሰማይ ካለው ከፊርደውሥ የጀናህ ወንዞች ይፈልቃሉ፥ "ፊርደውሥ" فِرْدَوْس ማለት "ላዕላይ" "ከፍተኛ" "ላይኛው" ማለት ሲሆን "ጀናቱል ፊርደውሥን" جَنَّاتُ الْفِرْدَوْس እነዚያ ያመኑ እና መልካም ሥራዎችን የሠሩ፣ እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች የሆኑት፣ እነዚያም እነርሱ በስግደቶቻቸው ላይ የሚጠባበቁ የሆኑት የሚወርሷት ነው፦
18፥107 *"እነዚያ ያመኑ እና መልካም ሥራዎችን የሠሩ የፊርደውሥ ገነቶች ለእነርሱ መስፈሪያ ናቸው"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَانَتْ لَهُمْ جَنَّاتُ الْفِرْدَوْسِ نُزُلًا
23፥11 *"እነዚያ ፊርደውሥን የሚወርሱ ናቸው፥ እነርሱ በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው"*፡፡ الَّذِينَ يَرِثُونَ الْفِرْدَوْسَ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ቁርኣን ይህንን ሁሉ የሰማያት ዕውቀት እንዴት አዥጎደጎደው? ስንባል መልሳችን፦ "ያ በሰማያት ውስጥ ያለውን ምሥጢር የሚያውቀው አሏህ ወደ ነቢዩ"ﷺ" ያወረደው ዕውቀት ነው" የሚል ይሆናል፦
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምሥጢር የሚያውቀው አወረደው፥ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው*፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
አሏህ ባወረደው ዕውቀት ተጠቃሚዎች ያድርገን! ጀናቱል ፊርደውሥን ይወፍቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሲድረቱል ሙንተሃ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
53፥14 *"በሲድረቱል ሙንተሃ አጠገብ አይቶታል"*። عِندَ سِدْرَةِ الْمُنتَهَىٰ
"ሢድር" سِدْر የዛፍ ዓይነት ሲሆን በመካከለኛው ምሥራቅ አካባቢ የሚበቅል ተክል ነው፦
34፥16 *"በአትክልቶቻቸውም ሁለት አትክልቶች፣ ባለመርጋጋ ፍሬዎችን፣ ባለጠደቻ እና ከሢድር ባለጥቂት ዛፎችን ለወጥናቸው"*፡፡ وَبَدَّلْنَاهُم بِجَنَّتَيْهِمْ جَنَّتَيْنِ ذَوَاتَيْ أُكُلٍ خَمْطٍ وَأَثْلٍ وَشَيْءٍ مِّن سِدْرٍ قَلِيلٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አትክልት" ለሚለው ቃል የገባው "ጀናህ" جَنَّة ነው፥ ይህንን የሢድር ተክል አላግባብ መቁረጥ አሏህ ዘንድ ያስቀጣል፦
ሡነን አቢ ዳውድ 43, ሐዲስ 467
ዐብደሏህ አብኑ ሑብሺይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ሢድርን የቀጠፈ አሏህ ጭንቅላቱን በእሳት ውስጥ ያመጣዋል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ حُبْشِيٍّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ قَطَعَ سِدْرَةً صَوَّبَ اللَّهُ رَأْسَهُ فِي النَّارِ "
ስለ ሢድር ይህን ያክል ካየን ዘንዳ በሰባተኛ ሰማይ ላይ አስሓቡል የሚን እሾህ በሌለው ሢድር ውስጥ ይሆናሉ፦
56፥27 *"የቀኝም ጓዶች ምንኛ የከበሩ የቀኝ ጓዶች!"* وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ
56፥28 *"በተቀፈቀፈ እሾህ በሌለው ሢድር ውስጥ ናቸው"*፡፡ فِي سِدْرٍ مَّخْضُودٍ
በሰባተኛ ሰማይ ላይ የተጠቀሰው ሢድር በመካከለኛው ምሥራቅ አካባቢ ከሚበቅለው ዛፍ ጋር በስም እንጂ በቅርፅ እና በይዘት አንድ አይደሉም። የስም መመሳሰል የባሕርይ መመሳሰልን አያመለክትም፥ ለምሳሌ "ኤፍራጥስ" እና "ናይል" ወንዝ ምድር ላይ እንዳሉ ሁሉ ከፊርደውሥ ከሚፈልቁ ወንዞች ሁለቱ ስማቸው "ፉራት" فُرَات እና "ኒል" نِّيل የሚባሉ አሉ። ልክ እንደዚሁ መካከለኛው ምሥራቅ አካባቢ የሚበቅለው ዛፍ ሢድር እና ሰባተኛ ሰማይ ላይ ያለው ሢድር በስም እንጂ በቅርፅ እና በይዘት አንድ አይደሉም።
"ሢድር" سِدْر ተባዕታይ መደብ ሲሆን አንስታይ መደቡ "ሢድራህ" سِدْرَة ነው፥ ነቢያችን"ﷺ" በለይለቱል ኢሥራእ ወልሚራጅ ጊዜ ወደዚህ ሢድር ደርሰዋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 74, ሐዲስ 36
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አራቱን ወንዞች ባየሁ ጊዜ ወደ ሢድራን ወጣሁኝ"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " رُفِعْتُ إِلَى السِّدْرَةِ فَإِذَا أَرْبَعَةُ أَنْهَارٍ،
ነቢያችን"ﷺ" ይህ ሢድር በመላእክት፣ በብርሃን እና በቀለም ዓይነት ሲሸፈን ጂብሪልን አዩት፦
53፥16 *"አሥ-ሢድራህን የሚሸፍን ነገር በሚሸፍናት ጊዜ አየው"*፡፡ إِذْ يَغْشَى السِّدْرَةَ مَا يَغْشَىٰ
ጂብሪል ወደ ነቢያችን"ﷺ" የሚመጣው በሚወዱት ባልደረባ በዲሕያህ ኢብኑ ኸሊፋህ በሚባል ሰው ተመስሎ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 2
አቡ ዑስማን እንደተረከው፦ *"ጂብሪል ወደ ነቢዩ"ﷺ" ሲመጣ ኡሙ ሠላማህ ከእርሳቸው ጋር ነበረች፥ ጂብሪል መናገር ጀመረ። ነቢዩም"ﷺ"፦ "ኡሙ ሠላማህ ይህ ማን ነው? አሉ፥ እርሷም፦ "ይህ ዲሕያህ ነው" አለች። ጂብሪል በሄደ ጊዜ እርሷም፦ "ወሏሂ! በነቢዩ"ﷺ" ሑጥባህ ላይ ስለ ጂብሪል ዜና እስኪነግሩን ድረስ ከዲሕያህ በስተቀር ሌላ ማንንም አላሰብኩም ነበር"*። عَنْ أَبِي عُثْمَانَ، قَالَ أُنْبِئْتُ أَنَّ جِبْرِيلَ، أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم وَعِنْدَهُ أُمُّ سَلَمَةَ فَجَعَلَ يَتَحَدَّثُ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لأُمِّ سَلَمَةَ " مَنْ هَذَا ". أَوْ كَمَا قَالَ قَالَتْ هَذَا دِحْيَةُ. فَلَمَّا قَامَ قَالَتْ وَاللَّهِ مَا حَسِبْتُهُ إِلاَّ إِيَّاهُ حَتَّى سَمِعْتُ خُطْبَةَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم يُخْبِرُ خَبَرَ جِبْرِيلَ أَوْ كَمَا قَالَ،
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
53፥14 *"በሲድረቱል ሙንተሃ አጠገብ አይቶታል"*። عِندَ سِدْرَةِ الْمُنتَهَىٰ
"ሢድር" سِدْر የዛፍ ዓይነት ሲሆን በመካከለኛው ምሥራቅ አካባቢ የሚበቅል ተክል ነው፦
34፥16 *"በአትክልቶቻቸውም ሁለት አትክልቶች፣ ባለመርጋጋ ፍሬዎችን፣ ባለጠደቻ እና ከሢድር ባለጥቂት ዛፎችን ለወጥናቸው"*፡፡ وَبَدَّلْنَاهُم بِجَنَّتَيْهِمْ جَنَّتَيْنِ ذَوَاتَيْ أُكُلٍ خَمْطٍ وَأَثْلٍ وَشَيْءٍ مِّن سِدْرٍ قَلِيلٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አትክልት" ለሚለው ቃል የገባው "ጀናህ" جَنَّة ነው፥ ይህንን የሢድር ተክል አላግባብ መቁረጥ አሏህ ዘንድ ያስቀጣል፦
ሡነን አቢ ዳውድ 43, ሐዲስ 467
ዐብደሏህ አብኑ ሑብሺይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ሢድርን የቀጠፈ አሏህ ጭንቅላቱን በእሳት ውስጥ ያመጣዋል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ حُبْشِيٍّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ قَطَعَ سِدْرَةً صَوَّبَ اللَّهُ رَأْسَهُ فِي النَّارِ "
ስለ ሢድር ይህን ያክል ካየን ዘንዳ በሰባተኛ ሰማይ ላይ አስሓቡል የሚን እሾህ በሌለው ሢድር ውስጥ ይሆናሉ፦
56፥27 *"የቀኝም ጓዶች ምንኛ የከበሩ የቀኝ ጓዶች!"* وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ
56፥28 *"በተቀፈቀፈ እሾህ በሌለው ሢድር ውስጥ ናቸው"*፡፡ فِي سِدْرٍ مَّخْضُودٍ
በሰባተኛ ሰማይ ላይ የተጠቀሰው ሢድር በመካከለኛው ምሥራቅ አካባቢ ከሚበቅለው ዛፍ ጋር በስም እንጂ በቅርፅ እና በይዘት አንድ አይደሉም። የስም መመሳሰል የባሕርይ መመሳሰልን አያመለክትም፥ ለምሳሌ "ኤፍራጥስ" እና "ናይል" ወንዝ ምድር ላይ እንዳሉ ሁሉ ከፊርደውሥ ከሚፈልቁ ወንዞች ሁለቱ ስማቸው "ፉራት" فُرَات እና "ኒል" نِّيل የሚባሉ አሉ። ልክ እንደዚሁ መካከለኛው ምሥራቅ አካባቢ የሚበቅለው ዛፍ ሢድር እና ሰባተኛ ሰማይ ላይ ያለው ሢድር በስም እንጂ በቅርፅ እና በይዘት አንድ አይደሉም።
"ሢድር" سِدْر ተባዕታይ መደብ ሲሆን አንስታይ መደቡ "ሢድራህ" سِدْرَة ነው፥ ነቢያችን"ﷺ" በለይለቱል ኢሥራእ ወልሚራጅ ጊዜ ወደዚህ ሢድር ደርሰዋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 74, ሐዲስ 36
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አራቱን ወንዞች ባየሁ ጊዜ ወደ ሢድራን ወጣሁኝ"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " رُفِعْتُ إِلَى السِّدْرَةِ فَإِذَا أَرْبَعَةُ أَنْهَارٍ،
ነቢያችን"ﷺ" ይህ ሢድር በመላእክት፣ በብርሃን እና በቀለም ዓይነት ሲሸፈን ጂብሪልን አዩት፦
53፥16 *"አሥ-ሢድራህን የሚሸፍን ነገር በሚሸፍናት ጊዜ አየው"*፡፡ إِذْ يَغْشَى السِّدْرَةَ مَا يَغْشَىٰ
ጂብሪል ወደ ነቢያችን"ﷺ" የሚመጣው በሚወዱት ባልደረባ በዲሕያህ ኢብኑ ኸሊፋህ በሚባል ሰው ተመስሎ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 2
አቡ ዑስማን እንደተረከው፦ *"ጂብሪል ወደ ነቢዩ"ﷺ" ሲመጣ ኡሙ ሠላማህ ከእርሳቸው ጋር ነበረች፥ ጂብሪል መናገር ጀመረ። ነቢዩም"ﷺ"፦ "ኡሙ ሠላማህ ይህ ማን ነው? አሉ፥ እርሷም፦ "ይህ ዲሕያህ ነው" አለች። ጂብሪል በሄደ ጊዜ እርሷም፦ "ወሏሂ! በነቢዩ"ﷺ" ሑጥባህ ላይ ስለ ጂብሪል ዜና እስኪነግሩን ድረስ ከዲሕያህ በስተቀር ሌላ ማንንም አላሰብኩም ነበር"*። عَنْ أَبِي عُثْمَانَ، قَالَ أُنْبِئْتُ أَنَّ جِبْرِيلَ، أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم وَعِنْدَهُ أُمُّ سَلَمَةَ فَجَعَلَ يَتَحَدَّثُ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لأُمِّ سَلَمَةَ " مَنْ هَذَا ". أَوْ كَمَا قَالَ قَالَتْ هَذَا دِحْيَةُ. فَلَمَّا قَامَ قَالَتْ وَاللَّهِ مَا حَسِبْتُهُ إِلاَّ إِيَّاهُ حَتَّى سَمِعْتُ خُطْبَةَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم يُخْبِرُ خَبَرَ جِبْرِيلَ أَوْ كَمَا قَالَ،
በተፈጥሮ ቅርፁ ግን ለመጀመሪያ ጊዜ በመንገድ ጉዞ እያሉ ጂብሪል ወርዶ በሰማይ እና በምድር መካከል ተቀምጦ አይተውታል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 238
ጃቢ ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰማው ብሎ እንደተረከው፦ "እርሳቸውም እንዲህ አሉ፦ *"ከዚያም ወሕይ ወደ እኔ ተቋረጦ ነበር፥ ድንገት እየተጓዝኩኝ እያለ ከሰማይ ድምፅ ሰማሁኝ። እራሴን ቀና አድርጌ ወደ ሰማይ ስመለከት በሒራእ ዋሻ የጎበኘኝ መልአክ በሰማይ እና በምድር መካከል በመንበር ላይ ተቀምጦ አየሁት"*። عَنِ جَابِرُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّهُ سَمِعَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " ثُمَّ فَتَرَ عَنِّي الْوَحْىُ، فَبَيْنَا أَنَا أَمْشِي سَمِعْتُ صَوْتًا مِنَ السَّمَاءِ، فَرَفَعْتُ بَصَرِي إِلَى السَّمَاءِ فَإِذَا الْمَلَكُ الَّذِي جَاءَنِي بِحِرَاءٍ قَاعِدٌ عَلَى كُرْسِيٍّ بَيْنَ السَّمَاءِ وَالأَرْضِ ".
ለሁለተኛ ጊዜ ያዩት ደግሞ ሲድረቱል ሙንተሃ ላይ ነው፥ የሰባተኛው ሰማይ መጨረሻ ሊታለፍ የማይችል ድንበራዊ ዛፍ "ሲድረቱል ሙንተሃ" سِدْرَة الْمُنْتَهَى ነው፦
53፥14 *"በሲድረቱል ሙንተሃ አጠገብ አይቶታል"*። عِندَ سِدْرَةِ الْمُنتَهَىٰ
53፥15 *"እርሷ ዘንድ መኖሪያይቱ ጀናህ ያለች ስትኾን"*፡፡ عِندَهَا جَنَّةُ الْمَأْوَىٰ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር
53፥13-15 *"በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል፣ በሲድረቱል ሙንተሃ አጠገብ አይቶታል፣ እርሷ ዘንድ መኖሪያይቱ ጀናህ ያለች ስትኾን" የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ "ጂብሪልን አይቼዋለው፥ ስድስት መቶ ክንፍ አለው"*። وَلَقَدْ رَءَاهُ نَزْلَةً أُخْرَى - عِندَ سِدْرَةِ الْمُنتَهَى - عِندَهَا جَنَّةُ الْمَأْوَى قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله «رَأَيْتُ جِبْرِيلَ وَلَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ »
ሲድረቱል ሙንተሃ ዘንድ ሙተቂን የሚኖቱባት ጀናህ አለች። "ሙንተሃ" مُنتَهَىٰ የሚለው ቃል "ነሃ" نَهَىٰ ማለትም "ከለከለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ክልክል" ማለት ነው፥ የሰባተኛው ሰማይ ድንበሩ የሢድራህ ዛፍ ናት። ይህቺን ዛፍ ማለፍ ክልክል ስለሆነ "ሲድረቱል ሙንተሃ" سِدْرَة الْمُنْتَهَى ትባላለች። የብርታት ባለቤት የኾነውን ጂብሪል በላይኛውና በግልጹ አድማስ በሲድረቱል ሙንተሃ ላይ ኾኖ ተደላድሎ እና ሲወርድ አዩት፦
53፥6 *"የዕውቀት ባለቤት የኾነው ተደላደለም"*፡፡ ذُو مِرَّةٍ فَاسْتَوَىٰ
53፥7 *"እርሱ በላይኛው አድማስ ኾኖ"*፡፡ وَهُوَ بِالْأُفُقِ الْأَعْلَىٰ
81፥23 *"በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል"*፡፡ وَلَقَدْ رَآهُ بِالْأُفُقِ الْمُبِينِ
ይህ የብርታት ባለቤት ዐውደ-ንባቡ ላይ የአሏህ ባለሟል እና ታማኝ የተባለው መልአክ እንደሆነ እሙንና ቅቡል ነው፦
81፥20 *"የኃይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ ነው፡፡ ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ
81፥21 *"በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ ነው"*፡፡ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
በተጨማሪም "በሌላይቱም መውረድ" የሚለው ኃይለ-ቃል ጂብሪል በተፈጥሮ ቅርፁ ሁለት ጊዜ መውረዱን ፍትውና ቁልጭ አድርጎ ያስረዳል፦
53፥13 *"በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል"*፡፡ وَلَقَدْ رَآهُ نَزْلَةً أُخْرَىٰ
53፥8 *"ከዚያም ቀረበ፤ ወረደም"*፡፡ ثُمَّ دَنَا فَتَدَلَّىٰ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 342
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ *"በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል" ጂብሪልን አይተውታል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، { وَلَقَدْ رَآهُ نَزْلَةً أُخْرَى} قَالَ رَأَى جِبْرِيلَ .
ነቢያችን"ﷺ" ሲድረቱል ሙንተሃ ላይ ከጌታው ታምራቶች ታላላቆች ከሆኑትን አንዱን ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ያለው ሆኖ አይተውታል፦
53፥18 *"ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ"*፡፡ لَقَدْ رَأَىٰ مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَىٰ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 332
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ *"ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ" ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ያለው ሆኖ አይተውታል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ { لَقَدْ رَأَى مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَى} قَالَ رَأَى جِبْرِيلَ فِي صُورَتِهِ لَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ .
አሏህ በሰባተኛ ሰማይ ላይ በሢድር ከሚኖሩት አስሓቡል የሚን ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 238
ጃቢ ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰማው ብሎ እንደተረከው፦ "እርሳቸውም እንዲህ አሉ፦ *"ከዚያም ወሕይ ወደ እኔ ተቋረጦ ነበር፥ ድንገት እየተጓዝኩኝ እያለ ከሰማይ ድምፅ ሰማሁኝ። እራሴን ቀና አድርጌ ወደ ሰማይ ስመለከት በሒራእ ዋሻ የጎበኘኝ መልአክ በሰማይ እና በምድር መካከል በመንበር ላይ ተቀምጦ አየሁት"*። عَنِ جَابِرُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّهُ سَمِعَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " ثُمَّ فَتَرَ عَنِّي الْوَحْىُ، فَبَيْنَا أَنَا أَمْشِي سَمِعْتُ صَوْتًا مِنَ السَّمَاءِ، فَرَفَعْتُ بَصَرِي إِلَى السَّمَاءِ فَإِذَا الْمَلَكُ الَّذِي جَاءَنِي بِحِرَاءٍ قَاعِدٌ عَلَى كُرْسِيٍّ بَيْنَ السَّمَاءِ وَالأَرْضِ ".
ለሁለተኛ ጊዜ ያዩት ደግሞ ሲድረቱል ሙንተሃ ላይ ነው፥ የሰባተኛው ሰማይ መጨረሻ ሊታለፍ የማይችል ድንበራዊ ዛፍ "ሲድረቱል ሙንተሃ" سِدْرَة الْمُنْتَهَى ነው፦
53፥14 *"በሲድረቱል ሙንተሃ አጠገብ አይቶታል"*። عِندَ سِدْرَةِ الْمُنتَهَىٰ
53፥15 *"እርሷ ዘንድ መኖሪያይቱ ጀናህ ያለች ስትኾን"*፡፡ عِندَهَا جَنَّةُ الْمَأْوَىٰ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር
53፥13-15 *"በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል፣ በሲድረቱል ሙንተሃ አጠገብ አይቶታል፣ እርሷ ዘንድ መኖሪያይቱ ጀናህ ያለች ስትኾን" የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ "ጂብሪልን አይቼዋለው፥ ስድስት መቶ ክንፍ አለው"*። وَلَقَدْ رَءَاهُ نَزْلَةً أُخْرَى - عِندَ سِدْرَةِ الْمُنتَهَى - عِندَهَا جَنَّةُ الْمَأْوَى قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله «رَأَيْتُ جِبْرِيلَ وَلَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ »
ሲድረቱል ሙንተሃ ዘንድ ሙተቂን የሚኖቱባት ጀናህ አለች። "ሙንተሃ" مُنتَهَىٰ የሚለው ቃል "ነሃ" نَهَىٰ ማለትም "ከለከለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ክልክል" ማለት ነው፥ የሰባተኛው ሰማይ ድንበሩ የሢድራህ ዛፍ ናት። ይህቺን ዛፍ ማለፍ ክልክል ስለሆነ "ሲድረቱል ሙንተሃ" سِدْرَة الْمُنْتَهَى ትባላለች። የብርታት ባለቤት የኾነውን ጂብሪል በላይኛውና በግልጹ አድማስ በሲድረቱል ሙንተሃ ላይ ኾኖ ተደላድሎ እና ሲወርድ አዩት፦
53፥6 *"የዕውቀት ባለቤት የኾነው ተደላደለም"*፡፡ ذُو مِرَّةٍ فَاسْتَوَىٰ
53፥7 *"እርሱ በላይኛው አድማስ ኾኖ"*፡፡ وَهُوَ بِالْأُفُقِ الْأَعْلَىٰ
81፥23 *"በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል"*፡፡ وَلَقَدْ رَآهُ بِالْأُفُقِ الْمُبِينِ
ይህ የብርታት ባለቤት ዐውደ-ንባቡ ላይ የአሏህ ባለሟል እና ታማኝ የተባለው መልአክ እንደሆነ እሙንና ቅቡል ነው፦
81፥20 *"የኃይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ ነው፡፡ ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ
81፥21 *"በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ ነው"*፡፡ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
በተጨማሪም "በሌላይቱም መውረድ" የሚለው ኃይለ-ቃል ጂብሪል በተፈጥሮ ቅርፁ ሁለት ጊዜ መውረዱን ፍትውና ቁልጭ አድርጎ ያስረዳል፦
53፥13 *"በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል"*፡፡ وَلَقَدْ رَآهُ نَزْلَةً أُخْرَىٰ
53፥8 *"ከዚያም ቀረበ፤ ወረደም"*፡፡ ثُمَّ دَنَا فَتَدَلَّىٰ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 342
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ *"በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል" ጂብሪልን አይተውታል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، { وَلَقَدْ رَآهُ نَزْلَةً أُخْرَى} قَالَ رَأَى جِبْرِيلَ .
ነቢያችን"ﷺ" ሲድረቱል ሙንተሃ ላይ ከጌታው ታምራቶች ታላላቆች ከሆኑትን አንዱን ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ያለው ሆኖ አይተውታል፦
53፥18 *"ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ"*፡፡ لَقَدْ رَأَىٰ مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَىٰ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 332
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ *"ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ" ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ያለው ሆኖ አይተውታል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ { لَقَدْ رَأَى مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَى} قَالَ رَأَى جِبْرِيلَ فِي صُورَتِهِ لَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ .
አሏህ በሰባተኛ ሰማይ ላይ በሢድር ከሚኖሩት አስሓቡል የሚን ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም