መርየም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥116 አላህም፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! አንተ ለሰዎቹ፡- *እኔን እና እናቴን ከአላህ ሌላ አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን?*» በሚለው ጊዜ አስታውስ ፡፡ وَإِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ أَأَنتَ قُلْتَ لِلنَّاسِ اتَّخِذُونِي وَأُمِّيَ إِلَـٰهَيْنِ مِن دُونِ اللَّهِ
አላህ ዒሳን እዲናገር ያዘዘው ቃል፦ “አላህ ጌታዬ ጌታችሁ ነው፤ በብቸኝነት አምልኩት” የሚል ሲሆን ነገር ግን ነሳራዎች እርሱ እና እናቱን ከአላህ ሌላ አምላክ አድርገው ይዘዋል፤ “አምላክ አድርጎ መያዝ” ምን ማለት ነው? አንድ ሰው አንድ ነገር አምላክ አርጎ ያዘ ማለት ለአምላክ የሚሰጠውን የአምልኮ ክፍል ለሌላ ማንነት ሆነ ምንነት መስጠትን ያመለክታል፤ ለምሳሌ አንድ ሰው ፍላጎቱን አምላኩ አድርጎ ያዘ ማለት ፍላጎቱን አምላኬ ብሎ ጠራ ማለት ሳይሆን ለአምላክ የሚሰጠውን የአምልኮ ክፍል ለፍላጎቱ ቅድሚያ ሰጠ ማለት ነው፦
25፥43 *ፍላጎቱን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን?* አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን? أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ሰዎች ከአላህ ሌላ አምላክ አድርገው የያዙት ዒሳን እና እናቱን ብቻ ሳይሆን የእርሱ ባሮች የሆኑትንም መላእክት እና ነብያትንም ጭምር ነው፦
18፥102 እነዚያ የካዱት *ባሮቼን ከእኔ ሌላ አማልክት አድርገው መያዛቸውን* የማያስቆጣኝ አድርገው አሰቡን? እኛ ገሀነምን ለከሓዲዎች መስተንግዶ አዘጋጅተናል أَفَحَسِبَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ أَن يَتَّخِذُوا۟ عِبَادِى مِن دُونِىٓ أَوْلِيَآءَ ۚ إِنَّآ أَعْتَدْنَا جَهَنَّمَ لِلْكَٰفِرِينَ نُزُلًۭا ፡፡
3:80 *መላእክትንና ነቢያትንም አማልክቶች አድርጋችሁ እንድትይዙ* ሊያዛችሁ አይገባዉም፤ እናንተ ሙስሊሞች ከሆናችሁ በኋላ በክሕደት ያዛችኋልን? وَلَا يَأْمُرَكُمْ أَن تَتَّخِذُوا الْمَلَائِكَةَ وَالنَّبِيِّينَ أَرْبَابًا ۗ أَيَأْمُرُكُم بِالْكُفْرِ بَعْدَ إِذْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
ይህንን ከተረዳን “ኢላሀይኒ” إِلَٰهَيْنِ ለኢሳ እና ለመርየም በሙተና የገባ ነው፤ በሙፍረድ ሲሆን ደግሞ “ኢላህ” إِلَٰه ማለትም “የሚመለክ” ማለት ነው፣ “አምልኮ” የሚለው ቃል “መለከ” ማለትም “ገዛ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ለምንነት መገዛት” ማለት ነው። ከሣቴ ብርሃን ተሰማ የአማርኛ መዝገበ ቃላት (2005) ገጽ 708)
አምልኮ በውስጡ ልመና፣ ስግደት፣ ስለት መሳል እጣን ማጨስ መስዋዕት ማቅረብ ይይዛል። “አምላክ” የሚለውም ቃል “መለከ” ከሚል ስርወ ቃል መምጣቱ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሰውን በአካል ማየት፣ መስማት፣ መናገር እስከቻለ ድረስ ማነጋገሩ ተፈጥሯዊ ነው፣ ነገር ግን የሚያይበት አይን፣ የሚሰማበት ጆሮ፣ የሚናገርበት አፍ፣ የሚያውቅበት አንጎል በሞት ጊዜ ስለሚፈራርሱ አይሰማም፣ አይናገርም፣ አያይም፣ ዐያውቅም።
በክርስትና ማለትም ካቶሊክ፣ ኦርቶዶክስና አንግሊካል ወደ ማርያም ጥሪ፣ ልመና፣ መተናነስ፣ መጎባደድ ይደረጋል፣ ስለት መሳል፣ እጣን ማጨስ እና መስዋዕት ማቅረብ ይደረጋል፤ ታዲያ ማርያም በሌለችበት ይህን ማድረግ አምልኮ አይደለምን? አዎ ከተባለ እንግዲያውስ አግባብ አይደለም፤ አይ ከተባል ለምን ወደ ማርያም ይህ ሁሉ ይደረጋል? ማርያም በምኗ ትሰማለች? ታያለች? ታውቃለች? ሰውን የምትገናኝበት ህዋሳቷ አፈር ሆኖ የለ እንዴ? በሰው ልብ ያለውን መለኮት ካልሆነች እንዴት ታውቃለች? ከአላህ ሌላ ማንነት ሆነ ምንነት መለማመን፣ መጎባደድ፣ መተናነስ፣ መጥራት ሽርክ ነው፤ ምክንያቱም ሁሉንም ነገር በጊዜና በቦታ ሳይገደብ ማወቅ፣ ማየት እና መስማት የሚችል አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
46:5 *እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስም ለእርሱ የማይመልስለት ከአላህ ሌላ ከሚጠራ ሰው ይበልጥ የተሳሳተ ማነው? እነርሱም ከጥሪያቸው ዘንጊዎች ናቸው*። وَمَنْ أَضَلُّ مِمَّن يَدْعُوا۟ مِن دُونِ ٱللَّهِ مَن لَّا يَسْتَجِيبُ لَهُۥٓ إِلَىٰ يَوْمِ ٱلْقِيَٰمَةِ وَهُمْ عَن دُعَآئِهِمْ غَٰفِلُونَ
ማርያም በሌለችበት እንዲህ ጸሎት፣ ስግደት እና መገዛት ይቀርብላታል፦
ዚቅ ዘየካቲት ኪዳነ ምህረት ገፅ 144
“ብቻዋን ታላላቅ ብርሃናትን ለፈጠረች ለመድኃኒት ድንግል ማርያም ኑ እንስገድላት ለእርሷም እንገዛ”
መጽሐፈ ሰአታት ገፅ 31
፦ “በብርሃን ጌጥ ያጌጥሽ ወርቅ ዘቦ ግምጃን የተጎናፀፍሽ የዳዊት ልጅ እመቤታችን ተገዛንልሽ ለአንቺ እንገዛለን”
፦ “አደፍ ጉድፍ የሌለብሽ ብርሌ ካህናት የሚያሹትሽ የሽቱ ሙዳይ እመቤታችን ሆይ ተገዛንልሽ ለአንቺን ፈፅመን እንገዛለን”
፦ “የታተምሽ የውሃ ጉድጓድ የተዘጋሽ የተክል ቦታ የዳዊት ልጅ እመቤታችን ሆይ የነብያት ልጆቻቸው አንች ነሽና ተገዛንልሽ ለአንቺ ፈፅመን እንገዛለን”
፦ “በብርና በወርቅ የተሸለምሽ አዲስ የጣሪያ ዋልታ ሚስጥር ማደሪያ የዳዊት ልጅ እመቤታችን ሆይ ተገዛንልሽ ለአንቺ ፈፅመን እንሰግዳለን”
ይህ አምልኮ ካልሆነ ምን ይባላል? አላህ የትንሳኤ ቀን ከእርሱ ሌላ አምልኮ የሚደረግላቸውን አካላት እንዲህ በማለት እያወቀ ይጠይቃቸዋል፦
25፥17 *እነርሱን እና ከአላህ ሌላ የሚግገዟቸውንም የሚሰበስብባቸውን እና «እናንተ እነዚህን ባሮቼን አሳሳታችሁን ወይስ እነርሱው መንገድን ሳቱ?» የሚልበትን ቀን አስታውስ*፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ وَمَا يَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ فَيَقُولُ أَأَنتُمْ أَضْلَلْتُمْ عِبَادِي هَـٰؤُلَاءِ أَمْ هُمْ ضَلُّوا السَّبِيلَ
ነገር ግን እነዚያ ዱዓ ሲደረግላቸው የነበሩት አካላት ከአምላኪዎች ተቃራኒ በመሆን አምልኮ እንዳልተቀበሉ ይክዳሉ፦
19፥81-82 *ከአላህም ሌላ አማልክትን* ለእነርሱ መከበሪያ እንዲኾኑዋቸው *ያዙ* وَٱتَّخَذُوا۟ مِن دُونِ ٱللَّهِ ءَالِهَةًۭ لِّيَكُونُوا۟ لَهُمْ عِزًّۭا ፡፡
ይከልከሉ፤ *ማምለካቸውን በእርግጥ ይክዷቸዋል፡፡ በእነሱም ላይ ተቃራኒ ይኾኑባቸዋል* كَلَّا ۚ سَيَكْفُرُونَ بِعِبَادَتِهِمْ وَيَكُونُونَ عَلَيْهِمْ ضِدًّا ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥116 አላህም፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! አንተ ለሰዎቹ፡- *እኔን እና እናቴን ከአላህ ሌላ አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን?*» በሚለው ጊዜ አስታውስ ፡፡ وَإِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ أَأَنتَ قُلْتَ لِلنَّاسِ اتَّخِذُونِي وَأُمِّيَ إِلَـٰهَيْنِ مِن دُونِ اللَّهِ
አላህ ዒሳን እዲናገር ያዘዘው ቃል፦ “አላህ ጌታዬ ጌታችሁ ነው፤ በብቸኝነት አምልኩት” የሚል ሲሆን ነገር ግን ነሳራዎች እርሱ እና እናቱን ከአላህ ሌላ አምላክ አድርገው ይዘዋል፤ “አምላክ አድርጎ መያዝ” ምን ማለት ነው? አንድ ሰው አንድ ነገር አምላክ አርጎ ያዘ ማለት ለአምላክ የሚሰጠውን የአምልኮ ክፍል ለሌላ ማንነት ሆነ ምንነት መስጠትን ያመለክታል፤ ለምሳሌ አንድ ሰው ፍላጎቱን አምላኩ አድርጎ ያዘ ማለት ፍላጎቱን አምላኬ ብሎ ጠራ ማለት ሳይሆን ለአምላክ የሚሰጠውን የአምልኮ ክፍል ለፍላጎቱ ቅድሚያ ሰጠ ማለት ነው፦
25፥43 *ፍላጎቱን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን?* አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን? أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ሰዎች ከአላህ ሌላ አምላክ አድርገው የያዙት ዒሳን እና እናቱን ብቻ ሳይሆን የእርሱ ባሮች የሆኑትንም መላእክት እና ነብያትንም ጭምር ነው፦
18፥102 እነዚያ የካዱት *ባሮቼን ከእኔ ሌላ አማልክት አድርገው መያዛቸውን* የማያስቆጣኝ አድርገው አሰቡን? እኛ ገሀነምን ለከሓዲዎች መስተንግዶ አዘጋጅተናል أَفَحَسِبَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ أَن يَتَّخِذُوا۟ عِبَادِى مِن دُونِىٓ أَوْلِيَآءَ ۚ إِنَّآ أَعْتَدْنَا جَهَنَّمَ لِلْكَٰفِرِينَ نُزُلًۭا ፡፡
3:80 *መላእክትንና ነቢያትንም አማልክቶች አድርጋችሁ እንድትይዙ* ሊያዛችሁ አይገባዉም፤ እናንተ ሙስሊሞች ከሆናችሁ በኋላ በክሕደት ያዛችኋልን? وَلَا يَأْمُرَكُمْ أَن تَتَّخِذُوا الْمَلَائِكَةَ وَالنَّبِيِّينَ أَرْبَابًا ۗ أَيَأْمُرُكُم بِالْكُفْرِ بَعْدَ إِذْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
ይህንን ከተረዳን “ኢላሀይኒ” إِلَٰهَيْنِ ለኢሳ እና ለመርየም በሙተና የገባ ነው፤ በሙፍረድ ሲሆን ደግሞ “ኢላህ” إِلَٰه ማለትም “የሚመለክ” ማለት ነው፣ “አምልኮ” የሚለው ቃል “መለከ” ማለትም “ገዛ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ለምንነት መገዛት” ማለት ነው። ከሣቴ ብርሃን ተሰማ የአማርኛ መዝገበ ቃላት (2005) ገጽ 708)
አምልኮ በውስጡ ልመና፣ ስግደት፣ ስለት መሳል እጣን ማጨስ መስዋዕት ማቅረብ ይይዛል። “አምላክ” የሚለውም ቃል “መለከ” ከሚል ስርወ ቃል መምጣቱ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሰውን በአካል ማየት፣ መስማት፣ መናገር እስከቻለ ድረስ ማነጋገሩ ተፈጥሯዊ ነው፣ ነገር ግን የሚያይበት አይን፣ የሚሰማበት ጆሮ፣ የሚናገርበት አፍ፣ የሚያውቅበት አንጎል በሞት ጊዜ ስለሚፈራርሱ አይሰማም፣ አይናገርም፣ አያይም፣ ዐያውቅም።
በክርስትና ማለትም ካቶሊክ፣ ኦርቶዶክስና አንግሊካል ወደ ማርያም ጥሪ፣ ልመና፣ መተናነስ፣ መጎባደድ ይደረጋል፣ ስለት መሳል፣ እጣን ማጨስ እና መስዋዕት ማቅረብ ይደረጋል፤ ታዲያ ማርያም በሌለችበት ይህን ማድረግ አምልኮ አይደለምን? አዎ ከተባለ እንግዲያውስ አግባብ አይደለም፤ አይ ከተባል ለምን ወደ ማርያም ይህ ሁሉ ይደረጋል? ማርያም በምኗ ትሰማለች? ታያለች? ታውቃለች? ሰውን የምትገናኝበት ህዋሳቷ አፈር ሆኖ የለ እንዴ? በሰው ልብ ያለውን መለኮት ካልሆነች እንዴት ታውቃለች? ከአላህ ሌላ ማንነት ሆነ ምንነት መለማመን፣ መጎባደድ፣ መተናነስ፣ መጥራት ሽርክ ነው፤ ምክንያቱም ሁሉንም ነገር በጊዜና በቦታ ሳይገደብ ማወቅ፣ ማየት እና መስማት የሚችል አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
46:5 *እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስም ለእርሱ የማይመልስለት ከአላህ ሌላ ከሚጠራ ሰው ይበልጥ የተሳሳተ ማነው? እነርሱም ከጥሪያቸው ዘንጊዎች ናቸው*። وَمَنْ أَضَلُّ مِمَّن يَدْعُوا۟ مِن دُونِ ٱللَّهِ مَن لَّا يَسْتَجِيبُ لَهُۥٓ إِلَىٰ يَوْمِ ٱلْقِيَٰمَةِ وَهُمْ عَن دُعَآئِهِمْ غَٰفِلُونَ
ማርያም በሌለችበት እንዲህ ጸሎት፣ ስግደት እና መገዛት ይቀርብላታል፦
ዚቅ ዘየካቲት ኪዳነ ምህረት ገፅ 144
“ብቻዋን ታላላቅ ብርሃናትን ለፈጠረች ለመድኃኒት ድንግል ማርያም ኑ እንስገድላት ለእርሷም እንገዛ”
መጽሐፈ ሰአታት ገፅ 31
፦ “በብርሃን ጌጥ ያጌጥሽ ወርቅ ዘቦ ግምጃን የተጎናፀፍሽ የዳዊት ልጅ እመቤታችን ተገዛንልሽ ለአንቺ እንገዛለን”
፦ “አደፍ ጉድፍ የሌለብሽ ብርሌ ካህናት የሚያሹትሽ የሽቱ ሙዳይ እመቤታችን ሆይ ተገዛንልሽ ለአንቺን ፈፅመን እንገዛለን”
፦ “የታተምሽ የውሃ ጉድጓድ የተዘጋሽ የተክል ቦታ የዳዊት ልጅ እመቤታችን ሆይ የነብያት ልጆቻቸው አንች ነሽና ተገዛንልሽ ለአንቺ ፈፅመን እንገዛለን”
፦ “በብርና በወርቅ የተሸለምሽ አዲስ የጣሪያ ዋልታ ሚስጥር ማደሪያ የዳዊት ልጅ እመቤታችን ሆይ ተገዛንልሽ ለአንቺ ፈፅመን እንሰግዳለን”
ይህ አምልኮ ካልሆነ ምን ይባላል? አላህ የትንሳኤ ቀን ከእርሱ ሌላ አምልኮ የሚደረግላቸውን አካላት እንዲህ በማለት እያወቀ ይጠይቃቸዋል፦
25፥17 *እነርሱን እና ከአላህ ሌላ የሚግገዟቸውንም የሚሰበስብባቸውን እና «እናንተ እነዚህን ባሮቼን አሳሳታችሁን ወይስ እነርሱው መንገድን ሳቱ?» የሚልበትን ቀን አስታውስ*፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ وَمَا يَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ فَيَقُولُ أَأَنتُمْ أَضْلَلْتُمْ عِبَادِي هَـٰؤُلَاءِ أَمْ هُمْ ضَلُّوا السَّبِيلَ
ነገር ግን እነዚያ ዱዓ ሲደረግላቸው የነበሩት አካላት ከአምላኪዎች ተቃራኒ በመሆን አምልኮ እንዳልተቀበሉ ይክዳሉ፦
19፥81-82 *ከአላህም ሌላ አማልክትን* ለእነርሱ መከበሪያ እንዲኾኑዋቸው *ያዙ* وَٱتَّخَذُوا۟ مِن دُونِ ٱللَّهِ ءَالِهَةًۭ لِّيَكُونُوا۟ لَهُمْ عِزًّۭا ፡፡
ይከልከሉ፤ *ማምለካቸውን በእርግጥ ይክዷቸዋል፡፡ በእነሱም ላይ ተቃራኒ ይኾኑባቸዋል* كَلَّا ۚ سَيَكْفُرُونَ بِعِبَادَتِهِمْ وَيَكُونُونَ عَلَيْهِمْ ضِدًّا ፡፡
በካቶሊክ ማርያም፦ “ሰማይ ላይ ኖራ በኃላ ስጋ የለበሰች አርያማዊት ማለትም ሰማያዊት ናት፤ ከዚያም ሞታ ሳትበሰብስ ተነስታ ወደ ሰማይ አርጋለች” ተብሎ ይታመናል፤ በኦርቶዶክስና በአንግሊካንም፦ “ሞታ ሳትበሰብስ ተነስታ ወደ ሰማይ አርጋለች” ተብሎ ይታመናል።
በ 375 AD የተነሱት ኮላደሪያን ክርስቲያኖች ማርያምን በግልጽ፦ “ቴአ” Θεία ማለትም “ሴት አምላክ” ብለው ይጥሩአት ነበር።
በ 431 AD የኤፌሶን ጉባኤ ማርያምን “ቴኦቶኮስ” Θεοτόκος ማለትም “የአምላክ እናት” ብለዋታል።
ካቶሊክ፣ ኦርቶዶስ፣ አንግሊካን ማርያምን በግሪክ “ኪርያ” κυρία ማለትም “ሴት ጌታ” ይሉአታል፣ “ኪርዮስ” κύριος ማለት “ወንድ ጌታ” ማለት ነው። በአገራችን ኦርቶዶክሶች ደግሞ “እግዚኢት” ትባላለች፤ “እግዚኢት” ማለት “ሴት ጌታ” ማለት ሲሆን “እግዚእ” ደግሞ “ወንዱ ጌታ” ማለት ነው፤ ኢየሱስን “እግዚኢነ” ማለትም “ጌታችን” እንደሚሉት ሁሉ ማርያም “እግዚኢትነ” ማለትም “ጌታችን” ይሉአታል። ከዚህ የበለጠ ማርያምን አምላክ አድርጎ መያዝ አለን? ነሳራዎች ሆይ! ዒሳን በቀጥታ መርየምን ደግሞ በተዘዋዋሪ እያመለካችሁ ትገኛላችሁ፤ እናማ በእኛ እና በእናንተ የጋራ የሆነው ቃል አንድ አምላክ ብቻ ማምለክ የሚል ነውና ከአንዱ አምላክ ሌላ ከፍጡራን ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፦
3፥64 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *በእኛና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ፡፡ እርሷም አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ፣ በእርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው*፤ በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ تَعَالَوْا إِلَىٰ كَلِمَةٍ سَوَاءٍ بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمْ أَلَّا نَعْبُدَ إِلَّا اللَّهَ وَلَا نُشْرِكَ بِهِ شَيْئًا وَلَا يَتَّخِذَ بَعْضُنَا بَعْضًا أَرْبَابًا مِّن دُونِ اللَّهِ ۚ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በ 375 AD የተነሱት ኮላደሪያን ክርስቲያኖች ማርያምን በግልጽ፦ “ቴአ” Θεία ማለትም “ሴት አምላክ” ብለው ይጥሩአት ነበር።
በ 431 AD የኤፌሶን ጉባኤ ማርያምን “ቴኦቶኮስ” Θεοτόκος ማለትም “የአምላክ እናት” ብለዋታል።
ካቶሊክ፣ ኦርቶዶስ፣ አንግሊካን ማርያምን በግሪክ “ኪርያ” κυρία ማለትም “ሴት ጌታ” ይሉአታል፣ “ኪርዮስ” κύριος ማለት “ወንድ ጌታ” ማለት ነው። በአገራችን ኦርቶዶክሶች ደግሞ “እግዚኢት” ትባላለች፤ “እግዚኢት” ማለት “ሴት ጌታ” ማለት ሲሆን “እግዚእ” ደግሞ “ወንዱ ጌታ” ማለት ነው፤ ኢየሱስን “እግዚኢነ” ማለትም “ጌታችን” እንደሚሉት ሁሉ ማርያም “እግዚኢትነ” ማለትም “ጌታችን” ይሉአታል። ከዚህ የበለጠ ማርያምን አምላክ አድርጎ መያዝ አለን? ነሳራዎች ሆይ! ዒሳን በቀጥታ መርየምን ደግሞ በተዘዋዋሪ እያመለካችሁ ትገኛላችሁ፤ እናማ በእኛ እና በእናንተ የጋራ የሆነው ቃል አንድ አምላክ ብቻ ማምለክ የሚል ነውና ከአንዱ አምላክ ሌላ ከፍጡራን ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፦
3፥64 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *በእኛና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ፡፡ እርሷም አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ፣ በእርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው*፤ በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ تَعَالَوْا إِلَىٰ كَلِمَةٍ سَوَاءٍ بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمْ أَلَّا نَعْبُدَ إِلَّا اللَّهَ وَلَا نُشْرِكَ بِهِ شَيْئًا وَلَا يَتَّخِذَ بَعْضُنَا بَعْضًا أَرْبَابًا مِّن دُونِ اللَّهِ ۚ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
አሽ-ሻም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥71 *"እርሱን(ኢብራሂም) እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት ምድር በመውሰድ አዳን"*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
"አሽ-ሻም" اَلـشَّـام ማለት በቋንቋ ደረጃ ከሄድን "አሽ-ሸማል" الشِّمَال ማለትም "ግራ" ማለት ነው፥ ለምሳሌ የአሽ-ሻም ተቃራኒ "አል-የመን" اَلْـيَـمَـن ማለት "አል-የሚን" الْيَمِين ማለትም "ቀኝ" ማለት ነው፦
50፥17 *"ሁለቱ ቃል ተቀባዮች መላእክት ከቀኝ እና ከግራ ተቀማጮች ኾነው በሚቀበሉ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ إِذْ يَتَلَقَّى الْمُتَلَقِّيَانِ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ قَعِيدٌ
70፥37 *"ከቀኝ እና ከግራ ክፍልፍል ጭፍሮች ሲኾኑ"*፡፡ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ عِزِينَ
የጀነት ባለቤት "አስሓቡል የሚን" أَصْحَابُ الْيَمِين ማለትም "የቀኝ ጓድ" ሲባሉ የእሳት ባለቤት "አስሓቡ አሽ-ሻማል" أَصْحَابُ الشِّمَال ይባላል፦
56፥27 *"የቀኝም ጓዶች ምንኛ የከበሩ የቀኝ ጓዶች! ናቸው"*። وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ
56፥41 *"የግራ ጓደኞችም ምንኛ የተዋረዱ የግራ ጓዶች! ናቸው"*፡፡ وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
እንግዲህ ቀኝ እና ግራ አንጻራዊ ንግግር መሆኑን ከተረዳን ነቢያችን"ﷺ" ከሚኖሩበት በስተ ግራ ያለችው አሽ-ሻም "ሡርያኒይ" سُرْيَانِي ማለትም "ሶሪያህ" ስትሆን በስተ ቀኝ ያለችው አል-የመን ደግሞ "ሠበእ" ِِسَبَإٍ ማለትም "ሳባ" ናት። ነቢያችን"ﷺ" ስለ ሻም እና የመን እንዲህ ዱዓ አርገዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 49, ሐዲስ 4334
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"አላህ ሆይ! እኛን በእኛ ሻም ባርክ! አላህ ሆይ! እኛን በእኛ የመን ባርክ!"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " اللَّهُمَّ بَارِكْ لَنَا فِي شَأْمِنَا اللَّهُمَّ بَارِكْ لَنَا فِي يَمَنِنَا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 32
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"አላህ ሆይ! እኛን በእኛ ሻም እና በእኛ የመን ባርክ!"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ اللَّهُمَّ بَارِكْ لَنَا فِي شَامِنَا وَفِي يَمَنِنَا
አምላካችን አላህ በሳባ አገር እና በሻም አገር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አድርጓል፦
34፥18 *"በእነርሱ እና በዚያች በውስጧ በረከትን ባደረግንባት አገር (በሻም) መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አደረግን"*፡፡ በእርሷም ጉዞን ወሰንን፡፡ «ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ» አልን፡፡ وَجَعَلْنَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ الْقُرَى الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا قُرًى ظَاهِرَةً وَقَدَّرْنَا فِيهَا السَّيْرَ ۖ سِيرُوا فِيهَا لَيَالِيَ وَأَيَّامًا آمِنِينَ
“ቢላድ አር-ራፊደይን” بلاد الرافدين የተባለው ቦታ በግሪክ “ሞሶፓታሚያ” μέσοποταμία ይባላል፤ “ሜሶ” μέσος ማለት “መካከል” ማለት ሲሆን “ፓታሞስ” ποταμός ደግሞ “ወንዞች” ማለት ነው፤ በሁለቱ ወንዞች በኤፍራጥስና በጢግሮስ ወንዞች መካከል ያለውን አገር ያመለክታል፤ ይህ ቦታ በጥንት ሰመርያንና አካዳውያን ሲሆኑ በአሁኑ ኢራቅ፣ ኩዌት፣ ምስራቃዊ ሶርያ እና ደቡብ ምስራቅ ቱርክ ናቸው። ከዚህ ቦታ ኢብራሂም በስደት ወደ ሻም መጥቷል፦
37፥99 አለም፦ *«እኔ ወደ ጌታዬ ኼያጅ ነኝ*፡፡ በእርግጥ ይመራኛልና፡፡» وَقَالَ إِنِّي ذَاهِبٌ إِلَىٰ رَبِّي سَيَهْدِينِ
29፥26 ሉጥም ለእርሱ አመነ፤ ኢብራሂም «እኔ ወደ ጌታዬ ተሰዳጅ ነኝ፡፡ እነሆ እርሱ አሸናፊው ጥበበኛው ነውና» አለም፡፡ فَآمَنَ لَهُ لُوطٌ ۘ وَقَالَ إِنِّي مُهَاجِرٌ إِلَىٰ رَبِّي ۖ إِنَّهُ هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
አላህ ኢብራሂምን እና ሉጥን ከሞሶፓታሚያ ወደ ለዓለማት በረከትን ወደሆሃነችው ወደ ሻም ማለትም ወደ ከነዓን ምድር በመውሰድ አዳናቸው፦
21፥71 *"እርሱን(ኢብራሂም) እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት ምድር በመውሰድ አዳን"*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
ከዚያ ኢብራሂም ልጁ እና የልጅ ልጁን በሕግ አዘዘ፥ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፥ እርሱም፦ "ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ" አላቸው፦
2፥132 *"በእርሷም በሕግጋቲቱ ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፡፡ «ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ *”ሙስሊሞች”* ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው"*፡፡ وَوَصَّىٰ بِهَآ إِبْرَٰهِـۧمُ بَنِيهِ وَيَعْقُوبُ يَٰبَنِىَّ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰ لَكُمُ ٱلدِّينَ فَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥71 *"እርሱን(ኢብራሂም) እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት ምድር በመውሰድ አዳን"*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
"አሽ-ሻም" اَلـشَّـام ማለት በቋንቋ ደረጃ ከሄድን "አሽ-ሸማል" الشِّمَال ማለትም "ግራ" ማለት ነው፥ ለምሳሌ የአሽ-ሻም ተቃራኒ "አል-የመን" اَلْـيَـمَـن ማለት "አል-የሚን" الْيَمِين ማለትም "ቀኝ" ማለት ነው፦
50፥17 *"ሁለቱ ቃል ተቀባዮች መላእክት ከቀኝ እና ከግራ ተቀማጮች ኾነው በሚቀበሉ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ إِذْ يَتَلَقَّى الْمُتَلَقِّيَانِ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ قَعِيدٌ
70፥37 *"ከቀኝ እና ከግራ ክፍልፍል ጭፍሮች ሲኾኑ"*፡፡ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ عِزِينَ
የጀነት ባለቤት "አስሓቡል የሚን" أَصْحَابُ الْيَمِين ማለትም "የቀኝ ጓድ" ሲባሉ የእሳት ባለቤት "አስሓቡ አሽ-ሻማል" أَصْحَابُ الشِّمَال ይባላል፦
56፥27 *"የቀኝም ጓዶች ምንኛ የከበሩ የቀኝ ጓዶች! ናቸው"*። وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ
56፥41 *"የግራ ጓደኞችም ምንኛ የተዋረዱ የግራ ጓዶች! ናቸው"*፡፡ وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
እንግዲህ ቀኝ እና ግራ አንጻራዊ ንግግር መሆኑን ከተረዳን ነቢያችን"ﷺ" ከሚኖሩበት በስተ ግራ ያለችው አሽ-ሻም "ሡርያኒይ" سُرْيَانِي ማለትም "ሶሪያህ" ስትሆን በስተ ቀኝ ያለችው አል-የመን ደግሞ "ሠበእ" ِِسَبَإٍ ማለትም "ሳባ" ናት። ነቢያችን"ﷺ" ስለ ሻም እና የመን እንዲህ ዱዓ አርገዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 49, ሐዲስ 4334
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"አላህ ሆይ! እኛን በእኛ ሻም ባርክ! አላህ ሆይ! እኛን በእኛ የመን ባርክ!"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " اللَّهُمَّ بَارِكْ لَنَا فِي شَأْمِنَا اللَّهُمَّ بَارِكْ لَنَا فِي يَمَنِنَا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 32
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"አላህ ሆይ! እኛን በእኛ ሻም እና በእኛ የመን ባርክ!"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ اللَّهُمَّ بَارِكْ لَنَا فِي شَامِنَا وَفِي يَمَنِنَا
አምላካችን አላህ በሳባ አገር እና በሻም አገር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አድርጓል፦
34፥18 *"በእነርሱ እና በዚያች በውስጧ በረከትን ባደረግንባት አገር (በሻም) መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አደረግን"*፡፡ በእርሷም ጉዞን ወሰንን፡፡ «ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ» አልን፡፡ وَجَعَلْنَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ الْقُرَى الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا قُرًى ظَاهِرَةً وَقَدَّرْنَا فِيهَا السَّيْرَ ۖ سِيرُوا فِيهَا لَيَالِيَ وَأَيَّامًا آمِنِينَ
“ቢላድ አር-ራፊደይን” بلاد الرافدين የተባለው ቦታ በግሪክ “ሞሶፓታሚያ” μέσοποταμία ይባላል፤ “ሜሶ” μέσος ማለት “መካከል” ማለት ሲሆን “ፓታሞስ” ποταμός ደግሞ “ወንዞች” ማለት ነው፤ በሁለቱ ወንዞች በኤፍራጥስና በጢግሮስ ወንዞች መካከል ያለውን አገር ያመለክታል፤ ይህ ቦታ በጥንት ሰመርያንና አካዳውያን ሲሆኑ በአሁኑ ኢራቅ፣ ኩዌት፣ ምስራቃዊ ሶርያ እና ደቡብ ምስራቅ ቱርክ ናቸው። ከዚህ ቦታ ኢብራሂም በስደት ወደ ሻም መጥቷል፦
37፥99 አለም፦ *«እኔ ወደ ጌታዬ ኼያጅ ነኝ*፡፡ በእርግጥ ይመራኛልና፡፡» وَقَالَ إِنِّي ذَاهِبٌ إِلَىٰ رَبِّي سَيَهْدِينِ
29፥26 ሉጥም ለእርሱ አመነ፤ ኢብራሂም «እኔ ወደ ጌታዬ ተሰዳጅ ነኝ፡፡ እነሆ እርሱ አሸናፊው ጥበበኛው ነውና» አለም፡፡ فَآمَنَ لَهُ لُوطٌ ۘ وَقَالَ إِنِّي مُهَاجِرٌ إِلَىٰ رَبِّي ۖ إِنَّهُ هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
አላህ ኢብራሂምን እና ሉጥን ከሞሶፓታሚያ ወደ ለዓለማት በረከትን ወደሆሃነችው ወደ ሻም ማለትም ወደ ከነዓን ምድር በመውሰድ አዳናቸው፦
21፥71 *"እርሱን(ኢብራሂም) እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት ምድር በመውሰድ አዳን"*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
ከዚያ ኢብራሂም ልጁ እና የልጅ ልጁን በሕግ አዘዘ፥ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፥ እርሱም፦ "ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ" አላቸው፦
2፥132 *"በእርሷም በሕግጋቲቱ ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፡፡ «ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ *”ሙስሊሞች”* ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው"*፡፡ وَوَصَّىٰ بِهَآ إِبْرَٰهِـۧمُ بَنِيهِ وَيَعْقُوبُ يَٰبَنِىَّ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰ لَكُمُ ٱلدِّينَ فَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
“ሙሥሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ታዛዥ” ማለት ነው። የዕቁብ ከሻም ምድር ወደ ምስር ማለትን ወደ ግብጽ ምድር በልጁ በዩሱፍ ምክንያት ተጉዟል፦
12፥93 «ይህንን ቀሚሴን ይዛችሁ ሊዱ፡፡ *በአባቴ ፊትም ጣሉት የሚያይ ሆኖ ይመጣልና፡፡ ቤተሰቦቻችሁንም ሰብስባችሁ አምጡልኝ*» አላቸው፡፡ اذْهَبُوا بِقَمِيصِي هَـٰذَا فَأَلْقُوهُ عَلَىٰ وَجْهِ أَبِي يَأْتِ بَصِيرًا وَأْتُونِي بِأَهْلِكُمْ أَجْمَعِينَ
12፥99 በዩሱፍ ላይም በገቡ ጊዜ ወላጆቹን ወደ እርሱ አስጠጋቸው፡፡ «በአላህም ፈቃድ ጥብቆች ስትኾኑ *ምስርን ግቡ*» አላቸው፡፡ فَلَمَّا دَخَلُوا عَلَىٰ يُوسُفَ آوَىٰ إِلَيْهِ أَبَوَيْهِ وَقَالَ ادْخُلُوا مِصْرَ إِن شَاءَ اللَّهُ آمِنِينَ
“ሚስር” مِصْر ማለት ትርጉሙ “ከተማ” ማለት ሲሆን የግብጽ ስም ነው፥ የያዕቆብ ልጆች እዚች አገር ከተሙ። በመቀጠል አላህ ሙሳን በማስነሳት መጽሐፍን ሰጠው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረገው፤ “ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ” አላቸው፦
17፥2 *ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፡፡ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው*፡፡ “ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ” አልናቸውም፡፡ وَآتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ أَلَّا تَتَّخِذُوا مِن دُونِي وَكِيلًا
ከዚያም አላህ የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሻገራቸው፡፡ ለእነርሱ በኾኑ ጣዖታት መገዛት ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች ላይ አለፉም፦
7፥138 *የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሻገርናቸው፡፡ ለእነርሱ በኾኑ ጣዖታት መገዛት ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች ላይ አለፉም*፡፡ «ሙሳ ሆይ፡- *ለእነርሱ አማልክት እንዷላቸው ለእኛም አምላክን አድርግልን*» አሉት፡፡ «እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናችሁ፤» አላቸው፡፡ وَجَاوَزْنَا بِبَنِي إِسْرَائِيلَ الْبَحْرَ فَأَتَوْا عَلَىٰ قَوْمٍ يَعْكُفُونَ عَلَىٰ أَصْنَامٍ لَّهُمْ ۚ قَالُوا يَا مُوسَى اجْعَل لَّنَا إِلَـٰهًا كَمَا لَهُمْ آلِهَةٌ ۚ قَالَ إِنَّكُمْ قَوْمٌ تَجْهَلُونَ
ሙሳም ለእስራኤልንም ልጆች፦ "ሕዝቦቼ ሆይ! ያችን አላህ ለእናንተ ያደረጋትን የተቀደሰችውን መሬት ግቡ" አላቸው፦
5፥21 *«ሕዝቦቼ ሆይ! ያችን አላህ ለእናንተ ያደረጋትን የተቀደሰችውን መሬት ግቡ፡፡ ወደ ኋላችሁም አትመለሱ፡፡ ከሳሪዎች ኾናችሁ ትመለሳላችሁና፡፡»* يَا قَوْمِ ادْخُلُوا الْأَرْضَ الْمُقَدَّسَةَ الَّتِي كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ وَلَا تَرْتَدُّوا عَلَىٰ أَدْبَارِكُمْ فَتَنقَلِبُوا خَاسِرِينَ
እነርሱም በምድረበዳ በአላህ ላይ በማመጻቸው የተቀደሰችው መሬት በእነርሱ ላይ አርባ ዓመት እርም ሆነች፡፡ በምድረ በዳ ተንከራተቱ፦
5፥26 *”እርስዋም የተቀደሰችው መሬት በእነርሱ ላይ አርባ ዓመት እርም ናት፡፡ በምድረ በዳ ይንከራተታሉ”*፡፡ «በአመጸኞችም ሕዝቦች ላይ አትዘን» አለው፡፡ قَالَ فَإِنَّهَا مُحَرَّمَةٌ عَلَيْهِمْ ۛ أَرْبَعِينَ سَنَةً ۛ يَتِيهُونَ فِي الْأَرْضِ ۚ فَلَا تَأْسَ عَلَى الْقَوْمِ الْفَاسِقِينَ
ከዚያም በሻም ምድር የሚኖሩትን ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦችና በውስጧ በረከት ያደረገባትን የሻም ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረሳቸው፦
7፥137 *"እነዚያንም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች ያችን በውስጧ በረከት ያደረግንባትን ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረስናቸው፡፡ የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች"*፡፡ وَأَوْرَثْنَا الْقَوْمَ الَّذِينَ كَانُوا يُسْتَضْعَفُونَ مَشَارِقَ الْأَرْضِ وَمَغَارِبَهَا الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا ۖ وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ الْحُسْنَىٰ عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ بِمَا صَبَرُوا ۖ
12፥93 «ይህንን ቀሚሴን ይዛችሁ ሊዱ፡፡ *በአባቴ ፊትም ጣሉት የሚያይ ሆኖ ይመጣልና፡፡ ቤተሰቦቻችሁንም ሰብስባችሁ አምጡልኝ*» አላቸው፡፡ اذْهَبُوا بِقَمِيصِي هَـٰذَا فَأَلْقُوهُ عَلَىٰ وَجْهِ أَبِي يَأْتِ بَصِيرًا وَأْتُونِي بِأَهْلِكُمْ أَجْمَعِينَ
12፥99 በዩሱፍ ላይም በገቡ ጊዜ ወላጆቹን ወደ እርሱ አስጠጋቸው፡፡ «በአላህም ፈቃድ ጥብቆች ስትኾኑ *ምስርን ግቡ*» አላቸው፡፡ فَلَمَّا دَخَلُوا عَلَىٰ يُوسُفَ آوَىٰ إِلَيْهِ أَبَوَيْهِ وَقَالَ ادْخُلُوا مِصْرَ إِن شَاءَ اللَّهُ آمِنِينَ
“ሚስር” مِصْر ማለት ትርጉሙ “ከተማ” ማለት ሲሆን የግብጽ ስም ነው፥ የያዕቆብ ልጆች እዚች አገር ከተሙ። በመቀጠል አላህ ሙሳን በማስነሳት መጽሐፍን ሰጠው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረገው፤ “ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ” አላቸው፦
17፥2 *ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፡፡ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው*፡፡ “ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ” አልናቸውም፡፡ وَآتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ أَلَّا تَتَّخِذُوا مِن دُونِي وَكِيلًا
ከዚያም አላህ የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሻገራቸው፡፡ ለእነርሱ በኾኑ ጣዖታት መገዛት ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች ላይ አለፉም፦
7፥138 *የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሻገርናቸው፡፡ ለእነርሱ በኾኑ ጣዖታት መገዛት ላይ በሚዘወትሩ ሕዝቦች ላይ አለፉም*፡፡ «ሙሳ ሆይ፡- *ለእነርሱ አማልክት እንዷላቸው ለእኛም አምላክን አድርግልን*» አሉት፡፡ «እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናችሁ፤» አላቸው፡፡ وَجَاوَزْنَا بِبَنِي إِسْرَائِيلَ الْبَحْرَ فَأَتَوْا عَلَىٰ قَوْمٍ يَعْكُفُونَ عَلَىٰ أَصْنَامٍ لَّهُمْ ۚ قَالُوا يَا مُوسَى اجْعَل لَّنَا إِلَـٰهًا كَمَا لَهُمْ آلِهَةٌ ۚ قَالَ إِنَّكُمْ قَوْمٌ تَجْهَلُونَ
ሙሳም ለእስራኤልንም ልጆች፦ "ሕዝቦቼ ሆይ! ያችን አላህ ለእናንተ ያደረጋትን የተቀደሰችውን መሬት ግቡ" አላቸው፦
5፥21 *«ሕዝቦቼ ሆይ! ያችን አላህ ለእናንተ ያደረጋትን የተቀደሰችውን መሬት ግቡ፡፡ ወደ ኋላችሁም አትመለሱ፡፡ ከሳሪዎች ኾናችሁ ትመለሳላችሁና፡፡»* يَا قَوْمِ ادْخُلُوا الْأَرْضَ الْمُقَدَّسَةَ الَّتِي كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ وَلَا تَرْتَدُّوا عَلَىٰ أَدْبَارِكُمْ فَتَنقَلِبُوا خَاسِرِينَ
እነርሱም በምድረበዳ በአላህ ላይ በማመጻቸው የተቀደሰችው መሬት በእነርሱ ላይ አርባ ዓመት እርም ሆነች፡፡ በምድረ በዳ ተንከራተቱ፦
5፥26 *”እርስዋም የተቀደሰችው መሬት በእነርሱ ላይ አርባ ዓመት እርም ናት፡፡ በምድረ በዳ ይንከራተታሉ”*፡፡ «በአመጸኞችም ሕዝቦች ላይ አትዘን» አለው፡፡ قَالَ فَإِنَّهَا مُحَرَّمَةٌ عَلَيْهِمْ ۛ أَرْبَعِينَ سَنَةً ۛ يَتِيهُونَ فِي الْأَرْضِ ۚ فَلَا تَأْسَ عَلَى الْقَوْمِ الْفَاسِقِينَ
ከዚያም በሻም ምድር የሚኖሩትን ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦችና በውስጧ በረከት ያደረገባትን የሻም ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረሳቸው፦
7፥137 *"እነዚያንም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች ያችን በውስጧ በረከት ያደረግንባትን ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረስናቸው፡፡ የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች"*፡፡ وَأَوْرَثْنَا الْقَوْمَ الَّذِينَ كَانُوا يُسْتَضْعَفُونَ مَشَارِقَ الْأَرْضِ وَمَغَارِبَهَا الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا ۖ وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ الْحُسْنَىٰ عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ بِمَا صَبَرُوا ۖ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው። የጥንት ሰዎች መሥጂድ የሚሠሩት ድንኳን ነው። በመካህ የተመሠረተው የመጀሪያው መሥጂድ “አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام ማለትም “የተከበረ መሥጂድ” ሲሆን በሻም ምድር የተመሠረተው ሁለተኛው መሥጂድ ደግሞ አል-መሥጂዱል አቅሳ” الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى ማለትም “የሩቅ መሥጂድ” ነው፦
17:1 ያ ባሪያውን *“ከተከበረው መስጊድ” ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ “ሩቁ መስጊድ”* በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጥራት ይገባው፤ ከታምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው ፤ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው። سُبْحَٰنَ ٱلَّذِىٓ أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِۦ لَيْلًۭا مِّنَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ إِلَى ٱلْمَسْجِدِ ٱلْأَقْصَا ٱلَّذِى بَٰرَكْنَا حَوْلَهُۥ لِنُرِيَهُۥ مِنْ ءَايَٰتِنَآ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 45
አቢ ዘር ሰምቶ እንደተረከው፦ “እኔም፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በምድር ላይ መጀመሪያ የተመሠረተው የትኛው መሥጂድ ነው? አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል ሐረም” አሉ። እኔም፦ “ከዚያስ ቀጥሎ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል አቅሳ” አሉ። እኔም፦ “በሁለቱ መካከል ምን ያህል የጊዜ ልዩነት አለ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አርባ ዓመት” አሉ”*። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَىُّ مَسْجِدٍ وُضِعَ فِي الأَرْضِ أَوَّلُ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الْحَرَامُ ”. قَالَ قُلْتُ ثُمَّ أَىٌّ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الأَقْصَى ”. قُلْتُ كَمْ كَانَ بَيْنَهُمَا قَالَ ” أَرْبَعُونَ سَنَةً،
“ፉሲዐ” وُضِعَ ማለት “ተመሠረተ” ማለት ነው፥ በሁለቱ መሣጂጅ መካከል ያለው የጊዜ ልዩነት 40 ዓመት ነው። እነዚህ መሣጂድ የተመሠረቱት በአደም ጊዜ ነው፥ በኢብራሂም ጊዜ ነው” የሚል ሁለት እይታ እንዳለ የመስኩ ልሂቃን ያትታሉ።
ከዚያም አምላካችን አላህ ዙሪያውን በባረክው በሁለተኛው የሩቁ መሥጂድ ለሱለይማንም ነፋስን በኀይል የምትነፍስ በትዕዛዙ ወደዚያች በእርሷ ውስጥ በረከትን ወደ አደረግንባት ሻም የምትፈስ ስትኾን ገራለት፥ ሱለይማን እዛው አቅሳ መስገጃው ላይ ሕንጻ አል-በይቱል መቅዲሥ ገነባ፦
21፥81 *”ለሱለይማንም ነፋስን በኀይል የምትነፍስ በትዕዛዙ ወደዚያች በእርሷ ውስጥ በረከትን ወደ አደረግንባት ምድር (ወደ ሻም) የምትፈስ ስትኾን ገራንለት”*፡፡ በነገሩ ሁሉም ዐዋቂዎች ነበርን፡፡ وَلِسُلَيْمَانَ الرِّيحَ عَاصِفَةً تَجْرِي بِأَمْرِهِ إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا ۚ وَكُنَّا بِكُلِّ شَيْءٍ عَالِمِينَ
34፥13 *”ከምኩራቦች፣ ከምስሎችም እንደ ገንዳ ከኾኑ ገበታዎችም፣ ከተደላደሉ ታላላቅ ድስቶችም የሚሻውን ሁሉ ይሠሩለታል”*፡፡ አልናቸውም፡፡ يَعْمَلُونَ لَهُ مَا يَشَاءُ مِن مَّحَارِيبَ وَتَمَاثِيلَ وَجِفَانٍ كَالْجَوَابِ وَقُدُورٍ رَّاسِيَاتٍ
17:1 ያ ባሪያውን *“ከተከበረው መስጊድ” ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ “ሩቁ መስጊድ”* በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጥራት ይገባው፤ ከታምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው ፤ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው። سُبْحَٰنَ ٱلَّذِىٓ أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِۦ لَيْلًۭا مِّنَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ إِلَى ٱلْمَسْجِدِ ٱلْأَقْصَا ٱلَّذِى بَٰرَكْنَا حَوْلَهُۥ لِنُرِيَهُۥ مِنْ ءَايَٰتِنَآ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 45
አቢ ዘር ሰምቶ እንደተረከው፦ “እኔም፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በምድር ላይ መጀመሪያ የተመሠረተው የትኛው መሥጂድ ነው? አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል ሐረም” አሉ። እኔም፦ “ከዚያስ ቀጥሎ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል አቅሳ” አሉ። እኔም፦ “በሁለቱ መካከል ምን ያህል የጊዜ ልዩነት አለ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አርባ ዓመት” አሉ”*። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَىُّ مَسْجِدٍ وُضِعَ فِي الأَرْضِ أَوَّلُ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الْحَرَامُ ”. قَالَ قُلْتُ ثُمَّ أَىٌّ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الأَقْصَى ”. قُلْتُ كَمْ كَانَ بَيْنَهُمَا قَالَ ” أَرْبَعُونَ سَنَةً،
“ፉሲዐ” وُضِعَ ማለት “ተመሠረተ” ማለት ነው፥ በሁለቱ መሣጂጅ መካከል ያለው የጊዜ ልዩነት 40 ዓመት ነው። እነዚህ መሣጂድ የተመሠረቱት በአደም ጊዜ ነው፥ በኢብራሂም ጊዜ ነው” የሚል ሁለት እይታ እንዳለ የመስኩ ልሂቃን ያትታሉ።
ከዚያም አምላካችን አላህ ዙሪያውን በባረክው በሁለተኛው የሩቁ መሥጂድ ለሱለይማንም ነፋስን በኀይል የምትነፍስ በትዕዛዙ ወደዚያች በእርሷ ውስጥ በረከትን ወደ አደረግንባት ሻም የምትፈስ ስትኾን ገራለት፥ ሱለይማን እዛው አቅሳ መስገጃው ላይ ሕንጻ አል-በይቱል መቅዲሥ ገነባ፦
21፥81 *”ለሱለይማንም ነፋስን በኀይል የምትነፍስ በትዕዛዙ ወደዚያች በእርሷ ውስጥ በረከትን ወደ አደረግንባት ምድር (ወደ ሻም) የምትፈስ ስትኾን ገራንለት”*፡፡ በነገሩ ሁሉም ዐዋቂዎች ነበርን፡፡ وَلِسُلَيْمَانَ الرِّيحَ عَاصِفَةً تَجْرِي بِأَمْرِهِ إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا ۚ وَكُنَّا بِكُلِّ شَيْءٍ عَالِمِينَ
34፥13 *”ከምኩራቦች፣ ከምስሎችም እንደ ገንዳ ከኾኑ ገበታዎችም፣ ከተደላደሉ ታላላቅ ድስቶችም የሚሻውን ሁሉ ይሠሩለታል”*፡፡ አልናቸውም፡፡ يَعْمَلُونَ لَهُ مَا يَشَاءُ مِن مَّحَارِيبَ وَتَمَاثِيلَ وَجِفَانٍ كَالْجَوَابِ وَقُدُورٍ رَّاسِيَاتٍ
አላህ ለሱለይማን ከጥንት በተመሠረተው መሥጂድ ላይ “መሐሪብ” እንዲሠራ ከጂኒዎች የሚሻውን ሁሉ እንዲሠሩለት ገራለት። እዚህ አንቀጽ ላይ “ምኩራብ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “መሐሪብ” مَّحَٰرِيب ሲሆን “አል-በይቱል መቅዲሥ” ٱلْبَيْت الْمَقْدِس ነው። “አል-በይቱል መቅዲሥ” ማለት “የተቀደሰ ቤት” ማለት ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1473
ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሡለይማን ኢብኑ አቢ ዳዉድ በይቱተል መቅዲሥን ገንብቶ በጨረሰ ጊዜ አላህን ሦስት ነገሮች ጠይቋል። ፦ በፍርዱ የሚያስማማበትን ፍርድ ጠየቀ፥ ያም ተሰጠው።
፦ከእርሱ በኃላ ማንም የማይኖረውን ንግሥና።
፦ ሶላት ለማድረግ እንጂ ወደዚህ መሥጂድ የሚመጣውን ልክ እናቱ ስትወልደው ከኀጢአት ነጻ እንደሆነ እንዲሆን”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” لَمَّا فَرَغَ سُلَيْمَانُ بْنُ دَاوُدَ مِنْ بِنَاءِ بَيْتِ الْمَقْدِسِ سَأَلَ اللَّهَ ثَلاَثًا حُكْمًا يُصَادِفُ حُكْمَهُ وَمُلْكًا لاَ يَنْبَغِي لأَحَدٍ مِنْ بَعْدِهِ وَأَلاَّ يَأْتِيَ هَذَا الْمَسْجِدَ أَحَدٌ لاَ يُرِيدُ إِلاَّ الصَّلاَةَ فِيهِ إِلاَّ خَرَجَ مِنْ ذُنُوبِهِ كَيَوْمَ وَلَدَتْهُ أُمُّهُ
“ቢናእ” بِنَاء የሚለው ቃል “በና” بَنَىٰ ማለትም “ገነባ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግንባታ” ወይም “ሕንጻ” ማለት ነው። ሡለይማን የገነባው ጥንት በተመሠረተው መሥጂድ ላይ ነው፥ እርሱ ገንቢ እንጂ መሥራች አለመሆኑ እሙልና ቅቡል ነው።
ከዚያ የእስራኤል ልጆች ሁለት ጊዜ አጠፉ፥ ከሁለቱ የመጀመሪያይቱ ቀጠሮ በመጣም ጊዜ ለአላህ የኾኑን ባሮች የብርቱ ኃይል ባለቤቶች የኾኑትን ናቡነደፆርን እና ሰራዊቱን በ 606 ቅድመ-ልደት”BC” ይህንን መሐሪብ ማለኪያ አጥፍተውታል፥ ይህ ተፈጻሚ ቀጠሮም ነበር፡፡ የኋለኛይቱም ጊዜ ቀጠሮ በመጣ ጊዜ መሥጂዱን በመጀመሪያ ጊዜ እንደገቡት ሊገቡ፣ ያሸነፉትንም ሁሉ ፈጽመው ማጥፋትን እንዲያጠፉ በ 70 ድህረ-ልደት”AD” የሮም ጦር የሆነው ጀነራል ቲቶ እና ሰራዊቱ ከበው አጥፍተዋል፦
17፥7 መልካም ብትሠሩ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ሠራችሁ፡፡ መጥፎንም ብትሠሩ በእነርሱ በነፍሶቻችሁ ላይ ነው” አልን፡፡ *”የኋለኛይቱም ጊዜ ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ፊቶቻችሁን ሊያስከፉ፣ መስጊዱንም በመጀመሪያ ጊዜ እንደገቡት ሊገቡ፣ ያሸነፉትንም ሁሉ ፈጽመው ማጥፋትን እንዲያጠፉ እንልካቸዋልን”*፡፡ إِنْ أَحْسَنتُمْ أَحْسَنتُمْ لِأَنفُسِكُمْ ۖ وَإِنْ أَسَأْتُمْ فَلَهَا ۚ فَإِذَا جَآءَ وَعْدُ ٱلْـَٔاخِرَةِ لِيَسُۥٓـُٔوا۟ وُجُوهَكُمْ وَلِيَدْخُلُوا۟ ٱلْمَسْجِدَ كَمَا دَخَلُوهُ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ وَلِيُتَبِّرُوا۟ مَا عَلَوْا۟ تَتْبِيرًا
የመስኩ ምሁራም፦ “ፈኢዛ ጃአ” فَإِذَا جَآءَ ማለትም “በመጣ ጊዜ” የሚለው የጊዜ ተውሳ-ግስ ሙስተቅበል ሆኖ የወደፊቱ ያመለክታል” ይላሉ። እውነት ነው፥ “የኋለኛይቱ ቀጠሮ” የሚለው ኃይለ-ቃል በሌላ አንቀጽ የእስራኤል ልጆች ተበትነው ከነበሩበት አገራት አላህ እንደሚያመጣቸው ተናግሯል፦
17፥104 ከእርሱም በኋላ ለእሰራኤል ልጆች፦ *«ምድሪቱን ተቀመጡባት *”የኋለኛይቱም ቀጠሮ”* በመጣ ጊዜ እናንተን የተከማቻችሁ ስትኾኑ እናመጣችኋለን»* አልናቸው”። وَقُلْنَا مِنۢ بَعْدِهِۦ لِبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱسْكُنُوا۟ ٱلْأَرْضَ فَإِذَا جَآءَ وَعْدُ ٱلْـَٔاخِرَةِ جِئْنَا بِكُمْ لَفِيفًۭا
ከተመለሱ በኃላ እስከ ትንሣኤ ቀን ክፉ ቅጣትን የሚያቀምሳቸውን አላህ በእነርሱ ላይ በእርግጥ ይልካል፦
7፥167 *ጌታህም እስከ ትንሣኤ ቀን ክፉ ቅጣትን የሚያቀምሳቸውን በእነርሱ ላይ በእርግጥ የሚልክ መኾኑን ባስታወቀ ጊዜ አስታውሳቸው፡፡ ጌታህ በእርግጥ ቅጣተ ፈጣን ነው”*፡፡ እርሱም በእርግጥ እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكَ لَيَبْعَثَنَّ عَلَيْهِمْ إِلَىٰ يَوْمِ ٱلْقِيَٰمَةِ مَن يَسُومُهُمْ سُوٓءَ ٱلْعَذَابِ ۗ إِنَّ رَبَّكَ لَسَرِيعُ ٱلْعِقَابِ ۖ وَإِنَّهُۥ لَغَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
ኢንሻላህ ያንን ቀን አላህ ያምጣው! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1473
ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሡለይማን ኢብኑ አቢ ዳዉድ በይቱተል መቅዲሥን ገንብቶ በጨረሰ ጊዜ አላህን ሦስት ነገሮች ጠይቋል። ፦ በፍርዱ የሚያስማማበትን ፍርድ ጠየቀ፥ ያም ተሰጠው።
፦ከእርሱ በኃላ ማንም የማይኖረውን ንግሥና።
፦ ሶላት ለማድረግ እንጂ ወደዚህ መሥጂድ የሚመጣውን ልክ እናቱ ስትወልደው ከኀጢአት ነጻ እንደሆነ እንዲሆን”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” لَمَّا فَرَغَ سُلَيْمَانُ بْنُ دَاوُدَ مِنْ بِنَاءِ بَيْتِ الْمَقْدِسِ سَأَلَ اللَّهَ ثَلاَثًا حُكْمًا يُصَادِفُ حُكْمَهُ وَمُلْكًا لاَ يَنْبَغِي لأَحَدٍ مِنْ بَعْدِهِ وَأَلاَّ يَأْتِيَ هَذَا الْمَسْجِدَ أَحَدٌ لاَ يُرِيدُ إِلاَّ الصَّلاَةَ فِيهِ إِلاَّ خَرَجَ مِنْ ذُنُوبِهِ كَيَوْمَ وَلَدَتْهُ أُمُّهُ
“ቢናእ” بِنَاء የሚለው ቃል “በና” بَنَىٰ ማለትም “ገነባ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግንባታ” ወይም “ሕንጻ” ማለት ነው። ሡለይማን የገነባው ጥንት በተመሠረተው መሥጂድ ላይ ነው፥ እርሱ ገንቢ እንጂ መሥራች አለመሆኑ እሙልና ቅቡል ነው።
ከዚያ የእስራኤል ልጆች ሁለት ጊዜ አጠፉ፥ ከሁለቱ የመጀመሪያይቱ ቀጠሮ በመጣም ጊዜ ለአላህ የኾኑን ባሮች የብርቱ ኃይል ባለቤቶች የኾኑትን ናቡነደፆርን እና ሰራዊቱን በ 606 ቅድመ-ልደት”BC” ይህንን መሐሪብ ማለኪያ አጥፍተውታል፥ ይህ ተፈጻሚ ቀጠሮም ነበር፡፡ የኋለኛይቱም ጊዜ ቀጠሮ በመጣ ጊዜ መሥጂዱን በመጀመሪያ ጊዜ እንደገቡት ሊገቡ፣ ያሸነፉትንም ሁሉ ፈጽመው ማጥፋትን እንዲያጠፉ በ 70 ድህረ-ልደት”AD” የሮም ጦር የሆነው ጀነራል ቲቶ እና ሰራዊቱ ከበው አጥፍተዋል፦
17፥7 መልካም ብትሠሩ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ሠራችሁ፡፡ መጥፎንም ብትሠሩ በእነርሱ በነፍሶቻችሁ ላይ ነው” አልን፡፡ *”የኋለኛይቱም ጊዜ ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ፊቶቻችሁን ሊያስከፉ፣ መስጊዱንም በመጀመሪያ ጊዜ እንደገቡት ሊገቡ፣ ያሸነፉትንም ሁሉ ፈጽመው ማጥፋትን እንዲያጠፉ እንልካቸዋልን”*፡፡ إِنْ أَحْسَنتُمْ أَحْسَنتُمْ لِأَنفُسِكُمْ ۖ وَإِنْ أَسَأْتُمْ فَلَهَا ۚ فَإِذَا جَآءَ وَعْدُ ٱلْـَٔاخِرَةِ لِيَسُۥٓـُٔوا۟ وُجُوهَكُمْ وَلِيَدْخُلُوا۟ ٱلْمَسْجِدَ كَمَا دَخَلُوهُ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ وَلِيُتَبِّرُوا۟ مَا عَلَوْا۟ تَتْبِيرًا
የመስኩ ምሁራም፦ “ፈኢዛ ጃአ” فَإِذَا جَآءَ ማለትም “በመጣ ጊዜ” የሚለው የጊዜ ተውሳ-ግስ ሙስተቅበል ሆኖ የወደፊቱ ያመለክታል” ይላሉ። እውነት ነው፥ “የኋለኛይቱ ቀጠሮ” የሚለው ኃይለ-ቃል በሌላ አንቀጽ የእስራኤል ልጆች ተበትነው ከነበሩበት አገራት አላህ እንደሚያመጣቸው ተናግሯል፦
17፥104 ከእርሱም በኋላ ለእሰራኤል ልጆች፦ *«ምድሪቱን ተቀመጡባት *”የኋለኛይቱም ቀጠሮ”* በመጣ ጊዜ እናንተን የተከማቻችሁ ስትኾኑ እናመጣችኋለን»* አልናቸው”። وَقُلْنَا مِنۢ بَعْدِهِۦ لِبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱسْكُنُوا۟ ٱلْأَرْضَ فَإِذَا جَآءَ وَعْدُ ٱلْـَٔاخِرَةِ جِئْنَا بِكُمْ لَفِيفًۭا
ከተመለሱ በኃላ እስከ ትንሣኤ ቀን ክፉ ቅጣትን የሚያቀምሳቸውን አላህ በእነርሱ ላይ በእርግጥ ይልካል፦
7፥167 *ጌታህም እስከ ትንሣኤ ቀን ክፉ ቅጣትን የሚያቀምሳቸውን በእነርሱ ላይ በእርግጥ የሚልክ መኾኑን ባስታወቀ ጊዜ አስታውሳቸው፡፡ ጌታህ በእርግጥ ቅጣተ ፈጣን ነው”*፡፡ እርሱም በእርግጥ እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكَ لَيَبْعَثَنَّ عَلَيْهِمْ إِلَىٰ يَوْمِ ٱلْقِيَٰمَةِ مَن يَسُومُهُمْ سُوٓءَ ٱلْعَذَابِ ۗ إِنَّ رَبَّكَ لَسَرِيعُ ٱلْعِقَابِ ۖ وَإِنَّهُۥ لَغَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
ኢንሻላህ ያንን ቀን አላህ ያምጣው! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሙሰዲቃን እና ሙሃይሚን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥48 *”ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” እና በእርሱ ላይ “ተጠባባቂ” ሲሆን በእውነት አወረድን”*። وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
አምላካችን አላህ በነቢያችን"ﷺ" ላይ ቁርኣንን በእውነት አወረደ፥ ከቁርኣን በፊት ተውራትንና ኢንጂልን ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፦
3፥3 *”ከእርሱ በፊት ያሉትን የሚያረጋግጥ ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል”*፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ
3፥4 *”ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው”*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ
“የደይ” يَدَيْ ማለት “ፊት” ማለት ሲሆን “ኃላ” ለሚል ተቃራኒ ሆኖ የመጣ ነው፥ “ቀብል” قَبْل ማለት "ፊት" ማለት ሲሆን የየደይ ተመሳሳይ ትርጉም ነው። "የደይ-ሂ" يَدَيْهِ ማለት እና "ቀብሉ" قَبْلُ ማለት "ከበፊቱ" ማለት ነው፥ "ሂ" هِ ወይም "ሁ" هُ የሚለው ተሳቢ ተውላጠ-ስም ቁርኣንን ያሳያል። ከቁርኣን በፊት የወረዱትን ተውራትና ኢንጅልን ሊያረጋግጥ ቁርኣን ወርዷል። “ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አምላካችን አላህ፦ “እመኑ” ያለን ከቁርኣን በፊት ባወረደው ወሕይ ነው፦
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው፤ በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፤ በዚያም *”ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ”*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ ءَامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِى نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ مِن قَبْلُ
“ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። እንግዲህ አምላካችን አላህ ተውራትና ኢንጅል የሚላቸው ወደ ሙሳ እና ወደ ዒሣ የወረዱትን ወሕይ ብቻና ብቻ ነው። አምላካችን አላህ ከራሱ የሚያወርደው ወሕይ እውነት ይለዋል፦
34፥48 ፦ጌታዬ *“እውነትን ያወርዳል”*፤ ሩቅ የኾኑትን ሚስጢሮች ሁሉ ዐዋቂ ነው *በላቸው*። قُلْ إِنَّ رَبِّى يَقْذِفُ بِٱلْحَقِّ عَلَّٰمُ ٱلْغُيُوبِ
ይህ ከአላህ የወረደውን እውነት የመጽሐፉ ሰዎች ከውሸት ማለት ከሰው ንግግር ጋር ቀላቅለውታል፦
3፥71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *“እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ*? እዉነቱንም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ይህ የሰው ንግግር “ውሸት” ለምን ተባለ? ምክንያቱም የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው የቀጠፉት ጭማሬ ስለሆነ ነው፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
እዚው ዐውድ ላይ ስንመለከት ከመጽሐፉ ሰዎች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው በርዘውታል፦
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
“የሚለውጡት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሐረፉነሁ” يُحَرِّفُونَهُ ሲሆን “የሚበርዙት” ማለት ነው፤ “ዩሐረፉ” يُحَرِّفُ የሚለው አላፊ ግስ “ሐረፈ” حَرَفَ ማለትም “በረዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ የሚበርዙት ፊደሉ “ሐርፍ” حَرْف ሲባል፥ በራዡ “ሙተሐሪፍ” مُتَحَرِّف ሲልባ፥ የመበረዙ ድርጊቱ ደግሞ “ተሕሪፍ” تَحريف ይባላል፤ ይህ ሙግት የሥነ-ቋንቋ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
በተጨማሪም ከቀደምት የነቢያችን”ﷺ” ቅርብ ባልደረባ ኢብኑ ዓባሥ”ረ.ዐ” የሱረቱል በቀራ 2፥79 አንቀጽን በሰሒሕ ሐዲስ ሲፈሥረው እንዲህ ይላል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 46:
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ” ሲናገር፦ *ሙስሊሞች ሆይ ለምን የመጽሐፉ ሰዎችን ትጠይቃላችሁ? በተመሳሳይ መጽሐፋችሁ ከአላህ ዘንድ ለነቢዩ”ﷺ” የተወረደው ወቅታቂ መረጃ እና የምትቀሩት እያለ? መጽሐፋ አልተበረዘምን? አላህ ለእናንተ የመጽሐፉ ሰዎች በእጆቻቸው በርዘው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» እንደሚሉ አውርዷል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ يَا مَعْشَرَ الْمُسْلِمِينَ، كَيْفَ تَسْأَلُونَ أَهْلَ الْكِتَابِ، وَكِتَابُكُمُ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَى نَبِيِّهِ صلى الله عليه وسلم أَحْدَثُ الأَخْبَارِ بِاللَّهِ، تَقْرَءُونَهُ لَمْ يُشَبْ، وَقَدْ حَدَّثَكُمُ اللَّهُ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ بَدَّلُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ وَغَيَّرُوا بِأَيْدِيهِمُ الْكِتَابَ، فَقَالُوا هُوَ مِنْ عِنْدِ اللَّهِ، لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلاً أَفَلاَ يَنْهَاكُمْ مَا جَاءَكُمْ مِنَ الْعِلْمِ عَنْ مُسَاءَلَتِهِمْ، وَلاَ وَاللَّهِ مَا رَأَيْنَا مِنْهُمْ رَجُلاً قَطُّ يَسْأَلُكُمْ عَنِ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَيْكُمْ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥48 *”ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” እና በእርሱ ላይ “ተጠባባቂ” ሲሆን በእውነት አወረድን”*። وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
አምላካችን አላህ በነቢያችን"ﷺ" ላይ ቁርኣንን በእውነት አወረደ፥ ከቁርኣን በፊት ተውራትንና ኢንጂልን ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፦
3፥3 *”ከእርሱ በፊት ያሉትን የሚያረጋግጥ ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል”*፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ
3፥4 *”ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው”*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ
“የደይ” يَدَيْ ማለት “ፊት” ማለት ሲሆን “ኃላ” ለሚል ተቃራኒ ሆኖ የመጣ ነው፥ “ቀብል” قَبْل ማለት "ፊት" ማለት ሲሆን የየደይ ተመሳሳይ ትርጉም ነው። "የደይ-ሂ" يَدَيْهِ ማለት እና "ቀብሉ" قَبْلُ ማለት "ከበፊቱ" ማለት ነው፥ "ሂ" هِ ወይም "ሁ" هُ የሚለው ተሳቢ ተውላጠ-ስም ቁርኣንን ያሳያል። ከቁርኣን በፊት የወረዱትን ተውራትና ኢንጅልን ሊያረጋግጥ ቁርኣን ወርዷል። “ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አምላካችን አላህ፦ “እመኑ” ያለን ከቁርኣን በፊት ባወረደው ወሕይ ነው፦
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው፤ በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፤ በዚያም *”ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ”*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ ءَامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِى نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ مِن قَبْلُ
“ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። እንግዲህ አምላካችን አላህ ተውራትና ኢንጅል የሚላቸው ወደ ሙሳ እና ወደ ዒሣ የወረዱትን ወሕይ ብቻና ብቻ ነው። አምላካችን አላህ ከራሱ የሚያወርደው ወሕይ እውነት ይለዋል፦
34፥48 ፦ጌታዬ *“እውነትን ያወርዳል”*፤ ሩቅ የኾኑትን ሚስጢሮች ሁሉ ዐዋቂ ነው *በላቸው*። قُلْ إِنَّ رَبِّى يَقْذِفُ بِٱلْحَقِّ عَلَّٰمُ ٱلْغُيُوبِ
ይህ ከአላህ የወረደውን እውነት የመጽሐፉ ሰዎች ከውሸት ማለት ከሰው ንግግር ጋር ቀላቅለውታል፦
3፥71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *“እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ*? እዉነቱንም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ይህ የሰው ንግግር “ውሸት” ለምን ተባለ? ምክንያቱም የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው የቀጠፉት ጭማሬ ስለሆነ ነው፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
እዚው ዐውድ ላይ ስንመለከት ከመጽሐፉ ሰዎች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው በርዘውታል፦
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
“የሚለውጡት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሐረፉነሁ” يُحَرِّفُونَهُ ሲሆን “የሚበርዙት” ማለት ነው፤ “ዩሐረፉ” يُحَرِّفُ የሚለው አላፊ ግስ “ሐረፈ” حَرَفَ ማለትም “በረዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ የሚበርዙት ፊደሉ “ሐርፍ” حَرْف ሲባል፥ በራዡ “ሙተሐሪፍ” مُتَحَرِّف ሲልባ፥ የመበረዙ ድርጊቱ ደግሞ “ተሕሪፍ” تَحريف ይባላል፤ ይህ ሙግት የሥነ-ቋንቋ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
በተጨማሪም ከቀደምት የነቢያችን”ﷺ” ቅርብ ባልደረባ ኢብኑ ዓባሥ”ረ.ዐ” የሱረቱል በቀራ 2፥79 አንቀጽን በሰሒሕ ሐዲስ ሲፈሥረው እንዲህ ይላል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 46:
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ” ሲናገር፦ *ሙስሊሞች ሆይ ለምን የመጽሐፉ ሰዎችን ትጠይቃላችሁ? በተመሳሳይ መጽሐፋችሁ ከአላህ ዘንድ ለነቢዩ”ﷺ” የተወረደው ወቅታቂ መረጃ እና የምትቀሩት እያለ? መጽሐፋ አልተበረዘምን? አላህ ለእናንተ የመጽሐፉ ሰዎች በእጆቻቸው በርዘው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» እንደሚሉ አውርዷል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ يَا مَعْشَرَ الْمُسْلِمِينَ، كَيْفَ تَسْأَلُونَ أَهْلَ الْكِتَابِ، وَكِتَابُكُمُ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَى نَبِيِّهِ صلى الله عليه وسلم أَحْدَثُ الأَخْبَارِ بِاللَّهِ، تَقْرَءُونَهُ لَمْ يُشَبْ، وَقَدْ حَدَّثَكُمُ اللَّهُ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ بَدَّلُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ وَغَيَّرُوا بِأَيْدِيهِمُ الْكِتَابَ، فَقَالُوا هُوَ مِنْ عِنْدِ اللَّهِ، لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلاً أَفَلاَ يَنْهَاكُمْ مَا جَاءَكُمْ مِنَ الْعِلْمِ عَنْ مُسَاءَلَتِهِمْ، وَلاَ وَاللَّهِ مَا رَأَيْنَا مِنْهُمْ رَجُلاً قَطُّ يَسْأَلُكُمْ عَنِ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَيْكُمْ
ተውራትንና ኢንጂልን ከቁርኣን በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ ቢያወርዳቸውም ቁርኣን ግን ከእርሱ በፊት ያሉትን ተውራትንና ኢንጂልን የሚያረጋግጥ እና የተቀላቀለው እውነት ከውሸት የሚለይ ነው፥ የመጽሐፉ ሰዎች እዉነቱን በዉሸት በመቀላቀል ሲበረዙት አምላካችን አላህ ቁርኣንን ፉርቃን በማድረግ አውርዷል። “ፉርቃን” فُرْقَان ማለት “እውነትን ከውሸት የሚለይ” ማለት ነው፦
25፥1 ያ *ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
3፥4 ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ *"ፉርቃንንም አወረደ"*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَأَنزَلَ الْفُرْقَان
5፥48 *”ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” እና በእርሱ ላይ “ተጠባባቂ” ሲሆን በእውነት አወረድን”*። وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
“ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለት “አረጋጋጭ” ማለት ሲሆን ቁርኣን ከወረደበት ምክንያት አንዱ ከአላህ የወረደውን እውነት ለማረጋገጥ ነው፥ ከአላህ የወረደውን እውነት ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” ይባላል። “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለት ደግሞ “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” ማለት ነው፥ በተወረደው ላይ ቀጥፈው የጨመሩትን ውሸት ስለሚያርም “ሙሃይሚን” ይባላል።
የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያለው የተበረዘ መፅሐፍ ነው ማለት ወተት ከቡና ጋር ሲቀላቀል ኦርጂናሉ ወተት ተበርዟል ማለት ነው። ነገር ግን የወተት ቅሪት በማኪያቶ ላይ አለ። በተመሳሳይ የአላህ ንግግር የወረደበት ቋንቋ ሥረ-መሠረቱና የቃሉ አንጓ ባይኖርም መልእክቱ እና ሃሳቡ በቅሪት ደረጃ አለ። የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያሉት መጽሐፍት ሙሉ ለሙሉ እውነትን ነው ብለን እንደማንቀበል ሁሉ ሙሉ ለሙሉ ሐሰት ነው ብለን አናስተባብልም። ዋናው ከአላህ የወረደውን እውነት ሰዎች ከጨመሩበት ሐሰት የምንለይበት ፉርቃን ቁርኣን ነው። ቁርኣን ያረጋገጠውን እሳቤ በማረጋገጥ ያረመውን ደግሞ በመተው እንመዝናለን። ለምሳሌ ቁርኣን ከበፊቱ የወረደውን በመግለጽ እና በመዘርዘር አረጋግጧል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን *”ከእርሱ በፊት ያለውን”* የሚያረጋግጥ እና *”በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር”* በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ وَمَا كَانَ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن تَصْدِيقَ ٱلَّذِى بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ከገለጻቸውና ከዘረዘራቸው መካለል በዐቂዳህ ነጥብ፦ አላህ “እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” በማለት ወደ ነቢያቱ ማውረዱ ነው፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ *”እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም”* ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
በፊቅህ ነጥብ ደግሞ አላህ ስለ “ጾምን፣ መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን” ማውረዱን ነው፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *”ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና”*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
25፥1 ያ *ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
3፥4 ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ *"ፉርቃንንም አወረደ"*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَأَنزَلَ الْفُرْقَان
5፥48 *”ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” እና በእርሱ ላይ “ተጠባባቂ” ሲሆን በእውነት አወረድን”*። وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
“ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለት “አረጋጋጭ” ማለት ሲሆን ቁርኣን ከወረደበት ምክንያት አንዱ ከአላህ የወረደውን እውነት ለማረጋገጥ ነው፥ ከአላህ የወረደውን እውነት ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” ይባላል። “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለት ደግሞ “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” ማለት ነው፥ በተወረደው ላይ ቀጥፈው የጨመሩትን ውሸት ስለሚያርም “ሙሃይሚን” ይባላል።
የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያለው የተበረዘ መፅሐፍ ነው ማለት ወተት ከቡና ጋር ሲቀላቀል ኦርጂናሉ ወተት ተበርዟል ማለት ነው። ነገር ግን የወተት ቅሪት በማኪያቶ ላይ አለ። በተመሳሳይ የአላህ ንግግር የወረደበት ቋንቋ ሥረ-መሠረቱና የቃሉ አንጓ ባይኖርም መልእክቱ እና ሃሳቡ በቅሪት ደረጃ አለ። የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያሉት መጽሐፍት ሙሉ ለሙሉ እውነትን ነው ብለን እንደማንቀበል ሁሉ ሙሉ ለሙሉ ሐሰት ነው ብለን አናስተባብልም። ዋናው ከአላህ የወረደውን እውነት ሰዎች ከጨመሩበት ሐሰት የምንለይበት ፉርቃን ቁርኣን ነው። ቁርኣን ያረጋገጠውን እሳቤ በማረጋገጥ ያረመውን ደግሞ በመተው እንመዝናለን። ለምሳሌ ቁርኣን ከበፊቱ የወረደውን በመግለጽ እና በመዘርዘር አረጋግጧል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን *”ከእርሱ በፊት ያለውን”* የሚያረጋግጥ እና *”በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር”* በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ وَمَا كَانَ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن تَصْدِيقَ ٱلَّذِى بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ከገለጻቸውና ከዘረዘራቸው መካለል በዐቂዳህ ነጥብ፦ አላህ “እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” በማለት ወደ ነቢያቱ ማውረዱ ነው፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ *”እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም”* ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
በፊቅህ ነጥብ ደግሞ አላህ ስለ “ጾምን፣ መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን” ማውረዱን ነው፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *”ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና”*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡጁዱ አት-ቲላዋህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
"ቲላዋህ" تِلَاوَة ማለት "ንባብ" ማለት ሲሆን በመድረሻ ቅጥያ ላይ “ታ” ة የሚባለው “ታእ-መርቡጧህ” تاء مربوطة ነው፥ “ታ” ت “ታእ-መፍቱሓህ” تاء مفتوحة ሲሆን ደግሞ "ቲላወት" تِلَاوَت ይሆናል። ይህም ቃል አንድ ጊዜ ቁርኣን ላይ አለ፦
2፥121 *"እነዚያ መጽሐፉን የሰጠናቸው ተገቢ "ንባቡን" ያነቡታል፡፡ እነዚያ በእርሱ ያምናሉ፤ በእርሱም የሚክዱ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ يَتْلُونَهُ حَقَّ تِلَاوَتِهِ أُولَـٰئِكَ يُؤْمِنُونَ بِهِ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُونَ
ቲላዋህ የሚያነቡ "ታሊያት" تَّٰلِيَٰت ይባላሉ። “ሡጁድ” سُّجُود ማለት "ስግደት" ማለት ነው። "ሡጁዱ አት-ቲላዋህ" سُّجُود الْتِلَاوَة ማለት "የስግደት ንባብ" ማለት ነው። ይህም ቁርኣን ሲቀራ የሡጁድ አንቀጽ ስናገኝ የምንሰግደው የስግደት አይነት ነው። በቁርኣን ውስጥ 15 ቦታ ላይ የሱጁድ አናቅጽ አሉ፦
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ *"ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ عِندَ رَبِّكَ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيُسَبِّحُونَهُ وَلَهُ يَسْجُدُونَ ۩
13፥15 በሰማያትና በምድርም ያሉት ሁሉ በውድም ሆነ በግድ *"ለአላህ ይሰግዳሉ፥ ጥላዎቻቸውም በጧቶችና በሠርኮች ይሰግዳሉ"*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَظِلَالُهُم بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ ۩
16፥49 *ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ መላእክትም ይሰግዳሉ*፡፡ እነርሱም አይኮሩም፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
17፥107 «በእርሱ እመኑ ወይም አትመኑ» በላቸው፤ እነዚያ ከእርሱ በፊት ዕውቀትን የተሰጡት *"በእነርሱ ላይ በተነበበ ጊዜ ሰጋጆች ኾነው በሸንጎበቶቻቸው ላይ ይወድቃሉ"*። قُلْ آمِنُوا بِهِ أَوْ لَا تُؤْمِنُوا ۚ إِنَّ الَّذِينَ أُوتُوا الْعِلْمَ مِن قَبْلِهِ إِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ يَخِرُّونَ لِلْأَذْقَانِ سُجَّدًا
19፥58 *"የአልረሕማን አንቀጾች በነሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ ሰጋጆችና አልቃሾች ኾነው ይወድቃሉ"*፡፡ إِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُ الرَّحْمَـٰنِ خَرُّوا سُجَّدًا وَبُكِيًّا ۩
22፥18 *አላህ በሰማያት ያለው ሁሉ፣ በምድርም ያለው ሁሉ፣ ፀሐይና ጨረቃም፣ ከዋክብትም፣ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም ከሰዎች ብዙዎችም ለእርሱ የሚሰግዱለት መሆኑን አታውቁምን?* أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يَسْجُدُ لَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ وَالنُّجُومُ وَالْجِبَالُ وَالشَّجَرُ وَالدَّوَابُّ وَكَثِيرٌ مِّنَ النَّاس
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! *"በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
25፥60 *ለእነርሱም ለአልረሕማን ስገዱ በተባሉ ጊዜ አልረሕማን ማነው ለምታዘን እና ለማናውቀው እንሰግዳለን ይላሉ*፡፡ ይህ መራቅንም ጨመራቸው፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ اسْجُدُوا لِلرَّحْمَـٰنِ قَالُوا وَمَا الرَّحْمَـٰنُ أَنَسْجُدُ لِمَا تَأْمُرُنَا وَزَادَهُمْ نُفُورًا ۩
27፥25 ለዚያ በሰማያትና በምድር የተደበቀውን ለሚያወጣው፣ *የምትሸሽጉትንና የምትገልጹትንም ሁሉ ለሚያውቀው አላህ እንዳይሰግዱ ሰይጣን አግዷቸዋል*፡፡ أَلَّا يَسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي يُخْرِجُ الْخَبْءَ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَيَعْلَمُ مَا تُخْفُونَ وَمَا تُعْلِنُونَ
32፥15 *በአንቀጾቻችን የሚያምኑት እነዚያ በእርሷ በተገሰጹ ጊዜ ሰጋጆች ሆነው የሚወድቁት* እና እነርሱም የማይኮሩ ሆነው በጌታቸው ምስጋና ተጎናጽፈው የሚያወድሱት ብቻ ናቸው፡፡ إِنَّمَا يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا الَّذِينَ إِذَا ذُكِّرُوا بِهَا خَرُّوا سُجَّدًا وَسَبَّحُوا بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ ۩
38፥24 ዳውድም የፈተንነው መኾኑን ዐወቀ፡፡ *ጌታውንም ምሕረትን ለመነ፡፡ ሰጋጅ ኾኖ ወደቀም*፡፡ በመጸጸት ተመለሰም፡፡ وَظَنَّ دَاوُودُ أَنَّمَا فَتَنَّاهُ فَاسْتَغْفَرَ رَبَّهُ وَخَرَّ رَاكِعًا وَأَنَابَ ۩
41፥37 *"ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ ስገዱ፡፡ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
53፥62 *"ለአላህም ስገዱ አምልኩትም"*፡፡ فَاسْجُدُوا لِلَّهِ وَاعْبُدُوا ۩
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምንአላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
86፥19 ይከልከል አትታዘዘው፡፡ *ስገድም፥ ተቃረብም*፡፡ كَلَّا لَا تُطِعْهُ وَاسْجُدْ وَاقْتَرِب ۩
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
"ቲላዋህ" تِلَاوَة ማለት "ንባብ" ማለት ሲሆን በመድረሻ ቅጥያ ላይ “ታ” ة የሚባለው “ታእ-መርቡጧህ” تاء مربوطة ነው፥ “ታ” ت “ታእ-መፍቱሓህ” تاء مفتوحة ሲሆን ደግሞ "ቲላወት" تِلَاوَت ይሆናል። ይህም ቃል አንድ ጊዜ ቁርኣን ላይ አለ፦
2፥121 *"እነዚያ መጽሐፉን የሰጠናቸው ተገቢ "ንባቡን" ያነቡታል፡፡ እነዚያ በእርሱ ያምናሉ፤ በእርሱም የሚክዱ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ يَتْلُونَهُ حَقَّ تِلَاوَتِهِ أُولَـٰئِكَ يُؤْمِنُونَ بِهِ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُونَ
ቲላዋህ የሚያነቡ "ታሊያት" تَّٰلِيَٰت ይባላሉ። “ሡጁድ” سُّجُود ማለት "ስግደት" ማለት ነው። "ሡጁዱ አት-ቲላዋህ" سُّجُود الْتِلَاوَة ማለት "የስግደት ንባብ" ማለት ነው። ይህም ቁርኣን ሲቀራ የሡጁድ አንቀጽ ስናገኝ የምንሰግደው የስግደት አይነት ነው። በቁርኣን ውስጥ 15 ቦታ ላይ የሱጁድ አናቅጽ አሉ፦
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ *"ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ عِندَ رَبِّكَ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيُسَبِّحُونَهُ وَلَهُ يَسْجُدُونَ ۩
13፥15 በሰማያትና በምድርም ያሉት ሁሉ በውድም ሆነ በግድ *"ለአላህ ይሰግዳሉ፥ ጥላዎቻቸውም በጧቶችና በሠርኮች ይሰግዳሉ"*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَظِلَالُهُم بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ ۩
16፥49 *ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ መላእክትም ይሰግዳሉ*፡፡ እነርሱም አይኮሩም፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
17፥107 «በእርሱ እመኑ ወይም አትመኑ» በላቸው፤ እነዚያ ከእርሱ በፊት ዕውቀትን የተሰጡት *"በእነርሱ ላይ በተነበበ ጊዜ ሰጋጆች ኾነው በሸንጎበቶቻቸው ላይ ይወድቃሉ"*። قُلْ آمِنُوا بِهِ أَوْ لَا تُؤْمِنُوا ۚ إِنَّ الَّذِينَ أُوتُوا الْعِلْمَ مِن قَبْلِهِ إِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ يَخِرُّونَ لِلْأَذْقَانِ سُجَّدًا
19፥58 *"የአልረሕማን አንቀጾች በነሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ ሰጋጆችና አልቃሾች ኾነው ይወድቃሉ"*፡፡ إِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُ الرَّحْمَـٰنِ خَرُّوا سُجَّدًا وَبُكِيًّا ۩
22፥18 *አላህ በሰማያት ያለው ሁሉ፣ በምድርም ያለው ሁሉ፣ ፀሐይና ጨረቃም፣ ከዋክብትም፣ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም ከሰዎች ብዙዎችም ለእርሱ የሚሰግዱለት መሆኑን አታውቁምን?* أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يَسْجُدُ لَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ وَالنُّجُومُ وَالْجِبَالُ وَالشَّجَرُ وَالدَّوَابُّ وَكَثِيرٌ مِّنَ النَّاس
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! *"በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
25፥60 *ለእነርሱም ለአልረሕማን ስገዱ በተባሉ ጊዜ አልረሕማን ማነው ለምታዘን እና ለማናውቀው እንሰግዳለን ይላሉ*፡፡ ይህ መራቅንም ጨመራቸው፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ اسْجُدُوا لِلرَّحْمَـٰنِ قَالُوا وَمَا الرَّحْمَـٰنُ أَنَسْجُدُ لِمَا تَأْمُرُنَا وَزَادَهُمْ نُفُورًا ۩
27፥25 ለዚያ በሰማያትና በምድር የተደበቀውን ለሚያወጣው፣ *የምትሸሽጉትንና የምትገልጹትንም ሁሉ ለሚያውቀው አላህ እንዳይሰግዱ ሰይጣን አግዷቸዋል*፡፡ أَلَّا يَسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي يُخْرِجُ الْخَبْءَ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَيَعْلَمُ مَا تُخْفُونَ وَمَا تُعْلِنُونَ
32፥15 *በአንቀጾቻችን የሚያምኑት እነዚያ በእርሷ በተገሰጹ ጊዜ ሰጋጆች ሆነው የሚወድቁት* እና እነርሱም የማይኮሩ ሆነው በጌታቸው ምስጋና ተጎናጽፈው የሚያወድሱት ብቻ ናቸው፡፡ إِنَّمَا يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا الَّذِينَ إِذَا ذُكِّرُوا بِهَا خَرُّوا سُجَّدًا وَسَبَّحُوا بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ ۩
38፥24 ዳውድም የፈተንነው መኾኑን ዐወቀ፡፡ *ጌታውንም ምሕረትን ለመነ፡፡ ሰጋጅ ኾኖ ወደቀም*፡፡ በመጸጸት ተመለሰም፡፡ وَظَنَّ دَاوُودُ أَنَّمَا فَتَنَّاهُ فَاسْتَغْفَرَ رَبَّهُ وَخَرَّ رَاكِعًا وَأَنَابَ ۩
41፥37 *"ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ ስገዱ፡፡ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
53፥62 *"ለአላህም ስገዱ አምልኩትም"*፡፡ فَاسْجُدُوا لِلَّهِ وَاعْبُدُوا ۩
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምንአላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
86፥19 ይከልከል አትታዘዘው፡፡ *ስገድም፥ ተቃረብም*፡፡ كَلَّا لَا تُطِعْهُ وَاسْجُدْ وَاقْتَرِب ۩
እነዚህ አስራ አምስቱ ይህንን ይመስላሉ። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ሙስተሐብ እንጂ ፈርድ አይደለም። ግን የጠበቀ ሙስተሐብ ነው፥ የጠበቀ ሙስተሐብ ዋጅብ ነው። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ በቃሪው በአዳማጩም መስገዱ ዋጅብ ነው፦
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
ይህ የጠበቀ ሱናህ በነቢያችን"ﷺ" ሱናህ እንዲህ ተዘግቧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 17, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *" መቼም ቢሆን ነቢዩ"ﷺ" ሥጁድ የሚወረድበት ሱራህ ሲያገኙ ይሰግዱ ነበር። እኛም ከእኛ መካከል የሡጁድ ቦታ ፈልገን እስካላገኘን ድረስ አብረን እንሰግድ ነበር"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقْرَأُ السُّورَةَ الَّتِي فِيهَا السَّجْدَةُ فَيَسْجُدُ وَنَسْجُدُ حَتَّى مَا يَجِدُ أَحَدُنَا مَكَانًا لِمَوْضِعِ جَبْهَتِهِ
ሡጁዱ አት-ቲላዋህ የሚቀራው ሰው ሡጁድ ሳያደርግ ቀጣዩን አንቀጽ በመቅራት ከቀጠለ የሚያዳምጠው ሰውም ሡጁድ ማድረግ አይጠበቅበትም። ነገር ግን ሶላት ውስጥ ከኾነ እና ኢማሙ ሡጁድ ካደረገ ግን ኢማሙን ተከትሎ ሡጁድ ማድረግ ፈርድ ነው። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከመደረጉ በፊት መቆም፣ ኒያህ፣ ቂብላህ እና ውዱእ ይወጅብበታል። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ በሚደረግበት ወቅት ወደ ሱጁድ ለመውረድ "አላሁ አክበር" ማለት፣ በሡጁድ ላይ "ሡብሓነ ረቢል አዕላ" ቢያንስ ሦስት ጊዜ ቢባል እና በሡጁድ ለመቀመጥ "አላሁ አክበር" ማለት ሙስተሐብ ነው። በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ላይ የሚባለው ዱዓህ፦ "አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው" የሚል ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ ነቢዩ"ﷺ" በሰገዱ ጊዜ፦ *"አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው" ይሉ ነበር"*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ فِي سُجُودِهِ " اللَّهُمَّ لَكَ سَجَدْتُ وَبِكَ آمَنْتُ وَلَكَ أَسْلَمْتُ وَأَنْتَ رَبِّي سَجَدَ وَجْهِي لِلَّذِي خَلَقَهُ وَصَوَّرَهُ وَشَقَّ سَمْعَهُ وَبَصَرَهُ تَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِين
በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ማጠናቀቂያ ላይ ተሸሁድ እና ተሥሊም የለውም። አምላካችን አላህ ቁርኣን እየቀሩ ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከሚሰግዱ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
ይህ የጠበቀ ሱናህ በነቢያችን"ﷺ" ሱናህ እንዲህ ተዘግቧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 17, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *" መቼም ቢሆን ነቢዩ"ﷺ" ሥጁድ የሚወረድበት ሱራህ ሲያገኙ ይሰግዱ ነበር። እኛም ከእኛ መካከል የሡጁድ ቦታ ፈልገን እስካላገኘን ድረስ አብረን እንሰግድ ነበር"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقْرَأُ السُّورَةَ الَّتِي فِيهَا السَّجْدَةُ فَيَسْجُدُ وَنَسْجُدُ حَتَّى مَا يَجِدُ أَحَدُنَا مَكَانًا لِمَوْضِعِ جَبْهَتِهِ
ሡጁዱ አት-ቲላዋህ የሚቀራው ሰው ሡጁድ ሳያደርግ ቀጣዩን አንቀጽ በመቅራት ከቀጠለ የሚያዳምጠው ሰውም ሡጁድ ማድረግ አይጠበቅበትም። ነገር ግን ሶላት ውስጥ ከኾነ እና ኢማሙ ሡጁድ ካደረገ ግን ኢማሙን ተከትሎ ሡጁድ ማድረግ ፈርድ ነው። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከመደረጉ በፊት መቆም፣ ኒያህ፣ ቂብላህ እና ውዱእ ይወጅብበታል። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ በሚደረግበት ወቅት ወደ ሱጁድ ለመውረድ "አላሁ አክበር" ማለት፣ በሡጁድ ላይ "ሡብሓነ ረቢል አዕላ" ቢያንስ ሦስት ጊዜ ቢባል እና በሡጁድ ለመቀመጥ "አላሁ አክበር" ማለት ሙስተሐብ ነው። በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ላይ የሚባለው ዱዓህ፦ "አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው" የሚል ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ ነቢዩ"ﷺ" በሰገዱ ጊዜ፦ *"አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው" ይሉ ነበር"*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ فِي سُجُودِهِ " اللَّهُمَّ لَكَ سَجَدْتُ وَبِكَ آمَنْتُ وَلَكَ أَسْلَمْتُ وَأَنْتَ رَبِّي سَجَدَ وَجْهِي لِلَّذِي خَلَقَهُ وَصَوَّرَهُ وَشَقَّ سَمْعَهُ وَبَصَرَهُ تَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِين
በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ማጠናቀቂያ ላይ ተሸሁድ እና ተሥሊም የለውም። አምላካችን አላህ ቁርኣን እየቀሩ ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከሚሰግዱ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከውኛል ወይስ ልኮኛል?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥171 *”እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ”*፡፡ .. *”«ሦስት ናቸው» አትበሉም”*፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ *”አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው”*፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ ۖ فَـَٔامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرُسُلِهِۦ ۖ وَلَا تَقُولُوا۟ ثَلَٰثَةٌ ۚ ٱنتَهُوا۟ خَيْرًۭا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا ٱللَّهُ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ سُبْحَٰنَهُۥٓ أَن يَكُونَ لَهُۥ وَلَدٌۭ ۘ لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَمَا فِى ٱلْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًۭا
የሥላሴ አማንያን ከባይብል የሥላሴ እሳቤ ለማግኘት የማይቆፍሩት ጉድጓድ፣ የማይፈነቅሉት ድንጋይ፣ የማይደረምሱት መሬት የለም። በተለይ የሥላሴ ሽታው እንኳን ከማይሸተው ከብሉይ ኪዳን ፍንጭ ለማግኘት ሲዳዱ ማየት ፈገግ ያሰኛል። የብሉይ ኪዳን ቀዳማይ ተዳራሲያን አይሁዳውያን እንጂ ክርስቲያኖች አይደሉም። ክርስቲያኖች ደኃራይ ተዳራሲያን እንደመሆናችሁ መጠን አይሁዳውያን ከሙሴ ጀምሮ ሥላሴ የሚባል አምላክ ሰብከው እንደማያውቁ ከባለቤቶቹ ቀረብ ብሎ መጠየቅ ነው። እስቲ ለዛሬ ሥላሴን ያሳያል ብለው ድምዳሜ ላይ አደረሰን ከሚሏቸው ጥቅሶች አንዱ እንይ፦
ኢሳይያስ 48፥16 ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ፥ አሁንም *"አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል"*። NET Bible
ዕብራይስጥ ማሶሬቲክ፦
אֲדֹנָי יְהוִה שְׁלָחַנִי--וְרוּחו
ግሪክ ሰፕቱጀንት፦
καὶ νῦν Κύριος ἀπέστειλέ με καὶ τὸ πνεῦμα αὐτοῦ.
የዕብራይስጡ ማሶሬቲክ እና ግሪክ ሰፕቱጀንት(LXX)፦ "አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል" ብለው አስቀምጠውት ሳለ ሥላሴአውያን፦ "አዶናይ ያህዌህ እና መንፈሱ ልከውኛል" በማለት ሥላሴ ለመስራት ሞክረዋል።
"ሠላሐኒ" שְׁלָחַ֖נִי ማለት "ልኮኛል" ነው እንጂ "ልከውኛል" ማለት አይደለም። "ሠላሐ" שְׁלָחַ֖ ማለት "ላከ" ማለት ሲሆን ነጠላ ግስ ነው፥ ይህ ግስ በተመሳሳይ ነቢያት "ላከኝ" ላሉበት ግስ የተጠቀሙት ይህንን ግስ ነው፦
ዘፍጥረት 45፥5 አሁንም ወደዚህ ስለ ሸጣችሁኝ አትዘኑ፥ አትቈርቈሩም፤ እግዚአብሔር ሕይወትን ለማዳን ከእናንተ በፊት *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי ።
2 ነገሥት 2፥2 ኤልያስም ኤልሳዕን፦ ያህዌህ ወደ ቤቴል *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי በዚህ ቆይ፡ አለው።
ኤርምያስ 26፥12 ኤርምያስም ለአለቆችና ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ በሰማችሁት ቃል ሁሉ በዚህች ቤትና በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት እናገር ዘንድ ያህዌህ *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי ።
ብሉይ ላይ "ሠላሐኒ" שְׁלָחַ֖נִי የሚለው ቃል 26 ቦታ አለ፥ ሁሉም ጋር "ልኮኛል" ለማለት እንጂ "ልከውኛል" ለማለት በፍጹም አልተጠቀሙበት። ኢሳይያስ ላይ ግን የሥላሴ አማንያን ትርጉም ላይ ሆን ብለው የሥላሴን እሳቤ ለማዳበር የጨመሯት ነው። የላከ ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት "ላኩ" ነው፥ "ላኩ" ደግሞ "ሣላሁ" שָׁלְח֖וּ ነው፦
ኤርምያስ 14፥3 ታላላቆችም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ *"ላኩ"* שָׁלְח֖וּ ።
ኢሳይያስ "ልከውኛል" ለማለት ቢፈልግ ኖሮ "ሣላሁኒ" שָׁלְח֖וּנִי ይል ነበር፥ ቅሉ ግን አላለም። የያህዌህ መንፈሱ ከአፉ እና ከአፍንጫው የሚወጣ እስትንፋ ነው፦
ዘጸአት 15፥8 *”በአፍንጫህ እስትንፋስ”* ውኆች ተከመሩ፥ ፈሳሾችም እንደ ክምር ቆሙ፤ ሞገዱም በባሕር ውስጥ ረጋ፡፡
መዝሙር 33፥6 በእግዚአብሔር ቃል ሰማዮች ጸኑ፥ ሠራዊታቸውም ሁሉ *”በአፉ እስትንፋስ”*።
የያህዌህ እስትንፋስ ከያህዌህ በተለይ መልኩ እንደ ያህዌህ እራሱ የቻለ ማንነት"person" ከሆነ እርሱ ማን ነው? ያህዌህስ ከራሱ አፍ እና አፍንጫ ተሸንሽኖ የሚወጣ ሌላ ማንነት ካለው ያህዌህ አንድ ነው ከሚለው ትምህርት ጋር ይጣረሳል። ሲቀጥል አፍንጭ እና አፍ ሁለት ስለሆኑ ሁለት እስትንፋሶች ከወጡ በኃላ ተገጣጥመው ነው ወይስ ተለያይተው ነው ማንነት የሚሆኑት?
ሢሰልስ ኢሳይያስን የያህዌህ እስትንፋስ አላከውም፥ ግን ላከው ቢባል የሚያስደንቅ አይደለም። ምክንያቱም ከያህዌህ አፍ የምትወጣ ጥበብ ትልካለች፦
ምሳሌ 9፥1 *"ጥበብ ቤትዋን ሠራች"*፥ ሰባቱንም ምሰሶችዋን አቆመች።
ምሳሌ 9 3፤ *"ባሪያዎችዋን ልካ"* በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ ላይ ጠራች።
ሉቃስ 11፥49 ስለዚህ ደግሞ *የእግዚአብሔር ጥበብ* እንዲህ አለች፦ ወደ እነርሱ ነቢያትንና ሐዋርያትን *እልካለሁ*፥ ከእነርሱም ይገድላሉ ያሳድዱማል፥
ያህዌህ መልእክቱን ለነቢያት የሚያስተላልፈው በመንፈሱ ነው፦
ዘካርያስ7፥12 የሠራዊትም ጌታ ያህዌህ *"በቀደሙት ነቢያት እጅ በመንፈሱ የላከውን ሕጉን እና ቃሉን"* እንዳይሰሙ ልባቸውን እንደ አልማዝ አጠነከሩ።
ላኪ ያህዌህ በመንፈሱ ከሆነ የተላከው ማን ነው? የተላከው ኢሳይያስ ነው። ዐውዱ ላይ፦ "ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ" የሚለው ያህዌህ ነው። ከዚያ ኢሳይያስ፦ "አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል" ይላል። ይህ የተለመደ አነጋገር በኢሳይያስ መጽሐፍ እንይ፦
ኢሳይያስ 50፥3-4 *"ሰማያትን ጥቍረት አለብሳቸዋለሁ፥ መጋረጃቸውንም ማቅ አደርጋለሁ። የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፍ አውቅ ዘንድ አዶናይ ያህዌህ የተማሩትን ምላስ ሰጥቶኛል፥ ማለዳ ማለዳ ያነቃኛል፥ እንደ ተማሪዎችም ትሰማ ዘንድ ጆሮዬን ያነቃቃል"*።
"ሰማያትን ጥቍረት አለብሳቸዋለሁ፥ መጋረጃቸውንም ማቅ አደርጋለሁ" የሚለው ያህዌህ ሆኖ ሳለ እዛው ዐውድ ላይ፦ "የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፍ አውቅ ዘንድ አዶናይ ያህዌህ የተማሩትን ምላስ ሰጥቶኛል፥ ማለዳ ማለዳ ያነቃኛል፥ እንደ ተማሪዎችም ትሰማ ዘንድ ጆሮዬን ያነቃቃል" የሚለው ኢሳይያስ ነው። መቼም፦ "አንዱ ያህዌህ ለሌላው ያህዌህ የተማረ ምላስ ሰጥቷል፣ ማለዳ ማለዳ ያነቃዋል፣ ጆሮውን ያነቃቃዋል" የሚል ቂል ያለ አይመስለኝም። ስለዚህ ከላይ ያለውን ጥቅስ በዚህ ስሌት ተረዱት። የሚያጅበው እኮ ኣ “አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ማለት "ጌታዬ" ማለት ከሆነ ኢሳይያስ 48፥16 እና 50፥4 ላይ "ጌታዬ" የሚለው ኢሳይያስ እንጂ ሌላ ማንም አይደለም። ሲቀጥል “አዶኒም” אֲדֹנִ֣ים የብዙ ቁጥር ሆኖ ሲመጣ "ጌቶች" ማለት ከሆነ ሥላሴን ያሳያል ካላችሁ እንግዲያውስ መንፈሱ እና የተላከው ከሥላሴ ውጪ ነው። ቅሉ ግን "ጌታዬ" ያህዌህ ልኮኛል የሚለው ኢሳይያስ ሲሆን ላኪው ደግሞ ያህዌህ በመንፈሱ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥171 *”እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ”*፡፡ .. *”«ሦስት ናቸው» አትበሉም”*፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ *”አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው”*፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ ۖ فَـَٔامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرُسُلِهِۦ ۖ وَلَا تَقُولُوا۟ ثَلَٰثَةٌ ۚ ٱنتَهُوا۟ خَيْرًۭا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا ٱللَّهُ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ سُبْحَٰنَهُۥٓ أَن يَكُونَ لَهُۥ وَلَدٌۭ ۘ لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَمَا فِى ٱلْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًۭا
የሥላሴ አማንያን ከባይብል የሥላሴ እሳቤ ለማግኘት የማይቆፍሩት ጉድጓድ፣ የማይፈነቅሉት ድንጋይ፣ የማይደረምሱት መሬት የለም። በተለይ የሥላሴ ሽታው እንኳን ከማይሸተው ከብሉይ ኪዳን ፍንጭ ለማግኘት ሲዳዱ ማየት ፈገግ ያሰኛል። የብሉይ ኪዳን ቀዳማይ ተዳራሲያን አይሁዳውያን እንጂ ክርስቲያኖች አይደሉም። ክርስቲያኖች ደኃራይ ተዳራሲያን እንደመሆናችሁ መጠን አይሁዳውያን ከሙሴ ጀምሮ ሥላሴ የሚባል አምላክ ሰብከው እንደማያውቁ ከባለቤቶቹ ቀረብ ብሎ መጠየቅ ነው። እስቲ ለዛሬ ሥላሴን ያሳያል ብለው ድምዳሜ ላይ አደረሰን ከሚሏቸው ጥቅሶች አንዱ እንይ፦
ኢሳይያስ 48፥16 ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ፥ አሁንም *"አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል"*። NET Bible
ዕብራይስጥ ማሶሬቲክ፦
אֲדֹנָי יְהוִה שְׁלָחַנִי--וְרוּחו
ግሪክ ሰፕቱጀንት፦
καὶ νῦν Κύριος ἀπέστειλέ με καὶ τὸ πνεῦμα αὐτοῦ.
የዕብራይስጡ ማሶሬቲክ እና ግሪክ ሰፕቱጀንት(LXX)፦ "አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል" ብለው አስቀምጠውት ሳለ ሥላሴአውያን፦ "አዶናይ ያህዌህ እና መንፈሱ ልከውኛል" በማለት ሥላሴ ለመስራት ሞክረዋል።
"ሠላሐኒ" שְׁלָחַ֖נִי ማለት "ልኮኛል" ነው እንጂ "ልከውኛል" ማለት አይደለም። "ሠላሐ" שְׁלָחַ֖ ማለት "ላከ" ማለት ሲሆን ነጠላ ግስ ነው፥ ይህ ግስ በተመሳሳይ ነቢያት "ላከኝ" ላሉበት ግስ የተጠቀሙት ይህንን ግስ ነው፦
ዘፍጥረት 45፥5 አሁንም ወደዚህ ስለ ሸጣችሁኝ አትዘኑ፥ አትቈርቈሩም፤ እግዚአብሔር ሕይወትን ለማዳን ከእናንተ በፊት *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי ።
2 ነገሥት 2፥2 ኤልያስም ኤልሳዕን፦ ያህዌህ ወደ ቤቴል *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי በዚህ ቆይ፡ አለው።
ኤርምያስ 26፥12 ኤርምያስም ለአለቆችና ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ በሰማችሁት ቃል ሁሉ በዚህች ቤትና በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት እናገር ዘንድ ያህዌህ *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי ።
ብሉይ ላይ "ሠላሐኒ" שְׁלָחַ֖נִי የሚለው ቃል 26 ቦታ አለ፥ ሁሉም ጋር "ልኮኛል" ለማለት እንጂ "ልከውኛል" ለማለት በፍጹም አልተጠቀሙበት። ኢሳይያስ ላይ ግን የሥላሴ አማንያን ትርጉም ላይ ሆን ብለው የሥላሴን እሳቤ ለማዳበር የጨመሯት ነው። የላከ ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት "ላኩ" ነው፥ "ላኩ" ደግሞ "ሣላሁ" שָׁלְח֖וּ ነው፦
ኤርምያስ 14፥3 ታላላቆችም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ *"ላኩ"* שָׁלְח֖וּ ።
ኢሳይያስ "ልከውኛል" ለማለት ቢፈልግ ኖሮ "ሣላሁኒ" שָׁלְח֖וּנִי ይል ነበር፥ ቅሉ ግን አላለም። የያህዌህ መንፈሱ ከአፉ እና ከአፍንጫው የሚወጣ እስትንፋ ነው፦
ዘጸአት 15፥8 *”በአፍንጫህ እስትንፋስ”* ውኆች ተከመሩ፥ ፈሳሾችም እንደ ክምር ቆሙ፤ ሞገዱም በባሕር ውስጥ ረጋ፡፡
መዝሙር 33፥6 በእግዚአብሔር ቃል ሰማዮች ጸኑ፥ ሠራዊታቸውም ሁሉ *”በአፉ እስትንፋስ”*።
የያህዌህ እስትንፋስ ከያህዌህ በተለይ መልኩ እንደ ያህዌህ እራሱ የቻለ ማንነት"person" ከሆነ እርሱ ማን ነው? ያህዌህስ ከራሱ አፍ እና አፍንጫ ተሸንሽኖ የሚወጣ ሌላ ማንነት ካለው ያህዌህ አንድ ነው ከሚለው ትምህርት ጋር ይጣረሳል። ሲቀጥል አፍንጭ እና አፍ ሁለት ስለሆኑ ሁለት እስትንፋሶች ከወጡ በኃላ ተገጣጥመው ነው ወይስ ተለያይተው ነው ማንነት የሚሆኑት?
ሢሰልስ ኢሳይያስን የያህዌህ እስትንፋስ አላከውም፥ ግን ላከው ቢባል የሚያስደንቅ አይደለም። ምክንያቱም ከያህዌህ አፍ የምትወጣ ጥበብ ትልካለች፦
ምሳሌ 9፥1 *"ጥበብ ቤትዋን ሠራች"*፥ ሰባቱንም ምሰሶችዋን አቆመች።
ምሳሌ 9 3፤ *"ባሪያዎችዋን ልካ"* በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ ላይ ጠራች።
ሉቃስ 11፥49 ስለዚህ ደግሞ *የእግዚአብሔር ጥበብ* እንዲህ አለች፦ ወደ እነርሱ ነቢያትንና ሐዋርያትን *እልካለሁ*፥ ከእነርሱም ይገድላሉ ያሳድዱማል፥
ያህዌህ መልእክቱን ለነቢያት የሚያስተላልፈው በመንፈሱ ነው፦
ዘካርያስ7፥12 የሠራዊትም ጌታ ያህዌህ *"በቀደሙት ነቢያት እጅ በመንፈሱ የላከውን ሕጉን እና ቃሉን"* እንዳይሰሙ ልባቸውን እንደ አልማዝ አጠነከሩ።
ላኪ ያህዌህ በመንፈሱ ከሆነ የተላከው ማን ነው? የተላከው ኢሳይያስ ነው። ዐውዱ ላይ፦ "ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ" የሚለው ያህዌህ ነው። ከዚያ ኢሳይያስ፦ "አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል" ይላል። ይህ የተለመደ አነጋገር በኢሳይያስ መጽሐፍ እንይ፦
ኢሳይያስ 50፥3-4 *"ሰማያትን ጥቍረት አለብሳቸዋለሁ፥ መጋረጃቸውንም ማቅ አደርጋለሁ። የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፍ አውቅ ዘንድ አዶናይ ያህዌህ የተማሩትን ምላስ ሰጥቶኛል፥ ማለዳ ማለዳ ያነቃኛል፥ እንደ ተማሪዎችም ትሰማ ዘንድ ጆሮዬን ያነቃቃል"*።
"ሰማያትን ጥቍረት አለብሳቸዋለሁ፥ መጋረጃቸውንም ማቅ አደርጋለሁ" የሚለው ያህዌህ ሆኖ ሳለ እዛው ዐውድ ላይ፦ "የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፍ አውቅ ዘንድ አዶናይ ያህዌህ የተማሩትን ምላስ ሰጥቶኛል፥ ማለዳ ማለዳ ያነቃኛል፥ እንደ ተማሪዎችም ትሰማ ዘንድ ጆሮዬን ያነቃቃል" የሚለው ኢሳይያስ ነው። መቼም፦ "አንዱ ያህዌህ ለሌላው ያህዌህ የተማረ ምላስ ሰጥቷል፣ ማለዳ ማለዳ ያነቃዋል፣ ጆሮውን ያነቃቃዋል" የሚል ቂል ያለ አይመስለኝም። ስለዚህ ከላይ ያለውን ጥቅስ በዚህ ስሌት ተረዱት። የሚያጅበው እኮ ኣ “አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ማለት "ጌታዬ" ማለት ከሆነ ኢሳይያስ 48፥16 እና 50፥4 ላይ "ጌታዬ" የሚለው ኢሳይያስ እንጂ ሌላ ማንም አይደለም። ሲቀጥል “አዶኒም” אֲדֹנִ֣ים የብዙ ቁጥር ሆኖ ሲመጣ "ጌቶች" ማለት ከሆነ ሥላሴን ያሳያል ካላችሁ እንግዲያውስ መንፈሱ እና የተላከው ከሥላሴ ውጪ ነው። ቅሉ ግን "ጌታዬ" ያህዌህ ልኮኛል የሚለው ኢሳይያስ ሲሆን ላኪው ደግሞ ያህዌህ በመንፈሱ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ይፍረዱ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*፤ وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
አምላካችን አላህ ለዒሣ ወንጌልን ሰጠው፤ በዚያ ወንጌል ውስጥ፦ “የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” የሚል መመሪያ አለ፦
5፥46 በፈለጎቻቸውም ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲሆን *አስከተልን፤ ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሣጭ ሲሆን ሰጠነው*። وَقَفَّيْنَا عَلَىٰٓ ءَاثَٰرِهِم بِعِيسَى ٱبْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًۭى وَنُورٌۭ وَمُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ وَهُدًۭى وَمَوْعِظَةًۭ لِّلْمُتَّقِينَ
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*። وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
“ቀፈይና” قَفَّيْنَا ማለትም “አስከተልን” እና “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚሉት ያለቁ አላፊ ግስ ናቸው፤ “ልየሕኩም” َ لْيَحْكُم ማለትም “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ መነሻ ላይ “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “አስከተልን” እና “ሰጠነው” ከሚሉት ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ "ቁልና" قُلْنَا ማለትም "አልን” የሚል ቃል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፥ "ሙሥተቲር” مُسْتَتِر ማለት በቃላት፣ በሃረግ እና በዓረፍተ-ነገር ተደብቆ የሚመጣ ግስ እና ተውላጠ-ስም ነው። ስለዚህ ‘’የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ አልን‘’ የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ተፍሢሩል ጀላለይን በዚህ መልኩ ነው የፈሠረው፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 5፥47
"እና"፦ *"የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" አልን፥ "ይፍረዱ" የሚለው የቂርኣት ስልት "ሰጠነው" በሚለው ቀዳማይ ግስ በመስተጻምር ተያይዞ በመመራት የሚሟላ ነው"*።
{ وَ } قلنا { لِيَحْكُمَ أَهْلُ ٱلإنجِيلِ بِمَا أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ } من الأحكام وفي قراءة بنصب «يحكم» وكسر لامه عطفاً على معمول (آتيناه)
ለናሙና ያክል ሌላ ተጨማሪ ማሳያዎች ብንመለከት ነገሩን የበለጠ ግልጽ ያደርገዋል፦
19:12 የሕያ ሆይ! መጽሐፉን በጥብቅ *ያዝ*፣ ጥበብንም በሕጻንነቱ *ሰጠነዉ*። يَٰيَحْيَىٰ خُذِ ٱلْكِتَٰبَ بِقُوَّةٍۢ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْحُكْمَ صَبِيًّۭا
“ሑዚ” خُذِ ማለትም “ያዝ” የሚለቅ ትዕዛዛዊ ግስ ነው፤ “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚለው ቃል ደግሞ ያለቀ አላፊ ግስ ነዉ፣ “አተይናሁ” ከሚለው ቃል በፊት “ወ” وَ የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ያዝ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “ሰጠነው” ከሚለው ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ “አልን” የሚል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፣ ስለዚህ ‘’መጽሐፉን በጥብቅ ያዝ አልነዉ‘‘’ የሚል ፍቺ እንደሚኖረው ሁሉ ከላይ ያለውንም በዚህ ሒሳብ እንረዳዋለን።
አላህ በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ሲናገር፦
2፥57 በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በናተም ላይ መንናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ *«ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ»* አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ الْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ الْمَنَّ وَالسَّلْوَىٰ ۖ كُلُوا مِن طَيِّبَاتِ مَا رَزَقْنَاكُمْ ۖ وَمَا ظَلَمُونَا وَلَـٰكِن كَانُوا أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
አላህ መንናን እና ድርጭትን ጣፋጮች አድርጎ የሰጠው በሙሳ ዘመን እንደሆነ ቅቡል ነው፥ ግን "ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ" የሚል ኃይለ-ቃል አለ። ያ ማለት "ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ አልን" ይሆናል እንጂ "ብሉ" የተባለው በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ነው ብሎ ድርቅ ማለት እንደማይቻል ሁሉ "ፍረዱ" የተባለው በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ነው ብሎ ድርቅ ማለት አይቻልም፦
34፥10 ለዳውድም ከእኛ የኾነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፡፡ *«ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ»* በራሪዎችንም ገራንለት፡፡ ብረትንም ለእርሱ አለዘብንለት፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا دَاوُودَ مِنَّا فَضْلًا ۖ يَا جِبَالُ أَوِّبِي مَعَهُ وَالطَّيْرَ ۖ وَأَلَنَّا لَهُ الْحَدِيدَ
34፥18 በእነርሱና በዚያች በውስጧ በረከትን ባደረግንባት አገር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አደረግን፡፡ በእርሷም ጉዞን ወሰንን፡፡ *«ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ»*፡፡وَجَعَلْنَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ الْقُرَى الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا قُرًى ظَاهِرَةً وَقَدَّرْنَا فِيهَا السَّيْرَ ۖ سِيرُوا فِيهَا لَيَالِيَ وَأَيَّامًا آمِنِينَ
"ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ" እና "ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ" በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ "አልን" የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት እንዳለ ሁሉ "የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ "አልን" የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት አለ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*፤ وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
አምላካችን አላህ ለዒሣ ወንጌልን ሰጠው፤ በዚያ ወንጌል ውስጥ፦ “የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” የሚል መመሪያ አለ፦
5፥46 በፈለጎቻቸውም ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲሆን *አስከተልን፤ ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሣጭ ሲሆን ሰጠነው*። وَقَفَّيْنَا عَلَىٰٓ ءَاثَٰرِهِم بِعِيسَى ٱبْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًۭى وَنُورٌۭ وَمُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ وَهُدًۭى وَمَوْعِظَةًۭ لِّلْمُتَّقِينَ
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*። وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
“ቀፈይና” قَفَّيْنَا ማለትም “አስከተልን” እና “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚሉት ያለቁ አላፊ ግስ ናቸው፤ “ልየሕኩም” َ لْيَحْكُم ማለትም “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ መነሻ ላይ “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “አስከተልን” እና “ሰጠነው” ከሚሉት ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ "ቁልና" قُلْنَا ማለትም "አልን” የሚል ቃል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፥ "ሙሥተቲር” مُسْتَتِر ማለት በቃላት፣ በሃረግ እና በዓረፍተ-ነገር ተደብቆ የሚመጣ ግስ እና ተውላጠ-ስም ነው። ስለዚህ ‘’የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ አልን‘’ የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ተፍሢሩል ጀላለይን በዚህ መልኩ ነው የፈሠረው፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 5፥47
"እና"፦ *"የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" አልን፥ "ይፍረዱ" የሚለው የቂርኣት ስልት "ሰጠነው" በሚለው ቀዳማይ ግስ በመስተጻምር ተያይዞ በመመራት የሚሟላ ነው"*።
{ وَ } قلنا { لِيَحْكُمَ أَهْلُ ٱلإنجِيلِ بِمَا أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ } من الأحكام وفي قراءة بنصب «يحكم» وكسر لامه عطفاً على معمول (آتيناه)
ለናሙና ያክል ሌላ ተጨማሪ ማሳያዎች ብንመለከት ነገሩን የበለጠ ግልጽ ያደርገዋል፦
19:12 የሕያ ሆይ! መጽሐፉን በጥብቅ *ያዝ*፣ ጥበብንም በሕጻንነቱ *ሰጠነዉ*። يَٰيَحْيَىٰ خُذِ ٱلْكِتَٰبَ بِقُوَّةٍۢ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْحُكْمَ صَبِيًّۭا
“ሑዚ” خُذِ ማለትም “ያዝ” የሚለቅ ትዕዛዛዊ ግስ ነው፤ “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚለው ቃል ደግሞ ያለቀ አላፊ ግስ ነዉ፣ “አተይናሁ” ከሚለው ቃል በፊት “ወ” وَ የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ያዝ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “ሰጠነው” ከሚለው ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ “አልን” የሚል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፣ ስለዚህ ‘’መጽሐፉን በጥብቅ ያዝ አልነዉ‘‘’ የሚል ፍቺ እንደሚኖረው ሁሉ ከላይ ያለውንም በዚህ ሒሳብ እንረዳዋለን።
አላህ በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ሲናገር፦
2፥57 በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በናተም ላይ መንናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ *«ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ»* አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ الْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ الْمَنَّ وَالسَّلْوَىٰ ۖ كُلُوا مِن طَيِّبَاتِ مَا رَزَقْنَاكُمْ ۖ وَمَا ظَلَمُونَا وَلَـٰكِن كَانُوا أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
አላህ መንናን እና ድርጭትን ጣፋጮች አድርጎ የሰጠው በሙሳ ዘመን እንደሆነ ቅቡል ነው፥ ግን "ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ" የሚል ኃይለ-ቃል አለ። ያ ማለት "ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ አልን" ይሆናል እንጂ "ብሉ" የተባለው በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ነው ብሎ ድርቅ ማለት እንደማይቻል ሁሉ "ፍረዱ" የተባለው በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ነው ብሎ ድርቅ ማለት አይቻልም፦
34፥10 ለዳውድም ከእኛ የኾነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፡፡ *«ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ»* በራሪዎችንም ገራንለት፡፡ ብረትንም ለእርሱ አለዘብንለት፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا دَاوُودَ مِنَّا فَضْلًا ۖ يَا جِبَالُ أَوِّبِي مَعَهُ وَالطَّيْرَ ۖ وَأَلَنَّا لَهُ الْحَدِيدَ
34፥18 በእነርሱና በዚያች በውስጧ በረከትን ባደረግንባት አገር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አደረግን፡፡ በእርሷም ጉዞን ወሰንን፡፡ *«ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ»*፡፡وَجَعَلْنَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ الْقُرَى الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا قُرًى ظَاهِرَةً وَقَدَّرْنَا فِيهَا السَّيْرَ ۖ سِيرُوا فِيهَا لَيَالِيَ وَأَيَّامًا آمِنِينَ
"ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ" እና "ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ" በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ "አልን" የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት እንዳለ ሁሉ "የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ "አልን" የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት አለ።
ሲቀጥል "ባወረደው" ስለሚል አላህ ያወረደው ኢንጅል ወደ ዒሣ ነው። አላህ በኢንጅል የኢንጅልም ባለቤቶች ለሆኑት ለሐዋሪይዩን፦ "በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ" በማለት ተናግሯል፦
5፥111 ወደ *ሐዋርያትም «በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ» በማለት "ባዘዝኩ" ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى
"ባዘዝኩ" የሚለው "አውሐይቱ" أَوْحَيْتُ ሲሆን "ባወረድኩ" ማለት ነው። "ወሕይ" وَحْى የሚለው ለአውሐይቱ የስም መደብ ነው። የኢንጅል ባለቤቶች ቀዳማይ የዒሣ ተከታዮቹ የሆኑት ሐዋርያት ናቸው፦
3፥52 ዒሳ ከእነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ፦ ወደ አላህ *ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት፦ እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ ታዛዦች መሆናችንን መስክር" አሉ"*። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ሐዋርያቱ "አንሷር" أَنصَار መባላቸውን አስተውል። “ነስራኒይ” نَصْرَانِيّ የሚለው ቃል በነጠላ ሲሆን በብዜት ደግሞ “ነሷራ” نَصَارَىٰ ነው። ይህም ቃል “ነሰረ” نَصَرَ ከሚል ግስ መደብ ወይም “ነስር” نَصْر ከሚል ከስም መደብ የረባ ሲሆን “ረዳቶች” ማለት ነው።
ስለዚህ አላህ በኢንጂል፦ "የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" ብሏል ማለት ነው እንጂ በቁርኣን ዘመን በቤተክርስቲያን አበው ውጥንቅጡ፣ ቅጥአንባሩ፣ መላቅጡ በወጣውን በግሪክ እደ-ክታባት"manuscripts" ፍረዱ እያለ በፍጹም አይደለም። ዱባና ቅል፥ አብቃቀሉ ለየቅል! እንደሚባለው ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
5፥111 ወደ *ሐዋርያትም «በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ» በማለት "ባዘዝኩ" ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى
"ባዘዝኩ" የሚለው "አውሐይቱ" أَوْحَيْتُ ሲሆን "ባወረድኩ" ማለት ነው። "ወሕይ" وَحْى የሚለው ለአውሐይቱ የስም መደብ ነው። የኢንጅል ባለቤቶች ቀዳማይ የዒሣ ተከታዮቹ የሆኑት ሐዋርያት ናቸው፦
3፥52 ዒሳ ከእነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ፦ ወደ አላህ *ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት፦ እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ ታዛዦች መሆናችንን መስክር" አሉ"*። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ሐዋርያቱ "አንሷር" أَنصَار መባላቸውን አስተውል። “ነስራኒይ” نَصْرَانِيّ የሚለው ቃል በነጠላ ሲሆን በብዜት ደግሞ “ነሷራ” نَصَارَىٰ ነው። ይህም ቃል “ነሰረ” نَصَرَ ከሚል ግስ መደብ ወይም “ነስር” نَصْر ከሚል ከስም መደብ የረባ ሲሆን “ረዳቶች” ማለት ነው።
ስለዚህ አላህ በኢንጂል፦ "የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" ብሏል ማለት ነው እንጂ በቁርኣን ዘመን በቤተክርስቲያን አበው ውጥንቅጡ፣ ቅጥአንባሩ፣ መላቅጡ በወጣውን በግሪክ እደ-ክታባት"manuscripts" ፍረዱ እያለ በፍጹም አይደለም። ዱባና ቅል፥ አብቃቀሉ ለየቅል! እንደሚባለው ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በላእ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ ዝበሆነው።
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መሆኑን ሊፈትናችሁ “ሞትንና ሕይወትን” የፈጠረ ነው”*፤ እርሱም አሸናፊው መሐሪው ነው። الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
"በላእ" بَلَآء ማለት "በለወ" بَلَوَ ማለትም "ፈተነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፈተና" ማለት ነው። ሕይወት የመልካም ሥራ ሽልማት እንዳልሆነም ሁሉ ሞትም የመጥፎ ሥራ ቅጣት አይደለም፥ አላህ የትኛው ሥራችን ያማረ መሆኑን ሊፈትነን ሞትንና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መሆኑን ሊፈትናችሁ “ሞትንና ሕይወትን” የፈጠረ ነው”*፤ እርሱም አሸናፊው መሐሪው ነው። الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
6፥165 *”እርሱም ያ በምድር ምትኮች ያደረጋችሁ በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ”* ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي جَعَلَكُمْ خَلَائِفَ الْأَرْضِ وَرَفَعَ بَعْضَكُمْ فَوْقَ بَعْضٍ دَرَجَاتٍ لِّيَبْلُوَكُمْ فِي مَا آتَاكُمْ ۗ إِنَّ رَبَّكَ سَرِيعُ الْعِقَابِ وَإِنَّهُ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
"ሊፈትናችሁ" ለሚለው ቃል የገባው "ሊየብሉወኩም" لِيَبْلُوَكُمْ ሲሆን "የብሉወ" يَبْلُوَ የሚለው የግስ መደብ ልክ እንደ በላእ "በለወ" بَلَوَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው።
“በምድር ምትኮች” የሚለው ይሰመርበት፥ “ኸሊፋህ” خَلِيفَة ማለት “ምትክ” ማለት ሲሆን ይህም ቃል በመወለድና በሞት ሰው ሰውን እንደሚተካ ያሳያል። "በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ ነው" የሚለው ይሰመርበት። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። በዚህም ጸጋ ይፈትነናል፥ የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَاد3َ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው። በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶእና ቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَእና
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፥ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፥ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፥ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፥ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ፈተና አይደለምን? በፈቀደው መልካም ነገር በከለከለው ክፉ ነገር ይፈትነናል፦
21፥35 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ *"ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንፈትናችኋለን"*፡፡ ወደ እኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
አንድ ነገር ፈተና የሚያሰኘው የተከለከለ ነገር እና የተፈቀደ ነገር ሲኖር ነው፥ አደምና ሐዋ በጀነት እያሉ የተፈቀደላቸው እና የተከለከሉት ነገር አለ፦
2፥35 «አደም ሆይ! *"አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» አልንም"*፡፡ وَقُلْنَا يَا آدَمُ اسْكُنْ أَنتَ وَزَوْجُكَ الْجَنَّةَ وَكُلَا مِنْهَا رَغَدًا حَيْثُ شِئْتُمَا وَلَا تَقْرَبَا هَـٰذِهِ الشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ الظَّالِمِينَ
"በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ" ብሎ መፍቀዱ፥ በተቃራኒው "ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ከበደለኞች ትኾናላችሁና" ብሎ መከልከሉ ፈተና ነው። በባይብልም ከሄድን እግዚአብሔር ሥርዓትንና ፍርድ ማለትም ይህን አድርግ ይህንን አታድርግ በማለት ይፈትናል፦
ዘጸአት15፥25 *"በዚያም ሥርዓትንና ፍርድን አደረገላቸው፥ በዚያም ፈተናቸው"*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ ዝበሆነው።
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መሆኑን ሊፈትናችሁ “ሞትንና ሕይወትን” የፈጠረ ነው”*፤ እርሱም አሸናፊው መሐሪው ነው። الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
"በላእ" بَلَآء ማለት "በለወ" بَلَوَ ማለትም "ፈተነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፈተና" ማለት ነው። ሕይወት የመልካም ሥራ ሽልማት እንዳልሆነም ሁሉ ሞትም የመጥፎ ሥራ ቅጣት አይደለም፥ አላህ የትኛው ሥራችን ያማረ መሆኑን ሊፈትነን ሞትንና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መሆኑን ሊፈትናችሁ “ሞትንና ሕይወትን” የፈጠረ ነው”*፤ እርሱም አሸናፊው መሐሪው ነው። الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
6፥165 *”እርሱም ያ በምድር ምትኮች ያደረጋችሁ በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ”* ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي جَعَلَكُمْ خَلَائِفَ الْأَرْضِ وَرَفَعَ بَعْضَكُمْ فَوْقَ بَعْضٍ دَرَجَاتٍ لِّيَبْلُوَكُمْ فِي مَا آتَاكُمْ ۗ إِنَّ رَبَّكَ سَرِيعُ الْعِقَابِ وَإِنَّهُ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
"ሊፈትናችሁ" ለሚለው ቃል የገባው "ሊየብሉወኩም" لِيَبْلُوَكُمْ ሲሆን "የብሉወ" يَبْلُوَ የሚለው የግስ መደብ ልክ እንደ በላእ "በለወ" بَلَوَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው።
“በምድር ምትኮች” የሚለው ይሰመርበት፥ “ኸሊፋህ” خَلِيفَة ማለት “ምትክ” ማለት ሲሆን ይህም ቃል በመወለድና በሞት ሰው ሰውን እንደሚተካ ያሳያል። "በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ ነው" የሚለው ይሰመርበት። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። በዚህም ጸጋ ይፈትነናል፥ የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَاد3َ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው። በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶእና ቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَእና
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፥ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፥ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፥ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፥ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ፈተና አይደለምን? በፈቀደው መልካም ነገር በከለከለው ክፉ ነገር ይፈትነናል፦
21፥35 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ *"ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንፈትናችኋለን"*፡፡ ወደ እኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
አንድ ነገር ፈተና የሚያሰኘው የተከለከለ ነገር እና የተፈቀደ ነገር ሲኖር ነው፥ አደምና ሐዋ በጀነት እያሉ የተፈቀደላቸው እና የተከለከሉት ነገር አለ፦
2፥35 «አደም ሆይ! *"አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» አልንም"*፡፡ وَقُلْنَا يَا آدَمُ اسْكُنْ أَنتَ وَزَوْجُكَ الْجَنَّةَ وَكُلَا مِنْهَا رَغَدًا حَيْثُ شِئْتُمَا وَلَا تَقْرَبَا هَـٰذِهِ الشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ الظَّالِمِينَ
"በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ" ብሎ መፍቀዱ፥ በተቃራኒው "ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ከበደለኞች ትኾናላችሁና" ብሎ መከልከሉ ፈተና ነው። በባይብልም ከሄድን እግዚአብሔር ሥርዓትንና ፍርድ ማለትም ይህን አድርግ ይህንን አታድርግ በማለት ይፈትናል፦
ዘጸአት15፥25 *"በዚያም ሥርዓትንና ፍርድን አደረገላቸው፥ በዚያም ፈተናቸው"*።
ለምሳሌ ፈጣሪ አዳም፦ "ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ" ብሎ በማዘዝ፥ በተቃራኒው "መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ" ብሎ በመከልከል ፈትኖታል፦
ዘፍጥረት 2፥16-17 *"እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ"* ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና።
ብላ ብሎ ማዘዙና አትብላ ብሎ መከልከሉ ፈተና ነው። ፈጣሪ እያወቀ በምርጫችን ለእኛ እንድንመርጥ ነጻ ፈቃድን ፈተና አርጎ ሰቶናል። ነገር ግን በባይብሉ እግዚአብሔር አብርሃምን ልጅህን ሰዋልኝ ብሎ የፈተነው እርሱን ይፈራው ወይም አይፈራው እንደሆነ ለማወቅ ነው፦
ዘፍጥረት 22፥1 ከእነዚህም ነገሮች በኋላ *"እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው"*።
ዘፍጥረት 22፥12 *"አንድ ልጅህን ለእኔ አልከለከልህምና እግዚአብሔርን የምትፈራ እንደ ሆንህ አሁን አውቄአለሁ"* አለ።
"እግዚአብሔርን የምትፈራ እንደ ሆንህ አሁን አውቄአለሁ" የሚለው ይሰመርበት፥ "አሁን" አውቄአለሁ ማለት በፊትስ አያውቅም ነበር? እንደ ባይብሉ እግዚአብሔር የእስራኤል ሕዝብ ትእዛዙን ይጠብቅ ወይም አይጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ ፈትኖታል፦
ዘዳግም8፥2 አምላክህ *"እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ"*፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን መንገድ ሁሉ አስብ።
ፈጣሪ በሰው ልብህም ያለውን ትእዛዙን ይጠብቅ ወይም አይጠብቅ እንደሆነ አያውቅምን? ይህ ወፍራም ጥያቄ ባይብል ላይ እያለ "አላህ ለምን ይፈትናል? ብሎ ቁርኣን ላይ መጠየቅ የተቆላበት እያለ የተጋፈበት መፈለግ፥ ወይም የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ፥ አሊያም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት እንደ ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘፍጥረት 2፥16-17 *"እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ"* ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና።
ብላ ብሎ ማዘዙና አትብላ ብሎ መከልከሉ ፈተና ነው። ፈጣሪ እያወቀ በምርጫችን ለእኛ እንድንመርጥ ነጻ ፈቃድን ፈተና አርጎ ሰቶናል። ነገር ግን በባይብሉ እግዚአብሔር አብርሃምን ልጅህን ሰዋልኝ ብሎ የፈተነው እርሱን ይፈራው ወይም አይፈራው እንደሆነ ለማወቅ ነው፦
ዘፍጥረት 22፥1 ከእነዚህም ነገሮች በኋላ *"እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው"*።
ዘፍጥረት 22፥12 *"አንድ ልጅህን ለእኔ አልከለከልህምና እግዚአብሔርን የምትፈራ እንደ ሆንህ አሁን አውቄአለሁ"* አለ።
"እግዚአብሔርን የምትፈራ እንደ ሆንህ አሁን አውቄአለሁ" የሚለው ይሰመርበት፥ "አሁን" አውቄአለሁ ማለት በፊትስ አያውቅም ነበር? እንደ ባይብሉ እግዚአብሔር የእስራኤል ሕዝብ ትእዛዙን ይጠብቅ ወይም አይጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ ፈትኖታል፦
ዘዳግም8፥2 አምላክህ *"እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ"*፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን መንገድ ሁሉ አስብ።
ፈጣሪ በሰው ልብህም ያለውን ትእዛዙን ይጠብቅ ወይም አይጠብቅ እንደሆነ አያውቅምን? ይህ ወፍራም ጥያቄ ባይብል ላይ እያለ "አላህ ለምን ይፈትናል? ብሎ ቁርኣን ላይ መጠየቅ የተቆላበት እያለ የተጋፈበት መፈለግ፥ ወይም የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ፥ አሊያም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት እንደ ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መሐላ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
"ቀሠም" قَسَم የሚለው ቃል "ቃሠመ" قَاسَمَ ማለትም "ማለ" "አጸና" "አሳመነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መሐላ" "አጽንዖት" "መተማመኛ" ማለት ነው። አማንያን አንድን ነገር አጽንዖትና አንክሮት ለመስጠት አስፈላጊ ከሆነ በአሏህ ስም "ወሏሂ" وَٱللّٰه "ቢሏሂ" بِاللَّهِ በማለት ይምላሉ። ከአላህ ውጪ በሌላ ማንነት ሆነ ምንነት መማል ግን አይቻልም፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 20, ሐዲስ 13
ሠዕድ ኢብኑ ዑበይዳህ እንደተረከው፦
*"አንድ ሰው፦ "በከዕባህ እምላለው" ብሎ ሲናገር ኢብኑ ዑመር ሰምቶ እንዲህ አለ፦ "ከአላህ ውጪ በሌላ መማል ከንቱነት ነው፥ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ "ማንም ይሁን ከአላህ ውጪ በሌላ የማለ ከፍሯል ወይም አሻርኳል"*። عَنْ سَعْدِ بْنِ عُبَيْدَةَ، أَنَّ ابْنَ عُمَرَ، سَمِعَ رَجُلاً، يَقُولُ لاَ وَالْكَعْبَةِ . فَقَالَ ابْنُ عُمَرَ لاَ يُحْلَفُ بِغَيْرِ اللَّهِ فَإِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " مَنْ حَلَفَ بِغَيْرِ اللَّهِ فَقَدْ كَفَرَ أَوْ أَشْرَكَ
እዚህ ሐዲስ ላይ "መን" مَنْ የሚለው አመልካች ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ከአላህ ውጪ የሆነን ምንነት ነው፥ ይህ ከአላህ ውጪ የሆነ ማንም ፍጡር በአላህ ስም ብቻ እንጂ በፍጡራን መማሉ ኩፍርና ሺርክ ነው። ነገር ግን ምን አይነት ኩፍርና ሺርክ? ይህንን ለመረዳት ስለ ኩፍርና ሺርክ በግርድፉና በሌጣው እንይ፦
“ኩፍር”
“ኩፍር” كُفْر የሚለው ቃል “ከፈረ” كَفَرَ ማለትም “ካደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክህደት” ማለት ነው፥ በኩፍር ድርጊት ያለ ሰው “ካፊር” كَافِر ይባላል። ኩፍር በሁለት ይከፈላል። አንደኛው "ኩፍሩል አክበር" ሲሆን ሁለተኛው "ኩፍሩል አስገር" ነው።
"ኩፍሩል አክበር" كُفْر الأَكْبَرْ ማለት "ትልቁ ክህደት" ማለት ነው፥ ይህም ሺርክ በአላህ ጌትነት፣ አምላክነት እና ስሞች ላይ መካድ ነው። ትልቁ ክህደት ከኢሥላም ሙሉ ለሙሉ የሚያስወጣ ሲሆን ሰውዬውም ሙዕሚን ሳይሆን ካፊር ሊባል ይችላል፡፡ ይህ ትልቁ ኩፍር አላህ እና መልእክተኛውንማስተባበል፣ በእንቢተኝነትና በኩራት ቁርአንና ሐዲስን አለመቀበል፣ ከቁርኣንና ከሐዲስ ማፈግፈል እና በመናፍቅነት መሠማራት ነው።
“ኩፍሩል አስገር” كُفْر الأَصْغَر ማለት ደግሞ "ትንሹ ክህደት" ማለት ነው። ትንሹ ክህደት ከኢሥላም የማያስወጣ ሲሆን ይህም በተግባር የሚገለፅ ኩፍር ነው፥ በቁርኣንና በሐዲስም ኩፍር ተብለው የተገለፁ ወንጀሎች ነገር ግን ትልቁ ኩፍር ደረጃ የማይደርሱ ወንጀሎች ከትንሹ ኩፍር ይመደባሉ፡፡ ለምሳሌ ሙሥሊም ሆኖ ሙሥሊምን መውጋት፣ ሴት ልጅ በመቀመጫዋ መገናኘት፣ በወረ አበባ ጊዜ ተራክቦ ማድረግ እና እንዲሁ ከአላህ ውጪ በሆነ ማንነትና ምንነት መማል ነው።
“ሺርክ”
“ሺርክ” شِرْك የሚለው ቃል “አሽረከ” أَشْرَكَ ማለትም “አጋራ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን በአላህ ላይ “ማጋራት” ማለት ነው። ሺርክ ሁለት ነገርን ያቅፋል፥ አንደኛ “ሙሽሪክ” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ሸሪክ” ነው። በአላህ ላይ የሚጋራው ማንነት “ሙሽሪክ” مُشْرِك ማለትም “አጋሪ” ሲባል በአላህ ላይ የሚያጋሩት ማንነትና ምንነት ደግሞ “ሸሪክ” شَرِيك ማለትም “ተጋሪ” ይባላሉ። ሺርክ ደግሞ በሁለት ይከፈላል፥ እነርሱም፦ ሺርኩል አክበር እና ሺርኩል አስገር ናቸው።
"ሺርኩል አክበር" شِرْك الأَكْبَرْ ማለት "ትልቁ ሺርክ" ማለት ነው፥ ይህም ሺርክ በአላህ ጌትነት፣ አምላክነት እና ስሞች ላይ ማጋራት ነው። ከአላህ ሌላ ማንነትና ምንነትን በዱዓ መቀላወጥ፣ ማሸርገድ፣ ማጎብደድ፣ መተናነስ ነው። ጥንቆላ፣ መተት፣ ድግምት፣ የሞተ ሰው መሳብ የመሳሰሉት ነው። ሺርኩል አክበር ከኢሥላም ያስወጣል፥ እንዲህ የሚያደርግ ሰው ሙሥሊም ሳይሆን ሙሽሪክ ይባላል።
“ሺርኩል አስገር” شِّرْكُ الأَصْغَر ማለት ደግሞ "ትንሹ ሺርክ" ማለት ነው። ለምሳሌ አር-ሪያዕ ትንሹ ሺርክ ነው፥ የኢኽላስ ተቃራኒ የሆነው “አር-ሪያዕ” الرياء ማለት “እዩልኝ ስሙልኝ” ማለት ነው። ሁለተኛው ደግሞ ከአላህ ውጪ በሆነ ማንነትና ምንነት መማል ነው፥ ለምሳሌ እናቴ ትሙት፣ አባቴ ይሙት፣ ሚካኤልን፣ ገብርኤልን ወዘተ ብሎ መማል። እንዲሁ በእናትህ፣ በአባትህ፣ በሚካኤል፣ በገብርኤል ወዘተ መለመን ነው። ልመና "በአላህ" ብለን ብቻ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
"ቀሠም" قَسَم የሚለው ቃል "ቃሠመ" قَاسَمَ ማለትም "ማለ" "አጸና" "አሳመነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መሐላ" "አጽንዖት" "መተማመኛ" ማለት ነው። አማንያን አንድን ነገር አጽንዖትና አንክሮት ለመስጠት አስፈላጊ ከሆነ በአሏህ ስም "ወሏሂ" وَٱللّٰه "ቢሏሂ" بِاللَّهِ በማለት ይምላሉ። ከአላህ ውጪ በሌላ ማንነት ሆነ ምንነት መማል ግን አይቻልም፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 20, ሐዲስ 13
ሠዕድ ኢብኑ ዑበይዳህ እንደተረከው፦
*"አንድ ሰው፦ "በከዕባህ እምላለው" ብሎ ሲናገር ኢብኑ ዑመር ሰምቶ እንዲህ አለ፦ "ከአላህ ውጪ በሌላ መማል ከንቱነት ነው፥ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ "ማንም ይሁን ከአላህ ውጪ በሌላ የማለ ከፍሯል ወይም አሻርኳል"*። عَنْ سَعْدِ بْنِ عُبَيْدَةَ، أَنَّ ابْنَ عُمَرَ، سَمِعَ رَجُلاً، يَقُولُ لاَ وَالْكَعْبَةِ . فَقَالَ ابْنُ عُمَرَ لاَ يُحْلَفُ بِغَيْرِ اللَّهِ فَإِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " مَنْ حَلَفَ بِغَيْرِ اللَّهِ فَقَدْ كَفَرَ أَوْ أَشْرَكَ
እዚህ ሐዲስ ላይ "መን" مَنْ የሚለው አመልካች ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ከአላህ ውጪ የሆነን ምንነት ነው፥ ይህ ከአላህ ውጪ የሆነ ማንም ፍጡር በአላህ ስም ብቻ እንጂ በፍጡራን መማሉ ኩፍርና ሺርክ ነው። ነገር ግን ምን አይነት ኩፍርና ሺርክ? ይህንን ለመረዳት ስለ ኩፍርና ሺርክ በግርድፉና በሌጣው እንይ፦
“ኩፍር”
“ኩፍር” كُفْر የሚለው ቃል “ከፈረ” كَفَرَ ማለትም “ካደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክህደት” ማለት ነው፥ በኩፍር ድርጊት ያለ ሰው “ካፊር” كَافِر ይባላል። ኩፍር በሁለት ይከፈላል። አንደኛው "ኩፍሩል አክበር" ሲሆን ሁለተኛው "ኩፍሩል አስገር" ነው።
"ኩፍሩል አክበር" كُفْر الأَكْبَرْ ማለት "ትልቁ ክህደት" ማለት ነው፥ ይህም ሺርክ በአላህ ጌትነት፣ አምላክነት እና ስሞች ላይ መካድ ነው። ትልቁ ክህደት ከኢሥላም ሙሉ ለሙሉ የሚያስወጣ ሲሆን ሰውዬውም ሙዕሚን ሳይሆን ካፊር ሊባል ይችላል፡፡ ይህ ትልቁ ኩፍር አላህ እና መልእክተኛውንማስተባበል፣ በእንቢተኝነትና በኩራት ቁርአንና ሐዲስን አለመቀበል፣ ከቁርኣንና ከሐዲስ ማፈግፈል እና በመናፍቅነት መሠማራት ነው።
“ኩፍሩል አስገር” كُفْر الأَصْغَر ማለት ደግሞ "ትንሹ ክህደት" ማለት ነው። ትንሹ ክህደት ከኢሥላም የማያስወጣ ሲሆን ይህም በተግባር የሚገለፅ ኩፍር ነው፥ በቁርኣንና በሐዲስም ኩፍር ተብለው የተገለፁ ወንጀሎች ነገር ግን ትልቁ ኩፍር ደረጃ የማይደርሱ ወንጀሎች ከትንሹ ኩፍር ይመደባሉ፡፡ ለምሳሌ ሙሥሊም ሆኖ ሙሥሊምን መውጋት፣ ሴት ልጅ በመቀመጫዋ መገናኘት፣ በወረ አበባ ጊዜ ተራክቦ ማድረግ እና እንዲሁ ከአላህ ውጪ በሆነ ማንነትና ምንነት መማል ነው።
“ሺርክ”
“ሺርክ” شِرْك የሚለው ቃል “አሽረከ” أَشْرَكَ ማለትም “አጋራ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን በአላህ ላይ “ማጋራት” ማለት ነው። ሺርክ ሁለት ነገርን ያቅፋል፥ አንደኛ “ሙሽሪክ” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ሸሪክ” ነው። በአላህ ላይ የሚጋራው ማንነት “ሙሽሪክ” مُشْرِك ማለትም “አጋሪ” ሲባል በአላህ ላይ የሚያጋሩት ማንነትና ምንነት ደግሞ “ሸሪክ” شَرِيك ማለትም “ተጋሪ” ይባላሉ። ሺርክ ደግሞ በሁለት ይከፈላል፥ እነርሱም፦ ሺርኩል አክበር እና ሺርኩል አስገር ናቸው።
"ሺርኩል አክበር" شِرْك الأَكْبَرْ ማለት "ትልቁ ሺርክ" ማለት ነው፥ ይህም ሺርክ በአላህ ጌትነት፣ አምላክነት እና ስሞች ላይ ማጋራት ነው። ከአላህ ሌላ ማንነትና ምንነትን በዱዓ መቀላወጥ፣ ማሸርገድ፣ ማጎብደድ፣ መተናነስ ነው። ጥንቆላ፣ መተት፣ ድግምት፣ የሞተ ሰው መሳብ የመሳሰሉት ነው። ሺርኩል አክበር ከኢሥላም ያስወጣል፥ እንዲህ የሚያደርግ ሰው ሙሥሊም ሳይሆን ሙሽሪክ ይባላል።
“ሺርኩል አስገር” شِّرْكُ الأَصْغَر ማለት ደግሞ "ትንሹ ሺርክ" ማለት ነው። ለምሳሌ አር-ሪያዕ ትንሹ ሺርክ ነው፥ የኢኽላስ ተቃራኒ የሆነው “አር-ሪያዕ” الرياء ማለት “እዩልኝ ስሙልኝ” ማለት ነው። ሁለተኛው ደግሞ ከአላህ ውጪ በሆነ ማንነትና ምንነት መማል ነው፥ ለምሳሌ እናቴ ትሙት፣ አባቴ ይሙት፣ ሚካኤልን፣ ገብርኤልን ወዘተ ብሎ መማል። እንዲሁ በእናትህ፣ በአባትህ፣ በሚካኤል፣ በገብርኤል ወዘተ መለመን ነው። ልመና "በአላህ" ብለን ብቻ ነው።
ይህንን ከተረዳን ከአላህ ሌላ በሆነ ማንነትና ምንነት የማለ ትንሹ ኩፍርና ሺርክ ውስጥ ተዘፍቋልና ተውበት ይወጅብበታል። ይህ እንዲህ በእንዲህ እንዳለ ሚሽነሪዎች ለምን አላህ ታዲያ በፍጡራን ይምላል? የሚል ጥያቄ ይጠይቃሉ፥ ሲጀመር አላህ ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
ሲቀጥል አላህ መማሉ ጉዳዩን አጽንዖት መስጠቱን ያመለክታል። አላህ በራሱ ይምላል፦
70፥40 *"በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
92፥3 *"ወንድንና ሴትን በፈጠረውም እምላለሁ"*፡፡ وَمَا خَلَقَ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
አምላካችን አላህ በምናየው ነገር ይምላል፦
69፥38 *"በምታዩትም ነገር እምላለሁ"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِمَا تُبْصِرُونَ
ከሚታዩ ነገሮች ውስጥ በጸሐይ፣ በጨረቃ፣ በኮከብ፣ በተራራ ወዘተ ምሏል፦
81፥ 1 *"በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ"*፡፡ وَالشَّمْسِ وَضُحَاهَا
74፥32 *"ከክህደት ይከልከሉ፡፡ በጨረቃ እምላለሁ"*፡፡ كَلَّا وَالْقَمَرِ
53፥1 *"በኮከብ እምላለሁ በወደቀ በገባ ጊዜ"*፡፡ وَالنَّجْمِ إِذَا هَوَىٰ
52፥1 *"በጡር ጋራ እምላለሁ"*፡፡ وَالطُّور
አምላካችን አላህ በማናየው ነገር ይምላል፦
69፥39 *"በማታዩትም ነገር እምላለሁ"*፡፡ وَمَا لَا تُبْصِرُونَ
ከማይታዩ ነገሮች ውስጥ በመላእክት፣ በጊዜ፣ በትንሳኤ ቀን፣ በነፍስ ወዘተ ምሏል፦
51፥4 *"ነገርን ሁሉ አከፋፋዮች በኾኑትም መላእክት እምላለሁ"*፡፡ فَالْمُقَسِّمَاتِ أَمْرًا
103፥1 *"በጊዜያቱ እምላለሁ"*፡፡ وَالْعَصْرِ
75፥1 *"ነገሩ ከሓዲዎች እንደሚሉት አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀን እምላለሁ"*፡፡ لَا أُقْسِمُ بِيَوْمِ الْقِيَامَةِ
75፥2 *"ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ"*፡፡ وَلَا أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ
ሢሰልስ አላህ የከለከው ግን እራሱ የሚያደርገው ነገር አለ፥ ለምሳሌ ከእርሱ ውጪ ማንም እንዲመለክና "አምልኩኝ" እንዲሉ አይፈልግም፥ ግን እርሱ እንዲመለክ ይፈልጋል፤ "አምልኩኝም" ይላል።
ሲያረብብ ይህንን የሚጠይቁት ሚሽነሪዎች የራሳቸውን መጽሐፍ ጠንቅቀው ስለማያነቡ እንጂ እግዚአብሔር በፍጡር ምሏል፦
አሞጽ 8፥7 *"ያህዌህ “በያዕቆብ ትዕቢት” እንዲህ ብሎ ምሎአል፦ ሥራቸውን ሁሉ ለዘላለም ምንም አልረሳም"*። נִשְׁבַּע יְהוָה, בִּגְאוֹן יַעֲקֹב; אִם-אֶשְׁכַּח לָנֶצַח, כָּל-מַעֲשֵׂיהֶם.
"ቢ" בִּ ማለት "በ" ማለት ሲሆን "የያዕቆብ ትዕቢት” መነሻ ቅጥያ ላይ የገባ መስተዋድድ ነው። እግዚአብሔር የማለው በያዕቆብ ትዕቢት ነው። "ጎውን" גְא֣וֹן ማለት "ትዕቢት" "ኩራት" ማለት ነው፥ ይህ ቃል እዚሁ መጽሐፍ ላይ የያዕቆብን ትዕቢት ተብሎ ተቀምጧል፦
አሞጽ 6፥8 አዶናይ ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ *"የያዕቆብን ትዕቢት ተጸይፌአለሁ፥ አዳራሾቹንም ጠልቻለሁ፤ ስለዚህ ከተማይቱንና የሚኖሩባትን ሁሉ አሳልፌ እሰጣለሁ"*። נִשְׁבַּע אֲדֹנָי יְהוִה בְּנַפְשׁוֹ, נְאֻם-יְהוָה אֱלֹהֵי צְבָאוֹת, מְתָאֵב אָנֹכִי אֶת-גְּאוֹן יַעֲקֹב, וְאַרְמְנֹתָיו שָׂנֵאתִי; וְהִסְגַּרְתִּי, עִיר וּמְלֹאָהּ.
እግዚአብሔር በተጸየፈበት በያዕቆብ ትዕቢት መማሉ ምን ይሆን? "ጉዳዩን አጽንዖት ለመስጠት ነው" ካላችሁ እንግዲያውስ አላህ በተለያየ ነገር መማሉ ስለዚያ ነገር አጽንዖት ለመስጠት ነው። ሚሽነሪዎች የዕብራውያ ደብዳቤ መስፈት አርገው ነበር የአላህን መማል ለመኃየስ የበቁት፦
ዕብራውያን 6፥13-14 እግዚአብሔርም ለአብርሃም ተስፋ በሰጠው ጊዜ፥ በእውነት እየባረክሁ እባርክሃለሁ እያበዛሁም አበዛሃለሁ ብሎ፥ *"ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ፥ በራሱ ማለ"*።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከእርሱ በሚያንስ በማንም ሊምል ስላልቻለ" የሚል ኃይለ-ቃል የለም። ባይሆን "ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ" የሚል ቃል አለ። ያ ማለት ከራሱ በላይ ማንም ስሌለ እንደ ፍጡራን በበላዩ ማንነት አይምልም ማለት እንጂ ከእርሱ በታች በሆነ ነገር አይምልም የሚለውን አያሲዝም። ሲቀጥል የዕብራውያን ደብዳቤ ተናጋሪ ማን እንደሆነ በእርግጠኝነት መናገር አይቻልም። ምክንያቱም የካርቴጅ ጉባኤ በ 397 ድህረ-ልደት ማርኮናይት ከሚባሉ መናፍቃን የሰበሰበችው ደብዳቤ ነው፥ የፈጣሪ ወይም የነቢይ ንግግር ሳይሆን ማንነቱ የማይታወቅ ሰው የጻፈው ደብዳቤ ነው። በዚህ ደብዳቤ የፈጣሪ የአላህ ንግግር አይመዘንም።
ይህንን ደብዳቤ ጳውሎስ ነው የተናገረው ካላችሁ ጳውሎስ የሚምለው በራሱ ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ ሰዎች 15፥31 በጌታችን በክርስቶስ ኢየሱስ ባለኝ *“በእናንተ ትምክህት እየማልሁ”* ወንድሞች ሆይ፥ ዕለት ዕለት እሞታለሁ።
2ኛ ቆሮንቶስ 1፥3-14 እናንተ ደግሞ “ትምክህታችን እንደምትሆኑ” እንዲሁ *“ትምክህታችሁ እንድንሆን”*፥ በከፊል ስለ እኛ እንዳስተዋላችሁ ፈጽማችሁ ታስተውሉት ዘንድ ተስፋ አደርጋለሁ።
ጳውሎስ “ትምክህታችሁ እኛ ነን ብሎ ተመልሶ ራሱን ለማመልከት “በእናንተ ትምክህት እየማልሁ” ይላልን? ይህ ጥያቄአችን ተከድኖ ይብሰል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
ሲቀጥል አላህ መማሉ ጉዳዩን አጽንዖት መስጠቱን ያመለክታል። አላህ በራሱ ይምላል፦
70፥40 *"በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
92፥3 *"ወንድንና ሴትን በፈጠረውም እምላለሁ"*፡፡ وَمَا خَلَقَ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
አምላካችን አላህ በምናየው ነገር ይምላል፦
69፥38 *"በምታዩትም ነገር እምላለሁ"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِمَا تُبْصِرُونَ
ከሚታዩ ነገሮች ውስጥ በጸሐይ፣ በጨረቃ፣ በኮከብ፣ በተራራ ወዘተ ምሏል፦
81፥ 1 *"በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ"*፡፡ وَالشَّمْسِ وَضُحَاهَا
74፥32 *"ከክህደት ይከልከሉ፡፡ በጨረቃ እምላለሁ"*፡፡ كَلَّا وَالْقَمَرِ
53፥1 *"በኮከብ እምላለሁ በወደቀ በገባ ጊዜ"*፡፡ وَالنَّجْمِ إِذَا هَوَىٰ
52፥1 *"በጡር ጋራ እምላለሁ"*፡፡ وَالطُّور
አምላካችን አላህ በማናየው ነገር ይምላል፦
69፥39 *"በማታዩትም ነገር እምላለሁ"*፡፡ وَمَا لَا تُبْصِرُونَ
ከማይታዩ ነገሮች ውስጥ በመላእክት፣ በጊዜ፣ በትንሳኤ ቀን፣ በነፍስ ወዘተ ምሏል፦
51፥4 *"ነገርን ሁሉ አከፋፋዮች በኾኑትም መላእክት እምላለሁ"*፡፡ فَالْمُقَسِّمَاتِ أَمْرًا
103፥1 *"በጊዜያቱ እምላለሁ"*፡፡ وَالْعَصْرِ
75፥1 *"ነገሩ ከሓዲዎች እንደሚሉት አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀን እምላለሁ"*፡፡ لَا أُقْسِمُ بِيَوْمِ الْقِيَامَةِ
75፥2 *"ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ"*፡፡ وَلَا أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ
ሢሰልስ አላህ የከለከው ግን እራሱ የሚያደርገው ነገር አለ፥ ለምሳሌ ከእርሱ ውጪ ማንም እንዲመለክና "አምልኩኝ" እንዲሉ አይፈልግም፥ ግን እርሱ እንዲመለክ ይፈልጋል፤ "አምልኩኝም" ይላል።
ሲያረብብ ይህንን የሚጠይቁት ሚሽነሪዎች የራሳቸውን መጽሐፍ ጠንቅቀው ስለማያነቡ እንጂ እግዚአብሔር በፍጡር ምሏል፦
አሞጽ 8፥7 *"ያህዌህ “በያዕቆብ ትዕቢት” እንዲህ ብሎ ምሎአል፦ ሥራቸውን ሁሉ ለዘላለም ምንም አልረሳም"*። נִשְׁבַּע יְהוָה, בִּגְאוֹן יַעֲקֹב; אִם-אֶשְׁכַּח לָנֶצַח, כָּל-מַעֲשֵׂיהֶם.
"ቢ" בִּ ማለት "በ" ማለት ሲሆን "የያዕቆብ ትዕቢት” መነሻ ቅጥያ ላይ የገባ መስተዋድድ ነው። እግዚአብሔር የማለው በያዕቆብ ትዕቢት ነው። "ጎውን" גְא֣וֹן ማለት "ትዕቢት" "ኩራት" ማለት ነው፥ ይህ ቃል እዚሁ መጽሐፍ ላይ የያዕቆብን ትዕቢት ተብሎ ተቀምጧል፦
አሞጽ 6፥8 አዶናይ ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ *"የያዕቆብን ትዕቢት ተጸይፌአለሁ፥ አዳራሾቹንም ጠልቻለሁ፤ ስለዚህ ከተማይቱንና የሚኖሩባትን ሁሉ አሳልፌ እሰጣለሁ"*። נִשְׁבַּע אֲדֹנָי יְהוִה בְּנַפְשׁוֹ, נְאֻם-יְהוָה אֱלֹהֵי צְבָאוֹת, מְתָאֵב אָנֹכִי אֶת-גְּאוֹן יַעֲקֹב, וְאַרְמְנֹתָיו שָׂנֵאתִי; וְהִסְגַּרְתִּי, עִיר וּמְלֹאָהּ.
እግዚአብሔር በተጸየፈበት በያዕቆብ ትዕቢት መማሉ ምን ይሆን? "ጉዳዩን አጽንዖት ለመስጠት ነው" ካላችሁ እንግዲያውስ አላህ በተለያየ ነገር መማሉ ስለዚያ ነገር አጽንዖት ለመስጠት ነው። ሚሽነሪዎች የዕብራውያ ደብዳቤ መስፈት አርገው ነበር የአላህን መማል ለመኃየስ የበቁት፦
ዕብራውያን 6፥13-14 እግዚአብሔርም ለአብርሃም ተስፋ በሰጠው ጊዜ፥ በእውነት እየባረክሁ እባርክሃለሁ እያበዛሁም አበዛሃለሁ ብሎ፥ *"ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ፥ በራሱ ማለ"*።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከእርሱ በሚያንስ በማንም ሊምል ስላልቻለ" የሚል ኃይለ-ቃል የለም። ባይሆን "ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ" የሚል ቃል አለ። ያ ማለት ከራሱ በላይ ማንም ስሌለ እንደ ፍጡራን በበላዩ ማንነት አይምልም ማለት እንጂ ከእርሱ በታች በሆነ ነገር አይምልም የሚለውን አያሲዝም። ሲቀጥል የዕብራውያን ደብዳቤ ተናጋሪ ማን እንደሆነ በእርግጠኝነት መናገር አይቻልም። ምክንያቱም የካርቴጅ ጉባኤ በ 397 ድህረ-ልደት ማርኮናይት ከሚባሉ መናፍቃን የሰበሰበችው ደብዳቤ ነው፥ የፈጣሪ ወይም የነቢይ ንግግር ሳይሆን ማንነቱ የማይታወቅ ሰው የጻፈው ደብዳቤ ነው። በዚህ ደብዳቤ የፈጣሪ የአላህ ንግግር አይመዘንም።
ይህንን ደብዳቤ ጳውሎስ ነው የተናገረው ካላችሁ ጳውሎስ የሚምለው በራሱ ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ ሰዎች 15፥31 በጌታችን በክርስቶስ ኢየሱስ ባለኝ *“በእናንተ ትምክህት እየማልሁ”* ወንድሞች ሆይ፥ ዕለት ዕለት እሞታለሁ።
2ኛ ቆሮንቶስ 1፥3-14 እናንተ ደግሞ “ትምክህታችን እንደምትሆኑ” እንዲሁ *“ትምክህታችሁ እንድንሆን”*፥ በከፊል ስለ እኛ እንዳስተዋላችሁ ፈጽማችሁ ታስተውሉት ዘንድ ተስፋ አደርጋለሁ።
ጳውሎስ “ትምክህታችሁ እኛ ነን ብሎ ተመልሶ ራሱን ለማመልከት “በእናንተ ትምክህት እየማልሁ” ይላልን? ይህ ጥያቄአችን ተከድኖ ይብሰል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ለይለቱል ቀድር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ቁርኣን በዚህ ወር ውስጥ በአንድ በተባረከች ሌሊት በጠቅላላ አንድ ጊዜ ወርዷል፥ ይህም አወራረድ “ጁምለተን ዋሒዳህ” جُمْلَةً وَاحِدَةً ይባላል፦
፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
44፥3 *እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አንዘልናሁ” أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን “አንዘለ” أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል። ይህቺ ሌሊት የተባረከች ስለሆነች “ለይለቱል ሙባረካህ” لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة ተብላለች፥ በሌላ አንቀጽ ላይ ደግሞ “ለይለቱል ቀድር” لَيْلَةُ الْقَدْر ማለትም “የመወሰኛይቱ ሌሊት” ተብላለች፦
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
ለይለቱል ቀድር በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር”odd number” ማለትም በ 21ኛው፣ በ 23ኛው፣ በ 25ኛው፣ በ 27ኛው፣ ወይም በ 29ኛው ውስጥ ናት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 4
ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ለይለቱል ቀድርን ከረመዷን መጨረሻ አስር ጎደሎ ሌሊቶች ውስጥ ፈልጓት”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ تَحَرَّوْا لَيْلَةَ الْقَدْرِ فِي الْوِتْرِ مِنَ الْعَشْرِ الأَوَاخِرِ مِنْ رَمَضَان
በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር ውስጥ የምትገኘው ይህቺ ሌሊት ያላት የጊዜ ዋጋ ከሺሕ ወር በላጭ ናት፦
97፥2 *መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?* وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ
97፥3 *መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት*፡፡ لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ
ቁርኣን ላይ፦ “ወማ አድራ ከማ” وَمَا أَدْرَاكَ مَا ማለትም “ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?” የሚል መጠይቅ 13 ቦታ ሲኖር “ምን እንደ ኾነ ዕወቅ” የሚል ፈሊጣዊ አነጋገር”Idiomatic expression” ነው። ከሺሕ ወር በላጭ የሆነችውን ይህቺን ሌሊት ለማግኘት ሙሥሊሙ ኢዕቲካፍ ይገባል። “ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “ማዘውተር” ማለት ሲሆን በስብስብ ሶላት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ ቆይታ ማድረግ ነው። በተለይ የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ የሚደረግ ቆይታ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُونَ فِى ٱلْمَسَٰجِد
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
የሚያጅበው በዚህች ሌሊት መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፥ እስከ ፈጅር ሶላት ድረስ ሰላም ብቻ ናት፦
97፥4 *”በእርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ*፡፡ تَنَزَّلُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْرٍ
97፥5 *እርስዋ እስከ ጎህ መውጣት ድረስ ሰላም ብቻ ናት*፡፡ سَلَامٌ هِيَ حَتَّىٰ مَطْلَعِ الْفَجْرِ
ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ያገኘ ሰው ከአላህ ዘንድ የሚኖረው ምንዳና ትሩፋት ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር መባል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 28
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በለይለቱል ቀድር በኢማን እና ከአላህ አጅር አገኛለው ብሎ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ يَقُمْ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ
ምንኛ መታደል ነው? ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ ነው ስልን በዕውር ድንብር ጸለምተኛ ሙግት”Pessimistic approach” ሳይሆን በእማኝና በአስረጅ ሙግት”Optimistic approach” ነው። አላህ ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ከሚያገኙት ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ቁርኣን በዚህ ወር ውስጥ በአንድ በተባረከች ሌሊት በጠቅላላ አንድ ጊዜ ወርዷል፥ ይህም አወራረድ “ጁምለተን ዋሒዳህ” جُمْلَةً وَاحِدَةً ይባላል፦
፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
44፥3 *እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አንዘልናሁ” أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን “አንዘለ” أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል። ይህቺ ሌሊት የተባረከች ስለሆነች “ለይለቱል ሙባረካህ” لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة ተብላለች፥ በሌላ አንቀጽ ላይ ደግሞ “ለይለቱል ቀድር” لَيْلَةُ الْقَدْر ማለትም “የመወሰኛይቱ ሌሊት” ተብላለች፦
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
ለይለቱል ቀድር በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር”odd number” ማለትም በ 21ኛው፣ በ 23ኛው፣ በ 25ኛው፣ በ 27ኛው፣ ወይም በ 29ኛው ውስጥ ናት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 4
ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ለይለቱል ቀድርን ከረመዷን መጨረሻ አስር ጎደሎ ሌሊቶች ውስጥ ፈልጓት”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ تَحَرَّوْا لَيْلَةَ الْقَدْرِ فِي الْوِتْرِ مِنَ الْعَشْرِ الأَوَاخِرِ مِنْ رَمَضَان
በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር ውስጥ የምትገኘው ይህቺ ሌሊት ያላት የጊዜ ዋጋ ከሺሕ ወር በላጭ ናት፦
97፥2 *መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?* وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ
97፥3 *መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት*፡፡ لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ
ቁርኣን ላይ፦ “ወማ አድራ ከማ” وَمَا أَدْرَاكَ مَا ማለትም “ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?” የሚል መጠይቅ 13 ቦታ ሲኖር “ምን እንደ ኾነ ዕወቅ” የሚል ፈሊጣዊ አነጋገር”Idiomatic expression” ነው። ከሺሕ ወር በላጭ የሆነችውን ይህቺን ሌሊት ለማግኘት ሙሥሊሙ ኢዕቲካፍ ይገባል። “ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “ማዘውተር” ማለት ሲሆን በስብስብ ሶላት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ ቆይታ ማድረግ ነው። በተለይ የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ የሚደረግ ቆይታ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُونَ فِى ٱلْمَسَٰجِد
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
የሚያጅበው በዚህች ሌሊት መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፥ እስከ ፈጅር ሶላት ድረስ ሰላም ብቻ ናት፦
97፥4 *”በእርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ*፡፡ تَنَزَّلُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْرٍ
97፥5 *እርስዋ እስከ ጎህ መውጣት ድረስ ሰላም ብቻ ናት*፡፡ سَلَامٌ هِيَ حَتَّىٰ مَطْلَعِ الْفَجْرِ
ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ያገኘ ሰው ከአላህ ዘንድ የሚኖረው ምንዳና ትሩፋት ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር መባል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 28
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በለይለቱል ቀድር በኢማን እና ከአላህ አጅር አገኛለው ብሎ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ يَقُمْ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ
ምንኛ መታደል ነው? ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ ነው ስልን በዕውር ድንብር ጸለምተኛ ሙግት”Pessimistic approach” ሳይሆን በእማኝና በአስረጅ ሙግት”Optimistic approach” ነው። አላህ ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ከሚያገኙት ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢዕቲካፍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
“ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “መቀመጥ” ማለት ሲሆን የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ መጠነ-ሰፊና ዘርፈ-ብዙ ዒባዳህ በማድረግ መቀመጥ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
በመሥጂድ ኢዕቲካፍ ለማድረግ የሚቀመጠው “ዓኪፍ” عَاكِف ሲባል፥ እነዚህ አንቀጽ ላይ “ተቀማጮች” ለሚለው ቃል የገባው የዓኪፍ ብዙ ቁጥር “ዓኪፉን” عَٰكِفُون መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ እሳቤ በሐዲስም ላይ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
“ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “መቀመጥ” ማለት ሲሆን የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ መጠነ-ሰፊና ዘርፈ-ብዙ ዒባዳህ በማድረግ መቀመጥ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
በመሥጂድ ኢዕቲካፍ ለማድረግ የሚቀመጠው “ዓኪፍ” عَاكِف ሲባል፥ እነዚህ አንቀጽ ላይ “ተቀማጮች” ለሚለው ቃል የገባው የዓኪፍ ብዙ ቁጥር “ዓኪፉን” عَٰكِفُون መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ እሳቤ በሐዲስም ላይ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዒባዳህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“ዒባዳህ” عِبَادَة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ ማለትም “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አምልኮ" ማለት ነው። ዒባዳህ ማለት በቀልብያ፣ በቀውልያ፣ በዐመልያ ለአንድ ምንነት እና ማንነት የሚደረግ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ፣ መተናነስ ነው። የመስኩ ልሂቃን፦ "አምልኮ" ማለት "ለአንድ ምንነትና ማንነት በፍጹም ሁለንተናዊነት ማለትም በኃልዮ፣ በነቢብ፣ በገቢር መገዛት ነው" ይላሉ።
ዒባዳህ በተመላኪ እና በአምላኪ መካከል ያለ መርሕ ነው፥ "መዕቡድ" مَعْبُد ማለት "ተመላኪ" ማንነት ማለት ሲሆን “ዐብድ” عَبْد ወይም “ዐቢድ” عَابِد ደግሞ "አምላኪ" ማንነት ነው። አምላካችን አላህ በመጀመሪያ መደብ ብዙ ቦታ "አምልኩኝ" እያለ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
20፥14 *እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
ሰው የተፈጠረበት አላማ እና ኢላማ የፈጠረውን አላህን በብቸኝነት እንዲያመልክ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አምላካችም አላህ ኑሕን፣ አዩብን፣ ዳውድን እና ነቢያችንን”ﷺ” ጨምሮ “ዐብደና” عَبْدَنَا ማለትም “ባሪያችን” በማለት አምልኮ የእርሱ ሃቅና ገንዘብ መሆኑን ይናገራል፦
54፥9 ከእነርሱ በፊት የኑሕ ነገድ አስተባበለች፡፡ *ባሪያችንንም* ኑሕን አስተባበሉ፡፡ «ዕብድ ነውም» አሉ፡፡ ተገላመጠም፡፡ كَذَّبَتْ قَبْلَهُمْ قَوْمُ نُوحٍ فَكَذَّبُوا عَبْدَنَا وَقَالُوا مَجْنُونٌ وَازْدُجِرَ
38፥41 *ባሪያችንን* አዩብንም አውሳላቸው፡፡ «እኔ ሰይጣን በጉዳትና በስቃይ ነካኝ» ሲል ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ وَاذْكُرْ عَبْدَنَا أَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُ مَسَّنِيَ الشَّيْطَانُ بِنُصْبٍ وَعَذَابٍ
38፥17 በሚሉት ነገር ላይ ታገስ፡፡ የኀይል ባለቤት የሆነውን *ባሪያችንንም* ዳውድን አውሳላቸው፡፡ እርሱ መላሳ ነውና፡፡ اصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَاذْكُرْ عَبْدَنَا دَاوُودَ ذَا الْأَيْدِ ۖ إِنَّهُ أَوَّابٌ
2፥23 *በባሪያችንም* ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ፡፡ وَإِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا بِسُورَةٍ مِّن مِّثْلِهِ وَادْعُوا شُهَدَاءَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
ዒባዳህ በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
1. ዒባደቱል ቀልቢያ"የልብ አምልኮ"
2. ዒባደቱል ቀውልያ"የንግግር አምልኮ"
3. ዒባደቱል ዐመልያ"የድርጊት አምልኮ" ነው።
1. ዒባደቱል ቀልቢያ የሚባሉት ዒልም፣ ኢማን፣ ኢኽላስ፣ ኢሕሣን፣ ተቀዋ፣ ተወኩል፣ ሰብር እና ሙአበቱላህ ናቸው።
2. ዒባደቱል ቀውልያ የሚባሉት ሸሃደተይን፣ ተውበት፣ ዱዓ፣ ዳዕዋህ፣ ዚክር እና ቂርኣት ናቸው።
3. ዒባደቱል ዐመልያ የሚባሉት ሶላት፤ ፆም፣ ዘካህ፣ ሃጅ እና ጅሃድ ናቸው።
አርካኑል ዒባዳህ ማለትም "የአምልኮ ማዕዘናት" በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
1. ሙሃባህ"ፍቅር"፣
2. ተቅዋ"ፍራቻ" እና
3. ረጃእ"ተስፋ" ናቸው።
አላህን ስናመልክ አላህ አፍቅረነው፣ ፈርተነው እና ተስፋ አድርገነው ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“ዒባዳህ” عِبَادَة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ ማለትም “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አምልኮ" ማለት ነው። ዒባዳህ ማለት በቀልብያ፣ በቀውልያ፣ በዐመልያ ለአንድ ምንነት እና ማንነት የሚደረግ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ፣ መተናነስ ነው። የመስኩ ልሂቃን፦ "አምልኮ" ማለት "ለአንድ ምንነትና ማንነት በፍጹም ሁለንተናዊነት ማለትም በኃልዮ፣ በነቢብ፣ በገቢር መገዛት ነው" ይላሉ።
ዒባዳህ በተመላኪ እና በአምላኪ መካከል ያለ መርሕ ነው፥ "መዕቡድ" مَعْبُد ማለት "ተመላኪ" ማንነት ማለት ሲሆን “ዐብድ” عَبْد ወይም “ዐቢድ” عَابِد ደግሞ "አምላኪ" ማንነት ነው። አምላካችን አላህ በመጀመሪያ መደብ ብዙ ቦታ "አምልኩኝ" እያለ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
20፥14 *እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
ሰው የተፈጠረበት አላማ እና ኢላማ የፈጠረውን አላህን በብቸኝነት እንዲያመልክ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አምላካችም አላህ ኑሕን፣ አዩብን፣ ዳውድን እና ነቢያችንን”ﷺ” ጨምሮ “ዐብደና” عَبْدَنَا ማለትም “ባሪያችን” በማለት አምልኮ የእርሱ ሃቅና ገንዘብ መሆኑን ይናገራል፦
54፥9 ከእነርሱ በፊት የኑሕ ነገድ አስተባበለች፡፡ *ባሪያችንንም* ኑሕን አስተባበሉ፡፡ «ዕብድ ነውም» አሉ፡፡ ተገላመጠም፡፡ كَذَّبَتْ قَبْلَهُمْ قَوْمُ نُوحٍ فَكَذَّبُوا عَبْدَنَا وَقَالُوا مَجْنُونٌ وَازْدُجِرَ
38፥41 *ባሪያችንን* አዩብንም አውሳላቸው፡፡ «እኔ ሰይጣን በጉዳትና በስቃይ ነካኝ» ሲል ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ وَاذْكُرْ عَبْدَنَا أَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُ مَسَّنِيَ الشَّيْطَانُ بِنُصْبٍ وَعَذَابٍ
38፥17 በሚሉት ነገር ላይ ታገስ፡፡ የኀይል ባለቤት የሆነውን *ባሪያችንንም* ዳውድን አውሳላቸው፡፡ እርሱ መላሳ ነውና፡፡ اصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَاذْكُرْ عَبْدَنَا دَاوُودَ ذَا الْأَيْدِ ۖ إِنَّهُ أَوَّابٌ
2፥23 *በባሪያችንም* ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ፡፡ وَإِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا بِسُورَةٍ مِّن مِّثْلِهِ وَادْعُوا شُهَدَاءَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
ዒባዳህ በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
1. ዒባደቱል ቀልቢያ"የልብ አምልኮ"
2. ዒባደቱል ቀውልያ"የንግግር አምልኮ"
3. ዒባደቱል ዐመልያ"የድርጊት አምልኮ" ነው።
1. ዒባደቱል ቀልቢያ የሚባሉት ዒልም፣ ኢማን፣ ኢኽላስ፣ ኢሕሣን፣ ተቀዋ፣ ተወኩል፣ ሰብር እና ሙአበቱላህ ናቸው።
2. ዒባደቱል ቀውልያ የሚባሉት ሸሃደተይን፣ ተውበት፣ ዱዓ፣ ዳዕዋህ፣ ዚክር እና ቂርኣት ናቸው።
3. ዒባደቱል ዐመልያ የሚባሉት ሶላት፤ ፆም፣ ዘካህ፣ ሃጅ እና ጅሃድ ናቸው።
አርካኑል ዒባዳህ ማለትም "የአምልኮ ማዕዘናት" በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
1. ሙሃባህ"ፍቅር"፣
2. ተቅዋ"ፍራቻ" እና
3. ረጃእ"ተስፋ" ናቸው።
አላህን ስናመልክ አላህ አፍቅረነው፣ ፈርተነው እና ተስፋ አድርገነው ነው።