ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምሳ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 51
መናፍቃን ዕውሮች ናቸው ወይስ አይደሉም?
ዕውሮች ናቸው፡-
2፡17-18 በንፍቅና ምሳሌያቸው እንደዚያ እሳትን እንዳነደደ ሰው በዙሪያው ያለውን ሁሉ ባበራች ጊዜም አላህ ብርሃናቸውን እንደወሰደባቸው በጨለማዎችም ውስጥ የማያዩ ኾነው እንደተዋቸው ብጤ ነው፡፡ እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም፡፡”
በመጠኑ ያያሉ፡-
2፡20 “በእነሱም ላይ ባጨለመ ጊዜ ይቆማሉ፡፡ አላህም በሻ ኖሮ "መስሚያቸውንና ማያዎቻቸውን በወሰደ ነበር፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡”
መልስ
አምላካችን አላህ ለሁሉም ሰው ማለትም ለሙሥሉሙ ሆነ ለሙሽሪኩ፣ ለሙዕሚኑ ሆነ ለካፊሩ፣ ለሙናፊቁ ሆነ ለሙኽሊሱ መስሚያ፣ ማያዎችን እና ልቦችን ፈጥሯል፦
67፥23 «እርሱ ያ የፈጠራችሁ ለእናንተም *"መስሚያ፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ያደረገላችሁ ነው"*። ጥቂትንም አታመስግኑም?» በላቸው፡፡ قُلْ هُوَ الَّذِي أَنشَأَكُمْ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۖ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُونَ
23፥78 እርሱም ያ *"መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችን ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው"*፡፡ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُونَ
አላህ ቢፈልግ ኖሮ ይህንን መስሚያና ማያዎችን ከሙናፊቃን በወሰደ ነበር፦
2፥20 *"አላህም በሻ ኖሮ መስሚያቸውንና ማያዎቻቸውን በወሰደ ነበር፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ وَلَوْ شَاءَ اللَّهُ لَذَهَبَ بِسَمْعِهِمْ وَأَبْصَارِهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
"ወለው" وَلَوْ የሚለው ሁኔታዊ መስተዋድድ አላህ ቢፈልግ ኖሮ የማያዩና የማይሰሙ ማረግ ይችል ነበር፥ ግን እንደዛ አላደረጋቸው። ሙናፊቃን ውጫው መስሚያና ማያዎች ቢኖራቸውም ውሳጣዊ ማያቸው እና መስሚያቸው የታወረና የደኖቆረ ነው፦
2፥18 *"እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው"*፤ ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም፡፡ صُمٌّ بُكْمٌ عُمْيٌ فَهُمْ لَا يَرْجِعُونَ
2፥171 *"የእነዚያም የካዱት ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ እንስሳ ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው"*። ስለዚህ እነርሱ አያውቁም፡፡ وَمَثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا كَمَثَلِ الَّذِي يَنْعِقُ بِمَا لَا يَسْمَعُ إِلَّا دُعَاءً وَنِدَاءً ۚ صُمٌّ بُكْمٌ عُمْيٌ فَهُمْ لَا يَعْقِلُونَ
እንስሳ ድምጽ ይሰማሉ፥ ብርሃንም ያያሉ ግን ውሳጣዊ ጆሮና ዓይን የላቸውም። ልክ እንደነርሱ እነዚያ የካዱት ውሳጣዊ ዓይናቸው ታውሯል፤ ውሳጣዊ ጆራቸው ደንቁሯል፦
7፥179 ከጂኒም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *"ለ"እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም"*፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُون
ስለዚህ ይህንን ጥያቄ ያቀረበው ባይብልን በቅጡ ያላነበበ ሰው ነው። ባይብልም ላይ እኮ ውሳጣዊ ዓይንና ጆሮ የታወረና የደኖቆረን ሰው ዕውርና ደንቆሮ ይላል፦
ማቴዎስ 23፥17 *"እናንተ ደንቆሮዎችና ዕውሮች"*፥ ማናቸው ይበልጣል? ወርቁ ነውን? ወይስ ወርቁን የቀደሰው ቤተ መቅደስ?
ማቴዎስ 23፥19 *"እናንተ ደንቆሮዎችና ዕውሮች"*፥ ማናቸው ይበልጣል? መባው ነውን? ወይስ መባውን የሚቀድሰው መሠዊያው?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አምሳ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 51
መናፍቃን ዕውሮች ናቸው ወይስ አይደሉም?
ዕውሮች ናቸው፡-
2፡17-18 በንፍቅና ምሳሌያቸው እንደዚያ እሳትን እንዳነደደ ሰው በዙሪያው ያለውን ሁሉ ባበራች ጊዜም አላህ ብርሃናቸውን እንደወሰደባቸው በጨለማዎችም ውስጥ የማያዩ ኾነው እንደተዋቸው ብጤ ነው፡፡ እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም፡፡”
በመጠኑ ያያሉ፡-
2፡20 “በእነሱም ላይ ባጨለመ ጊዜ ይቆማሉ፡፡ አላህም በሻ ኖሮ "መስሚያቸውንና ማያዎቻቸውን በወሰደ ነበር፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡”
መልስ
አምላካችን አላህ ለሁሉም ሰው ማለትም ለሙሥሉሙ ሆነ ለሙሽሪኩ፣ ለሙዕሚኑ ሆነ ለካፊሩ፣ ለሙናፊቁ ሆነ ለሙኽሊሱ መስሚያ፣ ማያዎችን እና ልቦችን ፈጥሯል፦
67፥23 «እርሱ ያ የፈጠራችሁ ለእናንተም *"መስሚያ፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ያደረገላችሁ ነው"*። ጥቂትንም አታመስግኑም?» በላቸው፡፡ قُلْ هُوَ الَّذِي أَنشَأَكُمْ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۖ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُونَ
23፥78 እርሱም ያ *"መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችን ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው"*፡፡ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُونَ
አላህ ቢፈልግ ኖሮ ይህንን መስሚያና ማያዎችን ከሙናፊቃን በወሰደ ነበር፦
2፥20 *"አላህም በሻ ኖሮ መስሚያቸውንና ማያዎቻቸውን በወሰደ ነበር፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ وَلَوْ شَاءَ اللَّهُ لَذَهَبَ بِسَمْعِهِمْ وَأَبْصَارِهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
"ወለው" وَلَوْ የሚለው ሁኔታዊ መስተዋድድ አላህ ቢፈልግ ኖሮ የማያዩና የማይሰሙ ማረግ ይችል ነበር፥ ግን እንደዛ አላደረጋቸው። ሙናፊቃን ውጫው መስሚያና ማያዎች ቢኖራቸውም ውሳጣዊ ማያቸው እና መስሚያቸው የታወረና የደኖቆረ ነው፦
2፥18 *"እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው"*፤ ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም፡፡ صُمٌّ بُكْمٌ عُمْيٌ فَهُمْ لَا يَرْجِعُونَ
2፥171 *"የእነዚያም የካዱት ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ እንስሳ ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው"*። ስለዚህ እነርሱ አያውቁም፡፡ وَمَثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا كَمَثَلِ الَّذِي يَنْعِقُ بِمَا لَا يَسْمَعُ إِلَّا دُعَاءً وَنِدَاءً ۚ صُمٌّ بُكْمٌ عُمْيٌ فَهُمْ لَا يَعْقِلُونَ
እንስሳ ድምጽ ይሰማሉ፥ ብርሃንም ያያሉ ግን ውሳጣዊ ጆሮና ዓይን የላቸውም። ልክ እንደነርሱ እነዚያ የካዱት ውሳጣዊ ዓይናቸው ታውሯል፤ ውሳጣዊ ጆራቸው ደንቁሯል፦
7፥179 ከጂኒም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *"ለ"እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም"*፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُون
ስለዚህ ይህንን ጥያቄ ያቀረበው ባይብልን በቅጡ ያላነበበ ሰው ነው። ባይብልም ላይ እኮ ውሳጣዊ ዓይንና ጆሮ የታወረና የደኖቆረን ሰው ዕውርና ደንቆሮ ይላል፦
ማቴዎስ 23፥17 *"እናንተ ደንቆሮዎችና ዕውሮች"*፥ ማናቸው ይበልጣል? ወርቁ ነውን? ወይስ ወርቁን የቀደሰው ቤተ መቅደስ?
ማቴዎስ 23፥19 *"እናንተ ደንቆሮዎችና ዕውሮች"*፥ ማናቸው ይበልጣል? መባው ነውን? ወይስ መባውን የሚቀድሰው መሠዊያው?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምሳ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 52
ከሃዲያን በፍርድ ቀን ከአላህ የሚደብቁት ነገር አለ ወይስ የለም?
አለ፡-
6:22-23 “ሁላቸውንም የምንሰበስብበትንና ከዚያም ለእነዚያ ጣዖታትን ለአጋሩት እነዚያ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው ብላችሁ ታስቧቸው የነበራችሁት ተጋሪዎቻችሁ የት ናቸው የምንልበትን ቀን አስታውስ፡፡ ከዚያም መልሳቸው «በጌታችን በአላህ ይኹንብን አጋሪዎች አልነበርንም» ማለት እንጅ ሌላ አትኾንም፡፡”
የለም፡-
4:42 “በዚያ ቀን እነዚያ የካዱትና መልዕክተኛውን ያልታዘዙት በነሱ ምድር ብትደፋባቸው ይመኛሉ፤ ከአላህም ወሬን አይደብቁም።”
መልስ
በትንሳኤ ቀን አላህ ለእነዚያ ለአጋሩት፦ "እነዚያ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው ብላችሁ ታስቧቸው የነበራችሁት ተጋሪዎቻችሁ የት ናቸው? ብሎ ይጠይቃቸዋል። እነርሱም፦ "በአላህ ላይ አጋሪዎች አልነበርንም" ብለው ይቀጥፋሉ፦
6፥22 ሁላቸውንም የምንሰበስብበትንና ከዚያም *"ለእነዚያ ለአጋሩት፦ "እነዚያ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው ብላችሁ ታስቧቸው የነበራችሁት ተጋሪዎቻችሁ የት ናቸው? የምንልበትን ቀን አስታውስ*፡፡ وَيَوْمَ نَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا ثُمَّ نَقُولُ لِلَّذِينَ أَشْرَكُوا أَيْنَ شُرَكَاؤُكُمُ الَّذِينَ كُنتُمْ تَزْعُمُونَ
6፥23 ከዚያም መልሳቸው *«በጌታችን በአላህ ይኹንብን አጋሪዎች አልነበርንም»* ማለት እንጅ ሌላ አትኾንም፡፡ ثُمَّ لَمْ تَكُن فِتْنَتُهُمْ إِلَّا أَن قَالُوا وَاللَّهِ رَبِّنَا مَا كُنَّا مُشْرِكِينَ
አላህ፦ "እነዚያ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው ብላችሁ ታስቧቸው የነበራችሁት ተጋሪዎቻችሁ የት ናቸው? ብሎ ለሚጠይቃቸው ጥያቄ መልሳቸው፦ "አጋሪዎች አልነበርንም" ማለት እንጅ ሌላ አትኾንም። ነገር ግን ስለ ቁርኣን ሲጠየቁ እንቅጯን ፍርጥ አድርገው ይናገራሉ እንጂ አይደብቁም፦
4፥42 *"በዚያ ቀን እነዚያ የካዱትና መልክተኛውን ያልታዘዙት በእነርሱ ምድር ብትደፋባቸው ይመኛሉ፡፡ ከአላህም ወሬን አይደብቁም"*፡፡ يَوْمَئِذٍ يَوَدُّ الَّذِينَ كَفَرُوا وَعَصَوُا الرَّسُولَ لَوْ تُسَوَّىٰ بِهِمُ الْأَرْضُ وَلَا يَكْتُمُونَ اللَّهَ حَدِيثًا
"ወሬ" ተብሎ የተቀመው ቃል "ሐዲስ" حَدِيث ሲሆን "ንግግር" ማለት ነው። ይህም ንግግር ቁርኣን ነው፦
18፥6 *"በዚህም ንግግር በቁርኣን ባያምኑ በፈለጎቻቸው ላይ በቁጭት ነፍስህን አጥፊ ልትሆን ይፈራልሃል"*፡፡ فَلَعَلَّكَ بَاخِعٌ نَّفْسَكَ عَلَىٰ آثَارِهِمْ إِن لَّمْ يُؤْمِنُوا بِهَـٰذَا الْحَدِيثِ أَسَفًا
አላህ ቁርኣንን እውነት አድርጎ አውርዶ ሳለ እነዚያ የካዱት፦ "ይህ ግልጽ ድግምት ነው" አሉ። ነገር ግን አላህ በትንሳኤ ቀን ስለ ቁርኣኑ፦ "ይህ እውነት አይደለምን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፥ እነርሱም፦ "እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን" ይላሉ፥ ከአላህ ንግግር ምንም አይደብቁም፦
46፥7 *"በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ"*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
46፥34 *"እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን «ይህ እውነት አይደለምን?» ይባላሉ፡፡ «እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን» ይላሉ፡፡ አላህም «ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱ» ይላቸዋል"*፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ الَّذِينَ كَفَرُوا عَلَى النَّارِ أَلَيْسَ هَـٰذَا بِالْحَقِّ ۖ قَالُوا بَلَىٰ وَرَبِّنَا ۚ قَالَ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አምሳ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 52
ከሃዲያን በፍርድ ቀን ከአላህ የሚደብቁት ነገር አለ ወይስ የለም?
አለ፡-
6:22-23 “ሁላቸውንም የምንሰበስብበትንና ከዚያም ለእነዚያ ጣዖታትን ለአጋሩት እነዚያ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው ብላችሁ ታስቧቸው የነበራችሁት ተጋሪዎቻችሁ የት ናቸው የምንልበትን ቀን አስታውስ፡፡ ከዚያም መልሳቸው «በጌታችን በአላህ ይኹንብን አጋሪዎች አልነበርንም» ማለት እንጅ ሌላ አትኾንም፡፡”
የለም፡-
4:42 “በዚያ ቀን እነዚያ የካዱትና መልዕክተኛውን ያልታዘዙት በነሱ ምድር ብትደፋባቸው ይመኛሉ፤ ከአላህም ወሬን አይደብቁም።”
መልስ
በትንሳኤ ቀን አላህ ለእነዚያ ለአጋሩት፦ "እነዚያ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው ብላችሁ ታስቧቸው የነበራችሁት ተጋሪዎቻችሁ የት ናቸው? ብሎ ይጠይቃቸዋል። እነርሱም፦ "በአላህ ላይ አጋሪዎች አልነበርንም" ብለው ይቀጥፋሉ፦
6፥22 ሁላቸውንም የምንሰበስብበትንና ከዚያም *"ለእነዚያ ለአጋሩት፦ "እነዚያ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው ብላችሁ ታስቧቸው የነበራችሁት ተጋሪዎቻችሁ የት ናቸው? የምንልበትን ቀን አስታውስ*፡፡ وَيَوْمَ نَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا ثُمَّ نَقُولُ لِلَّذِينَ أَشْرَكُوا أَيْنَ شُرَكَاؤُكُمُ الَّذِينَ كُنتُمْ تَزْعُمُونَ
6፥23 ከዚያም መልሳቸው *«በጌታችን በአላህ ይኹንብን አጋሪዎች አልነበርንም»* ማለት እንጅ ሌላ አትኾንም፡፡ ثُمَّ لَمْ تَكُن فِتْنَتُهُمْ إِلَّا أَن قَالُوا وَاللَّهِ رَبِّنَا مَا كُنَّا مُشْرِكِينَ
አላህ፦ "እነዚያ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው ብላችሁ ታስቧቸው የነበራችሁት ተጋሪዎቻችሁ የት ናቸው? ብሎ ለሚጠይቃቸው ጥያቄ መልሳቸው፦ "አጋሪዎች አልነበርንም" ማለት እንጅ ሌላ አትኾንም። ነገር ግን ስለ ቁርኣን ሲጠየቁ እንቅጯን ፍርጥ አድርገው ይናገራሉ እንጂ አይደብቁም፦
4፥42 *"በዚያ ቀን እነዚያ የካዱትና መልክተኛውን ያልታዘዙት በእነርሱ ምድር ብትደፋባቸው ይመኛሉ፡፡ ከአላህም ወሬን አይደብቁም"*፡፡ يَوْمَئِذٍ يَوَدُّ الَّذِينَ كَفَرُوا وَعَصَوُا الرَّسُولَ لَوْ تُسَوَّىٰ بِهِمُ الْأَرْضُ وَلَا يَكْتُمُونَ اللَّهَ حَدِيثًا
"ወሬ" ተብሎ የተቀመው ቃል "ሐዲስ" حَدِيث ሲሆን "ንግግር" ማለት ነው። ይህም ንግግር ቁርኣን ነው፦
18፥6 *"በዚህም ንግግር በቁርኣን ባያምኑ በፈለጎቻቸው ላይ በቁጭት ነፍስህን አጥፊ ልትሆን ይፈራልሃል"*፡፡ فَلَعَلَّكَ بَاخِعٌ نَّفْسَكَ عَلَىٰ آثَارِهِمْ إِن لَّمْ يُؤْمِنُوا بِهَـٰذَا الْحَدِيثِ أَسَفًا
አላህ ቁርኣንን እውነት አድርጎ አውርዶ ሳለ እነዚያ የካዱት፦ "ይህ ግልጽ ድግምት ነው" አሉ። ነገር ግን አላህ በትንሳኤ ቀን ስለ ቁርኣኑ፦ "ይህ እውነት አይደለምን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፥ እነርሱም፦ "እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን" ይላሉ፥ ከአላህ ንግግር ምንም አይደብቁም፦
46፥7 *"በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ"*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
46፥34 *"እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን «ይህ እውነት አይደለምን?» ይባላሉ፡፡ «እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን» ይላሉ፡፡ አላህም «ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱ» ይላቸዋል"*፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ الَّذِينَ كَفَرُوا عَلَى النَّارِ أَلَيْسَ هَـٰذَا بِالْحَقِّ ۖ قَالُوا بَلَىٰ وَرَبِّنَا ۚ قَالَ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምሳ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 53
በሉጥ ዘመን የነበሩት ህዝቦች ለሉጥ የመለሱለት መልስ የትኛውን ነው?
ከከተማችሁ አውጡ፡፡እነርሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና» ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም፦
27:55-56 “«እናንተ ከሴቶች አልፋችሁ ወንዶችን ለመከጀል ትመጣላችሁን በእውነቱ እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናቸሁ፡፡» የሕዝቦቹም መልስ የሉጥን ቤተሰቦች «ከከተማችሁ አውጡ፡፡እነርሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና» ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም፡፡”
ከእውነተኞቹ እንደ ኾንክ የአላህን ቅጣት አምጣብን ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም፦
29፥29 “እናንተ በእርግጥ ወንዶችን ትመጣላችሁን? መንገድን ትቆርጣላችሁን? በሸንጓችሁም የሚነወርን ነገር ትሠራላችሁን?(አላቸው)፤ የሕዝቦቹም መልስ ከውነተኞቹ እንደ ኾንክ የአላህን ቅጣት አምጣብን ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም።”
መልስ
ቁርኣን አንድ እሳቤ በአንድ ሱራህ ላይ ያንጠለጥል እና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን እሳቤ ይጨርሰዋል፤ ይህ የቁርኣን አንዱ ውበት ነው፦
39፥23 *አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ*፡፡ اللَّهُ نَزَّلَ أَحْسَنَ الْحَدِيثِ كِتَابًا مُّتَشَابِهًا مَّثَانِيَ تَقْشَعِرُّ
“ሙተሻቢህ” مُتَشَٰبِه ማለትም “ተመሳሳይ” ማለት ሲሆን አንቀጾችን አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ሌላ ሱራህ ላይ ተመሳሳዩን የተቀረውን ይናገራል፤ ይህ አላህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት የነበረውን ክስተትና መስተጋብር አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ያንጠለጥለው እና እንደገና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን መሳ ለመሳ ይደግመዋል። “መሳኒይ” مَّثَانِى ማለት “ተደጋጋሚ” ማለት ነው። ይህንን በተለያዩ ሱራዎች የተለያዩ ናሙናዎችን ማየት እንችላለን፦
ናሙና አንድ
ኢብራሂም ለመላእክቶቹ ያላቸው ሙሉ ንግግሩ፦ “ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ፤ እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን” ሲሆን አላህ ግን ይህንን የኢብራሂም ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
51፥24 *የተከበሩት የኢብራሂም እንግዶች ወሬ መጥቶሃልን?* هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ الْمُكْرَمِينَ
51፥25 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ አስታውስ፤ እርሱም፦ *«ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا ۖ قَالَ سَلَامٌ قَوْمٌ مُّنكَرُونَ
15፥51 *ከኢብራሂም እንግዶችም ወሬ ንገራቸው*፡፡ وَنَبِّئْهُمْ عَن ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ
15፥25 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ የኾነውን አስታውስ፤ እርሱም፦ *«እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا قَالَ إِنَّا مِنكُمْ وَجِلُونَ
ናሙና ሁለት
ሙሳ ለጌታው ያለው ሙሉ ንግግሩ፦ “ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ፣ ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ” ሲሆን አላህ ግን ይህንን የሙሳን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
28፥33 ሙሳም አለ፦ *«ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፡፡ قَالَ رَبِّ إِنِّي قَتَلْتُ مِنْهُمْ نَفْسًا فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُون
26፥14 ሙሳም አለ፦ *«ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ። وَلَهُمْ عَلَيَّ ذَنبٌ فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُونِ
ቁጥር አምሳ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 53
በሉጥ ዘመን የነበሩት ህዝቦች ለሉጥ የመለሱለት መልስ የትኛውን ነው?
ከከተማችሁ አውጡ፡፡እነርሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና» ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም፦
27:55-56 “«እናንተ ከሴቶች አልፋችሁ ወንዶችን ለመከጀል ትመጣላችሁን በእውነቱ እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናቸሁ፡፡» የሕዝቦቹም መልስ የሉጥን ቤተሰቦች «ከከተማችሁ አውጡ፡፡እነርሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና» ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም፡፡”
ከእውነተኞቹ እንደ ኾንክ የአላህን ቅጣት አምጣብን ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም፦
29፥29 “እናንተ በእርግጥ ወንዶችን ትመጣላችሁን? መንገድን ትቆርጣላችሁን? በሸንጓችሁም የሚነወርን ነገር ትሠራላችሁን?(አላቸው)፤ የሕዝቦቹም መልስ ከውነተኞቹ እንደ ኾንክ የአላህን ቅጣት አምጣብን ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም።”
መልስ
ቁርኣን አንድ እሳቤ በአንድ ሱራህ ላይ ያንጠለጥል እና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን እሳቤ ይጨርሰዋል፤ ይህ የቁርኣን አንዱ ውበት ነው፦
39፥23 *አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ*፡፡ اللَّهُ نَزَّلَ أَحْسَنَ الْحَدِيثِ كِتَابًا مُّتَشَابِهًا مَّثَانِيَ تَقْشَعِرُّ
“ሙተሻቢህ” مُتَشَٰبِه ማለትም “ተመሳሳይ” ማለት ሲሆን አንቀጾችን አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ሌላ ሱራህ ላይ ተመሳሳዩን የተቀረውን ይናገራል፤ ይህ አላህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት የነበረውን ክስተትና መስተጋብር አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ያንጠለጥለው እና እንደገና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን መሳ ለመሳ ይደግመዋል። “መሳኒይ” مَّثَانِى ማለት “ተደጋጋሚ” ማለት ነው። ይህንን በተለያዩ ሱራዎች የተለያዩ ናሙናዎችን ማየት እንችላለን፦
ናሙና አንድ
ኢብራሂም ለመላእክቶቹ ያላቸው ሙሉ ንግግሩ፦ “ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ፤ እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን” ሲሆን አላህ ግን ይህንን የኢብራሂም ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
51፥24 *የተከበሩት የኢብራሂም እንግዶች ወሬ መጥቶሃልን?* هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ الْمُكْرَمِينَ
51፥25 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ አስታውስ፤ እርሱም፦ *«ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا ۖ قَالَ سَلَامٌ قَوْمٌ مُّنكَرُونَ
15፥51 *ከኢብራሂም እንግዶችም ወሬ ንገራቸው*፡፡ وَنَبِّئْهُمْ عَن ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ
15፥25 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ የኾነውን አስታውስ፤ እርሱም፦ *«እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا قَالَ إِنَّا مِنكُمْ وَجِلُونَ
ናሙና ሁለት
ሙሳ ለጌታው ያለው ሙሉ ንግግሩ፦ “ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ፣ ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ” ሲሆን አላህ ግን ይህንን የሙሳን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
28፥33 ሙሳም አለ፦ *«ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፡፡ قَالَ رَبِّ إِنِّي قَتَلْتُ مِنْهُمْ نَفْسًا فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُون
26፥14 ሙሳም አለ፦ *«ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ። وَلَهُمْ عَلَيَّ ذَنبٌ فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُونِ
ናሙና ሦስት
ኑሕ ለጌታው የጸለየው ሙሉ ጸሎት፦ “ጌታዬ ሆይ! ባስተባበሉኝ ምክንያት እርዳኝ፤ ከከሓዲዎቹ በምድር ላይ አንድንም አትተው” ሲሆን አላህ ግን ይህንን የኑሕን ጸሎት በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
23፥26 ኑሕም፦ *«ጌታዬ ሆይ! ባስተባበሉኝ ምክንያት እርዳኝ»* አለ፡፡قَالَ رَبِّ انصُرْنِي بِمَا كَذَّبُونِ
71፥26 ኑሕም፦ *«ጌታዬ ሆይ! ከከሓዲዎቹ በምድር ላይ አንድንም አትተው»* አለ፡፡ وَقَالَ نُوحٌ رَّبِّ لَا تَذَرْ عَلَى الْأَرْضِ مِنَ الْكَافِرِينَ دَيَّارًا
ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የሉጥ ሙሉ ንግግር፦ "እናንተ ጠያፍን ስራ ትሠራላችሁን? በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም፡፡ እናንተ በእርግጥ ወንዶችን ትመጣላችሁን መንገድንም ትቆርጣላችሁን በሸንጓችሁም የሚነወርን ነገር ትሠራላችሁን? እናንተ ከሴቶች አልፋችሁ ወንዶችን ለመከጀል ትመጣላችሁን? በእውነቱ እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናቸሁ" የሚል ነው። አላህ ግን ይህንን የሉጥ ስብከት በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
28፥28 ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ *«እናንተ ጠያፍን ስራ ትሠራላችሁን በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም፡፡ وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ إِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِّنَ الْعَالَمِينَ
29፥28 *«እናንተ በእርግጥ ወንዶችን ትመጣላችሁን መንገድንም ትቆርጣላችሁን በሸንጓችሁም የሚነወርን ነገር ትሠራላችሁን»* አላቸው፡፡ أَئِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ وَتَقْطَعُونَ السَّبِيلَ وَتَأْتُونَ فِي نَادِيكُمُ الْمُنكَر
27፥55 *«እናንተ ከሴቶች አልፋችሁ ወንዶችን ለመከጀል ትመጣላችሁን በእውነቱ እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናቸሁ፡፡»* أَئِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ شَهْوَةً مِّن دُونِ النِّسَاءِ ۚ بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ تَجْهَلُونَ
የሕዝቦቹም መልስ፦ "ከእውነተኞቹ እንደ ሆንክ የአላህን ቅጣት አምጣብን። ከከተማችሁ አውጡ፥ እነርሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና" ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም፡፡ አላህ ግን ይህንን የሕዝቦቹም መልስ በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
29፥29 የሕዝቦቹም መልስ *«ከእውነተኞቹ እንደ ሆንክ የአላህን ቅጣት አምጣብን»* ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም፡፡ فَمَا كَانَ جَوَابَ قَوْمِهِ إِلَّا أَن قَالُوا ائْتِنَا بِعَذَابِ اللَّهِ إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ
27፥56 የሕዝቦቹም መልስ *«ከከተማችሁ አውጡ፡፡ እነርሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና»* ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም፡፡ فَمَا كَانَ جَوَابَ قَوْمِهِ إِلَّا أَن قَالُوا أَخْرِجُوا آلَ لُوطٍ مِّن قَرْيَتِكُمْ ۖ إِنَّهُمْ أُنَاسٌ يَتَطَهَّرُونَ
እንዲህ አይነት የአላህ አተራረክ ብዙ ቦታ አለ። ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ብዙ ናሙናዎችን ማቅረብ ይቻል ነበር። ግን ለአንባቢ ጊዜን እንዲሁ ለንባብ ደግሞ ቦታ ማጣበብ ይሆናል፥ ቅሉ ግን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ይህ በቂ ነው። ከላይ ባሉት ናሙናዎች ሌሎችንም ትረካ ስታገኙ በዚህ ስሌት መረዳት ነው። ይህ አይነት አፈሳሰር "የተዛማች ሙግት”textual approach” ይባላል። ይህ የአተራረክ ስልት እንዲገባችሁ ከባይብል አንድ ናሙና ላቅርብ፦
ማቴዎስ 20፥20-21 በዚያን ጊዜ *"የዘብዴዎስ ልጆች እናት ከልጆችዋ ጋር እየሰገደችና አንድ ነገር እየለመነች ወደ እርሱ ቀረበች። እርሱም፦ ምን ትፈልጊያለሽ? አላት። እርስዋም፦ እነዚህ ሁለቱ ልጆቼ አንዱ በቀኝህ አንዱም በግራህ በመንግሥትህ እንዲቀመጡ እዘዝ አለችው"*።
እዚህ ትረካ ላይ የያዕቆብና የዮሐንስ እናትን ኢየሱስ፦ "ምን ትፈልጊያለሽ" ሲላት እና እርሷም፦ "ሁለቱ ልጆቼ አንዱ በቀኝህ አንዱም በግራህ በመንግሥትህ እንዲቀመጡ እዘዝ" እንዳለችው ይናገራል። ነገር ግን በሌላ ትረካ ላይ ይህ እራሱ ታሪክ ላይ እናትየው ሳትሆን ልጆቿን ኢየሱስ፦ "ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ" እንዳላቸው እና እነርሱም፦ "በክብርህ ጊዜ አንዳችን በቀኝ አንዳችንም በግራህ መቀመጥን ስጠን" እንዳሉት ይናገራል፦
ማርቆስ 10፥35-37 *"የዘብዴዎስ ልጆች ያዕቆብና ዮሐንስም ወደ እርሱ ቀርበው፦ መምህር ሆይ፥ የምንለምንህን ሁሉ እንድታደርግልን እንወዳለን አሉት። እርሱም፦ ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ? አላቸው። እነርሱም፦ በክብርህ ጊዜ አንዳችን በቀኝ አንዳችንም በግራህ መቀመጥን ስጠን አሉት"*።
በአንድ ጊዜና ክስተት ውስጥ ያለ አንድ ታሪክ ግን የተለያየ አተራረክ ነው። ኢየሱስ በትክክል ያለው የትኛውን ነው? "ምን ትፈልጊያለሽ" ወይስ "ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ"? ለማኙስ ማን ነው? የዘብዴዎስ ሚስት ወይስ ልጆች? የተጠየቀውስ "እነዚህ ሁለቱ ልጆቼ አንዱ በቀኝህ አንዱም በግራህ በመንግሥትህ እንዲቀመጡ እዘዝ" ወይስ "በክብርህ ጊዜ አንዳችን በቀኝ አንዳችንም በግራህ መቀመጥን ስጠን"?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኑሕ ለጌታው የጸለየው ሙሉ ጸሎት፦ “ጌታዬ ሆይ! ባስተባበሉኝ ምክንያት እርዳኝ፤ ከከሓዲዎቹ በምድር ላይ አንድንም አትተው” ሲሆን አላህ ግን ይህንን የኑሕን ጸሎት በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
23፥26 ኑሕም፦ *«ጌታዬ ሆይ! ባስተባበሉኝ ምክንያት እርዳኝ»* አለ፡፡قَالَ رَبِّ انصُرْنِي بِمَا كَذَّبُونِ
71፥26 ኑሕም፦ *«ጌታዬ ሆይ! ከከሓዲዎቹ በምድር ላይ አንድንም አትተው»* አለ፡፡ وَقَالَ نُوحٌ رَّبِّ لَا تَذَرْ عَلَى الْأَرْضِ مِنَ الْكَافِرِينَ دَيَّارًا
ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የሉጥ ሙሉ ንግግር፦ "እናንተ ጠያፍን ስራ ትሠራላችሁን? በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም፡፡ እናንተ በእርግጥ ወንዶችን ትመጣላችሁን መንገድንም ትቆርጣላችሁን በሸንጓችሁም የሚነወርን ነገር ትሠራላችሁን? እናንተ ከሴቶች አልፋችሁ ወንዶችን ለመከጀል ትመጣላችሁን? በእውነቱ እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናቸሁ" የሚል ነው። አላህ ግን ይህንን የሉጥ ስብከት በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
28፥28 ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ *«እናንተ ጠያፍን ስራ ትሠራላችሁን በእርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም፡፡ وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ إِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِّنَ الْعَالَمِينَ
29፥28 *«እናንተ በእርግጥ ወንዶችን ትመጣላችሁን መንገድንም ትቆርጣላችሁን በሸንጓችሁም የሚነወርን ነገር ትሠራላችሁን»* አላቸው፡፡ أَئِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ وَتَقْطَعُونَ السَّبِيلَ وَتَأْتُونَ فِي نَادِيكُمُ الْمُنكَر
27፥55 *«እናንተ ከሴቶች አልፋችሁ ወንዶችን ለመከጀል ትመጣላችሁን በእውነቱ እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናቸሁ፡፡»* أَئِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ شَهْوَةً مِّن دُونِ النِّسَاءِ ۚ بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ تَجْهَلُونَ
የሕዝቦቹም መልስ፦ "ከእውነተኞቹ እንደ ሆንክ የአላህን ቅጣት አምጣብን። ከከተማችሁ አውጡ፥ እነርሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና" ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም፡፡ አላህ ግን ይህንን የሕዝቦቹም መልስ በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
29፥29 የሕዝቦቹም መልስ *«ከእውነተኞቹ እንደ ሆንክ የአላህን ቅጣት አምጣብን»* ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም፡፡ فَمَا كَانَ جَوَابَ قَوْمِهِ إِلَّا أَن قَالُوا ائْتِنَا بِعَذَابِ اللَّهِ إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ
27፥56 የሕዝቦቹም መልስ *«ከከተማችሁ አውጡ፡፡ እነርሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና»* ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም፡፡ فَمَا كَانَ جَوَابَ قَوْمِهِ إِلَّا أَن قَالُوا أَخْرِجُوا آلَ لُوطٍ مِّن قَرْيَتِكُمْ ۖ إِنَّهُمْ أُنَاسٌ يَتَطَهَّرُونَ
እንዲህ አይነት የአላህ አተራረክ ብዙ ቦታ አለ። ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ብዙ ናሙናዎችን ማቅረብ ይቻል ነበር። ግን ለአንባቢ ጊዜን እንዲሁ ለንባብ ደግሞ ቦታ ማጣበብ ይሆናል፥ ቅሉ ግን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ይህ በቂ ነው። ከላይ ባሉት ናሙናዎች ሌሎችንም ትረካ ስታገኙ በዚህ ስሌት መረዳት ነው። ይህ አይነት አፈሳሰር "የተዛማች ሙግት”textual approach” ይባላል። ይህ የአተራረክ ስልት እንዲገባችሁ ከባይብል አንድ ናሙና ላቅርብ፦
ማቴዎስ 20፥20-21 በዚያን ጊዜ *"የዘብዴዎስ ልጆች እናት ከልጆችዋ ጋር እየሰገደችና አንድ ነገር እየለመነች ወደ እርሱ ቀረበች። እርሱም፦ ምን ትፈልጊያለሽ? አላት። እርስዋም፦ እነዚህ ሁለቱ ልጆቼ አንዱ በቀኝህ አንዱም በግራህ በመንግሥትህ እንዲቀመጡ እዘዝ አለችው"*።
እዚህ ትረካ ላይ የያዕቆብና የዮሐንስ እናትን ኢየሱስ፦ "ምን ትፈልጊያለሽ" ሲላት እና እርሷም፦ "ሁለቱ ልጆቼ አንዱ በቀኝህ አንዱም በግራህ በመንግሥትህ እንዲቀመጡ እዘዝ" እንዳለችው ይናገራል። ነገር ግን በሌላ ትረካ ላይ ይህ እራሱ ታሪክ ላይ እናትየው ሳትሆን ልጆቿን ኢየሱስ፦ "ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ" እንዳላቸው እና እነርሱም፦ "በክብርህ ጊዜ አንዳችን በቀኝ አንዳችንም በግራህ መቀመጥን ስጠን" እንዳሉት ይናገራል፦
ማርቆስ 10፥35-37 *"የዘብዴዎስ ልጆች ያዕቆብና ዮሐንስም ወደ እርሱ ቀርበው፦ መምህር ሆይ፥ የምንለምንህን ሁሉ እንድታደርግልን እንወዳለን አሉት። እርሱም፦ ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ? አላቸው። እነርሱም፦ በክብርህ ጊዜ አንዳችን በቀኝ አንዳችንም በግራህ መቀመጥን ስጠን አሉት"*።
በአንድ ጊዜና ክስተት ውስጥ ያለ አንድ ታሪክ ግን የተለያየ አተራረክ ነው። ኢየሱስ በትክክል ያለው የትኛውን ነው? "ምን ትፈልጊያለሽ" ወይስ "ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ"? ለማኙስ ማን ነው? የዘብዴዎስ ሚስት ወይስ ልጆች? የተጠየቀውስ "እነዚህ ሁለቱ ልጆቼ አንዱ በቀኝህ አንዱም በግራህ በመንግሥትህ እንዲቀመጡ እዘዝ" ወይስ "በክብርህ ጊዜ አንዳችን በቀኝ አንዳችንም በግራህ መቀመጥን ስጠን"?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምሳ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 54
የሙሴን እጅ መንጣት በተመለከተ አላህ ምን አለው?
ዘገባ አንድ፡-
20፡22 “እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ፣ ሌላ ታምር ስትሆን ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና።”
ዘገባ ሁለት፡-
27፡12 “እጅህንም በአንገትጌህ ውስጥ አግባ፤ ያለነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና…”
መልስ
አምላካችን አላህ ከነቢያችን"ﷺ" በፊት የነበረውን ክስተት ፦“ነቁሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ለነቢያችን”ﷺ” ይተርካል። ይህ ክስተት ሲከሰት ነቢያችን”ﷺ” አልነበሩም፤ ነገር ግን አምላካችን አላህ ተፈላጊውን የሩቅ ወሬ የአእምሮ ባለቤቶችም እንዲገሰጹ ተርኮልናል። “ወሬ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ነበእ” نَبَإِ ሲሆን “ነቢይ” نبي የሚለው ቃል የመጣበት ሥርወ-ቃል ነው፥ ለነቢያችን”ﷺ” መተረኩ ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው፦
11፥120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር *ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ* መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
አምላካችን አላህ ለሙሳ፦ "እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ" ብሎት እንደነበር ይናገራል፦
20፥22 *«እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ*፡፡ ሌላ ተዓምር ስትኾን ያለነውር ነጭ ኾና ትወጣለችና፡፡ وَاضْمُمْ يَدَكَ إِلَىٰ جَنَاحِكَ تَخْرُجْ بَيْضَاءَ مِنْ غَيْرِ سُوءٍ آيَةً أُخْرَىٰ
"ጀናሕ" جَنَاح ማለት "ብብት" ማለት ነው፥ "ጀናሒከ" جَنَاحِكَ ማለትም "ብብትክ" ማለት ነው። "ጀናሒከ" جَنَاحِكَ የሚለው ቃል በሌላው ትረካው ላይ "ጀይቢከ" جَيْبِكَ ማለትም "ጉያህ" በሚል መጥቷል፤ "ጀይብ" جَيْب ማለት "ጉያ" "እቅፍ" ማለት ነው፦
27፥12 *«እጅህንም በጉያህ"bosom" ውስጥ አግባ፡፡ ያለነውር ያለ ለምጽ ነጭ ኾና ትወጣለችና"*፡፡ وَأَدْخِلْ يَدَكَ فِي جَيْبِكَ تَخْرُجْ بَيْضَاءَ مِنْ غَيْرِ سُوءٍ ۖ فِي تِسْعِ آيَاتٍ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَقَوْمِهِ ۚ إِنَّهُمْ كَانُوا قَوْمًا فَاسِقِينَ
28፥32 *«እጅህን በጉያህ"bosom" ውስጥ አግባ፡፡ ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና*፡፡ اسْلُكْ يَدَكَ فِي جَيْبِكَ تَخْرُجْ بَيْضَاءَ مِنْ غَيْرِ سُوءٍ وَاضْمُمْ إِلَيْكَ جَنَاحَكَ مِنَ الرَّهْبِ ۖ فَذَانِكَ بُرْهَانَانِ مِن رَّبِّكَ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ ۚ إِنَّهُمْ كَانُوا قَوْمًا فَاسِقِينَ
"አንገትጌ" የድሮ ዐማርኛ ላይ "ጉያ" ለማለት ተፈልጎ እንጂ "አንገት" ለማለት ተፈልጎ አይደለም። "አንገት" በዐረቢኛ "ዑኑቅ" عُنُق ነው፦
17፥29 *"እጅህንም ወደ አንገትህ የታሰረች አታድርግ"*፡፡ መዘርጋትንም ሁሉ አትዘርጋት፤ የተወቀስክ የተቆጨኽ ትኾናለህና፡፡ وَلَا تَجْعَلْ يَدَكَ مَغْلُولَةً إِلَىٰ عُنُقِكَ وَلَا تَبْسُطْهَا كُلَّ الْبَسْطِ فَتَقْعُدَ مَلُومًا مَّحْسُورًا
መቼም "እቅፍ" ወይም "ጉያ" ብብት ውስጥ እንጂ አንገት ውስጥ እንዳልሆነ እሙንና ቅቡል ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አምሳ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 54
የሙሴን እጅ መንጣት በተመለከተ አላህ ምን አለው?
ዘገባ አንድ፡-
20፡22 “እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ፣ ሌላ ታምር ስትሆን ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና።”
ዘገባ ሁለት፡-
27፡12 “እጅህንም በአንገትጌህ ውስጥ አግባ፤ ያለነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና…”
መልስ
አምላካችን አላህ ከነቢያችን"ﷺ" በፊት የነበረውን ክስተት ፦“ነቁሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ለነቢያችን”ﷺ” ይተርካል። ይህ ክስተት ሲከሰት ነቢያችን”ﷺ” አልነበሩም፤ ነገር ግን አምላካችን አላህ ተፈላጊውን የሩቅ ወሬ የአእምሮ ባለቤቶችም እንዲገሰጹ ተርኮልናል። “ወሬ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ነበእ” نَبَإِ ሲሆን “ነቢይ” نبي የሚለው ቃል የመጣበት ሥርወ-ቃል ነው፥ ለነቢያችን”ﷺ” መተረኩ ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው፦
11፥120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር *ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ* መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
አምላካችን አላህ ለሙሳ፦ "እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ" ብሎት እንደነበር ይናገራል፦
20፥22 *«እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ*፡፡ ሌላ ተዓምር ስትኾን ያለነውር ነጭ ኾና ትወጣለችና፡፡ وَاضْمُمْ يَدَكَ إِلَىٰ جَنَاحِكَ تَخْرُجْ بَيْضَاءَ مِنْ غَيْرِ سُوءٍ آيَةً أُخْرَىٰ
"ጀናሕ" جَنَاح ማለት "ብብት" ማለት ነው፥ "ጀናሒከ" جَنَاحِكَ ማለትም "ብብትክ" ማለት ነው። "ጀናሒከ" جَنَاحِكَ የሚለው ቃል በሌላው ትረካው ላይ "ጀይቢከ" جَيْبِكَ ማለትም "ጉያህ" በሚል መጥቷል፤ "ጀይብ" جَيْب ማለት "ጉያ" "እቅፍ" ማለት ነው፦
27፥12 *«እጅህንም በጉያህ"bosom" ውስጥ አግባ፡፡ ያለነውር ያለ ለምጽ ነጭ ኾና ትወጣለችና"*፡፡ وَأَدْخِلْ يَدَكَ فِي جَيْبِكَ تَخْرُجْ بَيْضَاءَ مِنْ غَيْرِ سُوءٍ ۖ فِي تِسْعِ آيَاتٍ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَقَوْمِهِ ۚ إِنَّهُمْ كَانُوا قَوْمًا فَاسِقِينَ
28፥32 *«እጅህን በጉያህ"bosom" ውስጥ አግባ፡፡ ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና*፡፡ اسْلُكْ يَدَكَ فِي جَيْبِكَ تَخْرُجْ بَيْضَاءَ مِنْ غَيْرِ سُوءٍ وَاضْمُمْ إِلَيْكَ جَنَاحَكَ مِنَ الرَّهْبِ ۖ فَذَانِكَ بُرْهَانَانِ مِن رَّبِّكَ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ ۚ إِنَّهُمْ كَانُوا قَوْمًا فَاسِقِينَ
"አንገትጌ" የድሮ ዐማርኛ ላይ "ጉያ" ለማለት ተፈልጎ እንጂ "አንገት" ለማለት ተፈልጎ አይደለም። "አንገት" በዐረቢኛ "ዑኑቅ" عُنُق ነው፦
17፥29 *"እጅህንም ወደ አንገትህ የታሰረች አታድርግ"*፡፡ መዘርጋትንም ሁሉ አትዘርጋት፤ የተወቀስክ የተቆጨኽ ትኾናለህና፡፡ وَلَا تَجْعَلْ يَدَكَ مَغْلُولَةً إِلَىٰ عُنُقِكَ وَلَا تَبْسُطْهَا كُلَّ الْبَسْطِ فَتَقْعُدَ مَلُومًا مَّحْسُورًا
መቼም "እቅፍ" ወይም "ጉያ" ብብት ውስጥ እንጂ አንገት ውስጥ እንዳልሆነ እሙንና ቅቡል ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምሳ አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 55
ከሚከተሉት ውስጥ መሐመድ"ﷺ" የትኛውን ነው?
አስፈራሪ ብቻ፡-
11፡12 “አንተ አስፈራሪ ብቻ ነህ”
አብሳሪና አስፈራሪ ብቻ፡-
34፡28 “አንተንም ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም።”
መስካሪ አብሳሪና አስፈራሪ፡-
33፡45 “አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ አብሳሪና አስፈራሪም አድርገን ላክንህ።”
መልስ
11፥12 *በእርሱ ላይ የገንዘብ ድልብ ለምን አልተወረደም ወይም ከእርሱ ጋር መልአክ ለምን አልመጣም? ማለታቸውንም በመፍራት ወደ አንተ ከሚወርደው ከፊሉን ልትተው በእርሱም ልብህ ጠባብ ሊኾን ይፈራልሃል፡፡ አንተ አስጠንቃቂ ብቻ ነህ"*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ተጠባባቂ ነው፡፡ فَلَعَلَّكَ تَارِكٌ بَعْضَ مَا يُوحَىٰ إِلَيْكَ وَضَائِقٌ بِهِ صَدْرُكَ أَن يَقُولُوا لَوْلَا أُنزِلَ عَلَيْهِ كَنزٌ أَوْ جَاءَ مَعَهُ مَلَكٌ ۚ إِنَّمَا أَنتَ نَذِيرٌ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
እዚህ ዐውደ-ንባብ ላይ ዐረቦች፦ "በእርሱ ላይ የገንዘብ ድልብ ለምን አልተወረደም ወይም ከእርሱ ጋር መልአክ ለምን አልመጣም" ብለው አሉ፥ የገንዘብ ድልብ ማውረድም ወይም መልአክን መላክ የሚችለው አላህ ብቻ ነው። ነቢያችን"ﷺ" ይህንን አድራጊ ሳይሆኑ "አስጠንቃቂ" ብቻ ናቸው፦
17፥93 *«ወይም ከወርቅ የኾነ ቤት አንተ እስከሚኖርህ፤ ወይም በሰማይ እስከምትወጣ፤ ለመውጣትህም በእኛ ላይ የምናነበው የኾነን መጽሐፍ እስከምታወርድልን ድረስ ፈጽሞ አናምንልህም» አሉ፡፡ «ጌታዬ ጥራት ይገባው፤ እኔ ሰው የሆነ መልክተኛ እንጂ ሌላ አይደለሁም» በላቸው*"፡፡ أَوْ يَكُونَ لَكَ بَيْتٌ مِّن زُخْرُفٍ أَوْ تَرْقَىٰ فِي السَّمَاءِ وَلَن نُّؤْمِنَ لِرُقِيِّكَ حَتَّىٰ تُنَزِّلَ عَلَيْنَا كِتَابًا نَّقْرَؤُهُ ۗ قُلْ سُبْحَانَ رَبِّي هَلْ كُنتُ إِلَّا بَشَرًا رَّسُولًا
18፥110 «እኔ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ወደ እኔ የሚወረድልኝ *”ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ”*፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”* قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
"በእኛ ላይ የምናነበው የኾነን መጽሐፍ እስከምታወርድልን ድረስ ፈጽሞ አናምንልህም" ማለታቸው ትክክል አይደለም። ይህንን ማድረግ የሚችለው አላህ ብቻ ነው። እርሳቸው "ሰው ብቻ ናቸው"። "ብቻ" ብሎ የገባው ገላጭ ቅጽል "ኢነማ" إِنَّمَا ሲሆን ብዙ ቦታ በአንጻራዊት ደረጃ የሚገባበት ጊዜ አለ፥ ለምሳሌ፦
64፥15 *"ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ ለእናንተ መፈተኛ ብቻ ናቸው"*፤ አላህም እርሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ አልለ፡፡ إِنَّمَآ أَمْوَٰلُكُمْ وَأَوْلَٰدُكُمْ فِتْنَةٌۭ ۚ وَٱللَّهُ عِندَهُۥٓ أَجْرٌ عَظِيمٌۭ
"ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ ለእናንተ መፈተኛ ብቻ ናቸው" ናቸው ማለት ከፈተና ሌላ መደሰቻ አይደሉም ማለት እንዳልሆነ ሁሉ "ሰው ብቻ ነኝ" "አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ" ማለት አምላክ አይደለሁም ለማለት ተፈልጎ እንጂ አብሳሪና መስካሪ አይደሉም ለማለት ተፈልጎ አይደለም። ዐረቦቹ በወቅቱ፦ "አላህ ሰውን መልክተኛ አድርጎ ላከን? በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም? ብለው ጠይቀው ነበር፦
17፥94 *ሰዎችንም መሪ በመጣላቸው ጊዜ ከማመን «አላህ ሰውን መልክተኛ አድርጎ ላከን?» ማለታቸው እንጂ ሌላ አልከለከላቸውም"*፡፡ وَمَا مَنَعَ النَّاسَ أَن يُؤْمِنُوا إِذْ جَاءَهُمُ الْهُدَىٰ إِلَّا أَن قَالُوا أَبَعَثَ اللَّهُ بَشَرًا رَّسُولًا
25፥21 እነዚያም መገናኘታችንን የማይፈሩት፦ *"በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም፡፡ ወይም ጌታችንን ለምን አናይም አሉ”*፤ በነፍሶቻቸው ውስጥ በእርግጥ ኮሩ፡፡ ታላቅንም አመጽ አመፁ፡፡ وَقَالَ ٱلَّذِينَ لَا يَرْجُونَ لِقَآءَنَا لَوْلَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ أَوْ نَرَىٰ رَبَّنَا ۗ لَقَدِ ٱسْتَكْبَرُوا۟ فِىٓ أَنفُسِهِمْ وَعَتَوْ عُتُوًّۭا كَبِيرًۭا
ለዚያ ነው አላህ፦ "ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም" በላቸው" ብሎ መልስ የሰጠው፦
6፥50 «ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም፡፡ ሩቅንም አላውቅም፡፡ *”ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም”*፡፡ ወደ እኔ *”የሚወርድልኝን”* እንጅ ሌላን አልከተልም» በላቸው قُل لَّآ أَقُولُ لَكُمْ عِندِى خَزَآئِنُ ٱللَّهِ وَلَآ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ وَلَآ أَقُولُ لَكُمْ إِنِّى مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ
ስለዚህ የመልአክ መልእክተኛ ካልመጣ ብለው ሲሟገቱ እኔ አምጪ ሳልሆን አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ፥ ይህ የአላህ ድርሻ ነው፥ እኔ ሰው ብቻ ነኝ ብለው መልስ ሰጡ እንጂ አብሳሪ እና መስካሪ አለመሆናቸውን በፍጹም አያሳይም። "ብቻ" የሚለው ገላጭ ቅጽል በአንጻራዊነት የመጣ ነው። ነቢያችን"ﷺ" በእርግጥም አስጠንቃቂ፣ አብሳሪ እና መስካሪም ናቸው፦
33፥45 *"አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ፣ አብሳሪ እና አስጠንቃቂም አድርገን ላክንህ"*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ شَاهِدًا وَمُبَشِّرًا وَنَذِيرًا
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አምሳ አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 55
ከሚከተሉት ውስጥ መሐመድ"ﷺ" የትኛውን ነው?
አስፈራሪ ብቻ፡-
11፡12 “አንተ አስፈራሪ ብቻ ነህ”
አብሳሪና አስፈራሪ ብቻ፡-
34፡28 “አንተንም ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም።”
መስካሪ አብሳሪና አስፈራሪ፡-
33፡45 “አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ አብሳሪና አስፈራሪም አድርገን ላክንህ።”
መልስ
11፥12 *በእርሱ ላይ የገንዘብ ድልብ ለምን አልተወረደም ወይም ከእርሱ ጋር መልአክ ለምን አልመጣም? ማለታቸውንም በመፍራት ወደ አንተ ከሚወርደው ከፊሉን ልትተው በእርሱም ልብህ ጠባብ ሊኾን ይፈራልሃል፡፡ አንተ አስጠንቃቂ ብቻ ነህ"*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ተጠባባቂ ነው፡፡ فَلَعَلَّكَ تَارِكٌ بَعْضَ مَا يُوحَىٰ إِلَيْكَ وَضَائِقٌ بِهِ صَدْرُكَ أَن يَقُولُوا لَوْلَا أُنزِلَ عَلَيْهِ كَنزٌ أَوْ جَاءَ مَعَهُ مَلَكٌ ۚ إِنَّمَا أَنتَ نَذِيرٌ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
እዚህ ዐውደ-ንባብ ላይ ዐረቦች፦ "በእርሱ ላይ የገንዘብ ድልብ ለምን አልተወረደም ወይም ከእርሱ ጋር መልአክ ለምን አልመጣም" ብለው አሉ፥ የገንዘብ ድልብ ማውረድም ወይም መልአክን መላክ የሚችለው አላህ ብቻ ነው። ነቢያችን"ﷺ" ይህንን አድራጊ ሳይሆኑ "አስጠንቃቂ" ብቻ ናቸው፦
17፥93 *«ወይም ከወርቅ የኾነ ቤት አንተ እስከሚኖርህ፤ ወይም በሰማይ እስከምትወጣ፤ ለመውጣትህም በእኛ ላይ የምናነበው የኾነን መጽሐፍ እስከምታወርድልን ድረስ ፈጽሞ አናምንልህም» አሉ፡፡ «ጌታዬ ጥራት ይገባው፤ እኔ ሰው የሆነ መልክተኛ እንጂ ሌላ አይደለሁም» በላቸው*"፡፡ أَوْ يَكُونَ لَكَ بَيْتٌ مِّن زُخْرُفٍ أَوْ تَرْقَىٰ فِي السَّمَاءِ وَلَن نُّؤْمِنَ لِرُقِيِّكَ حَتَّىٰ تُنَزِّلَ عَلَيْنَا كِتَابًا نَّقْرَؤُهُ ۗ قُلْ سُبْحَانَ رَبِّي هَلْ كُنتُ إِلَّا بَشَرًا رَّسُولًا
18፥110 «እኔ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ወደ እኔ የሚወረድልኝ *”ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ”*፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”* قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
"በእኛ ላይ የምናነበው የኾነን መጽሐፍ እስከምታወርድልን ድረስ ፈጽሞ አናምንልህም" ማለታቸው ትክክል አይደለም። ይህንን ማድረግ የሚችለው አላህ ብቻ ነው። እርሳቸው "ሰው ብቻ ናቸው"። "ብቻ" ብሎ የገባው ገላጭ ቅጽል "ኢነማ" إِنَّمَا ሲሆን ብዙ ቦታ በአንጻራዊት ደረጃ የሚገባበት ጊዜ አለ፥ ለምሳሌ፦
64፥15 *"ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ ለእናንተ መፈተኛ ብቻ ናቸው"*፤ አላህም እርሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ አልለ፡፡ إِنَّمَآ أَمْوَٰلُكُمْ وَأَوْلَٰدُكُمْ فِتْنَةٌۭ ۚ وَٱللَّهُ عِندَهُۥٓ أَجْرٌ عَظِيمٌۭ
"ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ ለእናንተ መፈተኛ ብቻ ናቸው" ናቸው ማለት ከፈተና ሌላ መደሰቻ አይደሉም ማለት እንዳልሆነ ሁሉ "ሰው ብቻ ነኝ" "አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ" ማለት አምላክ አይደለሁም ለማለት ተፈልጎ እንጂ አብሳሪና መስካሪ አይደሉም ለማለት ተፈልጎ አይደለም። ዐረቦቹ በወቅቱ፦ "አላህ ሰውን መልክተኛ አድርጎ ላከን? በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም? ብለው ጠይቀው ነበር፦
17፥94 *ሰዎችንም መሪ በመጣላቸው ጊዜ ከማመን «አላህ ሰውን መልክተኛ አድርጎ ላከን?» ማለታቸው እንጂ ሌላ አልከለከላቸውም"*፡፡ وَمَا مَنَعَ النَّاسَ أَن يُؤْمِنُوا إِذْ جَاءَهُمُ الْهُدَىٰ إِلَّا أَن قَالُوا أَبَعَثَ اللَّهُ بَشَرًا رَّسُولًا
25፥21 እነዚያም መገናኘታችንን የማይፈሩት፦ *"በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም፡፡ ወይም ጌታችንን ለምን አናይም አሉ”*፤ በነፍሶቻቸው ውስጥ በእርግጥ ኮሩ፡፡ ታላቅንም አመጽ አመፁ፡፡ وَقَالَ ٱلَّذِينَ لَا يَرْجُونَ لِقَآءَنَا لَوْلَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ أَوْ نَرَىٰ رَبَّنَا ۗ لَقَدِ ٱسْتَكْبَرُوا۟ فِىٓ أَنفُسِهِمْ وَعَتَوْ عُتُوًّۭا كَبِيرًۭا
ለዚያ ነው አላህ፦ "ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም" በላቸው" ብሎ መልስ የሰጠው፦
6፥50 «ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም፡፡ ሩቅንም አላውቅም፡፡ *”ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም”*፡፡ ወደ እኔ *”የሚወርድልኝን”* እንጅ ሌላን አልከተልም» በላቸው قُل لَّآ أَقُولُ لَكُمْ عِندِى خَزَآئِنُ ٱللَّهِ وَلَآ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ وَلَآ أَقُولُ لَكُمْ إِنِّى مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ
ስለዚህ የመልአክ መልእክተኛ ካልመጣ ብለው ሲሟገቱ እኔ አምጪ ሳልሆን አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ፥ ይህ የአላህ ድርሻ ነው፥ እኔ ሰው ብቻ ነኝ ብለው መልስ ሰጡ እንጂ አብሳሪ እና መስካሪ አለመሆናቸውን በፍጹም አያሳይም። "ብቻ" የሚለው ገላጭ ቅጽል በአንጻራዊነት የመጣ ነው። ነቢያችን"ﷺ" በእርግጥም አስጠንቃቂ፣ አብሳሪ እና መስካሪም ናቸው፦
33፥45 *"አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ፣ አብሳሪ እና አስጠንቃቂም አድርገን ላክንህ"*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ شَاهِدًا وَمُبَشِّرًا وَنَذِيرًا
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምሳ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 56
የጀነት ስፋት እንደማን ነው?
እንደ ሰማይ እና ምድር፦
57:21 ከጌታችሁ ወደ ሆነች ምሕረት ወርዷ እንደ ሰማይ እና ምድር ወርድ ወደ ሆነችም ገነት ተሽቀዳደሙ፤
እንደ ሰማያት እና ምድር፦
3:133 ከጌታችሁ ወደ ኾነችም ምሕረትና ስፋትዋ እንደ ሰማያት እና ምድር ወደ ሆነች ገነት፥ አላህን ለሚፈሩ የተዘጋጀች ስትሆን ተቻኮሉ።
መልስ
አምላካችን አላህ ምድርን ፈጥሮ በምድር ያለውን ፈጠረ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው፦
2፥29 *”እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ፦“ወደ ሰማይ አሰበ” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ “ኢላ”إِلَى ማለትም “ወደ” የሚለው መስተዋድድ መግባቱ በራሱ ሰማይ እንደነበረች ያሳያል። “ወደ” ፒያሳ አስቤአለው ማለት ፒያሳን ፈጠርኳት ማለት አይደለም፤ ፒያሳ ሳትኖር ወደ ፒያሳ ማቅናት አይቻልም። ሰማይ በህልውና ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፦
41፥11 *”ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው”*፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
“ሳለች” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ለሰማይም ለምድርም፦ ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ” ማለቱ በራሱ ሰማይ እንደነበረች መረዳት ይቻላል። ከዚያም በጭስ ደረጃ የነበረችውን ሰማይ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ *”ሰባት ሰማያት አደረጋቸው”*፡፡ فَقَضَاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ فِي يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ *”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
ከዚያ በኃላ "ሠማእ" سَمَآء ማለትም "ሰማይ" ጥቅላዊ አነጋገር ሲሆን "ሠማዋት" سَّمَاوَات ማለትም "ሰማያት" ደግሞ ተናጥሎአዊ አነጋገር ነው። "አደረጋቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሠዋሁነ" سَوَّاهُنَّ ሲሆን በመድረሻው ቅጥያ ላይ "ሁነ" هُنَّ ማለትም "እነርሱ" የሚል የብዜት አንስታይ ተውላጠ ስም አለ፥ ይህ አንስታይ ተውላጠ ስም በነጠላ "ሂየ" هِيَ የተባለችው በጭስ"gas" ደረጃ የነበረችው ሰማይ ሰባት ሰማያት ሆና ነው። አላህ ሰማይን ሰባት ብርቱዎች ሰማያት አድርጎ ገነባት፦
51፥47 *"ሰማይንም በኀይል ገነባናት"*፡፡ እኛም በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡ وَالسَّمَاءَ بَنَيْنَاهَا بِأَيْدٍ وَإِنَّا لَمُوسِعُونَ
78፥12 *"ከበላያችሁም ሰባትን ብርቱዎች ገነባን"*፡፡ وَبَنَيْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعًا شِدَادًا
እዚህ ድረስ ከተግባባን በቁርኣን ሰማይ የሚለው ቃል ሰማያት ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ሆኖ መጥቷል ማለት ነው፦
3፥133 ከጌታችሁ ወደ ኾነችም ምሕረት፥ *"ስፋትዋ እንደ ሰማያት እና ምድር ወደ ኾነች ገነት"* አላህን ለሚፈሩ የተዘጋጀች ስትኾን ተቻኮሉ፡፡ وَسَارِعُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ أُعِدَّتْ لِلْمُتَّقِين
57፥21 ከጌታችሁ ወደ ኾነች ምሕረት፥ *"ስፋቷ እደ ሰማይና ምድር ወርድ ወደ ሆነችም ገነት"* ተሽቀዳደሙ፡፡ ለእነዚያ በአላህና በመልክተኞቹ ላመኑት ተዘጋጅታለች፡፡ سَابِقُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا كَعَرْضِ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ أُعِدَّتْ لِلَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرُسُلِهِ
ሰማይ የሚለው ቃል ለሰባቱ ሰማይ ጥቅላዊ መጠሪያ ሆና መምጣት የተለመደ አገላለጽ ነው፦
44፥38 *"ሰማያትን እና ምድርንም በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ ቀላጆች ኾነን አልፈጠርንም"*፡፡ وَمَا خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا لَاعِبِينَ
21፥16 *"ሰማይን እና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ ቀላጆች ኾነን አልፈጠርንም"*፡፡ وَمَا خَلَقْنَا السَّمَاءَ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا لَاعِبِينَ
ሰማይ ለሰማያት ጥቅላዊ ንግግር ሆኖ እንደመጣ ልብ በል። የትንሳኤ ቀን ሰማያት የሚጠቀለሉ ቢሆንም ሰማይ እንደምትጠቀለል በጥቅሉ ተነግሯል፦
39፥67 *"አላህንም በትንሣኤ ቀን ምድር በመላ ጭብጡ ስትኾን፤ ሰማያትም በኀይሉ የሚጠቀለሉ ሲኾኑ ተገቢ ክብሩን አላከበሩትም"*፡፡ ከሚያጋሩት ጠራ፤ ላቀም፡፡ وَمَا قَدَرُوا اللَّهَ حَقَّ قَدْرِهِ وَالْأَرْضُ جَمِيعًا قَبْضَتُهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَالسَّمَاوَاتُ مَطْوِيَّاتٌ بِيَمِينِهِ ۚ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يُشْرِكُونَ
21፥104 *"ለመጽሐፎች የኾኑ ገጾች እንደሚጠቀለሉ "ሰማይን" የምንጠቀልልበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ يَوْمَ نَطْوِي السَّمَاءَ كَطَيِّ السِّجِلِّ لِلْكُتُبِ
ነጠላ ቃል ለብዜት ቃል አገልግሎት ላይ እንደሚውል ከራሳችሁ ባይብል በአንድ ናሙና ልሞግት፥ ለምሳሌ "ቀን" የሚለው ነጠላ ቃላት ለብዙ ቀናት ቃሉ አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ዘጸአት 31፥17 እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን *"በስድስት "ቀን" ስለ ፈጠረ"*፥
ዘፍጥረት 2፥4 እግዚአብሔር አምላክ፥ ሰማይንና ምድርን ባደረገ *"ቀን"* ፥ በተፈጠሩ ጊዜ፥ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው።
ስድስት ተብሎ "ቀን" አይባልም፣ ባይሆን "ቀናት" እንጂ፣ ነገር ግን ባይብል የተጠቀመበት ቃል ነጠላ ሲሆን "ዮውም" י֔וֹם ማለትም "ቀን" እንጂ "ያሚም" לְיָמִ֖ים ማለትም "ቀናት" አይደለም፣ አይ "ዮውም" የሚለው "ያሚም" የሚለውን ጠቅልሎ ይይዛል ከተባለ እንግዲያውስ የቁርኣኑን አናቅጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አምሳ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 56
የጀነት ስፋት እንደማን ነው?
እንደ ሰማይ እና ምድር፦
57:21 ከጌታችሁ ወደ ሆነች ምሕረት ወርዷ እንደ ሰማይ እና ምድር ወርድ ወደ ሆነችም ገነት ተሽቀዳደሙ፤
እንደ ሰማያት እና ምድር፦
3:133 ከጌታችሁ ወደ ኾነችም ምሕረትና ስፋትዋ እንደ ሰማያት እና ምድር ወደ ሆነች ገነት፥ አላህን ለሚፈሩ የተዘጋጀች ስትሆን ተቻኮሉ።
መልስ
አምላካችን አላህ ምድርን ፈጥሮ በምድር ያለውን ፈጠረ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው፦
2፥29 *”እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ፦“ወደ ሰማይ አሰበ” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ “ኢላ”إِلَى ማለትም “ወደ” የሚለው መስተዋድድ መግባቱ በራሱ ሰማይ እንደነበረች ያሳያል። “ወደ” ፒያሳ አስቤአለው ማለት ፒያሳን ፈጠርኳት ማለት አይደለም፤ ፒያሳ ሳትኖር ወደ ፒያሳ ማቅናት አይቻልም። ሰማይ በህልውና ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፦
41፥11 *”ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው”*፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
“ሳለች” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ለሰማይም ለምድርም፦ ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ” ማለቱ በራሱ ሰማይ እንደነበረች መረዳት ይቻላል። ከዚያም በጭስ ደረጃ የነበረችውን ሰማይ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ *”ሰባት ሰማያት አደረጋቸው”*፡፡ فَقَضَاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ فِي يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ *”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
ከዚያ በኃላ "ሠማእ" سَمَآء ማለትም "ሰማይ" ጥቅላዊ አነጋገር ሲሆን "ሠማዋት" سَّمَاوَات ማለትም "ሰማያት" ደግሞ ተናጥሎአዊ አነጋገር ነው። "አደረጋቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሠዋሁነ" سَوَّاهُنَّ ሲሆን በመድረሻው ቅጥያ ላይ "ሁነ" هُنَّ ማለትም "እነርሱ" የሚል የብዜት አንስታይ ተውላጠ ስም አለ፥ ይህ አንስታይ ተውላጠ ስም በነጠላ "ሂየ" هِيَ የተባለችው በጭስ"gas" ደረጃ የነበረችው ሰማይ ሰባት ሰማያት ሆና ነው። አላህ ሰማይን ሰባት ብርቱዎች ሰማያት አድርጎ ገነባት፦
51፥47 *"ሰማይንም በኀይል ገነባናት"*፡፡ እኛም በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡ وَالسَّمَاءَ بَنَيْنَاهَا بِأَيْدٍ وَإِنَّا لَمُوسِعُونَ
78፥12 *"ከበላያችሁም ሰባትን ብርቱዎች ገነባን"*፡፡ وَبَنَيْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعًا شِدَادًا
እዚህ ድረስ ከተግባባን በቁርኣን ሰማይ የሚለው ቃል ሰማያት ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ሆኖ መጥቷል ማለት ነው፦
3፥133 ከጌታችሁ ወደ ኾነችም ምሕረት፥ *"ስፋትዋ እንደ ሰማያት እና ምድር ወደ ኾነች ገነት"* አላህን ለሚፈሩ የተዘጋጀች ስትኾን ተቻኮሉ፡፡ وَسَارِعُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ أُعِدَّتْ لِلْمُتَّقِين
57፥21 ከጌታችሁ ወደ ኾነች ምሕረት፥ *"ስፋቷ እደ ሰማይና ምድር ወርድ ወደ ሆነችም ገነት"* ተሽቀዳደሙ፡፡ ለእነዚያ በአላህና በመልክተኞቹ ላመኑት ተዘጋጅታለች፡፡ سَابِقُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا كَعَرْضِ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ أُعِدَّتْ لِلَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرُسُلِهِ
ሰማይ የሚለው ቃል ለሰባቱ ሰማይ ጥቅላዊ መጠሪያ ሆና መምጣት የተለመደ አገላለጽ ነው፦
44፥38 *"ሰማያትን እና ምድርንም በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ ቀላጆች ኾነን አልፈጠርንም"*፡፡ وَمَا خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا لَاعِبِينَ
21፥16 *"ሰማይን እና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ ቀላጆች ኾነን አልፈጠርንም"*፡፡ وَمَا خَلَقْنَا السَّمَاءَ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا لَاعِبِينَ
ሰማይ ለሰማያት ጥቅላዊ ንግግር ሆኖ እንደመጣ ልብ በል። የትንሳኤ ቀን ሰማያት የሚጠቀለሉ ቢሆንም ሰማይ እንደምትጠቀለል በጥቅሉ ተነግሯል፦
39፥67 *"አላህንም በትንሣኤ ቀን ምድር በመላ ጭብጡ ስትኾን፤ ሰማያትም በኀይሉ የሚጠቀለሉ ሲኾኑ ተገቢ ክብሩን አላከበሩትም"*፡፡ ከሚያጋሩት ጠራ፤ ላቀም፡፡ وَمَا قَدَرُوا اللَّهَ حَقَّ قَدْرِهِ وَالْأَرْضُ جَمِيعًا قَبْضَتُهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَالسَّمَاوَاتُ مَطْوِيَّاتٌ بِيَمِينِهِ ۚ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يُشْرِكُونَ
21፥104 *"ለመጽሐፎች የኾኑ ገጾች እንደሚጠቀለሉ "ሰማይን" የምንጠቀልልበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ يَوْمَ نَطْوِي السَّمَاءَ كَطَيِّ السِّجِلِّ لِلْكُتُبِ
ነጠላ ቃል ለብዜት ቃል አገልግሎት ላይ እንደሚውል ከራሳችሁ ባይብል በአንድ ናሙና ልሞግት፥ ለምሳሌ "ቀን" የሚለው ነጠላ ቃላት ለብዙ ቀናት ቃሉ አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ዘጸአት 31፥17 እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን *"በስድስት "ቀን" ስለ ፈጠረ"*፥
ዘፍጥረት 2፥4 እግዚአብሔር አምላክ፥ ሰማይንና ምድርን ባደረገ *"ቀን"* ፥ በተፈጠሩ ጊዜ፥ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው።
ስድስት ተብሎ "ቀን" አይባልም፣ ባይሆን "ቀናት" እንጂ፣ ነገር ግን ባይብል የተጠቀመበት ቃል ነጠላ ሲሆን "ዮውም" י֔וֹם ማለትም "ቀን" እንጂ "ያሚም" לְיָמִ֖ים ማለትም "ቀናት" አይደለም፣ አይ "ዮውም" የሚለው "ያሚም" የሚለውን ጠቅልሎ ይይዛል ከተባለ እንግዲያውስ የቁርኣኑን አናቅጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምሳ ሰባት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 57
መላእክት በአላህ ትእዛዝ ላይ ያምፃሉ ወይንስ አያምፁም?
አያምፁም፡-
16፥49-50 “ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሻም በምድር ያለው ሁሉ መላክትም ይሰግዳሉ፤ እነርሱም አይኮሩም። ጌታቸውን ከበላያቸው ሲሆን ይፈሩታል፤ የታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ።”
ያምፃሉ፡-
2፥102 “ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ድግምት ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡
መልስ
ከመነሻው መላእክት በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *"መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም"*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *"እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም"*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *"አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀጽ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እንይ። በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደው የሲሕር ትምህርት ሰዎችን እንዴት እንደሚጎዳ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ነው። ነገር ግን ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት ሰዎችን የሚያስተምሩት ለአሉታዊ ነገር ነበር፦
2፥102 *"ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ"*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
ቁጥር አምሳ ሰባት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 57
መላእክት በአላህ ትእዛዝ ላይ ያምፃሉ ወይንስ አያምፁም?
አያምፁም፡-
16፥49-50 “ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሻም በምድር ያለው ሁሉ መላክትም ይሰግዳሉ፤ እነርሱም አይኮሩም። ጌታቸውን ከበላያቸው ሲሆን ይፈሩታል፤ የታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ።”
ያምፃሉ፡-
2፥102 “ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ድግምት ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡
መልስ
ከመነሻው መላእክት በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *"መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም"*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *"እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም"*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *"አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀጽ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እንይ። በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደው የሲሕር ትምህርት ሰዎችን እንዴት እንደሚጎዳ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ነው። ነገር ግን ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት ሰዎችን የሚያስተምሩት ለአሉታዊ ነገር ነበር፦
2፥102 *"ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ"*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሃሩትና ማሩት" እንዳመጹ የሚያሳይ ኃይለ-ቃል ወይም ፍንጭ ሽታው የለም። ምናልባት፦ "እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም" የተባለው ስለ ሃሩትና ማሩት መስሏችሁ ከሆነ ተሳስታችኃል፦
2፥102 *"እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፥ የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ"*፡፡ وَمَاوَمَا هُم بِضَارِّينَ بِهِ مِنْ أَحَدٍ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّهِ ۚ وَيَتَعَلَّمُونَ مَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُم
ምክንያቱም ሃሩትና ማሩት ሁለት ስለሆኑ ለእነርሱ የምንጠቀምበት ተውላጠ-ስም በሙተና "ሁማ" هُمَا ነው፥ ነገር ግን "በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም" የተባሉትን ላይ "እነርሱም" ለሚለው የገባው "ሁም" هُم ሲሆን ከሁለት በላይ ጀመዕ መሆኑ "ሸያጢን" شَّيَٰطِين የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው። ሸያጢን ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፥ ሰዎች ከሸያጢን የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ።
ሲጀመር እዚህ አንቀጽ ላይ “ወ” وَ የሚለው መስተጻምር ሕዝብን ሲሕር የሚያስተምሩት ሸያጢን እና ሀሩትና ማሩትን የሚያስጠነቅቁበትን ትምህርት ለመለየት የገባ መስተፃምር ነው። ከመነሻው ሸያጢን የሚያስተምሩት ድግምት እና ለሀሩትና ማሩት ተወረደ የተባለው ነገር ሁለት ለየቅል የሆኑ ሀረግ መሆናቸው ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ሃሩትና ማሩት፦ "እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ" እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፥ እነርሱ ላይ የተወረደው ስለ ሲሕር አውንታዊነት ሳይሆን አሉታዊነት የሚያስረዳ ትምህርት ነው።
ሲቀጥል “ማ” مَا የሚለው ቃል ሁለት ፍቺ ይኖረዋል፤ አንዱ “ማ” مَا “መውሱላ" ሲሆን ሁለተኛው “ማ” مَا "መስደሪያ" ነው። “ማ” مَا የሚለውን “መውሱላ” ማለትም “አንፃራዊ ተውላጠ-ስም" ሆኖ ከተቀራ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደ ነገር እንዳለ ያመለክታል፥ ያ ነገር ግን ከላይ ባየነው የሰዋስም ሙግት ከሸያጢን ሲሕር ተለይቶ በመስተፃምር ተቀምጧል።
“ማ” مَا የሚለው መስደሪያ ማለት “አፍራሽ-ቃል” በሚለው ከተቀራ ደግሞ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የሸያጢን ሲሕር አልተወረደም የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ምክንያቱም አይሁዳውያን ሚድራሽ በሚባለው መፅሐፋቸው ላይ፦ “ሲሕር በሁለቱ መላእክት በኩል ባቢሎን ላይ ከፈጣሪ የተወረደ ነው” የሚሉትን ቅጥፈት አላህ እያጋለጣቸው ነው። ምክንያቱም አይሁዳውያን አስማት የሰለሞን ጥበብ ነው የሚል እምነት አላቸው፤ ይህንን እሳቤ አንዳንድ ዐበይት ክርስትና በትውፊት ይጋሩታል። ይህንን ነጥብ ኢብኑ ዐባሥ፣ ኢብኑ ጀሪር፣ ቁርጡቢ ያነሱታል።
ሢሰልስ “ሀሩትና ማሩት” ማንና ምን ናቸው? የሚለውን ነጥብ ሁለት አመለካከቶች አሉት፤ ይህንም ጤናማ የተለያየ አመለካከት ያመጣው ጤናማው የቂርኣት ውበት ነው።
“መለከይኒ” مَلَكَيْنِ የሚለው ቃል ”መለክ” مَلَك ማለትም ”መልአክ” ለሚለው ቃል ሙተና”dual” ሲሆን “ሁለት መላእክት” የሚል ፍቺ የሚኖረው “ላምን”ل ላም ፈትሓ “ለ” لَ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሌላው “መሊከይኒ” مَلِكَيْنِ የሚለው ቃል "መሊክ” مَلِك ማለትም "ንጉሥ” ቃል ሙተና ሲሆን “ሁለት ነገሥታት” የሚል ፍቺ “ላምን” ل ላም ከስራ “ሊ” لِ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሁለቱም ቂርኣት ከመለኮት የተወረደ እስከሆነ ድረስ በሁለቱም መቅራት ይቻላል። ይህ ነጥብ በጀላለይን፣ በአጥ-ጠበሪ፣ በዛማኽሻሪ፣ በባጋዊ እና በራዚ ተወስቷል። የውይይታችን ዋናውና ተቀዳሚው ሙግት ሀሩትና ማሩት ማንና ምን ናቸው? ሳይሆን መላእክት በፍጹም አምጸው አያውቅም የሚል ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥102 *"እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፥ የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ"*፡፡ وَمَاوَمَا هُم بِضَارِّينَ بِهِ مِنْ أَحَدٍ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّهِ ۚ وَيَتَعَلَّمُونَ مَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُم
ምክንያቱም ሃሩትና ማሩት ሁለት ስለሆኑ ለእነርሱ የምንጠቀምበት ተውላጠ-ስም በሙተና "ሁማ" هُمَا ነው፥ ነገር ግን "በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም" የተባሉትን ላይ "እነርሱም" ለሚለው የገባው "ሁም" هُم ሲሆን ከሁለት በላይ ጀመዕ መሆኑ "ሸያጢን" شَّيَٰطِين የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው። ሸያጢን ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፥ ሰዎች ከሸያጢን የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ።
ሲጀመር እዚህ አንቀጽ ላይ “ወ” وَ የሚለው መስተጻምር ሕዝብን ሲሕር የሚያስተምሩት ሸያጢን እና ሀሩትና ማሩትን የሚያስጠነቅቁበትን ትምህርት ለመለየት የገባ መስተፃምር ነው። ከመነሻው ሸያጢን የሚያስተምሩት ድግምት እና ለሀሩትና ማሩት ተወረደ የተባለው ነገር ሁለት ለየቅል የሆኑ ሀረግ መሆናቸው ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ሃሩትና ማሩት፦ "እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ" እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፥ እነርሱ ላይ የተወረደው ስለ ሲሕር አውንታዊነት ሳይሆን አሉታዊነት የሚያስረዳ ትምህርት ነው።
ሲቀጥል “ማ” مَا የሚለው ቃል ሁለት ፍቺ ይኖረዋል፤ አንዱ “ማ” مَا “መውሱላ" ሲሆን ሁለተኛው “ማ” مَا "መስደሪያ" ነው። “ማ” مَا የሚለውን “መውሱላ” ማለትም “አንፃራዊ ተውላጠ-ስም" ሆኖ ከተቀራ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደ ነገር እንዳለ ያመለክታል፥ ያ ነገር ግን ከላይ ባየነው የሰዋስም ሙግት ከሸያጢን ሲሕር ተለይቶ በመስተፃምር ተቀምጧል።
“ማ” مَا የሚለው መስደሪያ ማለት “አፍራሽ-ቃል” በሚለው ከተቀራ ደግሞ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የሸያጢን ሲሕር አልተወረደም የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ምክንያቱም አይሁዳውያን ሚድራሽ በሚባለው መፅሐፋቸው ላይ፦ “ሲሕር በሁለቱ መላእክት በኩል ባቢሎን ላይ ከፈጣሪ የተወረደ ነው” የሚሉትን ቅጥፈት አላህ እያጋለጣቸው ነው። ምክንያቱም አይሁዳውያን አስማት የሰለሞን ጥበብ ነው የሚል እምነት አላቸው፤ ይህንን እሳቤ አንዳንድ ዐበይት ክርስትና በትውፊት ይጋሩታል። ይህንን ነጥብ ኢብኑ ዐባሥ፣ ኢብኑ ጀሪር፣ ቁርጡቢ ያነሱታል።
ሢሰልስ “ሀሩትና ማሩት” ማንና ምን ናቸው? የሚለውን ነጥብ ሁለት አመለካከቶች አሉት፤ ይህንም ጤናማ የተለያየ አመለካከት ያመጣው ጤናማው የቂርኣት ውበት ነው።
“መለከይኒ” مَلَكَيْنِ የሚለው ቃል ”መለክ” مَلَك ማለትም ”መልአክ” ለሚለው ቃል ሙተና”dual” ሲሆን “ሁለት መላእክት” የሚል ፍቺ የሚኖረው “ላምን”ل ላም ፈትሓ “ለ” لَ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሌላው “መሊከይኒ” مَلِكَيْنِ የሚለው ቃል "መሊክ” مَلِك ማለትም "ንጉሥ” ቃል ሙተና ሲሆን “ሁለት ነገሥታት” የሚል ፍቺ “ላምን” ل ላም ከስራ “ሊ” لِ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሁለቱም ቂርኣት ከመለኮት የተወረደ እስከሆነ ድረስ በሁለቱም መቅራት ይቻላል። ይህ ነጥብ በጀላለይን፣ በአጥ-ጠበሪ፣ በዛማኽሻሪ፣ በባጋዊ እና በራዚ ተወስቷል። የውይይታችን ዋናውና ተቀዳሚው ሙግት ሀሩትና ማሩት ማንና ምን ናቸው? ሳይሆን መላእክት በፍጹም አምጸው አያውቅም የሚል ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምሳ ስምንት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 58
ቁርኣንን ማን አወረደ? አላህ ወይስ ጂብሪል?
አላህ፦
25፥1 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው ክብርና ጥራት ተገባው፡፡
ጂብሪል፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡
መልስ
ቁርኣንን ወደ ነቢያችን”ﷺ” ያወረደው አምላካችን አላህ ነው፥ እራሱ አላህ፦ “በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ” በማለት ይናገራል፦
2፥23 *በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ*፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ፡፡ وَإِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا بِسُورَةٍ مِّن مِّثْلِهِ وَادْعُوا شُهَدَاءَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
25፥1 *ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ الَّذِي نَزَّلَ الْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِ لِيَكُونَ لِلْعَالَمِينَ نَذِيرًا
አላህ ወደ ነቢያት ወሕይ የሚያወርድበት መንገድ ሦስት ናቸው፤ እነርሱም፦ በራዕይ፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን ያወርዳል፦
42:51 *ለሰው አላህ "በራእይ" ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወሕይ መልአክ ጂብሪል ነው። ከእነዚህ ሦስቱ መንገድ አላህ ቁርኣን ለነብያችን”ﷺ” ያወረደው በሦስተኛው መንገድ ነው፥ ይህም መልእክተኛ መልአክ በመላክ ማናገር ነው። “መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ይሰመርበት፤ ጂብሪልም መልአክ እንደመሆኑ መጠን ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” ቀልብ ቁርኣንን በአላህ ፈቃድ አውርዶታል፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
“በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና” የሚለው ሃይለ-ቃል እና “መልክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ጅብሪል ተልኮ የመጣ መልአክ ነውና ከራሱ አመንጭቶ አይደለም ያወረደው፤ ከዛ ይልቅ ባይሆን ጅብሪል እራሱ የዙፋኑ ባለቤት በሆነው በአላህ ዘንድ የአላህ ባለሟል ነው፤ የአላህ ታማኝ መልእክተኛ ነው፦
81፥20 የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ *ባለሟል* የኾነ፡፡ ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
81፥21 በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ *ታማኝ የኾነ ነው*፡፡ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
ጂብሪል “ባለሟል” እና “ታማኝ” መባሉ በራሱ ላኪ እንዳለው ያሳያል፤ ላኪው አላህ፣ ተላኪው ጂብሪል፣ መልእክቱ ቁርኣን ነው፤ ጂብሪል ታማኙ መንፈስ ሆኖ ከአላህ ዘንድ ቁርኣንን አውርዶታል፦
26፥193 እርሱን *ታማኙ መንፈስ* አወረደው፤ نَزَلَ بِهِ الرُّوحُ الْأَمِينُ
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
“ረቢከ” رَّبِّكَ ማለትም “ጌታህ” ከሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህ የሚያሳየው ታማኙ መንፈስ ጂብሪል ከነብያችን”ﷺ” ጌታ ከአላህ በታማኝነት ቁርኣንን እንዳወረደው ነው፤ ስለዚህ ነው አላህ ስለ ጂብሪል ሲናገር፦ “ወደ ባሪያውም አላህ ያወረደውን አወረደ” ብሎ ያለው፦
53፥10 *ወደ ባሪያውም አላህ ያወረደውን አወረደ*፡፡ فَأَوْحَىٰ إِلَىٰ عَبْدِهِ مَا أَوْحَىٰ
ምን ትፈልጋለህ? አላህ ወደ ነቢዩ ያወረደውን ቁርኣንን ጂብሪል አወረደው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አምሳ ስምንት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 58
ቁርኣንን ማን አወረደ? አላህ ወይስ ጂብሪል?
አላህ፦
25፥1 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው ክብርና ጥራት ተገባው፡፡
ጂብሪል፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡
መልስ
ቁርኣንን ወደ ነቢያችን”ﷺ” ያወረደው አምላካችን አላህ ነው፥ እራሱ አላህ፦ “በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ” በማለት ይናገራል፦
2፥23 *በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ*፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ፡፡ وَإِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا بِسُورَةٍ مِّن مِّثْلِهِ وَادْعُوا شُهَدَاءَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
25፥1 *ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ الَّذِي نَزَّلَ الْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِ لِيَكُونَ لِلْعَالَمِينَ نَذِيرًا
አላህ ወደ ነቢያት ወሕይ የሚያወርድበት መንገድ ሦስት ናቸው፤ እነርሱም፦ በራዕይ፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን ያወርዳል፦
42:51 *ለሰው አላህ "በራእይ" ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወሕይ መልአክ ጂብሪል ነው። ከእነዚህ ሦስቱ መንገድ አላህ ቁርኣን ለነብያችን”ﷺ” ያወረደው በሦስተኛው መንገድ ነው፥ ይህም መልእክተኛ መልአክ በመላክ ማናገር ነው። “መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ይሰመርበት፤ ጂብሪልም መልአክ እንደመሆኑ መጠን ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” ቀልብ ቁርኣንን በአላህ ፈቃድ አውርዶታል፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
“በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና” የሚለው ሃይለ-ቃል እና “መልክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ጅብሪል ተልኮ የመጣ መልአክ ነውና ከራሱ አመንጭቶ አይደለም ያወረደው፤ ከዛ ይልቅ ባይሆን ጅብሪል እራሱ የዙፋኑ ባለቤት በሆነው በአላህ ዘንድ የአላህ ባለሟል ነው፤ የአላህ ታማኝ መልእክተኛ ነው፦
81፥20 የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ *ባለሟል* የኾነ፡፡ ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
81፥21 በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ *ታማኝ የኾነ ነው*፡፡ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
ጂብሪል “ባለሟል” እና “ታማኝ” መባሉ በራሱ ላኪ እንዳለው ያሳያል፤ ላኪው አላህ፣ ተላኪው ጂብሪል፣ መልእክቱ ቁርኣን ነው፤ ጂብሪል ታማኙ መንፈስ ሆኖ ከአላህ ዘንድ ቁርኣንን አውርዶታል፦
26፥193 እርሱን *ታማኙ መንፈስ* አወረደው፤ نَزَلَ بِهِ الرُّوحُ الْأَمِينُ
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
“ረቢከ” رَّبِّكَ ማለትም “ጌታህ” ከሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህ የሚያሳየው ታማኙ መንፈስ ጂብሪል ከነብያችን”ﷺ” ጌታ ከአላህ በታማኝነት ቁርኣንን እንዳወረደው ነው፤ ስለዚህ ነው አላህ ስለ ጂብሪል ሲናገር፦ “ወደ ባሪያውም አላህ ያወረደውን አወረደ” ብሎ ያለው፦
53፥10 *ወደ ባሪያውም አላህ ያወረደውን አወረደ*፡፡ فَأَوْحَىٰ إِلَىٰ عَبْدِهِ مَا أَوْحَىٰ
ምን ትፈልጋለህ? አላህ ወደ ነቢዩ ያወረደውን ቁርኣንን ጂብሪል አወረደው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምሳ ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 59
59 የስግደት አቅጣጫ ውስን ነውን?
አዎ፦
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ አግጣጫ አዙር፡፡
አይደለም፦
ሱራ 2፥115 ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው ፊቶቻችሁን ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው፡፡ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና፡፡
መልስ
“ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ ማለትም “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው፥ ይህ መቀጣጨት “የውዳሴ ነጥብ”point of adoration” ነው፦
2፥149 *"ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ አግጣጫ አዙር"*፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
ይህ የስግደት ቂብላህ ትእዛዝ ስለሆነ "አዙር" የሚል ኃይለ-ቃል አለ። ነገር ግን ይህ መቀጣጨት ግዴታ የሚሆነው የቂብላህ ነጥብ የሆነው በይቱል ሐረም ማለትም መሥጂዱል ሐረም የት እንዳለ እስከታወቀ ጊዜ ብቻ ነው። እኛ ሙሥሊማን ቂብላውን ካላወቀን ፊቶቻችን ወደ የትም ብናዞር የአላህ እይታ አለ፥ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና በችሎታውና በዕውቀቱ ሁላችንንም ያካበበ ነው፦
ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5 ሐዲስ 1073
ከአባቱ ሰምቶ ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር ኢብኑ ረቢዓህ እንደተረከው፦ *"በጉዞ ከአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ጋር ነበርን፥ ሰማዩ ስለጠቆረ ለእኛ ቂብላው መቀጣጨት አስቸጋሪ ሆነብን። እኛም ሶላታችንን አደረግን፥ ምልክትም አደረግን። በኃላ ጸሐይ ስትወጣ ጊዜ የተቃጣጨንበት ከቂብላው ሌላ መሆኑን ተገነዘብን። እኛም ይህንን ለነቢዩ"ﷺ" አነሳን፥ አላህም፦ "ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው፥ ፊቶቻችሁን ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው" የሚለውን አንቀጽ አወረደ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَامِرِ بْنِ رَبِيعَةَ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ كُنَّا مَعَ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فِي سَفَرٍ فَتَغَيَّمَتِ السَّمَاءُ وَأَشْكَلَتْ عَلَيْنَا الْقِبْلَةُ فَصَلَّيْنَا وَأَعْلَمْنَا فَلَمَّا طَلَعَتِ الشَّمْسُ إِذَا نَحْنُ قَدْ صَلَّيْنَا لِغَيْرِ الْقِبْلَةِ فَذَكَرْنَا ذَلِكَ لِلنَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فَأَنْزَلَ اللَّهُ {فَأَيْنَمَا تُوَلُّوا فَثَمَّ وَجْهُ اللَّهِ} .
2፥115 *"ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው፥ ፊቶቻችሁን ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው፡፡ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና"*፡፡ وَلِلَّهِ الْمَشْرِقُ وَالْمَغْرِبُ ۚ فَأَيْنَمَا تُوَلُّوا فَثَمَّ وَجْهُ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አምሳ ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 59
59 የስግደት አቅጣጫ ውስን ነውን?
አዎ፦
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ አግጣጫ አዙር፡፡
አይደለም፦
ሱራ 2፥115 ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው ፊቶቻችሁን ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው፡፡ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና፡፡
መልስ
“ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ ማለትም “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው፥ ይህ መቀጣጨት “የውዳሴ ነጥብ”point of adoration” ነው፦
2፥149 *"ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ አግጣጫ አዙር"*፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
ይህ የስግደት ቂብላህ ትእዛዝ ስለሆነ "አዙር" የሚል ኃይለ-ቃል አለ። ነገር ግን ይህ መቀጣጨት ግዴታ የሚሆነው የቂብላህ ነጥብ የሆነው በይቱል ሐረም ማለትም መሥጂዱል ሐረም የት እንዳለ እስከታወቀ ጊዜ ብቻ ነው። እኛ ሙሥሊማን ቂብላውን ካላወቀን ፊቶቻችን ወደ የትም ብናዞር የአላህ እይታ አለ፥ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና በችሎታውና በዕውቀቱ ሁላችንንም ያካበበ ነው፦
ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5 ሐዲስ 1073
ከአባቱ ሰምቶ ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር ኢብኑ ረቢዓህ እንደተረከው፦ *"በጉዞ ከአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ጋር ነበርን፥ ሰማዩ ስለጠቆረ ለእኛ ቂብላው መቀጣጨት አስቸጋሪ ሆነብን። እኛም ሶላታችንን አደረግን፥ ምልክትም አደረግን። በኃላ ጸሐይ ስትወጣ ጊዜ የተቃጣጨንበት ከቂብላው ሌላ መሆኑን ተገነዘብን። እኛም ይህንን ለነቢዩ"ﷺ" አነሳን፥ አላህም፦ "ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው፥ ፊቶቻችሁን ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው" የሚለውን አንቀጽ አወረደ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَامِرِ بْنِ رَبِيعَةَ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ كُنَّا مَعَ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فِي سَفَرٍ فَتَغَيَّمَتِ السَّمَاءُ وَأَشْكَلَتْ عَلَيْنَا الْقِبْلَةُ فَصَلَّيْنَا وَأَعْلَمْنَا فَلَمَّا طَلَعَتِ الشَّمْسُ إِذَا نَحْنُ قَدْ صَلَّيْنَا لِغَيْرِ الْقِبْلَةِ فَذَكَرْنَا ذَلِكَ لِلنَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فَأَنْزَلَ اللَّهُ {فَأَيْنَمَا تُوَلُّوا فَثَمَّ وَجْهُ اللَّهِ} .
2፥115 *"ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው፥ ፊቶቻችሁን ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው፡፡ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና"*፡፡ وَلِلَّهِ الْمَشْرِقُ وَالْمَغْرِبُ ۚ فَأَيْنَمَا تُوَلُّوا فَثَمَّ وَجْهُ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ስድሳ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 60
የሚመለሱት በስንት ዓመት ነው?
በአንድ ሺሕ ዓመት፦
32፥5 ነገሩን ሁሉ ከሰማይ ወደ ምድር ያዘጋጃል፤ ከዚያም ከምትቆጥሩት ልኩ ሺሕ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደርሱ *ይወጣል* يَعْرُجُ።
በአምሳ ሺህ ዓመት፦
70፥4 መላእክቱና መንፈሱም፣ ልኩ አምሳ ሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደርሱ ያርጋሉ።
መልስ
አምላካችን አላህ የትንሳኤ ቀን ነገርን ሁሉ ከሰማይ ወደ ምድር ያዘጋጃል፦
32፥5 *"ነገሩን ሁሉ ከሰማይ ወደ ምድር ያዘጋጃል፡፡ ከዚያም ከምትቆጥሩት ልኩ ሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደ እርሱ ይመለሳል"*፡፡ يُدَبِّرُ الْأَمْرَ مِنَ السَّمَاءِ إِلَى الْأَرْضِ ثُمَّ يَعْرُجُ إِلَيْهِ فِي يَوْمٍ كَانَ مِقْدَارُهُ أَلْفَ سَنَةٍ مِّمَّا تَعُدُّونَ
ከዚያም በእኛ አቆጣጠር አንድ ቀን፣ ሁለት ቀን፣ ሦስት ቀን እያልን በምንቆጥርበት ሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደ እርሱ ይመለሳል። ማነው የሚመለሰው? "አል-አምር" الْأَمْرَ "ነገሩ" ነው፥ በነጠላም "የዕሩጁ" يَعْرُجُ ማለትም "ይመለሳል" ይላል። እስቲ የሚቀጥለውን አንቀጽ ደግሞ እንመልከት፦
70፥4 *"መላእክቱና መንፈሱም ልኩ አምሳ ሺሕ ዓመት በኾነ ቀን ውስጥ ወደእርሱ ይመለሳሉ*"፡፡ تَعْرُجُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ إِلَيْهِ فِي يَوْمٍ كَانَ مِقْدَارُهُ خَمْسِينَ أَلْفَ سَنَةٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ ይመለሳሉ የሚለው "ነገሩን" ሳይሆን "መላእክቱና መንፈሱ" ናቸው፥ የሚመለሱትም በሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ሳይሆን በአምሳ ሺሕ ዓመት በኾነ ቀን ውስጥ ነው። በነጠላም "የዕሩጁ" ሳይሆን በብዛት ተዕሩጁ" تَعْرُجُ ማለትም "ይመለሳሉ" ነው።
ስለዚህ ሁለት የተለያዩ ጉዳዮችን አንስቶ ይጋጫሉ ማለት እጅግ የከፋ ስህተት ነው። ለመሆኑ በባይብል አንድ ቀን ስንት ነው?
አንድ ዓመት፦
ሕዝቅኤል 4፥6 *አንድን ዓመት አንድ ቀን* አድርጌ አርባ ቀን ሰጥቼሃለሁ።
አንድ ሺህ ዓመት፦
2ኛ ጴጥ 3፥8 እናንተ ግን ወዳጆች ሆይ፥ በጌታ ዘንድ *አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት፥ ሺህ ዓመትም እንደ አንድ ቀን* እንደ ሆነ ይህን አንድ ነገር አትርሱ።
መደምደሚያ
ቁርኣን የአምላካችን የአላህ ንግግር ነው። አላህ ሁሉን ነገር የፈጠረ የዓለማቱ ጌታ ነው፥ የእርሱ ንግግር በፍጹም አይጣረስም፦
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
አንድ ቂል "ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር" ማለት "ጥቂትን መለያየት ይገኛል" ብሎ ተረድቶታል። "ብዙ" ማለት "ጥቂት" አለ ማለትን አያሳይም፦
4፥1 እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም *"ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ"*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
"ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን" ማለት "ከአደምና ሐዋ ጥቂት ያልተበተኑ አሉ የሚለውን ያስይዛልን? በአይሁድና ክርስትና ሰው ሁሉ ይነሳል ተብሎ ይታመናል፦
ዳንኤል 12፥2፤ *"በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ"*፤ እኵሌቶቹ ወደ ዘላለም ሕይወት፥ እኵሌቶቹም ወደ እፍረትና ወደ ዘላለም ጕስቍልና።
"በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ" ማለት "በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ጥቂቶች አይነሱም" ማለትን ያስይዛልን? የቋንቋ ምሁራን፦ "የቋንቋ ክህሎት በአራት ይከፈላል" ይላሉ፥ እነርሱም፦ "መስማት፣ መናገር፣ ማንበብ እና መጻፍ ናቸው። እንዚህ ድጋሚ ውሳጣዊት"input" እና ውጺዓት"output" ለሁለት ይከፈላሉ፤ ማዳመጥና ማንበብ አሳብና ስሜት ወደ ውስጥ የምናስገባበት ሲሆን መናገርና መጻፍ አሳብና ስሜት ወደ ውጪ የምናስወጣበት ነው። ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን ጥሩ አንባቢ፥ ጥሩ ጸሐፊ ለመሆን ጥሩ አንባቢ መሆን ግድ ይላል። እነዚህ የአገራችም ሚሽነሪዎች ሲናገሩ ፈራ ተባ እያሉ መሆኑ በራሱ አዳማጮች እንዳልሆኑ፥ አጻጻፋቸው አንባቢ እንዳልሆኑ ያሳብቅባቸዋል። ኢቭን በዐማርኛ እንኳን "ሀ" እና "ሐ"፣ "ሠ" እና "ሰ"፣ "አ" እና "ዐ"፣ "ኀ" እና ኸ" የትርጉም ልዩነት እንዳለው ዐያውቁም። ለውይይትም ደንባሮች ሆነው ይበረግጋሉ፥ ንግግራቸውም ቶራህ ቦራህ አርቲ ቡርቲ ነው። ይህ መደዴ አካሄድ ነውጥን እንጂ ለውጥን አላመጣላቸው። ይህ የቁርኣን ግጭት ብለው ያቀረቡትን ጥያቄ እኔ እና ታላቁ ዐሊም ሼህ ሙሐመድ ሐመዲን የዛሬ ሦስት ዓመት ከአንሰሪንግ ኢሥላም ላይ እያየን የመለስነው መልስ ነው። አህያ፦ "እኛ ያልፈሳንበት ዳገት የለም" አለች አሉ፥ እኛ ሳናነበው የተጠየቀ ጥያቄ የለም። እኛም ብዕራችንን እዚህ ጋር እናጠናቅ፥ አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ስድሳ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 60
የሚመለሱት በስንት ዓመት ነው?
በአንድ ሺሕ ዓመት፦
32፥5 ነገሩን ሁሉ ከሰማይ ወደ ምድር ያዘጋጃል፤ ከዚያም ከምትቆጥሩት ልኩ ሺሕ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደርሱ *ይወጣል* يَعْرُجُ።
በአምሳ ሺህ ዓመት፦
70፥4 መላእክቱና መንፈሱም፣ ልኩ አምሳ ሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደርሱ ያርጋሉ።
መልስ
አምላካችን አላህ የትንሳኤ ቀን ነገርን ሁሉ ከሰማይ ወደ ምድር ያዘጋጃል፦
32፥5 *"ነገሩን ሁሉ ከሰማይ ወደ ምድር ያዘጋጃል፡፡ ከዚያም ከምትቆጥሩት ልኩ ሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደ እርሱ ይመለሳል"*፡፡ يُدَبِّرُ الْأَمْرَ مِنَ السَّمَاءِ إِلَى الْأَرْضِ ثُمَّ يَعْرُجُ إِلَيْهِ فِي يَوْمٍ كَانَ مِقْدَارُهُ أَلْفَ سَنَةٍ مِّمَّا تَعُدُّونَ
ከዚያም በእኛ አቆጣጠር አንድ ቀን፣ ሁለት ቀን፣ ሦስት ቀን እያልን በምንቆጥርበት ሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደ እርሱ ይመለሳል። ማነው የሚመለሰው? "አል-አምር" الْأَمْرَ "ነገሩ" ነው፥ በነጠላም "የዕሩጁ" يَعْرُجُ ማለትም "ይመለሳል" ይላል። እስቲ የሚቀጥለውን አንቀጽ ደግሞ እንመልከት፦
70፥4 *"መላእክቱና መንፈሱም ልኩ አምሳ ሺሕ ዓመት በኾነ ቀን ውስጥ ወደእርሱ ይመለሳሉ*"፡፡ تَعْرُجُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ إِلَيْهِ فِي يَوْمٍ كَانَ مِقْدَارُهُ خَمْسِينَ أَلْفَ سَنَةٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ ይመለሳሉ የሚለው "ነገሩን" ሳይሆን "መላእክቱና መንፈሱ" ናቸው፥ የሚመለሱትም በሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ሳይሆን በአምሳ ሺሕ ዓመት በኾነ ቀን ውስጥ ነው። በነጠላም "የዕሩጁ" ሳይሆን በብዛት ተዕሩጁ" تَعْرُجُ ማለትም "ይመለሳሉ" ነው።
ስለዚህ ሁለት የተለያዩ ጉዳዮችን አንስቶ ይጋጫሉ ማለት እጅግ የከፋ ስህተት ነው። ለመሆኑ በባይብል አንድ ቀን ስንት ነው?
አንድ ዓመት፦
ሕዝቅኤል 4፥6 *አንድን ዓመት አንድ ቀን* አድርጌ አርባ ቀን ሰጥቼሃለሁ።
አንድ ሺህ ዓመት፦
2ኛ ጴጥ 3፥8 እናንተ ግን ወዳጆች ሆይ፥ በጌታ ዘንድ *አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት፥ ሺህ ዓመትም እንደ አንድ ቀን* እንደ ሆነ ይህን አንድ ነገር አትርሱ።
መደምደሚያ
ቁርኣን የአምላካችን የአላህ ንግግር ነው። አላህ ሁሉን ነገር የፈጠረ የዓለማቱ ጌታ ነው፥ የእርሱ ንግግር በፍጹም አይጣረስም፦
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
አንድ ቂል "ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር" ማለት "ጥቂትን መለያየት ይገኛል" ብሎ ተረድቶታል። "ብዙ" ማለት "ጥቂት" አለ ማለትን አያሳይም፦
4፥1 እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም *"ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ"*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
"ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን" ማለት "ከአደምና ሐዋ ጥቂት ያልተበተኑ አሉ የሚለውን ያስይዛልን? በአይሁድና ክርስትና ሰው ሁሉ ይነሳል ተብሎ ይታመናል፦
ዳንኤል 12፥2፤ *"በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ"*፤ እኵሌቶቹ ወደ ዘላለም ሕይወት፥ እኵሌቶቹም ወደ እፍረትና ወደ ዘላለም ጕስቍልና።
"በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ" ማለት "በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ጥቂቶች አይነሱም" ማለትን ያስይዛልን? የቋንቋ ምሁራን፦ "የቋንቋ ክህሎት በአራት ይከፈላል" ይላሉ፥ እነርሱም፦ "መስማት፣ መናገር፣ ማንበብ እና መጻፍ ናቸው። እንዚህ ድጋሚ ውሳጣዊት"input" እና ውጺዓት"output" ለሁለት ይከፈላሉ፤ ማዳመጥና ማንበብ አሳብና ስሜት ወደ ውስጥ የምናስገባበት ሲሆን መናገርና መጻፍ አሳብና ስሜት ወደ ውጪ የምናስወጣበት ነው። ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን ጥሩ አንባቢ፥ ጥሩ ጸሐፊ ለመሆን ጥሩ አንባቢ መሆን ግድ ይላል። እነዚህ የአገራችም ሚሽነሪዎች ሲናገሩ ፈራ ተባ እያሉ መሆኑ በራሱ አዳማጮች እንዳልሆኑ፥ አጻጻፋቸው አንባቢ እንዳልሆኑ ያሳብቅባቸዋል። ኢቭን በዐማርኛ እንኳን "ሀ" እና "ሐ"፣ "ሠ" እና "ሰ"፣ "አ" እና "ዐ"፣ "ኀ" እና ኸ" የትርጉም ልዩነት እንዳለው ዐያውቁም። ለውይይትም ደንባሮች ሆነው ይበረግጋሉ፥ ንግግራቸውም ቶራህ ቦራህ አርቲ ቡርቲ ነው። ይህ መደዴ አካሄድ ነውጥን እንጂ ለውጥን አላመጣላቸው። ይህ የቁርኣን ግጭት ብለው ያቀረቡትን ጥያቄ እኔ እና ታላቁ ዐሊም ሼህ ሙሐመድ ሐመዲን የዛሬ ሦስት ዓመት ከአንሰሪንግ ኢሥላም ላይ እያየን የመለስነው መልስ ነው። አህያ፦ "እኛ ያልፈሳንበት ዳገት የለም" አለች አሉ፥ እኛ ሳናነበው የተጠየቀ ጥያቄ የለም። እኛም ብዕራችንን እዚህ ጋር እናጠናቅ፥ አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁርኣን አይጋጭም!
ጥያቄ ቁጥር አንድ
አጋሪ ሴቶችን ማግባት ተፈቅዷል ወይስ አልተፈቀደም?
http://bit.ly/2IduZqi
ጥያቄ ቁጥር ሁለት
ጂን እና ሰው የተፈጠሩት ለምንድ ነው?
http://bit.ly/2Iim0Ej
ጥያቄ ቁጥር ሦስት
ሰዎችን የሚያጠመው ማን ነው? አላህ ወይንስ ሰይጣን?
http://bit.ly/2IasdC1
ጥያቄ ቁጥር አራት
አማላጆች አሉ ወይስ የሉም?
http://bit.ly/2IbGaQb
ጥያቄ ቁጥር አምስት
አላህ ያለሚስት ልጅ ሊኖረው ይችላል ወይስ አይችልም?
http://bit.ly/2I8HNxW
ጥያቄ ቁጥር ስድስት
አላህ ብቸኛ ረዳት ወይስ ሌሎች ረዳቶችም አሉ?
http://bit.ly/2Iafyiw
ጥያቄ ቁጥር ሰባት
የመላእክት ስግደት ለማን ነው?
http://bit.ly/2IdhpmK
ጥያቄ ቁጥር ስምንት
የአላህ ቃል ይለወጣል ወይስ አይለወጥም?
http://bit.ly/2IagrYo
ጥያቄ ቁጥር ዘጠኝ
በገሃነም ውስጥ የተጣሉ ሰዎች ምግባቸው አንድ ብቻ ነው ወይስ ብዙ?
http://bit.ly/2I8IPdi
ጥያቄ ቁጥር አስር
ነቢዩ ቢሳሳት የሚጐዳው ማነው?
http://bit.ly/2TUlMFj
ጥያቄ ቁጥር አስራ አንድ
ማርያም የተገለጡላት ስንት መላእክት ነበሩ?
http://bit.ly/2YOT1O0
ጥያቄ ቁጥር አስራ ሁለት
ዓድ የጠፋው በስንት ቀን ነው?
http://bit.ly/2YU39F9
ጥያቄ ቁጥር አስራ ሦስት
አንዲት ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ወይስ ትሸከማለች?
http://bit.ly/2uQjnl9
ጥያቄ ቁጥር አስራ አራት
ነቢዩ አስጠንቃቂነታቸው ለአማንያን? ለካሃዲያን ወይስ ለሁሉም?
http://bit.ly/2uPZ336
ጥያቄ ቁጥር አስራ አምስት
መልዕክተኞች የተላኩባቸው ከተሞች በሙሉ ክደዋል ወይንስ ያልካዱ አሉ?
http://bit.ly/2uOAHXB
ጥያቄ ቁጥር አስራ ስድስት
አላህ ሁሉን አዋቂ ነው ወይንስ አይደለም?
http://bit.ly/2IpWE86
ጥያቄ ቁጥር አስራ ሰባት
ካፊሮች በፍርድ ቀን ይናገራሉ ወይስ አይናገሩም?
http://bit.ly/2InguRm
ጥያቄ ቁጥር አስራ ስምንት
አላህ ፍጥረቱን በቀጥታ ያናግራል ወይስ አያናግርም?
http://bit.ly/2IpD4sB
ጥያቄ ቁጥር አስራ ዘጠኝ
አላህ የሺርክ ኃጢአትን ይቅር ይላል ወይስ አይልም?
http://bit.ly/2IpDeQJ
ጥያቄ ቁጥር ሃያ
ሰው ነፃ ፈቃድ አለው ወይስ የለውም?
http://bit.ly/2InsimV
ጥያቄ ቁጥር ሃያ አንድ
ክፋት እና ደግነት ከማነው?
http://bit.ly/2IoTiSP
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ሁለት
ሙስሊሞች የማያምኑ ሰዎችን እንዲዋጉ ወይስ ይቅር እንዲሉ ነው የታዘዙት?
http://bit.ly/2IpGA6f
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ሦስት
የሙሐመድ"ﷺ" ኃላፊነት መልእክቱን ማድረስ ብቻ ወይስ ያልተቀበሉትን በኃይል ማስለም?
http://bit.ly/2IqMMLp
ጥያቄ ቁጥር ሃያ አራት
የሰውን ነፍስ የሚያወጣው ማን ነው?
http://bit.ly/2IreNSS
ጥያቄ ቁጥር ሃያ አምስት
ሙስሊሞች ስንት እናቶች ናቸው ያሏቸው?
http://bit.ly/2IskCjk
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ስድስት
መዳን የሚችሉት እነማን ናቸው?
http://bit.ly/2IpXxxs
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ሰባት
ያላመኑ ቤተሰቦችን መወዳጀት ተፈቅዷል ወይስ አልተፈቀደም?
http://bit.ly/2IshcwF
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ስምንት
ሙስሊሞች ከክርስቲያኖች ጋር እንዲወዳጁ ተፈቅዷል ወይስ አልተፈቀደም?
http://bit.ly/2IrMkN0
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ዘጠኝ
መልእክተኞች ሆነው የተላኩት ሰዎች ብቻ ወይስ ሌሎች ፍጥረታትም ጭምር?
http://bit.ly/2IpIGmD
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ
የሙሐመድ"ﷺ" ገነት መግባት እርግጥ ነው ወይስ አይታወቅም?
http://bit.ly/2IreE25
ጥያቄ ቁጥር አንድ
አጋሪ ሴቶችን ማግባት ተፈቅዷል ወይስ አልተፈቀደም?
http://bit.ly/2IduZqi
ጥያቄ ቁጥር ሁለት
ጂን እና ሰው የተፈጠሩት ለምንድ ነው?
http://bit.ly/2Iim0Ej
ጥያቄ ቁጥር ሦስት
ሰዎችን የሚያጠመው ማን ነው? አላህ ወይንስ ሰይጣን?
http://bit.ly/2IasdC1
ጥያቄ ቁጥር አራት
አማላጆች አሉ ወይስ የሉም?
http://bit.ly/2IbGaQb
ጥያቄ ቁጥር አምስት
አላህ ያለሚስት ልጅ ሊኖረው ይችላል ወይስ አይችልም?
http://bit.ly/2I8HNxW
ጥያቄ ቁጥር ስድስት
አላህ ብቸኛ ረዳት ወይስ ሌሎች ረዳቶችም አሉ?
http://bit.ly/2Iafyiw
ጥያቄ ቁጥር ሰባት
የመላእክት ስግደት ለማን ነው?
http://bit.ly/2IdhpmK
ጥያቄ ቁጥር ስምንት
የአላህ ቃል ይለወጣል ወይስ አይለወጥም?
http://bit.ly/2IagrYo
ጥያቄ ቁጥር ዘጠኝ
በገሃነም ውስጥ የተጣሉ ሰዎች ምግባቸው አንድ ብቻ ነው ወይስ ብዙ?
http://bit.ly/2I8IPdi
ጥያቄ ቁጥር አስር
ነቢዩ ቢሳሳት የሚጐዳው ማነው?
http://bit.ly/2TUlMFj
ጥያቄ ቁጥር አስራ አንድ
ማርያም የተገለጡላት ስንት መላእክት ነበሩ?
http://bit.ly/2YOT1O0
ጥያቄ ቁጥር አስራ ሁለት
ዓድ የጠፋው በስንት ቀን ነው?
http://bit.ly/2YU39F9
ጥያቄ ቁጥር አስራ ሦስት
አንዲት ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ወይስ ትሸከማለች?
http://bit.ly/2uQjnl9
ጥያቄ ቁጥር አስራ አራት
ነቢዩ አስጠንቃቂነታቸው ለአማንያን? ለካሃዲያን ወይስ ለሁሉም?
http://bit.ly/2uPZ336
ጥያቄ ቁጥር አስራ አምስት
መልዕክተኞች የተላኩባቸው ከተሞች በሙሉ ክደዋል ወይንስ ያልካዱ አሉ?
http://bit.ly/2uOAHXB
ጥያቄ ቁጥር አስራ ስድስት
አላህ ሁሉን አዋቂ ነው ወይንስ አይደለም?
http://bit.ly/2IpWE86
ጥያቄ ቁጥር አስራ ሰባት
ካፊሮች በፍርድ ቀን ይናገራሉ ወይስ አይናገሩም?
http://bit.ly/2InguRm
ጥያቄ ቁጥር አስራ ስምንት
አላህ ፍጥረቱን በቀጥታ ያናግራል ወይስ አያናግርም?
http://bit.ly/2IpD4sB
ጥያቄ ቁጥር አስራ ዘጠኝ
አላህ የሺርክ ኃጢአትን ይቅር ይላል ወይስ አይልም?
http://bit.ly/2IpDeQJ
ጥያቄ ቁጥር ሃያ
ሰው ነፃ ፈቃድ አለው ወይስ የለውም?
http://bit.ly/2InsimV
ጥያቄ ቁጥር ሃያ አንድ
ክፋት እና ደግነት ከማነው?
http://bit.ly/2IoTiSP
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ሁለት
ሙስሊሞች የማያምኑ ሰዎችን እንዲዋጉ ወይስ ይቅር እንዲሉ ነው የታዘዙት?
http://bit.ly/2IpGA6f
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ሦስት
የሙሐመድ"ﷺ" ኃላፊነት መልእክቱን ማድረስ ብቻ ወይስ ያልተቀበሉትን በኃይል ማስለም?
http://bit.ly/2IqMMLp
ጥያቄ ቁጥር ሃያ አራት
የሰውን ነፍስ የሚያወጣው ማን ነው?
http://bit.ly/2IreNSS
ጥያቄ ቁጥር ሃያ አምስት
ሙስሊሞች ስንት እናቶች ናቸው ያሏቸው?
http://bit.ly/2IskCjk
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ስድስት
መዳን የሚችሉት እነማን ናቸው?
http://bit.ly/2IpXxxs
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ሰባት
ያላመኑ ቤተሰቦችን መወዳጀት ተፈቅዷል ወይስ አልተፈቀደም?
http://bit.ly/2IshcwF
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ስምንት
ሙስሊሞች ከክርስቲያኖች ጋር እንዲወዳጁ ተፈቅዷል ወይስ አልተፈቀደም?
http://bit.ly/2IrMkN0
ጥያቄ ቁጥር ሃያ ዘጠኝ
መልእክተኞች ሆነው የተላኩት ሰዎች ብቻ ወይስ ሌሎች ፍጥረታትም ጭምር?
http://bit.ly/2IpIGmD
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ
የሙሐመድ"ﷺ" ገነት መግባት እርግጥ ነው ወይስ አይታወቅም?
http://bit.ly/2IreE25
Facebook
ወሒድ የሃይማኖት ንፅፅር መጣጥፍ(Wahid comparative religion article) | ልከክልህ...
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ...
ቁጥር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ...
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ አንድ
ዮናስ በምድረ በዳ ተጥሏል ወይስ አልተጣለም?
http://bit.ly/2IslXXo
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ሁለት
ሕፃናት ጡት እንዲጥሉ አላህ ያዘዘው ከምን ያህል ጊዜ በኋላ ነው?
http://bit.ly/2IpIXGb
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ሦስት
ለጦርነት ላለመዝመት መሐመድን"ﷺ" ፈቃዱ የጠየቁት ሁሉ ተወቃሾች ናቸው ወይስ አይደሉም?
http://bit.ly/2IscSNV
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ አራት
ሙሴ ሕዝቡን ነፃ ለማውጣት በተላከ ጊዜ ያመኑለት ጥቂት ወገኖቹ ብቻ ወይንስ የግብፅ ደጋሚዎችም ጭምር?
http://bit.ly/2IpJ7NN
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ አምስት
ዒሳ እንደ ማንኛውም ሰው የሆነ ሰው ወይንስ የአላህ ቃልና መንፈስ ብቻ?
http://bit.ly/2InvXRH
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ስድስት
የዒሳ “አፈጣጠር” እንደ አደም ከአፈር ወይንስ በልደት?
http://bit.ly/2IqFrLW
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ሰባት
ዒሳ ፈጣሪ ነው ወይስ አይደለም?
http://bit.ly/2IqGxY4
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ስምንት
ኢብሊስ መልአክ ወይንስ ጂን?
http://bit.ly/2IrgjEy
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ዘጠኝ
አላህ ብቸኛ ፈራጅ ወይስ በፍርዱ ተጋሪ አለው?
http://bit.ly/2IsiE25
ጥያቄ ቁጥር አርባ
ዒሳ ሞቷል ወይንስ አልሞተም?
http://bit.ly/2IoVA4p
ጥያቄ ቁጥር አርባ አንድ
ዒሳ በገሃነም ይቃጠላል ወይስ አይቃጠልም?
http://bit.ly/2IqPRLt
ጥያቄ ቁጥር አርባ ሁለት
ቁርአን የማን ቃል ነው?
http://bit.ly/2Iu4Moa
ጥያቄ ቁጥር አርባ ሦስት
ያለ ወሲባዊ ግንኙነት ልጅ መውለድ ይቻላል ወይስ አይቻልም?
http://bit.ly/2IoWCxj
ጥያቄ ቁጥር አርባ አራት
የመጀመሪያ ሙስሊም ማን ነው?
http://bit.ly/2IrPtfM
ጥያቄ ቁጥር አርባ አምስት
አላህ ሰማያትንና ምድርን የፈጠረው በስድስት ቀን ወይስ በስምንት ቀን?
http://bit.ly/2Is4UEw
ጥያቄ ቁጥር አርባ ስድስት
ፈጣን ወይንስ ዘገምተኛ የመፍጠር ሒደት?
http://bit.ly/2IoXrGn
ጥያቄ ቁጥር አርባ ሰባት
ከሰማይና ከምድር ቀድሞ የተፈጠረው የቱ ነው?
http://bit.ly/2XrrxwB
ጥያቄ ቁጥር አርባ ስምንት
አላህ መላእክትን የሚያወርደው በቅጣት ብቻ ወይስ በራዕይ?
http://bit.ly/2Iqa3x2
ጥያቄ ቁጥር አርባ ዘጠኝ
አላህ ሰማይና ምድርን ወደ አንድ ጠራቸው ወይስ ለያያቸው?
http://bit.ly/2IpIfc1
ጥያቄ ቁጥር አምሳ
ጂኒዎች ከምንድነው የተፈጠሩት?
http://bit.ly/2Iq4Wgg
ጥያቄ ቁጥር አምሳ አንድ
መናፍቃን ዕውሮች ናቸው ወይስ አይደሉም?
http://bit.ly/2IpvDSr
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ሁለት
ከሃዲያን በፍርድ ቀን ከአላህ የሚደብቁት ነገር አለ ወይስ የለም?
http://bit.ly/2Iu6A0q
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ሦስት
በሉጥ ዘመን የነበሩት ህዝቦች ለሉጥ የመለሱለት መልስ የትኛውን ነው?
http://bit.ly/2IqWSvW
ጥያቄ ቁጥር አምሳ አራት
የሙሴን እጅ መንጣት በተመለከተ አላህ ምን አለው?
http://bit.ly/2XruXPX
ጥያቄ ቁጥር አምሳ አምስት
ከሚከተሉት ውስጥ መሐመድ"ﷺ" የትኛውን ነው?
http://bit.ly/2Xj1Hup
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ስድስት
የጀነት ስፋት እንደማን ነው?
http://bit.ly/2KMUvFG
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ሰባት
መላእክት በአላህ ትእዛዝ ላይ ያምፃሉ ወይንስ አያምፁም?
http://bit.ly/2UqoZNg
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ስምንት
ቁርኣንን ማን አወረደ? አላህ ወይስ ጂብሪል?
http://bit.ly/2Gkm9V0
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ዘጠኝ
የስግደት አቅጣጫ ውስን ነውን?
http://bit.ly/2Gn6pAF
ጥያቄ ቁጥር ስድሳ
የሚመለሱት በስንት ዓመት ነው?
http://bit.ly/2GjUTG8
ለወዳጅ፣ ለባለንጀራዎ፣ ለቤተሰብዎ እና ለዘመድዎ ሼር በማድረግ የዳዋ ተደራሽነትዎን ይወጡ።
ዮናስ በምድረ በዳ ተጥሏል ወይስ አልተጣለም?
http://bit.ly/2IslXXo
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ሁለት
ሕፃናት ጡት እንዲጥሉ አላህ ያዘዘው ከምን ያህል ጊዜ በኋላ ነው?
http://bit.ly/2IpIXGb
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ሦስት
ለጦርነት ላለመዝመት መሐመድን"ﷺ" ፈቃዱ የጠየቁት ሁሉ ተወቃሾች ናቸው ወይስ አይደሉም?
http://bit.ly/2IscSNV
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ አራት
ሙሴ ሕዝቡን ነፃ ለማውጣት በተላከ ጊዜ ያመኑለት ጥቂት ወገኖቹ ብቻ ወይንስ የግብፅ ደጋሚዎችም ጭምር?
http://bit.ly/2IpJ7NN
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ አምስት
ዒሳ እንደ ማንኛውም ሰው የሆነ ሰው ወይንስ የአላህ ቃልና መንፈስ ብቻ?
http://bit.ly/2InvXRH
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ስድስት
የዒሳ “አፈጣጠር” እንደ አደም ከአፈር ወይንስ በልደት?
http://bit.ly/2IqFrLW
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ሰባት
ዒሳ ፈጣሪ ነው ወይስ አይደለም?
http://bit.ly/2IqGxY4
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ስምንት
ኢብሊስ መልአክ ወይንስ ጂን?
http://bit.ly/2IrgjEy
ጥያቄ ቁጥር ሠላሳ ዘጠኝ
አላህ ብቸኛ ፈራጅ ወይስ በፍርዱ ተጋሪ አለው?
http://bit.ly/2IsiE25
ጥያቄ ቁጥር አርባ
ዒሳ ሞቷል ወይንስ አልሞተም?
http://bit.ly/2IoVA4p
ጥያቄ ቁጥር አርባ አንድ
ዒሳ በገሃነም ይቃጠላል ወይስ አይቃጠልም?
http://bit.ly/2IqPRLt
ጥያቄ ቁጥር አርባ ሁለት
ቁርአን የማን ቃል ነው?
http://bit.ly/2Iu4Moa
ጥያቄ ቁጥር አርባ ሦስት
ያለ ወሲባዊ ግንኙነት ልጅ መውለድ ይቻላል ወይስ አይቻልም?
http://bit.ly/2IoWCxj
ጥያቄ ቁጥር አርባ አራት
የመጀመሪያ ሙስሊም ማን ነው?
http://bit.ly/2IrPtfM
ጥያቄ ቁጥር አርባ አምስት
አላህ ሰማያትንና ምድርን የፈጠረው በስድስት ቀን ወይስ በስምንት ቀን?
http://bit.ly/2Is4UEw
ጥያቄ ቁጥር አርባ ስድስት
ፈጣን ወይንስ ዘገምተኛ የመፍጠር ሒደት?
http://bit.ly/2IoXrGn
ጥያቄ ቁጥር አርባ ሰባት
ከሰማይና ከምድር ቀድሞ የተፈጠረው የቱ ነው?
http://bit.ly/2XrrxwB
ጥያቄ ቁጥር አርባ ስምንት
አላህ መላእክትን የሚያወርደው በቅጣት ብቻ ወይስ በራዕይ?
http://bit.ly/2Iqa3x2
ጥያቄ ቁጥር አርባ ዘጠኝ
አላህ ሰማይና ምድርን ወደ አንድ ጠራቸው ወይስ ለያያቸው?
http://bit.ly/2IpIfc1
ጥያቄ ቁጥር አምሳ
ጂኒዎች ከምንድነው የተፈጠሩት?
http://bit.ly/2Iq4Wgg
ጥያቄ ቁጥር አምሳ አንድ
መናፍቃን ዕውሮች ናቸው ወይስ አይደሉም?
http://bit.ly/2IpvDSr
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ሁለት
ከሃዲያን በፍርድ ቀን ከአላህ የሚደብቁት ነገር አለ ወይስ የለም?
http://bit.ly/2Iu6A0q
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ሦስት
በሉጥ ዘመን የነበሩት ህዝቦች ለሉጥ የመለሱለት መልስ የትኛውን ነው?
http://bit.ly/2IqWSvW
ጥያቄ ቁጥር አምሳ አራት
የሙሴን እጅ መንጣት በተመለከተ አላህ ምን አለው?
http://bit.ly/2XruXPX
ጥያቄ ቁጥር አምሳ አምስት
ከሚከተሉት ውስጥ መሐመድ"ﷺ" የትኛውን ነው?
http://bit.ly/2Xj1Hup
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ስድስት
የጀነት ስፋት እንደማን ነው?
http://bit.ly/2KMUvFG
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ሰባት
መላእክት በአላህ ትእዛዝ ላይ ያምፃሉ ወይንስ አያምፁም?
http://bit.ly/2UqoZNg
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ስምንት
ቁርኣንን ማን አወረደ? አላህ ወይስ ጂብሪል?
http://bit.ly/2Gkm9V0
ጥያቄ ቁጥር አምሳ ዘጠኝ
የስግደት አቅጣጫ ውስን ነውን?
http://bit.ly/2Gn6pAF
ጥያቄ ቁጥር ስድሳ
የሚመለሱት በስንት ዓመት ነው?
http://bit.ly/2GjUTG8
ለወዳጅ፣ ለባለንጀራዎ፣ ለቤተሰብዎ እና ለዘመድዎ ሼር በማድረግ የዳዋ ተደራሽነትዎን ይወጡ።
Facebook
ወሒድ የሃይማኖት ንፅፅር መጣጥፍ(Wahid comparative religion article) | ልከክልህ...
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ...
ቁጥር ሠላሳ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ...
የኒውዝላንዱ ሙሥሊም ይቅርባይነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
3፥134 ለእነዚያ በድሎትም ኾነ በችግር ለሚለግሱት፣ ቁጭትንም ገቺዎች *ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት ተደግሳለች*፡፡ አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ ٱلَّذِينَ يُنفِقُونَ فِى ٱلسَّرَّآءِ وَٱلضَّرَّآءِ وَٱلْكَٰظِمِينَ ٱلْغَيْظَ وَٱلْعَافِينَ عَنِ ٱلنَّاسِ ۗ وَٱللَّهُ يُحِبُّ ٱلْمُحْسِنِينَ
በኒውዝላንዱ በአሸባሪው ነፍሰ-ገዳይ ሚስቱን ሑሥና አሕመድን ያጣው ባንግላዴሻዊ ፈሪድ አሕመድ አስገራሚ ኢንተርቪው ነው የሰጠው። እርሱ ሲናገር፦ "እኔ መንቀሳቀስ ስለማልችል የሚሆነውን ነገር እመለከት ነበር፥ አንድን ሰው በአንድ ጥይት ሳይሆን ደጋግሞ ይመታቸው ነበር፤ የወደቁትንም ደግሞ ይመታል።
ባለቤቴ ደግሞ እራሷን ረስታ ብዙ ሕፃናትና ሴቶችን በመስኮትና በኃላ በር አስመልጣለች። እዚያ እንደጨረሰች ዊልቸሬን ልትገፋልኝ እኔ ጋር ስትመጣ ተኮሰ እና ገደላት፥ ሀዘኔ ከባድ ነው። እና አሁን ገዳዩን ባገኘውና አጠገቡ ብሆን ቁጭ አድርጌው፦ "ውስጡ ትልቅ ኃይል እንዳለ፥ ያንን ኃይሉን ያለ ዕውቀት ለጥላቻ እንደተጠቀመበት እና ለመልካም ቢያውለው ደግሞ እጅግ ብዙ ነፍሶችን ከሞት እንደሚያድን እመክረው ነበር፥ ለእርሱ ላደርግለት የምችለው እንግዲህ ይቅርታ በላጭ ነው። ሕይወቱንና አስተሳሰቡን እንዲቀይር ከይቅርታ ውጭ ምንም ላደርግለት አልችልም። ሀዘኔ ከባድና መራት ነው፤ ባለቤቴን እና ተንከባካቢዬን ሑሥናን አጥቻለሁኝ" ብሎ ለቅሶው አለቀሰ!
ይህ ሰው ይቅር እንዲል መንስኤው ምን ነበር? አዎ የአምላካችን የአላህ ንግግር ቁርኣን ነው። በቁርኣን ከተገለጹ የአላህ ስሞች መካከል “አል-ዐፉው” العَفُوّ ሲሆን “ዐፋ” عَفَا ማለት “ይቅር አለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ይቅር ባዩ” ማለት ነው፤ አላህ እጅግ በጣም “ይቅርባይ” ነው፦
42፥25 *እርሱም ያ ከባሮቹ ንስሓን የሚቀበል፣ ከኃጢአቶችም ይቅር የሚል፣ የምትሠሩትንም ሁሉ የሚያውቅ ነው*፡፡ وَهُوَ الَّذِي يَقْبَلُ التَّوْبَةَ عَنْ عِبَادِهِ وَيَعْفُو عَنِ السَّيِّئَاتِ وَيَعْلَمُ مَا تَفْعَلُونَ
4፥99 እነዚያም አላህ ከእነርሱ ይቅርታ ሊያደርግ ይሻል፡፡ *አላህም ይቅር ባይ መሓሪ ነው*፡፡ فَأُولَـٰئِكَ عَسَى اللَّهُ أَن يَعْفُوَ عَنْهُمْ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَفُوًّا غَفُورًا
4፥43 *አላህ ይቅር ባይ መሓሪ ነውና*፡፡ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَفُوًّا غَفُورًا
የአል-ዐፉው” ተለዋዋጭ ቃል “አል-ገፋር” الغَفَّار ወይም “አል-ገፉር” الغَفُور ሲሆን “ገፈረ” غَفَرَ ማለትም “ማረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መሐሪው” ማለት ነው።
“ዐፍዉ” عَفْو ወይም “መግፊራህ” مَّغْفِرَة ማለት “ይቅርባይነት” “ምህረት” ማለት ነው። ተበድለው ለአላህ ብለው ይቅር የሚሉ ይቅርታ አድራጊዎች “ዐፊን” عَافِين ወይም “ሙሥተግፊር” مُسْتَغْفِر ይባላሉ፦
3፥134 ለእነዚያ በድሎትም ኾነ በችግር ለሚለግሱት፣ ቁጭትንም ገቺዎች *ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት ተደግሳለች*፡፡ አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ ٱلَّذِينَ يُنفِقُونَ فِى ٱلسَّرَّآءِ وَٱلضَّرَّآءِ وَٱلْكَٰظِمِينَ ٱلْغَيْظَ وَٱلْعَافِينَ عَنِ ٱلنَّاسِ ۗ وَٱللَّهُ يُحِبُّ ٱلْمُحْسِنِينَ
አንድ ሰው ተበድሎ የተበደለበትን ሃቅ ማስመለስ ወቀሳ የለበትም፤ ፍትሕ ነውና። የመጥፎም ነገረ ዋጋ ብጤዋ መጥፎ ነው። ነገር ግን ለአላህ ብሎ ይቅርባይ የሆነ አላህ ዘንድ የሚያገኘው ወሮታ፣ አጸፌታ፣ ምንዳና ትሩፋት ያለ ግምት ነው፦
42፥41 ከተበደሉም በኋላ *በመሰሉ የተበቀሉ እነዚያ በነርሱ ላይ ምንም የወቀሳ መንገድ የለባቸውም*፡፡ وَلَمَنِ ٱنتَصَرَ بَعْدَ ظُلْمِهِۦ فَأُو۟لَٰٓئِكَ مَا عَلَيْهِم مِّن سَبِيلٍ
42፥40 የመጥፎም ነገረ ዋጋ ብጤዋ መጥፎ ናት፡፡ *ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው*፡፡ እርሱ በደለኞችን አይወድም፡፡ وَجَزَٰٓؤُا۟ سَيِّئَةٍۢ سَيِّئَةٌۭ مِّثْلُهَا ۖ فَمَنْ عَفَا وَأَصْلَحَ فَأَجْرُهُۥ عَلَى ٱللَّهِ ۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلظَّٰلِمِينَ
አላህ ይቅርባዮችም ኀጢኣታቸውን ይቅር ይላቸዋል፦
42፥37 ለእነዚያም የኀጢኣትን ታላላቆችና ጠያፎችን የሚርቁ *”በተቆጡም ጊዜ እነርሱ የሚምሩት ለኾኑት”*፡፡ وَٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ وَإِذَا مَا غَضِبُوا۟ هُمْ يَغْفِرُونَ
4፥149 ደግ ነገርን ብትገልጹ ወይም ብትደብቁት ወይም ከመጥፎ ነገር *ከበደል ይቅርታ ብታደርጉ አላህ ይቅር ባይ ኃያል ነው*፡፡ إِن تُبْدُوا۟ خَيْرًا أَوْ تُخْفُوهُ أَوْ تَعْفُوا۟ عَن سُوٓءٍۢ فَإِنَّ ٱللَّهَ كَانَ عَفُوًّۭا قَدِيرًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
3፥134 ለእነዚያ በድሎትም ኾነ በችግር ለሚለግሱት፣ ቁጭትንም ገቺዎች *ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት ተደግሳለች*፡፡ አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ ٱلَّذِينَ يُنفِقُونَ فِى ٱلسَّرَّآءِ وَٱلضَّرَّآءِ وَٱلْكَٰظِمِينَ ٱلْغَيْظَ وَٱلْعَافِينَ عَنِ ٱلنَّاسِ ۗ وَٱللَّهُ يُحِبُّ ٱلْمُحْسِنِينَ
በኒውዝላንዱ በአሸባሪው ነፍሰ-ገዳይ ሚስቱን ሑሥና አሕመድን ያጣው ባንግላዴሻዊ ፈሪድ አሕመድ አስገራሚ ኢንተርቪው ነው የሰጠው። እርሱ ሲናገር፦ "እኔ መንቀሳቀስ ስለማልችል የሚሆነውን ነገር እመለከት ነበር፥ አንድን ሰው በአንድ ጥይት ሳይሆን ደጋግሞ ይመታቸው ነበር፤ የወደቁትንም ደግሞ ይመታል።
ባለቤቴ ደግሞ እራሷን ረስታ ብዙ ሕፃናትና ሴቶችን በመስኮትና በኃላ በር አስመልጣለች። እዚያ እንደጨረሰች ዊልቸሬን ልትገፋልኝ እኔ ጋር ስትመጣ ተኮሰ እና ገደላት፥ ሀዘኔ ከባድ ነው። እና አሁን ገዳዩን ባገኘውና አጠገቡ ብሆን ቁጭ አድርጌው፦ "ውስጡ ትልቅ ኃይል እንዳለ፥ ያንን ኃይሉን ያለ ዕውቀት ለጥላቻ እንደተጠቀመበት እና ለመልካም ቢያውለው ደግሞ እጅግ ብዙ ነፍሶችን ከሞት እንደሚያድን እመክረው ነበር፥ ለእርሱ ላደርግለት የምችለው እንግዲህ ይቅርታ በላጭ ነው። ሕይወቱንና አስተሳሰቡን እንዲቀይር ከይቅርታ ውጭ ምንም ላደርግለት አልችልም። ሀዘኔ ከባድና መራት ነው፤ ባለቤቴን እና ተንከባካቢዬን ሑሥናን አጥቻለሁኝ" ብሎ ለቅሶው አለቀሰ!
ይህ ሰው ይቅር እንዲል መንስኤው ምን ነበር? አዎ የአምላካችን የአላህ ንግግር ቁርኣን ነው። በቁርኣን ከተገለጹ የአላህ ስሞች መካከል “አል-ዐፉው” العَفُوّ ሲሆን “ዐፋ” عَفَا ማለት “ይቅር አለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ይቅር ባዩ” ማለት ነው፤ አላህ እጅግ በጣም “ይቅርባይ” ነው፦
42፥25 *እርሱም ያ ከባሮቹ ንስሓን የሚቀበል፣ ከኃጢአቶችም ይቅር የሚል፣ የምትሠሩትንም ሁሉ የሚያውቅ ነው*፡፡ وَهُوَ الَّذِي يَقْبَلُ التَّوْبَةَ عَنْ عِبَادِهِ وَيَعْفُو عَنِ السَّيِّئَاتِ وَيَعْلَمُ مَا تَفْعَلُونَ
4፥99 እነዚያም አላህ ከእነርሱ ይቅርታ ሊያደርግ ይሻል፡፡ *አላህም ይቅር ባይ መሓሪ ነው*፡፡ فَأُولَـٰئِكَ عَسَى اللَّهُ أَن يَعْفُوَ عَنْهُمْ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَفُوًّا غَفُورًا
4፥43 *አላህ ይቅር ባይ መሓሪ ነውና*፡፡ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَفُوًّا غَفُورًا
የአል-ዐፉው” ተለዋዋጭ ቃል “አል-ገፋር” الغَفَّار ወይም “አል-ገፉር” الغَفُور ሲሆን “ገፈረ” غَفَرَ ማለትም “ማረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መሐሪው” ማለት ነው።
“ዐፍዉ” عَفْو ወይም “መግፊራህ” مَّغْفِرَة ማለት “ይቅርባይነት” “ምህረት” ማለት ነው። ተበድለው ለአላህ ብለው ይቅር የሚሉ ይቅርታ አድራጊዎች “ዐፊን” عَافِين ወይም “ሙሥተግፊር” مُسْتَغْفِر ይባላሉ፦
3፥134 ለእነዚያ በድሎትም ኾነ በችግር ለሚለግሱት፣ ቁጭትንም ገቺዎች *ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት ተደግሳለች*፡፡ አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ ٱلَّذِينَ يُنفِقُونَ فِى ٱلسَّرَّآءِ وَٱلضَّرَّآءِ وَٱلْكَٰظِمِينَ ٱلْغَيْظَ وَٱلْعَافِينَ عَنِ ٱلنَّاسِ ۗ وَٱللَّهُ يُحِبُّ ٱلْمُحْسِنِينَ
አንድ ሰው ተበድሎ የተበደለበትን ሃቅ ማስመለስ ወቀሳ የለበትም፤ ፍትሕ ነውና። የመጥፎም ነገረ ዋጋ ብጤዋ መጥፎ ነው። ነገር ግን ለአላህ ብሎ ይቅርባይ የሆነ አላህ ዘንድ የሚያገኘው ወሮታ፣ አጸፌታ፣ ምንዳና ትሩፋት ያለ ግምት ነው፦
42፥41 ከተበደሉም በኋላ *በመሰሉ የተበቀሉ እነዚያ በነርሱ ላይ ምንም የወቀሳ መንገድ የለባቸውም*፡፡ وَلَمَنِ ٱنتَصَرَ بَعْدَ ظُلْمِهِۦ فَأُو۟لَٰٓئِكَ مَا عَلَيْهِم مِّن سَبِيلٍ
42፥40 የመጥፎም ነገረ ዋጋ ብጤዋ መጥፎ ናት፡፡ *ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው*፡፡ እርሱ በደለኞችን አይወድም፡፡ وَجَزَٰٓؤُا۟ سَيِّئَةٍۢ سَيِّئَةٌۭ مِّثْلُهَا ۖ فَمَنْ عَفَا وَأَصْلَحَ فَأَجْرُهُۥ عَلَى ٱللَّهِ ۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلظَّٰلِمِينَ
አላህ ይቅርባዮችም ኀጢኣታቸውን ይቅር ይላቸዋል፦
42፥37 ለእነዚያም የኀጢኣትን ታላላቆችና ጠያፎችን የሚርቁ *”በተቆጡም ጊዜ እነርሱ የሚምሩት ለኾኑት”*፡፡ وَٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ وَإِذَا مَا غَضِبُوا۟ هُمْ يَغْفِرُونَ
4፥149 ደግ ነገርን ብትገልጹ ወይም ብትደብቁት ወይም ከመጥፎ ነገር *ከበደል ይቅርታ ብታደርጉ አላህ ይቅር ባይ ኃያል ነው*፡፡ إِن تُبْدُوا۟ خَيْرًا أَوْ تُخْفُوهُ أَوْ تَعْفُوا۟ عَن سُوٓءٍۢ فَإِنَّ ٱللَّهَ كَانَ عَفُوًّۭا قَدِيرًا
የይቅርባይነት ተቃራኒ ቁርሾ ነው፤ ቁርሾ ከጥላቻ የሚመጣ ሲሆን ቁርሾ ወደ ይቅርባይነት የሚቀየረው በፍቅር ብቻ ነው፤ ፍቅር የሻከረን ግንኙነት ያለሰልሳል፤ ጥላቻ ኪሳራም ጉዳትም ያመጣል፤ ፍቅር ግን ትርፍም ጥቅምም ያመጣል። ይቅርታ ማድረግ እና የሰዎችን ጥፋት በይቅታ ማለፍ ከአላህ ዘንድ ይቅርባይነት ያሰጣል፤ በተቃራኒው ቂምን መዶለት ቅጣት አለው፦
24፥22 ከእናንተም የችሮታና የክብረት ባለቤቶች የኾኑት ለቅርብ ዘመዶችና ለድኾች በአላህም መንገድ ለተሰደዱ ሰዎች ላይሰጡ አይማሉ፡፡ *ይቅርታም ያድርጉ፡፡ ጥፋተኞቹን ይለፉም፡፡ አላህ ለእናንተ ሊምር አትወዱምን? አላህም መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَلَا يَأْتَلِ أُولُو الْفَضْلِ مِنكُمْ وَالسَّعَةِ أَن يُؤْتُوا أُولِي الْقُرْبَىٰ وَالْمَسَاكِينَ وَالْمُهَاجِرِينَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۖ وَلْيَعْفُوا وَلْيَصْفَحُوا ۗ أَلَا تُحِبُّونَ أَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
35፥10 ማሸነፍን የሚፈልግ የኾነ ሰው አሸናፊነት ለአላህ ብቻ ነው፤ እርሱን በመገዛት ማሸነፍን ይፈልግ፡፡ መልካም ንግግር ወደ እርሱ ይወጣል፡፡ በጎ ሥራም ከፍ ያደርገዋል፡፡ *እነዚያም መጥፎ ሥራዎችን የሚዶልቱ ለእነርሱ ብርቱ ቅጣት አላቸው፡፡ የእነዚያም ተንኮል እርሱ ይጠፋል*፡፡ مَن كَانَ يُرِيدُ ٱلْعِزَّةَ فَلِلَّهِ ٱلْعِزَّةُ جَمِيعًا ۚ إِلَيْهِ يَصْعَدُ ٱلْكَلِمُ ٱلطَّيِّبُ وَٱلْعَمَلُ ٱلصَّٰلِحُ يَرْفَعُهُۥ ۚ وَٱلَّذِينَ يَمْكُرُونَ ٱلسَّيِّـَٔاتِ لَهُمْ عَذَابٌۭ شَدِيدٌۭ ۖ وَمَكْرُ أُو۟لَٰٓئِكَ هُوَ يَبُورُ
ክፉውን በመልካም ማሸነፍ ሁለት ምንዳ አለው፦
28፥54 እነዚያ በመታገሳቸው ዋጋቸውን ሁለት ጊዜ ይሰጣሉ፡፡ *ክፉውንም ነገር በበጎ ምግባር ይገፈትራሉ*፡፡ ከሰጠናቸውም ሲሳይ ይለግሳሉ፡፡ أُولَـٰئِكَ يُؤْتَوْنَ أَجْرَهُم مَّرَّتَيْنِ بِمَا صَبَرُوا وَيَدْرَءُونَ بِالْحَسَنَةِ السَّيِّئَةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُونَ
አላህ የተብቃቃ ነው፤ ሰደቃ ስንሰጥ ለእርሱ ታዛዥነትና ፍቅር መገለጫ ብቻ ነው፤ ይቅርባይነት ግን ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው። አምላካችን አላህ ይቅርባዮች ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን፦
2፥263 *መልካም ንግግር እና ምሕረት ማድረግ ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው፡፡ አላህም ተብቃቂ ታጋሽ ነው*፡፡ قَوْلٌۭ مَّعْرُوفٌۭ وَمَغْفِرَةٌ خَيْرٌۭ مِّن صَدَقَةٍۢ يَتْبَعُهَآ أَذًۭى ۗ وَٱللَّهُ غَنِىٌّ حَلِيمٌۭ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
24፥22 ከእናንተም የችሮታና የክብረት ባለቤቶች የኾኑት ለቅርብ ዘመዶችና ለድኾች በአላህም መንገድ ለተሰደዱ ሰዎች ላይሰጡ አይማሉ፡፡ *ይቅርታም ያድርጉ፡፡ ጥፋተኞቹን ይለፉም፡፡ አላህ ለእናንተ ሊምር አትወዱምን? አላህም መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَلَا يَأْتَلِ أُولُو الْفَضْلِ مِنكُمْ وَالسَّعَةِ أَن يُؤْتُوا أُولِي الْقُرْبَىٰ وَالْمَسَاكِينَ وَالْمُهَاجِرِينَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۖ وَلْيَعْفُوا وَلْيَصْفَحُوا ۗ أَلَا تُحِبُّونَ أَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
35፥10 ማሸነፍን የሚፈልግ የኾነ ሰው አሸናፊነት ለአላህ ብቻ ነው፤ እርሱን በመገዛት ማሸነፍን ይፈልግ፡፡ መልካም ንግግር ወደ እርሱ ይወጣል፡፡ በጎ ሥራም ከፍ ያደርገዋል፡፡ *እነዚያም መጥፎ ሥራዎችን የሚዶልቱ ለእነርሱ ብርቱ ቅጣት አላቸው፡፡ የእነዚያም ተንኮል እርሱ ይጠፋል*፡፡ مَن كَانَ يُرِيدُ ٱلْعِزَّةَ فَلِلَّهِ ٱلْعِزَّةُ جَمِيعًا ۚ إِلَيْهِ يَصْعَدُ ٱلْكَلِمُ ٱلطَّيِّبُ وَٱلْعَمَلُ ٱلصَّٰلِحُ يَرْفَعُهُۥ ۚ وَٱلَّذِينَ يَمْكُرُونَ ٱلسَّيِّـَٔاتِ لَهُمْ عَذَابٌۭ شَدِيدٌۭ ۖ وَمَكْرُ أُو۟لَٰٓئِكَ هُوَ يَبُورُ
ክፉውን በመልካም ማሸነፍ ሁለት ምንዳ አለው፦
28፥54 እነዚያ በመታገሳቸው ዋጋቸውን ሁለት ጊዜ ይሰጣሉ፡፡ *ክፉውንም ነገር በበጎ ምግባር ይገፈትራሉ*፡፡ ከሰጠናቸውም ሲሳይ ይለግሳሉ፡፡ أُولَـٰئِكَ يُؤْتَوْنَ أَجْرَهُم مَّرَّتَيْنِ بِمَا صَبَرُوا وَيَدْرَءُونَ بِالْحَسَنَةِ السَّيِّئَةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُونَ
አላህ የተብቃቃ ነው፤ ሰደቃ ስንሰጥ ለእርሱ ታዛዥነትና ፍቅር መገለጫ ብቻ ነው፤ ይቅርባይነት ግን ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው። አምላካችን አላህ ይቅርባዮች ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን፦
2፥263 *መልካም ንግግር እና ምሕረት ማድረግ ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው፡፡ አላህም ተብቃቂ ታጋሽ ነው*፡፡ قَوْلٌۭ مَّعْرُوفٌۭ وَمَغْفِرَةٌ خَيْرٌۭ مِّن صَدَقَةٍۢ يَتْبَعُهَآ أَذًۭى ۗ وَٱللَّهُ غَنِىٌّ حَلِيمٌۭ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጅኒ እና ሸያጢን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
“ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ወንድና ሴት ሆነው የሚወለዱና የሚወልዱ፣ የሚኖሩና የሚሞቱ፤ የሚበሉና የሚጠጡ ፍጡሮች ናቸው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 87, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባስ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ ይሉ ነበር፦ *”በሃያልነትህ እጠበቃለው፤ በእውነት የሚመለክ ከአንተ ከማትሞተው ሌላ የለም፤ ጂን እና ሰው ግን ይሞታል”*። أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ أَعُوذُ بِعِزَّتِكَ الَّذِي لاَ إِلَهَ إِلاَّ أَنْتَ، الَّذِي لاَ يَمُوتُ وَالْجِنُّ وَالإِنْسُ يَمُوتُونَ
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 312
ዘይድ ኢብኑ አርቀም እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “ቆሻሻ ቦታዎች በሰይጣናት ይጎበኛሉ፤ ከእናንተም ወደዚያ ሲገባ፦ *”አላህ ሆይ! ከወንድ እና ከሴት ሰይጣናት በአንተ እጠበቃለው”* ይበል። عَنْ زَيْدِ بْنِ أَرْقَمَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ هَذِهِ الْحُشُوشَ مُحْتَضَرَةٌ فَإِذَا دَخَلَ أَحَدُكُمْ فَلْيَقُلِ اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْخُبُثِ وَالْخَبَائِثِ ” .
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፤ በምርጫቸው ጀነት ወይም ጀሃነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፣ *ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ* በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 *በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት*፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
በተለይ “ጌታችሁ” የሚለው ቃል “ረቢኩማ” رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙተና”dual” ነው፤ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙተና”dual” ነው፤ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፦
55፥39 *በዚያም ቀን ሰውም ጃንም ከኃጢኣቱ ገና አይጠየቅም*፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
44፥40 *የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
6፥130 *የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ*፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
6፥128 *ሁሉንም የሚሰበስብባቸውንም ቀን አስታውስ፡፡ የጂኒዎች ጭፍሮች ሆይ! ከሰዎች ጭፍራን በማጥመም በእርግጥ አበዛችሁ* ይባላሉ፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ قَدِ اسْتَكْثَرْتُم مِّنَ الْإِن
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
“ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ወንድና ሴት ሆነው የሚወለዱና የሚወልዱ፣ የሚኖሩና የሚሞቱ፤ የሚበሉና የሚጠጡ ፍጡሮች ናቸው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 87, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባስ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ ይሉ ነበር፦ *”በሃያልነትህ እጠበቃለው፤ በእውነት የሚመለክ ከአንተ ከማትሞተው ሌላ የለም፤ ጂን እና ሰው ግን ይሞታል”*። أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ أَعُوذُ بِعِزَّتِكَ الَّذِي لاَ إِلَهَ إِلاَّ أَنْتَ، الَّذِي لاَ يَمُوتُ وَالْجِنُّ وَالإِنْسُ يَمُوتُونَ
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 312
ዘይድ ኢብኑ አርቀም እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “ቆሻሻ ቦታዎች በሰይጣናት ይጎበኛሉ፤ ከእናንተም ወደዚያ ሲገባ፦ *”አላህ ሆይ! ከወንድ እና ከሴት ሰይጣናት በአንተ እጠበቃለው”* ይበል። عَنْ زَيْدِ بْنِ أَرْقَمَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ هَذِهِ الْحُشُوشَ مُحْتَضَرَةٌ فَإِذَا دَخَلَ أَحَدُكُمْ فَلْيَقُلِ اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْخُبُثِ وَالْخَبَائِثِ ” .
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፤ በምርጫቸው ጀነት ወይም ጀሃነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፣ *ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ* በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 *በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት*፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
በተለይ “ጌታችሁ” የሚለው ቃል “ረቢኩማ” رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙተና”dual” ነው፤ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙተና”dual” ነው፤ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፦
55፥39 *በዚያም ቀን ሰውም ጃንም ከኃጢኣቱ ገና አይጠየቅም*፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
44፥40 *የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
6፥130 *የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ*፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
6፥128 *ሁሉንም የሚሰበስብባቸውንም ቀን አስታውስ፡፡ የጂኒዎች ጭፍሮች ሆይ! ከሰዎች ጭፍራን በማጥመም በእርግጥ አበዛችሁ* ይባላሉ፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ قَدِ اسْتَكْثَرْتُم مِّنَ الْإِن
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፤ ከሃድያኑ ሰይጣናት ይባላሉ። “ኢብሊስ” إِبْلِيس በተፈጥሮው ከሰው ወይም ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ሲሆን በመጥፎ ባህርይው ደግሞ “ሸይጧን” ነው፤ ለአደም አልሰግድም ብሎ ያመጸ እና አደም እና ሐዋን ያሳሳተ እርሱ ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር*፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
2፥36 *ከእርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ድሎት አወጣቸው*፡፡فَأَزَلَّهُمَا الشَّيْطَانُ عَنْهَا فَأَخْرَجَهُمَا مِمَّا كَانَا فِيه
“ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፤ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው፤ “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የባህርይ ስም እንጂ የተፀውኦ ስም አይደለም፤ ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
“ወሥዋሥ” وَسْوَاس ማለት “ጉትጎታ” ማለት ሲሆን ይህ ጉትጎታ የሚመጣው ከጂኒ ሰይጣናት ብቻ ሳይሆን ከሰውም ሰይጣናት ነው፤ ከዚህ ውስዋስ የምንጠበቀው በተዐዉዝ ነው፤ አላህ የሙናፊቂን መሪዎቻቸውን ፦ “ሰይጣኖቻቸው” ብሏል፤ ይህ የሚያሳየው የሰው ሸይጧን እንዳለ ነው፤ ሸይጧን ከአላህ ራህመት የተገለለ የራቀ ማለት መሆኑ ልብ በል፦
2፥14 እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ *ወደ ሰይጣኖቻቸውም* ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን» ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
እዚህ ድረስ ስለ ሸይጧን እሳቤ ከተረዳን ዘንዳ ረመዷን ላይ የሚታሰሩት ሸያጢን ከኩፋሩል ጂን ሲሆኑ ከእነርሱም የሚታሰሩት መሪዎቻቸው ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 30, ሐዲስ 9
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የረመዷን ወር ሲጀመር የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፤ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ፤ ሰይጣናትም ይታሰራሉ”* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا دَخَلَ شَهْرُ رَمَضَانَ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ”
ኢማም አብኑ ኹዘይማህ: መጽሐፍ 3, ቁጥር 188
ነብዩም”ﷺ”፦ *”ሰይጣናት ይታሰራሉ” ያሉት ከእነርሱ አመጸኞቹ እንጂ ሁሉም ሰይጣናት አይደለም*። باب ذكر البيان أن النبي – صلى الله عليه وسلم – إنما أراد بقوله : ” وصفدت الشياطين ” مردة الجن منهم ، لا جميع الشياطين ”
ሚሽነሪዎች፦ “ሰይጣናት ከታሰሩ ሰው እንዴት በረመዷን ወር ይሳሳታል?” ብለው ይጠይቃሉ፤ ጥሩ ጥያቄ ነው። ሲጀመር በረመዷን ወር ሁሉም ሰይጣናት አይታሰሩም። ሲቀጥል የታሰሩት በሁለተኛ ደረጃ ያሉትን “ማሪድ” مَّارِد የተባሉትን መሪዎች ናቸው፤ የመጀመሪያ ደረጃ ያለው ዋናው ሸይጧን ኢብሊስ ነውና። ሲሰልስ ሰውን የሚወሰውሱ የሰው ሰይጣናት እራሳቸው አልታሰሩም፤ እነርሱን በረመዳን ወር ሊወሰውሱ ይችላሉ። ሲያረብብም ሰይጣን ቢታሰርም እርምጃዎቹ አልታሰሩም፤ አላህ አትከተሉ ያለው ሰይጣንን ብቻ ሳይሆን የሰይጣንን እርምጃዎች ጭምር ነው፦
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
የሰይጣን እርምጃዎች “አህዋዕ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” እና “ነፍሢያህ” نفسيه ናቸው፤ አህዋዕ ሊመለክ የሚችል ክፉ አዛዥ ነው፤ በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
79፥40 *በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ* وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَى
79፥41 *ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነፍሢያ አላህ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና፤ ነፍሲያ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው «እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር*፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
2፥36 *ከእርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ድሎት አወጣቸው*፡፡فَأَزَلَّهُمَا الشَّيْطَانُ عَنْهَا فَأَخْرَجَهُمَا مِمَّا كَانَا فِيه
“ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፤ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው፤ “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የባህርይ ስም እንጂ የተፀውኦ ስም አይደለም፤ ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
“ወሥዋሥ” وَسْوَاس ማለት “ጉትጎታ” ማለት ሲሆን ይህ ጉትጎታ የሚመጣው ከጂኒ ሰይጣናት ብቻ ሳይሆን ከሰውም ሰይጣናት ነው፤ ከዚህ ውስዋስ የምንጠበቀው በተዐዉዝ ነው፤ አላህ የሙናፊቂን መሪዎቻቸውን ፦ “ሰይጣኖቻቸው” ብሏል፤ ይህ የሚያሳየው የሰው ሸይጧን እንዳለ ነው፤ ሸይጧን ከአላህ ራህመት የተገለለ የራቀ ማለት መሆኑ ልብ በል፦
2፥14 እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ *ወደ ሰይጣኖቻቸውም* ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን» ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
እዚህ ድረስ ስለ ሸይጧን እሳቤ ከተረዳን ዘንዳ ረመዷን ላይ የሚታሰሩት ሸያጢን ከኩፋሩል ጂን ሲሆኑ ከእነርሱም የሚታሰሩት መሪዎቻቸው ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 30, ሐዲስ 9
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የረመዷን ወር ሲጀመር የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፤ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ፤ ሰይጣናትም ይታሰራሉ”* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا دَخَلَ شَهْرُ رَمَضَانَ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ”
ኢማም አብኑ ኹዘይማህ: መጽሐፍ 3, ቁጥር 188
ነብዩም”ﷺ”፦ *”ሰይጣናት ይታሰራሉ” ያሉት ከእነርሱ አመጸኞቹ እንጂ ሁሉም ሰይጣናት አይደለም*። باب ذكر البيان أن النبي – صلى الله عليه وسلم – إنما أراد بقوله : ” وصفدت الشياطين ” مردة الجن منهم ، لا جميع الشياطين ”
ሚሽነሪዎች፦ “ሰይጣናት ከታሰሩ ሰው እንዴት በረመዷን ወር ይሳሳታል?” ብለው ይጠይቃሉ፤ ጥሩ ጥያቄ ነው። ሲጀመር በረመዷን ወር ሁሉም ሰይጣናት አይታሰሩም። ሲቀጥል የታሰሩት በሁለተኛ ደረጃ ያሉትን “ማሪድ” مَّارِد የተባሉትን መሪዎች ናቸው፤ የመጀመሪያ ደረጃ ያለው ዋናው ሸይጧን ኢብሊስ ነውና። ሲሰልስ ሰውን የሚወሰውሱ የሰው ሰይጣናት እራሳቸው አልታሰሩም፤ እነርሱን በረመዳን ወር ሊወሰውሱ ይችላሉ። ሲያረብብም ሰይጣን ቢታሰርም እርምጃዎቹ አልታሰሩም፤ አላህ አትከተሉ ያለው ሰይጣንን ብቻ ሳይሆን የሰይጣንን እርምጃዎች ጭምር ነው፦
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
የሰይጣን እርምጃዎች “አህዋዕ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” እና “ነፍሢያህ” نفسيه ናቸው፤ አህዋዕ ሊመለክ የሚችል ክፉ አዛዥ ነው፤ በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
79፥40 *በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ* وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَى
79፥41 *ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነፍሢያ አላህ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና፤ ነፍሲያ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው «እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ሰይጣን የትንሳኤ ቀን፦ “ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፤ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፤ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ” ይላል፦
14፥22 ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን ይላቸዋል፦ *«አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፡፡ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ፤ አፈረስኩባችሁም፡፡ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ፡፡ እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፡፡ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፡፡ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው»*። وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ስለዚህ ለምንሰራው መጥፎ ሥራ ሰይጣንን ተጠያቂ ማድረግ አንችልም፤ ሰይጧን ለእኛ ግልጽ ጠላት ነው፤ እርሱ የሚያጠቃን በእርምጃዎቹ ነው። አላህ ከሸይጧን እና ከእርምጃዎቹ ይጠብቀን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
14፥22 ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን ይላቸዋል፦ *«አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፡፡ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ፤ አፈረስኩባችሁም፡፡ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ፡፡ እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፡፡ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፡፡ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው»*። وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ስለዚህ ለምንሰራው መጥፎ ሥራ ሰይጣንን ተጠያቂ ማድረግ አንችልም፤ ሰይጧን ለእኛ ግልጽ ጠላት ነው፤ እርሱ የሚያጠቃን በእርምጃዎቹ ነው። አላህ ከሸይጧን እና ከእርምጃዎቹ ይጠብቀን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም