"ከጂን ነበር" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አምላካችን አላህ "ለመላእክትም ለአደም ስገዱ" ብቻ ሳይሆን ለኢብሊስም ስገድ ብሎታል፥ ይህንን ማለቱ እዚሁ አንቀጽ ላይ፦ "ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" በማለት አላህ አዞት እንደነበር ይናገራል፦
አላህ፦ *«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» አለው"*፡፡ «እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው» አለ፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
"ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? ሳይሆን "ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፥ "ባዘዝኩህ" የሚለው ሃይለ-ቃል ለአደም ስገድ ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳይል። "ለመላእክትም ብቻ ለአደም ስገዱ" ቢል ኖሮ "ብቻ" የሚለው ገላጭ ቅጽል ስላለ አደም ከመላእክት ነበር ብለን እንደመድም ነበር። ነገር ግን "ለ" የሚለው መስተዋድድ መኖሩ በራሱ ለመላእክት ብቻ የሚለውን አያሲዝም። ለምሳሌ፦
7፥179 ከጂኒም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *"ለ"እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም"*፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُون
"ለሁም ቁሉብ" لَهُمْ قُلُوب "ለሁም አዕዩን" لَهُمْ أَعْيُن "ለሁም አዛን" آذَانٌ የሚሉትን ቁልፍ ቃላት አስምሩበት። "ለ"ዘንጊዎች ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች አሉዋቸው ማለት ሌላው ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች የለውም የሚለውን እንደማያሲዝ ሁሉ ለመላእክት ስገዱ ማለቱ ለኢብሊስ ስገድ አለማለቱን አያሲዝም። "ለ" የሚለው መስተዋድድ በመነሻ ቅጥያ መምጣቱ "ብቻ" የሚለውን መደምደሚያ አያስደርስም። ሲቀጥል "ኢብሊስ ብቻ ሲቀር" በሚለው ሃይለ-ቃል ላይ "ሲቀር" የምትለዋን ይዘን ኢብሊስ ከመላእክት ነበር ማለት አሁንም የቁርኣንን ሰዋስው ካለመረዳት የሚመጣ ጥራዝ-ነጠቅ ዕውቀት ነው፦
26፥77 *"«እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው"*፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም፦ "ለእኔ ጠላቶች ናቸው። ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር" ማለቱን አስተውል። "ሲቀር" የሚለውን አፍራሽ ቃል ይዘን ከዓለማቱ ጌታ ውጪ ለኢብራሂም ሁሉም ጠላት ነውን? አማንያን፣ ነቢያት፣ መላእክት፣ እንስሳትስ ጠላት ናቸውን? አይ "በቀር" የሚለው የአላህን ወዳጅ ለመሆን የገባ እንጂ "ሁሉን ጠላት ናቸው ከአላህ በቀር" ማለቱን አያሳይም ከተባለ እንግዲያውስ "በቀር" የሚለው ኢብሊስ ብቻ አለመታዘዙን እንጂ መላእክት ውስጥ መካተቱን አያሳይም።
ይህንን ሊገባችሁ በሚችለው መልኩ ከራሳችሁ ባይብል ላሳያችሁ፦
ዘፍጥረት 2፥16-18 *"እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና"*። እግዚአብሔር አምላክም አለ፦ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።
እግዚአብሔር አደምን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ "አትብላ" ብሎ ሲያዘው ሔዋን አልተፈጠረችም። ነገር ግን ሔዋን "አትብሉ" ብሎናል ብላለች፦
ዘፍጥረት 3፥2 ሴቲቱም ለእባቡ አለችው፦ በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን፤ ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ *"እግዚአብሔር አለ፦ "እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም"*።
"አትብላ" ብሎ ያዘዘው አዳምን ብቻ ሆኖ ሳለ "አትብላ" የሚለውን "አትብሉ" በሚል ስላስቀመጠች ሁለቱንም አዟቸው ነበር ይባላል እንጂ ሔዋን አዳም ናት ይባላልን? ሔዋንን ሲያዛት የሚያሳይ ጥቅስ አለመኖሩ ሔዋንን አለማዘዙን ያሳያልን? በፍጹም! እንግዲያውስ ከላይ ያለውን የቁርኣን አንቀጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ኢብሊስ በፍጹም መልአክ አልነበረም።
በተጨማሪም በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ደግሞ የሰገዱት እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ እንደሆነ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች *”እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ"* ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ *ለአዳምም ሰገዱ"*።
ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ማለትም “ሁሉም ፍጥረት መስገዳቸው” ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት፤ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፦
ክሌመንት 1፥46 *"ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት"*።
ክሌመንት 1፥47 *"በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፤ በእግዚአብሔር ላይ ታብዮአልና፤ በእግዚአብሔር መንገድ አልሄደምና ለራሱ ክብር ወዷልና"*።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 *ለሚዋረድልኝ ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና*።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አላህ፦ *«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» አለው"*፡፡ «እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው» አለ፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
"ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? ሳይሆን "ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፥ "ባዘዝኩህ" የሚለው ሃይለ-ቃል ለአደም ስገድ ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳይል። "ለመላእክትም ብቻ ለአደም ስገዱ" ቢል ኖሮ "ብቻ" የሚለው ገላጭ ቅጽል ስላለ አደም ከመላእክት ነበር ብለን እንደመድም ነበር። ነገር ግን "ለ" የሚለው መስተዋድድ መኖሩ በራሱ ለመላእክት ብቻ የሚለውን አያሲዝም። ለምሳሌ፦
7፥179 ከጂኒም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *"ለ"እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም"*፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُون
"ለሁም ቁሉብ" لَهُمْ قُلُوب "ለሁም አዕዩን" لَهُمْ أَعْيُن "ለሁም አዛን" آذَانٌ የሚሉትን ቁልፍ ቃላት አስምሩበት። "ለ"ዘንጊዎች ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች አሉዋቸው ማለት ሌላው ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች የለውም የሚለውን እንደማያሲዝ ሁሉ ለመላእክት ስገዱ ማለቱ ለኢብሊስ ስገድ አለማለቱን አያሲዝም። "ለ" የሚለው መስተዋድድ በመነሻ ቅጥያ መምጣቱ "ብቻ" የሚለውን መደምደሚያ አያስደርስም። ሲቀጥል "ኢብሊስ ብቻ ሲቀር" በሚለው ሃይለ-ቃል ላይ "ሲቀር" የምትለዋን ይዘን ኢብሊስ ከመላእክት ነበር ማለት አሁንም የቁርኣንን ሰዋስው ካለመረዳት የሚመጣ ጥራዝ-ነጠቅ ዕውቀት ነው፦
26፥77 *"«እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው"*፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም፦ "ለእኔ ጠላቶች ናቸው። ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር" ማለቱን አስተውል። "ሲቀር" የሚለውን አፍራሽ ቃል ይዘን ከዓለማቱ ጌታ ውጪ ለኢብራሂም ሁሉም ጠላት ነውን? አማንያን፣ ነቢያት፣ መላእክት፣ እንስሳትስ ጠላት ናቸውን? አይ "በቀር" የሚለው የአላህን ወዳጅ ለመሆን የገባ እንጂ "ሁሉን ጠላት ናቸው ከአላህ በቀር" ማለቱን አያሳይም ከተባለ እንግዲያውስ "በቀር" የሚለው ኢብሊስ ብቻ አለመታዘዙን እንጂ መላእክት ውስጥ መካተቱን አያሳይም።
ይህንን ሊገባችሁ በሚችለው መልኩ ከራሳችሁ ባይብል ላሳያችሁ፦
ዘፍጥረት 2፥16-18 *"እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና"*። እግዚአብሔር አምላክም አለ፦ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።
እግዚአብሔር አደምን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ "አትብላ" ብሎ ሲያዘው ሔዋን አልተፈጠረችም። ነገር ግን ሔዋን "አትብሉ" ብሎናል ብላለች፦
ዘፍጥረት 3፥2 ሴቲቱም ለእባቡ አለችው፦ በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን፤ ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ *"እግዚአብሔር አለ፦ "እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም"*።
"አትብላ" ብሎ ያዘዘው አዳምን ብቻ ሆኖ ሳለ "አትብላ" የሚለውን "አትብሉ" በሚል ስላስቀመጠች ሁለቱንም አዟቸው ነበር ይባላል እንጂ ሔዋን አዳም ናት ይባላልን? ሔዋንን ሲያዛት የሚያሳይ ጥቅስ አለመኖሩ ሔዋንን አለማዘዙን ያሳያልን? በፍጹም! እንግዲያውስ ከላይ ያለውን የቁርኣን አንቀጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ኢብሊስ በፍጹም መልአክ አልነበረም።
በተጨማሪም በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ደግሞ የሰገዱት እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ እንደሆነ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች *”እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ"* ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ *ለአዳምም ሰገዱ"*።
ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ማለትም “ሁሉም ፍጥረት መስገዳቸው” ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት፤ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፦
ክሌመንት 1፥46 *"ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት"*።
ክሌመንት 1፥47 *"በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፤ በእግዚአብሔር ላይ ታብዮአልና፤ በእግዚአብሔር መንገድ አልሄደምና ለራሱ ክብር ወዷልና"*።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 *ለሚዋረድልኝ ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና*።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 39
አላህ ብቸኛ ፈራጅ ወይስ በፍርዱ ተጋሪ አለው?
ብቸኛ ፈራጅ፡-
18፡26 “አላህ የቆዩትን ልክ ዐዋቂ ነው በላቸው፤ የሰማያትና የምድር ምስጢር የሱ ብቻ ነው፤ እርሱ ምን ያይ! ምን ይሰማም! ለነርሱ ከርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፤ በፍርዱም አንድንም አያጋራም።”
በፍርዱ ተጋሪ አለው፡-
33፡36 “አላህና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ፣ ለም እመናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጥ የሆነን መሳሳትን በእርግጥ ተሳሳተ።”
መልስ
“አል-ሐከም” الحَكَم ከአላህ ስሞች አንዱ ሲሆን ትርጉሙ “ፈራጅ ወይም ዳኛ” ማለት ሲሆን “ሁክም” حُكْم ማለትም “ፍርድ” ደግሞ የእርሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ በትክክል ፈራጅ ነው፤ በፍርዱ ቀን ፍርዱ የእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱ የፍርዱ ቀን ባለቤት ነው፤ በዚያ ቀን በፍርዱ ማንንም አያጋራም፦
95፥8 *አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? ነው*፡፡ أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِين
10፥109 ወደ አንተም የሚወረደውን ተከተል፡፡ *አላህም በእነርሱ ላይ እስከሚፈርድ ድረስ ታገስ፡፡ እርሱም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነው*፡፡ وَاتَّبِعْ مَا يُوحَىٰ إِلَيْكَ وَاصْبِرْ حَتَّىٰ يَحْكُمَ اللَّهُ ۚ وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ
34፥26 «ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ *እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
6፥62 *ከዚያም እውነተኛ ወደ ኾነው ጌታቸው ወደ አላህ ይመለሳሉ፡፡ ንቁ! ፍርዱ ለእርሱ ብቻ ነው*፡፡ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው፡፡ ثُمَّ رُدُّوا إِلَى اللَّهِ مَوْلَاهُمُ الْحَقِّ ۚ أَلَا لَهُ الْحُكْمُ وَهُوَ أَسْرَعُ الْحَاسِبِينَ
18፥26 ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ *በፍርዱም አንድንም አያጋራም*፡፡ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
አምላካችን አላህ የፈራጆች ሁሉ ፈራጅ ሲሆን በዱኒያህ ግን ለሁሉም ነብያት ማለትም ለሉጥ፣ ለዩሱፍ፣ ለሙሳ፣ ለዳውድ፣ ለሱለይማን ወዘተ የሚፈርዱበት ፍርድ ሰቷቸዋል፦
21፥74 *ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا
12፥22 *ጥንካሬውንም በደረሰ ጊዜ ፍርድን እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንደዚሁም መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
28፥14 ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ ጊዜ *ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ وَاسْتَوَىٰ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
21፥79 *ለሱለይማንም ትክክለኛይቱን ፍርድ አሳወቅነው፡፡ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠን*፡፡ فَفَهَّمْنَاهَا سُلَيْمَانَ ۚ وَكُلًّا آتَيْنَا حُكْمًا وَعِلْمًا
ቁጥር ሠላሳ ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 39
አላህ ብቸኛ ፈራጅ ወይስ በፍርዱ ተጋሪ አለው?
ብቸኛ ፈራጅ፡-
18፡26 “አላህ የቆዩትን ልክ ዐዋቂ ነው በላቸው፤ የሰማያትና የምድር ምስጢር የሱ ብቻ ነው፤ እርሱ ምን ያይ! ምን ይሰማም! ለነርሱ ከርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፤ በፍርዱም አንድንም አያጋራም።”
በፍርዱ ተጋሪ አለው፡-
33፡36 “አላህና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ፣ ለም እመናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጥ የሆነን መሳሳትን በእርግጥ ተሳሳተ።”
መልስ
“አል-ሐከም” الحَكَم ከአላህ ስሞች አንዱ ሲሆን ትርጉሙ “ፈራጅ ወይም ዳኛ” ማለት ሲሆን “ሁክም” حُكْم ማለትም “ፍርድ” ደግሞ የእርሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ በትክክል ፈራጅ ነው፤ በፍርዱ ቀን ፍርዱ የእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱ የፍርዱ ቀን ባለቤት ነው፤ በዚያ ቀን በፍርዱ ማንንም አያጋራም፦
95፥8 *አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? ነው*፡፡ أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِين
10፥109 ወደ አንተም የሚወረደውን ተከተል፡፡ *አላህም በእነርሱ ላይ እስከሚፈርድ ድረስ ታገስ፡፡ እርሱም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነው*፡፡ وَاتَّبِعْ مَا يُوحَىٰ إِلَيْكَ وَاصْبِرْ حَتَّىٰ يَحْكُمَ اللَّهُ ۚ وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ
34፥26 «ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ *እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
6፥62 *ከዚያም እውነተኛ ወደ ኾነው ጌታቸው ወደ አላህ ይመለሳሉ፡፡ ንቁ! ፍርዱ ለእርሱ ብቻ ነው*፡፡ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው፡፡ ثُمَّ رُدُّوا إِلَى اللَّهِ مَوْلَاهُمُ الْحَقِّ ۚ أَلَا لَهُ الْحُكْمُ وَهُوَ أَسْرَعُ الْحَاسِبِينَ
18፥26 ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ *በፍርዱም አንድንም አያጋራም*፡፡ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
አምላካችን አላህ የፈራጆች ሁሉ ፈራጅ ሲሆን በዱኒያህ ግን ለሁሉም ነብያት ማለትም ለሉጥ፣ ለዩሱፍ፣ ለሙሳ፣ ለዳውድ፣ ለሱለይማን ወዘተ የሚፈርዱበት ፍርድ ሰቷቸዋል፦
21፥74 *ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا
12፥22 *ጥንካሬውንም በደረሰ ጊዜ ፍርድን እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንደዚሁም መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
28፥14 ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ ጊዜ *ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ وَاسْتَوَىٰ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
21፥79 *ለሱለይማንም ትክክለኛይቱን ፍርድ አሳወቅነው፡፡ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠን*፡፡ فَفَهَّمْنَاهَا سُلَيْمَانَ ۚ وَكُلًّا آتَيْنَا حُكْمًا وَعِلْمًا
አይ አላህ የሚፈርድበት ፍርድ እና ፍጡራን የሚፈርዱበት ፍርድ ይለያያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም ሙግት በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል። አላህ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን እንደሰጠ ለነብያችንም”ﷺ” ቁርኣንን እና ሱናው ፍርድ አድርጎ ሰጥቷል፦
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ
5፥42 *ብትፈርድም በመካከላቸው በትክክል ፍረድ፤ አላህ በትክክል ፈራጆችን ይወዳልና*፡፡ وَإِنْ حَكَمْتَ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِالْقِسْطِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
“ፈራጆች” የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ ስለዚህ ለነብያችን”ﷺ” በመታዘዝ እና ለአላህ በመገዛት ፍርድን በዱንያህ እንቀበላለን፤ “አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ” የሚለው ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ እንጂ በፍርድ ቀን ስለሚፈረደው ፍርድ በፍጹም አይደለም፦
24፥51 *የምእምናን ቃል የነበረው ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው በመካከላቸው ሊፈርድ በተጠሩ ጊዜ፦ “ሰማን እና ታዘዝንም” ማለት ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا كَانَ قَوْلَ الْمُؤْمِنِينَ إِذَا دُعُوا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ لِيَحْكُمَ بَيْنَهُمْ أَن يَقُولُوا سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا
33፥36 *አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ*፡፡ وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ الْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ ۗ وَمَن يَعْصِ اللَّهَ وَرَسُولَهُ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا مُّبِينًا
ከፈጣሪ ጋር አብረው የተጠቀሱ አካላት ማሻረክ ከሆነ እኛም በተራችን ከባይብል ጥያቄ እንጠይቃለን። ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር እና በሚል መስተጻምር ተያይዟል፦
1ሳሙ 12፥3 እነሆኝ *በእግዚአብሔር እና “በመሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ፊት መስክሩብኝ* የማንን በሬ ወሰድሁ?
1ሳሙ 12፥5 እርሱም፦ በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ *እግዚአብሔር እና “መሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው* አላቸው፤
“ፊት” በሚል በነጠላ ስም እና በአያያዥ መስተጻምር ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሳኦል ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ጉባኤውም ሁሉ ራሳቸውንም አዘንብለው ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ለዳዊት ሰገዱ፦
1ኛ ዜና መዋዕል 29፥20 ጉባኤውም ሁሉ የአባታቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ባረኩ፥ ራሳቸውንም አዘንብለው *”ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ሰገዱ”*።
“ሰገዱ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ዳዊት ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ዳዊት ተጋሪ ነውን? እግዚአብሔርን እና ንጉሡን ሰለሞንን ፍራ ተብሎ በአንድ መደብ ተቀምጧል፦
ምሳሌ 24፥21-22 ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔርን እና ንጉሥን *”ፍራ”*፥ ከዓመፀኞችም ጋር አትደባለቅ። *”መከራቸው”* ድንገት ይነሣልና፤ *”ከሁለቱ የሚመጣውን”* ጥፋት ማን ያውቃል?
“ፍራ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ሰለሞን ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሰለሞን ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ሕዝብ በእግዚአብሔር እና በሙሴ አመኑ፦
ዘጸአት 14፥31 ሕዝቡም እግዚአብሔርን ፈሩ፥ *በእግዚአብሔርም በባሪያውም በሙሴ አመኑ*።
“አመኑ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ስለተቀመጠ ሙሴ ተጋሪ ነውን?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ
5፥42 *ብትፈርድም በመካከላቸው በትክክል ፍረድ፤ አላህ በትክክል ፈራጆችን ይወዳልና*፡፡ وَإِنْ حَكَمْتَ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِالْقِسْطِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
“ፈራጆች” የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ ስለዚህ ለነብያችን”ﷺ” በመታዘዝ እና ለአላህ በመገዛት ፍርድን በዱንያህ እንቀበላለን፤ “አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ” የሚለው ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ እንጂ በፍርድ ቀን ስለሚፈረደው ፍርድ በፍጹም አይደለም፦
24፥51 *የምእምናን ቃል የነበረው ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው በመካከላቸው ሊፈርድ በተጠሩ ጊዜ፦ “ሰማን እና ታዘዝንም” ማለት ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا كَانَ قَوْلَ الْمُؤْمِنِينَ إِذَا دُعُوا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ لِيَحْكُمَ بَيْنَهُمْ أَن يَقُولُوا سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا
33፥36 *አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ*፡፡ وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ الْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ ۗ وَمَن يَعْصِ اللَّهَ وَرَسُولَهُ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا مُّبِينًا
ከፈጣሪ ጋር አብረው የተጠቀሱ አካላት ማሻረክ ከሆነ እኛም በተራችን ከባይብል ጥያቄ እንጠይቃለን። ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር እና በሚል መስተጻምር ተያይዟል፦
1ሳሙ 12፥3 እነሆኝ *በእግዚአብሔር እና “በመሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ፊት መስክሩብኝ* የማንን በሬ ወሰድሁ?
1ሳሙ 12፥5 እርሱም፦ በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ *እግዚአብሔር እና “መሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው* አላቸው፤
“ፊት” በሚል በነጠላ ስም እና በአያያዥ መስተጻምር ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሳኦል ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ጉባኤውም ሁሉ ራሳቸውንም አዘንብለው ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ለዳዊት ሰገዱ፦
1ኛ ዜና መዋዕል 29፥20 ጉባኤውም ሁሉ የአባታቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ባረኩ፥ ራሳቸውንም አዘንብለው *”ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ሰገዱ”*።
“ሰገዱ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ዳዊት ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ዳዊት ተጋሪ ነውን? እግዚአብሔርን እና ንጉሡን ሰለሞንን ፍራ ተብሎ በአንድ መደብ ተቀምጧል፦
ምሳሌ 24፥21-22 ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔርን እና ንጉሥን *”ፍራ”*፥ ከዓመፀኞችም ጋር አትደባለቅ። *”መከራቸው”* ድንገት ይነሣልና፤ *”ከሁለቱ የሚመጣውን”* ጥፋት ማን ያውቃል?
“ፍራ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ሰለሞን ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሰለሞን ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ሕዝብ በእግዚአብሔር እና በሙሴ አመኑ፦
ዘጸአት 14፥31 ሕዝቡም እግዚአብሔርን ፈሩ፥ *በእግዚአብሔርም በባሪያውም በሙሴ አመኑ*።
“አመኑ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ስለተቀመጠ ሙሴ ተጋሪ ነውን?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 40
ዒሳ ሞቷል ወይንስ አልሞተም?
አልሞተም፡-
4:157 “እኛ የአላህን መልክተኛ የመሬምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን በማለታቸው ረገምናቸው። አልገደሉትም፤ አልሰቀሉትምም ግን ለነሱ ተመሰለ እነዚያም በርሱ ነገር የተለያዩት፣ ከርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፤ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፤ በእርግጥም አልገደሉትም።”
ሞቷል፡-
3:144 “ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ ታድያ ቢሞት፥ ወይም ቢገደል ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ የሚገለበጥም ሰዉ አላህን ምንም አይጐዳም። አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል።”
መልስ
ዒሣ በእርግጥ የወረደለትን መልእክት አድርሷል፤ እርሱ ካለፉት መልእክተኞች አንዱ ነው፦
5፥75 የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ *”ያለፉ”* የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَة
“ያለፉ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለት” خَلَتْ የብዙ ቁጥር ሲሆን ያለፉትን መልእክተኞች ያመለክታል እንጂ የሞቱትን የሚለውን አይዝም፦
3፥144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُل
“ያለፉ” የሚለውን ለዒሣ ሞት ይሰራል ካልን “ያለፉ” የሚለው በተመሳሳይ “ለነቢያችን”ﷺ” አገልግሎት ላይ ውሏል፤ ይህ አንቀጽ ሲወርድ ነቢያችን”ﷺ” መቼ ሞቱ? አይ ወደ ፊት ሟት መሆናቸውን ያሳያል ከተባለ ለዒሣም ወደፊት ሟች መሆኑን ያሳያል ብሎ መረዳት ከጉንጭ አልፋ ንትርክ ግልግል ነው። ሙግቱን አስፍተን “ያለፉ” የሆነ ማለት “የሞቱ ነው ካሉ ይህንን አንቀጽ እንዴት ይወጡታል? “አስጠንቃቂ “ያላለፈባት” የለችም” ስለሚል፦
35፥24 እኛ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን በእውነቱ መምሪያ ላክንህ፡፡ ማንኛይቱም ሕዝብ በውስጧ አስጠንቃቂ *”ያላለፈባት”* የለችም፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ بِالْحَقِّ بَشِيرًا وَنَذِيرًا ۚ وَإِن مِّنْ أُمَّةٍ إِلَّا خَلَا فِيهَا نَذِيرٌ
“ያላለፈባት” የሚለው ቃል ላይ “ኢላ ሐላ” إِلَّا خَلَا ሲሆን “ሐላ” خَلَا የሚለው ቃል “ኸለት” خَلَتْ ለሚለው ቃል ሥርወ-ቃል ነው። “ማንኛይቱም ሕዝብ በውስጧ አስጠንቃቂ *”ያልሞተባት”* የለችም” ትርጉም ይሰጣልን? በፍጹም አይሰጥም። ቅሉ ግን ዘመነ መግቦታቸው”dispensation” ያለቀ ማለት ነው። በተጨማሪም “ያለፉ” የሚለው በብዙ ቁጥር መልእክተኞችን ለማሳየት ስለገባ “ያለፉ የኾነ መልክተኛ” ማለት “ከመልክተኞቹ አንዱ፥ ከባለሟሎችም አንዱ” ነው ማለት ነው፦
3፥45 መላእክት ያሉትን አስታውስ፡- «መርየም ሆይ! አላህ ከርሱ በኾነው ቃል ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለምና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ *”ከ”ባለሟሎችም በኾነ ያበስርሻል”*፡፡ إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ
36፥3 *”አንተ በእርግጥ “ከ”መልክተኞቹ ነህ”*፡፡ إِنَّكَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
ቁጥር አርባ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 40
ዒሳ ሞቷል ወይንስ አልሞተም?
አልሞተም፡-
4:157 “እኛ የአላህን መልክተኛ የመሬምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን በማለታቸው ረገምናቸው። አልገደሉትም፤ አልሰቀሉትምም ግን ለነሱ ተመሰለ እነዚያም በርሱ ነገር የተለያዩት፣ ከርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፤ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፤ በእርግጥም አልገደሉትም።”
ሞቷል፡-
3:144 “ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ ታድያ ቢሞት፥ ወይም ቢገደል ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ የሚገለበጥም ሰዉ አላህን ምንም አይጐዳም። አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል።”
መልስ
ዒሣ በእርግጥ የወረደለትን መልእክት አድርሷል፤ እርሱ ካለፉት መልእክተኞች አንዱ ነው፦
5፥75 የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ *”ያለፉ”* የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَة
“ያለፉ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለት” خَلَتْ የብዙ ቁጥር ሲሆን ያለፉትን መልእክተኞች ያመለክታል እንጂ የሞቱትን የሚለውን አይዝም፦
3፥144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُل
“ያለፉ” የሚለውን ለዒሣ ሞት ይሰራል ካልን “ያለፉ” የሚለው በተመሳሳይ “ለነቢያችን”ﷺ” አገልግሎት ላይ ውሏል፤ ይህ አንቀጽ ሲወርድ ነቢያችን”ﷺ” መቼ ሞቱ? አይ ወደ ፊት ሟት መሆናቸውን ያሳያል ከተባለ ለዒሣም ወደፊት ሟች መሆኑን ያሳያል ብሎ መረዳት ከጉንጭ አልፋ ንትርክ ግልግል ነው። ሙግቱን አስፍተን “ያለፉ” የሆነ ማለት “የሞቱ ነው ካሉ ይህንን አንቀጽ እንዴት ይወጡታል? “አስጠንቃቂ “ያላለፈባት” የለችም” ስለሚል፦
35፥24 እኛ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን በእውነቱ መምሪያ ላክንህ፡፡ ማንኛይቱም ሕዝብ በውስጧ አስጠንቃቂ *”ያላለፈባት”* የለችም፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ بِالْحَقِّ بَشِيرًا وَنَذِيرًا ۚ وَإِن مِّنْ أُمَّةٍ إِلَّا خَلَا فِيهَا نَذِيرٌ
“ያላለፈባት” የሚለው ቃል ላይ “ኢላ ሐላ” إِلَّا خَلَا ሲሆን “ሐላ” خَلَا የሚለው ቃል “ኸለት” خَلَتْ ለሚለው ቃል ሥርወ-ቃል ነው። “ማንኛይቱም ሕዝብ በውስጧ አስጠንቃቂ *”ያልሞተባት”* የለችም” ትርጉም ይሰጣልን? በፍጹም አይሰጥም። ቅሉ ግን ዘመነ መግቦታቸው”dispensation” ያለቀ ማለት ነው። በተጨማሪም “ያለፉ” የሚለው በብዙ ቁጥር መልእክተኞችን ለማሳየት ስለገባ “ያለፉ የኾነ መልክተኛ” ማለት “ከመልክተኞቹ አንዱ፥ ከባለሟሎችም አንዱ” ነው ማለት ነው፦
3፥45 መላእክት ያሉትን አስታውስ፡- «መርየም ሆይ! አላህ ከርሱ በኾነው ቃል ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለምና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ *”ከ”ባለሟሎችም በኾነ ያበስርሻል”*፡፡ إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ
36፥3 *”አንተ በእርግጥ “ከ”መልክተኞቹ ነህ”*፡፡ إِنَّكَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
ከላይ በተዘረዘሩት አናቅጽ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መምጣቱ “ከአለፉት ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም” የሚል ፍቺ ይኖረዋል።
አሕመዲያህ ቃዲያኒህ ሌላው ዒሣ እንደሞተ ለማሳየት የሚጠቀሙበት አንቀጽ ይህ ነው፦
21፥34 *”ከአንተ በፊት ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረግንም”*፡፡ ታዲያ ብትሞት እነሱ ዘውታሪዎች ናቸውን? وَمَا جَعَلْنَا لِبَشَرٍ مِّن قَبْلِكَ الْخُلْدَ ۖ أَفَإِن مِّتَّ فَهُمُ الْخَالِدُونَ
ትክክል! አላህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት ለማንም ሰው “ዘላለማዊነትን” ቃል አልገባም፤ ሁሉ ነገር ከአላህ በቀር ሟችና ጠፊ ነው። የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማንም የለም። በምድር ላይ ያለው ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው፦
5፥17 እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ *የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማነው?* በላቸው፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قُلْ فَمَن يَمْلِكُ مِنَ اللَّهِ شَيْئًا إِنْ أَرَادَ أَن يُهْلِكَ الْمَسِيحَ ابْنَ مَرْيَمَ وَأُمَّهُ وَمَن فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا
55፥26 *በእርሷ በምድር ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው*፡፡ كُلُّ مَنْ عَلَيْهَا فَانٍ
28፥88 *ከአላህም ጋር ሌላን አምላክ አትግገዛ፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገሩ ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው*፡፡ وَلَا تَدْعُ مَعَ اللَّهِ إِلَـٰهًا آخَرَ ۘ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَيْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُ ۚ لَهُ الْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
25፥58 በዚያም *በማይሞተው ሕያው አምላክ* ላይ ተመካ፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
“የማይሞት” አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው። ዒሣም ቢሆን አልሞተም አልን እንጂ አይሞትም ዘላለማዊ ነው አላልንም፥ ይሞታል። ጅማሬ ያለው ቅዋሜ ማንነት ሞትም ቀማሽ ነው። አላህ ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረገም። “ከአንተ በፊት” ማለት ከአንተ በኃላም አንተም ሁላችሁም ሟች ናችሁ ማለት ነው፤ ሥረ-መሠረቱ ዐፈር የሆነ ፍጡር ወደ ዐፈር ይመለስና ከእርሷም በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል፦
3፥185 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
39፥30 *”አንተ ሟች ነህ፤ እነርሱም ሟቾች ናቸው”*፡፡ إِنَّكَ مَيِّتٌ وَإِنَّهُم مَّيِّتُونَ
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን*፡፡ مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
71፥17 አላህም *ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَنبَتَكُم مِّنَ الْأَرْضِ نَبَاتًا
71፥18 ከዚያም *በውስጧ ይመልሳችኋል። ማውጣትንም ያወጣችኋል*፡፡ ثُمَّ يُعِيدُكُمْ فِيهَا وَيُخْرِجُكُمْ إِخْرَاجًا
በዚህ የተፈጥሮ ሂደት ዒሣም መጥቶ ይሞታል በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል፦
19፥33 «ሰላምም በእኔ ላይ ነው፡፡ በተወለድሁ ቀን፣ *”በምሞትበትም ቀን፣ ሕያው ኾኜ በምቀሰቀስበትም ቀን”*፡፡» وَالسَّلَامُ عَلَيَّ يَوْمَ وُلِدتُّ وَيَوْمَ أَمُوتُ وَيَوْمَ أُبْعَثُ حَيًّا
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሕመዲያህ ቃዲያኒህ ሌላው ዒሣ እንደሞተ ለማሳየት የሚጠቀሙበት አንቀጽ ይህ ነው፦
21፥34 *”ከአንተ በፊት ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረግንም”*፡፡ ታዲያ ብትሞት እነሱ ዘውታሪዎች ናቸውን? وَمَا جَعَلْنَا لِبَشَرٍ مِّن قَبْلِكَ الْخُلْدَ ۖ أَفَإِن مِّتَّ فَهُمُ الْخَالِدُونَ
ትክክል! አላህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት ለማንም ሰው “ዘላለማዊነትን” ቃል አልገባም፤ ሁሉ ነገር ከአላህ በቀር ሟችና ጠፊ ነው። የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማንም የለም። በምድር ላይ ያለው ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው፦
5፥17 እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ *የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማነው?* በላቸው፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قُلْ فَمَن يَمْلِكُ مِنَ اللَّهِ شَيْئًا إِنْ أَرَادَ أَن يُهْلِكَ الْمَسِيحَ ابْنَ مَرْيَمَ وَأُمَّهُ وَمَن فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا
55፥26 *በእርሷ በምድር ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው*፡፡ كُلُّ مَنْ عَلَيْهَا فَانٍ
28፥88 *ከአላህም ጋር ሌላን አምላክ አትግገዛ፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገሩ ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው*፡፡ وَلَا تَدْعُ مَعَ اللَّهِ إِلَـٰهًا آخَرَ ۘ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَيْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُ ۚ لَهُ الْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
25፥58 በዚያም *በማይሞተው ሕያው አምላክ* ላይ ተመካ፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
“የማይሞት” አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው። ዒሣም ቢሆን አልሞተም አልን እንጂ አይሞትም ዘላለማዊ ነው አላልንም፥ ይሞታል። ጅማሬ ያለው ቅዋሜ ማንነት ሞትም ቀማሽ ነው። አላህ ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረገም። “ከአንተ በፊት” ማለት ከአንተ በኃላም አንተም ሁላችሁም ሟች ናችሁ ማለት ነው፤ ሥረ-መሠረቱ ዐፈር የሆነ ፍጡር ወደ ዐፈር ይመለስና ከእርሷም በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል፦
3፥185 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
39፥30 *”አንተ ሟች ነህ፤ እነርሱም ሟቾች ናቸው”*፡፡ إِنَّكَ مَيِّتٌ وَإِنَّهُم مَّيِّتُونَ
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን*፡፡ مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
71፥17 አላህም *ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَنبَتَكُم مِّنَ الْأَرْضِ نَبَاتًا
71፥18 ከዚያም *በውስጧ ይመልሳችኋል። ማውጣትንም ያወጣችኋል*፡፡ ثُمَّ يُعِيدُكُمْ فِيهَا وَيُخْرِجُكُمْ إِخْرَاجًا
በዚህ የተፈጥሮ ሂደት ዒሣም መጥቶ ይሞታል በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል፦
19፥33 «ሰላምም በእኔ ላይ ነው፡፡ በተወለድሁ ቀን፣ *”በምሞትበትም ቀን፣ ሕያው ኾኜ በምቀሰቀስበትም ቀን”*፡፡» وَالسَّلَامُ عَلَيَّ يَوْمَ وُلِدتُّ وَيَوْمَ أَمُوتُ وَيَوْمَ أُبْعَثُ حَيًّا
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 41
ዒሳ በገሃነም ይቃጠላል ወይስ አይቃጠልም?
አይቃጠልም፡-
3:45 “መላእክት ያሉትን አስታዉስ፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በሆነዉ ቃል፣ ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ ያበስረሻል፡፡”
ይቃጠላል፡-
21:98 “እናንተ፣ ከአላህ ሌላ የምትግገዟቸውም (ጣዖታት) የገሃነም ማገዶዎች ናችሁ፤ እናንተ ለርሷ ወራጆች ናችሁ።”
መልስ
21፥98 *"እናንተ ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውም (ጣዖታት) የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ"* إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ
ክርስቲኖች ዒሣን ስለሚያመልኩ የሚመለክ ማንነት ጀሃነም ይገባል የሚል ስሁት ሙግት ውኃ የማይቋጥርና የማያነሳ አንኮላ አስተሳሰብ ነው። እንደ ኢትዮጵያ ክርስትና አቆጣጠር በ 1961 ዓመተ-ልደት በተዘጋጀው የሐጅ ሣኒ ሐቢብ የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም ላይ የዐረቢኛውን ቃል አቻ ዐማርኛ ቃል ሲያጡ አሳቡን በቅንፍ ያስቀምጣሉ። ብዙ ቦታ የቁርኣን ዐማርኛ ትርጉም ላይ ይህ ይታያል። ለዛ ነው በቅንፍ ጣዖታት ብለው ያስቀመጡት። ዐውዱ ላይ የገሃነም ማገዶ የሚሆኑት ግዑዝ ጣዖታት እንደሆኑ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ መረዳት ይቻላል።
“ኢነኩም” إِنَّكُمْ “እናንተ” የሚለው ሁለተኛ መደብ ላይ ያሉት ሙሽሪኮች ሲሆኑ ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸው ጣዖታትም የገሃነም ማገዶዎች ናቸው፤ “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም "ምንነት" ሲሆን ዐቅል የሌላቸውን ጣዖታት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ዐቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፥ ለምሳሌ ዒሣ እና ነቢያት አሊያም መላእክት ማንነት አላቸው። ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ ዐቅል የሌላቸውን ጣዖታት ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ይህ የሰዋስው ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፥ በተጨማሪም ሌላ አንቀፅ ላይ የጀሃነም መቀጣጠያ ማገዶ ድንጋይ መሆናቸው ተገልጿል፦
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን* መቀጣጠያዋ *ሰዎች እና ደንጋዮች* ከኾነች *እሳት ጠብቁ* يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ قُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًۭا وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ وَٱلْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَٰٓئِكَةٌ غِلَاظٌۭ شِدَادٌۭ لَّا يَعْصُونَ ٱللَّهَ مَآ أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ ፡፡
2፥24 ይህንን ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን *”መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች”* የኾነችውን እሳት ተጠበቁ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች፡፡ فَإِن لَّمْ تَفْعَلُوا۟ وَلَن تَفْعَلُوا۟ فَٱتَّقُوا۟ ٱلنَّارَ ٱلَّتِى وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ وَٱلْحِجَارَةُ ۖ أُعِدَّتْ لِلْكَٰفِرِينَ
"ሰዎች" የሚለው አምላኪዎቹ ሲሆኑ ድንጋዮች ደግሞ ተመላኪዎቹ ናቸው። ከላይ ደግሞ "ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ" ብሎ ሁለቱንም አሳይቷል።
እስቲ በነካ እጃችን እኛም ጥያቄ እናቅርብ። ደንቆሮ የሚል ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል፦
ማቴዎስ 5:22 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ *“ደንቆሮ” Μωρέ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል*።
ኢየሱስ ፈሪሳውያንን “ሞሮኢ” μωροὶ “ደንቆሮዎች” ብሏቸዋል፤ “ሞሮኢ” የሞሮስ ብዙ ቁጥር ነው፦
ማቴዎስ 23:19 *"እናንተ ደንቆሮዎች”* μωροὶ እና ዕውሮች፥ ማናቸው ይበልጣል? መባው ነውን? ወይስ መባውን የሚቀድሰው መሠዊያው?
እውን ኢየሱስ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋልን?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አርባ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 41
ዒሳ በገሃነም ይቃጠላል ወይስ አይቃጠልም?
አይቃጠልም፡-
3:45 “መላእክት ያሉትን አስታዉስ፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በሆነዉ ቃል፣ ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ ያበስረሻል፡፡”
ይቃጠላል፡-
21:98 “እናንተ፣ ከአላህ ሌላ የምትግገዟቸውም (ጣዖታት) የገሃነም ማገዶዎች ናችሁ፤ እናንተ ለርሷ ወራጆች ናችሁ።”
መልስ
21፥98 *"እናንተ ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውም (ጣዖታት) የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ"* إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ
ክርስቲኖች ዒሣን ስለሚያመልኩ የሚመለክ ማንነት ጀሃነም ይገባል የሚል ስሁት ሙግት ውኃ የማይቋጥርና የማያነሳ አንኮላ አስተሳሰብ ነው። እንደ ኢትዮጵያ ክርስትና አቆጣጠር በ 1961 ዓመተ-ልደት በተዘጋጀው የሐጅ ሣኒ ሐቢብ የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም ላይ የዐረቢኛውን ቃል አቻ ዐማርኛ ቃል ሲያጡ አሳቡን በቅንፍ ያስቀምጣሉ። ብዙ ቦታ የቁርኣን ዐማርኛ ትርጉም ላይ ይህ ይታያል። ለዛ ነው በቅንፍ ጣዖታት ብለው ያስቀመጡት። ዐውዱ ላይ የገሃነም ማገዶ የሚሆኑት ግዑዝ ጣዖታት እንደሆኑ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ መረዳት ይቻላል።
“ኢነኩም” إِنَّكُمْ “እናንተ” የሚለው ሁለተኛ መደብ ላይ ያሉት ሙሽሪኮች ሲሆኑ ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸው ጣዖታትም የገሃነም ማገዶዎች ናቸው፤ “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም "ምንነት" ሲሆን ዐቅል የሌላቸውን ጣዖታት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ዐቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፥ ለምሳሌ ዒሣ እና ነቢያት አሊያም መላእክት ማንነት አላቸው። ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ ዐቅል የሌላቸውን ጣዖታት ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ይህ የሰዋስው ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፥ በተጨማሪም ሌላ አንቀፅ ላይ የጀሃነም መቀጣጠያ ማገዶ ድንጋይ መሆናቸው ተገልጿል፦
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን* መቀጣጠያዋ *ሰዎች እና ደንጋዮች* ከኾነች *እሳት ጠብቁ* يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ قُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًۭا وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ وَٱلْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَٰٓئِكَةٌ غِلَاظٌۭ شِدَادٌۭ لَّا يَعْصُونَ ٱللَّهَ مَآ أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ ፡፡
2፥24 ይህንን ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን *”መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች”* የኾነችውን እሳት ተጠበቁ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች፡፡ فَإِن لَّمْ تَفْعَلُوا۟ وَلَن تَفْعَلُوا۟ فَٱتَّقُوا۟ ٱلنَّارَ ٱلَّتِى وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ وَٱلْحِجَارَةُ ۖ أُعِدَّتْ لِلْكَٰفِرِينَ
"ሰዎች" የሚለው አምላኪዎቹ ሲሆኑ ድንጋዮች ደግሞ ተመላኪዎቹ ናቸው። ከላይ ደግሞ "ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ" ብሎ ሁለቱንም አሳይቷል።
እስቲ በነካ እጃችን እኛም ጥያቄ እናቅርብ። ደንቆሮ የሚል ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል፦
ማቴዎስ 5:22 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ *“ደንቆሮ” Μωρέ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል*።
ኢየሱስ ፈሪሳውያንን “ሞሮኢ” μωροὶ “ደንቆሮዎች” ብሏቸዋል፤ “ሞሮኢ” የሞሮስ ብዙ ቁጥር ነው፦
ማቴዎስ 23:19 *"እናንተ ደንቆሮዎች”* μωροὶ እና ዕውሮች፥ ማናቸው ይበልጣል? መባው ነውን? ወይስ መባውን የሚቀድሰው መሠዊያው?
እውን ኢየሱስ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋልን?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 42
ቁርአን የማን ቃል ነው?
የአላህ ቃል፡-
17፡106 “ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፡፡ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው፡፡”
የክቡር መልእክተኛ ቃል፡-
81፡19 “እርሱ ቁርኣን የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
መልስ
9፥6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *"የአላህን ቃል"* እስኪሰማ ዘንድ አስጠጋው፡፡ ከዚያም ወደ መጠበቂያው ስፍራ አድርሰው፡፡ ይህ እነሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው ነው፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ أَبْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ۚ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْلَمُونَ
ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፤ የከሊማህ ብዙ ቁጥር “ከሊመት” ِكَلِمَةٍ ሲሆን “ቃላት” ማለት ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው። ቁርኣን የአላህ ንግግር ስለሆን "የአላህን ንግግር እስኪሰማ ዘንድ አስጠጋው" የሚል ሃይለ-ቃል አለው፥ ጂብሪልም ሆነ ነቢያችን"ﷺ" በቁርኣን ላይ ያላቸው ድርሻ መልእክቱን ማድረስ ብቻ ነው፦
81፥19 *"እርሱ ቁርአን “የተከበረ መልክተኛ ቃል” ነው"*። إِنَّهُۥ لَقَوْلُ رَسُولٍۢ كَرِيمٍۢ
እዚህ ጋር ሁለት ቁልፍ ቃላት መመልከቱ ይህ ጥቅስ ጭራሽ ቁርኣን የአላህ ንግግር መሆኑን ያጠናክራል። “ረሡል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ወይም "መልእክተኛ" ከሆነ የግድ “ሙርሢል” مُرْسِل ማለትም "ላኪ" መኖር አለበት፣ እዚህ ዐውድ ላይ “መልክተኛው” የተባለው ጂብሪል ነው፥ ላኪው ደግሞ አላህ ነው። በላኪና በመልክተኛ መካከል ደግም “ሪሣላ” رِسَالَة ማለትም “መልእክት” ያስፈልጋል፤ መልእክቱ ደግሞ “ቁርአን” ነው። መልእክት የላኪ ንግግር እንጂ የተላኪ ንግግር በፍጹም አይደለም።
ሁለተኛ “ቀውል” قَوْل የሚለው “ቁል” قُلْ “በል” ከሚል ትዕዛዛዊ ግስ የመጣ ነው፤ “ቀውል” ለሙራሲል የምንጠቀምበት ነው፤ “ሙራሲል” مراسل ማለት “አስተላላፊ”reporter” ሲሆን ቀውል ጅብሪል ከአላህ አስተላልፊ ሆኖ የሚያስተላልፈውን ቃል ያመለክታል፣ ነገር ግን “ከላም” كَلَٰم ለሙአለፍ የምንጠቀምበት ነው፤ “ሙአለፍ” مؤلف ማለት “አመንጪ”author” ማለት ነው።
ሦስተኛ በሱረቱ አት-ተክዊር 81፥19 ላይ ያለው ዐውድ ላይ የተጠቀሰው መልእክተኛ ጂብሪል ስለመሆኑ የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ ባለሟል የሆነ እና በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ ታማኝ የሆነ መልክተኛ መባሉ ነው፦
81፥20 *"የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ"*፡፡ ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِين
81፥21 *"በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ “ታማኝ” የሆነ መልክተኛ ቃል ነው"*። مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
ቁጥር አርባ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 42
ቁርአን የማን ቃል ነው?
የአላህ ቃል፡-
17፡106 “ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፡፡ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው፡፡”
የክቡር መልእክተኛ ቃል፡-
81፡19 “እርሱ ቁርኣን የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
መልስ
9፥6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *"የአላህን ቃል"* እስኪሰማ ዘንድ አስጠጋው፡፡ ከዚያም ወደ መጠበቂያው ስፍራ አድርሰው፡፡ ይህ እነሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው ነው፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ أَبْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ۚ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْلَمُونَ
ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፤ የከሊማህ ብዙ ቁጥር “ከሊመት” ِكَلِمَةٍ ሲሆን “ቃላት” ማለት ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው። ቁርኣን የአላህ ንግግር ስለሆን "የአላህን ንግግር እስኪሰማ ዘንድ አስጠጋው" የሚል ሃይለ-ቃል አለው፥ ጂብሪልም ሆነ ነቢያችን"ﷺ" በቁርኣን ላይ ያላቸው ድርሻ መልእክቱን ማድረስ ብቻ ነው፦
81፥19 *"እርሱ ቁርአን “የተከበረ መልክተኛ ቃል” ነው"*። إِنَّهُۥ لَقَوْلُ رَسُولٍۢ كَرِيمٍۢ
እዚህ ጋር ሁለት ቁልፍ ቃላት መመልከቱ ይህ ጥቅስ ጭራሽ ቁርኣን የአላህ ንግግር መሆኑን ያጠናክራል። “ረሡል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ወይም "መልእክተኛ" ከሆነ የግድ “ሙርሢል” مُرْسِل ማለትም "ላኪ" መኖር አለበት፣ እዚህ ዐውድ ላይ “መልክተኛው” የተባለው ጂብሪል ነው፥ ላኪው ደግሞ አላህ ነው። በላኪና በመልክተኛ መካከል ደግም “ሪሣላ” رِسَالَة ማለትም “መልእክት” ያስፈልጋል፤ መልእክቱ ደግሞ “ቁርአን” ነው። መልእክት የላኪ ንግግር እንጂ የተላኪ ንግግር በፍጹም አይደለም።
ሁለተኛ “ቀውል” قَوْل የሚለው “ቁል” قُلْ “በል” ከሚል ትዕዛዛዊ ግስ የመጣ ነው፤ “ቀውል” ለሙራሲል የምንጠቀምበት ነው፤ “ሙራሲል” مراسل ማለት “አስተላላፊ”reporter” ሲሆን ቀውል ጅብሪል ከአላህ አስተላልፊ ሆኖ የሚያስተላልፈውን ቃል ያመለክታል፣ ነገር ግን “ከላም” كَلَٰم ለሙአለፍ የምንጠቀምበት ነው፤ “ሙአለፍ” مؤلف ማለት “አመንጪ”author” ማለት ነው።
ሦስተኛ በሱረቱ አት-ተክዊር 81፥19 ላይ ያለው ዐውድ ላይ የተጠቀሰው መልእክተኛ ጂብሪል ስለመሆኑ የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ ባለሟል የሆነ እና በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ ታማኝ የሆነ መልክተኛ መባሉ ነው፦
81፥20 *"የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ"*፡፡ ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِين
81፥21 *"በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ “ታማኝ” የሆነ መልክተኛ ቃል ነው"*። مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
"መኪን" مَكِين ማለት ሳይጨምር ሳይቀንስ የሚያስተላልፍ "ባለሟል" ማለት ሲሆን "አሚን" أَمِين ማለት ደግሞ አደራውን የሚወጣ "ታማኝ" ማለት ነው። ጂብሪል በእነዚህ ባሕርያት ከተገለጸ ቁርኣንን ከአላህ ወደ ነቢዩ"ﷺ" በታማኝነት ያስተላለፈ የአላህ መልእክተኛ ነው፥ እርሱ ስለሚያስተላልፍ የእርሱ ቀውል ነው እንጂ የእርሱ ከላም አይደለም።
ነቢያችንም"ﷺ" ከእርሱ ሰምተው ወደ ሰዎች ስለሚያስተላልፉ ቁርኣን የእርሳቸው ቀውል ነው ተብሏል፦
69፥40 *"እርሱ ቁርአን የተከበረ መልክተኛ ቃል ነው"*። إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልእክተኛ" የተባሉት ነቢያችን"ﷺ" ሲሆኑ በቁርኣን ላይ ያላቸው ድርሻ መልእክቱን ማስተላለፍ ብቻ እንጂ በቁርኣኑ ላይ የራሳቸውን ቃል ቢጨምሩ ኖሮ አላህ ባልተሟገተላቸው ነበር፦
69፥44 *"በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ*፤ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ الْأَقَاوِيلِ
69፥45 *በኀይል በያዝነው ነበር*፡፡ لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِالْيَمِينِ
69፥46 *ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር የተንጠለጠለበትን ጅማት በቆረጥን ነበር"*፡፡ ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ الْوَتِينَ
እዚሁ ዐውድ ላይ "የመልእክተኛ ቃል ነው" ብሎ ግን ያ ቃል በማስተላለፍ ደረጃ መሆኑን እንጂ ከራስ አላህ ያላለውን መናገር እንዳልሆነ ለማሳየት፦ "በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ በኀይል በያዝነው ነበር ፡፡ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር የተንጠለጠለበትን ጅማት በቆረጥን ነበር" በማለት ሳይጨምሩ ሳይቀንሱ እንዳስተላለፉ ይናገራል፦
5:67 *"አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፤ ባታደርግ መልክቱን አላደረስክም"*። يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ ۚ
መልእክቱ ከጌታ አላህ ወደ እርሳቸው የተወረደው ቁርኣን ከሆነ ቁርኣን የአላህ ንግግር ብቻ ነው። "መልክተኛ ሆይ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ጂብሪል ሆነ ነቢያችን"ﷺ" መልእክተኛ ከተባሉ ቁርኣን በእነርሱ የእነርሱ ተላላፊ ቃል እንጂ የእነርሱ ንግግር አይደለም። እነርሱ ቃል አቀባይና አፈ-ቀላጤ ናቸው።
ለምሳሌ ገብርኤል ተልኮ የተናገረው የምስራች የአምላክ ንግግር ሆኖ ሳለ ነገር ግን ያንን የምስራች ወደ ራሱ በማስጠጋት “ቃሌ” ማለቱ አስተላላፊነትን እንጂ አመንጪነትን አያሳይም ከተባለ ከላይ ያለውንም ሙግት በዚህ ቀመርና ስሌት መረዳት ይቻላል፦
ሉቃስ 1፥19-20 መልአኩም መልሶ፦ እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፥ *እንድናገርህም ይህችንም የምሥራች እንድሰብክልህ ተልኬ ነበር*፤ እነሆም፥ በጊዜው የሚፈጸመውን *ቃሌን* ስላላመንህ፥ ይህ ነገር እስከሚሆን ቀን ድረስ ዲዳ ትሆናለህ መናገርም አትችልም፡ አለው።
ሌላው “ቶራህ” תּוֹרָה ማለት “ሕግ” ማለት ነው፤ ይህ ሕግ ምንጩ ፈጣሪ ነው፤ የፈጣሪ ሕግ ነው፦
ዘጸአት 16፥4 እግዚአብሔርም ሙሴን፦ *”በሕጌ”* ይሄዱ ወይም አይሄዱ እንደሆነ እኔ እንድፈትናቸው፥ እነሆ ከሰማይ እንጀራን አዘንብላችኋለሁ፤
ነገር ግን ይህ የአምላክ ሕግ የሙሴ ሕግ ተብሏል፦
ሚልክያስ 4፥4 ለእስራኤል ሁሉ *”ሥርዓትንና ፍርድን አድርጌ በኮሬብ ያዘዝሁትን የባሪያዬን “የሙሴን ሕግ” አስቡ”*።
ፈጣሪ በሙሴ በኩል ለእስራኤል ሁሉ ያዘዘው ሥርዓትንና ፍርድን ወደ ሙሴ በማስጠጋት የሙሴን ሕግ ስላለው እውን ቃሉ የሙሴ ነው ማለት ነውን? አይ ቃል አቀባይና አፈ-ቀላጤ ስለሆነ የሙሴ ሕግ ተባለ ከሆነ መልሱ እንግዲውስ ከላይ ያለውን የነብያችንን"ﷺ" እና የጂብሪልን አስተላላፊነት በዚህ ሒሳብና ስሌት ተረዱት።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነቢያችንም"ﷺ" ከእርሱ ሰምተው ወደ ሰዎች ስለሚያስተላልፉ ቁርኣን የእርሳቸው ቀውል ነው ተብሏል፦
69፥40 *"እርሱ ቁርአን የተከበረ መልክተኛ ቃል ነው"*። إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልእክተኛ" የተባሉት ነቢያችን"ﷺ" ሲሆኑ በቁርኣን ላይ ያላቸው ድርሻ መልእክቱን ማስተላለፍ ብቻ እንጂ በቁርኣኑ ላይ የራሳቸውን ቃል ቢጨምሩ ኖሮ አላህ ባልተሟገተላቸው ነበር፦
69፥44 *"በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ*፤ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ الْأَقَاوِيلِ
69፥45 *በኀይል በያዝነው ነበር*፡፡ لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِالْيَمِينِ
69፥46 *ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር የተንጠለጠለበትን ጅማት በቆረጥን ነበር"*፡፡ ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ الْوَتِينَ
እዚሁ ዐውድ ላይ "የመልእክተኛ ቃል ነው" ብሎ ግን ያ ቃል በማስተላለፍ ደረጃ መሆኑን እንጂ ከራስ አላህ ያላለውን መናገር እንዳልሆነ ለማሳየት፦ "በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ በኀይል በያዝነው ነበር ፡፡ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር የተንጠለጠለበትን ጅማት በቆረጥን ነበር" በማለት ሳይጨምሩ ሳይቀንሱ እንዳስተላለፉ ይናገራል፦
5:67 *"አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፤ ባታደርግ መልክቱን አላደረስክም"*። يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ ۚ
መልእክቱ ከጌታ አላህ ወደ እርሳቸው የተወረደው ቁርኣን ከሆነ ቁርኣን የአላህ ንግግር ብቻ ነው። "መልክተኛ ሆይ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ጂብሪል ሆነ ነቢያችን"ﷺ" መልእክተኛ ከተባሉ ቁርኣን በእነርሱ የእነርሱ ተላላፊ ቃል እንጂ የእነርሱ ንግግር አይደለም። እነርሱ ቃል አቀባይና አፈ-ቀላጤ ናቸው።
ለምሳሌ ገብርኤል ተልኮ የተናገረው የምስራች የአምላክ ንግግር ሆኖ ሳለ ነገር ግን ያንን የምስራች ወደ ራሱ በማስጠጋት “ቃሌ” ማለቱ አስተላላፊነትን እንጂ አመንጪነትን አያሳይም ከተባለ ከላይ ያለውንም ሙግት በዚህ ቀመርና ስሌት መረዳት ይቻላል፦
ሉቃስ 1፥19-20 መልአኩም መልሶ፦ እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፥ *እንድናገርህም ይህችንም የምሥራች እንድሰብክልህ ተልኬ ነበር*፤ እነሆም፥ በጊዜው የሚፈጸመውን *ቃሌን* ስላላመንህ፥ ይህ ነገር እስከሚሆን ቀን ድረስ ዲዳ ትሆናለህ መናገርም አትችልም፡ አለው።
ሌላው “ቶራህ” תּוֹרָה ማለት “ሕግ” ማለት ነው፤ ይህ ሕግ ምንጩ ፈጣሪ ነው፤ የፈጣሪ ሕግ ነው፦
ዘጸአት 16፥4 እግዚአብሔርም ሙሴን፦ *”በሕጌ”* ይሄዱ ወይም አይሄዱ እንደሆነ እኔ እንድፈትናቸው፥ እነሆ ከሰማይ እንጀራን አዘንብላችኋለሁ፤
ነገር ግን ይህ የአምላክ ሕግ የሙሴ ሕግ ተብሏል፦
ሚልክያስ 4፥4 ለእስራኤል ሁሉ *”ሥርዓትንና ፍርድን አድርጌ በኮሬብ ያዘዝሁትን የባሪያዬን “የሙሴን ሕግ” አስቡ”*።
ፈጣሪ በሙሴ በኩል ለእስራኤል ሁሉ ያዘዘው ሥርዓትንና ፍርድን ወደ ሙሴ በማስጠጋት የሙሴን ሕግ ስላለው እውን ቃሉ የሙሴ ነው ማለት ነውን? አይ ቃል አቀባይና አፈ-ቀላጤ ስለሆነ የሙሴ ሕግ ተባለ ከሆነ መልሱ እንግዲውስ ከላይ ያለውን የነብያችንን"ﷺ" እና የጂብሪልን አስተላላፊነት በዚህ ሒሳብና ስሌት ተረዱት።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 43
ያለ ወሲባዊ ግንኙነት ልጅ መውለድ ይቻላል ወይስ አይቻልም?
ይቻላል፡-
19፡19-21 “እኔ ንጹሕን ልጅ ለአንቺ ልሰጥሽ፣ የጌታሽ መልክተኛ ነኝ አላት። (በጋብቻ) ሰዉ ያልነካኝ ኾኜ፣ አመንዝራም ሳልኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል! አለች። አላት (ነገሩ) እንደዚህሽ ነው ፤ ጌታሽ ፦ እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው።”
አይቻልም፡- 6:101 “እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው። ለእርሱ ሚስት የሌለችው ሲኾንእንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡”
መልስ
የምናመልከው አምላክ በፈጣሪነቱ ፍጡርነት የሌለበት ነው። በእርሱ ባህርይ ውስጥ ማስሆን እንጂ መሆን የሚባል ባህርይ የለውም። ይህንን እሳቤ ለመረዳት ስለ ተቅዲድ እሳቤ እስቲ እንይ፦
“ተቅዲር” تَقْدِير ማለት “ሁሉን ቻይነት” ማለት ነው፤ “አል-ቀዲር” القَدِير ማለት “ሁሉን ቻይ” “ከሃሊ ኩሉ” ማለት ሲሆን ከአላህ ስሞች ውስጥ አንዱ ነው፤ “ቀዲር” قَدِير የሚለው ቃል “ቀደረ” قَدَرَ ማለትም “ቻለ” ወይም “ወሰነ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ቃዲር” قَادِر ማለትም “ኃያል” ማለትም ነው፤ “ቀደር” قَدَر ማለት “ችሎታ” ማለት ሲሆን “ቀድር” قَدْر ደግሞ “ውሳኔ” ማለት ነው፤ ይህ የአላህ ባህርይ ነው፤ አላህ “ሁሉን ቻይ” ነው ማለት “ሁሉንም ነገር ማድረግ ይችላል” ማለት ነው፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
አላህ ቻይነቱ በነገር ሁሉ ነው፤ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፤ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፤ መፍጠር የፈጣሪ ባህርይ ሲሆን መፈጠር የፍጡር ባህርይ ነው፤ “ነገር ሁሉ” በሚለው ዓረፍተ-ነገር ውስጥ “ነገር” የሚለው ቃል ፍጥረትን እንጂ ፈጣሪን አያካትትም ምክንያቱም ነገር ፍጡር ነው፤ የተፈጠረ ነገር እራሱን አይፈጥርም፤ “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
ሁሉንም ነገር ሁሉ ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው» ወዲያውም ይኾናል፦
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው» ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ «ኹን» ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ቁጥር አርባ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 43
ያለ ወሲባዊ ግንኙነት ልጅ መውለድ ይቻላል ወይስ አይቻልም?
ይቻላል፡-
19፡19-21 “እኔ ንጹሕን ልጅ ለአንቺ ልሰጥሽ፣ የጌታሽ መልክተኛ ነኝ አላት። (በጋብቻ) ሰዉ ያልነካኝ ኾኜ፣ አመንዝራም ሳልኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል! አለች። አላት (ነገሩ) እንደዚህሽ ነው ፤ ጌታሽ ፦ እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው።”
አይቻልም፡- 6:101 “እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው። ለእርሱ ሚስት የሌለችው ሲኾንእንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡”
መልስ
የምናመልከው አምላክ በፈጣሪነቱ ፍጡርነት የሌለበት ነው። በእርሱ ባህርይ ውስጥ ማስሆን እንጂ መሆን የሚባል ባህርይ የለውም። ይህንን እሳቤ ለመረዳት ስለ ተቅዲድ እሳቤ እስቲ እንይ፦
“ተቅዲር” تَقْدِير ማለት “ሁሉን ቻይነት” ማለት ነው፤ “አል-ቀዲር” القَدِير ማለት “ሁሉን ቻይ” “ከሃሊ ኩሉ” ማለት ሲሆን ከአላህ ስሞች ውስጥ አንዱ ነው፤ “ቀዲር” قَدِير የሚለው ቃል “ቀደረ” قَدَرَ ማለትም “ቻለ” ወይም “ወሰነ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ቃዲር” قَادِر ማለትም “ኃያል” ማለትም ነው፤ “ቀደር” قَدَر ማለት “ችሎታ” ማለት ሲሆን “ቀድር” قَدْر ደግሞ “ውሳኔ” ማለት ነው፤ ይህ የአላህ ባህርይ ነው፤ አላህ “ሁሉን ቻይ” ነው ማለት “ሁሉንም ነገር ማድረግ ይችላል” ማለት ነው፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
አላህ ቻይነቱ በነገር ሁሉ ነው፤ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፤ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፤ መፍጠር የፈጣሪ ባህርይ ሲሆን መፈጠር የፍጡር ባህርይ ነው፤ “ነገር ሁሉ” በሚለው ዓረፍተ-ነገር ውስጥ “ነገር” የሚለው ቃል ፍጥረትን እንጂ ፈጣሪን አያካትትም ምክንያቱም ነገር ፍጡር ነው፤ የተፈጠረ ነገር እራሱን አይፈጥርም፤ “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
ሁሉንም ነገር ሁሉ ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው» ወዲያውም ይኾናል፦
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው» ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ «ኹን» ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
መርየም፦ “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል” ስትል መለኮታዊ መልስ፦ “አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል” የሚል መልስ ነው፦
3፥47 ፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
መርየም ልጅ የሚኖራት አላህ ኹን በሚለው ንግግሩ ነው። እርሷ ፍጡር ናት፥ በእርሷ ተፈጥሮ ውስጥ መከፋፈልና መዋለድ አለ። ነገር ግን አላህ አስገኝ ስለሆነ እና በእርሱ ባሕርይ መከፋፈልና መዋለድ የለውም፥ ፈጣሪ ጾታ የለውምና። አላህ የሚጋራው ባልደረባ ስለሌለው ልጅም አይኖረውም፤ ምክንያቱም ልጅ የአባት ምትክ፣ ተጋሪ፣ ሞክሼ ስለሚሆን ነው፦
6፥101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው፡፡ *ለእርሱ ሚስት የሌለችው ሲኾን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ*፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ أَنَّىٰ يَكُونُ لَهُ وَلَدٌ وَلَمْ تَكُن لَّهُ صَاحِبَةٌ ۖ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
“የኩኑ” يَكُونُ ማለት “ይኖረዋል” ማለት ሲሆን ባሕርይን ያሳያል፤ አላህ ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፤ ልጅ የሚመጣው በሴት ነው። ያለ ሴት እንዴት ልጅ ይኖራል? የሚለው የሥነ-አመክንዮ ጥያቄ ነው። ይህ ባሕርይ ታሳቢ ያደረገ እንጂ ችሎታን ታሳቢ ያደረገ አይደለም። እንዴት ይችላል? ተብሎ አልተጠየቀም። ሲቀጥል ከመነሻው “ሚስት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሷሒበት” صَٰحِبَة ሲሆን “ባልደረባ” ማለት ነው፤ “አስሐብ” أَصْحَٰب ወይም “ሷሒብ صَاحِب ደግሞ “ባልደረባ” “አጋር” “ሞክሼ” “ባለንጀራ” ከሆነ ፈጣሪ ከመነሻው “ባልደረባ” “ተጋሪ” “አጋር” “ሞክሼ” “ባለንጀራ” የለውም፦
6፥163 *ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ*፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
በባይብል አብርሃምንና ሳራን፣ ዘካሪያስንና ኤልሳቤጥን በስተ-እርጅናቸው ልጅ ለመስጠት የሚሳነው ምንም ነገር እንደሌለ ሁሉ ኢየሱስን ያለ አባት ለማስገኘት የሚሳነው ነገር የለም፦
ዘፍጥረት 18፥14 በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው *ነገር* አለን?
ሉቃስ 1፥37 ለእግዚአብሔር የሚሳነው *ነገር* የለምና።
“ነገር” በሚለው ውስጥ ኢየሱስም እንደሚካተት አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ፈጣሪ ነገር ለማስገኘት የሚያቅተው ነገር የለም፤ ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፦
ኤርምያስ 32፥27 እነሆ፥ እኔ የሥጋ ሁሉ አምላክ ያህዌህ ነኝ፤ በውኑ እኔን የሚያቅተኝ *ነገር* አለን?
መክብብ 3፥11 *ነገርን ሁሉ* በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤
“ኤልሻዳይ” אֵל שַׁדַּי ማለት ደግሞ “ሁሉን ቻይ አምላክ” ማለት ነው፤ ፈጣሪ ሁሉን ቻይ ያሰኘው ሁሉን ነገር በማድረግ፣ ልጅ በመስጠት እና ዘር በማብዛት እንጂ ነገር በመሆን ወይም እራሱን በመፍጠሩ አሊያም ሁሉን ነገር በመደረግ አይደለም፦
ኢዮብ 42፥2 *ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደ ሆንህ*፥ አሳብህም ይከለከል ዘንድ ከቶ እንደማይቻል አወቅሁ።
ዘፍጥረት 17፥1 አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና፦ *እኔ ኤልሻዳይ ነኝ* በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤
ቃል ኪዳኔንም በእኔና በአንተ መካከል *አደርጋለሁ፥ እጅግም አበዛሃለሁ* አለው።
ዘፍጥረት 28፥3 *ሁሉን የሚችል አምላክም ለብዙ ሕዝብ ጉባኤ እንድትሆን ይባርክህ፥ ያፍራህ፥ ያብዛህ*፤
ፈጣሪ “ነው” እንጂ “ሆነ” አይባልም፤ ከሆነ ማን አደረገው? እራሱን እራሱ አስገኘ? ፈጣሪ ሁሉን ቻይነቱ በማስሆን እንጂ በመሆን አይደለም፤ በማድረግ እንጂ በመደረግ አይደለም፤ “ሆነ” ከተባለ የሚያስሆን አለ፤ “ተደረገ” ከተባለ አድራጊ አለ፤ የሚያስሆንና የሚያደርግ አድራጊ ፈጣሪ ነው፤ የሚሆንና የሚደረግ ተደራጊ ደግሞ ፍጡር ነው፤ “ሆነ” “ተደረገ” ማለት መለወጥና መለዋወጥን ያሳያል፤ ፈጣሪ አይለወልጥም አይለዋወጥም፦
ሚልክያስ 3፥6 *እኔ ያህዌህ አልለወጥም*፤
በተረፈ ፈጣሪ ነገር መሆን ይችላል ወይም አይችልም ተብሎ በባይብል ላይ ሆነ በቁርኣን ላይ ስላልተቀመጠ ይህ ጥያቄ በራሱ አውራ የሆነ ፍልስፍናዊ ተፋልሶ”philosophical fallacy” ነው። ለምሳሌ ፈጣሪ ሊሸከመው የማይችለውን ድንጋይ መፍጠር ይችላል ወይስ አይችልም? ብዬ ብጠይቅ፤ ሊሸከመው የማይችለውን ድንጋይ መፍጠር ይችላል ቢባል ሁሉን ቻይ አይደለም፤ ምክንያቱም ሊሸከመው የማይችል ድንጋይ ስላለ። ሊሸከመው የማይችለውን ድንጋይ መፍጠር አይችልም ቢባል ሁሉን ቻይ አይደለም፤ ምክንያቱም ሊሸከመው የማይችል ድንጋይ መፍጠር ስላልቻለ። በሁለቱም መልስ ሁሉን ቻይነትነቱን ያበላሸዋል፤ ይህ ጥያቄ ፋላስይ ነው፤ ፈጣሪ ሁሉን ቻይ አለመሆን ይችላል ወይስ አይችልም? ሁሉን ቻይ አለመሆን ካልቻለ ሁሉን ቻይ አይደለም። ሁሉን ቻይ አለመሆን ከቻለ ሁሉን ቻይ አይሆንም። ፈጣሪ መከራን ማስወገድ አይችልም ወይስ መከራን ማስወገድ አይፈልግም? ፈጣሪ መከራን ማስወገድ ካልቻለ ፈጣሪ ደካማ ነው፤ ወይም ፈጣሪ መከራን ማስወገድ ካልፈለገ ፈጣሪ መልካም አይደለም።
ስለዚህ ፈጣሪ ደካማ ነው ወይም መልካም አይደለም፡፡ ይህ አለሌ ጥያቄ መጽሐፍትን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ስላልሆነ ስሁት ሙግት ነው። ፍልስፍና የተቆላ ገብስ ነው፤ ሲበሉት ይጣፍጣል፤ ግን ሲዘሩት አይበቅልም።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
3፥47 ፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
መርየም ልጅ የሚኖራት አላህ ኹን በሚለው ንግግሩ ነው። እርሷ ፍጡር ናት፥ በእርሷ ተፈጥሮ ውስጥ መከፋፈልና መዋለድ አለ። ነገር ግን አላህ አስገኝ ስለሆነ እና በእርሱ ባሕርይ መከፋፈልና መዋለድ የለውም፥ ፈጣሪ ጾታ የለውምና። አላህ የሚጋራው ባልደረባ ስለሌለው ልጅም አይኖረውም፤ ምክንያቱም ልጅ የአባት ምትክ፣ ተጋሪ፣ ሞክሼ ስለሚሆን ነው፦
6፥101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው፡፡ *ለእርሱ ሚስት የሌለችው ሲኾን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ*፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ أَنَّىٰ يَكُونُ لَهُ وَلَدٌ وَلَمْ تَكُن لَّهُ صَاحِبَةٌ ۖ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
“የኩኑ” يَكُونُ ማለት “ይኖረዋል” ማለት ሲሆን ባሕርይን ያሳያል፤ አላህ ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፤ ልጅ የሚመጣው በሴት ነው። ያለ ሴት እንዴት ልጅ ይኖራል? የሚለው የሥነ-አመክንዮ ጥያቄ ነው። ይህ ባሕርይ ታሳቢ ያደረገ እንጂ ችሎታን ታሳቢ ያደረገ አይደለም። እንዴት ይችላል? ተብሎ አልተጠየቀም። ሲቀጥል ከመነሻው “ሚስት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሷሒበት” صَٰحِبَة ሲሆን “ባልደረባ” ማለት ነው፤ “አስሐብ” أَصْحَٰب ወይም “ሷሒብ صَاحِب ደግሞ “ባልደረባ” “አጋር” “ሞክሼ” “ባለንጀራ” ከሆነ ፈጣሪ ከመነሻው “ባልደረባ” “ተጋሪ” “አጋር” “ሞክሼ” “ባለንጀራ” የለውም፦
6፥163 *ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ*፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
በባይብል አብርሃምንና ሳራን፣ ዘካሪያስንና ኤልሳቤጥን በስተ-እርጅናቸው ልጅ ለመስጠት የሚሳነው ምንም ነገር እንደሌለ ሁሉ ኢየሱስን ያለ አባት ለማስገኘት የሚሳነው ነገር የለም፦
ዘፍጥረት 18፥14 በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው *ነገር* አለን?
ሉቃስ 1፥37 ለእግዚአብሔር የሚሳነው *ነገር* የለምና።
“ነገር” በሚለው ውስጥ ኢየሱስም እንደሚካተት አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ፈጣሪ ነገር ለማስገኘት የሚያቅተው ነገር የለም፤ ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፦
ኤርምያስ 32፥27 እነሆ፥ እኔ የሥጋ ሁሉ አምላክ ያህዌህ ነኝ፤ በውኑ እኔን የሚያቅተኝ *ነገር* አለን?
መክብብ 3፥11 *ነገርን ሁሉ* በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤
“ኤልሻዳይ” אֵל שַׁדַּי ማለት ደግሞ “ሁሉን ቻይ አምላክ” ማለት ነው፤ ፈጣሪ ሁሉን ቻይ ያሰኘው ሁሉን ነገር በማድረግ፣ ልጅ በመስጠት እና ዘር በማብዛት እንጂ ነገር በመሆን ወይም እራሱን በመፍጠሩ አሊያም ሁሉን ነገር በመደረግ አይደለም፦
ኢዮብ 42፥2 *ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደ ሆንህ*፥ አሳብህም ይከለከል ዘንድ ከቶ እንደማይቻል አወቅሁ።
ዘፍጥረት 17፥1 አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና፦ *እኔ ኤልሻዳይ ነኝ* በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤
ቃል ኪዳኔንም በእኔና በአንተ መካከል *አደርጋለሁ፥ እጅግም አበዛሃለሁ* አለው።
ዘፍጥረት 28፥3 *ሁሉን የሚችል አምላክም ለብዙ ሕዝብ ጉባኤ እንድትሆን ይባርክህ፥ ያፍራህ፥ ያብዛህ*፤
ፈጣሪ “ነው” እንጂ “ሆነ” አይባልም፤ ከሆነ ማን አደረገው? እራሱን እራሱ አስገኘ? ፈጣሪ ሁሉን ቻይነቱ በማስሆን እንጂ በመሆን አይደለም፤ በማድረግ እንጂ በመደረግ አይደለም፤ “ሆነ” ከተባለ የሚያስሆን አለ፤ “ተደረገ” ከተባለ አድራጊ አለ፤ የሚያስሆንና የሚያደርግ አድራጊ ፈጣሪ ነው፤ የሚሆንና የሚደረግ ተደራጊ ደግሞ ፍጡር ነው፤ “ሆነ” “ተደረገ” ማለት መለወጥና መለዋወጥን ያሳያል፤ ፈጣሪ አይለወልጥም አይለዋወጥም፦
ሚልክያስ 3፥6 *እኔ ያህዌህ አልለወጥም*፤
በተረፈ ፈጣሪ ነገር መሆን ይችላል ወይም አይችልም ተብሎ በባይብል ላይ ሆነ በቁርኣን ላይ ስላልተቀመጠ ይህ ጥያቄ በራሱ አውራ የሆነ ፍልስፍናዊ ተፋልሶ”philosophical fallacy” ነው። ለምሳሌ ፈጣሪ ሊሸከመው የማይችለውን ድንጋይ መፍጠር ይችላል ወይስ አይችልም? ብዬ ብጠይቅ፤ ሊሸከመው የማይችለውን ድንጋይ መፍጠር ይችላል ቢባል ሁሉን ቻይ አይደለም፤ ምክንያቱም ሊሸከመው የማይችል ድንጋይ ስላለ። ሊሸከመው የማይችለውን ድንጋይ መፍጠር አይችልም ቢባል ሁሉን ቻይ አይደለም፤ ምክንያቱም ሊሸከመው የማይችል ድንጋይ መፍጠር ስላልቻለ። በሁለቱም መልስ ሁሉን ቻይነትነቱን ያበላሸዋል፤ ይህ ጥያቄ ፋላስይ ነው፤ ፈጣሪ ሁሉን ቻይ አለመሆን ይችላል ወይስ አይችልም? ሁሉን ቻይ አለመሆን ካልቻለ ሁሉን ቻይ አይደለም። ሁሉን ቻይ አለመሆን ከቻለ ሁሉን ቻይ አይሆንም። ፈጣሪ መከራን ማስወገድ አይችልም ወይስ መከራን ማስወገድ አይፈልግም? ፈጣሪ መከራን ማስወገድ ካልቻለ ፈጣሪ ደካማ ነው፤ ወይም ፈጣሪ መከራን ማስወገድ ካልፈለገ ፈጣሪ መልካም አይደለም።
ስለዚህ ፈጣሪ ደካማ ነው ወይም መልካም አይደለም፡፡ ይህ አለሌ ጥያቄ መጽሐፍትን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ስላልሆነ ስሁት ሙግት ነው። ፍልስፍና የተቆላ ገብስ ነው፤ ሲበሉት ይጣፍጣል፤ ግን ሲዘሩት አይበቅልም።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 44
የመጀመሪያ ሙስሊም ማን ነው?
A. ኢብራሒም
3:67 ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ ሙስሊም ነበረ፤ ከአጋሪዋችም አልነበረም።
B. ነቢያችን
6:163 «ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል፡፡
መልስ
“ሙሥሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው፥ የኢብራሂምን ሃይማኖት ኢስላም ነው፤ አላህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት “ታዛዦች” ብሎ ሰይሟቸዋል፦
22:78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፤ እርሱ መርጧችኃል፤ በእናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፤ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፤ እርሱ *”ከዚህ በፊት ሙስሊሞች”* ብሎ ሰይሟችኋል፤ وَجَٰهِدُوا۟ فِى ٱللَّهِ حَقَّ جِهَادِهِۦ ۚ هُوَ ٱجْتَبَىٰكُمْ وَمَا جَعَلَ عَلَيْكُمْ فِى ٱلدِّينِ مِنْ حَرَجٍۢ ۚ مِّلَّةَ أَبِيكُمْ إِبْرَٰهِيمَ ۚ هُوَ سَمَّىٰكُمُ ٱلْمُسْلِمِينَ مِن قَبْلُ
“ከዚህ በፊት” የሚለው አገናዛቢ መስተዋድድ “ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን የአደም ጊዜ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አላህ ወደ አደም ወሕይ ሲያወርድ “ሙስሊም” ብሎ ተጣራ፦
20፥115 ወደ አደምም *”ከዚህ በፊት”* ኪዳንን በእርግጥ አወረድን፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
አላህ ለኢብራሂም “አሥሊም” أَسْلِمْ ማለትም “ታዘዝ” ብሎ ሲለው እርሱም ለዓለማት ጌታ “አስሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ማለትም “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 ጌታው ለእርሱ *”ታዘዝ”* ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ *”ታዘዝኩ”* አለ፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ስለዚህ ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ ሙስሊም ነበረ፤ ይሁዲነት ከተውራት መውረድ በኃላ እንዲሁ ክርስትና ከኢንጅል መውረድ በኃላ የመጡ ስያሜዎች ናቸው፤ ተውራትና ኢንጂልም ደግሞ ከእርሱ በኋላ እንጅ በፊት አልተወረዱም፦
3:67 ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ *”ሙስሊም ነበረ”*፤ ከአጋሪዋችም አልነበረም። مَا كَانَ إِبْرَٰهِيمُ يَهُودِيًّۭا وَلَا نَصْرَانِيًّۭا وَلَٰكِن كَانَ حَنِيفًۭا مُّسْلِمًۭا وَمَا كَانَ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
ታዲያ ነብያት አስተምህሮቻቸው ኢስላም እነርሱ ሙስሊም ከተባሉ ለምንድን ነው አላህ ነቢያችንን”ﷺ” “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ በል” ያላቸው? ይህንን ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እስቲ እንየው፦
6፥163 «ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም *የሙስሊሞች መጀመሪያ* ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
39፥11-12 በል «እኔ አላህን ሃይማኖትን ለርሱ ያጠራሁ ኾኜ እንድግገዛው ታዘዝኩ፡፡ *የሙስሊሞችም መጀመሪያ* እንድኾን ታዘዝኩ፡፡» وَأُمِرْتُ لِأَنْ أَكُونَ أَوَّلَ ٱلْمُسْلِمِينَ
“መጀመሪያ” የሚለው የዐረቢኛ ቃል “አወል” أَوَّل ሲሆን በሁለት ይከፈላል፦ አንደኛው “አወሉል ሙብተዳ” ሲሆን አወሉል ሙብተዳ ማለት መጀመሪያነት “መርፉዕ” مرفوع ማለትም “ባለቤት ሙያ”nominative case” ሆኖ ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ማለትም “ፍጹማዊ መጀመሪያ”Absolute first” ይባላል። ሁለተኛው “አወሉል ዘርፉል ዘመን” ሲሆን መጀመሪያነት “መንሱብ” منصوب ማለትም “ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሆኖ ሲመጣ “ቀሪብ” قريب ማለትም “አንጻራዊ መጀመሪያ”Relative first” ይባላል። ይህ የሥነ-ሰዋስውና የቋንቋ ሙግት ታሳቢና ዋቢ አድርገን የነቢያችን”ﷺ” የሙስሊሞች መጀመሪያ መሆን በአንጻራዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ እንጂ በፍጹማዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ አይደለም። ይህን ሙግት ከተረዳን ነብያችን”ﷺ” የመጀመሪያው ሙስሊም ሳይሆኑ የሙስሊሞች መጀመሪያ ናቸው፣ አላህ በሁለተኛ መደብ “እናንተ” ሙስሊሞች እያለ የሚያነጋግረው የነቢያችንን”ﷺ” ኡማ ነው፦
3:102 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢዉን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፤ *እናንተም ሙስሊሞች* ሆናችሁ እንጅ አትሙቱ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
ቁጥር አርባ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 44
የመጀመሪያ ሙስሊም ማን ነው?
A. ኢብራሒም
3:67 ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ ሙስሊም ነበረ፤ ከአጋሪዋችም አልነበረም።
B. ነቢያችን
6:163 «ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል፡፡
መልስ
“ሙሥሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው፥ የኢብራሂምን ሃይማኖት ኢስላም ነው፤ አላህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት “ታዛዦች” ብሎ ሰይሟቸዋል፦
22:78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፤ እርሱ መርጧችኃል፤ በእናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፤ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፤ እርሱ *”ከዚህ በፊት ሙስሊሞች”* ብሎ ሰይሟችኋል፤ وَجَٰهِدُوا۟ فِى ٱللَّهِ حَقَّ جِهَادِهِۦ ۚ هُوَ ٱجْتَبَىٰكُمْ وَمَا جَعَلَ عَلَيْكُمْ فِى ٱلدِّينِ مِنْ حَرَجٍۢ ۚ مِّلَّةَ أَبِيكُمْ إِبْرَٰهِيمَ ۚ هُوَ سَمَّىٰكُمُ ٱلْمُسْلِمِينَ مِن قَبْلُ
“ከዚህ በፊት” የሚለው አገናዛቢ መስተዋድድ “ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን የአደም ጊዜ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አላህ ወደ አደም ወሕይ ሲያወርድ “ሙስሊም” ብሎ ተጣራ፦
20፥115 ወደ አደምም *”ከዚህ በፊት”* ኪዳንን በእርግጥ አወረድን፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
አላህ ለኢብራሂም “አሥሊም” أَسْلِمْ ማለትም “ታዘዝ” ብሎ ሲለው እርሱም ለዓለማት ጌታ “አስሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ማለትም “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 ጌታው ለእርሱ *”ታዘዝ”* ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ *”ታዘዝኩ”* አለ፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ስለዚህ ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ ሙስሊም ነበረ፤ ይሁዲነት ከተውራት መውረድ በኃላ እንዲሁ ክርስትና ከኢንጅል መውረድ በኃላ የመጡ ስያሜዎች ናቸው፤ ተውራትና ኢንጂልም ደግሞ ከእርሱ በኋላ እንጅ በፊት አልተወረዱም፦
3:67 ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ *”ሙስሊም ነበረ”*፤ ከአጋሪዋችም አልነበረም። مَا كَانَ إِبْرَٰهِيمُ يَهُودِيًّۭا وَلَا نَصْرَانِيًّۭا وَلَٰكِن كَانَ حَنِيفًۭا مُّسْلِمًۭا وَمَا كَانَ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
ታዲያ ነብያት አስተምህሮቻቸው ኢስላም እነርሱ ሙስሊም ከተባሉ ለምንድን ነው አላህ ነቢያችንን”ﷺ” “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ በል” ያላቸው? ይህንን ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እስቲ እንየው፦
6፥163 «ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም *የሙስሊሞች መጀመሪያ* ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
39፥11-12 በል «እኔ አላህን ሃይማኖትን ለርሱ ያጠራሁ ኾኜ እንድግገዛው ታዘዝኩ፡፡ *የሙስሊሞችም መጀመሪያ* እንድኾን ታዘዝኩ፡፡» وَأُمِرْتُ لِأَنْ أَكُونَ أَوَّلَ ٱلْمُسْلِمِينَ
“መጀመሪያ” የሚለው የዐረቢኛ ቃል “አወል” أَوَّل ሲሆን በሁለት ይከፈላል፦ አንደኛው “አወሉል ሙብተዳ” ሲሆን አወሉል ሙብተዳ ማለት መጀመሪያነት “መርፉዕ” مرفوع ማለትም “ባለቤት ሙያ”nominative case” ሆኖ ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ማለትም “ፍጹማዊ መጀመሪያ”Absolute first” ይባላል። ሁለተኛው “አወሉል ዘርፉል ዘመን” ሲሆን መጀመሪያነት “መንሱብ” منصوب ማለትም “ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሆኖ ሲመጣ “ቀሪብ” قريب ማለትም “አንጻራዊ መጀመሪያ”Relative first” ይባላል። ይህ የሥነ-ሰዋስውና የቋንቋ ሙግት ታሳቢና ዋቢ አድርገን የነቢያችን”ﷺ” የሙስሊሞች መጀመሪያ መሆን በአንጻራዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ እንጂ በፍጹማዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ አይደለም። ይህን ሙግት ከተረዳን ነብያችን”ﷺ” የመጀመሪያው ሙስሊም ሳይሆኑ የሙስሊሞች መጀመሪያ ናቸው፣ አላህ በሁለተኛ መደብ “እናንተ” ሙስሊሞች እያለ የሚያነጋግረው የነቢያችንን”ﷺ” ኡማ ነው፦
3:102 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢዉን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፤ *እናንተም ሙስሊሞች* ሆናችሁ እንጅ አትሙቱ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
ታዲያ አንጻራዊነት ከምን አኳያ? ካልን የቁርአን ትእዛዝ ተቀብሎ የታዘዘ ከኡማው መጀመሪያው እሳቸው ናቸው፦
6:14 «እኔ *መጀመሪያ ትእዛዝን* ከተቀበለ ሰው ልኾን *ታዘዝኩ*፡፡ ከአጋሪዎችም ፈጽሞ አትኹን ተብያለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّىٓ أُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ أَوَّلَ مَنْ أَسْلَمَ ۖ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
“ትእዛዝን ከተቀበለ” የሚለው ይሰመርበት፣ ይህም ትእዛዝ በእሳቸው ላይ የተወረደው ቁርአን ነው፦
65:5 ይህ *”የአላህ ትእዛዝ ነው”*። ወደ *እናንተም* አወረደው፤ ذَٰلِكَ أَمْرُ ٱللَّهِ أَنزَلَهُۥٓ إِلَيْكُمْ
42:15 በላቸውም፦ ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ፤ በመካከላችሁም ላስተካክል *”ታዘዝኩ”*፤ وَقُلْ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٍۢ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
ከሐዲ የሙስሊም ተቃራኒ ሆኖ አገልግሏል፣ የሙስሊም መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ እንደተጠቀመ ሁሉ የከሐዲ መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ ተቀምጧል፦
68:35 *ሙስሊሞቹን እንደ ከሐዲዎች* እናደርጋለን?
2:41 ከእናንተ ጋር ያለውን መጽሐፍ የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ቁርኣን እመኑ፡፡ በእርሱም *”የመጀመሪያ ከሓዲ”* አትሁኑ፡፡ وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ
በእርሱ የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ የሚለው ይሰመርበት፣ በቁርአን ማመን የመጀመሪያው ታዛዥ ነቢያችን”ﷺ” እንደሆኑ ሁሉ በቁርአን የመጀመሪያው ከሓዲ እነርሱ ናቸው፤ እኔ የሞባይል የመጀመሪያው ተጠቃሚ ነኝ ብል፤ መጀመሪያነት ከምን አንጻር? ከቤተሰብ? ከከተማ? ከአገር ወይስ ከዓለም? ይህ ቅድሚያ መጠየቅ አለበት፤ ስለ መጀመሪያነት ብዙ ናሙናዎችን መጥቀስ ይቻላል፤ ሙሳ፦ የምእምናን መጀመሪያ ነኝ ብሏል፤ ያ ማለት የሙሳ መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፤ የፈርኦን ደጋሚዎች፦ የምእምናን መጀመሪያ ነን ብለዋል፤ ያ ማለት የፈርኦን ደጋሚዎች መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእነርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፦
7፥143 «ጥራት ይገባህ፡፡ ወዳንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም *የምእምናን መጀመሪያ* ነኝ» አለ፡፡ قَالَ سُبْحَٰنَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُؤْمِنِينَ
26፥51 «እኛ *የምእምናን መጀመሪያ* በመኾናችን ጌታችን ኀጢአቶቻችንን ለእኛ ሊምር እንከጅላለን፡፡» إِنَّا نَطْمَعُ أَن يَغْفِرَ لَنَا رَبُّنَا خَطَٰيَٰنَآ أَن كُنَّآ أَوَّلَ ٱلْمُؤْمِنِينَ
ይህንን በቀላሉ ለመረዳት ከባይብል አንድ ናሙና ላቅርብላችሁ። መላእክእት፣ አዳም እና እስራኤል የእግዚአብሔር ልጆች ተብለዋል፦
ኢዮብ 38፥7 አጥቢያ ኮከቦች በአንድነት ሲዘምሩ፥ *የእግዚአብሔርም ልጆች* ሁሉ እልል ሲሉ፥
ሉቃስ 3፥38 የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ *የእግዚአብሔር ልጅ*።
ዘጸአት 4፥22 ፈርዖንንም፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *”እስራኤል የበኵር ልጄ ነው”*፤
እስራኤል የመጀመሪያ ልጄ ከሆነ ከእስኤል በፊት አዳም እና መላእክት እንዴት ልጆች ተባሉ? “በኵር” ተብሎ የተቀመጠው የግሪኩ ቃል “ፕሮቶ-ቶኮስ” πρωτότοκος ሲሆን ከላይ ለእስራኤል ከዚያ ለኤፍሬም፣ ቀጥሎ ለዳዊት፣ ለጥቆ ለኢየሱስ አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ኤርምያስ 31፥9 እኔ ለእስራኤል አባት ነኝና፥ *”ኤፍሬምም በኵሬ ነውና”*።
መዝሙር 89፥27 *እኔም ደግሞ በኵሬ አደርሀዋለው* ከምድር ነገሥታትም ከፍ ይላል።
ዕብራውያን 1፥6 *”እግዚአብሔር የበኵር ልጁን ልኮ ወደ ዓለም”* ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉ ይስገዱለት፥ ይላል። (1980 አዲስ ትርጉም)
የበኵር ማለትም የመጀመሪያ ልጅ ማን ነው? እስራኤል ወይስ ኤፍሬም ወይስ ዳዊት ወይስ ኢየሱስ? መልሱ "በኵር" የሚለው ቃል አንጻራዊ ነው ከተባለ እንግዲያውስ "አወል" የሚለየውም ቃል አንጻራዊ እንጂ ፍጹማዊ አይደለም።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
6:14 «እኔ *መጀመሪያ ትእዛዝን* ከተቀበለ ሰው ልኾን *ታዘዝኩ*፡፡ ከአጋሪዎችም ፈጽሞ አትኹን ተብያለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّىٓ أُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ أَوَّلَ مَنْ أَسْلَمَ ۖ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
“ትእዛዝን ከተቀበለ” የሚለው ይሰመርበት፣ ይህም ትእዛዝ በእሳቸው ላይ የተወረደው ቁርአን ነው፦
65:5 ይህ *”የአላህ ትእዛዝ ነው”*። ወደ *እናንተም* አወረደው፤ ذَٰلِكَ أَمْرُ ٱللَّهِ أَنزَلَهُۥٓ إِلَيْكُمْ
42:15 በላቸውም፦ ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ፤ በመካከላችሁም ላስተካክል *”ታዘዝኩ”*፤ وَقُلْ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٍۢ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
ከሐዲ የሙስሊም ተቃራኒ ሆኖ አገልግሏል፣ የሙስሊም መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ እንደተጠቀመ ሁሉ የከሐዲ መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ ተቀምጧል፦
68:35 *ሙስሊሞቹን እንደ ከሐዲዎች* እናደርጋለን?
2:41 ከእናንተ ጋር ያለውን መጽሐፍ የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ቁርኣን እመኑ፡፡ በእርሱም *”የመጀመሪያ ከሓዲ”* አትሁኑ፡፡ وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ
በእርሱ የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ የሚለው ይሰመርበት፣ በቁርአን ማመን የመጀመሪያው ታዛዥ ነቢያችን”ﷺ” እንደሆኑ ሁሉ በቁርአን የመጀመሪያው ከሓዲ እነርሱ ናቸው፤ እኔ የሞባይል የመጀመሪያው ተጠቃሚ ነኝ ብል፤ መጀመሪያነት ከምን አንጻር? ከቤተሰብ? ከከተማ? ከአገር ወይስ ከዓለም? ይህ ቅድሚያ መጠየቅ አለበት፤ ስለ መጀመሪያነት ብዙ ናሙናዎችን መጥቀስ ይቻላል፤ ሙሳ፦ የምእምናን መጀመሪያ ነኝ ብሏል፤ ያ ማለት የሙሳ መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፤ የፈርኦን ደጋሚዎች፦ የምእምናን መጀመሪያ ነን ብለዋል፤ ያ ማለት የፈርኦን ደጋሚዎች መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእነርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፦
7፥143 «ጥራት ይገባህ፡፡ ወዳንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም *የምእምናን መጀመሪያ* ነኝ» አለ፡፡ قَالَ سُبْحَٰنَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُؤْمِنِينَ
26፥51 «እኛ *የምእምናን መጀመሪያ* በመኾናችን ጌታችን ኀጢአቶቻችንን ለእኛ ሊምር እንከጅላለን፡፡» إِنَّا نَطْمَعُ أَن يَغْفِرَ لَنَا رَبُّنَا خَطَٰيَٰنَآ أَن كُنَّآ أَوَّلَ ٱلْمُؤْمِنِينَ
ይህንን በቀላሉ ለመረዳት ከባይብል አንድ ናሙና ላቅርብላችሁ። መላእክእት፣ አዳም እና እስራኤል የእግዚአብሔር ልጆች ተብለዋል፦
ኢዮብ 38፥7 አጥቢያ ኮከቦች በአንድነት ሲዘምሩ፥ *የእግዚአብሔርም ልጆች* ሁሉ እልል ሲሉ፥
ሉቃስ 3፥38 የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ *የእግዚአብሔር ልጅ*።
ዘጸአት 4፥22 ፈርዖንንም፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *”እስራኤል የበኵር ልጄ ነው”*፤
እስራኤል የመጀመሪያ ልጄ ከሆነ ከእስኤል በፊት አዳም እና መላእክት እንዴት ልጆች ተባሉ? “በኵር” ተብሎ የተቀመጠው የግሪኩ ቃል “ፕሮቶ-ቶኮስ” πρωτότοκος ሲሆን ከላይ ለእስራኤል ከዚያ ለኤፍሬም፣ ቀጥሎ ለዳዊት፣ ለጥቆ ለኢየሱስ አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ኤርምያስ 31፥9 እኔ ለእስራኤል አባት ነኝና፥ *”ኤፍሬምም በኵሬ ነውና”*።
መዝሙር 89፥27 *እኔም ደግሞ በኵሬ አደርሀዋለው* ከምድር ነገሥታትም ከፍ ይላል።
ዕብራውያን 1፥6 *”እግዚአብሔር የበኵር ልጁን ልኮ ወደ ዓለም”* ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉ ይስገዱለት፥ ይላል። (1980 አዲስ ትርጉም)
የበኵር ማለትም የመጀመሪያ ልጅ ማን ነው? እስራኤል ወይስ ኤፍሬም ወይስ ዳዊት ወይስ ኢየሱስ? መልሱ "በኵር" የሚለው ቃል አንጻራዊ ነው ከተባለ እንግዲያውስ "አወል" የሚለየውም ቃል አንጻራዊ እንጂ ፍጹማዊ አይደለም።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ወሰነ" ለሚለው ቃል የተቀመጠው "ቀደረ" قَدَّرَ ሲሆን በምድር ውስጥ ያለውን መወሰኑን እንጂ መፍጠሩን አያሳም። "ቀደረ" እና "ኸለቀ" በይዘትም ሆነ በአይነት፥ በመንስኤውም ሆነ በውጤት ሁለት የተለያዩ ለየቅል የሆኑ ቃላትና ትርጉም ናቸው። በየትኛው ቀምርና ስሌት ቀምራችሁን አስልታችሁ፥ በየትኛው መስፈትና ሚዛን ለክታችሁና መዝናችሁ ነው "ወሰነ" የሚለውን "ፈጠረ" ብላችሁ 2+4= 6 ብላችሁ ድምር ውስጥ የገባችሁት? ዐውዱን ንባቡን"contextual setting" ቀጥለን እንየው፦
42፥11 *"ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ*፡፡ ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ وَهِىَ دُخَانٌۭ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ٱئْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًۭا قَالَتَآ أَتَيْنَا طَآئِعِينَ
“ጭስ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዱኻን” دُخَانٌۭ ሲሆን “ጋዝ” ማለት ነው፤ ሰማይ በጋዝ ደረጃ እያለች አላህ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ እነርሱም፦ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ። “ሱመ” ثُمَّ ማለትም ከዚያም” የሚለው አያያዥ መስተጻምር ተርቲብ ነው፤ “ተርቲብ” ترتيب ማለት “ቅድመ-ተከተል” ማለት ነው፤ ይህ ቅድመ-ተከተል በሁለት ይከፈላል፤ አንዱ የጊዜ ቅድመ-ተከተል ሲሆን ሁለተኛው የንግግር ቅድመ-ተከተል ነው። እዚህ አንቀጽ ላይ ግን ዓውዱ የንግግር ቅድመ-ተከተል ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ አላህ ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፤ ጭስ የነበረችውን ሰማይ በሁለት ቀኖችም ውስጥ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 *በሁለት ቀኖችም ውስጥ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው*፡፡ فَقَضَىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَاتٍۢ فِى يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ *ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ لَكُم مَّا فِى ٱلْأَرْضِ جَمِيعًۭا ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ فَسَوَّىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَٰتٍۢ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمٌۭ
ቁጥር ሲገኝ 2+4+2= 8 ማለት ዝም ብሎ ቀላል አይደለም። ማን መደመር ውስጥ ግባ አለህ? ምድር በሁለት ቀን ውስጥ መፈጠሩን፣ የነበረው ሰማይ ሰባት ሰማያት በሁለት ቀን ውስጥ መደረጋቸው እና በምድር ውስጥ ምግቦችዋን በአራት ቀናት ውሰጥ መወሰኑን ነው የሚናገረው። ሲቀጥል “ፊ” فِي የሚለው መስተዋድድ “ውስጥ” ማለት ሲሆን 1 ቀን በሁለት ውስጥ 2 ቀን በአራት ውስጥ አሉ። ምግቦችዋን በአራት ቀናት ውሰጥ ወሰነ ማለት እና ምግቦችዋን በአራተኛው ቀናት ወሰነ ማለት የተለያየ ትርጉም ይሰጣል። ስለዚህ 2 ቀናት 4 ቀናት ውስጥ ይካተታሉ። እሩቅ ሳንሄድ ምድር በሁለት ቀኖች ውስጥ ቢፈጠርም ምድር በስድስት ቀናት ውስጥ እንደተፈጠረች ይናገራል፦
7፥54 *ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው*፡፡ إِنَّ رَبَّكُمُ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّام
ይህ የሚያሳየው 2 ቀናት በስድስት ቀናት ውስጥ መኖራቸውን እንጂ እዚህ ጋር 6 ስለሚል 6+2+4+2=14 ብለን የቂል አስተሳሰብ ማሰብ አለሌነት ነው። እኔ በነካ እጄ በሰማይና ምድር አፈጣጠር ዙሪያ እንዲገባቸው አንድ ጥያቄ ከባይብል ልጠይቃቸው፦ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን የፈጠረው በመጀመሪያ ቀን ወይስ በስድስት ቀን?
A.በመጀመሪያ ቀን፦
ዘፍጥረት 1፥1-5 *"በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።
ዘፍጥረት 2፥4 እግዚአብሔር አምላክ *"ሰማይንና ምድርን ባደረገ ቀን*፥ በተፈጠሩ ጊዜ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው።
B. በስድስት ቀን፦
ዘጸአት 31፥17 *"እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ስለ ፈጠረ"*፥
ዘጸአት 20፥11 *እግዚአብሔር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና"*።
እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን የፈጠረው በመጀመርያ ቀን ነው ወይስ በስድስት ቀን? በስድስት ቀናት "ውስጥ" ቢል ኖሮ ምናልባት 1 ቁጥር በስድስት "ውስጥ" ስላለች ችግር አይኖረውም ነበር። ይህ ወፍራም የቤት ሥራ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
42፥11 *"ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ*፡፡ ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ وَهِىَ دُخَانٌۭ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ٱئْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًۭا قَالَتَآ أَتَيْنَا طَآئِعِينَ
“ጭስ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዱኻን” دُخَانٌۭ ሲሆን “ጋዝ” ማለት ነው፤ ሰማይ በጋዝ ደረጃ እያለች አላህ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ እነርሱም፦ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ። “ሱመ” ثُمَّ ማለትም ከዚያም” የሚለው አያያዥ መስተጻምር ተርቲብ ነው፤ “ተርቲብ” ترتيب ማለት “ቅድመ-ተከተል” ማለት ነው፤ ይህ ቅድመ-ተከተል በሁለት ይከፈላል፤ አንዱ የጊዜ ቅድመ-ተከተል ሲሆን ሁለተኛው የንግግር ቅድመ-ተከተል ነው። እዚህ አንቀጽ ላይ ግን ዓውዱ የንግግር ቅድመ-ተከተል ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ አላህ ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፤ ጭስ የነበረችውን ሰማይ በሁለት ቀኖችም ውስጥ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 *በሁለት ቀኖችም ውስጥ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው*፡፡ فَقَضَىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَاتٍۢ فِى يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ *ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ لَكُم مَّا فِى ٱلْأَرْضِ جَمِيعًۭا ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ فَسَوَّىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَٰتٍۢ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمٌۭ
ቁጥር ሲገኝ 2+4+2= 8 ማለት ዝም ብሎ ቀላል አይደለም። ማን መደመር ውስጥ ግባ አለህ? ምድር በሁለት ቀን ውስጥ መፈጠሩን፣ የነበረው ሰማይ ሰባት ሰማያት በሁለት ቀን ውስጥ መደረጋቸው እና በምድር ውስጥ ምግቦችዋን በአራት ቀናት ውሰጥ መወሰኑን ነው የሚናገረው። ሲቀጥል “ፊ” فِي የሚለው መስተዋድድ “ውስጥ” ማለት ሲሆን 1 ቀን በሁለት ውስጥ 2 ቀን በአራት ውስጥ አሉ። ምግቦችዋን በአራት ቀናት ውሰጥ ወሰነ ማለት እና ምግቦችዋን በአራተኛው ቀናት ወሰነ ማለት የተለያየ ትርጉም ይሰጣል። ስለዚህ 2 ቀናት 4 ቀናት ውስጥ ይካተታሉ። እሩቅ ሳንሄድ ምድር በሁለት ቀኖች ውስጥ ቢፈጠርም ምድር በስድስት ቀናት ውስጥ እንደተፈጠረች ይናገራል፦
7፥54 *ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው*፡፡ إِنَّ رَبَّكُمُ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّام
ይህ የሚያሳየው 2 ቀናት በስድስት ቀናት ውስጥ መኖራቸውን እንጂ እዚህ ጋር 6 ስለሚል 6+2+4+2=14 ብለን የቂል አስተሳሰብ ማሰብ አለሌነት ነው። እኔ በነካ እጄ በሰማይና ምድር አፈጣጠር ዙሪያ እንዲገባቸው አንድ ጥያቄ ከባይብል ልጠይቃቸው፦ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን የፈጠረው በመጀመሪያ ቀን ወይስ በስድስት ቀን?
A.በመጀመሪያ ቀን፦
ዘፍጥረት 1፥1-5 *"በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።
ዘፍጥረት 2፥4 እግዚአብሔር አምላክ *"ሰማይንና ምድርን ባደረገ ቀን*፥ በተፈጠሩ ጊዜ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው።
B. በስድስት ቀን፦
ዘጸአት 31፥17 *"እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ስለ ፈጠረ"*፥
ዘጸአት 20፥11 *እግዚአብሔር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና"*።
እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን የፈጠረው በመጀመርያ ቀን ነው ወይስ በስድስት ቀን? በስድስት ቀናት "ውስጥ" ቢል ኖሮ ምናልባት 1 ቁጥር በስድስት "ውስጥ" ስላለች ችግር አይኖረውም ነበር። ይህ ወፍራም የቤት ሥራ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 46
ፈጣን ወይንስ ዘገምተኛ የመፍጠር ሒደት?
ዘገምተኛ፡-
7፡54 “ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፤
ፈጣን፡-
2፡117 “ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ ነገርንም (ማስገኘት) በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው፤» ወዲያውም ይኾናል፡፡”
መልስ
አምላካችን አላህ ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ እንደፈጠረ ይናገራል፦
7፥54 *ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው*፡፡ إِنَّ رَبَّكُمُ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّام
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን*፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ ነገር ማስገኘት በሻ ጊዜ “ኹን” ይለዋል፤ ወዲያው ይኾናልም፦
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ “ኹን” ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
40፥68 እርሱ ያ ሕያው የሚያደርግ የሚገድልም ነው፡፡ *አንዳችን ነገር በሻም ጊዜ ለእርሱ የሚለውን «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ هُوَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ሸይእ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን “ነገር” አንድ ነጠላ ሃልዎትን የሚያመለክትበት ጊዜ አለ። ለምሳሌ አላህ አደምን ኹን ሲለው ሆኗል፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በተመሳሳይ ክርስቲያኖች ፈጣሪ ልጅ አለው ሲሉ አምላካችን አላህ፦ “ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው “ኹን” ነው፤ ወዲያውም ይኾናል” የሚል ምላሽ ሰጠ፦
2፥116 *አላህም ልጅ አለው አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ሁሉም ለእርሱ ታዛዦች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱللَّهُ وَلَدًۭا ۗ سُبْحَٰنَهُۥ ۖ بَل لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ كُلٌّۭ لَّهُۥ قَٰنِتُونَ
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ በንግግሩ “ኹን” ይላል ይሆናል፤ ዒሣንም ኹን ሲለው ሆነ። መርየምም፦ “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?” ስትል፤ መለኮታዊ ምላሽ፦ “አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል” የሚል ምላሽ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ስለዚህ በፍጥረት ውስጥ ያሉት እያንዳንዱ ነገር ኹን ይለዋል ይሆናል። ምናልባት ይህንን ጥያቄ ያቀረበው ሰው "ወዲያው" የሚል ተውሳከ-ግስ "ከመቅጽበት" በሚል ስለተረዳው ነው እንጂ ሲጀመር ቁርኣኑ የሚለው፦ "የቁሉ ለሁ ኩን ፈየኩን" يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُون ነው። እዚህ ሃይለ-ቃል ውስጥ "ወዲያው" የሚል ቃል የለም። በዐማርኛ፣ በኢንግሊሽ፣ በፍሬንች ወዘተ የተጻፉ የቁርኣን ትርጉማት ቁርኣን አይደሉም። ሲቀጥል "ወዲያው" የሚል ቃል ቢኖር እንኳን በፍጥረት ውስጥ ያሉት እያንዳንዱ ነገር ኹን ይለዋል ወዲውኑም ይኾናል እንጂ በጥቅሉ ከአጠቃላይ ፍጥረት በስድስት ቀናት ውስጥ መፈጠር ጋር በፍጹም አይጋጭም።
እስቲ እንዲገባችሁ በነካ እጃችን እኛም ከባይብል ጥያቄ እናቅርብ። ፍጥረት የተፈጠረው በስድስት ቀናት ወይስ ሁን በሚል ንግግር?
በስድስት ቀን፦
ዘጸአት 31፥17 *"እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ስለ ፈጠረ"*፥
ዘጸአት 20፥11 *እግዚአብሔር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና"*።
ሁን በሚል ቃል፦
ዘፍጥረት 1፥3 እግዚአብሔርም፦ ብርሃን *"ይሁን አለ ብርሃንም ሆነ"*።
መዝሙር 33፥9 *"እርሱ ተናግሮአልና፥ ሆኑም"*።
መዝሙር 148፥5 *"እርሱ ብሎአልና ሆኑም፤ እርሱም አዝዞአልና ተፈጠሩም"*።
ዮሐንስ 1፥3 *"ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም"*።
ኢሳይያስ 55፥11 *"ከአፌ የሚወጣ ቃሌ እንዲሁ ይሆናል፤ የምሻውን ያደርጋል"*።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አርባ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 46
ፈጣን ወይንስ ዘገምተኛ የመፍጠር ሒደት?
ዘገምተኛ፡-
7፡54 “ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፤
ፈጣን፡-
2፡117 “ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ ነገርንም (ማስገኘት) በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው፤» ወዲያውም ይኾናል፡፡”
መልስ
አምላካችን አላህ ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ እንደፈጠረ ይናገራል፦
7፥54 *ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው*፡፡ إِنَّ رَبَّكُمُ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّام
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን*፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ ነገር ማስገኘት በሻ ጊዜ “ኹን” ይለዋል፤ ወዲያው ይኾናልም፦
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ “ኹን” ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
40፥68 እርሱ ያ ሕያው የሚያደርግ የሚገድልም ነው፡፡ *አንዳችን ነገር በሻም ጊዜ ለእርሱ የሚለውን «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ هُوَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ሸይእ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን “ነገር” አንድ ነጠላ ሃልዎትን የሚያመለክትበት ጊዜ አለ። ለምሳሌ አላህ አደምን ኹን ሲለው ሆኗል፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በተመሳሳይ ክርስቲያኖች ፈጣሪ ልጅ አለው ሲሉ አምላካችን አላህ፦ “ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው “ኹን” ነው፤ ወዲያውም ይኾናል” የሚል ምላሽ ሰጠ፦
2፥116 *አላህም ልጅ አለው አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ሁሉም ለእርሱ ታዛዦች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱللَّهُ وَلَدًۭا ۗ سُبْحَٰنَهُۥ ۖ بَل لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ كُلٌّۭ لَّهُۥ قَٰنِتُونَ
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ በንግግሩ “ኹን” ይላል ይሆናል፤ ዒሣንም ኹን ሲለው ሆነ። መርየምም፦ “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?” ስትል፤ መለኮታዊ ምላሽ፦ “አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል” የሚል ምላሽ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ስለዚህ በፍጥረት ውስጥ ያሉት እያንዳንዱ ነገር ኹን ይለዋል ይሆናል። ምናልባት ይህንን ጥያቄ ያቀረበው ሰው "ወዲያው" የሚል ተውሳከ-ግስ "ከመቅጽበት" በሚል ስለተረዳው ነው እንጂ ሲጀመር ቁርኣኑ የሚለው፦ "የቁሉ ለሁ ኩን ፈየኩን" يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُون ነው። እዚህ ሃይለ-ቃል ውስጥ "ወዲያው" የሚል ቃል የለም። በዐማርኛ፣ በኢንግሊሽ፣ በፍሬንች ወዘተ የተጻፉ የቁርኣን ትርጉማት ቁርኣን አይደሉም። ሲቀጥል "ወዲያው" የሚል ቃል ቢኖር እንኳን በፍጥረት ውስጥ ያሉት እያንዳንዱ ነገር ኹን ይለዋል ወዲውኑም ይኾናል እንጂ በጥቅሉ ከአጠቃላይ ፍጥረት በስድስት ቀናት ውስጥ መፈጠር ጋር በፍጹም አይጋጭም።
እስቲ እንዲገባችሁ በነካ እጃችን እኛም ከባይብል ጥያቄ እናቅርብ። ፍጥረት የተፈጠረው በስድስት ቀናት ወይስ ሁን በሚል ንግግር?
በስድስት ቀን፦
ዘጸአት 31፥17 *"እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ስለ ፈጠረ"*፥
ዘጸአት 20፥11 *እግዚአብሔር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና"*።
ሁን በሚል ቃል፦
ዘፍጥረት 1፥3 እግዚአብሔርም፦ ብርሃን *"ይሁን አለ ብርሃንም ሆነ"*።
መዝሙር 33፥9 *"እርሱ ተናግሮአልና፥ ሆኑም"*።
መዝሙር 148፥5 *"እርሱ ብሎአልና ሆኑም፤ እርሱም አዝዞአልና ተፈጠሩም"*።
ዮሐንስ 1፥3 *"ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም"*።
ኢሳይያስ 55፥11 *"ከአፌ የሚወጣ ቃሌ እንዲሁ ይሆናል፤ የምሻውን ያደርጋል"*።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ ሰባት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 47
ከሰማይና ከምድር ቀድሞ የተፈጠረው የቱ ነው?
ምድርን፦
2፥29 *”እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
ሰማይን፦
79፥27 *”ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? አላህ ገነባት”*፡፡ أَأَنتُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَمِ السَّمَاءُ ۚ بَنَاهَا
79፥30 *”ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት”*፡፡ وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
መልስ
አምላካችን አላህ ምድርን ፈጥሮ በምድር ያለውን ፈጠረ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው፦
2፥29 *”እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ፦ “በምድር ያለውን ከፈጠረ በኃላ ሰማይ ፈጠረ” የሚል ሽታው የለውም። ከዚህ ይልቅ “ወደ ሰማይ አሰበ” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ “ኢላ”إِلَى ማለትም “ወደ” የሚለው መስተዋድድ መግባቱ በራሱ ሰማይ እንደነበረች ያሳያል። “ወደ” ፒያሳ አስቤአለው ማለት ፒያሳን ፈጠርኳት ማለት አይደለም፤ ፒያሳ ሳትኖር ወደ ፒያሳ ማቅናት አይቻልም። ሰማይ በህልውና ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፦
41፥11 *”ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው”*፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
“ሳለች” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ለሰማይም ለምድርም፦ ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ” ማለቱ በራሱ ሰማይ እንደነበረች መረዳት ይቻላል። ከዚያም በጭስ ደረጃ የነበረችውን ሰማይ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ *”ሰባት ሰማያት አደረጋቸው”*፡፡ فَقَضَاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ فِي يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ *”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
“ሱመ” ثُمَّ ማለትም ከዚያም” የሚለው አያያዥ መስተጻምር ተርቲብ ነው፤ “ተርቲብ” ترتيب ማለት “ቅድመ-ተከተል” ማለት ነው፤ ይህ ቅድመ-ተከተል በሁለት ይከፈላል፤ አንዱ የጊዜ ቅድመ-ተከተል ሲሆን ሁለተኛው የንግግር ቅድመ-ተከተል ነው፤ የንግግር ቅድመ-ተከተል ናሙናዎችን ማየት ይቻላል፦
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፥ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አልን*፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ዲያብሎስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
ይህ አንቀጽ ለአደም እና ለሐዋ ቢሆን ኖሮ በሙተና “ኸለቅናኩማ” خَلَقْنَاكُما “ሰወርናኩማ” صَوَّرْنَاكُما ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ከሁለት በላይ እኛን ለማሳየት በጀመዕ “ኸለቅናኩም” خَلَقْنَاكُمْ “ሰወርናኩም” صَوَّرْنَاكُمْ ነው የሚለው፤ ከዚያም ለመላእክት ለአደም ስገዱ አለ፤ በጊዜ ቅድመ-ተከተል ካየነው እኛ ከመፈጠራችን በፊት ነው አላህ ለመላእክት፦ “ለአዳም ስገዱ” ያለው፤ ነገር ግን መስተጻምሩ የገባው የንግግር ቅድመ-ተከተል ለማሳየት ስለሆነ “ፈጠርናችሁ” “ቀረጽናችሁ” በንግግር ይቀድማል፦
6፥153 *«ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም፡፡ የጥመት መንገዶችንም አትከተሉ”*፡፡ ከቀጥተኛው መንገዱ እናንተን ይለያዩዋችኋልና፡፡እነሆ ትጠነቀቁ ዘንድ በርሱ አዘዛችሁ፡፡» وَأَنَّ هَـٰذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُون
6፥154 *”ከዚያም ለሙሳ በዚያ መልካም በሠራው ላይ ለማሟላት ነገርንም ሁሉ ለመዘርዘር መጽሐፉን ለእስራኤል ልጆች መሪና እዝነት ይኾን ዘንድ ሰጠነው*”፡፡ ثُمَّ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ تَمَامًا عَلَى الَّذِي أَحْسَنَ وَتَفْصِيلًا لِّكُلِّ شَيْءٍ وَهُدًى وَرَحْمَةً لَّعَلَّهُم بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ يُؤْمِنُون
“ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም” የተባለው ቁርኣን ሲሆን በንግግር ከቁርኣን በኃላ ስለ ተውራት ሲናገር፦ “ከዚያም” የሚል የንግግር ቅድመ-ተከተል ይጠቀማል፤ ያ ማለት ተውራት ከቁርኣን በኃላ መውረዱ ሳይሆን አላህ ስለ ቁርኣን ከተናገረ በኃላ ስለ ተውራት መናገሩ የሚያሳይ ነው፤ በተመሳሳይም አላህ ስለ ምድር ከተናገረ በኃላ ስለ ሰማይ መናገሩ የሚያሳይ ነው። እንደውም “ሱመ” የሚለውን ተርቲብ “እንዲሁ”simultaneously” በሚል ቃል ይመጣል። “እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ “እንዲሁ” ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው” ብለን መረዳት እንችላለን።
አምላካችም አላህ ሰማይን በኀይል ፈጥሯታል፦
79፥27 *”ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? አላህ ገነባት”*፡፡ أَأَنتُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَمِ السَّمَاءُ ۚ بَنَاهَا
51፥47 *”ሰማይንም በኀይል ገነባናት”*፡፡ እኛም በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡ وَالسَّمَاءَ بَنَيْنَاهَا بِأَيْدٍ وَإِنَّا لَمُوسِعُونَ
91፥5 *”በሰማይቱም በገነባትም ጌታ*፤ وَالسَّمَاءِ وَمَا بَنَاهَا
ቁጥር አርባ ሰባት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 47
ከሰማይና ከምድር ቀድሞ የተፈጠረው የቱ ነው?
ምድርን፦
2፥29 *”እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
ሰማይን፦
79፥27 *”ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? አላህ ገነባት”*፡፡ أَأَنتُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَمِ السَّمَاءُ ۚ بَنَاهَا
79፥30 *”ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት”*፡፡ وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
መልስ
አምላካችን አላህ ምድርን ፈጥሮ በምድር ያለውን ፈጠረ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው፦
2፥29 *”እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ፦ “በምድር ያለውን ከፈጠረ በኃላ ሰማይ ፈጠረ” የሚል ሽታው የለውም። ከዚህ ይልቅ “ወደ ሰማይ አሰበ” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ “ኢላ”إِلَى ማለትም “ወደ” የሚለው መስተዋድድ መግባቱ በራሱ ሰማይ እንደነበረች ያሳያል። “ወደ” ፒያሳ አስቤአለው ማለት ፒያሳን ፈጠርኳት ማለት አይደለም፤ ፒያሳ ሳትኖር ወደ ፒያሳ ማቅናት አይቻልም። ሰማይ በህልውና ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፦
41፥11 *”ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው”*፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
“ሳለች” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ለሰማይም ለምድርም፦ ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ” ማለቱ በራሱ ሰማይ እንደነበረች መረዳት ይቻላል። ከዚያም በጭስ ደረጃ የነበረችውን ሰማይ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ *”ሰባት ሰማያት አደረጋቸው”*፡፡ فَقَضَاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ فِي يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ *”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
“ሱመ” ثُمَّ ማለትም ከዚያም” የሚለው አያያዥ መስተጻምር ተርቲብ ነው፤ “ተርቲብ” ترتيب ማለት “ቅድመ-ተከተል” ማለት ነው፤ ይህ ቅድመ-ተከተል በሁለት ይከፈላል፤ አንዱ የጊዜ ቅድመ-ተከተል ሲሆን ሁለተኛው የንግግር ቅድመ-ተከተል ነው፤ የንግግር ቅድመ-ተከተል ናሙናዎችን ማየት ይቻላል፦
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፥ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አልን*፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ዲያብሎስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
ይህ አንቀጽ ለአደም እና ለሐዋ ቢሆን ኖሮ በሙተና “ኸለቅናኩማ” خَلَقْنَاكُما “ሰወርናኩማ” صَوَّرْنَاكُما ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ከሁለት በላይ እኛን ለማሳየት በጀመዕ “ኸለቅናኩም” خَلَقْنَاكُمْ “ሰወርናኩም” صَوَّرْنَاكُمْ ነው የሚለው፤ ከዚያም ለመላእክት ለአደም ስገዱ አለ፤ በጊዜ ቅድመ-ተከተል ካየነው እኛ ከመፈጠራችን በፊት ነው አላህ ለመላእክት፦ “ለአዳም ስገዱ” ያለው፤ ነገር ግን መስተጻምሩ የገባው የንግግር ቅድመ-ተከተል ለማሳየት ስለሆነ “ፈጠርናችሁ” “ቀረጽናችሁ” በንግግር ይቀድማል፦
6፥153 *«ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም፡፡ የጥመት መንገዶችንም አትከተሉ”*፡፡ ከቀጥተኛው መንገዱ እናንተን ይለያዩዋችኋልና፡፡እነሆ ትጠነቀቁ ዘንድ በርሱ አዘዛችሁ፡፡» وَأَنَّ هَـٰذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُون
6፥154 *”ከዚያም ለሙሳ በዚያ መልካም በሠራው ላይ ለማሟላት ነገርንም ሁሉ ለመዘርዘር መጽሐፉን ለእስራኤል ልጆች መሪና እዝነት ይኾን ዘንድ ሰጠነው*”፡፡ ثُمَّ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ تَمَامًا عَلَى الَّذِي أَحْسَنَ وَتَفْصِيلًا لِّكُلِّ شَيْءٍ وَهُدًى وَرَحْمَةً لَّعَلَّهُم بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ يُؤْمِنُون
“ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም” የተባለው ቁርኣን ሲሆን በንግግር ከቁርኣን በኃላ ስለ ተውራት ሲናገር፦ “ከዚያም” የሚል የንግግር ቅድመ-ተከተል ይጠቀማል፤ ያ ማለት ተውራት ከቁርኣን በኃላ መውረዱ ሳይሆን አላህ ስለ ቁርኣን ከተናገረ በኃላ ስለ ተውራት መናገሩ የሚያሳይ ነው፤ በተመሳሳይም አላህ ስለ ምድር ከተናገረ በኃላ ስለ ሰማይ መናገሩ የሚያሳይ ነው። እንደውም “ሱመ” የሚለውን ተርቲብ “እንዲሁ”simultaneously” በሚል ቃል ይመጣል። “እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ “እንዲሁ” ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው” ብለን መረዳት እንችላለን።
አምላካችም አላህ ሰማይን በኀይል ፈጥሯታል፦
79፥27 *”ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? አላህ ገነባት”*፡፡ أَأَنتُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَمِ السَّمَاءُ ۚ بَنَاهَا
51፥47 *”ሰማይንም በኀይል ገነባናት”*፡፡ እኛም በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡ وَالسَّمَاءَ بَنَيْنَاهَا بِأَيْدٍ وَإِنَّا لَمُوسِعُونَ
91፥5 *”በሰማይቱም በገነባትም ጌታ*፤ وَالسَّمَاءِ وَمَا بَنَاهَا
“በና” بَنَا የሚለው ቃል “ኸለቀ” خَلَقَ ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ እንደመጣ እሙንና ቅቡል ነው። አላህ ሰማይን ጭስ እንድትሆን አድርጎ ከፈጠረ በኃላ ምድርንም ዘረጋት፦
79፥30 *”ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት”*፡፡ وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
“ፈጠራት” ሳይሆን “ዘረጋት” ነው የሚለው፤ “ዘረጋት” ተብሎ የገባው ቃል “ደሓሃ” دَحَاهَا ሲሆን “ደሓ” دَحَىٰ ደግሞ በቁርኣን ላይ የመጣው በግስ መደብ እዚህ አንቀፅ ላይ ብቻ ነው፤ “ደሓ” በስም መደብ ሲመጣ “አድ-ደሕያ” الدِّحْية ነው፤ ትርጉሙም “የሰጎን እንቁላል” ማለት ነው፤ አላህ ምድርን “የእንቁላል ቅርጽ አደረጋት”He made the earth egg-shaped” የሚል ትርጉም አለው፤ ይህንን አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉም ላይ ይገኛል፦
1.Dr. Kamal Omar Translation
“And the earth, after this stage, He gave it *an oval form”*
2. Ali Unal Translation
“And after that He has spread out the earth in *the egg-shape”*
3. Shabbir Ahmed Translation
“And after that He made the earth *egg-shaped”*.
አላህ ምድርን ለእኛ የዘረጋት በርሷም ውስጥ እንመራ ዘንድ መንገዶችን አደረገልን፦
43፥10 *”እርሱ ያ ምድርን “ለእናንተ” ምንጣፍ ያደረገላችሁ በርሷም ውስጥ ትመሩ ዘንድ ለእናንተ መንገዶችን ያደረገላችሁ ነው”*፡፡ الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ مَهْدًا وَجَعَلَ لَكُمْ فِيهَا سُبُلًا لَّعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
71፥19 *”አላህም ምድርን “ለእናንተ” ምንጣፍ አደረጋት”*፡፡ وَاللَّهُ جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ بِسَاطًا
“ለእናንተ” የሚለው ይሰመርበት፤ ለእኛ መንገድ መኪና ስንነዳ ዝርግ ሆኖ የሚታየን ልክ እንደ ምንጣፍ ነው፤ አላህ ሰማይን ከፈጠረ በኃላ ለእኛ የነበረችውን ምድር እንደ ምንጣፍ ዘረጋት። “በዕደ” بَعْدَ ማለትም “ከዚያም” የሚለው ተሳቢ የጊዜ ተውሳከ-ግስ ልክ እንደ “ሱመ” ቅድመ-ተከተል ሲሆን የንግግር ቅድመ-ተከተል ሆኖ ሊመጣ ይችላል፦
68.13 *”ልበ ደረቅን ከዚህ በኋላ ዲቃላን ሁሉ አትታዘዝ*”። عُتُلٍّ بَعْدَ ذَٰلِكَ زَنِيم
እዚህ አንቀጽ ላይ “ልበ ደረቅን እንዲሁ ዲቃላን ሁሉ አትታዘዝ” ተብሎ እንደተቀመጠ ሁሉ “ሰማይንም በኀይል ገነባናት እንዲሁ ምድርንም ዘረጋት” ተብሎ ሊቀመጥ ይችላል።
ስለዚህ ቁርኣን ላይ ግጭት የለም። ይጋጫል የሚል ተሟጋች ካለ ግን ያቀረብነውን ሙግት የሚያስተባብልበት የዐውድ፣ የተዛማች፣ የቋንቋና የሰዋስው ሙግት ማቅረብ ይጠበቅበታል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
79፥30 *”ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት”*፡፡ وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
“ፈጠራት” ሳይሆን “ዘረጋት” ነው የሚለው፤ “ዘረጋት” ተብሎ የገባው ቃል “ደሓሃ” دَحَاهَا ሲሆን “ደሓ” دَحَىٰ ደግሞ በቁርኣን ላይ የመጣው በግስ መደብ እዚህ አንቀፅ ላይ ብቻ ነው፤ “ደሓ” በስም መደብ ሲመጣ “አድ-ደሕያ” الدِّحْية ነው፤ ትርጉሙም “የሰጎን እንቁላል” ማለት ነው፤ አላህ ምድርን “የእንቁላል ቅርጽ አደረጋት”He made the earth egg-shaped” የሚል ትርጉም አለው፤ ይህንን አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉም ላይ ይገኛል፦
1.Dr. Kamal Omar Translation
“And the earth, after this stage, He gave it *an oval form”*
2. Ali Unal Translation
“And after that He has spread out the earth in *the egg-shape”*
3. Shabbir Ahmed Translation
“And after that He made the earth *egg-shaped”*.
አላህ ምድርን ለእኛ የዘረጋት በርሷም ውስጥ እንመራ ዘንድ መንገዶችን አደረገልን፦
43፥10 *”እርሱ ያ ምድርን “ለእናንተ” ምንጣፍ ያደረገላችሁ በርሷም ውስጥ ትመሩ ዘንድ ለእናንተ መንገዶችን ያደረገላችሁ ነው”*፡፡ الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ مَهْدًا وَجَعَلَ لَكُمْ فِيهَا سُبُلًا لَّعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
71፥19 *”አላህም ምድርን “ለእናንተ” ምንጣፍ አደረጋት”*፡፡ وَاللَّهُ جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ بِسَاطًا
“ለእናንተ” የሚለው ይሰመርበት፤ ለእኛ መንገድ መኪና ስንነዳ ዝርግ ሆኖ የሚታየን ልክ እንደ ምንጣፍ ነው፤ አላህ ሰማይን ከፈጠረ በኃላ ለእኛ የነበረችውን ምድር እንደ ምንጣፍ ዘረጋት። “በዕደ” بَعْدَ ማለትም “ከዚያም” የሚለው ተሳቢ የጊዜ ተውሳከ-ግስ ልክ እንደ “ሱመ” ቅድመ-ተከተል ሲሆን የንግግር ቅድመ-ተከተል ሆኖ ሊመጣ ይችላል፦
68.13 *”ልበ ደረቅን ከዚህ በኋላ ዲቃላን ሁሉ አትታዘዝ*”። عُتُلٍّ بَعْدَ ذَٰلِكَ زَنِيم
እዚህ አንቀጽ ላይ “ልበ ደረቅን እንዲሁ ዲቃላን ሁሉ አትታዘዝ” ተብሎ እንደተቀመጠ ሁሉ “ሰማይንም በኀይል ገነባናት እንዲሁ ምድርንም ዘረጋት” ተብሎ ሊቀመጥ ይችላል።
ስለዚህ ቁርኣን ላይ ግጭት የለም። ይጋጫል የሚል ተሟጋች ካለ ግን ያቀረብነውን ሙግት የሚያስተባብልበት የዐውድ፣ የተዛማች፣ የቋንቋና የሰዋስው ሙግት ማቅረብ ይጠበቅበታል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ ስምንት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 48
አላህ መላእክትን የሚያወርደው በቅጣት ብቻ ወይስ በራዕይ?
በቅጣት እንጂ በሌላ አያወርድም፡-
ሱራ 15:7-8 “«ከእውነተኞቹ እንደ ኾንክ በመላእክት (መስካሪ) ለምን አትመጣንም» (አሉ)፡፡መላእክትን በእውነት (በቅጣት) እንጂ አናወርድም፡፡ ያን ጊዜም የሚቆዩ አይደሉም፡፡”
በራዕይ ያወርዳቸዋል፡-
ሱራ 16:2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡
መልስ
አምላካችን አላህ መላእክትን በራእይ ጉዳይ ወይም በቅጣት ጉዳይ ያወርዳል፦
16፥2 *"ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል"*። ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
8፥9 ከጌታችሁ እርዳታን በፈለጋችሁ ጊዜ *«እኔ በሺህ መላእክት ተከታታዮች ሲኾኑ እረዳችኋለሁ»* ሲል ለእናንተ የተቀበላችሁን አስታውሱ፡፡ إِذْ تَسْتَغِيثُونَ رَبَّكُمْ فَاسْتَجَابَ لَكُمْ أَنِّي مُمِدُّكُم بِأَلْفٍ مِّنَ الْمَلَائِكَةِ مُرْدِفِينَ
አምላካችን አላህ መላእክትን በራእይ ጉዳይ ወይም በቅጣት ጉዳይ እንደሚያወድ ከላይ ከተመለከትን ዘንዳ እነዚህ መላእክት በእውነት እንጂ በሌላ አያወርድም፦
15፥8 *"መላእክትን በእውነት (በቅጣት) እንጂ አናወርድም"*፡፡ ያን ጊዜም የሚቆዩ አይደሉም፡፡ مَا نُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ إِلَّا بِالْحَقِّ وَمَا كَانُوا إِذًا مُّنظَرِينَ
መላእክትን በሁለት ነገር ያወርዳል፥ አንደኛው "በእውነት" ሁለተኛው "በቅጣት" ነው። ግን "በቅጣት" የሚለው በቅንፍ ነው ብሎ አንድ ሰው ቢሞግት ችግር የለውም። አላህ መላእክትን የሚልከው "ቢል-ሐቅ" بِالْحَقّ ማለትም "በእውነት" እንጂ ለአሽሟጣቾች ቀልድ አይደለም። ዐረቦች በለበጣ ንግግር፦ "አንተ ያ በእርሱ ላይ ቁርኣን የተወረደለት ሆይ" በማለት እያላገጡ፦ "ከእውነተኞቹ እንደ ኾንክ በመላእክት ለምን አትመጣንም" አሉ፦
15፥6 *«አንተ ያ በእርሱ ላይ ቁርኣን የተወረደለት ሆይ! አንተ በእርግጥ ዕብድ ነህ» አሉም*"፡፡ وَقَالُوا يَا أَيُّهَا الَّذِي نُزِّلَ عَلَيْهِ الذِّكْرُ إِنَّكَ لَمَجْنُونٌ
15፥7 *«ከእውነተኞቹ እንደ ኾንክ በመላእክት ለምን አትመጣንም» አሉ*፡፡ لَّوْ مَا تَأْتِينَا بِالْمَلَائِكَةِ إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِين
አላህም ለዚህ ሽሙጥ ንግግር ምላሽ፦ "መላእክትን "በእውነት" እንጂ አናወርድም" ብሎ ተናገረ። መላእክት "በጌታ ትእዛዝ" እንጂ አይወርዱም፥ ነቢያችን”ﷺ” ጂብሪልን “አሁን ከምትጎበኘን በብዛት እኛን ለመጎብኘት ምን ያግድሃል? ሲሉት፤ እርሱም፦ “በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም” ብሎ መለሰ፤ አላህ ይህንን የመለሰውን መልስ በተከበረው ቃሉ ለእኛ እንዲህ ነገረን፦
19፥64 *ጂብሪል አለ፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም»* وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 , ሐዲስ 81:
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ጂብሪል ሆይ! አሁን ከምትጎበኘን በብዛት እኛን ለመጎብኘት ምን ያግድሃል? አሉት፤ እርሱም፦ "በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፤ ከዚያም፦ ጂብሪል አለ፦ “በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም” የሚለው አንቀፅ ከዚያም ወረደ፤ ይህም ለሙሐመድ”ﷺ” መልስ ነው*። حَدَّثَنَا خَلاَّدُ بْنُ يَحْيَى، حَدَّثَنَا عُمَرُ بْنُ ذَرٍّ، سَمِعْتُ أَبِي يُحَدِّثُ، عَنْ سَعِيدِ بْنِ جُبَيْرٍ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” يَا جِبْرِيلُ مَا يَمْنَعُكَ أَنْ تَزُورَنَا أَكْثَرَ مِمَّا تَزُورُنَا ”. فَنَزَلَتْ {وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلاَّ بِأَمْرِ رَبِّكَ لَهُ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا} إِلَى آخِرِ الآيَةِ. قَالَ هَذَا كَانَ الْجَوَابَ لِمُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم.
"በጌታህ ትእዛዝ" የምትለዋን ቆርጠን "አንወርድም" የምትለዋን ይዘን መላእክት አይወርዱም እንደማንል ሁላ "በእውነት" የምትለዋን ቆርጠን "አናወርድም" የምትለዋን ይዘን መላእክት አይወርዱም ማለት የለብንም። "በእውነት" የሚለው ቃል "በጌታ ትእዛዝ" በሚል ተለዋዋጭ ቃል"interchange word" መጥቷል ማለት ነው። አላህ መላእክትን በራሱ ትእዛዝ እንጂ አያወርድም፥ በራሱ ትእዛዝ ግን መላእክትን ከራእይ ጋር ያወርዳል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አርባ ስምንት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 48
አላህ መላእክትን የሚያወርደው በቅጣት ብቻ ወይስ በራዕይ?
በቅጣት እንጂ በሌላ አያወርድም፡-
ሱራ 15:7-8 “«ከእውነተኞቹ እንደ ኾንክ በመላእክት (መስካሪ) ለምን አትመጣንም» (አሉ)፡፡መላእክትን በእውነት (በቅጣት) እንጂ አናወርድም፡፡ ያን ጊዜም የሚቆዩ አይደሉም፡፡”
በራዕይ ያወርዳቸዋል፡-
ሱራ 16:2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡
መልስ
አምላካችን አላህ መላእክትን በራእይ ጉዳይ ወይም በቅጣት ጉዳይ ያወርዳል፦
16፥2 *"ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል"*። ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
8፥9 ከጌታችሁ እርዳታን በፈለጋችሁ ጊዜ *«እኔ በሺህ መላእክት ተከታታዮች ሲኾኑ እረዳችኋለሁ»* ሲል ለእናንተ የተቀበላችሁን አስታውሱ፡፡ إِذْ تَسْتَغِيثُونَ رَبَّكُمْ فَاسْتَجَابَ لَكُمْ أَنِّي مُمِدُّكُم بِأَلْفٍ مِّنَ الْمَلَائِكَةِ مُرْدِفِينَ
አምላካችን አላህ መላእክትን በራእይ ጉዳይ ወይም በቅጣት ጉዳይ እንደሚያወድ ከላይ ከተመለከትን ዘንዳ እነዚህ መላእክት በእውነት እንጂ በሌላ አያወርድም፦
15፥8 *"መላእክትን በእውነት (በቅጣት) እንጂ አናወርድም"*፡፡ ያን ጊዜም የሚቆዩ አይደሉም፡፡ مَا نُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ إِلَّا بِالْحَقِّ وَمَا كَانُوا إِذًا مُّنظَرِينَ
መላእክትን በሁለት ነገር ያወርዳል፥ አንደኛው "በእውነት" ሁለተኛው "በቅጣት" ነው። ግን "በቅጣት" የሚለው በቅንፍ ነው ብሎ አንድ ሰው ቢሞግት ችግር የለውም። አላህ መላእክትን የሚልከው "ቢል-ሐቅ" بِالْحَقّ ማለትም "በእውነት" እንጂ ለአሽሟጣቾች ቀልድ አይደለም። ዐረቦች በለበጣ ንግግር፦ "አንተ ያ በእርሱ ላይ ቁርኣን የተወረደለት ሆይ" በማለት እያላገጡ፦ "ከእውነተኞቹ እንደ ኾንክ በመላእክት ለምን አትመጣንም" አሉ፦
15፥6 *«አንተ ያ በእርሱ ላይ ቁርኣን የተወረደለት ሆይ! አንተ በእርግጥ ዕብድ ነህ» አሉም*"፡፡ وَقَالُوا يَا أَيُّهَا الَّذِي نُزِّلَ عَلَيْهِ الذِّكْرُ إِنَّكَ لَمَجْنُونٌ
15፥7 *«ከእውነተኞቹ እንደ ኾንክ በመላእክት ለምን አትመጣንም» አሉ*፡፡ لَّوْ مَا تَأْتِينَا بِالْمَلَائِكَةِ إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِين
አላህም ለዚህ ሽሙጥ ንግግር ምላሽ፦ "መላእክትን "በእውነት" እንጂ አናወርድም" ብሎ ተናገረ። መላእክት "በጌታ ትእዛዝ" እንጂ አይወርዱም፥ ነቢያችን”ﷺ” ጂብሪልን “አሁን ከምትጎበኘን በብዛት እኛን ለመጎብኘት ምን ያግድሃል? ሲሉት፤ እርሱም፦ “በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም” ብሎ መለሰ፤ አላህ ይህንን የመለሰውን መልስ በተከበረው ቃሉ ለእኛ እንዲህ ነገረን፦
19፥64 *ጂብሪል አለ፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም»* وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 , ሐዲስ 81:
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ጂብሪል ሆይ! አሁን ከምትጎበኘን በብዛት እኛን ለመጎብኘት ምን ያግድሃል? አሉት፤ እርሱም፦ "በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፤ ከዚያም፦ ጂብሪል አለ፦ “በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም” የሚለው አንቀፅ ከዚያም ወረደ፤ ይህም ለሙሐመድ”ﷺ” መልስ ነው*። حَدَّثَنَا خَلاَّدُ بْنُ يَحْيَى، حَدَّثَنَا عُمَرُ بْنُ ذَرٍّ، سَمِعْتُ أَبِي يُحَدِّثُ، عَنْ سَعِيدِ بْنِ جُبَيْرٍ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” يَا جِبْرِيلُ مَا يَمْنَعُكَ أَنْ تَزُورَنَا أَكْثَرَ مِمَّا تَزُورُنَا ”. فَنَزَلَتْ {وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلاَّ بِأَمْرِ رَبِّكَ لَهُ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا} إِلَى آخِرِ الآيَةِ. قَالَ هَذَا كَانَ الْجَوَابَ لِمُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم.
"በጌታህ ትእዛዝ" የምትለዋን ቆርጠን "አንወርድም" የምትለዋን ይዘን መላእክት አይወርዱም እንደማንል ሁላ "በእውነት" የምትለዋን ቆርጠን "አናወርድም" የምትለዋን ይዘን መላእክት አይወርዱም ማለት የለብንም። "በእውነት" የሚለው ቃል "በጌታ ትእዛዝ" በሚል ተለዋዋጭ ቃል"interchange word" መጥቷል ማለት ነው። አላህ መላእክትን በራሱ ትእዛዝ እንጂ አያወርድም፥ በራሱ ትእዛዝ ግን መላእክትን ከራእይ ጋር ያወርዳል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 49
አላህ ሰማይና ምድርን ወደ አንድ ጠራቸው ወይስ ለያያቸው?
ወደ አንድ ጠራቸው፡-
41:11 “ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ሆና ሳለች አሰበ፤ ለርሷም ለምድርም ወዳችሁም ሆነ ወይም ጠልታችሁ፣ ኑ፤ አላቸው። ታዛዦች ሆነን መጣን አሉ።”
ለያያቸው፡-
21:30 “እነዚያም የካዱት ሰማያትና ምድር የተጣበቁ የነበሩና የለያየናቸው መሆናችንን አያውቁምን? ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውሃ ፈጠርን አያምኑምን?”
መልስ
41፥11 *”ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው”*፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
“ሳለች” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ለሰማይም ለምድርም፦ ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ” ማለቱ በራሱ ሰማይ እንደነበረች መረዳት ይቻላል። በጭስ ደረጃ የነበረችውን ሰማይ እና ምድርን፦ "ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ" ሲላቸው፥ እነርሱም፦ "ታዛዦች ኾነን መጣን" አሉ። ከዚያም ምድርን ዘረጋት፦
79፥30 *”ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት”*፡፡ وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
በጭስ ደረጃ የነበረችውን ሰማይ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ *”ሰባት ሰማያት አደረጋቸው”*፡፡ فَقَضَاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ فِي يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ *”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
ሲጠራቸው ሰማይና ምድር ተገጣጥመው ሳለ ምድርን በመዘርጋት እንዲሁ ሰማይን ሰባት ሰማያት በማድረግ ለያያቸው፦
21፥30 እነዚያም የካዱት *"ሰማያት እና ምድር የተጣበቁ የነበሩና የለያየናቸው መኾናችንን ዐያውቁምን?* ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውሃ ፈጠርን፡፡ አያምኑምን? أَوَلَمْ يَرَ الَّذِينَ كَفَرُوا أَنَّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ كَانَتَا رَتْقًا فَفَتَقْنَاهُمَا ۖ وَجَعَلْنَا مِنَ الْمَاءِ كُلَّ شَيْءٍ حَيٍّ ۖ أَفَلَا يُؤْمِنُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ረትቅ" رَتْق ማለት "መገጣጠም"connect" ማለት ነው። ሰማይ ጭስ ሆና ሳለች ከምድር ጋር አብረው ነበሩ፥ ከዚያ ምድርን ዘረጋት ሰማይን ደግሞ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው። ቁርኣን ላይ፦ "አይመለከቱምን" "አይሰሙምን" "አይገሰጹምን" "አያስተውሉምን" "አያስተነትኑምን" "አይገነዘቡምን" የሚል ሃይለ-ቃል በተደጋጋሚ ጊዜ አለ። ያ ማለት "ይመልከቱ" "ይስሙ" ይገሰጹ" "ያስተውሉ" "ያስተንትኑ" "ይገንዘቡ" ማለት እንደሆነ ሁሉ "አያውቁምን" ማለት "ይወቁ" ማለት ነው። አዎ ሰማይ እና ምድር የተጣበቁ የነበሩና አላህ ምድርን በመዘርጋት ሰማይን ሰባት ሰማያት በማድረግ የለያያቸው መኾኑን ይወቁ።
በባይብልም ከሄድን እግዚአብሔር በሕዝቡ ለመፍረድ ሰማይና ምድር ጊዜ በአንድነት ይቆማሉ፦
ኢሳይያስ 48፥13 እጄም ምድርን መሥርታለች ቀኜም ሰማያትን ዘርግታለች፤ *"በጠራኋቸው ጊዜ በአንድነት ይቆማሉ"*።
መዝሙር 50፥4 በላይ ያለውን *"ሰማይን ምድርንም በሕዝቡ ለመፍረድ ይጠራል"*።
እረ ይህ ብቻ ሳይሆን ያመሰግናሉ፣ እልል ይላሉ፣ ይመላለሱ፦
መዝሙር 69፥34 *"ሰማይና ምድር ባሕርም በእርስዋም የሚንቀሳቀስ ሁሉ ያመሰግኑታል"*።
ኤርሚያስ 51፥48 አጥፊዎች ከሰሜን ይመጡባታልና *"ሰማይና ምድር በእነርሱም ያለው ሁሉ ስለ ባቢሎን እልል ይላሉ"*፥ ይላል እግዚአብሔር።
ሆሴዕ 2፥23 በዚያንም ቀን እመልሳለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ *"ለሰማይ እመልሳለሁ፥ ሰማይም ለምድር ይመልሳል"*።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አርባ ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 49
አላህ ሰማይና ምድርን ወደ አንድ ጠራቸው ወይስ ለያያቸው?
ወደ አንድ ጠራቸው፡-
41:11 “ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ሆና ሳለች አሰበ፤ ለርሷም ለምድርም ወዳችሁም ሆነ ወይም ጠልታችሁ፣ ኑ፤ አላቸው። ታዛዦች ሆነን መጣን አሉ።”
ለያያቸው፡-
21:30 “እነዚያም የካዱት ሰማያትና ምድር የተጣበቁ የነበሩና የለያየናቸው መሆናችንን አያውቁምን? ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውሃ ፈጠርን አያምኑምን?”
መልስ
41፥11 *”ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው”*፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
“ሳለች” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ለሰማይም ለምድርም፦ ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ” ማለቱ በራሱ ሰማይ እንደነበረች መረዳት ይቻላል። በጭስ ደረጃ የነበረችውን ሰማይ እና ምድርን፦ "ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ" ሲላቸው፥ እነርሱም፦ "ታዛዦች ኾነን መጣን" አሉ። ከዚያም ምድርን ዘረጋት፦
79፥30 *”ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት”*፡፡ وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
በጭስ ደረጃ የነበረችውን ሰማይ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ *”ሰባት ሰማያት አደረጋቸው”*፡፡ فَقَضَاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ فِي يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ *”ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው”*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَ لَكُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ فَسَوَّاهُنَّ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
ሲጠራቸው ሰማይና ምድር ተገጣጥመው ሳለ ምድርን በመዘርጋት እንዲሁ ሰማይን ሰባት ሰማያት በማድረግ ለያያቸው፦
21፥30 እነዚያም የካዱት *"ሰማያት እና ምድር የተጣበቁ የነበሩና የለያየናቸው መኾናችንን ዐያውቁምን?* ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውሃ ፈጠርን፡፡ አያምኑምን? أَوَلَمْ يَرَ الَّذِينَ كَفَرُوا أَنَّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ كَانَتَا رَتْقًا فَفَتَقْنَاهُمَا ۖ وَجَعَلْنَا مِنَ الْمَاءِ كُلَّ شَيْءٍ حَيٍّ ۖ أَفَلَا يُؤْمِنُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ረትቅ" رَتْق ማለት "መገጣጠም"connect" ማለት ነው። ሰማይ ጭስ ሆና ሳለች ከምድር ጋር አብረው ነበሩ፥ ከዚያ ምድርን ዘረጋት ሰማይን ደግሞ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው። ቁርኣን ላይ፦ "አይመለከቱምን" "አይሰሙምን" "አይገሰጹምን" "አያስተውሉምን" "አያስተነትኑምን" "አይገነዘቡምን" የሚል ሃይለ-ቃል በተደጋጋሚ ጊዜ አለ። ያ ማለት "ይመልከቱ" "ይስሙ" ይገሰጹ" "ያስተውሉ" "ያስተንትኑ" "ይገንዘቡ" ማለት እንደሆነ ሁሉ "አያውቁምን" ማለት "ይወቁ" ማለት ነው። አዎ ሰማይ እና ምድር የተጣበቁ የነበሩና አላህ ምድርን በመዘርጋት ሰማይን ሰባት ሰማያት በማድረግ የለያያቸው መኾኑን ይወቁ።
በባይብልም ከሄድን እግዚአብሔር በሕዝቡ ለመፍረድ ሰማይና ምድር ጊዜ በአንድነት ይቆማሉ፦
ኢሳይያስ 48፥13 እጄም ምድርን መሥርታለች ቀኜም ሰማያትን ዘርግታለች፤ *"በጠራኋቸው ጊዜ በአንድነት ይቆማሉ"*።
መዝሙር 50፥4 በላይ ያለውን *"ሰማይን ምድርንም በሕዝቡ ለመፍረድ ይጠራል"*።
እረ ይህ ብቻ ሳይሆን ያመሰግናሉ፣ እልል ይላሉ፣ ይመላለሱ፦
መዝሙር 69፥34 *"ሰማይና ምድር ባሕርም በእርስዋም የሚንቀሳቀስ ሁሉ ያመሰግኑታል"*።
ኤርሚያስ 51፥48 አጥፊዎች ከሰሜን ይመጡባታልና *"ሰማይና ምድር በእነርሱም ያለው ሁሉ ስለ ባቢሎን እልል ይላሉ"*፥ ይላል እግዚአብሔር።
ሆሴዕ 2፥23 በዚያንም ቀን እመልሳለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ *"ለሰማይ እመልሳለሁ፥ ሰማይም ለምድር ይመልሳል"*።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምሳ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 50
ጂኒዎች ከምንድነው የተፈጠሩት?
ከእሳት፡-
15:27 “ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው፡፡”
ከውኃ፡-
21፡30 “…ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውሃ ፈጠርን አያምኑምን?”
መልስ
ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
እንስሳት፣ ሰው፣ ጂን እና መላእክት ግዑዛን ፍጥረታት ሳይሆኑ ሕያዋን ፍጥረታት ናቸው። ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውኃ እንደተፈጠረ አላህ ይናገራል፦
21፥30 እነዚያም የካዱት ሰማያት እና ምድር የተጣበቁ የነበሩና የለያየናቸው መኾናችንን ዐያውቁምን? *ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውኃ ፈጠርን"*፡፡ አያምኑምን? أَوَلَمْ يَرَ الَّذِينَ كَفَرُوا أَنَّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ كَانَتَا رَتْقًا فَفَتَقْنَاهُمَا ۖ وَجَعَلْنَا مِنَ الْمَاءِ كُلَّ شَيْءٍ حَيٍّ ۖ أَفَلَا يُؤْمِنُونَ
እና ጂን እና መላእክት ከውኃ ነው የተፈጠሩትን? እዚህ አንቀጽ ላይ "ኩል” كُلّ የሚለው ገላጭ ቅጽል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ሆኖ የመጣ ነው፥ በአንጻራዊ ሁሉነት“Relative all” ሲመጣ "ቀሪብ” قريب ይባላል። ይህንን ለመረዳት የተለያዩ ናሙና ማየት ይቻላል፦
46፥25 በጌታዋ ትእዛዝ *"ነገሩን ሁሉ ታጠፋለች አላቸው"* تُدَمِّرُ كُلَّ شَيْءٍ بِأَمْرِ رَبِّهَا
51፥49 ትገነዘቡም ዘንድ *"ከነገሩ ሁሉ ሁለት ተቃራኒ ዓይነትን ፈጠርን"*። وَمِن كُلِّ شَيْءٍ خَلَقْنَا زَوْجَيْنِ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
27፥16 ሱለይማንም ዳውድን ወረሰ፤ አለም፦ ሰዎች ሆይ! የበራሪን ንግግር ተስተማርን፤ *"ከነገሩም ሁሉ ተሰጠን"*፤ ይህ እርሱ በእርግጥ ግልጽ የሆነ ችሮታ ነው። وَوَرِثَ سُلَيْمَانُ دَاوُودَ ۖ وَقَالَ يَا أَيُّهَا النَّاسُ عُلِّمْنَا مَنطِقَ الطَّيْرِ وَأُوتِينَا مِن كُلِّ شَيْءٍ ۖ إِنَّ هَـٰذَا لَهُوَ الْفَضْلُ الْمُبِينُ
እነዚህ ሦስት አናቅጽ ላይ፦ "ኩለ ሸይእ" كُلِّ شَيْء ማለትም "ነገር ሁሉ" የሚል ቃል በአጻራዊነት መጥቷል እንጂ ነፋስ የተፈጠረ ነገር ሁሉ ያጠፋል፣ የተፈጠረ ነገር ሁሉ ተቃራኒ አለው፣ ሱለይማን ነገርን ሁሉ ያውቃል ማለት አይደለም። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ ከውኃ የተፈጠረ ሕያው የሆነ ነገር የሚለው ሰው እና እንስሳት ነው፦
25፥54 እርሱም ያ *"ከውኃ ሰውን የፈጠረ"*፣ የዝምድናና የአማችም ባለቤት ያደረገው ነው፡፡ ጌታህም ቻይ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ مِنَ الْمَاءِ بَشَرًا فَجَعَلَهُ نَسَبًا وَصِهْرًا ۗ وَكَانَ رَبُّكَ قَدِيرًا
24፥45 *አላህም ተንቀሳቃሽን ሁሉ ከውኃ ፈጠረ"*፡፡ ከእነርሱም በሆዱ ላይ የሚኼድ አለ፡፡ ከእነሱም በሁለት እግሮች ላይ የሚኼድ አለ፡፡ አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَ كُلَّ دَابَّةٍ مِّن مَّاءٍ ۖ فَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ بَطْنِهِ وَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ رِجْلَيْنِ وَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ أَرْبَعٍ ۚ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
ቁጥር አምሳ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 50
ጂኒዎች ከምንድነው የተፈጠሩት?
ከእሳት፡-
15:27 “ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው፡፡”
ከውኃ፡-
21፡30 “…ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውሃ ፈጠርን አያምኑምን?”
መልስ
ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
እንስሳት፣ ሰው፣ ጂን እና መላእክት ግዑዛን ፍጥረታት ሳይሆኑ ሕያዋን ፍጥረታት ናቸው። ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውኃ እንደተፈጠረ አላህ ይናገራል፦
21፥30 እነዚያም የካዱት ሰማያት እና ምድር የተጣበቁ የነበሩና የለያየናቸው መኾናችንን ዐያውቁምን? *ሕያው የኾነንም ነገር ሁሉ ከውኃ ፈጠርን"*፡፡ አያምኑምን? أَوَلَمْ يَرَ الَّذِينَ كَفَرُوا أَنَّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ كَانَتَا رَتْقًا فَفَتَقْنَاهُمَا ۖ وَجَعَلْنَا مِنَ الْمَاءِ كُلَّ شَيْءٍ حَيٍّ ۖ أَفَلَا يُؤْمِنُونَ
እና ጂን እና መላእክት ከውኃ ነው የተፈጠሩትን? እዚህ አንቀጽ ላይ "ኩል” كُلّ የሚለው ገላጭ ቅጽል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ሆኖ የመጣ ነው፥ በአንጻራዊ ሁሉነት“Relative all” ሲመጣ "ቀሪብ” قريب ይባላል። ይህንን ለመረዳት የተለያዩ ናሙና ማየት ይቻላል፦
46፥25 በጌታዋ ትእዛዝ *"ነገሩን ሁሉ ታጠፋለች አላቸው"* تُدَمِّرُ كُلَّ شَيْءٍ بِأَمْرِ رَبِّهَا
51፥49 ትገነዘቡም ዘንድ *"ከነገሩ ሁሉ ሁለት ተቃራኒ ዓይነትን ፈጠርን"*። وَمِن كُلِّ شَيْءٍ خَلَقْنَا زَوْجَيْنِ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
27፥16 ሱለይማንም ዳውድን ወረሰ፤ አለም፦ ሰዎች ሆይ! የበራሪን ንግግር ተስተማርን፤ *"ከነገሩም ሁሉ ተሰጠን"*፤ ይህ እርሱ በእርግጥ ግልጽ የሆነ ችሮታ ነው። وَوَرِثَ سُلَيْمَانُ دَاوُودَ ۖ وَقَالَ يَا أَيُّهَا النَّاسُ عُلِّمْنَا مَنطِقَ الطَّيْرِ وَأُوتِينَا مِن كُلِّ شَيْءٍ ۖ إِنَّ هَـٰذَا لَهُوَ الْفَضْلُ الْمُبِينُ
እነዚህ ሦስት አናቅጽ ላይ፦ "ኩለ ሸይእ" كُلِّ شَيْء ማለትም "ነገር ሁሉ" የሚል ቃል በአጻራዊነት መጥቷል እንጂ ነፋስ የተፈጠረ ነገር ሁሉ ያጠፋል፣ የተፈጠረ ነገር ሁሉ ተቃራኒ አለው፣ ሱለይማን ነገርን ሁሉ ያውቃል ማለት አይደለም። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ ከውኃ የተፈጠረ ሕያው የሆነ ነገር የሚለው ሰው እና እንስሳት ነው፦
25፥54 እርሱም ያ *"ከውኃ ሰውን የፈጠረ"*፣ የዝምድናና የአማችም ባለቤት ያደረገው ነው፡፡ ጌታህም ቻይ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ مِنَ الْمَاءِ بَشَرًا فَجَعَلَهُ نَسَبًا وَصِهْرًا ۗ وَكَانَ رَبُّكَ قَدِيرًا
24፥45 *አላህም ተንቀሳቃሽን ሁሉ ከውኃ ፈጠረ"*፡፡ ከእነርሱም በሆዱ ላይ የሚኼድ አለ፡፡ ከእነሱም በሁለት እግሮች ላይ የሚኼድ አለ፡፡ አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَ كُلَّ دَابَّةٍ مِّن مَّاءٍ ۖ فَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ بَطْنِهِ وَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ رِجْلَيْنِ وَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ أَرْبَعٍ ۚ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
ምን ትፈልጋለህ? 21፥30 ላይ "ኩለ ሸይእ" كُلِّ شَيْء ማለትም "ነገር ሁሉ" የሚለው 24፥45 ላይ "ኩለ ዳባህ" كُلَّ دَابَّة ማለትም "ተንቀሳቃሽ ሁሉ" በሚል ተፈስሯል። ስለዚህ "ነገር" የተባለው "ተንቀሳቃሽ" ከሆነ ይህ ተንቀሳቃሽ በምድር ላይ ያሉት ሰው እና እንስሳት ናቸው፦
11፥6 *"በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ"*፡፡ ማረፊያዋንም መርጊያዋንም ያውቃል፡፡ ሁሉም ግልጽ በሆነው መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ إِلَّا عَلَى اللَّهِ رِزْقُهَا وَيَعْلَمُ مُسْتَقَرَّهَا وَمُسْتَوْدَعَهَا ۚ كُلٌّ فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
ይህ አንደኛው ማብራሪያ ሲሆን ሁለተኛው ማብራሪያ "ዳባህ" دَابَّة ማለት "ቁስ"matter” ማለት ሲሆን "ቁስ" አራት ፍሰት”Fluid” አሉት እነርሱም፦ “ፈሳሽ"liquid"፣ “ጠጣር”solid"፣ “ጋዝ”gas" እና “ፕላዝማ”plasma" ናቸው። እነዚህ አራት ፍሉድ መሠረታቸው "ውኃ" መሆኑን የደረሰበት ሬኔ ደስካተርስ በ 1650 ድኅረ-ልደት"AD" ነው። እንግዲህ ውኃ የሁሉ ነገር ሥረ-መሰረት ከሆነ እሳትና ብርሃን ቁስ መሆናቸውን እና ከጋዝ ወይም ከፕላዝማ እንደሚመደቡ ዕወቅ። ታዲያ ከእሳት የተፈጠሩት ጂን እና ከብርሃን የተፈጠሩት መላእክት ሕያው ነገር ከሆኑ እሳትና ብርሃንም ቁስ ከሆነ የቁስ መገኛው ውኃ ከሆነ ሕያው የሆኑ ፍጥረታት ከውኃ ተፈጠሩ ቢባል ምን ያስደንቃል? "ሸይእ" شَيْء የሚለው "ዳባህ" دَابَّة የሚለውን ተክቶ ከመጣ አላህ ተንቀሳቃችን በምድር ውስጥ እንዳደረገ ሁሉ በሰማያትም ውስጥ ማድረጉን አንባቢ ልብ ይለዋል፦
42፥29 *"ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ ከተንቀሳቃሽም "በሁለቱ ውስጥ" የበተነውን መፍጠሩ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው*፡፡ እርሱም በሚሻ ጊዜ እነርሱን በመሰብሰብ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَثَّ فِيهِمَا مِن دَابَّةٍ ۚ وَهُوَ عَلَىٰ جَمْعِهِمْ إِذَا يَشَاءُ قَدِيرٌ
ስለዚህ "ኩል” كُلّ የሚለው ቃል “ሙጥለቅ” مطلق ማለትም "በፍጹማዊ ሁሉነት“Absolute all” ሆኖ ነው የመጣው ብንል እንኳን ሕያው የሆነ ነገር እንስሳት፣ እጽዋት፣ ጅን፣ መላእክት የተፈጠሩበት ሥረ-መሰረት ውኃ ነው። እዚህ ጋር እኛም እንዲገባችሁ ጥያቄ እናቀርባለን። እንስሳት የተፈጠሩት ከምንድን ነው? ከውኃ ወይስ ከአፈር?
ከውኃ፦
ዘፍጥረት 1፥20 እግዚአብሔርም አለ፦ *"ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ"*።
ዘፍጥረት 1፥21 *"ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ"*።
ከአፈር፦
መክብብ 3፥19 *"የሰው ልጆችና የእንስሳ እድል ፈንታ አንድ ነው"*።
መክብብ 3፥20 ሁሉ ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፤ *"ሁሉ ከአፈር ነው ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል"*።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
11፥6 *"በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ"*፡፡ ማረፊያዋንም መርጊያዋንም ያውቃል፡፡ ሁሉም ግልጽ በሆነው መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ إِلَّا عَلَى اللَّهِ رِزْقُهَا وَيَعْلَمُ مُسْتَقَرَّهَا وَمُسْتَوْدَعَهَا ۚ كُلٌّ فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
ይህ አንደኛው ማብራሪያ ሲሆን ሁለተኛው ማብራሪያ "ዳባህ" دَابَّة ማለት "ቁስ"matter” ማለት ሲሆን "ቁስ" አራት ፍሰት”Fluid” አሉት እነርሱም፦ “ፈሳሽ"liquid"፣ “ጠጣር”solid"፣ “ጋዝ”gas" እና “ፕላዝማ”plasma" ናቸው። እነዚህ አራት ፍሉድ መሠረታቸው "ውኃ" መሆኑን የደረሰበት ሬኔ ደስካተርስ በ 1650 ድኅረ-ልደት"AD" ነው። እንግዲህ ውኃ የሁሉ ነገር ሥረ-መሰረት ከሆነ እሳትና ብርሃን ቁስ መሆናቸውን እና ከጋዝ ወይም ከፕላዝማ እንደሚመደቡ ዕወቅ። ታዲያ ከእሳት የተፈጠሩት ጂን እና ከብርሃን የተፈጠሩት መላእክት ሕያው ነገር ከሆኑ እሳትና ብርሃንም ቁስ ከሆነ የቁስ መገኛው ውኃ ከሆነ ሕያው የሆኑ ፍጥረታት ከውኃ ተፈጠሩ ቢባል ምን ያስደንቃል? "ሸይእ" شَيْء የሚለው "ዳባህ" دَابَّة የሚለውን ተክቶ ከመጣ አላህ ተንቀሳቃችን በምድር ውስጥ እንዳደረገ ሁሉ በሰማያትም ውስጥ ማድረጉን አንባቢ ልብ ይለዋል፦
42፥29 *"ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ ከተንቀሳቃሽም "በሁለቱ ውስጥ" የበተነውን መፍጠሩ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው*፡፡ እርሱም በሚሻ ጊዜ እነርሱን በመሰብሰብ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَثَّ فِيهِمَا مِن دَابَّةٍ ۚ وَهُوَ عَلَىٰ جَمْعِهِمْ إِذَا يَشَاءُ قَدِيرٌ
ስለዚህ "ኩል” كُلّ የሚለው ቃል “ሙጥለቅ” مطلق ማለትም "በፍጹማዊ ሁሉነት“Absolute all” ሆኖ ነው የመጣው ብንል እንኳን ሕያው የሆነ ነገር እንስሳት፣ እጽዋት፣ ጅን፣ መላእክት የተፈጠሩበት ሥረ-መሰረት ውኃ ነው። እዚህ ጋር እኛም እንዲገባችሁ ጥያቄ እናቀርባለን። እንስሳት የተፈጠሩት ከምንድን ነው? ከውኃ ወይስ ከአፈር?
ከውኃ፦
ዘፍጥረት 1፥20 እግዚአብሔርም አለ፦ *"ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ"*።
ዘፍጥረት 1፥21 *"ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ"*።
ከአፈር፦
መክብብ 3፥19 *"የሰው ልጆችና የእንስሳ እድል ፈንታ አንድ ነው"*።
መክብብ 3፥20 ሁሉ ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፤ *"ሁሉ ከአፈር ነው ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል"*።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!