አልተበረዘምን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
ብዙ ጊዜ ሚሽነሪዎች ከቁርኣን በፊት የነበሩት መጽሐፍት ላለመበረዛቸው እንደማስረጃ የሚያቀርቡት "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለውን ይዘው ነው፥ ነገር ግን ዐውደ-ንባቡን ብንመለከት እየተናገረ ያለው ስለ መመሪያ ቃል ሳይሆን ስለ ውሳኔ ቃል ነው። ይህንን ለመረዳት ስለ አላህ ቃል ጥልልና ጥንፍፍ ያለ መረዳት ያስፈልገናል። “ከላም” كَلَٰم የሚለው ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው። ይህ የአላህ ንግግር በሁለት ይከፈላል፥ እርሱም፦ አንዱ “ከላሙ አት-ተሽሪዒይ” كَلَٰم التَشْرِعِي ሲባል፥ ሁለተኛው ደግሞ “ከላሙ አት-ተክውኒይ” كَلَٰم التَكْو۟نِي ይባላል። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
ብዙ ጊዜ ሚሽነሪዎች ከቁርኣን በፊት የነበሩት መጽሐፍት ላለመበረዛቸው እንደማስረጃ የሚያቀርቡት "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለውን ይዘው ነው፥ ነገር ግን ዐውደ-ንባቡን ብንመለከት እየተናገረ ያለው ስለ መመሪያ ቃል ሳይሆን ስለ ውሳኔ ቃል ነው። ይህንን ለመረዳት ስለ አላህ ቃል ጥልልና ጥንፍፍ ያለ መረዳት ያስፈልገናል። “ከላም” كَلَٰم የሚለው ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው። ይህ የአላህ ንግግር በሁለት ይከፈላል፥ እርሱም፦ አንዱ “ከላሙ አት-ተሽሪዒይ” كَلَٰم التَشْرِعِي ሲባል፥ ሁለተኛው ደግሞ “ከላሙ አት-ተክውኒይ” كَلَٰم التَكْو۟نِي ይባላል። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ከላሙ አት-ተሽሪዒይ”
“ተሽሪዒይ” تَشْرِعِي የሚለው ቃል “ሸረዐ” شَرَّعَ ማለትም “ደነገገ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ድንጋጌ” ወይም “ሕግጋት” ማለት ነው፥ ይህ ሸሪዓህ ከአላህ ወደ ነቢያቱ የሚወርድ መመሪያ፣ መርሕ፣ ሥርዓት ነው። “ሸሪዓህ” شَرِيعَة ማለት “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው። ተውራት፣ ዘቡር፣ ኢንጂል፣ ቁርኣን ከላሙ አት-ተሽሪዒይ ናቸው። ከመጽሐፉ ሰዎች ከቁርኣን በፊት የነበሩትን የአላህ ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው በርዘውታል፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
“የሚለውጡት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሐረፉነሁ” يُحَرِّفُونَهُ ሲሆን “የሚበርዙት” ማለት ነው። “ዩሐረፉ” يُحَرِّفُ የሚለው አላፊ ግስ “ሐረፈ” حَرَّفَ ማለትም “በረዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። የሚበርዙት ፊደሉ “ሐርፍ” حَرْف ሲባል፥ የመበረዙ ድርጊቱ ደግሞ “ተሕሪፍ” تَحْرِيف ይባላል። የመጸሐፉ ሰዎች ከአላህ የወረደውን እዉነት በዉሸት ቀላቅለውታል፥ ሊበርዙት የቻሉት አላህ እነዚህን መጽሐፍት እንዲጠብቁ ሓላፍትና የሰጣቸው ለሰዎች ስለሆነ ነው፦
3፥71 *የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ?* “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
5፥44 ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም *ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉት* እና በእርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት ይፈርዳሉ፡፡ وَالرَّبَّانِيُّونَ وَالْأَحْبَارُ بِمَا اسْتُحْفِظُوا مِن كِتَابِ اللَّهِ وَكَانُوا عَلَيْهِ شُهَدَاءَ ۚ
"እንዲጠብቁ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በየዘመናቱ ነቢያት ስለሚነሱ አዲስ ወሕይ ሲወርድ የተበረዘውን በአዲሱ ወሕይ መታረም ይችል ነበር። ነገር ግን ከነቢያችም”ﷺ” በኃላ የሚመጣ ነብይ፣ የሚላክ መልእክተኛ እና የሚወርድ ተንዚል ስለሌለ አላህ ቁርኣን እራሱ አውርዶ ከኋላውም ከፊቱም ውሸት እንዳመጣበት እራሱ ይጠብቀዋል፦
15፥9 *እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا ٱلذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُۥ لَحَٰفِظُونَ
41፥42 *ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም*፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
“ከላሙ አት-ተሽሪዒይ”
“ተሽሪዒይ” تَشْرِعِي የሚለው ቃል “ሸረዐ” شَرَّعَ ማለትም “ደነገገ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ድንጋጌ” ወይም “ሕግጋት” ማለት ነው፥ ይህ ሸሪዓህ ከአላህ ወደ ነቢያቱ የሚወርድ መመሪያ፣ መርሕ፣ ሥርዓት ነው። “ሸሪዓህ” شَرِيعَة ማለት “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው። ተውራት፣ ዘቡር፣ ኢንጂል፣ ቁርኣን ከላሙ አት-ተሽሪዒይ ናቸው። ከመጽሐፉ ሰዎች ከቁርኣን በፊት የነበሩትን የአላህ ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው በርዘውታል፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
“የሚለውጡት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሐረፉነሁ” يُحَرِّفُونَهُ ሲሆን “የሚበርዙት” ማለት ነው። “ዩሐረፉ” يُحَرِّفُ የሚለው አላፊ ግስ “ሐረፈ” حَرَّفَ ማለትም “በረዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። የሚበርዙት ፊደሉ “ሐርፍ” حَرْف ሲባል፥ የመበረዙ ድርጊቱ ደግሞ “ተሕሪፍ” تَحْرِيف ይባላል። የመጸሐፉ ሰዎች ከአላህ የወረደውን እዉነት በዉሸት ቀላቅለውታል፥ ሊበርዙት የቻሉት አላህ እነዚህን መጽሐፍት እንዲጠብቁ ሓላፍትና የሰጣቸው ለሰዎች ስለሆነ ነው፦
3፥71 *የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ?* “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
5፥44 ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም *ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉት* እና በእርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት ይፈርዳሉ፡፡ وَالرَّبَّانِيُّونَ وَالْأَحْبَارُ بِمَا اسْتُحْفِظُوا مِن كِتَابِ اللَّهِ وَكَانُوا عَلَيْهِ شُهَدَاءَ ۚ
"እንዲጠብቁ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በየዘመናቱ ነቢያት ስለሚነሱ አዲስ ወሕይ ሲወርድ የተበረዘውን በአዲሱ ወሕይ መታረም ይችል ነበር። ነገር ግን ከነቢያችም”ﷺ” በኃላ የሚመጣ ነብይ፣ የሚላክ መልእክተኛ እና የሚወርድ ተንዚል ስለሌለ አላህ ቁርኣን እራሱ አውርዶ ከኋላውም ከፊቱም ውሸት እንዳመጣበት እራሱ ይጠብቀዋል፦
15፥9 *እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا ٱلذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُۥ لَحَٰفِظُونَ
41፥42 *ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም*፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
ነጥብ ሁለት
"ከላሙ አት-ተክውኒይ"
“ተክውኒይ” تَكْو۟نِي የሚለው ቃል “ከወነ” كَوَّنَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኹነት” ማለት ነው። አላህ በቃሉ “ኩን” كُن ማለትም “ኹን” የሚለው ይኾናል፦
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፥ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ቃላችን” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በቁርኣን አላህ ይሆናል ብሎ የተናገረውን ንግግር ማንም ለዋጭ የለም። አላህ የትንሳኤ ቀን "ኹን" የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን ነው፥ ይህ የውሳኔ ንግግር ከመሆኑ በፊት በቁርኣን ስለተነገረ ይህ የነገረን ቃል እውነት ነው፦
6፥73 እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በእውነት የፈጠረ ነው፡፡ *«ኹን» የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን አስታውስ፡፡ ቃሉ እውነት ነው*፡፡ በቀንዱም በሚነፋ ቀን ንግሥናው የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ነው፡፡ እርሱም ጥበበኛው ውስጥ ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ ۖ وَيَوْمَ يَقُولُ كُن فَيَكُونُ ۚ قَوْلُهُ الْحَقُّ ۚ وَلَهُ الْمُلْكُ يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ ۚ عَالِمُ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْخَبِيرُ
"ቃሉ እውነት ነው" የሚለው ይሰመርበት። ይህንን የአላህ የውሳኔ ቃል ነው፥ ይህንን ንግግር ማንም መለወጥ አይችልም፦
6፥115 *የጌታህም ቃላት እውነተኛና ትክክለኛ ስትኾን ተፈጸመች፡፡ ለቃላቱ ለዋጭ የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡ وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ صِدْقًا وَعَدْلًا ۚ لَّا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِهِ ۚ وَهُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
"ተፈጸመች" የሚለው ተነግሮ የነበረውን ንግግር መሆኑ ይሰመርበት። ይህንን አላህ "ኹን" የሚለውን የውሳኔ ንግግር ማንም መለወጥ አይችልም፥ "ሙበደል" مُبَدِّل ማለት "ለዋጭ" ማለት ሲሆን ይህንን የውሳኔ ቃል ማደናቀፉ፣ ማስቀየሱ፣ መለወጡ ደግሞ "ተብዲል" تَبْدِيل ይባላል፦
10፥64 *ለእነርሱ በቅርቢቱ ሕይወትም በመጨረሻይቱም ብስራት አላቸው፤ የአላህ ቃላት መለወጥ የላትም*፤ ይህ እርሱ ታላቅ ዕድል ነው፡፡ لَهُمُ الْبُشْرَىٰ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَفِي الْآخِرَةِ ۚ لَا تَبْدِيلَ لِكَلِمَاتِ اللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መለወጥ" ለሚለው የገባ ቃል "ተብዲል" تَبْدِيل መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ አላህ በቅርቢቱ ሕይወት እና በመጨረሻይቱ ሕይወት የተናገረውን ብስራት ማንም አይለውጠውም። ሲቀጥል ዐውደ-ንባቡን ላይ ስለ ቀድሞዎቹ መጽሐፍት ምንም ሽታው የለም። ሢሰልስ "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለው የመመሪያ ቃል ነው ብንል እንኳን "ጃአከ" جَاءَكَ ማለትም "መጣልክ" የሚለው ነቢያችንን"ﷺ" ስለሆነ ቁርኣንን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
6፥34 *"የአላህንም ንግግሮች ለዋጭ የለም፡፡ ከመልክተኞቹም ወሬ በእርግጥ መጣልህ"*፡፡ وَلَا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِ اللَّهِ ۚ وَلَقَدْ جَاءَكَ مِن نَّبَإِ الْمُرْسَلِينَ
በቁርኣን ውስጥ አላህ የውሳኔ ንግግር ተናግሮ ያንን ንግግር መለወጥ የሚችል ማንም የለም፦
18፥27 *"ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ለቃላቶቹ ለዋጭ የላቸውም*፡፡ ከእርሱም በቀር መጠጊያን በፍጹም አታገኝም፡፡ وَاتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّكَ ۖ لَا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِهِ وَلَن تَجِدَ مِن دُونِهِ مُلْتَحَدًا
"ኢለይከ" إِلَيْكَ ማለትም "ወደ አንተ" የሚለው ነጠላ ማንነት ነቢያችንን"ﷺ" ብቻ ስለሚያመለክት "ለቃላቶቹ ለዋጭ የላቸውም" የሚለው ወደ እርሳቸው የተወረደውን ቁርኣንን ብቻ ያመለክታል።
ሙግቱን ስንደመድመው የመመሪያ ንግግር የመለወጡ መርሐ-ግብር “ተሕሪፍ” تَحْرِيف ሲባል፥ የውሳኔ ንግግር የመለወጡ መርሐ-ግብር "ተብዲል" تَبْدِيل ይባላል። "ተሕሪፍ" እና "ተብዲል" በይዘትም ሆነ በአይነት በመንስኤም ሆነ በውጤት ሁለት ለየቅል የሆኑ ቃላት ናቸው፥ ይህ ፍርጥም ያለ መፈናፈኛ የሚያሳጣ ሙግት ነው።
ሲቀጥል "መለወጥ" የሚለው ቃል ዐረቢኛ ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ አሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፥ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብ መታየት ያለበት።
ሢሠልስ የአይሁድ ሆነ የክርስትና ምሁራን ባይብል የአምላክ ንግግር እና የሰው ንግግር ቅልቅል እንደሆነ ያምናሉ፥ ይህ በግሪክ “ስይነርጎስ” ይባላል። “ስይነርጎስ” συνεργός ማለትም “ቅልቅል” ማለት ነው፥ ይህም ለመበረዙ አንዱ ማሳያ ነው። ሁለተኛ ማሳያ አላስፈላጊ ያሉትን መጽሐፍ “አፓክሪፋ” በማለት ቀንሰዋል፥ "አፓክሪፋ" የሚለው ቃል “አፓክሩፎስ” ἀπόκρυφος ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን “ድብቅ” ማለት ነው፤ እውነትን እያወቁ በማደባበስና በማለባበስ ደብቀዋል።
ስለዚህ "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለውን ከቁርኣን በፊት የነበሩትን ግልጠተ-መለኮት ነው ማለት በምንም አግባብ ጸጉር ስንጠቃ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ከላሙ አት-ተክውኒይ"
“ተክውኒይ” تَكْو۟نِي የሚለው ቃል “ከወነ” كَوَّنَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኹነት” ማለት ነው። አላህ በቃሉ “ኩን” كُن ማለትም “ኹን” የሚለው ይኾናል፦
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፥ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ቃላችን” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በቁርኣን አላህ ይሆናል ብሎ የተናገረውን ንግግር ማንም ለዋጭ የለም። አላህ የትንሳኤ ቀን "ኹን" የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን ነው፥ ይህ የውሳኔ ንግግር ከመሆኑ በፊት በቁርኣን ስለተነገረ ይህ የነገረን ቃል እውነት ነው፦
6፥73 እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በእውነት የፈጠረ ነው፡፡ *«ኹን» የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን አስታውስ፡፡ ቃሉ እውነት ነው*፡፡ በቀንዱም በሚነፋ ቀን ንግሥናው የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ነው፡፡ እርሱም ጥበበኛው ውስጥ ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ ۖ وَيَوْمَ يَقُولُ كُن فَيَكُونُ ۚ قَوْلُهُ الْحَقُّ ۚ وَلَهُ الْمُلْكُ يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ ۚ عَالِمُ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْخَبِيرُ
"ቃሉ እውነት ነው" የሚለው ይሰመርበት። ይህንን የአላህ የውሳኔ ቃል ነው፥ ይህንን ንግግር ማንም መለወጥ አይችልም፦
6፥115 *የጌታህም ቃላት እውነተኛና ትክክለኛ ስትኾን ተፈጸመች፡፡ ለቃላቱ ለዋጭ የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡ وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ صِدْقًا وَعَدْلًا ۚ لَّا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِهِ ۚ وَهُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
"ተፈጸመች" የሚለው ተነግሮ የነበረውን ንግግር መሆኑ ይሰመርበት። ይህንን አላህ "ኹን" የሚለውን የውሳኔ ንግግር ማንም መለወጥ አይችልም፥ "ሙበደል" مُبَدِّل ማለት "ለዋጭ" ማለት ሲሆን ይህንን የውሳኔ ቃል ማደናቀፉ፣ ማስቀየሱ፣ መለወጡ ደግሞ "ተብዲል" تَبْدِيل ይባላል፦
10፥64 *ለእነርሱ በቅርቢቱ ሕይወትም በመጨረሻይቱም ብስራት አላቸው፤ የአላህ ቃላት መለወጥ የላትም*፤ ይህ እርሱ ታላቅ ዕድል ነው፡፡ لَهُمُ الْبُشْرَىٰ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَفِي الْآخِرَةِ ۚ لَا تَبْدِيلَ لِكَلِمَاتِ اللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መለወጥ" ለሚለው የገባ ቃል "ተብዲል" تَبْدِيل መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ አላህ በቅርቢቱ ሕይወት እና በመጨረሻይቱ ሕይወት የተናገረውን ብስራት ማንም አይለውጠውም። ሲቀጥል ዐውደ-ንባቡን ላይ ስለ ቀድሞዎቹ መጽሐፍት ምንም ሽታው የለም። ሢሰልስ "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለው የመመሪያ ቃል ነው ብንል እንኳን "ጃአከ" جَاءَكَ ማለትም "መጣልክ" የሚለው ነቢያችንን"ﷺ" ስለሆነ ቁርኣንን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
6፥34 *"የአላህንም ንግግሮች ለዋጭ የለም፡፡ ከመልክተኞቹም ወሬ በእርግጥ መጣልህ"*፡፡ وَلَا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِ اللَّهِ ۚ وَلَقَدْ جَاءَكَ مِن نَّبَإِ الْمُرْسَلِينَ
በቁርኣን ውስጥ አላህ የውሳኔ ንግግር ተናግሮ ያንን ንግግር መለወጥ የሚችል ማንም የለም፦
18፥27 *"ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ለቃላቶቹ ለዋጭ የላቸውም*፡፡ ከእርሱም በቀር መጠጊያን በፍጹም አታገኝም፡፡ وَاتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّكَ ۖ لَا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِهِ وَلَن تَجِدَ مِن دُونِهِ مُلْتَحَدًا
"ኢለይከ" إِلَيْكَ ማለትም "ወደ አንተ" የሚለው ነጠላ ማንነት ነቢያችንን"ﷺ" ብቻ ስለሚያመለክት "ለቃላቶቹ ለዋጭ የላቸውም" የሚለው ወደ እርሳቸው የተወረደውን ቁርኣንን ብቻ ያመለክታል።
ሙግቱን ስንደመድመው የመመሪያ ንግግር የመለወጡ መርሐ-ግብር “ተሕሪፍ” تَحْرِيف ሲባል፥ የውሳኔ ንግግር የመለወጡ መርሐ-ግብር "ተብዲል" تَبْدِيل ይባላል። "ተሕሪፍ" እና "ተብዲል" በይዘትም ሆነ በአይነት በመንስኤም ሆነ በውጤት ሁለት ለየቅል የሆኑ ቃላት ናቸው፥ ይህ ፍርጥም ያለ መፈናፈኛ የሚያሳጣ ሙግት ነው።
ሲቀጥል "መለወጥ" የሚለው ቃል ዐረቢኛ ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ አሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፥ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብ መታየት ያለበት።
ሢሠልስ የአይሁድ ሆነ የክርስትና ምሁራን ባይብል የአምላክ ንግግር እና የሰው ንግግር ቅልቅል እንደሆነ ያምናሉ፥ ይህ በግሪክ “ስይነርጎስ” ይባላል። “ስይነርጎስ” συνεργός ማለትም “ቅልቅል” ማለት ነው፥ ይህም ለመበረዙ አንዱ ማሳያ ነው። ሁለተኛ ማሳያ አላስፈላጊ ያሉትን መጽሐፍ “አፓክሪፋ” በማለት ቀንሰዋል፥ "አፓክሪፋ" የሚለው ቃል “አፓክሩፎስ” ἀπόκρυφος ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን “ድብቅ” ማለት ነው፤ እውነትን እያወቁ በማደባበስና በማለባበስ ደብቀዋል።
ስለዚህ "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለውን ከቁርኣን በፊት የነበሩትን ግልጠተ-መለኮት ነው ማለት በምንም አግባብ ጸጉር ስንጠቃ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወሰን አትለፉ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፥ ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
2፥193 *ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ ۖ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
"ወሰንንም አትለፉ" መርሕ እስከ ጥቃቅን ነፍሳት ድረስ ይሄዳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 56, ሐዲስ 228
አቢ ሁራይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንዲት ጉንዳን ከነቢያት መካከል አንዱ ነቢይ ነከሰችው፥ እርሱም የጉንዳኖች መንደር እንዲቃጠል አዘዘ። ከዚያም አላህም ወደ እርሱ፦ "የነከሰችህ አንዲት ጉንዳን ናት፥ አንተ ግን ያቃጠልከው አላህ የሚያወድሱትን ከብዙኃት ጉንዳኖች ብዙኃኑን ነው" ብሎ ወሕይ አወረደለት"*። وَأَبِي، سَلَمَةَ أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " قَرَصَتْ نَمْلَةٌ نَبِيًّا مِنَ الأَنْبِيَاءِ، فَأَمَرَ بِقَرْيَةِ النَّمْلِ فَأُحْرِقَتْ، فَأَوْحَى اللَّهُ إِلَيْهِ أَنْ قَرَصَتْكَ نَمْلَةٌ أَحْرَقْتَ أُمَّةً مِنَ الأُمَمِ تُسَبِّحُ اللَّهِ
ነቢያችን"ﷺ" እና የእርሳቸው ፈለግ የሚከተሉ ወሰን አያልፉም፦
11፥112 *እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም ቀጥ ይበሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና*፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
አሏህ የሰውን ሐቅ ከማይነኩ ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፥ ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
2፥193 *ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ ۖ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
"ወሰንንም አትለፉ" መርሕ እስከ ጥቃቅን ነፍሳት ድረስ ይሄዳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 56, ሐዲስ 228
አቢ ሁራይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንዲት ጉንዳን ከነቢያት መካከል አንዱ ነቢይ ነከሰችው፥ እርሱም የጉንዳኖች መንደር እንዲቃጠል አዘዘ። ከዚያም አላህም ወደ እርሱ፦ "የነከሰችህ አንዲት ጉንዳን ናት፥ አንተ ግን ያቃጠልከው አላህ የሚያወድሱትን ከብዙኃት ጉንዳኖች ብዙኃኑን ነው" ብሎ ወሕይ አወረደለት"*። وَأَبِي، سَلَمَةَ أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " قَرَصَتْ نَمْلَةٌ نَبِيًّا مِنَ الأَنْبِيَاءِ، فَأَمَرَ بِقَرْيَةِ النَّمْلِ فَأُحْرِقَتْ، فَأَوْحَى اللَّهُ إِلَيْهِ أَنْ قَرَصَتْكَ نَمْلَةٌ أَحْرَقْتَ أُمَّةً مِنَ الأُمَمِ تُسَبِّحُ اللَّهِ
ነቢያችን"ﷺ" እና የእርሳቸው ፈለግ የሚከተሉ ወሰን አያልፉም፦
11፥112 *እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም ቀጥ ይበሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና*፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
አሏህ የሰውን ሐቅ ከማይነኩ ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አረጋጋጭ መጽሐፍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
35፥31 ያም ከመጽሐፉ ወደ አንተ ያወረድንልህ *"ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ"* ሲኾን እርሱ እውነት ነው፡፡ አላህ በርግጥ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነው፡፡ وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ هُوَ ٱلْحَقُّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِعِبَادِهِۦ لَخَبِيرٌۢ بَصِيرٌۭ
ክርስቲያን ሚሽነሪዎች በተለይ የዘመናችን የኢሥላም ጥላሸት ቀቢዎች ሳም ሻሙስ፣ ዲቪድ ሁድ እና አራጋቢዎቹ በኢስላም ላይ የሚያስተምሩት ጽርፈት ዕቡይ ተግዳሮት ሆኖ እኩያንን የልብ ልብ እንዲሰማቸው አድርጓቸዋል፤ እነዚህ ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ዐሊሞቻችን፦ "መልህቅ ውኃ ውስጥ ኖረ እንጂ መቼ ዋና ተማረ" ይላሉ፤ እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኛ፦ ቁርአን ከእኛ ጋር ያለውን ባይብል ሊያረጋግጥ ወርዷል" ይሉናል፤ እስቲ የተነሳውን ይህንን ስሁት ሙግት ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
" ኑዙል"
"ኑዙል" نُزُل የሚለው ቃል "ነዝዘለ" نَزَّلَ ማለትም "አወረደ" ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን "ግህደተ-መለኮት"Revelation" ማለት ነው፣ ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን"ﷺ" ነው፦
38፥29 ይህ *"ወደ አንተ ያወረድነው"* ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው፡፡ كِتَٰبٌ أَنزَلْنَٰهُ إِلَيْكَ مُبَٰرَكٌۭ لِّيَدَّبَّرُوٓا۟ ءَايَٰتِهِۦ وَلِيَتَذَكَّرَ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
ነገር ግን አላህ በሁለተኛ መደብ "ወደ እናንተ" አወረደ በማለት ወደ እኛ እንዳወረደ ይናገራል፦
21፥10 ክብራችሁ በውስጡ ያለበትን መጽሐፍ *"ወደ እናንተ በእርግጥ አወረድን"*፡፡ አታውቁምን? لَقَدْ أَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ كِتَٰبًۭا فِيهِ ذِكْرُكُمْ ۖ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን"ﷺ" ሆኖ ሳለ በብዙ ተሳቢ ተውላጠ ስም "ወደ እኛ" በተወረደው አመንን! በሉ በማለት ይናገራል፦
2፥136 «በአላህ እና *"ወደ እኛ በተወረደው"* ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን» *"በሉ"*፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ልብ አድርግ ወደ ነብያችን"ﷺ" ወርዶ ሳለ ወደ "እኛ" ወይም "ወደ "እናንተ" ካለ በተመሳሳይም ወደ ነብያት ወርዶ እያለ አላህ አይሁዳውያንንና ክርስቲያኖችን "ወደ እናንተ" የተወረደው ሲል ከላይ በተባለበት ስሌትና ቀመር ነው፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ «በዚያ *"ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው"* አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» *"በሉ"*። وَلَا تُجَٰدِلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ إِلَّا ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ልብ አድርግ "ወደ እኛ በተወረደው" የሚለው ነብያችንን"ﷺ" እንደሚያመለክት ሁሉ "ወደ እናንተም በተወረደው" የሚለው ነብያትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። እውን ተውራትንና ኢንጂልን የወረደው ለማን ነው? ለሙሳና ለዒሳ እንደሆነ እሙን ነው። ይህንን ነጥብ ከያዘን አላህ "በመጽሐፍቱ እመኑ" ሲል ከራሱ የወረዱትን "ኑዙል" መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፤ ይህ ከገባን ወደሚቀጥለው ነጥብ መሄድ እንችላለን፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
35፥31 ያም ከመጽሐፉ ወደ አንተ ያወረድንልህ *"ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ"* ሲኾን እርሱ እውነት ነው፡፡ አላህ በርግጥ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነው፡፡ وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ هُوَ ٱلْحَقُّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِعِبَادِهِۦ لَخَبِيرٌۢ بَصِيرٌۭ
ክርስቲያን ሚሽነሪዎች በተለይ የዘመናችን የኢሥላም ጥላሸት ቀቢዎች ሳም ሻሙስ፣ ዲቪድ ሁድ እና አራጋቢዎቹ በኢስላም ላይ የሚያስተምሩት ጽርፈት ዕቡይ ተግዳሮት ሆኖ እኩያንን የልብ ልብ እንዲሰማቸው አድርጓቸዋል፤ እነዚህ ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ዐሊሞቻችን፦ "መልህቅ ውኃ ውስጥ ኖረ እንጂ መቼ ዋና ተማረ" ይላሉ፤ እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኛ፦ ቁርአን ከእኛ ጋር ያለውን ባይብል ሊያረጋግጥ ወርዷል" ይሉናል፤ እስቲ የተነሳውን ይህንን ስሁት ሙግት ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
" ኑዙል"
"ኑዙል" نُزُل የሚለው ቃል "ነዝዘለ" نَزَّلَ ማለትም "አወረደ" ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን "ግህደተ-መለኮት"Revelation" ማለት ነው፣ ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን"ﷺ" ነው፦
38፥29 ይህ *"ወደ አንተ ያወረድነው"* ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው፡፡ كِتَٰبٌ أَنزَلْنَٰهُ إِلَيْكَ مُبَٰرَكٌۭ لِّيَدَّبَّرُوٓا۟ ءَايَٰتِهِۦ وَلِيَتَذَكَّرَ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
ነገር ግን አላህ በሁለተኛ መደብ "ወደ እናንተ" አወረደ በማለት ወደ እኛ እንዳወረደ ይናገራል፦
21፥10 ክብራችሁ በውስጡ ያለበትን መጽሐፍ *"ወደ እናንተ በእርግጥ አወረድን"*፡፡ አታውቁምን? لَقَدْ أَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ كِتَٰبًۭا فِيهِ ذِكْرُكُمْ ۖ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን"ﷺ" ሆኖ ሳለ በብዙ ተሳቢ ተውላጠ ስም "ወደ እኛ" በተወረደው አመንን! በሉ በማለት ይናገራል፦
2፥136 «በአላህ እና *"ወደ እኛ በተወረደው"* ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን» *"በሉ"*፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ልብ አድርግ ወደ ነብያችን"ﷺ" ወርዶ ሳለ ወደ "እኛ" ወይም "ወደ "እናንተ" ካለ በተመሳሳይም ወደ ነብያት ወርዶ እያለ አላህ አይሁዳውያንንና ክርስቲያኖችን "ወደ እናንተ" የተወረደው ሲል ከላይ በተባለበት ስሌትና ቀመር ነው፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ «በዚያ *"ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው"* አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» *"በሉ"*። وَلَا تُجَٰدِلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ إِلَّا ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ልብ አድርግ "ወደ እኛ በተወረደው" የሚለው ነብያችንን"ﷺ" እንደሚያመለክት ሁሉ "ወደ እናንተም በተወረደው" የሚለው ነብያትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። እውን ተውራትንና ኢንጂልን የወረደው ለማን ነው? ለሙሳና ለዒሳ እንደሆነ እሙን ነው። ይህንን ነጥብ ከያዘን አላህ "በመጽሐፍቱ እመኑ" ሲል ከራሱ የወረዱትን "ኑዙል" መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፤ ይህ ከገባን ወደሚቀጥለው ነጥብ መሄድ እንችላለን፦
ነጥብ ሁለት
"ሙሰድዲቃን"
“ሙሰድዲቃን” مُصَدِّقًا ማለት “አረጋጋጭ” ማለት ሲሆን ቁርአን የሚያረጋግጠው ከበፊቱ ያለውን ነው፤ ከበፊቱ ያለው ደግሞ ከአላህ የወረዱት ናቸው፦
35፥31 ያም ከመጽሐፉ ወደ አንተ ያወረድንልህ *"ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ"* ሲኾን እርሱ እውነት ነው፡፡ አላህ በርግጥ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነው፡፡ وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ هُوَ ٱلْحَقُّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِعِبَادِهِۦ لَخَبِيرٌۢ بَصِيرٌۭ
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው፤ በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፤ በዚያም *"ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ ءَامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِى نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ مِن قَبْلُ
"ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ" የሚለው ይሰመርበት። ስለዚህ ቁርአን የሚያረጋግጠው ከአላህ ወደ ነብያት የተወረዱትን መጽሐፍት ብቻ ነው፤ ይህ ሆኖ ሳለ አላህ ስለ አይሁዳውያንና ክርስቲያኖች በሁለተኛ መደብ "ከእናንተ ጋር ያለውን" የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩት እመኑ ይላቸዋል፦
2፥41 *"ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ"* ሆኖ ባወረድኩትም እመኑ፡፡ በእርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ፡፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ፡፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ። وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ ۖ وَلَا تَشْتَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِى ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا وَإِيَّٰىَ فَٱتَّقُونِ
ልብ አድርግ ከላይ በነበረን ነጥብ "ወደ እናንተ" የሚለው ነብያትን እንደሚያመለክት አይተን ነበር፤ አሁንም "ከእናንተ" የሚለው ነብያትን ያመለክታል፦
3፤81 *"አላህ የነቢያትን ቃል ኪዳን ከመጽሐፍና ከጥበብ ሰጥቻችሁ"* ከዚያም *«ከእናንተ ጋር ላለው የሚያረጋግጥ መልክተኛ* ቢመጣላችሁ በርሱ በእርግጥ እንደምታምኑበት በእርግጥም እንድትረዱት ሲል በያዘ ጊዜ አስታውስ፡፡ አረጋገጣችሁን በዚህም ላይ ኪዳኔን ያዛችሁምን» አላቸው፡፡ «አረጋገጥን» አሉ፡፡ «እንግዲያስ መስክሩ፤ እኔም ከእናንተ ጋር ከመስካሪዎቹ ነኝ» አላቸው፡፡ وَإِذْ أَخَذَ ٱللَّهُ مِيثَٰقَ ٱلنَّبِيِّـۧنَ لَمَآ ءَاتَيْتُكُم مِّن كِتَٰبٍۢ وَحِكْمَةٍۢ ثُمَّ جَآءَكُمْ رَسُولٌۭ مُّصَدِّقٌۭ لِّمَا مَعَكُمْ لَتُؤْمِنُنَّ بِهِۦ وَلَتَنصُرُنَّهُۥ ۚ قَالَ ءَأَقْرَرْتُمْ وَأَخَذْتُمْ عَلَىٰ ذَٰلِكُمْ إِصْرِى ۖ قَالُوٓا۟ أَقْرَرْنَا ۚ قَالَ فَٱشْهَدُوا۟ وَأَنَا۠ مَعَكُم مِّنَ ٱلشَّٰهِدِينَ
ለነቢያት የሰጣቸውን መጽሐፍ ከነብያቱ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ መልእክተኛ ነብያችን"ﷺ" ናቸው፤ ልብ አድርግ "ከእናንተ ጋር ላለው" ብሎ ያለው ከነብያትን ጋር ያለውን እንደሆነ ይህ አንቀፅ ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፤ ታዲያ ወደ ነቢያት የተወረዱትን እና ከነብያት ጋር ያሉትን "ኑዙል" ለምን ወደ አይሁድ እና ክርስቲያን በማስጠጋት "ወደ እናንተ" "ከእናንተ ጋር" በማለት ይናገራል? የሚለውን ሙግት በአንድ ናሙና መረዳት ይቻላል፤ ለምሳሌ በሙሳ ዘመን የሙሳ ህዝቦች ሙሳን፦ "ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» ባሉት ጊዜ መብረቅ ያዛቸው፦
2፥55 «ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» *"ባላችሁም"* ጊዜ አስታውሱ፡፡ *"እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ*፡፡ وَإِذْ قُلْتُمْ يَٰمُوسَىٰ لَن نُّؤْمِنَ لَكَ حَتَّىٰ نَرَى ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْكُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ
ግን አላህ በነብያችን"ﷺ" ዘመን ያሉትን አይሁዳውያን፦ "ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም" ያሉት እነርሱ እንደሆነ ለማሳየት "ባላችሁም ጊዜ አስታውሱ" ይላቸዋል፤ መብረቅ የያዛቸው በሙሳ ጊዜ የነበሩት ሆነው ሳለ "እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ" በማለት ይናገራል፤ ምን ይሄ ብቻ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በእነርሱ ላይ እንደሆነ እና ወይፈንን አምላክ አድርገው የያዙት እነርሱ እንደሆኑ ይናገራል፦
2፥57 *"በእናንተም ላይ"* ደመናን አጠለልን፡፡ *"በእናተም ላይ"* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *"እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ"*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
አላህ በሙሳ ጊዜ መናን እና ድርጭትን አውርዶ ግን በነብያችን"ﷺ" ዘመን ያሉትን አይሁዳውያንን በሁለተኛ መደብ "በእናተም ላይ" መናን እና ድርጭትን አወረድን ካለ፤ በተመሳሳይ ወደ ነብያት ያወረደው በነብያችን"ﷺ" ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን "ወደ እናንተ አወረድን" ቢል እና ከነብያት ጋር ያለውን በነብያችን"ﷺ" ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን "ከእናንተ ጋር ያለውን" ቢለው ምን ያስደንቃል?
"ሙሰድዲቃን"
“ሙሰድዲቃን” مُصَدِّقًا ማለት “አረጋጋጭ” ማለት ሲሆን ቁርአን የሚያረጋግጠው ከበፊቱ ያለውን ነው፤ ከበፊቱ ያለው ደግሞ ከአላህ የወረዱት ናቸው፦
35፥31 ያም ከመጽሐፉ ወደ አንተ ያወረድንልህ *"ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ"* ሲኾን እርሱ እውነት ነው፡፡ አላህ በርግጥ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነው፡፡ وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ هُوَ ٱلْحَقُّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِعِبَادِهِۦ لَخَبِيرٌۢ بَصِيرٌۭ
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው፤ በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፤ በዚያም *"ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ ءَامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِى نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ مِن قَبْلُ
"ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ" የሚለው ይሰመርበት። ስለዚህ ቁርአን የሚያረጋግጠው ከአላህ ወደ ነብያት የተወረዱትን መጽሐፍት ብቻ ነው፤ ይህ ሆኖ ሳለ አላህ ስለ አይሁዳውያንና ክርስቲያኖች በሁለተኛ መደብ "ከእናንተ ጋር ያለውን" የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩት እመኑ ይላቸዋል፦
2፥41 *"ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ"* ሆኖ ባወረድኩትም እመኑ፡፡ በእርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ፡፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ፡፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ። وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ ۖ وَلَا تَشْتَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِى ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا وَإِيَّٰىَ فَٱتَّقُونِ
ልብ አድርግ ከላይ በነበረን ነጥብ "ወደ እናንተ" የሚለው ነብያትን እንደሚያመለክት አይተን ነበር፤ አሁንም "ከእናንተ" የሚለው ነብያትን ያመለክታል፦
3፤81 *"አላህ የነቢያትን ቃል ኪዳን ከመጽሐፍና ከጥበብ ሰጥቻችሁ"* ከዚያም *«ከእናንተ ጋር ላለው የሚያረጋግጥ መልክተኛ* ቢመጣላችሁ በርሱ በእርግጥ እንደምታምኑበት በእርግጥም እንድትረዱት ሲል በያዘ ጊዜ አስታውስ፡፡ አረጋገጣችሁን በዚህም ላይ ኪዳኔን ያዛችሁምን» አላቸው፡፡ «አረጋገጥን» አሉ፡፡ «እንግዲያስ መስክሩ፤ እኔም ከእናንተ ጋር ከመስካሪዎቹ ነኝ» አላቸው፡፡ وَإِذْ أَخَذَ ٱللَّهُ مِيثَٰقَ ٱلنَّبِيِّـۧنَ لَمَآ ءَاتَيْتُكُم مِّن كِتَٰبٍۢ وَحِكْمَةٍۢ ثُمَّ جَآءَكُمْ رَسُولٌۭ مُّصَدِّقٌۭ لِّمَا مَعَكُمْ لَتُؤْمِنُنَّ بِهِۦ وَلَتَنصُرُنَّهُۥ ۚ قَالَ ءَأَقْرَرْتُمْ وَأَخَذْتُمْ عَلَىٰ ذَٰلِكُمْ إِصْرِى ۖ قَالُوٓا۟ أَقْرَرْنَا ۚ قَالَ فَٱشْهَدُوا۟ وَأَنَا۠ مَعَكُم مِّنَ ٱلشَّٰهِدِينَ
ለነቢያት የሰጣቸውን መጽሐፍ ከነብያቱ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ መልእክተኛ ነብያችን"ﷺ" ናቸው፤ ልብ አድርግ "ከእናንተ ጋር ላለው" ብሎ ያለው ከነብያትን ጋር ያለውን እንደሆነ ይህ አንቀፅ ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፤ ታዲያ ወደ ነቢያት የተወረዱትን እና ከነብያት ጋር ያሉትን "ኑዙል" ለምን ወደ አይሁድ እና ክርስቲያን በማስጠጋት "ወደ እናንተ" "ከእናንተ ጋር" በማለት ይናገራል? የሚለውን ሙግት በአንድ ናሙና መረዳት ይቻላል፤ ለምሳሌ በሙሳ ዘመን የሙሳ ህዝቦች ሙሳን፦ "ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» ባሉት ጊዜ መብረቅ ያዛቸው፦
2፥55 «ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» *"ባላችሁም"* ጊዜ አስታውሱ፡፡ *"እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ*፡፡ وَإِذْ قُلْتُمْ يَٰمُوسَىٰ لَن نُّؤْمِنَ لَكَ حَتَّىٰ نَرَى ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْكُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ
ግን አላህ በነብያችን"ﷺ" ዘመን ያሉትን አይሁዳውያን፦ "ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም" ያሉት እነርሱ እንደሆነ ለማሳየት "ባላችሁም ጊዜ አስታውሱ" ይላቸዋል፤ መብረቅ የያዛቸው በሙሳ ጊዜ የነበሩት ሆነው ሳለ "እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ" በማለት ይናገራል፤ ምን ይሄ ብቻ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በእነርሱ ላይ እንደሆነ እና ወይፈንን አምላክ አድርገው የያዙት እነርሱ እንደሆኑ ይናገራል፦
2፥57 *"በእናንተም ላይ"* ደመናን አጠለልን፡፡ *"በእናተም ላይ"* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *"እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ"*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
አላህ በሙሳ ጊዜ መናን እና ድርጭትን አውርዶ ግን በነብያችን"ﷺ" ዘመን ያሉትን አይሁዳውያንን በሁለተኛ መደብ "በእናተም ላይ" መናን እና ድርጭትን አወረድን ካለ፤ በተመሳሳይ ወደ ነብያት ያወረደው በነብያችን"ﷺ" ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን "ወደ እናንተ አወረድን" ቢል እና ከነብያት ጋር ያለውን በነብያችን"ﷺ" ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን "ከእናንተ ጋር ያለውን" ቢለው ምን ያስደንቃል?
ነጥብ ሶስት
"የደይሂ"
"የደይሂ" يَدَيْهِ ማለት "ከበፊቱ" ማለት ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎሽ፦ "የድ" يَد ማለት "እጅ" ማለት ነውና "ሊማ በይነ የደይሂ" لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ማለት "በእጆቻቸው መካከል ያለውን" ሲል "በእኛ እጆች ያሉትን የግሪክ ኮይኔ እንደ-ክታባት"manu-scripts" ነው" የሚል ስሁት ሙግት አላቸው፤ ሲጀምር "የደይሂ" ማለት "ከበፊቱ" ማለት ሲሆን "ኸልፊሂ" خَلْفِهِۦ ማለትም "ከኃላው" ለሚለው ተቃራኒ ሆኖ የሚመጣ ነው፦
41፤42 *"ከኋላውም ከፊቱም"* ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
ታዲያ "የደይሂ" ማለት "በእጆቻቸው" ማለት ነው ብለው ከተረጎሙት "ኸልፊሂ" ምን ሊሆን ነው? ሲቀጥል "ሂ" ِِه የሚለው ተውላጠ ስም ነጠላ እንጂ ብዜት ስላልሆነ እንዳሰቡት "በእጆቹ" እንጂ "በእጆቻቸው" አይሆንም፤ ምክንያቱም "ሂ" ነጠላ ሲሆን "ሂም" هَُِمْ ብዜት ስለሆነ፤ ሢሰልስ "ሂ" የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም አውዱ ላይ ያለው ቁርአን ነው፤ ታዲያ ቁርአን "እጅ" አለውን? ሲያረብብ "የድ" يَد ማለት እና "የደይ" يَدَيْ ማለት በየትኛው ሒሳብ ነው አንድ ትርጉም ያላቸው? "የደይ" ማለት "ፊት" ማለት ሲሆን "ኃላ" ለሚል ተቃራኒ ሆኖ "ቀብል" قَبْل ማለት ነው፤ ልብ አድርግ "ከኋላቸው" ለሚለው ተቃራኒ "ከበፊታቸው" ሲሆን የመጣው ቃል "አይዲሂም" أَيْدِيهِمْ ነው፦
19፥64 (ጂብሪል አለ) «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *"በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው"* በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
ስለዚህ ከላይ የተነሳው ስሁት ሙግት ውኃ የሚቋጥር አይደለም። የንዑዱ የአላህ ኅሩያን እንዲህ ሳይቃጠል በቅጠል ድባቅ ያስገቡታል፥ ዐሊሞቻችን ጋር ያሉት ዒልም በስፋትና በልፋት፤ በጥልቀትና በምጥቀት ነው። ሡመ አልሓምዱ ሊሏህ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"የደይሂ"
"የደይሂ" يَدَيْهِ ማለት "ከበፊቱ" ማለት ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎሽ፦ "የድ" يَد ማለት "እጅ" ማለት ነውና "ሊማ በይነ የደይሂ" لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ማለት "በእጆቻቸው መካከል ያለውን" ሲል "በእኛ እጆች ያሉትን የግሪክ ኮይኔ እንደ-ክታባት"manu-scripts" ነው" የሚል ስሁት ሙግት አላቸው፤ ሲጀምር "የደይሂ" ማለት "ከበፊቱ" ማለት ሲሆን "ኸልፊሂ" خَلْفِهِۦ ማለትም "ከኃላው" ለሚለው ተቃራኒ ሆኖ የሚመጣ ነው፦
41፤42 *"ከኋላውም ከፊቱም"* ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
ታዲያ "የደይሂ" ማለት "በእጆቻቸው" ማለት ነው ብለው ከተረጎሙት "ኸልፊሂ" ምን ሊሆን ነው? ሲቀጥል "ሂ" ِِه የሚለው ተውላጠ ስም ነጠላ እንጂ ብዜት ስላልሆነ እንዳሰቡት "በእጆቹ" እንጂ "በእጆቻቸው" አይሆንም፤ ምክንያቱም "ሂ" ነጠላ ሲሆን "ሂም" هَُِمْ ብዜት ስለሆነ፤ ሢሰልስ "ሂ" የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም አውዱ ላይ ያለው ቁርአን ነው፤ ታዲያ ቁርአን "እጅ" አለውን? ሲያረብብ "የድ" يَد ማለት እና "የደይ" يَدَيْ ማለት በየትኛው ሒሳብ ነው አንድ ትርጉም ያላቸው? "የደይ" ማለት "ፊት" ማለት ሲሆን "ኃላ" ለሚል ተቃራኒ ሆኖ "ቀብል" قَبْل ማለት ነው፤ ልብ አድርግ "ከኋላቸው" ለሚለው ተቃራኒ "ከበፊታቸው" ሲሆን የመጣው ቃል "አይዲሂም" أَيْدِيهِمْ ነው፦
19፥64 (ጂብሪል አለ) «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *"በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው"* በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
ስለዚህ ከላይ የተነሳው ስሁት ሙግት ውኃ የሚቋጥር አይደለም። የንዑዱ የአላህ ኅሩያን እንዲህ ሳይቃጠል በቅጠል ድባቅ ያስገቡታል፥ ዐሊሞቻችን ጋር ያሉት ዒልም በስፋትና በልፋት፤ በጥልቀትና በምጥቀት ነው። ሡመ አልሓምዱ ሊሏህ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጥያቄአችን!
ዳዊት የእሴይ ስንተኛ ልጅ ነው? 7ኛ ወይስ ስምንተኛ?
A. ሰባተኛ፦
1ኛ ዜና መዋዕል 2፥13-15 እሴይም የበኵር ልጁን ኤልያብን፥ ሁለተኛውንም አሚናዳብን፥ ሦስተኛውንም ሣማን፥ አራተኛውንም ናትናኤልን፥ አምስተኛውንም ራዳይን፥ ስድስተኛውንም አሳምን፥ *ሰባተኛውንም ዳዊትን ወለደ*፤
እዚህ ዐውደ ንባብ ላይ እሴይ ሰባት ልጆች እንዳሉት እና የመጨረሻ ሰባተኛው ዳዊት እንደሆነ ተገልጿል።
B. ስምተኛ፦
1 ሳሙኤል 16፥10-13 እሴይም *ከልጆቹ ሰባቱን በሳሙኤል ፊት አሳለፋቸው*። ሳሙኤልም እሴይን፦ እግዚአብሔር እነዚህን አልመረጠም፡ አለው። ሳሙኤልም እሴይን፦ *የቀረ ሌላ ልጅ አለህን? አለው። እርሱም፦ ታናሹ ገና ቀርቶአል፤ እነሆም፥ በጎችን ይጠብቃል፡ አለ። ሳሙኤልም እሴይን፦ እርሱ እስኪመጣ ድረስ አንረፍቅምና ልከህ አስመጣው፡ አለው። ልኮም አስመጣው፤ እርሱም ቀይ፥ ዓይኑም የተዋበ፥ መልኩም ያማረ ነበረ። እግዚአብሔርም፦ ይህ ነውና ተነሥተህ ቅባው፡ አለ። ሳሙኤልም የዘይቱን ቀንድ ወስዶ በወንድሞቹ መካከል ቀባው። የእግዚአብሔርም መንፈስ ከዚያ ቀን ጀምሮ በዳዊት ላይ በኃይል መጣ*። ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ አርማቴም ሄደ።
እዚህ ዐውደ ንባብ ላይ ደግሞ እሴይ ሰባት ልጆች አሳልፎ፥ ከሰባቱ ሌላ ትንሹ የመጨረሻው ዳዊት እንደሆነ ተገልጿል። ስምንተኛም እንደሆነ ቅቡል ነው።
ጥያቄአችን፦ "ዳዊት የእሴይ ስንተኛ ልጅ ነው? 7ኛ ወይስ ስምንተኛ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ዳዊት የእሴይ ስንተኛ ልጅ ነው? 7ኛ ወይስ ስምንተኛ?
A. ሰባተኛ፦
1ኛ ዜና መዋዕል 2፥13-15 እሴይም የበኵር ልጁን ኤልያብን፥ ሁለተኛውንም አሚናዳብን፥ ሦስተኛውንም ሣማን፥ አራተኛውንም ናትናኤልን፥ አምስተኛውንም ራዳይን፥ ስድስተኛውንም አሳምን፥ *ሰባተኛውንም ዳዊትን ወለደ*፤
እዚህ ዐውደ ንባብ ላይ እሴይ ሰባት ልጆች እንዳሉት እና የመጨረሻ ሰባተኛው ዳዊት እንደሆነ ተገልጿል።
B. ስምተኛ፦
1 ሳሙኤል 16፥10-13 እሴይም *ከልጆቹ ሰባቱን በሳሙኤል ፊት አሳለፋቸው*። ሳሙኤልም እሴይን፦ እግዚአብሔር እነዚህን አልመረጠም፡ አለው። ሳሙኤልም እሴይን፦ *የቀረ ሌላ ልጅ አለህን? አለው። እርሱም፦ ታናሹ ገና ቀርቶአል፤ እነሆም፥ በጎችን ይጠብቃል፡ አለ። ሳሙኤልም እሴይን፦ እርሱ እስኪመጣ ድረስ አንረፍቅምና ልከህ አስመጣው፡ አለው። ልኮም አስመጣው፤ እርሱም ቀይ፥ ዓይኑም የተዋበ፥ መልኩም ያማረ ነበረ። እግዚአብሔርም፦ ይህ ነውና ተነሥተህ ቅባው፡ አለ። ሳሙኤልም የዘይቱን ቀንድ ወስዶ በወንድሞቹ መካከል ቀባው። የእግዚአብሔርም መንፈስ ከዚያ ቀን ጀምሮ በዳዊት ላይ በኃይል መጣ*። ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ አርማቴም ሄደ።
እዚህ ዐውደ ንባብ ላይ ደግሞ እሴይ ሰባት ልጆች አሳልፎ፥ ከሰባቱ ሌላ ትንሹ የመጨረሻው ዳዊት እንደሆነ ተገልጿል። ስምንተኛም እንደሆነ ቅቡል ነው።
ጥያቄአችን፦ "ዳዊት የእሴይ ስንተኛ ልጅ ነው? 7ኛ ወይስ ስምንተኛ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
የአንባቢያን ጥያቄ ምላሽ!
1ኛ. "እንኳን አደረሳችሁ" ወይም "እንኳን አብሮ አደረሰን" የመልካም ምኞት መግለጫ ነው። "ገና ማለት አምላክ የተወለደበት፥ ፋሲካ ማለት ሞቶ የተነሳበት" ብለው የሚያምኑበት ነው። ይህ እምነት ከኢሥላም ዐቂዳችን ጋር ስለሚጋጭ እንኳን አምላካችሁ ተወለደ ወይም ሞተ ማለት አይቻልም።
"እንኳን አደረሳችሁ" ቢሉን መልሳችን "እናመሰግናለን" ነው። "እንኳን አብሮ አደረሰን" የማንልበት ምክንያት እነርሱን የእኛ በዓል አላደረሳቸው፥ አብረውን አልጾሙም አብረውን ሰግደው ስለማያከብሩ። ነቢያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፥ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *”አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል”*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
2ኛ. "አሥ-ሠላም ዐለይኩም" የሙሥሊም ሃይማኖታዊ ሠላምታ ነው። ግን ሰላም፣ ጤና ይስጥልኝ፣ እንዴት ነህ ወዘተ አገራዊ ሰላምታ ማቅረብ ይቻላል። "አሥ-ሠላም ዐለይኩም" ካሉን እኛ "ወዐለይኩም" ብቻ ማለት ነው ያለብን፦
አል-አደበል ሙፍረድ መጽሐፍ 44, ሐዲስ 2
አቢ በስረል ጊፋሪይ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ነገ ወደ አንድ አይሁድ እጓዛለው፤ በመጀመሪያ ሰላም(አሠላሙ አለይኩም) አትበሏቸው፤ አሠላም አለይኩም ቢሏችሁ ግን ወአለይኩም በሉ*። عَنْ أَبِي بَصْرَةَ الْغِفَارِيِّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: إِنِّي رَاكِبٌ غَدًا إِلَى يَهُودَ، فَلاَ تَبْدَأُوهُمْ بِالسَّلاَمِ، فَإِذَا سَلَّمُوا عَلَيْكُمْ فَقُولُوا: وَعَلَيْكُمْ.
አል-አደበል ሙፍረድ መጽሐፍ 44, ሐዲስ 3
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”የመጽሐፉ ሰዎችን ቅድሚያ ሰላም(አሠላሙ አለይኩም) አትበሏቸው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: أَهْلُ الْكِتَابِ لاَ تَبْدَأُوهُمْ بِالسَّلاَمِ
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 41
ዐነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ከመጽሐፉ ሰዎች ሠላም(አሠላሙ አለይኩም) ብሎ ሰላምታ ከሳጣችሁ፥ “ወአለይኩም” በሉ*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِذَا سَلَّمَ عَلَيْكُمْ أَحَدٌ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ فَقُولُوا وَعَلَيْكُمْ.
ወሏሁ አዕለም!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
1ኛ. "እንኳን አደረሳችሁ" ወይም "እንኳን አብሮ አደረሰን" የመልካም ምኞት መግለጫ ነው። "ገና ማለት አምላክ የተወለደበት፥ ፋሲካ ማለት ሞቶ የተነሳበት" ብለው የሚያምኑበት ነው። ይህ እምነት ከኢሥላም ዐቂዳችን ጋር ስለሚጋጭ እንኳን አምላካችሁ ተወለደ ወይም ሞተ ማለት አይቻልም።
"እንኳን አደረሳችሁ" ቢሉን መልሳችን "እናመሰግናለን" ነው። "እንኳን አብሮ አደረሰን" የማንልበት ምክንያት እነርሱን የእኛ በዓል አላደረሳቸው፥ አብረውን አልጾሙም አብረውን ሰግደው ስለማያከብሩ። ነቢያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፥ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *”አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል”*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
2ኛ. "አሥ-ሠላም ዐለይኩም" የሙሥሊም ሃይማኖታዊ ሠላምታ ነው። ግን ሰላም፣ ጤና ይስጥልኝ፣ እንዴት ነህ ወዘተ አገራዊ ሰላምታ ማቅረብ ይቻላል። "አሥ-ሠላም ዐለይኩም" ካሉን እኛ "ወዐለይኩም" ብቻ ማለት ነው ያለብን፦
አል-አደበል ሙፍረድ መጽሐፍ 44, ሐዲስ 2
አቢ በስረል ጊፋሪይ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ነገ ወደ አንድ አይሁድ እጓዛለው፤ በመጀመሪያ ሰላም(አሠላሙ አለይኩም) አትበሏቸው፤ አሠላም አለይኩም ቢሏችሁ ግን ወአለይኩም በሉ*። عَنْ أَبِي بَصْرَةَ الْغِفَارِيِّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: إِنِّي رَاكِبٌ غَدًا إِلَى يَهُودَ، فَلاَ تَبْدَأُوهُمْ بِالسَّلاَمِ، فَإِذَا سَلَّمُوا عَلَيْكُمْ فَقُولُوا: وَعَلَيْكُمْ.
አል-አደበል ሙፍረድ መጽሐፍ 44, ሐዲስ 3
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”የመጽሐፉ ሰዎችን ቅድሚያ ሰላም(አሠላሙ አለይኩም) አትበሏቸው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: أَهْلُ الْكِتَابِ لاَ تَبْدَأُوهُمْ بِالسَّلاَمِ
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 41
ዐነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ከመጽሐፉ ሰዎች ሠላም(አሠላሙ አለይኩም) ብሎ ሰላምታ ከሳጣችሁ፥ “ወአለይኩም” በሉ*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِذَا سَلَّمَ عَلَيْكُمْ أَحَدٌ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ فَقُولُوا وَعَلَيْكُمْ.
ወሏሁ አዕለም!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
አሕዛብ ማን ነው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
አንዱ ክርስቲያን በውይይት ላይ ሲናደድ አሕዛብ ብሎ ተናገረኝ፤ እኔም አህዛብ ምን ማለትና ምን እንደሆነ ብታውቅ ኖሮ ይቺን ቃል አትደፍራትም ነበር ብዬ ምላሽ ሰጠሁት፤ "አህዛብ" ተብሎ በግሪክ ብሉይ ሰፕቱአጀን እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ "ኤትኖስ" ἔθνος የሚለው የግሪኩ ቃል "ኤትኒኮስ" ἐθνικός ከሚለው ገላጭ የመጣ ሲሆን በዕብራይስጡ ደሃራይ እደ-ክታባት ላይ ደግሞ "ጎይ" גוי ተብሎ ተቀምጧል፤ ይህ ቃል እንደየ አውዱ ለተለያየ ትርጉም አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን "ህዝብ" "ብሔር" "አረማዊ" "ይሁዲ ያልሆነ" የሚል ፍቺ እንዳለው የግሪክና የዕብራይስጥ ሙዳየ-ቃላት ያትታሉ፤ ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እዚህ አርስት ላይ "አህዛብ" ብለን የምንመለከተው "አረማዊ"pagan" የሚለው እሳቤ ነው፤ ሰዎች ይህ ስም የአብርሃምን አምላክ ለሚያመልኩ ለሙስሊሞች እንደ ቅፅል ስም ሲጠቀሙ እጅግ ስላስደመመኝ ይህ ስም ማንን እንደሚመለከትና ማንን አህዛብ እንደሚል ለመፅሐፍ ቅዱስ ቦታውን እንልቀቅ፦
ነጥብ አንድ
"ርኵሰት"
በመፅሐፍ ቅዱስ "የአሕዛብን ርኵሰት" ተብሎ የተቀመጠው ምዋርት፥ ሞራ ገላጭ፥ አስማት፥ መተተት፥ ድግምት፣ ጥንቆላ፥ መናፍስትንም መጥራት፥ ሙታን መሳብ ነው፦
ዘዳግም 18፥9-11 አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ ""አሕዛብ"" የሚያደርጉትን "ርኵሰት" ታደርግ ዘንድ አትማር። ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፥ ምዋርተኛም፥ ሞራ ገላጭም፥ አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ።
ታዲያ ይህ በኢስላም ትልቁ ሽርክ ነው፤ ከኢስላም አጥርስ የሚያስወጣ አይደለምን? ይህንን ድርጊትስ ማን ነው በዘመናዊ መልክ የሚያደርገው ሙስሊሙ ወይስ ስም ለጣፊው?
ነጥብ ሁለት
"ግብረ-ሰዶም"
አላህ የፈጠረው ተቃራኒ ፃታ"hetro-sexual" እያለ ዛሬ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት የሆነው ግብረ-ሰዶም"homo-sexual" ማድረግ የአሕዛብን ርኵሰት ነው፦
1ኛ ነገሥት 14፥24 በምድርም ውስጥ "ሰዶማውያን" ነበሩ፤ ከእስራኤልም ልጆች ፊት እግዚአብሔር ያሳደዳቸውን ""የአሕዛብን ርኵሰት" ሁሉ ያደርጉ ነበር።
ታዲያ ይህ በኢስላም አይደለም መጋባት ይቅርና ድርጊቱ ሃራም ነው፤ ማን ነው ታዲያ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት የሚያጋባው ቤተክርስቲያን ወይስ መስኪድ? ህሊና ይፍረደዋ።
ነጥብ ሶስት
"የተቀረፀ ምስል"
ነቢያት "የአሕዛብ ልማድ" ብለው ያስቀመጡት ከእንጨት፣ ከብረት፣ ከብር እና ከወርቅ የተሰሩትን የተቀረፁ ምስሎች ነው፤ እነዚህ ምስሎች አፍ አላቸው አይናገሩም፤ ዓይን አላቸው አያዩም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸቱም፤ እጅ አላቸው አይዳስሱም፤ እግር አላቸው አይሄዱም፤ ክፉ መሥራትም አይቻላቸውም ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉም፣ አህዛብ ግን ወደ እነርሱ ይፀልያሉ፣ ይለማመናሉ፣ እጣን ያጨሳሉ፣ ይጎባደዳሉ፣ ያሸረግዳሉ፣ ይሰግዳሉ፣ -ያመልካሉ፦
2ኛ ነገሥት17፥41 እነዚህም "አሕዛብ" እግዚአብሔርን ይፈሩ ነበር፤ ደግሞም "የተቀረጹ ምስሎቻቸውን" ያመልኩ ነበር፤
2ኛ ዜና 16፥26 "የአሕዛብ አማልክት" ሁሉ ጣዖታት ናቸው፤ እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ።
መዝሙር 115፥4-7 የአሕዛብ ጣዖታቶች "የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ" ናቸው፤ አፍ አላቸው አይናገሩምም፤ ዓይን አላቸው አያዩምም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙምም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸትቱምም፤ እጅ አላቸው አይዳሰሱምም፤ እግር አላቸው አይሄዱምም፤ በጕሮሮአቸውም አይናገሩም።
ኢሳይያስ 45፥20 እናንተ "ከአሕዛብ" ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ "የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት" የሚሸከሙና ያድን ዘንድ "ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ" እውቀት የላቸውም።
ኤርምያስ 10፥2-5 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ "የአሕዛብን መንገድ አትማሩ ከሰማይ ምልክትም አትፍሩ፤ አሕዛብ ይፈሩታልና። "የአሕዛብ ልማድ" ከንቱ ነውና፤ ዛፍ ከዱር ይቈረጣል፥ በሠራተኛም እጅ በመጥረቢያ ይሠራል። በብርና በወርቅ ያስጌጡታል፥ እንዳይናወጥም በችንካርና በመዶሻ ይቸነክሩታል።
እንደ ተቀረጸ ዓምድ ናቸው እነርሱም አይናገሩም፤ መራመድም አይቻላቸውማን ይሸከሙአቸዋል። ክፉ መሥራትም አይቻላቸውምና፥ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉምና አትፍሩአቸው።
ማን ነው የተቀረፀ ምስል አድርጎ ለቅዱሳን የአክብሮት ስግደት እና ለሶስቱ አካላት የአምልኮ ስግደት የሚሰግደው? በስዕልና በሃውልት ፊት የሚለማመን፣ የሚያመልክ፣ እጣን የሚያጨስ፣ ስለት የሚሳል? ሙስሊሙ ወይስ እውነተኛው አህዛብ? ህሊና እያለ ምን ይኮናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
አንዱ ክርስቲያን በውይይት ላይ ሲናደድ አሕዛብ ብሎ ተናገረኝ፤ እኔም አህዛብ ምን ማለትና ምን እንደሆነ ብታውቅ ኖሮ ይቺን ቃል አትደፍራትም ነበር ብዬ ምላሽ ሰጠሁት፤ "አህዛብ" ተብሎ በግሪክ ብሉይ ሰፕቱአጀን እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ "ኤትኖስ" ἔθνος የሚለው የግሪኩ ቃል "ኤትኒኮስ" ἐθνικός ከሚለው ገላጭ የመጣ ሲሆን በዕብራይስጡ ደሃራይ እደ-ክታባት ላይ ደግሞ "ጎይ" גוי ተብሎ ተቀምጧል፤ ይህ ቃል እንደየ አውዱ ለተለያየ ትርጉም አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን "ህዝብ" "ብሔር" "አረማዊ" "ይሁዲ ያልሆነ" የሚል ፍቺ እንዳለው የግሪክና የዕብራይስጥ ሙዳየ-ቃላት ያትታሉ፤ ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እዚህ አርስት ላይ "አህዛብ" ብለን የምንመለከተው "አረማዊ"pagan" የሚለው እሳቤ ነው፤ ሰዎች ይህ ስም የአብርሃምን አምላክ ለሚያመልኩ ለሙስሊሞች እንደ ቅፅል ስም ሲጠቀሙ እጅግ ስላስደመመኝ ይህ ስም ማንን እንደሚመለከትና ማንን አህዛብ እንደሚል ለመፅሐፍ ቅዱስ ቦታውን እንልቀቅ፦
ነጥብ አንድ
"ርኵሰት"
በመፅሐፍ ቅዱስ "የአሕዛብን ርኵሰት" ተብሎ የተቀመጠው ምዋርት፥ ሞራ ገላጭ፥ አስማት፥ መተተት፥ ድግምት፣ ጥንቆላ፥ መናፍስትንም መጥራት፥ ሙታን መሳብ ነው፦
ዘዳግም 18፥9-11 አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ ""አሕዛብ"" የሚያደርጉትን "ርኵሰት" ታደርግ ዘንድ አትማር። ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፥ ምዋርተኛም፥ ሞራ ገላጭም፥ አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ።
ታዲያ ይህ በኢስላም ትልቁ ሽርክ ነው፤ ከኢስላም አጥርስ የሚያስወጣ አይደለምን? ይህንን ድርጊትስ ማን ነው በዘመናዊ መልክ የሚያደርገው ሙስሊሙ ወይስ ስም ለጣፊው?
ነጥብ ሁለት
"ግብረ-ሰዶም"
አላህ የፈጠረው ተቃራኒ ፃታ"hetro-sexual" እያለ ዛሬ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት የሆነው ግብረ-ሰዶም"homo-sexual" ማድረግ የአሕዛብን ርኵሰት ነው፦
1ኛ ነገሥት 14፥24 በምድርም ውስጥ "ሰዶማውያን" ነበሩ፤ ከእስራኤልም ልጆች ፊት እግዚአብሔር ያሳደዳቸውን ""የአሕዛብን ርኵሰት" ሁሉ ያደርጉ ነበር።
ታዲያ ይህ በኢስላም አይደለም መጋባት ይቅርና ድርጊቱ ሃራም ነው፤ ማን ነው ታዲያ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት የሚያጋባው ቤተክርስቲያን ወይስ መስኪድ? ህሊና ይፍረደዋ።
ነጥብ ሶስት
"የተቀረፀ ምስል"
ነቢያት "የአሕዛብ ልማድ" ብለው ያስቀመጡት ከእንጨት፣ ከብረት፣ ከብር እና ከወርቅ የተሰሩትን የተቀረፁ ምስሎች ነው፤ እነዚህ ምስሎች አፍ አላቸው አይናገሩም፤ ዓይን አላቸው አያዩም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸቱም፤ እጅ አላቸው አይዳስሱም፤ እግር አላቸው አይሄዱም፤ ክፉ መሥራትም አይቻላቸውም ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉም፣ አህዛብ ግን ወደ እነርሱ ይፀልያሉ፣ ይለማመናሉ፣ እጣን ያጨሳሉ፣ ይጎባደዳሉ፣ ያሸረግዳሉ፣ ይሰግዳሉ፣ -ያመልካሉ፦
2ኛ ነገሥት17፥41 እነዚህም "አሕዛብ" እግዚአብሔርን ይፈሩ ነበር፤ ደግሞም "የተቀረጹ ምስሎቻቸውን" ያመልኩ ነበር፤
2ኛ ዜና 16፥26 "የአሕዛብ አማልክት" ሁሉ ጣዖታት ናቸው፤ እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ።
መዝሙር 115፥4-7 የአሕዛብ ጣዖታቶች "የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ" ናቸው፤ አፍ አላቸው አይናገሩምም፤ ዓይን አላቸው አያዩምም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙምም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸትቱምም፤ እጅ አላቸው አይዳሰሱምም፤ እግር አላቸው አይሄዱምም፤ በጕሮሮአቸውም አይናገሩም።
ኢሳይያስ 45፥20 እናንተ "ከአሕዛብ" ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ "የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት" የሚሸከሙና ያድን ዘንድ "ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ" እውቀት የላቸውም።
ኤርምያስ 10፥2-5 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ "የአሕዛብን መንገድ አትማሩ ከሰማይ ምልክትም አትፍሩ፤ አሕዛብ ይፈሩታልና። "የአሕዛብ ልማድ" ከንቱ ነውና፤ ዛፍ ከዱር ይቈረጣል፥ በሠራተኛም እጅ በመጥረቢያ ይሠራል። በብርና በወርቅ ያስጌጡታል፥ እንዳይናወጥም በችንካርና በመዶሻ ይቸነክሩታል።
እንደ ተቀረጸ ዓምድ ናቸው እነርሱም አይናገሩም፤ መራመድም አይቻላቸውማን ይሸከሙአቸዋል። ክፉ መሥራትም አይቻላቸውምና፥ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉምና አትፍሩአቸው።
ማን ነው የተቀረፀ ምስል አድርጎ ለቅዱሳን የአክብሮት ስግደት እና ለሶስቱ አካላት የአምልኮ ስግደት የሚሰግደው? በስዕልና በሃውልት ፊት የሚለማመን፣ የሚያመልክ፣ እጣን የሚያጨስ፣ ስለት የሚሳል? ሙስሊሙ ወይስ እውነተኛው አህዛብ? ህሊና እያለ ምን ይኮናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፅንስ እና ቁርኣን
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥6 *እርሱ ያ በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው*፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
ሥነ-ፅንስ ጥናት”Embryology” በማኅፀን ውስጥ ያለውን ሒደት የሚያጠና የዕውቀት ዘርፍ ነው። "በጥን" بَطْن የሚለው ቃል "በጠነ" بَطَنَ ማለትም "ተደበቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስውር" ማለት ነው፦
7፥33 «ጌታዬ እርም ያደረገው መጥፎ ሥራዎችን፣ ከርሷ የተገለጸውን እና *"የተደበቀውን* ኃጢኣትንም፣ ያላግባብ መበደልንም፣ በርሱም ማስረጃ ያላወረደበትን ጣዖት በአላህ ማጋራታችሁን፣ በአላህም ላይ የማታውቁትን መናገራችሁን ብቻ ነው» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا حَرَّمَ رَبِّيَ الْفَوَاحِشَ مَا ظَهَرَ مِنْهَا وَمَا بَطَنَ وَالْإِثْمَ وَالْبَغْيَ بِغَيْرِ الْحَقِّ وَأَن تُشْرِكُوا بِاللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَأَن تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተደበቀ" ለሚለው የግስ መደብ የገባው "በጠነ" بَطَنَ ሲሆን በስም መደብ "በጥን" بَطْن የሚለው ቃል "ማኅጸን" ለሚለው ቃል ገብቷል፦
16፥78 *አላህም ከእናቶቻችሁ "ማኅፀኖች" ምንም የማታውቁ ሆናችሁ አወጣችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّن بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْئً
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቡጡን" بُطُون የሚለው "በጥን" بَطْن ለሚለው ቃል ብዙ ቁጥር እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። ቁርኣን ማኅፀን የሚለው ከሴቷ ብልት ከንፈር ጀምሮ ለዓይን የተደበቀውን ክፍል ሁሉ ነው። ለዚያ ነው ሌላ አንቀጽ ላይ ማኅፀን ውስጥ ያለውን "ሽል" ለዓይናችን የተደበቀ ስለሆነ "አጂናህ" የሚለው፥ "አጂናህ" أَجِنَّة የሚለው ቃል “ጀነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፦
53፥32 *ከምድር በፈጠራችሁ ጊዜ እናንተም በእናቶቻችሁ ማኅፀኖች ውስጥ "ሽሎች" በኾናችሁ ጊዜ እርሱ በእናንተ ሁኔታ ዐዋቂ ነው*፡፡ هُوَ أَعْلَمُ بِكُمْ إِذْ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَإِذْ أَنتُمْ أَجِنَّةٌ فِي بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ ۖ فَلَا تُزَكُّوا أَنفُسَكُمْ
ስለዚህ አምላካችን አላህ ማኅፀን ያለው እና ዛሬ የሥነ-ፅንስ ጥናት "ማኅፀን"uterus" ያለው ይለያያል፥ ቁርኣኑ ጥቅላዊና ሰፊ ቦታን ሲያመለክት፤ የሥነ-ፅንስ ጥናት ተናጥሏዊና ጠባብ ቦታን ያመለክታል። ቁርኣን ቅልቅል የፍትወት ሕዋስ ድቅለት"fertilization" ቦታ "የተጠበቀ መርጊያ" ይለዋል፦
23፥13 *ከዚያም "በተጠበቀ መርጊያ" ውስጥ የፍትወት ጠብታ አደረግነው*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاهُ نُطْفَةً فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ
77፥21 *"በተጠበቀ መርጊያ" ውስጥም አደረግነው*፡፡ فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ
ይህንን ከተረዳን ዘንድ አንድ ፅንስን በእናቱ ማኅፀን ውስጥ በሚፈልገው መልኩ የሚቀርፀው አንዱ አምላክ አላህ ነው፥ ሴት ሁሉ ቀድሞውኑ የምታረግዘውን ያውቃል፡፡ በማኅፀኖች የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም ያውቃል፥ በማኅፀኖች ውስጥ ያለን ሁሉ ያውቃል፦
3፥6 *እርሱ ያ በማኅፀኖችም ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው*፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
13፥8 *"አላህ ሴት ሁሉ የምታረግዘውን ያውቃል፡፡ ማኅፀኖችም የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም ያውቃል፡፡ ነገሩም ሁሉ እርሱ ዘንድ በልክ የተወሰነ ነው"*። اللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَحْمِلُ كُلُّ أُنثَىٰ وَمَا تَغِيضُ الْأَرْحَامُ وَمَا تَزْدَادُ ۖ وَكُلُّ شَيْءٍ عِندَهُ بِمِقْدَارٍ
31፥34 *"አላህ የሰዓቲቱ ዕውቀት እርሱ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ዝናብንም ያወርዳል፡፡ በማኅፀኖችም ውስጥ ያለን ሁሉ ያውቃል፡፡ ማንኛይቱ ነፍስም ነገ የምትሠራውን አታውቅም፡፡ ማንኛይቱ ነፍስም በየትኛው ምድር እንደምትሞት አታውቅም፡፡ አላህ ዐዋቂ ውስጠ ዐዋቂ ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ عِندَهُ عِلْمُ السَّاعَةِ وَيُنَزِّلُ الْغَيْثَ وَيَعْلَمُ مَا فِي الْأَرْحَامِ ۖ وَمَا تَدْرِي نَفْسٌ مَّاذَا تَكْسِبُ غَدًا ۖ وَمَا تَدْرِي نَفْسٌ بِأَيِّ أَرْضٍ تَمُوتُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 9
ኢብኑ ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከአላህ በቀር ማንም የማያውቃቸው የሩቅ ነገር መክፈቻዎች አምስት ናቸው። በማኅፀን ውስጥ ምን ሁሉ እንዳለ ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ነገ ምን እንደሚከሰት ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ዝናብ መቼ እንደሚመጣ ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ማንኛይቱም ነፍስ በየትኛው ምድር እንደሞትሞት ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ሰአቲቱ መቼ እንደምትቆም ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَفَاتِيحُ الْغَيْبِ خَمْسٌ لاَ يَعْلَمُهَا إِلاَّ اللَّهُ، لاَ يَعْلَمُ مَا تَغِيضُ الأَرْحَامُ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَا فِي غَدٍ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَتَى يَأْتِي الْمَطَرُ أَحَدٌ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ تَدْرِي نَفْسٌ بِأَىِّ أَرْضٍ تَمُوتُ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَتَى تَقُومُ السَّاعَةُ إِلاَّ اللَّهُ
በማኅፀን ያለውን ክንውን ሁሉ የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው፥ ሰው ሁሉንም ነገር የማወቅ ውስንነት አለበት። “ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን “ጀህል” جَهْل ማለት ደግሞ “መሃይምነት” ማለት ነው። ከእናቶቻችን ማኅፀኖች ምንም የማናውቅ ሆነን ወጥተናል፦
16፥78 *አላህም ከእናቶቻችሁ "ማኅፀኖች" ምንም የማታውቁ ሆናችሁ አወጣችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّن بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْئً
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥6 *እርሱ ያ በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው*፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
ሥነ-ፅንስ ጥናት”Embryology” በማኅፀን ውስጥ ያለውን ሒደት የሚያጠና የዕውቀት ዘርፍ ነው። "በጥን" بَطْن የሚለው ቃል "በጠነ" بَطَنَ ማለትም "ተደበቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስውር" ማለት ነው፦
7፥33 «ጌታዬ እርም ያደረገው መጥፎ ሥራዎችን፣ ከርሷ የተገለጸውን እና *"የተደበቀውን* ኃጢኣትንም፣ ያላግባብ መበደልንም፣ በርሱም ማስረጃ ያላወረደበትን ጣዖት በአላህ ማጋራታችሁን፣ በአላህም ላይ የማታውቁትን መናገራችሁን ብቻ ነው» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا حَرَّمَ رَبِّيَ الْفَوَاحِشَ مَا ظَهَرَ مِنْهَا وَمَا بَطَنَ وَالْإِثْمَ وَالْبَغْيَ بِغَيْرِ الْحَقِّ وَأَن تُشْرِكُوا بِاللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَأَن تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተደበቀ" ለሚለው የግስ መደብ የገባው "በጠነ" بَطَنَ ሲሆን በስም መደብ "በጥን" بَطْن የሚለው ቃል "ማኅጸን" ለሚለው ቃል ገብቷል፦
16፥78 *አላህም ከእናቶቻችሁ "ማኅፀኖች" ምንም የማታውቁ ሆናችሁ አወጣችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّن بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْئً
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቡጡን" بُطُون የሚለው "በጥን" بَطْن ለሚለው ቃል ብዙ ቁጥር እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። ቁርኣን ማኅፀን የሚለው ከሴቷ ብልት ከንፈር ጀምሮ ለዓይን የተደበቀውን ክፍል ሁሉ ነው። ለዚያ ነው ሌላ አንቀጽ ላይ ማኅፀን ውስጥ ያለውን "ሽል" ለዓይናችን የተደበቀ ስለሆነ "አጂናህ" የሚለው፥ "አጂናህ" أَجِنَّة የሚለው ቃል “ጀነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፦
53፥32 *ከምድር በፈጠራችሁ ጊዜ እናንተም በእናቶቻችሁ ማኅፀኖች ውስጥ "ሽሎች" በኾናችሁ ጊዜ እርሱ በእናንተ ሁኔታ ዐዋቂ ነው*፡፡ هُوَ أَعْلَمُ بِكُمْ إِذْ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَإِذْ أَنتُمْ أَجِنَّةٌ فِي بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ ۖ فَلَا تُزَكُّوا أَنفُسَكُمْ
ስለዚህ አምላካችን አላህ ማኅፀን ያለው እና ዛሬ የሥነ-ፅንስ ጥናት "ማኅፀን"uterus" ያለው ይለያያል፥ ቁርኣኑ ጥቅላዊና ሰፊ ቦታን ሲያመለክት፤ የሥነ-ፅንስ ጥናት ተናጥሏዊና ጠባብ ቦታን ያመለክታል። ቁርኣን ቅልቅል የፍትወት ሕዋስ ድቅለት"fertilization" ቦታ "የተጠበቀ መርጊያ" ይለዋል፦
23፥13 *ከዚያም "በተጠበቀ መርጊያ" ውስጥ የፍትወት ጠብታ አደረግነው*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاهُ نُطْفَةً فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ
77፥21 *"በተጠበቀ መርጊያ" ውስጥም አደረግነው*፡፡ فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ
ይህንን ከተረዳን ዘንድ አንድ ፅንስን በእናቱ ማኅፀን ውስጥ በሚፈልገው መልኩ የሚቀርፀው አንዱ አምላክ አላህ ነው፥ ሴት ሁሉ ቀድሞውኑ የምታረግዘውን ያውቃል፡፡ በማኅፀኖች የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም ያውቃል፥ በማኅፀኖች ውስጥ ያለን ሁሉ ያውቃል፦
3፥6 *እርሱ ያ በማኅፀኖችም ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው*፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
13፥8 *"አላህ ሴት ሁሉ የምታረግዘውን ያውቃል፡፡ ማኅፀኖችም የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም ያውቃል፡፡ ነገሩም ሁሉ እርሱ ዘንድ በልክ የተወሰነ ነው"*። اللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَحْمِلُ كُلُّ أُنثَىٰ وَمَا تَغِيضُ الْأَرْحَامُ وَمَا تَزْدَادُ ۖ وَكُلُّ شَيْءٍ عِندَهُ بِمِقْدَارٍ
31፥34 *"አላህ የሰዓቲቱ ዕውቀት እርሱ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ዝናብንም ያወርዳል፡፡ በማኅፀኖችም ውስጥ ያለን ሁሉ ያውቃል፡፡ ማንኛይቱ ነፍስም ነገ የምትሠራውን አታውቅም፡፡ ማንኛይቱ ነፍስም በየትኛው ምድር እንደምትሞት አታውቅም፡፡ አላህ ዐዋቂ ውስጠ ዐዋቂ ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ عِندَهُ عِلْمُ السَّاعَةِ وَيُنَزِّلُ الْغَيْثَ وَيَعْلَمُ مَا فِي الْأَرْحَامِ ۖ وَمَا تَدْرِي نَفْسٌ مَّاذَا تَكْسِبُ غَدًا ۖ وَمَا تَدْرِي نَفْسٌ بِأَيِّ أَرْضٍ تَمُوتُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 9
ኢብኑ ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከአላህ በቀር ማንም የማያውቃቸው የሩቅ ነገር መክፈቻዎች አምስት ናቸው። በማኅፀን ውስጥ ምን ሁሉ እንዳለ ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ነገ ምን እንደሚከሰት ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ዝናብ መቼ እንደሚመጣ ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ማንኛይቱም ነፍስ በየትኛው ምድር እንደሞትሞት ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ሰአቲቱ መቼ እንደምትቆም ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَفَاتِيحُ الْغَيْبِ خَمْسٌ لاَ يَعْلَمُهَا إِلاَّ اللَّهُ، لاَ يَعْلَمُ مَا تَغِيضُ الأَرْحَامُ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَا فِي غَدٍ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَتَى يَأْتِي الْمَطَرُ أَحَدٌ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ تَدْرِي نَفْسٌ بِأَىِّ أَرْضٍ تَمُوتُ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَتَى تَقُومُ السَّاعَةُ إِلاَّ اللَّهُ
በማኅፀን ያለውን ክንውን ሁሉ የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው፥ ሰው ሁሉንም ነገር የማወቅ ውስንነት አለበት። “ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን “ጀህል” جَهْل ማለት ደግሞ “መሃይምነት” ማለት ነው። ከእናቶቻችን ማኅፀኖች ምንም የማናውቅ ሆነን ወጥተናል፦
16፥78 *አላህም ከእናቶቻችሁ "ማኅፀኖች" ምንም የማታውቁ ሆናችሁ አወጣችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّن بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْئً
ስለ ፅንስ ዕውቀት ያገኘነው አንደኛ በነቅል ነው፥ "ነቅል" نَقْل ማለት በቁርኣን እና በሐዲስ የሚገኝ ዕውቀት ነው፦
4፥113 *አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ፡፡ የማታውቀውንም ሁሉ አስተማረህ*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًا
"ዐለመከ" عَلَّمَكَ ማለት "ዐሳወቀህ" ማለት ነው። ሁለተኛው ስለ ፅንስ ዕውቀት ያገኘነው በዐቅል ነው፥ "ዐቅል" عَقْل ማለት በምርምር እና በአሰሳ የሚገኝ ዕውቀት ነው፦
96፥5 *ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን*፡፡ عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
"ዐለመ" عَلَّمَ ማለት "ዐሳወቀ" ማለት ነው። በነቅል ሆነ በዐቅል የሚገኘው ዕውቀት የሚያሳውቅ አሏህ ነው፥ ሁለቱንም ዕውቀት መፈለግ ለእኛ ግዴታችን ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 229
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"*" አሉ፦ *"ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ طَلَبُ الْعِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ
ይህንን እሳቤ ይዘን ወደ ፅንስ ጥናት እናመራለን። ሴት ሁሉ የምታረግዘው ሒደት መነሻው ተራክቦ ነው፥ ከራሳችን ጥንድ የምንረካበት ነገር መፈጠሩ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራቶች አሉ፦
30፥21 *"ለእናንተም ከራሶቻችሁ ጥንዶችን ወደ እነርሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራት አሉ*"፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
"በዚህ ውስጥ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። "በዚህ" የሚለው ተራክቦ የሚፈጸምበትን ሩካቤ ያሳያል። በዚህ በራሳችን ውስጥ ያለው ሩካቤ ከአስደናቂ ታምራቱ ነው፥ ይህንን ታምራት ወደ ፊት እንደሚያሳየን እና እንደሚያሳውቀን ቃል ገብቶልናል፦
6፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *”ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
41፥53 እርሱም ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው ድረስ *”በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን*”፡፡ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃቸውምን? سَنُرِيهِمْ آيَاتِنَا فِي الْآفَاقِ وَفِي أَنفُسِهِمْ حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُ الْحَقُّ ۗ أَوَلَمْ يَكْفِ بِرَبِّكَ أَنَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
"በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃንምን? ቁርኣን ሐቅ መሆኑ ለሁሉም የሚገለጸው የትንሳኤ ቀን ነው። ቁርኣን እውነት ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ እነዚያ የካዱት፦ “ይህ ግልጽ ድግምት ነው” አሉ። ነገር ግን አላህ በትንሳኤ ቀን ስለ ቁርኣኑ፦ “ይህ እውነት አይደለምን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፥ እነርሱም፦ “እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን” ይላሉ፦
46፥7 *”በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ”*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
46፥34 *”እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን «ይህ እውነት አይደለምን?» ይባላሉ፡፡ «እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን» ይላሉ፡፡ አላህም «ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱ» ይላቸዋል”*፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ الَّذِينَ كَفَرُوا عَلَى النَّارِ أَلَيْسَ هَـٰذَا بِالْحَقِّ ۖ قَالُوا بَلَىٰ وَرَبِّنَا ۚ قَالَ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳችን ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቹን በዘመናችን እያሳየን ነው። "ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ" ያለንን የዕውቀት ዘርፍ በቁርኣን ውስጥ ከተገለጹት የፅንስ ሒደት ጋር እያዛመድን ኢንሻላህ እናቀርባለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
4፥113 *አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ፡፡ የማታውቀውንም ሁሉ አስተማረህ*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًا
"ዐለመከ" عَلَّمَكَ ማለት "ዐሳወቀህ" ማለት ነው። ሁለተኛው ስለ ፅንስ ዕውቀት ያገኘነው በዐቅል ነው፥ "ዐቅል" عَقْل ማለት በምርምር እና በአሰሳ የሚገኝ ዕውቀት ነው፦
96፥5 *ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን*፡፡ عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
"ዐለመ" عَلَّمَ ማለት "ዐሳወቀ" ማለት ነው። በነቅል ሆነ በዐቅል የሚገኘው ዕውቀት የሚያሳውቅ አሏህ ነው፥ ሁለቱንም ዕውቀት መፈለግ ለእኛ ግዴታችን ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 229
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"*" አሉ፦ *"ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ طَلَبُ الْعِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ
ይህንን እሳቤ ይዘን ወደ ፅንስ ጥናት እናመራለን። ሴት ሁሉ የምታረግዘው ሒደት መነሻው ተራክቦ ነው፥ ከራሳችን ጥንድ የምንረካበት ነገር መፈጠሩ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራቶች አሉ፦
30፥21 *"ለእናንተም ከራሶቻችሁ ጥንዶችን ወደ እነርሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራት አሉ*"፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
"በዚህ ውስጥ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። "በዚህ" የሚለው ተራክቦ የሚፈጸምበትን ሩካቤ ያሳያል። በዚህ በራሳችን ውስጥ ያለው ሩካቤ ከአስደናቂ ታምራቱ ነው፥ ይህንን ታምራት ወደ ፊት እንደሚያሳየን እና እንደሚያሳውቀን ቃል ገብቶልናል፦
6፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *”ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
41፥53 እርሱም ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው ድረስ *”በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን*”፡፡ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃቸውምን? سَنُرِيهِمْ آيَاتِنَا فِي الْآفَاقِ وَفِي أَنفُسِهِمْ حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُ الْحَقُّ ۗ أَوَلَمْ يَكْفِ بِرَبِّكَ أَنَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
"በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃንምን? ቁርኣን ሐቅ መሆኑ ለሁሉም የሚገለጸው የትንሳኤ ቀን ነው። ቁርኣን እውነት ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ እነዚያ የካዱት፦ “ይህ ግልጽ ድግምት ነው” አሉ። ነገር ግን አላህ በትንሳኤ ቀን ስለ ቁርኣኑ፦ “ይህ እውነት አይደለምን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፥ እነርሱም፦ “እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን” ይላሉ፦
46፥7 *”በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ”*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
46፥34 *”እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን «ይህ እውነት አይደለምን?» ይባላሉ፡፡ «እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን» ይላሉ፡፡ አላህም «ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱ» ይላቸዋል”*፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ الَّذِينَ كَفَرُوا عَلَى النَّارِ أَلَيْسَ هَـٰذَا بِالْحَقِّ ۖ قَالُوا بَلَىٰ وَرَبِّنَا ۚ قَالَ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳችን ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቹን በዘመናችን እያሳየን ነው። "ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ" ያለንን የዕውቀት ዘርፍ በቁርኣን ውስጥ ከተገለጹት የፅንስ ሒደት ጋር እያዛመድን ኢንሻላህ እናቀርባለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፅንስ እና ቁርኣን
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
"ኑጥፋህ” نُّطْفَة ማለት "የፍትወት ፈሳሽ"sexual fluid" ማለት ነው፥ ይህምም የፍትወት ፈሳሽ የወንዱ የዘር ሕዋስ"sperm cell" እና የሴቷ የእንቁላል ሕዋስ"egg cell" ነው፦
76፥2 *እኛ ሰዉን በሕግ ግዳጅ የምንፈትነው ስንሆን ”ቅልቅሎች” ከሆኑ “የፍትወት ጠብታ” ፈጠርነዉ*፤ ሰሚ ተመልካችም አደረግነዉ። إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
የወንዱ 23 ነጠላ ሕዋስ"haploid" እና የሴቷ 23 ነጠላ ሕዋስ"haploid" በተራክቦ ጊዜ አምሻጅ ይሆናል፥ “አምሻጅ” أَمْشَاج ማለት “ቅልቅል"diploid" ማለት ነው። ከዚህ ቅልቅል የፍትወት ሕዋስ ድቅለት"fertilization" ፅንስ ይፈጠራል፥ "ሚን" مِن ማለትም "ከ" የሚለው መስተዋድድ ሁለቱን ተቃራኒ ጾታ የሚያመለክት ነው፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
"ዘከር" ذَكَر ማለት "ወንድ" ማለት ሲሆን "ኡንሳ" أُنثَىٰ ማለት ደግሞ "ሴት" ማለት ነው። “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን “ሙሰና” مُثَنًّى ነው፥ ሁለቱን ጥንድ ያሳያል። ከሁለቱ ተቃራኒ ፆታ ወንድ እና ሴት ይፈጠራል። የአባት ሀብለ በራሂ"paternal chromosome" ግማሽ 23% የእናት ሀብለ በራሂ"maternal chromosome" 23% ተገናኛተው 46% ሀብለ በራሂ ሕዋስ"diploid" ሆነው ይዋሐዳሉ፦
56፥58 *"በማኅፀኖች የምታፈሱትን አያችሁን?"* أَفَرَأَيْتُم مَّا تُمْنُونَ
56፥59 *እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹን ነን?* أَأَنتُمْ تَخْلُقُونَهُ أَمْ نَحْنُ الْخَالِقُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የምታፈሱ" ለሚለው የግስ መደብ የገባ ቃል "ቱምኑ" تُمْنُو መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ማኅፀን ውስጥ የሚፈሰውን የፍትወት ሕዋስ ልጅ አድርጎ የሚፈጥረው አላህ ነው፦
53፥45 *እርሱም ሁለቱን ዓይነቶች ወንድን እና ሴትን ፈጠረ*፡፡ وَأَنَّهُ خَلَقَ الزَّوْجَيْنِ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
53፥46 *ከፍትወት ጠብታ በማህጸን ውስጥ በምትፈሰስ ጊዜ*፡፡ مِن نُّطْفَةٍ إِذَا تُمْنَىٰ
"ኢዛ" إِذَا ማለት "ጊዜ" ማለት ነው። አምላካችን አላህ አንድን ፅንስ ወንድ አሊያም ሴት የሚያደርገው ጥንዶች አውስቦ በሚያደርጉበት ጊዜ ነው። "ቱምና" تُمْنَىٰ ወይም "ዩምና" يُمْنَىٰ የግስ መደብ ሲሆን "የምትፈሰስ" ማለት ነው፥ የስም መደቡ ደግሞ "መኒይ" مَّنِىّ ማለትም "የዘር ሕዋስ"semen" ነው፦
75፥37 *የሚፈሰስ ከኾነ የፍትወት ጠብታ አልነበረምን?* أَلَمْ يَكُ نُطْفَةً مِّن مَّنِيٍّ يُمْنَىٰ
75፥38 *ከዚያም "የረጋ ደም" ሆነ፥ ፈጠረውም፡፡ አስተካከለውም*፡፡ ثُمَّ كَانَ عَلَقَةً فَخَلَقَ فَسَوَّىٰ
75፥39 "ከእርሱም ሁለት ዓይነቶችን ወንድ እና ሴትን አደረገ"፡፡ فَجَعَلَ مِنْهُ الزَّوْجَيْنِ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
"ዐለቃህ" عَلَقَة ማለት "የረጋ ደም" ማለት ሲሆን የሰዋስው መደቡ “ሙአነስ” مُؤَنَّث ማለትም “አንስታይ መደብ" ነው፥ ምክንያቱም “ታ” ة የምትባለው “ታእ-መርቡጧህ” تَاء مَرْبُوطَة በ "ዐለቅ" عَلَق ላይ መድረሻ ቅጥያ ሆና ስለመጣች ነው። ከረጋው ደም የፆታ ውሳኔ"Sex-determination" ቢሆን ኖሮ "ሚን-ሃ" مِنْهَا ማለትም "ከእርሷ" የሚል መስተዋድ ያለበት ተሳቢ ይጠቀም ነበር፥ ቅሉ ግን የተጠቀመው "ሚን-ሁ" مِنْهُ ማለትም "ከእርሱ" የሚል መስተዋድ ያለበት ተሳቢ ስለሆነ "እርሱ" የተባለው ዐውደ-ንባቡ ላይ ያለው "መኒይ" مَّنِىّ ነው፥ "መኒይ" ደግሞ የሰዋስው መደቡ “ሙዘከር” مُذَكَّر ማለትም “ተባዕታይ መደብ" ነው።
የወንዱ መንይ "XY" ነው፥ ወንዱ "Y" ከላከ ከሴቷ "X" ጋር ሲገናኝ ወንድ ይሆናል፥ ወንዱ "X" ከላከ ከሴቷ "X" ጋር ሲገናኝ ሴት ትሆናለች። ከወንዱ የዘር ፈሳሽ ወንድ ወይም ሴት ፆታ ውሳኔ ስለሚወሰን "ከእርሱም" ማለትም "ከመንይ" ሁለት ዓይነቶችን ወንድ እና ሴትን አደረገ" ይለናል፥ የሚያጅበው ወንድ ወይም ሴት መሆን በቅድመ-ተከተል ከኑጥፋህ ቀጥሎ መሆኑ ነው፦
35፥11 *"አላህም ከዐፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ፈጠራችሁ፡፡ ከዚያም "አዝዋጅ" አደረጋችሁ"*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ جَعَلَكُمْ أَزْوَاجًا
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
"ኑጥፋህ” نُّطْفَة ማለት "የፍትወት ፈሳሽ"sexual fluid" ማለት ነው፥ ይህምም የፍትወት ፈሳሽ የወንዱ የዘር ሕዋስ"sperm cell" እና የሴቷ የእንቁላል ሕዋስ"egg cell" ነው፦
76፥2 *እኛ ሰዉን በሕግ ግዳጅ የምንፈትነው ስንሆን ”ቅልቅሎች” ከሆኑ “የፍትወት ጠብታ” ፈጠርነዉ*፤ ሰሚ ተመልካችም አደረግነዉ። إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
የወንዱ 23 ነጠላ ሕዋስ"haploid" እና የሴቷ 23 ነጠላ ሕዋስ"haploid" በተራክቦ ጊዜ አምሻጅ ይሆናል፥ “አምሻጅ” أَمْشَاج ማለት “ቅልቅል"diploid" ማለት ነው። ከዚህ ቅልቅል የፍትወት ሕዋስ ድቅለት"fertilization" ፅንስ ይፈጠራል፥ "ሚን" مِن ማለትም "ከ" የሚለው መስተዋድድ ሁለቱን ተቃራኒ ጾታ የሚያመለክት ነው፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
"ዘከር" ذَكَر ማለት "ወንድ" ማለት ሲሆን "ኡንሳ" أُنثَىٰ ማለት ደግሞ "ሴት" ማለት ነው። “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን “ሙሰና” مُثَنًّى ነው፥ ሁለቱን ጥንድ ያሳያል። ከሁለቱ ተቃራኒ ፆታ ወንድ እና ሴት ይፈጠራል። የአባት ሀብለ በራሂ"paternal chromosome" ግማሽ 23% የእናት ሀብለ በራሂ"maternal chromosome" 23% ተገናኛተው 46% ሀብለ በራሂ ሕዋስ"diploid" ሆነው ይዋሐዳሉ፦
56፥58 *"በማኅፀኖች የምታፈሱትን አያችሁን?"* أَفَرَأَيْتُم مَّا تُمْنُونَ
56፥59 *እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹን ነን?* أَأَنتُمْ تَخْلُقُونَهُ أَمْ نَحْنُ الْخَالِقُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የምታፈሱ" ለሚለው የግስ መደብ የገባ ቃል "ቱምኑ" تُمْنُو መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ማኅፀን ውስጥ የሚፈሰውን የፍትወት ሕዋስ ልጅ አድርጎ የሚፈጥረው አላህ ነው፦
53፥45 *እርሱም ሁለቱን ዓይነቶች ወንድን እና ሴትን ፈጠረ*፡፡ وَأَنَّهُ خَلَقَ الزَّوْجَيْنِ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
53፥46 *ከፍትወት ጠብታ በማህጸን ውስጥ በምትፈሰስ ጊዜ*፡፡ مِن نُّطْفَةٍ إِذَا تُمْنَىٰ
"ኢዛ" إِذَا ማለት "ጊዜ" ማለት ነው። አምላካችን አላህ አንድን ፅንስ ወንድ አሊያም ሴት የሚያደርገው ጥንዶች አውስቦ በሚያደርጉበት ጊዜ ነው። "ቱምና" تُمْنَىٰ ወይም "ዩምና" يُمْنَىٰ የግስ መደብ ሲሆን "የምትፈሰስ" ማለት ነው፥ የስም መደቡ ደግሞ "መኒይ" مَّنِىّ ማለትም "የዘር ሕዋስ"semen" ነው፦
75፥37 *የሚፈሰስ ከኾነ የፍትወት ጠብታ አልነበረምን?* أَلَمْ يَكُ نُطْفَةً مِّن مَّنِيٍّ يُمْنَىٰ
75፥38 *ከዚያም "የረጋ ደም" ሆነ፥ ፈጠረውም፡፡ አስተካከለውም*፡፡ ثُمَّ كَانَ عَلَقَةً فَخَلَقَ فَسَوَّىٰ
75፥39 "ከእርሱም ሁለት ዓይነቶችን ወንድ እና ሴትን አደረገ"፡፡ فَجَعَلَ مِنْهُ الزَّوْجَيْنِ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
"ዐለቃህ" عَلَقَة ማለት "የረጋ ደም" ማለት ሲሆን የሰዋስው መደቡ “ሙአነስ” مُؤَنَّث ማለትም “አንስታይ መደብ" ነው፥ ምክንያቱም “ታ” ة የምትባለው “ታእ-መርቡጧህ” تَاء مَرْبُوطَة በ "ዐለቅ" عَلَق ላይ መድረሻ ቅጥያ ሆና ስለመጣች ነው። ከረጋው ደም የፆታ ውሳኔ"Sex-determination" ቢሆን ኖሮ "ሚን-ሃ" مِنْهَا ማለትም "ከእርሷ" የሚል መስተዋድ ያለበት ተሳቢ ይጠቀም ነበር፥ ቅሉ ግን የተጠቀመው "ሚን-ሁ" مِنْهُ ማለትም "ከእርሱ" የሚል መስተዋድ ያለበት ተሳቢ ስለሆነ "እርሱ" የተባለው ዐውደ-ንባቡ ላይ ያለው "መኒይ" مَّنِىّ ነው፥ "መኒይ" ደግሞ የሰዋስው መደቡ “ሙዘከር” مُذَكَّر ማለትም “ተባዕታይ መደብ" ነው።
የወንዱ መንይ "XY" ነው፥ ወንዱ "Y" ከላከ ከሴቷ "X" ጋር ሲገናኝ ወንድ ይሆናል፥ ወንዱ "X" ከላከ ከሴቷ "X" ጋር ሲገናኝ ሴት ትሆናለች። ከወንዱ የዘር ፈሳሽ ወንድ ወይም ሴት ፆታ ውሳኔ ስለሚወሰን "ከእርሱም" ማለትም "ከመንይ" ሁለት ዓይነቶችን ወንድ እና ሴትን አደረገ" ይለናል፥ የሚያጅበው ወንድ ወይም ሴት መሆን በቅድመ-ተከተል ከኑጥፋህ ቀጥሎ መሆኑ ነው፦
35፥11 *"አላህም ከዐፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ፈጠራችሁ፡፡ ከዚያም "አዝዋጅ" አደረጋችሁ"*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ جَعَلَكُمْ أَزْوَاجًا
"አዝዋጅ" أَزْوَاج የሚለው ቃል "ዘውጅ" زَوْج ለሚለው ብዜት ሲሆን ለወንድ እና ለሴት ተቃራኒ "ዘውጀይኒ" زَّوْجَيْنِ በሚል መጥቷል፥ "ከእርሱ(ከመንይ) ሁለት ዓይነቶችን ወንድ እና ሴትን አደረገ" የሚለው ይህንኑ ነው።
የወንዱ የዘር ሕዋስ"semen" ሆነ የሴቷ እንቁላል ሕዋስ ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች "መካከል" ይወጣል፦
86፥5 *ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት*፡፡ فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ مِمَّ خُلِقَ
86፥6 *"ከተስፈንጣሪ ውኃ ተፈጠረ"*፡፡ خُلِقَ مِن مَّاءٍ دَافِقٍ
86፥7 *"ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ"*፡፡ يَخْرُجُ مِن بَيْنِ الصُّلْبِ وَالتَّرَائِبِ
"ሱልብ" صُّلْبِ የሚለው የወንዱን የዘር ሥርወ-አብራክ"loin" ለማመልከት "ዘህር" ظَهْر በሚል መጥቷል፦
7፥172 *ጌታህም "ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን" ባወጣ እና «ጌታችሁ አይደለሁምን?» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ የኾነውን አስታውስ*፡፡ وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِن بَنِي آدَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ
"ዙሁር" ظُهُور የሚለው "ዘህር" ظَهْر ለሚለው ብዜት ነው። ልክ እንደ ባይብሉ በፍካሬአዊ ሥርወ-አብራክን ለማመልከት "ከጉልበት" "ከወገብ" "ከሆድ" ዘር ይወጣል" እንደሚለው ማለት ነው፦ 2ኛ ሳሙኤል 7፥12 1ኛ ነገሥት 8፥19 መዝሙር 132፥11 ሐዋርያት ሥራ 2፥30 ዘፍጥረት 15፥4 ዘጸአት 1፥5
በተመሳሳይ የሴቷን እንቁላል ሥርወ-አብራክ "ተራኢብ" تَّرَائِبِ ይለዋል፥ "ተራኢብ" የሚለው ቃል "በጥን" بَطْن በሚል ይመጣል፦
3፥35 *የዒምራን ባለቤት «ጌታዬ ሆይ! እኔ "በሆዴ" ውስጥ ያለውን ፅንስ ከሥራ ነጻ የተደረገ ሲኾን ለአንተ ተሳልኩ፡፡ ከእኔም ተቀበል አንተ ሰሚው ዐዋቂው ነህና» ባለች ጊዜ አስታውስ*፡፡ إِذْ قَالَتِ امْرَأَتُ عِمْرَانَ رَبِّ إِنِّي نَذَرْتُ لَكَ مَا فِي بَطْنِي مُحَرَّرًا فَتَقَبَّلْ مِنِّي ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
"ሆዴ" ለሚለው ቃል "በጥኒ" بَطْنِي ሲሆን "በጥን" بَطْن ለሚለው አገናዛቢ ነው። "ሆድ" የሚለው "ማኅፀን" የሚለውን ለማመልከት ባይብሉ ላይም መጥቷል፦
ዘፍጥረት 30፥2 ያዕቆብም ራሔልን ተቆጥቶ፦ በውኑ እኔ *የሆድን ፍሬ* በነሣሽ በእግዚአብሔር ቦታ ነኝን? አላት።
እዚህ ጋር "ፍሬ" የተባለው የራሔል እንቁላል ሲሆን "የሆድ ፍሬ" ተብሏል። የሴት እንቁላል ሆድ ውስጥ የለም። ቅሉ ግን "ሆድ" የሚለው ማኅፀንን ለማመልከት፥ ማኅፀንም እንቁልጢን እንደሚያጠቃልል እሙን ነው።
"ሱልብ" صُّلْبِ የሚለው "ዘህር" ظَهْر በሚለው፥ "ተራኢብ" تَّرَائِبِ የሚለው "በጥን" بَطْن በሚለው ፍካሬአዊ ሆኖ የመጣው ልክ "ሶድር" صَدْر ማለትም "ደረት" የሚለው "ቀልብ" قَلْب የሚለውን ፍካሬአዊ ሆኖ በመጣበት ስሌትና ቀመር ነው፦
64፥4 *አላህም "በደረቶች" ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው*፡፡ وَاللَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ
15፥51 *”አላህም "በልቦቻችሁ" ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል*፡፡ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا فِي قُلُوبِكُمْ
እዚህ ድረስ ከተግባባን የወንድ ሀብለ በራሂ "XY" ሲሆን የሴት ሀብለ በራሂ ደግሞ "XX" ነው። ከወንድ "Y" መጥቶ ከሴት "X" ከመጣ ሽሉ የአባቱን ፆታ በመያዝ "ወንድ" ይሆናል፥ ከወንድ "X" መጥቶ ከሴት "X" ከመጣ ሽሉ የእናቱን ፆታ በመያዝ "ሴት" ይሆናል። ይህ የዘረ-መል ጥናት"genetics" ከመምጣቱ በፊት ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" በሐዲስ እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60 , ቁጥር 4
አነሥ"ረ.ዐ." እንደተተከው፦ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"ልክ የልጆች ከወላጆቻቸው መመሳሰል እንዲህ ነው፥ ተባዕቱ ከእንስቱ ጋር ተራክቦ ባደረገ ጊዜ የእርሱ ውኃ ከቀደመ እርሱን ይመስላል፤ የእርሷ ውኃ በቀደመ ጊዜ ደግሞ እርሷን ይመስላል"*። عَنْ أَنَسٍ ـ رضى الله عنه فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَمَّا الشَّبَهُ فِي الْوَلَدِ فَإِنَّ الرَّجُلَ إِذَا غَشِيَ الْمَرْأَةَ فَسَبَقَهَا مَاؤُهُ كَانَ الشَّبَهُ لَهُ، وَإِذَا سَبَقَ مَاؤُهَا كَانَ الشَّبَهُ لَهَا
"ማእ" مَاء ማለት "ውኃ" ማለት ሲሆን ሀብለ በራሂ"chromosome" ነው። አር-ረጁል" الرَّجُل ማለት "ተባዕት" ወይም "ወንድ" ማለት ነው፥ "አል-መርኣህ" الْمَرْأَة ደግሞ "እንስት" ወይም "ሴት" ማለት ነው። "ለ-ሁ" لَهُ ማለትም "ለ-እርሱ" ለወንዱ የእርሱ ሀብለ በራሂ "XY" ከሆነ ሽሉ ወንድ ይሆናል፥ በተቃራኒው "ለ-ሃ" لَهَا ማለትም "ለ-እርሷ" ለሴቷ የእርሷ ሀብለ በራሂ "XX" ከሆነ ሽሉ ሴት ይሆናል። "ነሥል" نَسْل ማለት "ዘር" ማለት ሲሆን ይህም ዘር የተንጣለለ ውኃ ነው፦
32፥8 **ከዚያም ዘሩን ከተንጣለለ፣ ከደካማ ውኃ ያደረገ ነው"*፡፡ ثُمَّ جَعَلَ نَسْلَهُ مِن سُلَالَةٍ مِّن مَّاءٍ مَّهِينٍ
ተፍሢሩል ኢብኑ ዐባሥ 32፥8 *"ከዚያም ነሠሉን" ማለት "ዘሩን ማለት ነው፣ "ከተንጣለለ" ማለት "የፍትወት ሕዋስ"(ኑጥፋህ) ማለት ነው፣ "ከደካማ ውኃ" ማለት "ከወንድ እና ከሴት ውኃ ደካማው የፍትወት ሕዋስ(ኑጥፋህ) ነው"*። { ثُمَّ جَعَلَ نَسْلَهُ } ذريته { مِن سُلاَلَةٍ } نطفة { مِّن مَّآءٍ مَّهِينٍ } من نطفة ضعيفة من ماء الرجل والمرأة
የወንዱ የዘር ሕዋስ"semen" ሆነ የሴቷ እንቁላል ሕዋስ ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች "መካከል" ይወጣል፦
86፥5 *ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት*፡፡ فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ مِمَّ خُلِقَ
86፥6 *"ከተስፈንጣሪ ውኃ ተፈጠረ"*፡፡ خُلِقَ مِن مَّاءٍ دَافِقٍ
86፥7 *"ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ"*፡፡ يَخْرُجُ مِن بَيْنِ الصُّلْبِ وَالتَّرَائِبِ
"ሱልብ" صُّلْبِ የሚለው የወንዱን የዘር ሥርወ-አብራክ"loin" ለማመልከት "ዘህር" ظَهْر በሚል መጥቷል፦
7፥172 *ጌታህም "ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን" ባወጣ እና «ጌታችሁ አይደለሁምን?» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ የኾነውን አስታውስ*፡፡ وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِن بَنِي آدَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ
"ዙሁር" ظُهُور የሚለው "ዘህር" ظَهْر ለሚለው ብዜት ነው። ልክ እንደ ባይብሉ በፍካሬአዊ ሥርወ-አብራክን ለማመልከት "ከጉልበት" "ከወገብ" "ከሆድ" ዘር ይወጣል" እንደሚለው ማለት ነው፦ 2ኛ ሳሙኤል 7፥12 1ኛ ነገሥት 8፥19 መዝሙር 132፥11 ሐዋርያት ሥራ 2፥30 ዘፍጥረት 15፥4 ዘጸአት 1፥5
በተመሳሳይ የሴቷን እንቁላል ሥርወ-አብራክ "ተራኢብ" تَّرَائِبِ ይለዋል፥ "ተራኢብ" የሚለው ቃል "በጥን" بَطْن በሚል ይመጣል፦
3፥35 *የዒምራን ባለቤት «ጌታዬ ሆይ! እኔ "በሆዴ" ውስጥ ያለውን ፅንስ ከሥራ ነጻ የተደረገ ሲኾን ለአንተ ተሳልኩ፡፡ ከእኔም ተቀበል አንተ ሰሚው ዐዋቂው ነህና» ባለች ጊዜ አስታውስ*፡፡ إِذْ قَالَتِ امْرَأَتُ عِمْرَانَ رَبِّ إِنِّي نَذَرْتُ لَكَ مَا فِي بَطْنِي مُحَرَّرًا فَتَقَبَّلْ مِنِّي ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
"ሆዴ" ለሚለው ቃል "በጥኒ" بَطْنِي ሲሆን "በጥን" بَطْن ለሚለው አገናዛቢ ነው። "ሆድ" የሚለው "ማኅፀን" የሚለውን ለማመልከት ባይብሉ ላይም መጥቷል፦
ዘፍጥረት 30፥2 ያዕቆብም ራሔልን ተቆጥቶ፦ በውኑ እኔ *የሆድን ፍሬ* በነሣሽ በእግዚአብሔር ቦታ ነኝን? አላት።
እዚህ ጋር "ፍሬ" የተባለው የራሔል እንቁላል ሲሆን "የሆድ ፍሬ" ተብሏል። የሴት እንቁላል ሆድ ውስጥ የለም። ቅሉ ግን "ሆድ" የሚለው ማኅፀንን ለማመልከት፥ ማኅፀንም እንቁልጢን እንደሚያጠቃልል እሙን ነው።
"ሱልብ" صُّلْبِ የሚለው "ዘህር" ظَهْر በሚለው፥ "ተራኢብ" تَّرَائِبِ የሚለው "በጥን" بَطْن በሚለው ፍካሬአዊ ሆኖ የመጣው ልክ "ሶድር" صَدْر ማለትም "ደረት" የሚለው "ቀልብ" قَلْب የሚለውን ፍካሬአዊ ሆኖ በመጣበት ስሌትና ቀመር ነው፦
64፥4 *አላህም "በደረቶች" ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው*፡፡ وَاللَّهُ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ
15፥51 *”አላህም "በልቦቻችሁ" ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል*፡፡ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا فِي قُلُوبِكُمْ
እዚህ ድረስ ከተግባባን የወንድ ሀብለ በራሂ "XY" ሲሆን የሴት ሀብለ በራሂ ደግሞ "XX" ነው። ከወንድ "Y" መጥቶ ከሴት "X" ከመጣ ሽሉ የአባቱን ፆታ በመያዝ "ወንድ" ይሆናል፥ ከወንድ "X" መጥቶ ከሴት "X" ከመጣ ሽሉ የእናቱን ፆታ በመያዝ "ሴት" ይሆናል። ይህ የዘረ-መል ጥናት"genetics" ከመምጣቱ በፊት ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" በሐዲስ እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60 , ቁጥር 4
አነሥ"ረ.ዐ." እንደተተከው፦ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"ልክ የልጆች ከወላጆቻቸው መመሳሰል እንዲህ ነው፥ ተባዕቱ ከእንስቱ ጋር ተራክቦ ባደረገ ጊዜ የእርሱ ውኃ ከቀደመ እርሱን ይመስላል፤ የእርሷ ውኃ በቀደመ ጊዜ ደግሞ እርሷን ይመስላል"*። عَنْ أَنَسٍ ـ رضى الله عنه فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَمَّا الشَّبَهُ فِي الْوَلَدِ فَإِنَّ الرَّجُلَ إِذَا غَشِيَ الْمَرْأَةَ فَسَبَقَهَا مَاؤُهُ كَانَ الشَّبَهُ لَهُ، وَإِذَا سَبَقَ مَاؤُهَا كَانَ الشَّبَهُ لَهَا
"ማእ" مَاء ማለት "ውኃ" ማለት ሲሆን ሀብለ በራሂ"chromosome" ነው። አር-ረጁል" الرَّجُل ማለት "ተባዕት" ወይም "ወንድ" ማለት ነው፥ "አል-መርኣህ" الْمَرْأَة ደግሞ "እንስት" ወይም "ሴት" ማለት ነው። "ለ-ሁ" لَهُ ማለትም "ለ-እርሱ" ለወንዱ የእርሱ ሀብለ በራሂ "XY" ከሆነ ሽሉ ወንድ ይሆናል፥ በተቃራኒው "ለ-ሃ" لَهَا ማለትም "ለ-እርሷ" ለሴቷ የእርሷ ሀብለ በራሂ "XX" ከሆነ ሽሉ ሴት ይሆናል። "ነሥል" نَسْل ማለት "ዘር" ማለት ሲሆን ይህም ዘር የተንጣለለ ውኃ ነው፦
32፥8 **ከዚያም ዘሩን ከተንጣለለ፣ ከደካማ ውኃ ያደረገ ነው"*፡፡ ثُمَّ جَعَلَ نَسْلَهُ مِن سُلَالَةٍ مِّن مَّاءٍ مَّهِينٍ
ተፍሢሩል ኢብኑ ዐባሥ 32፥8 *"ከዚያም ነሠሉን" ማለት "ዘሩን ማለት ነው፣ "ከተንጣለለ" ማለት "የፍትወት ሕዋስ"(ኑጥፋህ) ማለት ነው፣ "ከደካማ ውኃ" ማለት "ከወንድ እና ከሴት ውኃ ደካማው የፍትወት ሕዋስ(ኑጥፋህ) ነው"*። { ثُمَّ جَعَلَ نَسْلَهُ } ذريته { مِن سُلاَلَةٍ } نطفة { مِّن مَّآءٍ مَّهِينٍ } من نطفة ضعيفة من ماء الرجل والمرأة
የሚያጅበው ሕዋስ"cell" በራሱ 80% ሳይቶፕላዝም"Cytoplasm" የሚባል ውኃ ነው። በተራክቦ ዙሪያ ወንድ እና ሴት ሁለት ዐበይት የፍትወት ፈሳሽ አላቸው። አንደኛው "መዝይ" مَذْي ማለት ግንኙነትን ሲታሰብ ወይም ሲፈለግ የሚወጣ ያዝ የሚያደርግና የሚያጣብቅ ቀለም አልባ እና ሽታ አልባ ቀጭን ፈሳሽ"Squirting fluid" ነው፥ መዝይ የሚመነጨው "Skene's gland" ከሚባል ቦታ ነው። ሁለተኛው "መኒይ" مَّنِىّ ስሜት በሚሰጥ ሁኔታ የወንዱ ነጭና ወፍራም ፈሳሽ ሴቷ ብልት ውስጥ የሚፈስ ሲሆን የሴቷ ደግሞ ቀጭንና ቢጫ"follicle" ውስጧ የሚፈስ ነው። የወንዱ ከቆለጥ"testicle" ሲመጣ የሴቷ ከእንቁልጢ"ovary gland" የሚመጣ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 543
ዐሊይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ስለ መዝይ ተጠየቁ። እርሳቸውም፦ "እርሱ(መዝይ) ውዱእ ያስፈልገዋል፥ መኒይ ደግሞ ጉሥል ያፈልገዋል" አሉ"*። عَنْ عَلِيٍّ، قَالَ سُئِلَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ عَنِ الْمَذْىِ فَقَالَ " فِيهِ الْوُضُوءُ وَفِي الْمَنِيِّ الْغُسْلُ
"ጉሥል" غُسْل ማለት "ሙሉ ትጥበት" ማለት ነው። የወንዱ ሆነ የሴቷ መዲይ ለተራክቦ መሰናዶ እንጂ በሽል ላይ የሚያበረክተው ነገር የለም፥ የወንዱ ሆነ የሴቷ መኒይ ግን ለአንድ ሽል መፈጠር መንስኤ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 3, ሐዲስ 32
ዐነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደዘገበው፦ "ኡሙ ሡለይም እንደተረከችው፦ *"ወንድ እንደሚያይ ሴትም በህልሟ እደምታይ የአላህን ነቢይ"ﷺ" ጠየቀች፥ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "ሴት ተጸዐቦ በምታደርግ ጊዜ ጉሥል ታድርግ" አሉ። ኡሙ ሡለይምም፦ "ከዚያ ጉዳይ አሳፈረኝ" አለች፥ በመቀጠል፦ "ይህ ይሆናልን? አለች። የአላህ ነቢይም"ﷺ"፦ "አዎ! ካልሆነ ልጁ እናቱን እንዴት ይመስላል? የወንዱ ውኃ ነጭና ወፍራም ሲሆን የሴቷ ውኃ ደግሞ ቀጭንና ቢጫ ነው። መመሳሰል የሚሆነው ከሁለቱ የበላይ ከሆነው ወይም ከቀደመው ነው" አሉ"*። أَنَّ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ، حَدَّثَهُمْ أَنَّ أُمَّ سُلَيْمٍ حَدَّثَتْ أَنَّهَا، سَأَلَتْ نَبِيَّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنِ الْمَرْأَةِ تَرَى فِي مَنَامِهَا مَا يَرَى الرَّجُلُ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا رَأَتْ ذَلِكِ الْمَرْأَةُ فَلْتَغْتَسِلْ " . فَقَالَتْ أُمُّ سُلَيْمٍ وَاسْتَحْيَيْتُ مِنْ ذَلِكَ قَالَتْ وَهَلْ يَكُونُ هَذَا فَقَالَ نَبِيُّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " نَعَمْ فَمِنْ أَيْنَ يَكُونُ الشَّبَهُ إِنَّ مَاءَ الرَّجُلِ غَلِيظٌ أَبْيَضُ وَمَاءَ الْمَرْأَةِ رَقِيقٌ أَصْفَرُ فَمِنْ أَيِّهِمَا عَلاَ أَوْ سَبَقَ يَكُونُ مِنْهُ الشَّبَهُ
ለወንዱ የእርሱ ሀብለ በራሂ "XY" ከሆነ የበላይ ሆኖ ይቀድምና ሽሉ ወንድ ይሆናል፥ በተቃራኒው ለሴቷ የእርሷ ሀብለ በራሂ "XX" ከሆነ ከሆነ የበላይ ሆኖ ይቀድምና ሽሉ ሴት ይሆናል። "ተጸዐቦ"nocturna sex" ሳንፈልግ በህልም የሚደረግ ተራክቦ ነው። ይህ ተጸዐቦ ልክ እንደ እውኑ ተራክቦ ጉሥል ይወጅብብናል።ኢንሻሏህ ስለ ተቀሩት የፅንስ ደረጃ በሚቀጥለው ክፍል እናያለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 543
ዐሊይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ስለ መዝይ ተጠየቁ። እርሳቸውም፦ "እርሱ(መዝይ) ውዱእ ያስፈልገዋል፥ መኒይ ደግሞ ጉሥል ያፈልገዋል" አሉ"*። عَنْ عَلِيٍّ، قَالَ سُئِلَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ عَنِ الْمَذْىِ فَقَالَ " فِيهِ الْوُضُوءُ وَفِي الْمَنِيِّ الْغُسْلُ
"ጉሥል" غُسْل ማለት "ሙሉ ትጥበት" ማለት ነው። የወንዱ ሆነ የሴቷ መዲይ ለተራክቦ መሰናዶ እንጂ በሽል ላይ የሚያበረክተው ነገር የለም፥ የወንዱ ሆነ የሴቷ መኒይ ግን ለአንድ ሽል መፈጠር መንስኤ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 3, ሐዲስ 32
ዐነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደዘገበው፦ "ኡሙ ሡለይም እንደተረከችው፦ *"ወንድ እንደሚያይ ሴትም በህልሟ እደምታይ የአላህን ነቢይ"ﷺ" ጠየቀች፥ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "ሴት ተጸዐቦ በምታደርግ ጊዜ ጉሥል ታድርግ" አሉ። ኡሙ ሡለይምም፦ "ከዚያ ጉዳይ አሳፈረኝ" አለች፥ በመቀጠል፦ "ይህ ይሆናልን? አለች። የአላህ ነቢይም"ﷺ"፦ "አዎ! ካልሆነ ልጁ እናቱን እንዴት ይመስላል? የወንዱ ውኃ ነጭና ወፍራም ሲሆን የሴቷ ውኃ ደግሞ ቀጭንና ቢጫ ነው። መመሳሰል የሚሆነው ከሁለቱ የበላይ ከሆነው ወይም ከቀደመው ነው" አሉ"*። أَنَّ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ، حَدَّثَهُمْ أَنَّ أُمَّ سُلَيْمٍ حَدَّثَتْ أَنَّهَا، سَأَلَتْ نَبِيَّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنِ الْمَرْأَةِ تَرَى فِي مَنَامِهَا مَا يَرَى الرَّجُلُ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا رَأَتْ ذَلِكِ الْمَرْأَةُ فَلْتَغْتَسِلْ " . فَقَالَتْ أُمُّ سُلَيْمٍ وَاسْتَحْيَيْتُ مِنْ ذَلِكَ قَالَتْ وَهَلْ يَكُونُ هَذَا فَقَالَ نَبِيُّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " نَعَمْ فَمِنْ أَيْنَ يَكُونُ الشَّبَهُ إِنَّ مَاءَ الرَّجُلِ غَلِيظٌ أَبْيَضُ وَمَاءَ الْمَرْأَةِ رَقِيقٌ أَصْفَرُ فَمِنْ أَيِّهِمَا عَلاَ أَوْ سَبَقَ يَكُونُ مِنْهُ الشَّبَهُ
ለወንዱ የእርሱ ሀብለ በራሂ "XY" ከሆነ የበላይ ሆኖ ይቀድምና ሽሉ ወንድ ይሆናል፥ በተቃራኒው ለሴቷ የእርሷ ሀብለ በራሂ "XX" ከሆነ ከሆነ የበላይ ሆኖ ይቀድምና ሽሉ ሴት ይሆናል። "ተጸዐቦ"nocturna sex" ሳንፈልግ በህልም የሚደረግ ተራክቦ ነው። ይህ ተጸዐቦ ልክ እንደ እውኑ ተራክቦ ጉሥል ይወጅብብናል።ኢንሻሏህ ስለ ተቀሩት የፅንስ ደረጃ በሚቀጥለው ክፍል እናያለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፅንስ እና ቁርኣን
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
23፥67 *"እርሱ ያ ከዐፈር ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ከዚያም ከረጋ ደም የፈጠራችሁ ነው፡፡ ከዚያም ሕጻናት አድርጎ ያወጣችኋል"*፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ يُخْرِجُكُمْ طِفْلًا
የወንዱ የዘር ሕዋስ እና የሴቷ እንቁላል ሕዋስ የሕውደት ሕዋስ"zygote" ከሆነ ከሠላሳ ሰዓት በኃላ 2 ሕዋስ ይሆናል፥ ከአርባ ሰዓት በኃላ 4 ሕዋስ ይሆናል። ከዚያ 8 ሕዋስ፣ በሦስተኛው ቀን ከ 12-16 ሕዋስ ይሆናል። ከዚያ በአራተኛ ቀን 32 ሕዋስ ይሆንና ወደ ማኅፀን ግድግዳ ይለጠፋል። ይህ ኑጥፋህ በ 21 ቀን "ዐለቃህ" ይሆናል፦
75፥37 *የሚፈሰስ ከኾነ የፍትወት ጠብታ አልነበረምን?* أَلَمْ يَكُ نُطْفَةً مِّن مَّنِيٍّ يُمْنَىٰ
75፥38 *ከዚያም "የረጋ ደም" ሆነ፥ ፈጠረውም፡፡ አስተካከለውም*፡፡ ثُمَّ كَانَ عَلَقَةً فَخَلَقَ فَسَوَّىٰ
"ካነ" كَانَ ማለትም "ሆነ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በ 21 ቀናት ሒደት ዐለቃ የሆነው መንይ ነው፥ “ዐለቃህ” عَلَقَة ማለት “አልቅት”leech” ወይም “የረጋ ደም”blood-clot” ማለት ነው። ይህን የፅንስ ሁለተኛው ደረጃ ከሚታይ አልቅት ከሚባል የባህር ትል”insect” እና ከረጋ ደም ጋር ስለሚመሳሰል ነው፦
40፥67 *እርሱ ያ ከአፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ፣ ከዚያም ከረጋ ደም የፈጠራችሁ ነው*። هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ يُخْرِجُكُمْ طِفْلًا ثُمَّ لِتَبْلُغُوا أَشُدَّكُمْ ثُمَّ لِتَكُونُوا شُيُوخًا
23፥67 *"እርሱ ያ ከዐፈር ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ከዚያም ከረጋ ደም የፈጠራችሁ ነው፡፡ ከዚያም ሕጻናት አድርጎ ያወጣችኋል"*፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ يُخْرِجُكُمْ طِفْلًا
“ሱመ” ثُمَّ ማለት “ከዚያም” ማለት ሲሆን ቅድመ-ተከተልን ያሳያል። ይህ ዐለቃህ ከ 24-26 ባሉት ቀናት በሒደት ሙድጋህ ይሆናል፥ “ሙድጋ” مُضْغَة ማለት “ቁራጭ ስጋ”embryonic lump” ወይም “የታኘከ ስጋ”chewed gum” ማለት ሲሆን ልክ ጥርስ እንዳረፈበት ስጋ የሚመስልበት የፅንስ ደረጃ ነው፦
23፥14 *ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” አድርገን ፈጠርን፤ የረጋውንም ደም ቁራጭ ሥጋ አድርገን ፈጠርን*። ثُمَّ خَلَقْنَا النُّطْفَةَ عَلَقَةً فَخَلَقْنَا الْعَلَقَةَ مُضْغَةً
ከ 21-24 ቀናት የረጋ ደም ጊዜ ሲሆን 24ኛ ቀን ላይ በቅፅፈት የታኘከ ስጋ ቅርፅ ይጀምና ከዚያ እስከ 42ኛው ቀን ይቆያል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 80
ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "እውነተኛ ታማኝ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእያንዳንዳቹህ ፍጥረት በእናቱ ሆድ ውስጥ ሂደቱ በአርባ መአልትና ሌሊት ይሰበሰባል። ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ዐለቃህ ይሆናል፣ ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ሙድጋህ ይሆናል። ከዚያም መልአክ ወደ እርሱ ይላካል፥ አራት ነገሮች እንዲጽፍ ይታዘዛል"*። سَمِعْتُ زَيْدَ بْنَ وَهْبٍ، سَمِعْتُ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ مَسْعُودٍ ـ رضى الله عنه ـ حَدَّثَنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَهْوَ الصَّادِقُ الْمَصْدُوقُ " إِنَّ خَلْقَ أَحَدِكُمْ يُجْمَعُ فِي بَطْنِ أُمِّهِ أَرْبَعِينَ يَوْمًا وَأَرْبَعِينَ لَيْلَةً، ثُمَّ يَكُونُ عَلَقَةً مِثْلَهُ، ثُمَّ يَكُونُ مُضْغَةً مِثْلَهُ، ثُمَّ يُبْعَثُ إِلَيْهِ الْمَلَكُ فَيُؤْذَنُ بِأَرْبَعِ كَلِمَاتٍ،
"ሚስለ-ሁ" مِثْلَهُ ማለት "ተመሳሳይ ጊዜ" ማለት ነው፥ "ሚስል" مِثْل በሚለው መድረሻ ቅጥያ ላይ የገባው ተሳቢ "ሁ" هُ ማለትም "እርሱ" የተባለው መጀመሪያ የተጠቀሰው 40 መአልትና ሌሊት የሚለው ተክቶ የመጣ ነው። እዚህ ሐዲስ ላይ የጽንሱ ሁለቱ ሒደት በአርባ መአልትና ሌሊት እንደሚካሄድ ይናገራል፥ ይህም ሂደት "ዐለቃህ" عَلَقَة ማለትም "የረጋ ደም" እና "ሙድጋህ" مُضْغَة ማለትም "ቁራጭ ስጋ" መሆን ነው። ይህ ዘገባ በኢማም ሙሥሊም እንዲህ ተዘግቧል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 1
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "እውነተኛ ታማኝ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእያንዳንዳቹህ ፍጥረት በእናቱ ሆድ ውስጥ ሂደቱ በአርባ ቀናት ይሰበሰባል። ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ ያ ዐለቃህ ይሆናል፣ ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ ያ ሙድጋህ ይሆናል። ከዚያም መልአክ ወደ እርሱ ይላካል እና በእርሱ ሩሕ ይነፋል። እርሱም አራት ነገሮችን ሲሳዩን፣ ፍጻሜውን፣ ሥራውን እና ሐዘኑን ወይም ደስታው እንዲጽፍ ይታዘዛል*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ حَدَّثَنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَهُوَ الصَّادِقُ الْمَصْدُوقُ " إِنَّ أَحَدَكُمْ يُجْمَعُ خَلْقُهُ فِي بَطْنِ أُمِّهِ أَرْبَعِينَ يَوْمًا ثُمَّ يَكُونُ فِي ذَلِكَ عَلَقَةً مِثْلَ ذَلِكَ ثُمَّ يَكُونُ فِي ذَلِكَ مُضْغَةً مِثْلَ ذَلِكَ ثُمَّ يُرْسَلُ الْمَلَكُ فَيَنْفُخُ فِيهِ الرُّوحَ وَيُؤْمَرُ بِأَرْبَعِ كَلِمَاتٍ بِكَتْبِ رِزْقِهِ وَأَجَلِهِ وَعَمَلِهِ وَشَقِيٌّ أَوْ سَعِيدٌ
"ሚስለ ዛሊከ" مِثْلَ ذَلِكَ ማለት "ተመሳሳይ ጊዜ" ማለት ነው፥ "ዛሊከ" ذَلِكَ ማለትም "ያ" የተባለው መጀመሪያ የተጠቀሰው 40 መአልትና ሌሊት ነው። "ፊ ዛሊከ" فِي ذَلِكَ ማለት "በዚያ ውስጥ" ማለት ሲሆን በአርባ ቀናት ውስጥ ኑጥፋህ የነበረው ዐለቃህ እና ሙድጋህ ይሆናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 4
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ኑጥፋህ ወደ ማኅፀን ከገባ አርባ ሁለት ሌሊት በሆነ ጊዜ አላህ ወደ እርሱ መልአክ ይልክና ቅርጹን ያሳምራል። አላህ ለእርሱ መስሚያውን፣ ማያውን፣ ቆዳውን፣ ጡንቻ፣ አጥንት ይፈጥርለታል"*። فَإِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " إِذَا مَرَّ بِالنُّطْفَةِ ثِنْتَانِ وَأَرْبَعُونَ لَيْلَةً بَعَثَ اللَّهُ إِلَيْهَا مَلَكًا فَصَوَّرَهَا وَخَلَقَ سَمْعَهَا وَبَصَرَهَا وَجِلْدَهَا وَلَحْمَهَا وَعِظَامَهَا
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
23፥67 *"እርሱ ያ ከዐፈር ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ከዚያም ከረጋ ደም የፈጠራችሁ ነው፡፡ ከዚያም ሕጻናት አድርጎ ያወጣችኋል"*፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ يُخْرِجُكُمْ طِفْلًا
የወንዱ የዘር ሕዋስ እና የሴቷ እንቁላል ሕዋስ የሕውደት ሕዋስ"zygote" ከሆነ ከሠላሳ ሰዓት በኃላ 2 ሕዋስ ይሆናል፥ ከአርባ ሰዓት በኃላ 4 ሕዋስ ይሆናል። ከዚያ 8 ሕዋስ፣ በሦስተኛው ቀን ከ 12-16 ሕዋስ ይሆናል። ከዚያ በአራተኛ ቀን 32 ሕዋስ ይሆንና ወደ ማኅፀን ግድግዳ ይለጠፋል። ይህ ኑጥፋህ በ 21 ቀን "ዐለቃህ" ይሆናል፦
75፥37 *የሚፈሰስ ከኾነ የፍትወት ጠብታ አልነበረምን?* أَلَمْ يَكُ نُطْفَةً مِّن مَّنِيٍّ يُمْنَىٰ
75፥38 *ከዚያም "የረጋ ደም" ሆነ፥ ፈጠረውም፡፡ አስተካከለውም*፡፡ ثُمَّ كَانَ عَلَقَةً فَخَلَقَ فَسَوَّىٰ
"ካነ" كَانَ ማለትም "ሆነ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በ 21 ቀናት ሒደት ዐለቃ የሆነው መንይ ነው፥ “ዐለቃህ” عَلَقَة ማለት “አልቅት”leech” ወይም “የረጋ ደም”blood-clot” ማለት ነው። ይህን የፅንስ ሁለተኛው ደረጃ ከሚታይ አልቅት ከሚባል የባህር ትል”insect” እና ከረጋ ደም ጋር ስለሚመሳሰል ነው፦
40፥67 *እርሱ ያ ከአፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ፣ ከዚያም ከረጋ ደም የፈጠራችሁ ነው*። هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ يُخْرِجُكُمْ طِفْلًا ثُمَّ لِتَبْلُغُوا أَشُدَّكُمْ ثُمَّ لِتَكُونُوا شُيُوخًا
23፥67 *"እርሱ ያ ከዐፈር ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ከዚያም ከረጋ ደም የፈጠራችሁ ነው፡፡ ከዚያም ሕጻናት አድርጎ ያወጣችኋል"*፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ يُخْرِجُكُمْ طِفْلًا
“ሱመ” ثُمَّ ማለት “ከዚያም” ማለት ሲሆን ቅድመ-ተከተልን ያሳያል። ይህ ዐለቃህ ከ 24-26 ባሉት ቀናት በሒደት ሙድጋህ ይሆናል፥ “ሙድጋ” مُضْغَة ማለት “ቁራጭ ስጋ”embryonic lump” ወይም “የታኘከ ስጋ”chewed gum” ማለት ሲሆን ልክ ጥርስ እንዳረፈበት ስጋ የሚመስልበት የፅንስ ደረጃ ነው፦
23፥14 *ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” አድርገን ፈጠርን፤ የረጋውንም ደም ቁራጭ ሥጋ አድርገን ፈጠርን*። ثُمَّ خَلَقْنَا النُّطْفَةَ عَلَقَةً فَخَلَقْنَا الْعَلَقَةَ مُضْغَةً
ከ 21-24 ቀናት የረጋ ደም ጊዜ ሲሆን 24ኛ ቀን ላይ በቅፅፈት የታኘከ ስጋ ቅርፅ ይጀምና ከዚያ እስከ 42ኛው ቀን ይቆያል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 80
ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "እውነተኛ ታማኝ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእያንዳንዳቹህ ፍጥረት በእናቱ ሆድ ውስጥ ሂደቱ በአርባ መአልትና ሌሊት ይሰበሰባል። ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ዐለቃህ ይሆናል፣ ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ሙድጋህ ይሆናል። ከዚያም መልአክ ወደ እርሱ ይላካል፥ አራት ነገሮች እንዲጽፍ ይታዘዛል"*። سَمِعْتُ زَيْدَ بْنَ وَهْبٍ، سَمِعْتُ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ مَسْعُودٍ ـ رضى الله عنه ـ حَدَّثَنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَهْوَ الصَّادِقُ الْمَصْدُوقُ " إِنَّ خَلْقَ أَحَدِكُمْ يُجْمَعُ فِي بَطْنِ أُمِّهِ أَرْبَعِينَ يَوْمًا وَأَرْبَعِينَ لَيْلَةً، ثُمَّ يَكُونُ عَلَقَةً مِثْلَهُ، ثُمَّ يَكُونُ مُضْغَةً مِثْلَهُ، ثُمَّ يُبْعَثُ إِلَيْهِ الْمَلَكُ فَيُؤْذَنُ بِأَرْبَعِ كَلِمَاتٍ،
"ሚስለ-ሁ" مِثْلَهُ ማለት "ተመሳሳይ ጊዜ" ማለት ነው፥ "ሚስል" مِثْل በሚለው መድረሻ ቅጥያ ላይ የገባው ተሳቢ "ሁ" هُ ማለትም "እርሱ" የተባለው መጀመሪያ የተጠቀሰው 40 መአልትና ሌሊት የሚለው ተክቶ የመጣ ነው። እዚህ ሐዲስ ላይ የጽንሱ ሁለቱ ሒደት በአርባ መአልትና ሌሊት እንደሚካሄድ ይናገራል፥ ይህም ሂደት "ዐለቃህ" عَلَقَة ማለትም "የረጋ ደም" እና "ሙድጋህ" مُضْغَة ማለትም "ቁራጭ ስጋ" መሆን ነው። ይህ ዘገባ በኢማም ሙሥሊም እንዲህ ተዘግቧል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 1
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "እውነተኛ ታማኝ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእያንዳንዳቹህ ፍጥረት በእናቱ ሆድ ውስጥ ሂደቱ በአርባ ቀናት ይሰበሰባል። ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ ያ ዐለቃህ ይሆናል፣ ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ ያ ሙድጋህ ይሆናል። ከዚያም መልአክ ወደ እርሱ ይላካል እና በእርሱ ሩሕ ይነፋል። እርሱም አራት ነገሮችን ሲሳዩን፣ ፍጻሜውን፣ ሥራውን እና ሐዘኑን ወይም ደስታው እንዲጽፍ ይታዘዛል*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ حَدَّثَنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَهُوَ الصَّادِقُ الْمَصْدُوقُ " إِنَّ أَحَدَكُمْ يُجْمَعُ خَلْقُهُ فِي بَطْنِ أُمِّهِ أَرْبَعِينَ يَوْمًا ثُمَّ يَكُونُ فِي ذَلِكَ عَلَقَةً مِثْلَ ذَلِكَ ثُمَّ يَكُونُ فِي ذَلِكَ مُضْغَةً مِثْلَ ذَلِكَ ثُمَّ يُرْسَلُ الْمَلَكُ فَيَنْفُخُ فِيهِ الرُّوحَ وَيُؤْمَرُ بِأَرْبَعِ كَلِمَاتٍ بِكَتْبِ رِزْقِهِ وَأَجَلِهِ وَعَمَلِهِ وَشَقِيٌّ أَوْ سَعِيدٌ
"ሚስለ ዛሊከ" مِثْلَ ذَلِكَ ማለት "ተመሳሳይ ጊዜ" ማለት ነው፥ "ዛሊከ" ذَلِكَ ማለትም "ያ" የተባለው መጀመሪያ የተጠቀሰው 40 መአልትና ሌሊት ነው። "ፊ ዛሊከ" فِي ذَلِكَ ማለት "በዚያ ውስጥ" ማለት ሲሆን በአርባ ቀናት ውስጥ ኑጥፋህ የነበረው ዐለቃህ እና ሙድጋህ ይሆናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 4
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ኑጥፋህ ወደ ማኅፀን ከገባ አርባ ሁለት ሌሊት በሆነ ጊዜ አላህ ወደ እርሱ መልአክ ይልክና ቅርጹን ያሳምራል። አላህ ለእርሱ መስሚያውን፣ ማያውን፣ ቆዳውን፣ ጡንቻ፣ አጥንት ይፈጥርለታል"*። فَإِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " إِذَا مَرَّ بِالنُّطْفَةِ ثِنْتَانِ وَأَرْبَعُونَ لَيْلَةً بَعَثَ اللَّهُ إِلَيْهَا مَلَكًا فَصَوَّرَهَا وَخَلَقَ سَمْعَهَا وَبَصَرَهَا وَجِلْدَهَا وَلَحْمَهَا وَعِظَامَهَا
እዚህ ጋር ልብ አድርግ በኑጥፋህ እና በመአልኩ መላክ ያለው የጊዜ ክፍተት 42 ቀናት ከሆነ በአርባ ቀናት ውስጥ ኑጥፋህ የነበረው ዐለቃህ እና ሙድጋህ ይሆናል ማለት ነው፥ ምክንያቱም መልአኩ የሚመጣው ኑጥፋህ የነበረው ዐለቃህ እና ሙድጋህ ከሆነ በኃላ ስለሆነ ነው። ሙድጋህ ጅማት፣ አንጀት፣ ስስ ጡንቻ፣ ስስ የደም ስር ነው። ከ 42-56 ባሉት ቀናት የፆታ ብልት ይታያሉ። ከዚያም ሙድጋህ ዒዛም ይሆናል፦
23፥14 *ቁራጯንም ሥጋ “አጥንቶች” አድርገን ፈጠርን*። فَخَلَقْنَا الْمُضْغَةَ عِظَامًا
“ዐዝም” عَظْم ማለት “አፅም”skeleton” ወይም “አጥንት”bone” ማለት ነው፥ የዐዝም ብዙ ቁጥር ደግሞ “ዒዛም” عِظَام ነው። በአጥንት ወቅት የደም ዝውርውር፣ የነርቭ ሥርዓት፣ አፅም ወዘተ የሚፈጠርበት ሂደት ነው። ስስ ጡንቻ እና አጥንት ከመካከለኛ ክፍል"Meso-derm" አብረው የሚያድጉ ናቸው፥ ከዚያም በቅጽፈት ዒዛምን ስጋ ይለብሳል፦
23፥14 *አጥንቶቹንም “ሥጋን” አለበስናቸው*። فَكَسَوْنَا الْعِظَامَ لَحْمًا
“ለህም” لَحْم ማለት “ስጋ” ማለት ሲሆን ይህ ስጋ ጠንካራ ጡንቻ ያለው ስጋ ነው፥ በዚህ ደረጃ ላይ ልብ፣ አንጎል፣ ቆዳ፣አይን፣ አፍንጫ ወዘተ የሚፈጠርበት ሂደት ነው። ከዚያም ሌላ ፍጥረት አድርጎ ያስገኘዋል፦
23፥14 *ከዚያም “ሌላ ፍጥረትን” አድርገን “አስገኘነው”*። ከሰዓሊዎችም ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ፡፡ ثُمَّ أَنشَأْنَاهُ خَلْقًا آخَرَ ۚ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
“ነሽአህ” نَّشْأَة የሚለው ቃል “አንሸአ” أَنشَأَ ማለትም “አስገኘ” ከሚለው ቃል የመጣ ሲሆን “ግኝት”production” ማለት ነው፥ አላህም “አንሸናሁ” أَنْشَأْنَاهُ ማለትም “አስገኘነው” ይለናል። ይህም ፅንስ እስከ መወለድ ጊዜ ያለው ሽልን የሚያመለክት ሲሆን “ሌላ ፍጥረትን” ይለዋል፥ በዚህ ጊዜ ከንፈር፣ ጥፍር፣ ፀጉር ወዘተ የሚገኘበት ጊዜ ነው። ፍጥረትዋ ሙሉ ካልሆነች ጅማት፣ አንጀት፣ ስስ ጡንቻ፣ ስስ የደም ስር ወዘተ የነበረችው ከመፍጠር በኋላ ፍጥረትዋ ሙሉ ትሆንና ይፈጥረናል፥ ከዚያስ? ከዚያማ የሚሻውንም እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በማሕፀን ውስጥ ያቆየንና ከዚያም ሕፃን ሆነን ያወጣናል፦
22፥5 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከመቀስቀስ በመጠራጠር ውስጥ እንደ ሆናችሁ አፈጣጠራችሁን ተመልከቱ፡፡ እኛም ከዐፈር ፈጠርናችሁ፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ፣ ከዚያም ከረጋ ደም፣ ከዚያም ከቁራጭ ሥጋ፣ *ፍጥረትዋ ሙሉ ከሆነችና ሙሉ ካልሆነች ችሎታችንን ለእናንተ ልንገልጽላችሁ ፈጠርናችሁ፡፡ የምንሻውንም እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በማሕፀን ውስጥ እናረጋዋለን፡፡ ከዚያም ሕፃን ሆናችሁ እናወጣችኋለን*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّنَ الْبَعْثِ فَإِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ مِن مُّضْغَةٍ مُّخَلَّقَةٍ وَغَيْرِ مُخَلَّقَةٍ لِّنُبَيِّنَ لَكُمْ ۚ وَنُقِرُّ فِي الْأَرْحَامِ مَا نَشَاءُ إِلَىٰ أَجَلٍ مُّسَمًّى ثُمَّ نُخْرِجُكُمْ طِفْلًا ثُمَّ لِتَبْلُغُوا أَشُدَّكُمْ
የአምላካች የአላህ ፍጥረት የሚያጅብ ነው። በማኅፀን ውስጥ ሽል የተለያየ ደረጃ ኖሮት በተለያየ ኹኔታዎች እንደሚፈጠር በተከበረ ቃሉ ነግሮናል፦
71፥14 *በልዩ ልዩ ኹኔታዎች በእርግጥ የፈጠራችሁ ሲኾን*፡፡ وَقَدْ خَلَقَكُمْ أَطْوَارًا
ሥነ-ፅንስ ጥናት አንድ ርእሰ ጉዳይ ሳይሆን ዘርፈ ብዙ አርስት ነው፥ ይህ ተከታታይ መጣጥፍ ስንክሳር አርጋችሁ እንደምትይዙት ተስፋ አደርጋለው። አላህ በቁርኣን ዕውቀት ተጠቃሚ ያድርገን! አሚን።
"""""""""""ተፈጸመ""""""""""""
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
23፥14 *ቁራጯንም ሥጋ “አጥንቶች” አድርገን ፈጠርን*። فَخَلَقْنَا الْمُضْغَةَ عِظَامًا
“ዐዝም” عَظْم ማለት “አፅም”skeleton” ወይም “አጥንት”bone” ማለት ነው፥ የዐዝም ብዙ ቁጥር ደግሞ “ዒዛም” عِظَام ነው። በአጥንት ወቅት የደም ዝውርውር፣ የነርቭ ሥርዓት፣ አፅም ወዘተ የሚፈጠርበት ሂደት ነው። ስስ ጡንቻ እና አጥንት ከመካከለኛ ክፍል"Meso-derm" አብረው የሚያድጉ ናቸው፥ ከዚያም በቅጽፈት ዒዛምን ስጋ ይለብሳል፦
23፥14 *አጥንቶቹንም “ሥጋን” አለበስናቸው*። فَكَسَوْنَا الْعِظَامَ لَحْمًا
“ለህም” لَحْم ማለት “ስጋ” ማለት ሲሆን ይህ ስጋ ጠንካራ ጡንቻ ያለው ስጋ ነው፥ በዚህ ደረጃ ላይ ልብ፣ አንጎል፣ ቆዳ፣አይን፣ አፍንጫ ወዘተ የሚፈጠርበት ሂደት ነው። ከዚያም ሌላ ፍጥረት አድርጎ ያስገኘዋል፦
23፥14 *ከዚያም “ሌላ ፍጥረትን” አድርገን “አስገኘነው”*። ከሰዓሊዎችም ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ፡፡ ثُمَّ أَنشَأْنَاهُ خَلْقًا آخَرَ ۚ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
“ነሽአህ” نَّشْأَة የሚለው ቃል “አንሸአ” أَنشَأَ ማለትም “አስገኘ” ከሚለው ቃል የመጣ ሲሆን “ግኝት”production” ማለት ነው፥ አላህም “አንሸናሁ” أَنْشَأْنَاهُ ማለትም “አስገኘነው” ይለናል። ይህም ፅንስ እስከ መወለድ ጊዜ ያለው ሽልን የሚያመለክት ሲሆን “ሌላ ፍጥረትን” ይለዋል፥ በዚህ ጊዜ ከንፈር፣ ጥፍር፣ ፀጉር ወዘተ የሚገኘበት ጊዜ ነው። ፍጥረትዋ ሙሉ ካልሆነች ጅማት፣ አንጀት፣ ስስ ጡንቻ፣ ስስ የደም ስር ወዘተ የነበረችው ከመፍጠር በኋላ ፍጥረትዋ ሙሉ ትሆንና ይፈጥረናል፥ ከዚያስ? ከዚያማ የሚሻውንም እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በማሕፀን ውስጥ ያቆየንና ከዚያም ሕፃን ሆነን ያወጣናል፦
22፥5 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከመቀስቀስ በመጠራጠር ውስጥ እንደ ሆናችሁ አፈጣጠራችሁን ተመልከቱ፡፡ እኛም ከዐፈር ፈጠርናችሁ፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ፣ ከዚያም ከረጋ ደም፣ ከዚያም ከቁራጭ ሥጋ፣ *ፍጥረትዋ ሙሉ ከሆነችና ሙሉ ካልሆነች ችሎታችንን ለእናንተ ልንገልጽላችሁ ፈጠርናችሁ፡፡ የምንሻውንም እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በማሕፀን ውስጥ እናረጋዋለን፡፡ ከዚያም ሕፃን ሆናችሁ እናወጣችኋለን*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّنَ الْبَعْثِ فَإِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ مِن مُّضْغَةٍ مُّخَلَّقَةٍ وَغَيْرِ مُخَلَّقَةٍ لِّنُبَيِّنَ لَكُمْ ۚ وَنُقِرُّ فِي الْأَرْحَامِ مَا نَشَاءُ إِلَىٰ أَجَلٍ مُّسَمًّى ثُمَّ نُخْرِجُكُمْ طِفْلًا ثُمَّ لِتَبْلُغُوا أَشُدَّكُمْ
የአምላካች የአላህ ፍጥረት የሚያጅብ ነው። በማኅፀን ውስጥ ሽል የተለያየ ደረጃ ኖሮት በተለያየ ኹኔታዎች እንደሚፈጠር በተከበረ ቃሉ ነግሮናል፦
71፥14 *በልዩ ልዩ ኹኔታዎች በእርግጥ የፈጠራችሁ ሲኾን*፡፡ وَقَدْ خَلَقَكُمْ أَطْوَارًا
ሥነ-ፅንስ ጥናት አንድ ርእሰ ጉዳይ ሳይሆን ዘርፈ ብዙ አርስት ነው፥ ይህ ተከታታይ መጣጥፍ ስንክሳር አርጋችሁ እንደምትይዙት ተስፋ አደርጋለው። አላህ በቁርኣን ዕውቀት ተጠቃሚ ያድርገን! አሚን።
"""""""""""ተፈጸመ""""""""""""
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዲሞክራሲ ወይስ ቴኦክራሲ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥48 በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ ”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ እና እሴት አቅፏል፥ ይህም ዘይቤ እና እሴት መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ነው። “ፓለቲካ” πολιτικά ማለት "ሥነ-መንግሥት" ማለት ነው፥ “ሥን” የሚለው ቃል "ጥናት"logy" ማለት ነው። በጥቅሉ ስለ መንግሥት የሚያጠናው የዕውቀት ዘርፍ ፓለቲካ ይባላል። በመንግሥት ውስጥ ሁለት ተቃራኒ ሥርዓት አሉ፥ አንደኛው የዲሞክራሲ ሥርዓት ሲሆን ሁለተኛው የቴኦክራሲ ሥርዓት ነው።
"ዲሞክራሲ" δημοκρατία ማለት የሁለት ግሪክ ቃላት ውቅር ነው፥ “ዴሞስ” δημος ማለት “ሕዝብ” ማለት ሲሆን “ክራቶስ” κράτος ማለት "አገዛዝ" ማለት ነው። በጥቅሉ “የሕዝብ አገዛዝ” ማለት ነው። ይህ አሠራር ከቴኦክራሲ ጋር የሚቃረን ሦስት የተዛቡ የሥነ-መንግስት ቅርፅ አለው፥ እርሱም "አት-ተሽሪዒይ” التَشْرِعِي "አል-ቀዷእ" القَضَاء እና "አት-ተንፊዝ" التَنْفِذ ናቸው። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"አት-ተሽሪዒይ"
"ተሽሪዒይ” تَشْرِعِي የሚለው ቃል “ሸረዐ” شَرَّعَ ማለትም “ደነገገ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ድንጋጌ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። ይህ ሕግ ከአላህ ዘንድ ወደ ነቢያቱ የሚወርድ ነው፥ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة ማለት እራሱ “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፦
45፥18 ከዚያም ከትእዛዝ *በትክክለኛይቱ ሕግ* ላይ አደረግንህ፡፡ ስለዚህ ተከተላት፡፡ የእነዚያንም የማያውቁትን ሕዝቦች ዝንባሌዎች አትከተል፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ فَاتَّبِعْهَا وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَ الَّذِينَ لَا يَعْلَمُون
እዚህ አንቀጽ ላይ “ትክክለኛይቱ ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚል ነው፥ ይህም ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም “ሕግ” ከሚል ቃል የመጣ ነው፦
5፥48 በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ ”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሺርዓህ” شِرْعَة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። አምላካችን አላህ”ﷻ” ለሁሉም መልእክተኞች ሕግን እና መንገድን አድርጓል፥ ይህ ሕግ ሰዎች እውነትን ከሐሰት፣ መልካሙን ከክፉ፣ ትክክሉን ከስህተት የሚለዩበት ሚዛን ነው፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችን እና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን፥ *፡፡لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِالْبَيِّنَاتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ الْكِتَابَ وَالْمِيزَانَ لِيَقُومَ النَّاسُ بِالْقِسْطِ
ይህንን ሕግ የሚያወጣው ሕግ አውጪ አላህ ብቻ ሆኖ ሳለ በዲሞክራሲ ፓርላማ ውስጥ ሕግን የሚያረቁት ሕግ አውጪዎች ሰዎች ናቸው፥ እነርሱም ወንድና ወንድ እና ሴት እና ሴት መጋባትን፣ ኸምር መጠጣት፣ የእሪያ ስጋ መብላት ሐላል አርገውቷል። በቅርቡ ሰው ከእንስሳ ጋር መጋባት ሐላል እንዲሆን ወረቀት ገብቷል፥ ከአንድ በላይ ማግባት ሐራም ነው ይላል፤ ከአንድ በላይ ዝሙት ማድረግ አያስጠይቅም ሐላል ነው ይላል። ስለዚህ የዲሞክራሲ ፓርላማ ከመነሻው ዝንባሌን ከመከተል የሚመጣ ነው፦
4፥135 *”እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
“አህዋእ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ነው፥ ዝንባሌ ደግሞ ቦታ ከተሰጠው ሊመለክ የሚችል ጣዖት ነው፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥48 በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ ”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ እና እሴት አቅፏል፥ ይህም ዘይቤ እና እሴት መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ነው። “ፓለቲካ” πολιτικά ማለት "ሥነ-መንግሥት" ማለት ነው፥ “ሥን” የሚለው ቃል "ጥናት"logy" ማለት ነው። በጥቅሉ ስለ መንግሥት የሚያጠናው የዕውቀት ዘርፍ ፓለቲካ ይባላል። በመንግሥት ውስጥ ሁለት ተቃራኒ ሥርዓት አሉ፥ አንደኛው የዲሞክራሲ ሥርዓት ሲሆን ሁለተኛው የቴኦክራሲ ሥርዓት ነው።
"ዲሞክራሲ" δημοκρατία ማለት የሁለት ግሪክ ቃላት ውቅር ነው፥ “ዴሞስ” δημος ማለት “ሕዝብ” ማለት ሲሆን “ክራቶስ” κράτος ማለት "አገዛዝ" ማለት ነው። በጥቅሉ “የሕዝብ አገዛዝ” ማለት ነው። ይህ አሠራር ከቴኦክራሲ ጋር የሚቃረን ሦስት የተዛቡ የሥነ-መንግስት ቅርፅ አለው፥ እርሱም "አት-ተሽሪዒይ” التَشْرِعِي "አል-ቀዷእ" القَضَاء እና "አት-ተንፊዝ" التَنْفِذ ናቸው። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"አት-ተሽሪዒይ"
"ተሽሪዒይ” تَشْرِعِي የሚለው ቃል “ሸረዐ” شَرَّعَ ማለትም “ደነገገ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ድንጋጌ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። ይህ ሕግ ከአላህ ዘንድ ወደ ነቢያቱ የሚወርድ ነው፥ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة ማለት እራሱ “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፦
45፥18 ከዚያም ከትእዛዝ *በትክክለኛይቱ ሕግ* ላይ አደረግንህ፡፡ ስለዚህ ተከተላት፡፡ የእነዚያንም የማያውቁትን ሕዝቦች ዝንባሌዎች አትከተል፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ فَاتَّبِعْهَا وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَ الَّذِينَ لَا يَعْلَمُون
እዚህ አንቀጽ ላይ “ትክክለኛይቱ ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚል ነው፥ ይህም ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም “ሕግ” ከሚል ቃል የመጣ ነው፦
5፥48 በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ ”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሺርዓህ” شِرْعَة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። አምላካችን አላህ”ﷻ” ለሁሉም መልእክተኞች ሕግን እና መንገድን አድርጓል፥ ይህ ሕግ ሰዎች እውነትን ከሐሰት፣ መልካሙን ከክፉ፣ ትክክሉን ከስህተት የሚለዩበት ሚዛን ነው፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችን እና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን፥ *፡፡لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِالْبَيِّنَاتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ الْكِتَابَ وَالْمِيزَانَ لِيَقُومَ النَّاسُ بِالْقِسْطِ
ይህንን ሕግ የሚያወጣው ሕግ አውጪ አላህ ብቻ ሆኖ ሳለ በዲሞክራሲ ፓርላማ ውስጥ ሕግን የሚያረቁት ሕግ አውጪዎች ሰዎች ናቸው፥ እነርሱም ወንድና ወንድ እና ሴት እና ሴት መጋባትን፣ ኸምር መጠጣት፣ የእሪያ ስጋ መብላት ሐላል አርገውቷል። በቅርቡ ሰው ከእንስሳ ጋር መጋባት ሐላል እንዲሆን ወረቀት ገብቷል፥ ከአንድ በላይ ማግባት ሐራም ነው ይላል፤ ከአንድ በላይ ዝሙት ማድረግ አያስጠይቅም ሐላል ነው ይላል። ስለዚህ የዲሞክራሲ ፓርላማ ከመነሻው ዝንባሌን ከመከተል የሚመጣ ነው፦
4፥135 *”እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
“አህዋእ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ነው፥ ዝንባሌ ደግሞ ቦታ ከተሰጠው ሊመለክ የሚችል ጣዖት ነው፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ነጥብ ሁለት
"አል-ቀዷእ"
"ቀዷእ" قَضَاء የሚለው ቃል "ቀደ" قَضَى ማለትም "ፈረደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፍርድ" ማለት ነው፥ የቀዷእ ተለዋዋጭ ቃል "ሑክም" حُكْم ሲሆን "ፍርድ" ማለት ነው፦
5፥48 በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ ”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
“ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፥ “አሕካም” أَحْكَام ማለት ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሕግጋት” ማለት ነው። በኢሥላም አሕካም በአምስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላል፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فَرْد ማለትም “የታዘዘ” ግዴታ ነው።
2ኛ. “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ሡናህ ነው።
3ኛ. “ሙባሕ” مُبَاح ማለትም “የተፈቀደ” ሐላል ነው።
4ኛ. “መክሩህ” مَكْرُوه ማለትም “የተጠላ” ድርጊት ነው።
5ኛ. “ሐራም” حَرَام ማለትም “የተከለከለ” ድርጊት ነው።
አንድን ነገር ፈድር፣ ሙስተሐብ፣ ሙባሕ፣ መክሩህ፣ እና ሐራም ማለት የሚችለው አላህ ብቻ ነው፥ የካፊርን ፍርድ መፈለግና ከአላህ ይበልጥ ፍርዱ ያማረ ማንነት መሻት ቂልነት ነው፦
5፥50 *"የመሃይምንነትን ፍርድ ይፈልጋሉን? ለሚያረጋግጡም ሰዎች ከአላህ ይበልጥ ፍርዱ ያማረ ማን ነው?* أَفَحُكْمَ الْجَاهِلِيَّةِ يَبْغُونَ ۚ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ حُكْمًا لِّقَوْمٍ يُوقِنُونَ
12፥40 *ፍርዱ የአላህ እንጅ የሌላ አይደለም፡፡ እርሱን እንጅ ሌላን እንዳታመልኩ አዟል*፡፡ ይህ ትክክለኛው ሃይማኖት ነው፡፡ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ إِنِ الْحُكْمُ إِلَّا لِلَّهِ ۚ أَمَرَ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا إِيَّاهُ ۚ ذَٰلِكَ الدِّينُ الْقَيِّمُ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
ሑክም የአላህ እንጅ የሌላ አይደለም፡፡ እርሱን እንጅ ሌላን እንዳታመልኩ አዟል። አላህም ባወረደው ነገር አለመፍረድ አመጽ ነው፦
5፥45 *አላህም ባወረደው ነገር የማይፈርዱ እነዚያ አመጸኞቹን እነርሱ ናቸው*፡፡ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الظَّالِمُونَ
ለዚህ ነው እኛ ሙሥሊሞች የሙሥሊም የሸሪዓህ ፍርድ ቤት ያለን። የሴኩላሩ ፍርድ ቤት በፓርላማ የረቀቀውን ሰው ሠራሽ ሕግ ይፈርዳል። አላህ ያወረደው ከመከተል ይልቅ ዝንባሌን መከተል ማዳላት ያመጣል፦
4፥135 *”እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
ነጥብ ሦስት
"አት-ተንፊዝ"
"ተንፊዝ" تَنْفِذ የሚለው ቃል "ነፈዘ" نَفَّذَ ማለትም "አስፈጸመ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማስፈጸም"execution" ማለት ነው። ሕጉ ከቁርኣን እና ከሐዲስ ታይቶ በቃዲእ ከተበየነ በኃላ ወደ ፍጻሜ ይሄዳል፥ ይህ አፈጻጸም ነው።
እንግዲህ ከላይ ያሉትን ሦስት የተዛቡ የሥነ-መንግስት ቅርፅ "አት-ተሽሪዒይ” "አል-ቀዷእ" እና "አት-ተንፊዝ" መያዝ ያለበት ቴኦክራሲ ሆኖ ሳለ ከዘመነ-አብርኆት ጊዜ በኃላ ድብቁ የኢሉሚናቲ ሴራ የሆነው ዲሞክራሲ ቦታውን ይዞታል። "ቴኦክራሲ" θεοκρατία ማለት የሁለት ግሪክ ቃላት ውቅር ነው፥ “ቴኦስ” θεός ማለት “አምላክ” ማለት ሲሆን “ክራቶስ” κράτος ማለት "አገዛዝ" ማለት ነው። በጥቅሉ “የአምላክ አገዛዝ” ማለት ነው። የዛሬን አያርገውና የክርስትናው "ሲኖዶስ" σῠ́νοδος ማለትም "ጉባኤ" መመሪያው ቴኦክራሲ ነበር፥ ሲገዝቱና ሲያወግዙ "በሕግ አምላክ" ነበር። በቴኦክራሲ ሥርዓት ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ የአምላክ ንግግር ነው። ዲሞክራሲ ማለት ነጻነት ማለት ሳይሆን የኢሉሚናቲ መጫረቻና መጫወቻ ልቅነት ነው፥ ሥልጣኔ በምጣኔ አውንታዊ ነገር ሆኖ ሳለ የኢሉሚናቲ ዲሞክራሲ መሠልጠን ሳይሆን መሰይጠን ነው። የቱን ትመርጣለህ የኢሉሚናቲ ሴራ ዲሞክራሲ ወይስ የነቢያት ትምህርት ቴኦክራሲ? ምርጫው የአንተ ነው። ግን በዲሞክራሲ ሥርዓት ተገደን የምንኖር ሰዎች ልክ እንደ ሐራሙ የወረቀት ንዋይ”Fiat money” ስለተገደድን ምርጫ የለንም፥ "የተገደደ ሰውም በእርሱ ላይ ኃጢኣት የለበትም" فَمَنِ اضْطُرَّ غَيْرَ بَاغٍ وَلَا عَادٍ فَلَا إِثْمَ عَلَيْهِ ምን ይደረጋል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 2123
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"አላህ በኡማዬ ላይ ስህተት፣ መርሳት እና የገደዱበትን ነገር አንስቷል"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " إِنَّ اللَّهَ وَضَعَ عَنْ أُمَّتِي الْخَطَأَ وَالنِّسْيَانَ وَمَا اسْتُكْرِهُوا عَلَيْهِ
አላህ ቴኦክራሲን በማምጣት ነስሩን ያቅርብልን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"አል-ቀዷእ"
"ቀዷእ" قَضَاء የሚለው ቃል "ቀደ" قَضَى ማለትም "ፈረደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፍርድ" ማለት ነው፥ የቀዷእ ተለዋዋጭ ቃል "ሑክም" حُكْم ሲሆን "ፍርድ" ማለት ነው፦
5፥48 በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ ”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
“ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፥ “አሕካም” أَحْكَام ማለት ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሕግጋት” ማለት ነው። በኢሥላም አሕካም በአምስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላል፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فَرْد ማለትም “የታዘዘ” ግዴታ ነው።
2ኛ. “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ሡናህ ነው።
3ኛ. “ሙባሕ” مُبَاح ማለትም “የተፈቀደ” ሐላል ነው።
4ኛ. “መክሩህ” مَكْرُوه ማለትም “የተጠላ” ድርጊት ነው።
5ኛ. “ሐራም” حَرَام ማለትም “የተከለከለ” ድርጊት ነው።
አንድን ነገር ፈድር፣ ሙስተሐብ፣ ሙባሕ፣ መክሩህ፣ እና ሐራም ማለት የሚችለው አላህ ብቻ ነው፥ የካፊርን ፍርድ መፈለግና ከአላህ ይበልጥ ፍርዱ ያማረ ማንነት መሻት ቂልነት ነው፦
5፥50 *"የመሃይምንነትን ፍርድ ይፈልጋሉን? ለሚያረጋግጡም ሰዎች ከአላህ ይበልጥ ፍርዱ ያማረ ማን ነው?* أَفَحُكْمَ الْجَاهِلِيَّةِ يَبْغُونَ ۚ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ حُكْمًا لِّقَوْمٍ يُوقِنُونَ
12፥40 *ፍርዱ የአላህ እንጅ የሌላ አይደለም፡፡ እርሱን እንጅ ሌላን እንዳታመልኩ አዟል*፡፡ ይህ ትክክለኛው ሃይማኖት ነው፡፡ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ إِنِ الْحُكْمُ إِلَّا لِلَّهِ ۚ أَمَرَ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا إِيَّاهُ ۚ ذَٰلِكَ الدِّينُ الْقَيِّمُ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
ሑክም የአላህ እንጅ የሌላ አይደለም፡፡ እርሱን እንጅ ሌላን እንዳታመልኩ አዟል። አላህም ባወረደው ነገር አለመፍረድ አመጽ ነው፦
5፥45 *አላህም ባወረደው ነገር የማይፈርዱ እነዚያ አመጸኞቹን እነርሱ ናቸው*፡፡ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الظَّالِمُونَ
ለዚህ ነው እኛ ሙሥሊሞች የሙሥሊም የሸሪዓህ ፍርድ ቤት ያለን። የሴኩላሩ ፍርድ ቤት በፓርላማ የረቀቀውን ሰው ሠራሽ ሕግ ይፈርዳል። አላህ ያወረደው ከመከተል ይልቅ ዝንባሌን መከተል ማዳላት ያመጣል፦
4፥135 *”እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
ነጥብ ሦስት
"አት-ተንፊዝ"
"ተንፊዝ" تَنْفِذ የሚለው ቃል "ነፈዘ" نَفَّذَ ማለትም "አስፈጸመ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማስፈጸም"execution" ማለት ነው። ሕጉ ከቁርኣን እና ከሐዲስ ታይቶ በቃዲእ ከተበየነ በኃላ ወደ ፍጻሜ ይሄዳል፥ ይህ አፈጻጸም ነው።
እንግዲህ ከላይ ያሉትን ሦስት የተዛቡ የሥነ-መንግስት ቅርፅ "አት-ተሽሪዒይ” "አል-ቀዷእ" እና "አት-ተንፊዝ" መያዝ ያለበት ቴኦክራሲ ሆኖ ሳለ ከዘመነ-አብርኆት ጊዜ በኃላ ድብቁ የኢሉሚናቲ ሴራ የሆነው ዲሞክራሲ ቦታውን ይዞታል። "ቴኦክራሲ" θεοκρατία ማለት የሁለት ግሪክ ቃላት ውቅር ነው፥ “ቴኦስ” θεός ማለት “አምላክ” ማለት ሲሆን “ክራቶስ” κράτος ማለት "አገዛዝ" ማለት ነው። በጥቅሉ “የአምላክ አገዛዝ” ማለት ነው። የዛሬን አያርገውና የክርስትናው "ሲኖዶስ" σῠ́νοδος ማለትም "ጉባኤ" መመሪያው ቴኦክራሲ ነበር፥ ሲገዝቱና ሲያወግዙ "በሕግ አምላክ" ነበር። በቴኦክራሲ ሥርዓት ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ የአምላክ ንግግር ነው። ዲሞክራሲ ማለት ነጻነት ማለት ሳይሆን የኢሉሚናቲ መጫረቻና መጫወቻ ልቅነት ነው፥ ሥልጣኔ በምጣኔ አውንታዊ ነገር ሆኖ ሳለ የኢሉሚናቲ ዲሞክራሲ መሠልጠን ሳይሆን መሰይጠን ነው። የቱን ትመርጣለህ የኢሉሚናቲ ሴራ ዲሞክራሲ ወይስ የነቢያት ትምህርት ቴኦክራሲ? ምርጫው የአንተ ነው። ግን በዲሞክራሲ ሥርዓት ተገደን የምንኖር ሰዎች ልክ እንደ ሐራሙ የወረቀት ንዋይ”Fiat money” ስለተገደድን ምርጫ የለንም፥ "የተገደደ ሰውም በእርሱ ላይ ኃጢኣት የለበትም" فَمَنِ اضْطُرَّ غَيْرَ بَاغٍ وَلَا عَادٍ فَلَا إِثْمَ عَلَيْهِ ምን ይደረጋል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 2123
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"አላህ በኡማዬ ላይ ስህተት፣ መርሳት እና የገደዱበትን ነገር አንስቷል"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " إِنَّ اللَّهَ وَضَعَ عَنْ أُمَّتِي الْخَطَأَ وَالنِّسْيَانَ وَمَا اسْتُكْرِهُوا عَلَيْهِ
አላህ ቴኦክራሲን በማምጣት ነስሩን ያቅርብልን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም