መተት
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥47 እኛ ወደ አንተ በሚያዳምጡ ጊዜ እነርሱም በሚንሾካሾኩ ጊዜ በዳዮች እርስ በርሳቸው *”የተደገመበትን ሰው እንጂ አትከተሉም በሚሉጊዜ”* በእርሱ የሚያዳምጡበትን ምክንያት ዐዋቂ ነን፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَسْتَمِعُونَ بِهِۦٓ إِذْ يَسْتَمِعُونَ إِلَيْكَ وَإِذْ هُمْ نَجْوَىٰٓ إِذْ يَقُولُ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
“ዒስማ” عِصْمَة ማለት ከኃጢያት “ጥበቃ”protection” ማለት ሲሆን “ማዕሱም” معصوم ደግሞ ከኃጢያት የሚጠበቀው ነብይ ነው፤ ኃጢያት በሁለት ይከፈላል፦
“ከባኢር” كبائر ማለት “አበይት ኃጢያት”ሲሆን እነርሱም፦ ሺርክ፣ ዝሙት፣ አራጣ፣ ቁማር፣ ቅጥፈት፣ ሌብነት ወዘተ..ናቸው።
“ሰጋኢር” صغائر ማለት “ንዑሳን ኃጢያት” ሲሆኑ በአለማወቅ አሊያም በአለፍፅምና የሚመጡ ስህተት ናቸው፤ ለምሳሌ መናደድ፣ መቆጣት፣ ማዘን፣ መበሳጨት ወዘተ፦
53፥32 እነዚያ የኃጢያትን “ታላላቆችና” አስጠያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፤ ግን “ትናንሾቹ” የሚማሩ ናቸው። ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፤ ٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ إِلَّا ٱللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَٰسِعُ ٱلْمَغْفِرَةِ
4፥31 ከእርሱ ከተከለከላችሁት “ታላላቆቹን” ብትርቁ “ትናንሾቹን ኃጢአቶቻችሁን” ከእናንተ እናብሳለን፤ የተከበረንም ስፍራ እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا۟ كَبَآئِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّـَٔاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًۭا كَرِيمًۭا
42፥37 ለእነዚያም “የኀጢያትን ታላላቆችና” ጠያፎችን የሚርቁ በተቆጡም ጊዜ እነርሱ የሚምሩ ለሆኑት። وَٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ وَإِذَا مَا غَضِبُوا۟ هُمْ يَغْفِرُونَ
እንግዲያውስ በኢስላም ነብያት የሚጠበቁት ከአበይት ኃጢያት ነው፤ ከንዑሳን ኃጢያት እንደማንኛውም ሰው አለፍፅምና ስላለባቸው በራሳቸው ሆነ በሰይጣን ሊሳሳቱ ይችላሉ፤ ለምሳሌ አደም ነብይ ነው፤ ግን ሰይጣን ወደ እርሱ ጎትጉቶት የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም፦
20፥120 ሰይጣንም ወደ እርሱ ጎተጎተ «አደም ሆይ! በመዘውተሪያ ዛፍ በማይጠፋ ንግሥናም ላይ ላመላክትህን አለው፡፡ فَوَسْوَسَ إِلَيْهِ ٱلشَّيْطَٰنُ قَالَ يَٰٓـَٔادَمُ هَلْ أَدُلُّكَ عَلَىٰ شَجَرَةِ ٱلْخُلْدِ وَمُلْكٍۢ لَّا يَبْلَىٰ
20፥121 ከእርሷም በሉ፡፡ ለእነርሱም ኀፍረተ ገላቸው ተገለጸች፡፡ ከገነትም ቅጠል በላያቸው ላይ ይለጥፉ ጀመር፡፡ *”አደምም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም”*፡፡ فَأَكَلَا مِنْهَا فَبَدَتْ لَهُمَا سَوْءَٰتُهُمَا وَطَفِقَا يَخْصِفَانِ عَلَيْهِمَا مِن وَرَقِ ٱلْجَنَّةِ ۚ وَعَصَىٰٓ ءَادَمُ رَبَّهُۥ فَغَوَىٰ
በተመሳሳይ ሰይጣን ኢዮብን በጉዳትና በስቃይ ጎድቶታል፤ እንደ ባይብሉም ከእግሩ ጫማ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መቶታል፤ ይህ ሲደረግ ሰይጣንን እግዚአብሔርም ሕይወቱን ተወው እንጂ እርሱ በእጅህ ነው አለው፦
38፥41 ባሪያችንን አዩብንም አውሳላቸው፡፡ *«እኔ ሰይጣን በጉዳትና በስቃይ ነካኝ»* ሲል ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ وَٱذْكُرْ عَبْدَنَآ أَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُۥٓ أَنِّى مَسَّنِىَ ٱلشَّيْطَٰنُ بِنُصْبٍۢ وَعَذَابٍ
ኢዮብ 2፥6-7 እግዚአብሔርም ሰይጣንን ሕይወቱን ተወው እንጂ እነሆ፥ እርሱ በእጅህ ነው አለው። ሰይጣንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ፥ ኢዮብንም ከእግሩ ጫማ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መታው።
እንዲሁ ሰይጣን ዳዊትን፦ “ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር” ብሎ አዞት ቆጥሯል፦
2ኛ ሳሙኤል 24.1 ደግሞም የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ዳዊትንም፦ *ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር* ብሎ በላያቸው አስነሣው።
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥1 ሰይጣንም በእስራኤል ላይ ተነሣ፥ እስራኤልንም ይቈጥር ዘንድ ዳዊትን “አንቀሳቀሰው”።
በተመሳሳይ ሰይጣን ኢየሱስን ወደ ከተማና ወደ ተራራ እየወሰደ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም ያሳየው ነበር፦
ማቴዎስ 4፥5 ከዚህ በኋላ *”ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደው”* እና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
ማቴዎስ 4፥8 ደግሞ *”ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው”*፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
ሉቃስ 4:13 ዲያቢሎስም ፈተናውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ *”እስከ ጊዜው ከእርሱ ተለየ”*።
“እስከ ጊዜው ከእርሱ ተለየ” የሚለው ይሰመርበት፤ ሰይጣን ከኢየሱስ ከመለየቱ በፊት ከኢየሱስ ጋር ነበር ማለት ነው፤ የተለየውም ለጊዜው እንደሆነ ተጽፏል፤ ሰይጣን ይህ ሁሉ ነገር በነብያቱ ላይ ሲፈፀም አምላክ እንዴት ዝም አለ? አይ ፈጣሪ ዝም የሚልበት የራሱ ጥበብ አለው ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ነብያችን”ﷺ” በድግምት ተፅእኖ ቢደርስባቸው ምኑ ያስደንቃል? እስቲ ስለ መተት ተፅዕኖ በሁለቱም መጽሐፍት እንመልከት፦
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥47 እኛ ወደ አንተ በሚያዳምጡ ጊዜ እነርሱም በሚንሾካሾኩ ጊዜ በዳዮች እርስ በርሳቸው *”የተደገመበትን ሰው እንጂ አትከተሉም በሚሉጊዜ”* በእርሱ የሚያዳምጡበትን ምክንያት ዐዋቂ ነን፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَسْتَمِعُونَ بِهِۦٓ إِذْ يَسْتَمِعُونَ إِلَيْكَ وَإِذْ هُمْ نَجْوَىٰٓ إِذْ يَقُولُ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
“ዒስማ” عِصْمَة ማለት ከኃጢያት “ጥበቃ”protection” ማለት ሲሆን “ማዕሱም” معصوم ደግሞ ከኃጢያት የሚጠበቀው ነብይ ነው፤ ኃጢያት በሁለት ይከፈላል፦
“ከባኢር” كبائر ማለት “አበይት ኃጢያት”ሲሆን እነርሱም፦ ሺርክ፣ ዝሙት፣ አራጣ፣ ቁማር፣ ቅጥፈት፣ ሌብነት ወዘተ..ናቸው።
“ሰጋኢር” صغائر ማለት “ንዑሳን ኃጢያት” ሲሆኑ በአለማወቅ አሊያም በአለፍፅምና የሚመጡ ስህተት ናቸው፤ ለምሳሌ መናደድ፣ መቆጣት፣ ማዘን፣ መበሳጨት ወዘተ፦
53፥32 እነዚያ የኃጢያትን “ታላላቆችና” አስጠያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፤ ግን “ትናንሾቹ” የሚማሩ ናቸው። ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፤ ٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ إِلَّا ٱللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَٰسِعُ ٱلْمَغْفِرَةِ
4፥31 ከእርሱ ከተከለከላችሁት “ታላላቆቹን” ብትርቁ “ትናንሾቹን ኃጢአቶቻችሁን” ከእናንተ እናብሳለን፤ የተከበረንም ስፍራ እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا۟ كَبَآئِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّـَٔاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًۭا كَرِيمًۭا
42፥37 ለእነዚያም “የኀጢያትን ታላላቆችና” ጠያፎችን የሚርቁ በተቆጡም ጊዜ እነርሱ የሚምሩ ለሆኑት። وَٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ وَإِذَا مَا غَضِبُوا۟ هُمْ يَغْفِرُونَ
እንግዲያውስ በኢስላም ነብያት የሚጠበቁት ከአበይት ኃጢያት ነው፤ ከንዑሳን ኃጢያት እንደማንኛውም ሰው አለፍፅምና ስላለባቸው በራሳቸው ሆነ በሰይጣን ሊሳሳቱ ይችላሉ፤ ለምሳሌ አደም ነብይ ነው፤ ግን ሰይጣን ወደ እርሱ ጎትጉቶት የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም፦
20፥120 ሰይጣንም ወደ እርሱ ጎተጎተ «አደም ሆይ! በመዘውተሪያ ዛፍ በማይጠፋ ንግሥናም ላይ ላመላክትህን አለው፡፡ فَوَسْوَسَ إِلَيْهِ ٱلشَّيْطَٰنُ قَالَ يَٰٓـَٔادَمُ هَلْ أَدُلُّكَ عَلَىٰ شَجَرَةِ ٱلْخُلْدِ وَمُلْكٍۢ لَّا يَبْلَىٰ
20፥121 ከእርሷም በሉ፡፡ ለእነርሱም ኀፍረተ ገላቸው ተገለጸች፡፡ ከገነትም ቅጠል በላያቸው ላይ ይለጥፉ ጀመር፡፡ *”አደምም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም”*፡፡ فَأَكَلَا مِنْهَا فَبَدَتْ لَهُمَا سَوْءَٰتُهُمَا وَطَفِقَا يَخْصِفَانِ عَلَيْهِمَا مِن وَرَقِ ٱلْجَنَّةِ ۚ وَعَصَىٰٓ ءَادَمُ رَبَّهُۥ فَغَوَىٰ
በተመሳሳይ ሰይጣን ኢዮብን በጉዳትና በስቃይ ጎድቶታል፤ እንደ ባይብሉም ከእግሩ ጫማ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መቶታል፤ ይህ ሲደረግ ሰይጣንን እግዚአብሔርም ሕይወቱን ተወው እንጂ እርሱ በእጅህ ነው አለው፦
38፥41 ባሪያችንን አዩብንም አውሳላቸው፡፡ *«እኔ ሰይጣን በጉዳትና በስቃይ ነካኝ»* ሲል ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ وَٱذْكُرْ عَبْدَنَآ أَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُۥٓ أَنِّى مَسَّنِىَ ٱلشَّيْطَٰنُ بِنُصْبٍۢ وَعَذَابٍ
ኢዮብ 2፥6-7 እግዚአብሔርም ሰይጣንን ሕይወቱን ተወው እንጂ እነሆ፥ እርሱ በእጅህ ነው አለው። ሰይጣንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ፥ ኢዮብንም ከእግሩ ጫማ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መታው።
እንዲሁ ሰይጣን ዳዊትን፦ “ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር” ብሎ አዞት ቆጥሯል፦
2ኛ ሳሙኤል 24.1 ደግሞም የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ዳዊትንም፦ *ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር* ብሎ በላያቸው አስነሣው።
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥1 ሰይጣንም በእስራኤል ላይ ተነሣ፥ እስራኤልንም ይቈጥር ዘንድ ዳዊትን “አንቀሳቀሰው”።
በተመሳሳይ ሰይጣን ኢየሱስን ወደ ከተማና ወደ ተራራ እየወሰደ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም ያሳየው ነበር፦
ማቴዎስ 4፥5 ከዚህ በኋላ *”ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደው”* እና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
ማቴዎስ 4፥8 ደግሞ *”ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው”*፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
ሉቃስ 4:13 ዲያቢሎስም ፈተናውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ *”እስከ ጊዜው ከእርሱ ተለየ”*።
“እስከ ጊዜው ከእርሱ ተለየ” የሚለው ይሰመርበት፤ ሰይጣን ከኢየሱስ ከመለየቱ በፊት ከኢየሱስ ጋር ነበር ማለት ነው፤ የተለየውም ለጊዜው እንደሆነ ተጽፏል፤ ሰይጣን ይህ ሁሉ ነገር በነብያቱ ላይ ሲፈፀም አምላክ እንዴት ዝም አለ? አይ ፈጣሪ ዝም የሚልበት የራሱ ጥበብ አለው ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ነብያችን”ﷺ” በድግምት ተፅእኖ ቢደርስባቸው ምኑ ያስደንቃል? እስቲ ስለ መተት ተፅዕኖ በሁለቱም መጽሐፍት እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“መተት በቁርአን”
ስለ መተት በቁርአን ያለው እሳቤ እንመልከት፤ “ሲሕር” سِحْر የሚለው ቃል “ሰሐረ” سحر ማለትም “ደገመ” ከሚል ስርወ-ግንድ የረባ ሲሆን “ድግምት” “መተት” “አስማት” ማለት ነው፤ ድግምቱን የሚሰራው ሰው ደግሞ “ሳሒር” سَٰحِر ይባላል፤ “ሱሑር” سحور ማለትም በረመዳን ፆም ለመያዝ ከሌሊቱ መጨረሻ የሚመገቡት ምግብ እና “ሰሐር” سَحَر ማለትም “የሌሊት መጨረሻ”before down” የሚሉት ሁለቱ ቃላት ልክ እንደ ሲሕር “ሰሐረ” سحر ከሚለው ስርወ-ግንድ የመጡ ናቸው።
በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደው የሲሕር ትምህርት ሰዎችን እንዴት እንደሚጎዳ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ነው፤ ነገር ግን ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት ሰዎችን የሚያስተምሩት ለአሉታዊ ነገር ነበር፦
2፥102 ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
ሲሕር በግብጻውያን ዘንድ በጣም የታወቀ ስራ ነው፤ የግብጻውያን ሳሒሪን ዘንጎቻቸውን ወደ እባብ በመቀየት የሰዎች ዓይኖች ላይ ደግመውባቸው ነበር፦
20፥66 «አይደለም ጣሉ» አላቸው፡፡ ወዲያውም ገመዶቻቸውና ዘንጎቻቸው *”ከድግምታቸው የተነሳ እነርሱ የሚሮጡ እባቦች ኾነው ወደ እርሱ ተመለሱ”*፡፡ قَالَ بَلْ أَلْقُوا۟ ۖ فَإِذَا حِبَالُهُمْ وَعِصِيُّهُمْ يُخَيَّلُ إِلَيْهِ مِن سِحْرِهِمْ أَنَّهَا تَسْعَىٰ
7፥116 «ጣሉ» አላቸው፡፡ በጣሉም ጊዜ *”የሰዎቹን ዓይኖች ደገሙባቸው”*፡፡ አስፈራሩዋቸውም፡፡ *ትልቅ ድግምትንም”* አመጡ፡፡ قَالَ أَلْقُوا۟ ۖ فَلَمَّآ أَلْقَوْا۟ سَحَرُوٓا۟ أَعْيُنَ ٱلنَّاسِ وَٱسْتَرْهَبُوهُمْ وَجَآءُو بِسِحْرٍ عَظِيمٍۢ
ትእይንቱን ከሚከታተሉት እና አይኖቻቸው የሚቀጣጥፉትን የድግምተኛ ተንኮል ካዩት መካከል ሙሳ በነፍሱ ውስጥ ፍርሃትን አሳደረ፦
20፥67 ሙሳም *”በነፍሱ ውስጥ ፍርሃትን አሳደረ”*፡፡ فَأَوْجَسَ فِى نَفْسِهِۦ خِيفَةًۭ مُّوسَىٰ
ነገር ግን አላህ ሲሕር ሲሰራ ዝም ማለቱ ለሲሕሩ ማክሸፈያ ሊያመጣ መሆኑን ያሳያል፤ የሙሳ በትር የሚቀጣጥፉትን ዘንግ ውጣዋለች፦
20፤69 «በቀኝ እጅህ ያለቸውንም በትር ጣል፡፡ ያንን የሠሩትን ትውጣለችና፡፡ *”ያ የሠሩት ሁሉ የድግምተኛ ተንኮል ነውና”*፡፡ ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም» አልን፡፡ وَأَلْقِ مَا فِى يَمِينِكَ تَلْقَفْ مَا صَنَعُوٓا۟ ۖ إِنَّمَا صَنَعُوا۟ كَيْدُ سَٰحِرٍۢ ۖ وَلَا يُفْلِحُ ٱلسَّاحِرُ حَيْثُ أَتَىٰ
7፥117 ወደ ሙሳም፡- «በትርህን ጣል» ስንል ላክን፡፡ ጣላትም ወዲያውኑም *”የሚቀጣጥፉትን ትውጣለች”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰ مُوسَىٰٓ أَنْ أَلْقِ عَصَاكَ ۖ فَإِذَا هِىَ تَلْقَفُ مَا يَأْفِكُونَ
“መተት በቁርአን”
ስለ መተት በቁርአን ያለው እሳቤ እንመልከት፤ “ሲሕር” سِحْر የሚለው ቃል “ሰሐረ” سحر ማለትም “ደገመ” ከሚል ስርወ-ግንድ የረባ ሲሆን “ድግምት” “መተት” “አስማት” ማለት ነው፤ ድግምቱን የሚሰራው ሰው ደግሞ “ሳሒር” سَٰحِر ይባላል፤ “ሱሑር” سحور ማለትም በረመዳን ፆም ለመያዝ ከሌሊቱ መጨረሻ የሚመገቡት ምግብ እና “ሰሐር” سَحَر ማለትም “የሌሊት መጨረሻ”before down” የሚሉት ሁለቱ ቃላት ልክ እንደ ሲሕር “ሰሐረ” سحر ከሚለው ስርወ-ግንድ የመጡ ናቸው።
በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደው የሲሕር ትምህርት ሰዎችን እንዴት እንደሚጎዳ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ነው፤ ነገር ግን ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት ሰዎችን የሚያስተምሩት ለአሉታዊ ነገር ነበር፦
2፥102 ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
ሲሕር በግብጻውያን ዘንድ በጣም የታወቀ ስራ ነው፤ የግብጻውያን ሳሒሪን ዘንጎቻቸውን ወደ እባብ በመቀየት የሰዎች ዓይኖች ላይ ደግመውባቸው ነበር፦
20፥66 «አይደለም ጣሉ» አላቸው፡፡ ወዲያውም ገመዶቻቸውና ዘንጎቻቸው *”ከድግምታቸው የተነሳ እነርሱ የሚሮጡ እባቦች ኾነው ወደ እርሱ ተመለሱ”*፡፡ قَالَ بَلْ أَلْقُوا۟ ۖ فَإِذَا حِبَالُهُمْ وَعِصِيُّهُمْ يُخَيَّلُ إِلَيْهِ مِن سِحْرِهِمْ أَنَّهَا تَسْعَىٰ
7፥116 «ጣሉ» አላቸው፡፡ በጣሉም ጊዜ *”የሰዎቹን ዓይኖች ደገሙባቸው”*፡፡ አስፈራሩዋቸውም፡፡ *ትልቅ ድግምትንም”* አመጡ፡፡ قَالَ أَلْقُوا۟ ۖ فَلَمَّآ أَلْقَوْا۟ سَحَرُوٓا۟ أَعْيُنَ ٱلنَّاسِ وَٱسْتَرْهَبُوهُمْ وَجَآءُو بِسِحْرٍ عَظِيمٍۢ
ትእይንቱን ከሚከታተሉት እና አይኖቻቸው የሚቀጣጥፉትን የድግምተኛ ተንኮል ካዩት መካከል ሙሳ በነፍሱ ውስጥ ፍርሃትን አሳደረ፦
20፥67 ሙሳም *”በነፍሱ ውስጥ ፍርሃትን አሳደረ”*፡፡ فَأَوْجَسَ فِى نَفْسِهِۦ خِيفَةًۭ مُّوسَىٰ
ነገር ግን አላህ ሲሕር ሲሰራ ዝም ማለቱ ለሲሕሩ ማክሸፈያ ሊያመጣ መሆኑን ያሳያል፤ የሙሳ በትር የሚቀጣጥፉትን ዘንግ ውጣዋለች፦
20፤69 «በቀኝ እጅህ ያለቸውንም በትር ጣል፡፡ ያንን የሠሩትን ትውጣለችና፡፡ *”ያ የሠሩት ሁሉ የድግምተኛ ተንኮል ነውና”*፡፡ ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም» አልን፡፡ وَأَلْقِ مَا فِى يَمِينِكَ تَلْقَفْ مَا صَنَعُوٓا۟ ۖ إِنَّمَا صَنَعُوا۟ كَيْدُ سَٰحِرٍۢ ۖ وَلَا يُفْلِحُ ٱلسَّاحِرُ حَيْثُ أَتَىٰ
7፥117 ወደ ሙሳም፡- «በትርህን ጣል» ስንል ላክን፡፡ ጣላትም ወዲያውኑም *”የሚቀጣጥፉትን ትውጣለች”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰ مُوسَىٰٓ أَنْ أَلْقِ عَصَاكَ ۖ فَإِذَا هِىَ تَلْقَفُ مَا يَأْفِكُونَ
በተመሳሳይ ነብያችን”ﷺ” ላይ ሲሕር ተደርጎባቸው ነበር፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 80 , ሐዲስ 86:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በድግምት ተፅእኖ ደርሶባቸው ነበር፤ ያላደረጉትን እንዳደረጉ ያስቡ ነበር፤ عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم طُبَّ حَتَّى إِنَّهُ لَيُخَيَّلُ إِلَيْهِ قَدْ صَنَعَ الشَّىْءَ وَمَا صَنَعَهُ،
አላህም ለሲሕሩ ማክሸፈያ “አል-ሙዐወዘተይን” الْمُعَوِّذَتَيْن የሚባሉት ሁለቱ ሱራዎች ሱረቱል ፈለቅ እና ሱረቱ አን-ናስ አውርዷል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 319:
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ዛሬ ምን አስደናቂ አንቀጾች ዛሬ ወርደዋል፤ ይህም ብጤአቸው ታይቶ አያውቅም! እነርሱም፦ “በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ” እና በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ» ናቸው። قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَلَمْ تَرَ آيَاتٍ أُنْزِلَتِ اللَّيْلَةَ لَمْ يُرَ مِثْلُهُنَّ قَطُّ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ الْفَلَقِ} وَ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ النَّاسِ} ”
ታላቁ ሙፈሲር ኢብኑ ከሲር ስለ “አል-ሙዐወዘተይን” ሲናገር፦ “በሌላ ሐዲስ እንደተዘገበው፦ “ጂብሪል ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ እንዲህ አላቸው፦ “ሙሐመድ”ﷺ” ሆይ በማንኛውም ህመም እየተሰቃየህ ነውን? ነብዩም”ﷺ” ነዐም ብለው መለሱ፤ ጂብሪልም በአላህ ስም ሩቂያ እቀራብሃለው፤ ከማንኛውም በሽታ አንተን የጎዳህን፤ ከእያንዳንዱ ሸረኛ እና ክፉ ዓይን፤ አላህ ይፈውስሃል”።
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 10 , ሐዲስ 8:
“ጂብሪል ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ እንዲህ አላቸው፦ “ሙሐመድ”ﷺ” ሆይ በማንኛውም ህመም እየተሰቃየህ ነውን? ነብዩም”ﷺ” ነዐም ብለው መለሱ፤ ጂብሪልም በአላህ ስም ሩቂያ እቀራብሃለው፤ ከማንኛውም በሽታ አንተን የጎዳህን፤ ከእያንዳንዱ ሸረኛ እና ክፉ ዓይን፤ አላህ ይፈውስሃል”። أَنَّ جِبْرِيلَ، أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ يَا مُحَمَّدُ اشْتَكَيْتَ قَالَ “ نَعَمْ ” . قَالَ بِاسْمِ اللَّهِ أَرْقِيكَ مِنْ كُلِّ شَيْءٍ يُؤْذِيكَ مِنْ شَرِّ كُلِّ نَفْسٍ وَعَيْنِ حَاسِدٍ بِاسْمِ اللَّهِ أَرْقِيكَ وَاللَّهُ يَشْفِيكَ .
.
“አል-ሙዐወዘተይን” እራሱ ለሲሕር “ሩቂያ” رقيّة ነው፤ ሩቂያ ማለት “ፈውስ” ማለት ሲሆን የቁርአን አናቅፅ መድሃኒት ነው፦
17:82 “ከቁርአንም” ለምእመናን ”መድኀኒት” እና እዝነት የሆነን ”እናወርዳለን”፤በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላን አይጨምርላቸውም። وَنُنَزِّلُ مِنَ ٱلْقُرْءَانِ مَا هُوَ شِفَآءٌۭ وَرَحْمَةٌۭ لِّلْمُؤْمِنِينَ ۙ وَلَا يَزِيدُ ٱلظَّٰلِمِينَ إِلَّا خَسَارًۭا
10:57 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ግሳጼ ”በደረቶች” ውስጥም ላለው በሽታ “”መድኃኒት”” ለምእምናንም ብርሃንና እዝነት በእርግጥ “መጣችላችሁ”፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ قَدْ جَآءَتْكُم مَّوْعِظَةٌۭ مِّن رَّبِّكُمْ وَشِفَآءٌۭ لِّمَا فِى ٱلصُّدُورِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةٌۭ لِّلْمُؤْمِنِينَ
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” የሲሕር በሽታ ፈውስ ካገኙ በኃላ ይህ በቅጠላ-ቅጠል እና የዕፅ ስር በመበጠስ ሰው ላይ ለሚተበተብ በሽታ ጠዋት ጠዋት ሰባት የዘንባባ ተምር መብላት መድሃኒት እንደሆነ ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 70 , ሐዲስ 74:
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ማንኛውም ሰው ጠዋት ጠዋት ሰባት የዘንባባ ተምር የሚበላ በበላበት ቀን በመርዝ እና በመተት አይጠቃም። حَدَّثَنَا جُمْعَةُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، حَدَّثَنَا مَرْوَانُ، أَخْبَرَنَا هَاشِمُ بْنُ هَاشِمٍ، أَخْبَرَنَا عَامِرُ بْنُ سَعْدٍ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ تَصَبَّحَ كُلَّ يَوْمٍ سَبْعَ تَمَرَاتٍ عَجْوَةً لَمْ يَضُرُّهُ فِي ذَلِكَ الْيَوْمِ سُمٌّ وَلاَ سِحْرٌ ”.
በኢስላም ወንጀለኛ ሲሕር የተደረገበት ሰው ሳይሆን ድግምተኛ ሰው ነው፤ በነብያችን”ﷺ” ወቅት የነበሩ በዳዮች ነብያችንን”ﷺ” የተደገመበትን ሰው ይሉ ነበር፤ ይህ የከንቱዎች መሳለቂያ ነበር፦
17፥47 እኛ ወደ አንተ በሚያዳምጡ ጊዜ እነርሱም በሚንሾካሾኩ ጊዜ በዳዮች እርስ በርሳቸው *”የተደገመበትን ሰው እንጂ አትከተሉም በሚሉ ጊዜ”* በእርሱ የሚያዳምጡበትን ምክንያት ዐዋቂ ነን፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَسْتَمِعُونَ بِهِۦٓ إِذْ يَسْتَمِعُونَ إِلَيْكَ وَإِذْ هُمْ نَجْوَىٰٓ إِذْ يَقُولُ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
25፥8 «ወይም ወደ እርሱ ድልብ አይጣልለትምን ወይም ከእርሷ የሚበላላት አትክልት ለእርሱ አትኖረውምን» አሉ፡፡ *በዳዮቹም ለአመኑት «የተደገመበትን ሰው እንጂ ሌላ አትከተሉም» አሉ*፡፡ أَوْ يُلْقَىٰٓ إِلَيْهِ كَنزٌ أَوْ تَكُونُ لَهُۥ جَنَّةٌۭ يَأْكُلُ مِنْهَا ۚ وَقَالَ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
ለተሳላቂዎች ደግሞ አላህ በቂ ምላሽ ሰጥቷል፦
25፥41 ባዩህም ጊዜ ያ አላህ መልእክተኛ አድርጎ የላከው ይህ ነውን እያሉ *” መሳለቂያ እንጂ ሌላ አያደርጉህም”*፡፡ وَإِذَا رَأَوْكَ إِن يَتَّخِذُونَكَ إِلَّا هُزُوًا أَهَٰذَا ٱلَّذِى بَعَثَ ٱللَّهُ رَسُولًا
15፥95 *”ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል”*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
ኢንሻላህ ስለ መተት በባይብል በክፍል ሁለት ይቀጥላል….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 80 , ሐዲስ 86:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በድግምት ተፅእኖ ደርሶባቸው ነበር፤ ያላደረጉትን እንዳደረጉ ያስቡ ነበር፤ عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم طُبَّ حَتَّى إِنَّهُ لَيُخَيَّلُ إِلَيْهِ قَدْ صَنَعَ الشَّىْءَ وَمَا صَنَعَهُ،
አላህም ለሲሕሩ ማክሸፈያ “አል-ሙዐወዘተይን” الْمُعَوِّذَتَيْن የሚባሉት ሁለቱ ሱራዎች ሱረቱል ፈለቅ እና ሱረቱ አን-ናስ አውርዷል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 319:
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ዛሬ ምን አስደናቂ አንቀጾች ዛሬ ወርደዋል፤ ይህም ብጤአቸው ታይቶ አያውቅም! እነርሱም፦ “በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ” እና በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ» ናቸው። قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَلَمْ تَرَ آيَاتٍ أُنْزِلَتِ اللَّيْلَةَ لَمْ يُرَ مِثْلُهُنَّ قَطُّ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ الْفَلَقِ} وَ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ النَّاسِ} ”
ታላቁ ሙፈሲር ኢብኑ ከሲር ስለ “አል-ሙዐወዘተይን” ሲናገር፦ “በሌላ ሐዲስ እንደተዘገበው፦ “ጂብሪል ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ እንዲህ አላቸው፦ “ሙሐመድ”ﷺ” ሆይ በማንኛውም ህመም እየተሰቃየህ ነውን? ነብዩም”ﷺ” ነዐም ብለው መለሱ፤ ጂብሪልም በአላህ ስም ሩቂያ እቀራብሃለው፤ ከማንኛውም በሽታ አንተን የጎዳህን፤ ከእያንዳንዱ ሸረኛ እና ክፉ ዓይን፤ አላህ ይፈውስሃል”።
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 10 , ሐዲስ 8:
“ጂብሪል ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ እንዲህ አላቸው፦ “ሙሐመድ”ﷺ” ሆይ በማንኛውም ህመም እየተሰቃየህ ነውን? ነብዩም”ﷺ” ነዐም ብለው መለሱ፤ ጂብሪልም በአላህ ስም ሩቂያ እቀራብሃለው፤ ከማንኛውም በሽታ አንተን የጎዳህን፤ ከእያንዳንዱ ሸረኛ እና ክፉ ዓይን፤ አላህ ይፈውስሃል”። أَنَّ جِبْرِيلَ، أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ يَا مُحَمَّدُ اشْتَكَيْتَ قَالَ “ نَعَمْ ” . قَالَ بِاسْمِ اللَّهِ أَرْقِيكَ مِنْ كُلِّ شَيْءٍ يُؤْذِيكَ مِنْ شَرِّ كُلِّ نَفْسٍ وَعَيْنِ حَاسِدٍ بِاسْمِ اللَّهِ أَرْقِيكَ وَاللَّهُ يَشْفِيكَ .
.
“አል-ሙዐወዘተይን” እራሱ ለሲሕር “ሩቂያ” رقيّة ነው፤ ሩቂያ ማለት “ፈውስ” ማለት ሲሆን የቁርአን አናቅፅ መድሃኒት ነው፦
17:82 “ከቁርአንም” ለምእመናን ”መድኀኒት” እና እዝነት የሆነን ”እናወርዳለን”፤በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላን አይጨምርላቸውም። وَنُنَزِّلُ مِنَ ٱلْقُرْءَانِ مَا هُوَ شِفَآءٌۭ وَرَحْمَةٌۭ لِّلْمُؤْمِنِينَ ۙ وَلَا يَزِيدُ ٱلظَّٰلِمِينَ إِلَّا خَسَارًۭا
10:57 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ግሳጼ ”በደረቶች” ውስጥም ላለው በሽታ “”መድኃኒት”” ለምእምናንም ብርሃንና እዝነት በእርግጥ “መጣችላችሁ”፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ قَدْ جَآءَتْكُم مَّوْعِظَةٌۭ مِّن رَّبِّكُمْ وَشِفَآءٌۭ لِّمَا فِى ٱلصُّدُورِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةٌۭ لِّلْمُؤْمِنِينَ
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” የሲሕር በሽታ ፈውስ ካገኙ በኃላ ይህ በቅጠላ-ቅጠል እና የዕፅ ስር በመበጠስ ሰው ላይ ለሚተበተብ በሽታ ጠዋት ጠዋት ሰባት የዘንባባ ተምር መብላት መድሃኒት እንደሆነ ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 70 , ሐዲስ 74:
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ማንኛውም ሰው ጠዋት ጠዋት ሰባት የዘንባባ ተምር የሚበላ በበላበት ቀን በመርዝ እና በመተት አይጠቃም። حَدَّثَنَا جُمْعَةُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، حَدَّثَنَا مَرْوَانُ، أَخْبَرَنَا هَاشِمُ بْنُ هَاشِمٍ، أَخْبَرَنَا عَامِرُ بْنُ سَعْدٍ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ تَصَبَّحَ كُلَّ يَوْمٍ سَبْعَ تَمَرَاتٍ عَجْوَةً لَمْ يَضُرُّهُ فِي ذَلِكَ الْيَوْمِ سُمٌّ وَلاَ سِحْرٌ ”.
በኢስላም ወንጀለኛ ሲሕር የተደረገበት ሰው ሳይሆን ድግምተኛ ሰው ነው፤ በነብያችን”ﷺ” ወቅት የነበሩ በዳዮች ነብያችንን”ﷺ” የተደገመበትን ሰው ይሉ ነበር፤ ይህ የከንቱዎች መሳለቂያ ነበር፦
17፥47 እኛ ወደ አንተ በሚያዳምጡ ጊዜ እነርሱም በሚንሾካሾኩ ጊዜ በዳዮች እርስ በርሳቸው *”የተደገመበትን ሰው እንጂ አትከተሉም በሚሉ ጊዜ”* በእርሱ የሚያዳምጡበትን ምክንያት ዐዋቂ ነን፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَسْتَمِعُونَ بِهِۦٓ إِذْ يَسْتَمِعُونَ إِلَيْكَ وَإِذْ هُمْ نَجْوَىٰٓ إِذْ يَقُولُ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
25፥8 «ወይም ወደ እርሱ ድልብ አይጣልለትምን ወይም ከእርሷ የሚበላላት አትክልት ለእርሱ አትኖረውምን» አሉ፡፡ *በዳዮቹም ለአመኑት «የተደገመበትን ሰው እንጂ ሌላ አትከተሉም» አሉ*፡፡ أَوْ يُلْقَىٰٓ إِلَيْهِ كَنزٌ أَوْ تَكُونُ لَهُۥ جَنَّةٌۭ يَأْكُلُ مِنْهَا ۚ وَقَالَ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
ለተሳላቂዎች ደግሞ አላህ በቂ ምላሽ ሰጥቷል፦
25፥41 ባዩህም ጊዜ ያ አላህ መልእክተኛ አድርጎ የላከው ይህ ነውን እያሉ *” መሳለቂያ እንጂ ሌላ አያደርጉህም”*፡፡ وَإِذَا رَأَوْكَ إِن يَتَّخِذُونَكَ إِلَّا هُزُوًا أَهَٰذَا ٱلَّذِى بَعَثَ ٱللَّهُ رَسُولًا
15፥95 *”ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል”*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
ኢንሻላህ ስለ መተት በባይብል በክፍል ሁለት ይቀጥላል….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መተት
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ነጥብ ሁለት
“መተት በባይብል”
ስለ መተት በባይብል ያለው እሳቤ ደግሞ እስቲ በመጠኑን ቢሆን እንመልከት፤ “ፋርማሲይ”pharmacy” የሚለውም ቃል “ፋርማኮን” φάρμακον ከሚለው የግሪኩ ቃል የመጣ ሲሆን “ዕፅ”drug” ማለት ነው፤ ጥንት ግብፃውያን መተት፣ አስማት እና ድግምት የሚሰሩት በዕፅዋት ቅመማ ነው፤ በአገራችን “ዕፀ-መሰውር” ይሉታል፤ ይህ የዕፅ ሥራ በግሪክ ኮይኔ “ፋርማኮስ” φαρμάκων ሲባል ቃሉ አዲስ ኪዳን እንዲህ ሰፍሯል፦
ራእይ 18:23 የመብራትም ብርሃን ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስየምድር አይበራም፥ የሙሽራና የሙሽራይቱም ድምጽ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም፤ ነጋዴዎችሽ የምድር መኳንንት ነበሩና፥ *በአስማትሽም* φαρμακείᾳ አሕዛብ ሁሉ ስተዋልና።”
ራእይ 9:21 ስለ መግደላቸውም ቢሆን ወይም ስለ *”አስማታቸው”* φαρμάκων ወይም ስለ ዝሙታቸው ወይም ስለ ስርቆታቸው ንስሐ አልገቡም።
ራእይ 21:8 ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም *”የአስማተኛዎችም”* φαρμακοῖς ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።”
ራእይ 22:15 ውሻዎችና *”አስማተኞች”* φαρμακοὶ ሴሰኛዎችም ነፍሰ ገዳዮችም ጣዖትንም የሚያመልኩት ውሸትንም የሚወዱና የሚያደርጉ ሁሉ በውጭ አሉ።”
“ምዋርት” ወይም “አስማት” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፋርማኮስ” φαρμάκων መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱጀንት”LXX” ላይም ይህ ቃል ነው የሰፈረው፤ በዕብራይስጡ ደግሞ “ከሻፍ” כָּשַׁף ሲሆን ግብጻውያን በሙሴ ዘመን የሰሩትት መተት ለማመልከት ተጠቅሞበታል፦
ዘጸአት 7:11 ፈርዖንም ጠቢባንን እና *”መተተኞችን” לָטִים ጠራ፤ የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው”* እንዲሁ ደግሞ አደረጉ።
ይህ ካየን ስለ በለዓም እንይ፤ በለዓም እግዚአብሔር የሚያናግረው የእግዚአብሔር ነብይ ነው፦
2ኛ የጴጥሮስ 2፥16 ነገር ግን ስለ መተላለፉ ተዘለፈ፤ ቃል የሌለው አህያ በሰው ቃል ተናግሮ *”የነቢዩን እብድነት”* አገደ።
ዘኍልቍ 23፥16 *እግዚአብሔርም በለዓምን ተገናኘ፥ ቃልንም በአፉ አድርጎ፦ ወደ ባላቅ ተመለስ፥ እንዲህም በል አለው*።
ይህ ነብይ አስማተኛ እና ምዋርተኛ ነበር፦
ዘኍልቍ 24፥1 በለዓምም እግዚአብሔር እስራኤልን ይባርክ ዘንድ እንዲወድድ ባየ ጊዜ፥ *”አስቀድሞ ያደርግ የነበረውን አስማት ይሻ ዘንድ አልሄደም”*፤ ነገር ግን ወደ ምድረ በዳ ፊቱን አቀና።
ኢያሱ 13፥22 ከገደሉአቸውም ሰዎች ጋር የእስራኤል ልጆች *”ምዋርተኛውን የቢዖርን ልጅ በለዓምን በሰይፍ ገደሉት”*።
የእስራኤል ልጆች ብዔልፌጎርን የተባለውን ጣዖት እንዲያመልኩ እና ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ያደረገው ይህ ነብይ ነው፦
ራእይ 2፥14 ዳሩ ግን *”ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ እና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት”* የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ ፥ የምነቅፍህ ጥቂት ነገር አለኝ ።
ዘኍልቍ 31:16 እነሆ፥ እነዚህ በፌጎር ምክንያት *”በበለዓም ምክር”* እግዚአብሔርን *”ይበድሉ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ዕንቅፋት ሆኑ”*፤ ስለዚህም በእግዚአብሔር ማኅበር ላይ መቅሠፍት ሆነ።
ዘኍልቍ 25፥1-3 እስራኤልም በሰጢም ተቀመጡ፤ *ሕዝቡም ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ጀመር። ሕዝቡንም ወደ አምላኮቻቸው መሥዋዕት ጠሩ፤ ሕዝቡም በሉ፥ ወደ አምላኮቻቸውም ሰገዱ። እስራኤልም ብዔልፌጎርን ተከተለ*፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ።
ይሁዳ 1፥11 ወዮላቸው፥ በቃየል መንገድ ሄደዋልና ስለ ደመወዝም *”ለበለዓም ስሕተት”* ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል በቆሬም መቃወም ጠፍተዋል።
ምዋርተኛውና አስማተኛው የአምላክ ነብይ በለዓም “በያዕቆብ ላይ አስማት የለም፥ በእስራኤልም ላይ ምዋርት የለም” ይበል እንጂ ድብን አድርጎ በእስራኤል ላይ “አስማት” ነበረ፦
ዘኍልቍ 23፥23 በያዕቆብ ላይ “አስማት” כְּשָׁפַ֔יִךְ የለም፥ በእስራኤልም ላይ “ምዋርት” የለም፤
2ኛ ነገሥት 21፥6 ልጁንም በእሳት አሳለፈ፥ ሞራ ገላጭም ሆነ፥ *”አስማትም” כְּשָׁפַ֔יִךְ አደረገ”*፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ያስቈጣውም ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ።
ኢሳይያስ 47፥9 አሁን ግን በአንድ ቀን እነዚህ ሁለት ነገሮች፥ የወላድ መካንነትና መበለትነት፥ በድንገት ይመጡብሻል፤ *ስለ “መተቶችሽ” כְּשָׁפַ֔יִךְ ብዛትና ስለ “አስማቶችሽ” ጽናት ፈጽመው ይመጡብሻል*።
ኢሳይያስ 47:12 ምናልባትም መጠቀም ትችዪ ወይም ታስደነግጪ እንደ ሆነ፥ *”ከአስማቶችሽ” כְּשָׁפַ֔יִךְ እና ከሕፃንነትሽ ጀምረሽ ከደከምሽበት ከመተቶችሽ ብዛት ጋር ቁሚ*።
ታዲያ የቱ ይከብዳል መተት የተደረገበት ነብይ ወይስ መተት አድራጊ ነብይ? ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ያደረገ ነብይ ወይስ ተውሒድን ያስተማሪ ነብይ? ሰው ላይ አስማት ማድረግስ ወንጀል አይደለምን?፦
ዘዳግም 18፥11 *”አስማተኛም፥ መተተኛም”፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ*።
ዘሌዋውያን 19፥26 ከደሙ ጋር ምንም አትብሉ፤ *”አስማትም አታድርጉ”*፥ ሞራ ገላጭም አትሁኑ።
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ነጥብ ሁለት
“መተት በባይብል”
ስለ መተት በባይብል ያለው እሳቤ ደግሞ እስቲ በመጠኑን ቢሆን እንመልከት፤ “ፋርማሲይ”pharmacy” የሚለውም ቃል “ፋርማኮን” φάρμακον ከሚለው የግሪኩ ቃል የመጣ ሲሆን “ዕፅ”drug” ማለት ነው፤ ጥንት ግብፃውያን መተት፣ አስማት እና ድግምት የሚሰሩት በዕፅዋት ቅመማ ነው፤ በአገራችን “ዕፀ-መሰውር” ይሉታል፤ ይህ የዕፅ ሥራ በግሪክ ኮይኔ “ፋርማኮስ” φαρμάκων ሲባል ቃሉ አዲስ ኪዳን እንዲህ ሰፍሯል፦
ራእይ 18:23 የመብራትም ብርሃን ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስየምድር አይበራም፥ የሙሽራና የሙሽራይቱም ድምጽ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም፤ ነጋዴዎችሽ የምድር መኳንንት ነበሩና፥ *በአስማትሽም* φαρμακείᾳ አሕዛብ ሁሉ ስተዋልና።”
ራእይ 9:21 ስለ መግደላቸውም ቢሆን ወይም ስለ *”አስማታቸው”* φαρμάκων ወይም ስለ ዝሙታቸው ወይም ስለ ስርቆታቸው ንስሐ አልገቡም።
ራእይ 21:8 ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም *”የአስማተኛዎችም”* φαρμακοῖς ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።”
ራእይ 22:15 ውሻዎችና *”አስማተኞች”* φαρμακοὶ ሴሰኛዎችም ነፍሰ ገዳዮችም ጣዖትንም የሚያመልኩት ውሸትንም የሚወዱና የሚያደርጉ ሁሉ በውጭ አሉ።”
“ምዋርት” ወይም “አስማት” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፋርማኮስ” φαρμάκων መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱጀንት”LXX” ላይም ይህ ቃል ነው የሰፈረው፤ በዕብራይስጡ ደግሞ “ከሻፍ” כָּשַׁף ሲሆን ግብጻውያን በሙሴ ዘመን የሰሩትት መተት ለማመልከት ተጠቅሞበታል፦
ዘጸአት 7:11 ፈርዖንም ጠቢባንን እና *”መተተኞችን” לָטִים ጠራ፤ የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው”* እንዲሁ ደግሞ አደረጉ።
ይህ ካየን ስለ በለዓም እንይ፤ በለዓም እግዚአብሔር የሚያናግረው የእግዚአብሔር ነብይ ነው፦
2ኛ የጴጥሮስ 2፥16 ነገር ግን ስለ መተላለፉ ተዘለፈ፤ ቃል የሌለው አህያ በሰው ቃል ተናግሮ *”የነቢዩን እብድነት”* አገደ።
ዘኍልቍ 23፥16 *እግዚአብሔርም በለዓምን ተገናኘ፥ ቃልንም በአፉ አድርጎ፦ ወደ ባላቅ ተመለስ፥ እንዲህም በል አለው*።
ይህ ነብይ አስማተኛ እና ምዋርተኛ ነበር፦
ዘኍልቍ 24፥1 በለዓምም እግዚአብሔር እስራኤልን ይባርክ ዘንድ እንዲወድድ ባየ ጊዜ፥ *”አስቀድሞ ያደርግ የነበረውን አስማት ይሻ ዘንድ አልሄደም”*፤ ነገር ግን ወደ ምድረ በዳ ፊቱን አቀና።
ኢያሱ 13፥22 ከገደሉአቸውም ሰዎች ጋር የእስራኤል ልጆች *”ምዋርተኛውን የቢዖርን ልጅ በለዓምን በሰይፍ ገደሉት”*።
የእስራኤል ልጆች ብዔልፌጎርን የተባለውን ጣዖት እንዲያመልኩ እና ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ያደረገው ይህ ነብይ ነው፦
ራእይ 2፥14 ዳሩ ግን *”ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ እና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት”* የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ ፥ የምነቅፍህ ጥቂት ነገር አለኝ ።
ዘኍልቍ 31:16 እነሆ፥ እነዚህ በፌጎር ምክንያት *”በበለዓም ምክር”* እግዚአብሔርን *”ይበድሉ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ዕንቅፋት ሆኑ”*፤ ስለዚህም በእግዚአብሔር ማኅበር ላይ መቅሠፍት ሆነ።
ዘኍልቍ 25፥1-3 እስራኤልም በሰጢም ተቀመጡ፤ *ሕዝቡም ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ጀመር። ሕዝቡንም ወደ አምላኮቻቸው መሥዋዕት ጠሩ፤ ሕዝቡም በሉ፥ ወደ አምላኮቻቸውም ሰገዱ። እስራኤልም ብዔልፌጎርን ተከተለ*፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ።
ይሁዳ 1፥11 ወዮላቸው፥ በቃየል መንገድ ሄደዋልና ስለ ደመወዝም *”ለበለዓም ስሕተት”* ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል በቆሬም መቃወም ጠፍተዋል።
ምዋርተኛውና አስማተኛው የአምላክ ነብይ በለዓም “በያዕቆብ ላይ አስማት የለም፥ በእስራኤልም ላይ ምዋርት የለም” ይበል እንጂ ድብን አድርጎ በእስራኤል ላይ “አስማት” ነበረ፦
ዘኍልቍ 23፥23 በያዕቆብ ላይ “አስማት” כְּשָׁפַ֔יִךְ የለም፥ በእስራኤልም ላይ “ምዋርት” የለም፤
2ኛ ነገሥት 21፥6 ልጁንም በእሳት አሳለፈ፥ ሞራ ገላጭም ሆነ፥ *”አስማትም” כְּשָׁפַ֔יִךְ አደረገ”*፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ያስቈጣውም ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ።
ኢሳይያስ 47፥9 አሁን ግን በአንድ ቀን እነዚህ ሁለት ነገሮች፥ የወላድ መካንነትና መበለትነት፥ በድንገት ይመጡብሻል፤ *ስለ “መተቶችሽ” כְּשָׁפַ֔יִךְ ብዛትና ስለ “አስማቶችሽ” ጽናት ፈጽመው ይመጡብሻል*።
ኢሳይያስ 47:12 ምናልባትም መጠቀም ትችዪ ወይም ታስደነግጪ እንደ ሆነ፥ *”ከአስማቶችሽ” כְּשָׁפַ֔יִךְ እና ከሕፃንነትሽ ጀምረሽ ከደከምሽበት ከመተቶችሽ ብዛት ጋር ቁሚ*።
ታዲያ የቱ ይከብዳል መተት የተደረገበት ነብይ ወይስ መተት አድራጊ ነብይ? ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ያደረገ ነብይ ወይስ ተውሒድን ያስተማሪ ነብይ? ሰው ላይ አስማት ማድረግስ ወንጀል አይደለምን?፦
ዘዳግም 18፥11 *”አስማተኛም፥ መተተኛም”፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ*።
ዘሌዋውያን 19፥26 ከደሙ ጋር ምንም አትብሉ፤ *”አስማትም አታድርጉ”*፥ ሞራ ገላጭም አትሁኑ።
መደምደሚያ
ሲጀመር ሲሕር በነብያችን”ﷺ” ላይ ተፅዕኖ ያሳደረባቸው በድርጊታቸው ላይ እንጂ በወሕይ ላይ አይደለም፤ ሲቀጥል ሲሕሩ በቅጠላ-ቅጠል ብጠሳ የሚደረግ በሽታ ነው፤ ሲሰልስ አላህ ነብያችን”ﷺ” ላይ ሲሕር ተፅዕኖ ሲያሳድር ዝም ያለበት ጥበብ ሰዎች ሲሕር ሲደርግባቸው እንዴት ማክሸፍ እንዳለባቸው ለማስተማር ነው እንጂ የተሳሳተ ሰው የተመራን ሰው አይጎዳም፦
5፥105 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን ከእሳት ጠብቁ፤ *”በተመራችሁ ጊዜ የተሳሳተ ሰው አይጎዳችሁም”*፡፡ የሁላችሁም መመለሻ ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ ۖ لَا يَضُرُّكُم مَّن ضَلَّ إِذَا ٱهْتَدَيْتُمْ ۚ إِلَى ٱللَّهِ مَرْجِعُكُمْ جَمِيعًۭا فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ሲያረብብ ከምንም በላይ ሰይጣን ሙኽሊሲን በሚባሉት የአላህ ባሮች ላይ ስልጣን የለውም፤ “ሙኽሊስ” مُخْلِص ማለት “አጥሪ” ማለት ሲሆን አምልኮቱ “ኢኽላስ” ያለው ማለት ነው፤ “ኢኽላስ” إخلاص ማለት እዩልኝና ስሙልኝ ያልታከለበት፣ ከሙገሳና ከወቀሳ ነጻ የሆነ፣ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚደረግ ማጥራት፣ ፍጽምና፣ መተናነስ፣ መጎባደድ ማለት ነው፤ ሰይጣን ቃል የገባው ሙኽሊስ የተባሉትን የአላህ ባሮች እንደማይነካ ነው፦
38፥83 «ከእነርሱ *”ምርጥ የኾኑት ባሮችህ”* ብቻ ሲቀሩ፡፡» إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ ٱلْمُخْلَصِينَ
15:40 «ከእነርሱ *”ፍጹሞቹ ባሮችህ”* ብቻ ሲቀሩ፡፡» إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ ٱلْمُخْلَصِينَ
15፥42 «እነሆ *ባሮቼ በእነርሱ ላይ ለአንተ ስልጣን የለህም*፡፡ ከጠማሞቹ የተከተለህ ሰው ብቻ ሲቀር፡፡» إِنَّ عِبَادِى لَيْسَ لَكَ عَلَيْهِمْ سُلْطَٰنٌ إِلَّا مَنِ ٱتَّبَعَكَ مِنَ ٱلْغَاوِينَ
16፥109 እርሱ በእነዚያ ባመኑት እና በጌታቸው ላይ *”በሚጠጉት ላይ ለእርሱ ስልጣን የለውምና”*፡፡ إِنَّهُۥ لَيْسَ لَهُۥ سُلْطَٰنٌ عَلَى ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
16፥100 *”ስልጣኑ በእነዚያ በሚታዘዙት ላይ እና በእነዚያም እነርሱ በእርሱ ምክንያት አጋሪዎች በኾኑት ላይ ብቻ ነው”*፡፡ إِنَّمَا سُلْطَٰنُهُۥ عَلَى ٱلَّذِينَ يَتَوَلَّوْنَهُۥ وَٱلَّذِينَ هُم بِهِۦ مُشْرِكُونَ
አላህ ሙኽሊሲን ከሚላቸው ባሮቹ ያርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሲጀመር ሲሕር በነብያችን”ﷺ” ላይ ተፅዕኖ ያሳደረባቸው በድርጊታቸው ላይ እንጂ በወሕይ ላይ አይደለም፤ ሲቀጥል ሲሕሩ በቅጠላ-ቅጠል ብጠሳ የሚደረግ በሽታ ነው፤ ሲሰልስ አላህ ነብያችን”ﷺ” ላይ ሲሕር ተፅዕኖ ሲያሳድር ዝም ያለበት ጥበብ ሰዎች ሲሕር ሲደርግባቸው እንዴት ማክሸፍ እንዳለባቸው ለማስተማር ነው እንጂ የተሳሳተ ሰው የተመራን ሰው አይጎዳም፦
5፥105 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን ከእሳት ጠብቁ፤ *”በተመራችሁ ጊዜ የተሳሳተ ሰው አይጎዳችሁም”*፡፡ የሁላችሁም መመለሻ ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ ۖ لَا يَضُرُّكُم مَّن ضَلَّ إِذَا ٱهْتَدَيْتُمْ ۚ إِلَى ٱللَّهِ مَرْجِعُكُمْ جَمِيعًۭا فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ሲያረብብ ከምንም በላይ ሰይጣን ሙኽሊሲን በሚባሉት የአላህ ባሮች ላይ ስልጣን የለውም፤ “ሙኽሊስ” مُخْلِص ማለት “አጥሪ” ማለት ሲሆን አምልኮቱ “ኢኽላስ” ያለው ማለት ነው፤ “ኢኽላስ” إخلاص ማለት እዩልኝና ስሙልኝ ያልታከለበት፣ ከሙገሳና ከወቀሳ ነጻ የሆነ፣ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚደረግ ማጥራት፣ ፍጽምና፣ መተናነስ፣ መጎባደድ ማለት ነው፤ ሰይጣን ቃል የገባው ሙኽሊስ የተባሉትን የአላህ ባሮች እንደማይነካ ነው፦
38፥83 «ከእነርሱ *”ምርጥ የኾኑት ባሮችህ”* ብቻ ሲቀሩ፡፡» إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ ٱلْمُخْلَصِينَ
15:40 «ከእነርሱ *”ፍጹሞቹ ባሮችህ”* ብቻ ሲቀሩ፡፡» إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ ٱلْمُخْلَصِينَ
15፥42 «እነሆ *ባሮቼ በእነርሱ ላይ ለአንተ ስልጣን የለህም*፡፡ ከጠማሞቹ የተከተለህ ሰው ብቻ ሲቀር፡፡» إِنَّ عِبَادِى لَيْسَ لَكَ عَلَيْهِمْ سُلْطَٰنٌ إِلَّا مَنِ ٱتَّبَعَكَ مِنَ ٱلْغَاوِينَ
16፥109 እርሱ በእነዚያ ባመኑት እና በጌታቸው ላይ *”በሚጠጉት ላይ ለእርሱ ስልጣን የለውምና”*፡፡ إِنَّهُۥ لَيْسَ لَهُۥ سُلْطَٰنٌ عَلَى ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
16፥100 *”ስልጣኑ በእነዚያ በሚታዘዙት ላይ እና በእነዚያም እነርሱ በእርሱ ምክንያት አጋሪዎች በኾኑት ላይ ብቻ ነው”*፡፡ إِنَّمَا سُلْطَٰنُهُۥ عَلَى ٱلَّذِينَ يَتَوَلَّوْنَهُۥ وَٱلَّذِينَ هُم بِهِۦ مُشْرِكُونَ
አላህ ሙኽሊሲን ከሚላቸው ባሮቹ ያርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሸኸ ዑመር ሙኽታር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
61፥4 *አላህ እነዚያን እነርሱ ልክ እንደ ተናሰ ግንብ የተሰለፉ ኾነው በመንገዱ የሚጋደሉትን ይወዳል"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِهِ صَفًّا كَأَنَّهُم بُنْيَانٌ مَّرْصُوصٌ
የበረሃው አንበሳ የሆኑትን ሸኸ ዑመር ሙኽታርን የኢጣሊያው መሪ ለማነጋጋርና እንዲድ ሲል ጠየቃቸው፦
ከኢጣሊያኖች ጋር ተዋግተሃልን?
ዑመር፦ አዎ
መሪው፦ ሰዎች እንዲዋጉን ቅስቀሳ አድርግርሃልን?
ዑመር ፦ አዎ
መሪው፦ የሰራሃው ስራ ቅጣቱ ምን እንደሆነ ታውቃለህን?
ዑመር ፦ አዎ
መሪው፦ በምትናገረውን ንግግር ለማረጋጋጥ ዝግጁ ነህን ?
ዑመር ፦ አዎ
መሪው፦ ለስንት አመታት ከኢጣልያ ጋር ተዋጋህ?
ዑመር ፦ ለ20 አመታት ያክል
መሪው፦ በሠራኸው ሥራ ተፀፅተሃልን ?
ዑመር ፦ አልተፀፀትኩም ?
መሪው፦ በግድያ እንደምትቀጣ አውቀሃልን ?
ዑመር ፦ አዎ
ዳኛውም፦ አክሎ እንዲህ አለው፦ "መጨረሻህ ይህ በመሆኑም አዝናለው!
ዑመርም፦ ይልቁንስ የዚች ዓለም ሕይወቴ በዚህ መልኩ መጠናቀቁ በጣም የተመረጠ ነው"።
በዚህ ጊዜ ዳኛው በጥቅም ሊሽነግላቸው ሞከረ፥ እኛን እየተዋጉን ያሉትን ታጋዩች መዋጋታቸውን እንዲያቆሙ ትእዛዝ ጽፈህ አስተላልፍላቸው አንተን ይቅር እንልሃለን! አላቸው።
የዑመር ምላሽም እንዲህ የሚል ነበር፦ "ሁሌም ላ ኢላሃ ኢለሏህ ሙሐመድ ረሱሉሏህ" በማለት የምትጠቁመው አመልካች ጣቴ 'በባጢል' ነገር ላይ መጻፍ አትችልም"
እነርሱም በስቅላት እንዲቀጣ ወሰኑበት ተስቀለም። አላህ ይዘንለት ሸይኽ ዑመር ሙኽታር።
ሸሂድ ዑመር ሙኽታር የኖረው ከ1858 -1931 ድህረ-ልደት ሲሆን የሙጃሂዲን ሸኽና የበረሃው አንበሳ የሚል ቅጥያ የተሰጣቸው ጀግና ነበሩ። እውነተኛዎቹ ምእምናን እነዚያ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው፦
49፥15 *"እውነተኛዎቹ ምእምናን"* እነዚያ በአላህና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም ያልተጠራጠሩት *በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው"*፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
61፥4 *አላህ እነዚያን እነርሱ ልክ እንደ ተናሰ ግንብ የተሰለፉ ኾነው በመንገዱ የሚጋደሉትን ይወዳል"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِهِ صَفًّا كَأَنَّهُم بُنْيَانٌ مَّرْصُوصٌ
3፥195 ጌታቸውም «እኔ ከእናንተ ከወንድ ወይም ከሴት የሠሪን ሥራ አላጠፋም፡፡ ከፊላችሁ ከከፊሉ ነው፤ በማለት ለነርሱ ልመናቸውን ተቀበለ፡፡ እነዚያም የተሰደዱ ከአገሮቻቸውም የተባረሩ በመንገዴም የተጠቁ የተጋደሉም የተገደሉም ክፉ ሥራዎቻቸውን ከእነርሱ በእርግጥ አብሳለሁ፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በእርግጥ አገባቸዋለሁ፡፡ ከአላህ ዘንድ የኾነን ምንዳ ይመነዳሉ፡፡ አላህም እርሱ ዘንድ መልካም ምንዳ አልለ፡፡ » فَاسْتَجَابَ لَهُمْ رَبُّهُمْ أَنِّي لَا أُضِيعُ عَمَلَ عَامِلٍ مِّنكُم مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ ۖ بَعْضُكُم مِّن بَعْضٍ ۖ فَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَأُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِمْ وَأُوذُوا فِي سَبِيلِي وَقَاتَلُوا وَقُتِلُوا لَأُكَفِّرَنَّ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأُدْخِلَنَّهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ ثَوَابًا مِّنْ عِندِ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ عِندَهُ حُسْنُ الثَّوَابِ
"እነዚያም የተሰደዱ ከአገሮቻቸውም የተባረሩ በመንገዴም የተጠቁ የተጋደሉም የተገደሉም ክፉ ሥራዎቻቸውን ከእነርሱ በእርግጥ አብሳለሁ" የሚለው ይሰመርበት። አላህ የሙጅሂዲንን ጅሃድ እና የሹሃዳን ሸሂድ በኢኽላስ ይቀበላቸው! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
61፥4 *አላህ እነዚያን እነርሱ ልክ እንደ ተናሰ ግንብ የተሰለፉ ኾነው በመንገዱ የሚጋደሉትን ይወዳል"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِهِ صَفًّا كَأَنَّهُم بُنْيَانٌ مَّرْصُوصٌ
የበረሃው አንበሳ የሆኑትን ሸኸ ዑመር ሙኽታርን የኢጣሊያው መሪ ለማነጋጋርና እንዲድ ሲል ጠየቃቸው፦
ከኢጣሊያኖች ጋር ተዋግተሃልን?
ዑመር፦ አዎ
መሪው፦ ሰዎች እንዲዋጉን ቅስቀሳ አድርግርሃልን?
ዑመር ፦ አዎ
መሪው፦ የሰራሃው ስራ ቅጣቱ ምን እንደሆነ ታውቃለህን?
ዑመር ፦ አዎ
መሪው፦ በምትናገረውን ንግግር ለማረጋጋጥ ዝግጁ ነህን ?
ዑመር ፦ አዎ
መሪው፦ ለስንት አመታት ከኢጣልያ ጋር ተዋጋህ?
ዑመር ፦ ለ20 አመታት ያክል
መሪው፦ በሠራኸው ሥራ ተፀፅተሃልን ?
ዑመር ፦ አልተፀፀትኩም ?
መሪው፦ በግድያ እንደምትቀጣ አውቀሃልን ?
ዑመር ፦ አዎ
ዳኛውም፦ አክሎ እንዲህ አለው፦ "መጨረሻህ ይህ በመሆኑም አዝናለው!
ዑመርም፦ ይልቁንስ የዚች ዓለም ሕይወቴ በዚህ መልኩ መጠናቀቁ በጣም የተመረጠ ነው"።
በዚህ ጊዜ ዳኛው በጥቅም ሊሽነግላቸው ሞከረ፥ እኛን እየተዋጉን ያሉትን ታጋዩች መዋጋታቸውን እንዲያቆሙ ትእዛዝ ጽፈህ አስተላልፍላቸው አንተን ይቅር እንልሃለን! አላቸው።
የዑመር ምላሽም እንዲህ የሚል ነበር፦ "ሁሌም ላ ኢላሃ ኢለሏህ ሙሐመድ ረሱሉሏህ" በማለት የምትጠቁመው አመልካች ጣቴ 'በባጢል' ነገር ላይ መጻፍ አትችልም"
እነርሱም በስቅላት እንዲቀጣ ወሰኑበት ተስቀለም። አላህ ይዘንለት ሸይኽ ዑመር ሙኽታር።
ሸሂድ ዑመር ሙኽታር የኖረው ከ1858 -1931 ድህረ-ልደት ሲሆን የሙጃሂዲን ሸኽና የበረሃው አንበሳ የሚል ቅጥያ የተሰጣቸው ጀግና ነበሩ። እውነተኛዎቹ ምእምናን እነዚያ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው፦
49፥15 *"እውነተኛዎቹ ምእምናን"* እነዚያ በአላህና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም ያልተጠራጠሩት *በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው"*፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
61፥4 *አላህ እነዚያን እነርሱ ልክ እንደ ተናሰ ግንብ የተሰለፉ ኾነው በመንገዱ የሚጋደሉትን ይወዳል"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِهِ صَفًّا كَأَنَّهُم بُنْيَانٌ مَّرْصُوصٌ
3፥195 ጌታቸውም «እኔ ከእናንተ ከወንድ ወይም ከሴት የሠሪን ሥራ አላጠፋም፡፡ ከፊላችሁ ከከፊሉ ነው፤ በማለት ለነርሱ ልመናቸውን ተቀበለ፡፡ እነዚያም የተሰደዱ ከአገሮቻቸውም የተባረሩ በመንገዴም የተጠቁ የተጋደሉም የተገደሉም ክፉ ሥራዎቻቸውን ከእነርሱ በእርግጥ አብሳለሁ፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በእርግጥ አገባቸዋለሁ፡፡ ከአላህ ዘንድ የኾነን ምንዳ ይመነዳሉ፡፡ አላህም እርሱ ዘንድ መልካም ምንዳ አልለ፡፡ » فَاسْتَجَابَ لَهُمْ رَبُّهُمْ أَنِّي لَا أُضِيعُ عَمَلَ عَامِلٍ مِّنكُم مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ ۖ بَعْضُكُم مِّن بَعْضٍ ۖ فَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَأُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِمْ وَأُوذُوا فِي سَبِيلِي وَقَاتَلُوا وَقُتِلُوا لَأُكَفِّرَنَّ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأُدْخِلَنَّهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ ثَوَابًا مِّنْ عِندِ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ عِندَهُ حُسْنُ الثَّوَابِ
"እነዚያም የተሰደዱ ከአገሮቻቸውም የተባረሩ በመንገዴም የተጠቁ የተጋደሉም የተገደሉም ክፉ ሥራዎቻቸውን ከእነርሱ በእርግጥ አብሳለሁ" የሚለው ይሰመርበት። አላህ የሙጅሂዲንን ጅሃድ እና የሹሃዳን ሸሂድ በኢኽላስ ይቀበላቸው! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሥነ-ምግባር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
57፥25 *"መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን"*፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *"መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን"*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
“አኽላቅ” أخلاق ማለት ሥነ-ምግባር”ethics” ማለት ሲሆን “አደብ” أدب ማለት ደግሞ ግብረ-ገብ”manners” ማለት ነው፤ አንድ ነገር ትክክል ነው ወይም ስህተት ነው፣ እውነት ነው ወይም ሐሰት ነው፣ አሊያም ክፉ ነው ወይም ጥሩ ነው የምንልበት ተስተምህሮት ሥነ-ምግባር ይሰኛል። ነገር ግን ይህ ግብረ-ገብ ከባህል ወደ ባህል፣ ከልማድ ወደ ልማድ፣ ከእምነት ወደ እምነት ይለያያል፤ አንድ ነገር ትክክል ነው ወይም ስህተት ነው፣ አሊያም እውነት ነው ወይም ሐሰት ነው የምንልበት ለሰው ልጆች የሚሆን መመዘኛ አላህ ወደ ነብያት አውርዷል፦
57፥25 *"መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን"*፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *"መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን"*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
42፥17 አላህ ያ *"መጽሐፉን በእውነት ያወረደ ነው፡፡ ሚዛንንም እንደዚሁ*"፡፡ ሰዓቲቱ ምንአልባት ቅርብ መኾንዋን ምን ያሳውቅሃል? ٱللَّهُ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ وَٱلْمِيزَانَ ۗ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ ٱلسَّاعَةَ قَرِيبٌۭ
"ሚዛን" مِيزَان እውነትን ከሐሰት፣ ትክክለኛውን ከስህተት፣ ሰናዩን ከእኩይ የምንለይበት መመዘኛ ነው፤ ይህ ሚዛን "ፉርቃን" فُرْقَان ይባላል፤ ቁርኣን እውነትን ከሐሰት፣ ትክክለኛውን ከስህተት፣ ሰናዩን ከእኩይ የምንለይበት ፉርቃን ነው፦
25፥1 ያ *"ፉርቃንን"* በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
3፥4 ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ *"ፉርቃንንም አወረደ"*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ وَأَنزَلَ ٱلْفُرْقَانَ
ለሙሳ የወረደለት ተውራትም ፉርቃን ተብሏል፦
2፥53 ሙሳንም *"መጽሐፍንና ፉርቃንንም"* ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ አስታውሱ፡፡ وَإِذْ ءَاتَيْنَا مُوسَى ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْفُرْقَانَ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
21፥48 ለሙሳና ለሃሩንም *"ፉርቃንን ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው"*፡፡ وَلَقَدْ ءَاتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَٰرُونَ ٱلْفُرْقَانَ وَضِيَآءًۭ وَذِكْرًۭا لِّلْمُتَّقِينَ
አላህ ለሁሉም መልእክተኞች ሕግን እና መንገድን አድርጓል፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *"አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ"*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *"ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን"*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ ስናስተውለው “ሕግ” የሚለው ቃል “ሺርዓ” شِرْعَة ሲሆን “ሸሪዓ” شَرِيعَة ደግሞ “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው።
ቀጥሎ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ሲሆን “መንሃጅ” منہاج ማለት ነው፤ "አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ" ስለሚል፥ አንድ ነገር ትክክል ነው ወይም ስህተት ነው፣ እውነት ነው ወይም ሐሰት ነው፣ አሊያም እኩይ ነው ወይም ሰናይ ነው የምንለው አላህ ባወረደው ሕግ ስንመዝን ብቻ ነው።
በዓለማችን ላይ ባሉት አበይት የሃይማኖት መጽሐፍት ላይ የመለኮት ቃል ቅሪት ስላለ የሥነ-ምግባር ጤናማ ማህበረሰብ በመጠኑም ቢሆን ገንብቷል፤ ነገር ግን ስለ ሥነ-ምግባር ያለው የምዕራባውያን እሳቦት እና እርዮት ከሰው ዝንባሌ እና ፍልስፍና የበቀሉ ሲሆኑ፣ ከበስተኃላ የካባላ፣ የፍሪ ሜሶን እና የኢሉሚኔቲቭ ንድፈ ሃሳብ ይዟል። ዋናው አጀንዳው የመለኮት ሥነ-ምግባርን እሳቤ አጥፍቶ ለዘብተኛ ፍልስፍናን ማከናነብ ነው። አላህ ከእነርሱ ሴራና ደባ ይጠብቀን፤ በፉርቃን ያጽናን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
57፥25 *"መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን"*፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *"መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን"*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
“አኽላቅ” أخلاق ማለት ሥነ-ምግባር”ethics” ማለት ሲሆን “አደብ” أدب ማለት ደግሞ ግብረ-ገብ”manners” ማለት ነው፤ አንድ ነገር ትክክል ነው ወይም ስህተት ነው፣ እውነት ነው ወይም ሐሰት ነው፣ አሊያም ክፉ ነው ወይም ጥሩ ነው የምንልበት ተስተምህሮት ሥነ-ምግባር ይሰኛል። ነገር ግን ይህ ግብረ-ገብ ከባህል ወደ ባህል፣ ከልማድ ወደ ልማድ፣ ከእምነት ወደ እምነት ይለያያል፤ አንድ ነገር ትክክል ነው ወይም ስህተት ነው፣ አሊያም እውነት ነው ወይም ሐሰት ነው የምንልበት ለሰው ልጆች የሚሆን መመዘኛ አላህ ወደ ነብያት አውርዷል፦
57፥25 *"መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን"*፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *"መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን"*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
42፥17 አላህ ያ *"መጽሐፉን በእውነት ያወረደ ነው፡፡ ሚዛንንም እንደዚሁ*"፡፡ ሰዓቲቱ ምንአልባት ቅርብ መኾንዋን ምን ያሳውቅሃል? ٱللَّهُ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ وَٱلْمِيزَانَ ۗ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ ٱلسَّاعَةَ قَرِيبٌۭ
"ሚዛን" مِيزَان እውነትን ከሐሰት፣ ትክክለኛውን ከስህተት፣ ሰናዩን ከእኩይ የምንለይበት መመዘኛ ነው፤ ይህ ሚዛን "ፉርቃን" فُرْقَان ይባላል፤ ቁርኣን እውነትን ከሐሰት፣ ትክክለኛውን ከስህተት፣ ሰናዩን ከእኩይ የምንለይበት ፉርቃን ነው፦
25፥1 ያ *"ፉርቃንን"* በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
3፥4 ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ *"ፉርቃንንም አወረደ"*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ وَأَنزَلَ ٱلْفُرْقَانَ
ለሙሳ የወረደለት ተውራትም ፉርቃን ተብሏል፦
2፥53 ሙሳንም *"መጽሐፍንና ፉርቃንንም"* ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ አስታውሱ፡፡ وَإِذْ ءَاتَيْنَا مُوسَى ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْفُرْقَانَ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
21፥48 ለሙሳና ለሃሩንም *"ፉርቃንን ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው"*፡፡ وَلَقَدْ ءَاتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَٰرُونَ ٱلْفُرْقَانَ وَضِيَآءًۭ وَذِكْرًۭا لِّلْمُتَّقِينَ
አላህ ለሁሉም መልእክተኞች ሕግን እና መንገድን አድርጓል፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *"አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ"*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *"ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን"*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ ስናስተውለው “ሕግ” የሚለው ቃል “ሺርዓ” شِرْعَة ሲሆን “ሸሪዓ” شَرِيعَة ደግሞ “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው።
ቀጥሎ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ሲሆን “መንሃጅ” منہاج ማለት ነው፤ "አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ" ስለሚል፥ አንድ ነገር ትክክል ነው ወይም ስህተት ነው፣ እውነት ነው ወይም ሐሰት ነው፣ አሊያም እኩይ ነው ወይም ሰናይ ነው የምንለው አላህ ባወረደው ሕግ ስንመዝን ብቻ ነው።
በዓለማችን ላይ ባሉት አበይት የሃይማኖት መጽሐፍት ላይ የመለኮት ቃል ቅሪት ስላለ የሥነ-ምግባር ጤናማ ማህበረሰብ በመጠኑም ቢሆን ገንብቷል፤ ነገር ግን ስለ ሥነ-ምግባር ያለው የምዕራባውያን እሳቦት እና እርዮት ከሰው ዝንባሌ እና ፍልስፍና የበቀሉ ሲሆኑ፣ ከበስተኃላ የካባላ፣ የፍሪ ሜሶን እና የኢሉሚኔቲቭ ንድፈ ሃሳብ ይዟል። ዋናው አጀንዳው የመለኮት ሥነ-ምግባርን እሳቤ አጥፍቶ ለዘብተኛ ፍልስፍናን ማከናነብ ነው። አላህ ከእነርሱ ሴራና ደባ ይጠብቀን፤ በፉርቃን ያጽናን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
አንድን ሰው፦ "ያምሃልን? ስትሉት እርሱም፦ "አንተም ያምሃል" ካለ መታመሙን አረጋግጧል ማለት ነው። አንድን ሚሽነሪይ፦ "ባይብል ይጋጫል" ስትሉት እርሱም፦ "ቁርኣንም ይጋጫል" ካለ ባይብል መጋጨቱን አረጋግጧል ማለት ነው። ይህ እከክልኝ ልከክልህ ነገር ነው። አንድ ሚሽነሪይ፦ "ቁርኣን ይጋጫል" ቢለን እኛ፦ "እረ በፍጹም" እስቲ ጥቀሰው እንጂ ባይብልም ይጋጫል አንለውም። ምክንያቱም ባይብል የሰው ንግግር ስለገባበት እና ሥረ-መሠረቱ ሳይኖር ቀርቶ ቅጂ ስለሆነ፥ ገልባጮቹ ስህተት እንደሰሩ የባይብል ለዘብተኛም ጽንፈኛም ምሁራን ይስማማሉ። የቁርኣን ግጭት ተብሎ የቀረበው የዛሬ ስድስት ዓመት አንሰሪንግ ኢሥላም ላይ የቀረቡ እንጂ አዲስ ነገር የለውም። መልሱን በተከታታይ ኢንሻላህ በጽሑፍ እና በድምጽ እንሰጣለን፦
ጥያቄ 1
አጋሪ ሴቶችን ማግባት ተፈቅዷል ወይስ አልተፈቀደም?
አልተፈቀደም:-
ሱራ 2፡221 “በአላህ አጋሪ የሆኑ ሴቶችን እስኪያምኑ ድረስ አታግቧቸው፡፡
ተፈቅዷል:-
ሱራ 5፡5 “ከነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎችና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ ልታገቧቸው የተፈቀዱ ናቸው።
ቁጥር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
አንድን ሰው፦ "ያምሃልን? ስትሉት እርሱም፦ "አንተም ያምሃል" ካለ መታመሙን አረጋግጧል ማለት ነው። አንድን ሚሽነሪይ፦ "ባይብል ይጋጫል" ስትሉት እርሱም፦ "ቁርኣንም ይጋጫል" ካለ ባይብል መጋጨቱን አረጋግጧል ማለት ነው። ይህ እከክልኝ ልከክልህ ነገር ነው። አንድ ሚሽነሪይ፦ "ቁርኣን ይጋጫል" ቢለን እኛ፦ "እረ በፍጹም" እስቲ ጥቀሰው እንጂ ባይብልም ይጋጫል አንለውም። ምክንያቱም ባይብል የሰው ንግግር ስለገባበት እና ሥረ-መሠረቱ ሳይኖር ቀርቶ ቅጂ ስለሆነ፥ ገልባጮቹ ስህተት እንደሰሩ የባይብል ለዘብተኛም ጽንፈኛም ምሁራን ይስማማሉ። የቁርኣን ግጭት ተብሎ የቀረበው የዛሬ ስድስት ዓመት አንሰሪንግ ኢሥላም ላይ የቀረቡ እንጂ አዲስ ነገር የለውም። መልሱን በተከታታይ ኢንሻላህ በጽሑፍ እና በድምጽ እንሰጣለን፦
ጥያቄ 1
አጋሪ ሴቶችን ማግባት ተፈቅዷል ወይስ አልተፈቀደም?
አልተፈቀደም:-
ሱራ 2፡221 “በአላህ አጋሪ የሆኑ ሴቶችን እስኪያምኑ ድረስ አታግቧቸው፡፡
ተፈቅዷል:-
ሱራ 5፡5 “ከነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎችና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ ልታገቧቸው የተፈቀዱ ናቸው።
መልስ
5፥5 ዛሬ መልካሞች ሁሉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ *የእነዚያም መጽሐፍን የተሰጡት ሰዎች ምግብ ያረዱት ለእናንተ የተፈቀደ ነው፡፡ ምግባችሁም ለእነሱ የተፈቀደ ነው*፡፡ ከምእመናት ጥብቆቹም *ከእነዚያ ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም፤ ዘማዊዎችና የምስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትኾኑ ጥብቆች ኾናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው*፡፡ ከእምነትም የሚመለስ ሰው በእርግጥ ሥራው ተበላሸ፡፡ በመጨረሻም ቀን እርሱ ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ ٱلْيَوْمَ أُحِلَّ لَكُمُ ٱلطَّيِّبَٰتُ ۖ وَطَعَامُ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حِلٌّۭ لَّكُمْ وَطَعَامُكُمْ حِلٌّۭ لَّهُمْ ۖ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلْمُؤْمِنَٰتِ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ مِن قَبْلِكُمْ إِذَآ ءَاتَيْتُمُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَٰفِحِينَ وَلَا مُتَّخِذِىٓ أَخْدَانٍۢ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِٱلْإِيمَٰنِ فَقَدْ حَبِطَ عَمَلُهُۥ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
አምላካችን አላህ በእርሱ ላይ ሌሎች ማንነትንና ምንነትን የሚያጋሩ ሙሽሪኮችን እንዳናገባ እና ከእርሱ ስም ውጪ በሌላ ፍጡር ስም ተባርኮ የታረደን እርድ እንዳንበላ ከልክሏል፦
2፥221 *አጋሪ የሆኑ ሴቶች እስከሚያምኑ ድረስ አታግቡዋቸው*፡፡ ከአጋሪይቱ ምንም ብትደንቃችሁም እንኳ ያመነችው ባሪያ በእርግጥ በላጭ ናት፡፡ *ለአጋሪዎቹም እስከሚያምኑ ድረስ አትዳሩላቸው*፡፡ ከአጋሪው ጌታ ምንም ቢደንቃችሁ ምእምኑ ባሪያ በላጭ ነው፡፡ *እነዚያ አጋሪዎች ወደ እሳት ይጣራሉ፡፡ አላህም በፈቃዱ ወደ ገነትና ወደ ምሕረት ይጠራል*፡፡ ሕግጋቱንም ለሰዎች ይገልጻል እነርሱ ሊገሰጹ ይከጀላልና፡፡ وَلَا تَنكِحُوا الْمُشْرِكَاتِ حَتَّىٰ يُؤْمِنَّ ۚ وَلَأَمَةٌ مُّؤْمِنَةٌ خَيْرٌ مِّن مُّشْرِكَةٍ وَلَوْ أَعْجَبَتْكُمْ ۗ وَلَا تُنكِحُوا الْمُشْرِكِينَ حَتَّىٰ يُؤْمِنُوا ۚ وَلَعَبْدٌ مُّؤْمِنٌ خَيْرٌ مِّن مُّشْرِكٍ وَلَوْ أَعْجَبَكُمْ ۗ أُولَـٰئِكَ يَدْعُونَ إِلَى النَّارِ ۖ وَاللَّهُ يَدْعُو إِلَى الْجَنَّةِ وَالْمَغْفِرَةِ بِإِذْنِهِ ۖ وَيُبَيِّنُ آيَاتِهِ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
6፥121 *በእርሱም ላይ የአላህ ስም ካልተጠራበት ነገር አትብሉ*፡፡ እርሱም በእርግጥ አመጽ ነው፡፡ ሰይጣናትም ወደ ወዳጆቻቸው በክትን በመብላት ይከራከሯችሁ ዘንድ ያሾከሹካሉ፡፡ *ብትታዘዙዋቸውም እናንተ በእርግጥ አጋሪዎች ናችሁ*፡፡ وَلَا تَأْكُلُوا مِمَّا لَمْ يُذْكَرِ اسْمُ اللَّهِ عَلَيْهِ وَإِنَّهُ لَفِسْقٌ ۗ وَإِنَّ الشَّيَاطِينَ لَيُوحُونَ إِلَىٰ أَوْلِيَائِهِمْ لِيُجَادِلُوكُمْ ۖ وَإِنْ أَطَعْتُمُوهُمْ إِنَّكُمْ لَمُشْرِكُونَ
“ሺርክ” شِرْك የሚለው ቃል “አሽረከ” أَشْرَكَ ማለትም “አጋራ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ማጋራት” ማለት ነው፤ የሚያጋራው ሰው ደግሞ “ሙሽሪክ” مُشْرِك ማለትም “አጋሪ” ይባላል፤ እንዲሁ በአላህ ላይ የሚያጋሩት ማንነትና ምንነት “ሸሪክ” شَرِيك ማለትም “ተጋሪ” ይባላሉ፤ ከአህለል ኪታብ ሙሉ ለሙሉ ባይሆንም ከነሳራዎች አበይት የሚባሉት ሙሽሪኪን ናቸው፦
5፤72 *እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ፡፡» *እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ*፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ الْمَسِيحُ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፤ እነሆ ይህ ንግግራቸው ማጋራት ነውና አላህ በእርሱ ላይ የሚያጋራ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፤ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ይህ ጥቅላዊ መልእክት “ሙጅመል” مجمل ወይም “ዓም” عام ይባላል፤ ነገር ግን አላህ ከሙሽሪኪን አህለል ኪታቦችን በተናጥል “ሙፈሰል” مُفَصَّل ወይም “ኻስ” خاص በማድረግ ለያቸው፤ ይህም ሙሽሪኪን እና አህለል ኪታብ በሚሉ ቃላት መካከል “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል መስተጻምር አስቀምጧል፦
98፥1 *እነዚያ ከመጽሐፉ ባለቤቶች እና ከአጋሪዎቹም የካዱት ግልጹ አስረጅ እስከ መጣላቸው ድረስ ተወጋጆች አልነበሩም፡፡ لَمْ يَكُنِ الَّذِينَ كَفَرُوا مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ وَالْمُشْرِكِينَ مُنفَكِّينَ حَتَّىٰ تَأْتِيَهُمُ الْبَيِّنَةُ
5፥5 ዛሬ መልካሞች ሁሉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ *የእነዚያም መጽሐፍን የተሰጡት ሰዎች ምግብ ያረዱት ለእናንተ የተፈቀደ ነው፡፡ ምግባችሁም ለእነሱ የተፈቀደ ነው*፡፡ ከምእመናት ጥብቆቹም *ከእነዚያ ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም፤ ዘማዊዎችና የምስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትኾኑ ጥብቆች ኾናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው*፡፡ ከእምነትም የሚመለስ ሰው በእርግጥ ሥራው ተበላሸ፡፡ በመጨረሻም ቀን እርሱ ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ ٱلْيَوْمَ أُحِلَّ لَكُمُ ٱلطَّيِّبَٰتُ ۖ وَطَعَامُ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حِلٌّۭ لَّكُمْ وَطَعَامُكُمْ حِلٌّۭ لَّهُمْ ۖ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلْمُؤْمِنَٰتِ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ مِن قَبْلِكُمْ إِذَآ ءَاتَيْتُمُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَٰفِحِينَ وَلَا مُتَّخِذِىٓ أَخْدَانٍۢ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِٱلْإِيمَٰنِ فَقَدْ حَبِطَ عَمَلُهُۥ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
አምላካችን አላህ በእርሱ ላይ ሌሎች ማንነትንና ምንነትን የሚያጋሩ ሙሽሪኮችን እንዳናገባ እና ከእርሱ ስም ውጪ በሌላ ፍጡር ስም ተባርኮ የታረደን እርድ እንዳንበላ ከልክሏል፦
2፥221 *አጋሪ የሆኑ ሴቶች እስከሚያምኑ ድረስ አታግቡዋቸው*፡፡ ከአጋሪይቱ ምንም ብትደንቃችሁም እንኳ ያመነችው ባሪያ በእርግጥ በላጭ ናት፡፡ *ለአጋሪዎቹም እስከሚያምኑ ድረስ አትዳሩላቸው*፡፡ ከአጋሪው ጌታ ምንም ቢደንቃችሁ ምእምኑ ባሪያ በላጭ ነው፡፡ *እነዚያ አጋሪዎች ወደ እሳት ይጣራሉ፡፡ አላህም በፈቃዱ ወደ ገነትና ወደ ምሕረት ይጠራል*፡፡ ሕግጋቱንም ለሰዎች ይገልጻል እነርሱ ሊገሰጹ ይከጀላልና፡፡ وَلَا تَنكِحُوا الْمُشْرِكَاتِ حَتَّىٰ يُؤْمِنَّ ۚ وَلَأَمَةٌ مُّؤْمِنَةٌ خَيْرٌ مِّن مُّشْرِكَةٍ وَلَوْ أَعْجَبَتْكُمْ ۗ وَلَا تُنكِحُوا الْمُشْرِكِينَ حَتَّىٰ يُؤْمِنُوا ۚ وَلَعَبْدٌ مُّؤْمِنٌ خَيْرٌ مِّن مُّشْرِكٍ وَلَوْ أَعْجَبَكُمْ ۗ أُولَـٰئِكَ يَدْعُونَ إِلَى النَّارِ ۖ وَاللَّهُ يَدْعُو إِلَى الْجَنَّةِ وَالْمَغْفِرَةِ بِإِذْنِهِ ۖ وَيُبَيِّنُ آيَاتِهِ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
6፥121 *በእርሱም ላይ የአላህ ስም ካልተጠራበት ነገር አትብሉ*፡፡ እርሱም በእርግጥ አመጽ ነው፡፡ ሰይጣናትም ወደ ወዳጆቻቸው በክትን በመብላት ይከራከሯችሁ ዘንድ ያሾከሹካሉ፡፡ *ብትታዘዙዋቸውም እናንተ በእርግጥ አጋሪዎች ናችሁ*፡፡ وَلَا تَأْكُلُوا مِمَّا لَمْ يُذْكَرِ اسْمُ اللَّهِ عَلَيْهِ وَإِنَّهُ لَفِسْقٌ ۗ وَإِنَّ الشَّيَاطِينَ لَيُوحُونَ إِلَىٰ أَوْلِيَائِهِمْ لِيُجَادِلُوكُمْ ۖ وَإِنْ أَطَعْتُمُوهُمْ إِنَّكُمْ لَمُشْرِكُونَ
“ሺርክ” شِرْك የሚለው ቃል “አሽረከ” أَشْرَكَ ማለትም “አጋራ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ማጋራት” ማለት ነው፤ የሚያጋራው ሰው ደግሞ “ሙሽሪክ” مُشْرِك ማለትም “አጋሪ” ይባላል፤ እንዲሁ በአላህ ላይ የሚያጋሩት ማንነትና ምንነት “ሸሪክ” شَرِيك ማለትም “ተጋሪ” ይባላሉ፤ ከአህለል ኪታብ ሙሉ ለሙሉ ባይሆንም ከነሳራዎች አበይት የሚባሉት ሙሽሪኪን ናቸው፦
5፤72 *እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ፡፡» *እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ*፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ الْمَسِيحُ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፤ እነሆ ይህ ንግግራቸው ማጋራት ነውና አላህ በእርሱ ላይ የሚያጋራ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፤ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ይህ ጥቅላዊ መልእክት “ሙጅመል” مجمل ወይም “ዓም” عام ይባላል፤ ነገር ግን አላህ ከሙሽሪኪን አህለል ኪታቦችን በተናጥል “ሙፈሰል” مُفَصَّل ወይም “ኻስ” خاص በማድረግ ለያቸው፤ ይህም ሙሽሪኪን እና አህለል ኪታብ በሚሉ ቃላት መካከል “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል መስተጻምር አስቀምጧል፦
98፥1 *እነዚያ ከመጽሐፉ ባለቤቶች እና ከአጋሪዎቹም የካዱት ግልጹ አስረጅ እስከ መጣላቸው ድረስ ተወጋጆች አልነበሩም፡፡ لَمْ يَكُنِ الَّذِينَ كَفَرُوا مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ وَالْمُشْرِكِينَ مُنفَكِّينَ حَتَّىٰ تَأْتِيَهُمُ الْبَيِّنَةُ
“በእርሱም ላይ የአላህ ስም ካልተጠራበት ነገር አትብሉ” የሚለው “ዓም” عام ሆኖ ከመጣ በኃላ “የእነዚያም መጽሐፍን የተሰጡት ሰዎች ምግብ ያረዱት ለእናንተ የተፈቀደ ነው” “ኻስ” خاص ሆኖ እንደመጣ ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ” ተናግሯል፦
ሱነን አቢ ዳውድ :መጽሐፍ 16, ሐዲስ 30
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ” እንደተናገረው፦ 6፥118 “የአላህ ስም በእርሱ ላይ ከተወሳበት እንስሳ ብሉ” የሚለው አንቀጽ እና 6፥116 “በእርሱም ላይ የአላህ ስም ካልተጠራበት ነገር አትብሉ” የሚለው አንቀጽ ኢስቲስናዕ በመሆን “የእነዚያም መጽሐፍን የተሰጡት ሰዎች ምግብ ያረዱት ለእናንተ የተፈቀደ ነው” በሚለው ተነሥኻል” عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ { فَكُلُوا مِمَّا ذُكِرَ اسْمُ اللَّهِ عَلَيْهِ } { وَلاَ تَأْكُلُوا مِمَّا لَمْ يُذْكَرِ اسْمُ اللَّهِ عَلَيْهِ } فَنُسِخَ وَاسْتَثْنَى مِنْ ذَلِكَ فَقَالَ { وَطَعَامُ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ حِلٌّ لَكُمْ وَطَعَامُكُمْ حِلٌّ لَهُمْ } .
ይህንን ሪዋያህ ሼኹል አልባኒ ሐሠን ነው ብለውቷል፤ “ወኢሥተስና” وَاسْتَثْنَى የሚለው ይሰመርበት፤ “ኢሥቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለት “ግድባዊ ቃል”Exceptional word” ነው፤ ከዚህ ሐዲስ የምረዳው አምላካችን አላህ ከጥቅላዊ መልእክት ተናጥሏዊ መልእክት ይህንን አንቀጽ ማውረዱ ነው፦
5፥5 ዛሬ መልካሞች ሁሉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ *የእነዚያም መጽሐፍን የተሰጡት ሰዎች ምግብ ያረዱት ለእናንተ የተፈቀደ ነው፡፡ ምግባችሁም ለእነሱ የተፈቀደ ነው*፡፡ ከምእመናት ጥብቆቹም *ከእነዚያ ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም፤ ዘማዊዎችና የምስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትኾኑ ጥብቆች ኾናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው*፡፡ ከእምነትም የሚመለስ ሰው በእርግጥ ሥራው ተበላሸ፡፡ በመጨረሻም ቀን እርሱ ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ ٱلْيَوْمَ أُحِلَّ لَكُمُ ٱلطَّيِّبَٰتُ ۖ وَطَعَامُ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حِلٌّۭ لَّكُمْ وَطَعَامُكُمْ حِلٌّۭ لَّهُمْ ۖ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلْمُؤْمِنَٰتِ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ مِن قَبْلِكُمْ إِذَآ ءَاتَيْتُمُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَٰفِحِينَ وَلَا مُتَّخِذِىٓ أَخْدَانٍۢ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِٱلْإِيمَٰنِ فَقَدْ حَبِطَ عَمَلُهُۥ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
አላህ ለሙስሊም ወንድ ከአህለል ኪታብ ሴትን የፈቀደበት ሂክማ ሴት በቀጥታ ሙስሊም ቤት ስለምትገባ ነው፤ በተቃራኒው ሴት ሙስሊም ወንድ ካፊርን ማግባት ያልፈቀደበት ሴቷ ሙስሊም ሙሽሪክ ቤት ስለምትገባ ነው። በማን ስም እንደታረደ ካልታወቀ ደግሞ ቢሥሚላህ ተብሎ መብላት እንደሚቻይ ይህ ሐዲስ ያሳያል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 11
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ሕዝቦች፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ስጋ በሕዝቦች ለእኛ ቀርቦልናል፤ የአላህ ስም ይወሳበት አይወሳበት እርግጠኛ አይደለንም” አሉ፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “የአላህን ስም አውሱበት ከዚያ ብሉት”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ قَوْمًا، قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ، إِنَّ قَوْمًا يَأْتُونَنَا بِاللَّحْمِ لاَ نَدْرِي أَذَكَرُوا اسْمَ اللَّهِ عَلَيْهِ أَمْ لاَ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ سَمُّوا اللَّهَ عَلَيْهِ وَكُلُوهُ
የሙሥሊም ስጋ ቤት ካለ አንድ ሙሥሊም ምርጫው መሆን ያለበት የሙሥሊም ስጋ ቤት ነው፤ የሙሥሊም ስጋ ቤት ከሌለ ግን የእነርሱን ስጋ ቤት መጠቀም ሙባህ ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 17
አቡ ሰለባህ ሲናገር እንደሰማሁት፦ “ወደ አላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሄጄ፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በአህለል ኪታብ አገር ውስጥ ነው የምንኖረው፤ የእነርሱን ምግብ እንበላለን” አልኩኝ፤ እርሳቸውም፦ “ከእነርሱ ሌላ(የሙሥሊም) ካገኘህ ከእነርሱ አትብላ፤ ከእነርሱ ሌላ ካላገኘህ አጥበህ ከእነርሱ ብላ”*። አቡ ዒሣ እንዳለው ይህ ሐዲስ ሐሠን ሰሒሕም ነው። يَقُولُ أَخْبَرَنِي أَبُو إِدْرِيسَ الْخَوْلاَنِيُّ، عَائِذُ اللَّهِ بْنُ عُبَيْدِ اللَّهِ قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ثَعْلَبَةَ الْخُشَنِيَّ، يَقُولُ أَتَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّا بِأَرْضِ قَوْمٍ أَهْلِ كِتَابٍ نَأْكُلُ فِي آنِيَتِهِمْ قَالَ “ إِنْ وَجَدْتُمْ غَيْرَ آنِيَتِهِمْ فَلاَ تَأْكُلُوا فِيهَا فَإِنْ لَمْ تَجِدُوا فَاغْسِلُوهَا وَكُلُوا فِيهَا ” . قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
ሱነን አቢ ዳውድ :መጽሐፍ 16, ሐዲስ 30
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ” እንደተናገረው፦ 6፥118 “የአላህ ስም በእርሱ ላይ ከተወሳበት እንስሳ ብሉ” የሚለው አንቀጽ እና 6፥116 “በእርሱም ላይ የአላህ ስም ካልተጠራበት ነገር አትብሉ” የሚለው አንቀጽ ኢስቲስናዕ በመሆን “የእነዚያም መጽሐፍን የተሰጡት ሰዎች ምግብ ያረዱት ለእናንተ የተፈቀደ ነው” በሚለው ተነሥኻል” عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ { فَكُلُوا مِمَّا ذُكِرَ اسْمُ اللَّهِ عَلَيْهِ } { وَلاَ تَأْكُلُوا مِمَّا لَمْ يُذْكَرِ اسْمُ اللَّهِ عَلَيْهِ } فَنُسِخَ وَاسْتَثْنَى مِنْ ذَلِكَ فَقَالَ { وَطَعَامُ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ حِلٌّ لَكُمْ وَطَعَامُكُمْ حِلٌّ لَهُمْ } .
ይህንን ሪዋያህ ሼኹል አልባኒ ሐሠን ነው ብለውቷል፤ “ወኢሥተስና” وَاسْتَثْنَى የሚለው ይሰመርበት፤ “ኢሥቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለት “ግድባዊ ቃል”Exceptional word” ነው፤ ከዚህ ሐዲስ የምረዳው አምላካችን አላህ ከጥቅላዊ መልእክት ተናጥሏዊ መልእክት ይህንን አንቀጽ ማውረዱ ነው፦
5፥5 ዛሬ መልካሞች ሁሉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ *የእነዚያም መጽሐፍን የተሰጡት ሰዎች ምግብ ያረዱት ለእናንተ የተፈቀደ ነው፡፡ ምግባችሁም ለእነሱ የተፈቀደ ነው*፡፡ ከምእመናት ጥብቆቹም *ከእነዚያ ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም፤ ዘማዊዎችና የምስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትኾኑ ጥብቆች ኾናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው*፡፡ ከእምነትም የሚመለስ ሰው በእርግጥ ሥራው ተበላሸ፡፡ በመጨረሻም ቀን እርሱ ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ ٱلْيَوْمَ أُحِلَّ لَكُمُ ٱلطَّيِّبَٰتُ ۖ وَطَعَامُ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حِلٌّۭ لَّكُمْ وَطَعَامُكُمْ حِلٌّۭ لَّهُمْ ۖ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلْمُؤْمِنَٰتِ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ مِن قَبْلِكُمْ إِذَآ ءَاتَيْتُمُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَٰفِحِينَ وَلَا مُتَّخِذِىٓ أَخْدَانٍۢ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِٱلْإِيمَٰنِ فَقَدْ حَبِطَ عَمَلُهُۥ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
አላህ ለሙስሊም ወንድ ከአህለል ኪታብ ሴትን የፈቀደበት ሂክማ ሴት በቀጥታ ሙስሊም ቤት ስለምትገባ ነው፤ በተቃራኒው ሴት ሙስሊም ወንድ ካፊርን ማግባት ያልፈቀደበት ሴቷ ሙስሊም ሙሽሪክ ቤት ስለምትገባ ነው። በማን ስም እንደታረደ ካልታወቀ ደግሞ ቢሥሚላህ ተብሎ መብላት እንደሚቻይ ይህ ሐዲስ ያሳያል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 11
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ሕዝቦች፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ስጋ በሕዝቦች ለእኛ ቀርቦልናል፤ የአላህ ስም ይወሳበት አይወሳበት እርግጠኛ አይደለንም” አሉ፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “የአላህን ስም አውሱበት ከዚያ ብሉት”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ قَوْمًا، قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ، إِنَّ قَوْمًا يَأْتُونَنَا بِاللَّحْمِ لاَ نَدْرِي أَذَكَرُوا اسْمَ اللَّهِ عَلَيْهِ أَمْ لاَ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ سَمُّوا اللَّهَ عَلَيْهِ وَكُلُوهُ
የሙሥሊም ስጋ ቤት ካለ አንድ ሙሥሊም ምርጫው መሆን ያለበት የሙሥሊም ስጋ ቤት ነው፤ የሙሥሊም ስጋ ቤት ከሌለ ግን የእነርሱን ስጋ ቤት መጠቀም ሙባህ ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 17
አቡ ሰለባህ ሲናገር እንደሰማሁት፦ “ወደ አላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሄጄ፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በአህለል ኪታብ አገር ውስጥ ነው የምንኖረው፤ የእነርሱን ምግብ እንበላለን” አልኩኝ፤ እርሳቸውም፦ “ከእነርሱ ሌላ(የሙሥሊም) ካገኘህ ከእነርሱ አትብላ፤ ከእነርሱ ሌላ ካላገኘህ አጥበህ ከእነርሱ ብላ”*። አቡ ዒሣ እንዳለው ይህ ሐዲስ ሐሠን ሰሒሕም ነው። يَقُولُ أَخْبَرَنِي أَبُو إِدْرِيسَ الْخَوْلاَنِيُّ، عَائِذُ اللَّهِ بْنُ عُبَيْدِ اللَّهِ قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ثَعْلَبَةَ الْخُشَنِيَّ، يَقُولُ أَتَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّا بِأَرْضِ قَوْمٍ أَهْلِ كِتَابٍ نَأْكُلُ فِي آنِيَتِهِمْ قَالَ “ إِنْ وَجَدْتُمْ غَيْرَ آنِيَتِهِمْ فَلاَ تَأْكُلُوا فِيهَا فَإِنْ لَمْ تَجِدُوا فَاغْسِلُوهَا وَكُلُوا فِيهَا ” . قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
ከላይ የተዘረዘረው ግንዛቤ የዐሊሞቻችን አንዱ ረእይ ማለትም እይታ”dimension” ነው። በሙሽሪክ እና በአህለል ኪታብ “ኢሥቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለት “ግድባዊ ቃል”Exceptional word” በመሆን ስለ “ዓም” عام ማለትም “ጥቅላዊ መልእክት” እና ስለ “ኻስ” خاص ማለትም “ተናጥሏዊ መልእክት” አይተን ነበር፤ ይህ አንደኛው የዐሊሞቻችን እይታ”dimension” ነው፤ ስለ አህለል ኪታብ ሁለተኛው የዐሊሞቻችን እይታ” ደግሞ “ሢያቅ” سیاق ማለትም “አውዳዊ መልእክት”context” ነው። ይህም ከሙሳ እና ዒሳ ተከታዮች ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፤ ነገር ግን አላህ ከእነርሱም ለእነዚያ ላመኑት ምንዳቸውን ሰጣቸው፤ በእነርሱ ላይ ቁርአን በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፤ እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን» ይላሉ፦
28፥52 እነዚያ ከእርሱ በፊት መጽሐፍን የሰጠናቸው እነርሱ *በእርሱ ያምናሉ*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ مِن قَبْلِهِ هُم بِهِ يُؤْمِنُونَ
28፥53 በእነርሱ ላይ በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፡፡ *እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን*» ይላሉ፡፡ وَإِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ قَالُوا آمَنَّا بِهِ إِنَّهُ الْحَقُّ مِن رَّبِّنَا إِنَّا كُنَّا مِن قَبْلِهِ مُسْلِمِينَ
እዚህ ጥቅስ ላይ ልብ አድርግ “እኛ ከእርሱ ማለትም ከቁርአን መውረድ በፊት ሙስሊም ነበርን” ማለታቸው ምክንያታዊ ነው። ሙስሊም” مُسْلِم ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው። እንደሚታወቀው ከመጽሐፉ ሰዎች ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፤ አይሁዳውያን አላህ የተቆጣባቸው ሲሆኑ ክርስቲያኖች ደግሞ የተሳቱተት ናቸው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3212
ዐዲይ ኢብኑ ሓቲም እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ አይሁዳውያን የተቆጣባቸው ናቸው፤ ክርስቲያኖች የተሳቱተት ናቸው። عَنْ عَدِيِّ بْنِ حَاتِمٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْيَهُودُ مَغْضُوبٌ عَلَيْهِمْ وَالنَّصَارَى ضُلاَّلٌ ” .
ነገር ግን ከአይሁዳውያን ጥቂት ያልተቆጣቸው፤ እንዲሁ ከክርስቲያኖች ጥቂት ያልተሳሳቱ ነበሩ፤ እኛም ከመንገዱ እንዳንስት የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋለላቸውን መንገድ ምራን ብለን እንቀራለን፦
1፥7 የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን፣ በእነርሱ ላይ *”ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን”*፤ በሉ። صِرَٰطَ ٱلَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ ٱلْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا ٱلضَّآلِّينَ
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4475
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “ኢማሙ፦ “ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን” ባለ ጊዜ አሚን በሉ፤ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” إِذَا قَالَ الإِمَامُ {غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلاَ الضَّالِّينَ} فَقُولُوا آمِينَ.
ስለዚህ ከመጽሐፉ ሰዎች በተውሒድ ያሉትን የኢስራኢል ልጆች እና ነሳራዎች ያረዱትን መብላትን እና በሃላል ሴቶቻቸውን ማግባት ተፈቅዷል፦
5፥5 ዛሬ መልካሞች ሁሉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ *የእነዚያም መጽሐፍን የተሰጡት ሰዎች ምግብ ያረዱት ለእናንተ የተፈቀደ ነው፡፡ ምግባችሁም ለእነሱ የተፈቀደ ነው*፡፡ ከምእመናት ጥብቆቹም *ከእነዚያ ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም፤ ዘማዊዎችና የምስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትኾኑ ጥብቆች ኾናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው*፡፡ ٱلْيَوْمَ أُحِلَّ لَكُمُ ٱلطَّيِّبَٰتُ ۖ وَطَعَامُ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حِلٌّۭ لَّكُمْ وَطَعَامُكُمْ حِلٌّۭ لَّهُمْ ۖ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلْمُؤْمِنَٰتِ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ مِن قَبْلِكُمْ إِذَآ ءَاتَيْتُمُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَٰفِحِينَ وَلَا مُتَّخِذِىٓ أَخْدَانٍۢ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِٱلْإِيمَٰنِ فَقَدْ حَبِطَ عَمَلُهُۥ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
“መጽሐፍን የተሰጡት” በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِنَ ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ያ የሚያሳየው ከአህለል ኪታብ መካከል ያሉትን ያላሻረኩ፣ የፍጡር ስም ሳይሆን የአላህን ስም ብቻ የሚጠሩ እና ከዝሙት ብልቶቻቸውን ጥብቆች የሆኑ ሴቶች ማግባት ሙባህ ነው። ይህ ሁለተኛው እይታ ነው። ሁለቱም እይታዎች ቁርኣናዊ ናቸው፤ መርጦ መቀበል የግል ምርጫ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
28፥52 እነዚያ ከእርሱ በፊት መጽሐፍን የሰጠናቸው እነርሱ *በእርሱ ያምናሉ*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ مِن قَبْلِهِ هُم بِهِ يُؤْمِنُونَ
28፥53 በእነርሱ ላይ በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፡፡ *እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን*» ይላሉ፡፡ وَإِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ قَالُوا آمَنَّا بِهِ إِنَّهُ الْحَقُّ مِن رَّبِّنَا إِنَّا كُنَّا مِن قَبْلِهِ مُسْلِمِينَ
እዚህ ጥቅስ ላይ ልብ አድርግ “እኛ ከእርሱ ማለትም ከቁርአን መውረድ በፊት ሙስሊም ነበርን” ማለታቸው ምክንያታዊ ነው። ሙስሊም” مُسْلِم ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው። እንደሚታወቀው ከመጽሐፉ ሰዎች ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፤ አይሁዳውያን አላህ የተቆጣባቸው ሲሆኑ ክርስቲያኖች ደግሞ የተሳቱተት ናቸው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3212
ዐዲይ ኢብኑ ሓቲም እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ አይሁዳውያን የተቆጣባቸው ናቸው፤ ክርስቲያኖች የተሳቱተት ናቸው። عَنْ عَدِيِّ بْنِ حَاتِمٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْيَهُودُ مَغْضُوبٌ عَلَيْهِمْ وَالنَّصَارَى ضُلاَّلٌ ” .
ነገር ግን ከአይሁዳውያን ጥቂት ያልተቆጣቸው፤ እንዲሁ ከክርስቲያኖች ጥቂት ያልተሳሳቱ ነበሩ፤ እኛም ከመንገዱ እንዳንስት የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋለላቸውን መንገድ ምራን ብለን እንቀራለን፦
1፥7 የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን፣ በእነርሱ ላይ *”ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን”*፤ በሉ። صِرَٰطَ ٱلَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ ٱلْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا ٱلضَّآلِّينَ
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4475
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “ኢማሙ፦ “ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን” ባለ ጊዜ አሚን በሉ፤ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” إِذَا قَالَ الإِمَامُ {غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلاَ الضَّالِّينَ} فَقُولُوا آمِينَ.
ስለዚህ ከመጽሐፉ ሰዎች በተውሒድ ያሉትን የኢስራኢል ልጆች እና ነሳራዎች ያረዱትን መብላትን እና በሃላል ሴቶቻቸውን ማግባት ተፈቅዷል፦
5፥5 ዛሬ መልካሞች ሁሉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ *የእነዚያም መጽሐፍን የተሰጡት ሰዎች ምግብ ያረዱት ለእናንተ የተፈቀደ ነው፡፡ ምግባችሁም ለእነሱ የተፈቀደ ነው*፡፡ ከምእመናት ጥብቆቹም *ከእነዚያ ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም፤ ዘማዊዎችና የምስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትኾኑ ጥብቆች ኾናችሁ መህሮቻቸውን በሰጣችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው*፡፡ ٱلْيَوْمَ أُحِلَّ لَكُمُ ٱلطَّيِّبَٰتُ ۖ وَطَعَامُ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حِلٌّۭ لَّكُمْ وَطَعَامُكُمْ حِلٌّۭ لَّهُمْ ۖ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلْمُؤْمِنَٰتِ وَٱلْمُحْصَنَٰتُ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ مِن قَبْلِكُمْ إِذَآ ءَاتَيْتُمُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَٰفِحِينَ وَلَا مُتَّخِذِىٓ أَخْدَانٍۢ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِٱلْإِيمَٰنِ فَقَدْ حَبِطَ عَمَلُهُۥ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
“መጽሐፍን የተሰጡት” በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِنَ ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ያ የሚያሳየው ከአህለል ኪታብ መካከል ያሉትን ያላሻረኩ፣ የፍጡር ስም ሳይሆን የአላህን ስም ብቻ የሚጠሩ እና ከዝሙት ብልቶቻቸውን ጥብቆች የሆኑ ሴቶች ማግባት ሙባህ ነው። ይህ ሁለተኛው እይታ ነው። ሁለቱም እይታዎች ቁርኣናዊ ናቸው፤ መርጦ መቀበል የግል ምርጫ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 2
ጂን እና ሰው የተፈጠሩት ለምንድ ነው?
አላህን ለማመለክ:-
ሱራ 52፡56 “ጂን እና ሰው ሊያመልኩኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም”
ለገሃነም:-
ሱራ 7፡179 “ከጂን እና ከሰው ብዙዎችን ለገሃነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡”
መልስ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
ጂን እና ሰው የተፈጠረበት ዓላማ ሁሉንም የፈጠረውን አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ቁጥር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 2
ጂን እና ሰው የተፈጠሩት ለምንድ ነው?
አላህን ለማመለክ:-
ሱራ 52፡56 “ጂን እና ሰው ሊያመልኩኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም”
ለገሃነም:-
ሱራ 7፡179 “ከጂን እና ከሰው ብዙዎችን ለገሃነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡”
መልስ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
ጂን እና ሰው የተፈጠረበት ዓላማ ሁሉንም የፈጠረውን አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ነጥብ አንድ
“ላም”
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“የዕቡዱኒ” يَعْبُدُونِ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” ማለትም “የመንስኤ መስተዋድድ” prefixed particle of purpose” ትባላለች፤ ይህንን የሰዋስው ሙግት ለመረዳት ለናሙና ያክል አንድ ሌላ አንቀጽ እንመልከት፦
28፥9 *የፈርዖንም ሚስት፦ ለእኔም ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው*፡፡ አትግደሉት፡፡ *”ሊ”ጠቅመን ወይም ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና» አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት*፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ነው፤ እዚህ ጋር የገባችው “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” እንደሆነች አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ነገር ግን እነርሱ ማለትም የፈርዖን ቤተሰቦች ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው ከባህር አነሱት፤ አላህ ግን ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” ብሎ ነገረን፦
28፥8 *የፈርዖን ቤተሰቦችም መጨረሻው “ለ”እነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት*፡፡ فَٱلْتَقَطَهُۥٓ ءَالُ فِرْعَوْنَ لِيَكُونَ لَهُمْ عَدُوًّۭا وَحَزَنًا
እዚህ ጋር ነው ነጥቡ፤ የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ሆኖ ሳለ ነገር ግን ሙሳ ሲያድግ ለእነርሱ ጠላትና ሐዘን ሆነባቸው፤ አላህ ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” አለን፤ እዚህ ጋር “የኩነ” يَكُونَ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” ማለትም “የውጤት መስተዋድድ” prefixed particle of result” ትባላለች፤ ፍጻሜያቸውና መጨረሻቸው ምን እንደሆነ ቀድሞ በመታወቁ ምክንያት የምትመጣ መስተዋድድ ናት፤ ይህንን የሰዋሰው ሙግት ከተረዳን ጂን እና ሰው የተፈጠሩበት ዓላማ አላህን እንዲያመልክ ሆኖ ሳለ ነገር ግን ከጂን እና ከሰው በነጻ ፈቃዳቸው ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ፤ አላህ የእነዚህን ፍጻሜ ስለሚያውቅ፦ “ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አለ፦
7፥179 *ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
እዚሁ አንቀጽ ላይ “ጀሃነም” جَهَنَّمَ በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” የተባለችው የውጤት መስተዋድድ መግባቷ አንባቢ ልብ ይላታል፤ ስለዚህ እነዚያ ዘንጊዎቹ መጨረሻቸው ለገሃነም ናቸው፤ እነዚያን ዘንጊዎቹ የፈጠራቸው አላህ ነው።
“ላም”
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“የዕቡዱኒ” يَعْبُدُونِ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” ማለትም “የመንስኤ መስተዋድድ” prefixed particle of purpose” ትባላለች፤ ይህንን የሰዋስው ሙግት ለመረዳት ለናሙና ያክል አንድ ሌላ አንቀጽ እንመልከት፦
28፥9 *የፈርዖንም ሚስት፦ ለእኔም ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው*፡፡ አትግደሉት፡፡ *”ሊ”ጠቅመን ወይም ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና» አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት*፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ነው፤ እዚህ ጋር የገባችው “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” እንደሆነች አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ነገር ግን እነርሱ ማለትም የፈርዖን ቤተሰቦች ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው ከባህር አነሱት፤ አላህ ግን ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” ብሎ ነገረን፦
28፥8 *የፈርዖን ቤተሰቦችም መጨረሻው “ለ”እነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት*፡፡ فَٱلْتَقَطَهُۥٓ ءَالُ فِرْعَوْنَ لِيَكُونَ لَهُمْ عَدُوًّۭا وَحَزَنًا
እዚህ ጋር ነው ነጥቡ፤ የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ሆኖ ሳለ ነገር ግን ሙሳ ሲያድግ ለእነርሱ ጠላትና ሐዘን ሆነባቸው፤ አላህ ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” አለን፤ እዚህ ጋር “የኩነ” يَكُونَ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” ማለትም “የውጤት መስተዋድድ” prefixed particle of result” ትባላለች፤ ፍጻሜያቸውና መጨረሻቸው ምን እንደሆነ ቀድሞ በመታወቁ ምክንያት የምትመጣ መስተዋድድ ናት፤ ይህንን የሰዋሰው ሙግት ከተረዳን ጂን እና ሰው የተፈጠሩበት ዓላማ አላህን እንዲያመልክ ሆኖ ሳለ ነገር ግን ከጂን እና ከሰው በነጻ ፈቃዳቸው ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ፤ አላህ የእነዚህን ፍጻሜ ስለሚያውቅ፦ “ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አለ፦
7፥179 *ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
እዚሁ አንቀጽ ላይ “ጀሃነም” جَهَنَّمَ በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” የተባለችው የውጤት መስተዋድድ መግባቷ አንባቢ ልብ ይላታል፤ ስለዚህ እነዚያ ዘንጊዎቹ መጨረሻቸው ለገሃነም ናቸው፤ እነዚያን ዘንጊዎቹ የፈጠራቸው አላህ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ሚን”
አላህ፦ ”ጂኒዎችም ሰዎችም ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አላለም፤ ጂኒዎችም ሰዎችም በሚሉት ቃላት መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህም የሚያስረዳው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ የገሃነም መሆናቸውን ነው፤ ይህንን ለመረዳት የሚቀጥለውን አንቀጽ እንመልከት፦
30፥8 *”ከ”ሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሓዲዎች ናቸው*፡፡ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ لَكَافِرُون
አንቀጹ ላይ የሚለው “ሰዎች በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ሳይሆን “ከሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ነው፤ “ሰዎች” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ሌላ ናሙና እስቲ እንመልከት፦
4፥124 *”ከ”ወንድ ወይም “ከ”ሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ*፡፡ በተምር ፍሬ ላይ ያለችን ነጥብ ያክል እንኳ አይበደሉም፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ نَقِيرًا
አንቀጹ ላይ የሚለው “ወንድ ወይም ሴት እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ሳይሆን “ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ነው፤ “ወንድ እና ሴት” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህ የሚያሳየው ከወንድ ወይም ከሴት መካከል አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው ገነትን ይገባሉ ነው፤ እንዲሁ በተቃራኒው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ ነው።
ነጥብ ሦስት
“አውላዒከ”
“አውላዒከ” أُولَـٰئِكَ ማለት “እነዚያ” ማለት ሲሆን አመልካች ተውላጠ-ስም ነው፤ የአንቀጹን ዓረፍተ-ነገር ከሃረጉ አፋቶ ማንበብ ክፉኛ መሃይምነት ነው፤ ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል “እነዚያ” የተባሉት ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ናቸው፤ ሆን ብለው የአላህን መልእክት ያስተባበሉ ናቸው፤ እነርሱ ልክ እንደ እንስሳ ውሳጣዊ ተፈጥሮአቸው ደንድኗል፣ ታውሯል፣ ደንቁሯል፦
25፥44 ይልቁንም *አብዛኛዎቻቸው የሚሰሙ ወይም የሚያውቁ መኾናቸውን ታስባለህን እነርሱ እንደ እንስሳዎች እንጂ ሌላ አይደሉም*፡፡ ከቶውንም እነሱ ይልቅ መንገድን የተሳሳቱ ናቸው፡፡ أَمْ تَحْسَبُ أَنَّ أَكْثَرَهُمْ يَسْمَعُونَ أَوْ يَعْقِلُونَ ۚ إِنْ هُمْ إِلَّا كَالْأَنْعَامِ ۖ بَلْ هُمْ أَضَلُّ سَبِيلًا
2:171 *የእነዚያም የካዱት እና ወደ ቅን መንገድ የሚጠራቸው ሰው ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ እንስሳ ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም*፡፡ وَمَثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا كَمَثَلِ الَّذِي يَنْعِقُ بِمَا لَا يَسْمَعُ إِلَّا دُعَاءً وَنِدَاءً ۚ صُمٌّ بُكْمٌ عُمْيٌ فَهُمْ لَا يَعْقِلُونَ
7፥179 ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
“ሚን”
አላህ፦ ”ጂኒዎችም ሰዎችም ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አላለም፤ ጂኒዎችም ሰዎችም በሚሉት ቃላት መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህም የሚያስረዳው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ የገሃነም መሆናቸውን ነው፤ ይህንን ለመረዳት የሚቀጥለውን አንቀጽ እንመልከት፦
30፥8 *”ከ”ሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሓዲዎች ናቸው*፡፡ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ لَكَافِرُون
አንቀጹ ላይ የሚለው “ሰዎች በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ሳይሆን “ከሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ነው፤ “ሰዎች” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ሌላ ናሙና እስቲ እንመልከት፦
4፥124 *”ከ”ወንድ ወይም “ከ”ሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ*፡፡ በተምር ፍሬ ላይ ያለችን ነጥብ ያክል እንኳ አይበደሉም፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ نَقِيرًا
አንቀጹ ላይ የሚለው “ወንድ ወይም ሴት እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ሳይሆን “ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ነው፤ “ወንድ እና ሴት” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህ የሚያሳየው ከወንድ ወይም ከሴት መካከል አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው ገነትን ይገባሉ ነው፤ እንዲሁ በተቃራኒው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ ነው።
ነጥብ ሦስት
“አውላዒከ”
“አውላዒከ” أُولَـٰئِكَ ማለት “እነዚያ” ማለት ሲሆን አመልካች ተውላጠ-ስም ነው፤ የአንቀጹን ዓረፍተ-ነገር ከሃረጉ አፋቶ ማንበብ ክፉኛ መሃይምነት ነው፤ ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል “እነዚያ” የተባሉት ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ናቸው፤ ሆን ብለው የአላህን መልእክት ያስተባበሉ ናቸው፤ እነርሱ ልክ እንደ እንስሳ ውሳጣዊ ተፈጥሮአቸው ደንድኗል፣ ታውሯል፣ ደንቁሯል፦
25፥44 ይልቁንም *አብዛኛዎቻቸው የሚሰሙ ወይም የሚያውቁ መኾናቸውን ታስባለህን እነርሱ እንደ እንስሳዎች እንጂ ሌላ አይደሉም*፡፡ ከቶውንም እነሱ ይልቅ መንገድን የተሳሳቱ ናቸው፡፡ أَمْ تَحْسَبُ أَنَّ أَكْثَرَهُمْ يَسْمَعُونَ أَوْ يَعْقِلُونَ ۚ إِنْ هُمْ إِلَّا كَالْأَنْعَامِ ۖ بَلْ هُمْ أَضَلُّ سَبِيلًا
2:171 *የእነዚያም የካዱት እና ወደ ቅን መንገድ የሚጠራቸው ሰው ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ እንስሳ ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም*፡፡ وَمَثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا كَمَثَلِ الَّذِي يَنْعِقُ بِمَا لَا يَسْمَعُ إِلَّا دُعَاءً وَنِدَاءً ۚ صُمٌّ بُكْمٌ عُمْيٌ فَهُمْ لَا يَعْقِلُونَ
7፥179 ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
መደምደሚያ
ከላይ ያለውን ሙግት ከኡስታዙና አቡሃይደር አላህ ይጠብቀው የተማርኩት ሙግት ነው፤ ብዙ ጊዜ ካፊሮች የራሳቸው እያረረባቸው የእኛን ማማሰል ከጀመሩ ሰነበቱ፣ የተረዳነው ነገር ቢኖር መጽሐፋቸው ዞር ብለው እንደማያዩት ነው፣ እስቲ ይህንን ሂስ በነካ እጃችን እንሞግት፤ እግዚአብሔር ኀጥአንን ማለት ኀጢያተኞችን ለክፉ ቀን እንደፈጠራቸው ይናገራል፦
ምሳሌ 16:4 እግዚአብሔር ሁሉን ለእርሱ ለራሱ ፈጠረ፥ *ኀጥእን ደግሞ ”ለክፉ ቀን”*።
ክፉ ከሚለው ቃል በፊት “ለ” לְ ማለትም ”ለ” የሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣ መስተዋድድ ነው፣ ጥያቄ እግዚአብሔር ኀጢያተኞችን የፈጠረ ለክፉ ቀን ነውን? ከዚህ የባሰ ክፋትን የፈጠረውስ? የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ የፈጠረው እግዚአብሔር መሆኑን ይናገራል፦
ኢሳይያስ 45፥7 ብርሃንን ሠራሁ፥ ጨለማውንም ፈጠርሁ፤ ደኅንነትን እሠራለሁ፥ *”ክፋትንም እፈጥራለሁ”*፤ እነነዚህን ሁሉ ያደረግሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤
ኢሳይያስ 54፥16 እነሆ፥ ፍሙን በወናፍ የሚያናፋ ለሥራውም መሣሪያ የሚያወጣ ብረት ሠሪን እኔ ፈጥሬአለሁ፤ *”የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ ፈጥሬአለሁ”*።
ቢያንስም ቢበዛም ቁርኣን ላይ ላለው ጥያቄ መልስ ተሰጦበታል፣ ይህ ጥያቄ ሲመጣባቸው የሚሰጡት መልሱ፦
ሮሜ 9፥20-24 *አንተ ሰው ሆይ፥ ለእግዚአብሔር የምትመልስ ማን ነህ? ሥራ ሠሪውን፦ ስለ ምን እንዲህ አድርገህ ሠራኸኝ ይለዋልን? ወይም ሸክላ ሠሪ ከአንዱ ጭቃ ክፍል አንዱን ዕቃ ”ለ”ክብር አንዱንም ”ለ”ውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ ሥልጣን የለውምን?*
ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነገር ነው። ጥያቄ እግዚአብሔር ሁሉን የፈጠረው ለራሱ? ወይስ ለክፉ ቀን? ወይስ ለውርደት? ወይስ ለክብር? ሸክላ ሠሪ እግዚአብሔር አንዱን ለውርደት አንዱን ለክብር ለምን ይፈጥራል? ቁርአን ላይ ሲጠይቁ ልክ የራሳቸው ባይብል ሙሉ መልስ እንዳለው አድርገው ነው የሚጠይቁት፣ ነገር ግን ባይብል ላይ ሲጠየቁ እርርና ምርር ብለው ሲንጨረጨሩና ሲንተከተኩ ነው የሚገኙት፣ አላህ ሂዳያ ይስጣቸው ለእኛም ጽናቱን።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ከላይ ያለውን ሙግት ከኡስታዙና አቡሃይደር አላህ ይጠብቀው የተማርኩት ሙግት ነው፤ ብዙ ጊዜ ካፊሮች የራሳቸው እያረረባቸው የእኛን ማማሰል ከጀመሩ ሰነበቱ፣ የተረዳነው ነገር ቢኖር መጽሐፋቸው ዞር ብለው እንደማያዩት ነው፣ እስቲ ይህንን ሂስ በነካ እጃችን እንሞግት፤ እግዚአብሔር ኀጥአንን ማለት ኀጢያተኞችን ለክፉ ቀን እንደፈጠራቸው ይናገራል፦
ምሳሌ 16:4 እግዚአብሔር ሁሉን ለእርሱ ለራሱ ፈጠረ፥ *ኀጥእን ደግሞ ”ለክፉ ቀን”*።
ክፉ ከሚለው ቃል በፊት “ለ” לְ ማለትም ”ለ” የሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣ መስተዋድድ ነው፣ ጥያቄ እግዚአብሔር ኀጢያተኞችን የፈጠረ ለክፉ ቀን ነውን? ከዚህ የባሰ ክፋትን የፈጠረውስ? የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ የፈጠረው እግዚአብሔር መሆኑን ይናገራል፦
ኢሳይያስ 45፥7 ብርሃንን ሠራሁ፥ ጨለማውንም ፈጠርሁ፤ ደኅንነትን እሠራለሁ፥ *”ክፋትንም እፈጥራለሁ”*፤ እነነዚህን ሁሉ ያደረግሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤
ኢሳይያስ 54፥16 እነሆ፥ ፍሙን በወናፍ የሚያናፋ ለሥራውም መሣሪያ የሚያወጣ ብረት ሠሪን እኔ ፈጥሬአለሁ፤ *”የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ ፈጥሬአለሁ”*።
ቢያንስም ቢበዛም ቁርኣን ላይ ላለው ጥያቄ መልስ ተሰጦበታል፣ ይህ ጥያቄ ሲመጣባቸው የሚሰጡት መልሱ፦
ሮሜ 9፥20-24 *አንተ ሰው ሆይ፥ ለእግዚአብሔር የምትመልስ ማን ነህ? ሥራ ሠሪውን፦ ስለ ምን እንዲህ አድርገህ ሠራኸኝ ይለዋልን? ወይም ሸክላ ሠሪ ከአንዱ ጭቃ ክፍል አንዱን ዕቃ ”ለ”ክብር አንዱንም ”ለ”ውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ ሥልጣን የለውምን?*
ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነገር ነው። ጥያቄ እግዚአብሔር ሁሉን የፈጠረው ለራሱ? ወይስ ለክፉ ቀን? ወይስ ለውርደት? ወይስ ለክብር? ሸክላ ሠሪ እግዚአብሔር አንዱን ለውርደት አንዱን ለክብር ለምን ይፈጥራል? ቁርአን ላይ ሲጠይቁ ልክ የራሳቸው ባይብል ሙሉ መልስ እንዳለው አድርገው ነው የሚጠይቁት፣ ነገር ግን ባይብል ላይ ሲጠየቁ እርርና ምርር ብለው ሲንጨረጨሩና ሲንተከተኩ ነው የሚገኙት፣ አላህ ሂዳያ ይስጣቸው ለእኛም ጽናቱን።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 3
ሰዎችን የሚያጠመው ማን ነው? አላህ ወይንስ ሰይጣን?
አላህ፦
ሱራ 7፡186 “አላህ የሚያጠመውም ሰው ለእርሱ ምንም አቅኚ የለውም፡፡”
ሰይጣን፦
ሱራ 4፡119-120 “በእርግጥም አጠማቸዋለሁ ከንቱም አስመኛቸዋለሁ… የማይፈፀመውን ተስፋ ይሰጣቸዋል ያስመኛቸዋልም፡፡ ሰይጣንም ለማታለል እንጂ አይቀጥራቸውም”
“ሂዳያህ” هداية የሚለው ቃል “ምሪት” ማለት ሲሆን “ሁዳ” هُدً ማለትም “መሪ” ከሚለው ቃል የመጣ ነው፣ የሂዳያህ ተቃራኒ ደግሞ “ደላላህ” ضاله ሲሆን “ጥመት” ማለት ሲሆን “ደላል” ضلال ማለትም “ጠማማ” ከሚለው ቃል የመጣ ነው፣ አላህ በቁርአን ከገለጻቸው ስሞቹ መካከል “አል-ሃዲ” اللَهَادِ ሲሆን ትርጉሙ “አቅኚ” አሊያም “መሪ” ማለት ነው፦
22፥54 አላህም እነዚያን ያመኑትን ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ መሪ ነው፡፡ وَإِنَّ اللَّهَ لَهَادِ الَّذِينَ آمَنُوا إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
25፥31 እንደዚሁም ለነቢዩ ሁሉ ከአመጸኞች የኾነ ጠላትን አድርገናል፡፡ *"መሪ እና ረዳትም በጌታህ በቃ"*፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا مِّنَ الْمُجْرِمِينَ ۗ وَكَفَىٰ بِرَبِّكَ هَادِيًا وَنَصِيرًا
“ሃዲ” لَهَادِ ማለት “አቅኚ” ከሆነ የአቅኚ ተቃራኒ ቃል ደግሞ “ሙዲል” مُضِلٌّ ሲሆን ትርጉሙ “አሳሳች” አሊያም “አጥማሚ” ማለት ነው፣ በቁርአን አንድም ቦታ ላይ አላህ “ሙዲል” ተብሎ አይታወቅም፣ የሚሺነሪዎች ሙግት ዜሮ ገባ፣ ነገር ግን ሙዲል የተባለው ሸይጣን ነው፦
28፥15 ይህ ከሰይጣን ሥራ ነው፡፡ እርሱ ግልጽ *"አሳሳች"* ጠላት ነውና አለ፡፡ قَالَ هَـٰذَا مِنْ عَمَلِ الشَّيْطَانِ ۖ إِنَّهُ عَدُوٌّ مُّضِلٌّ مُّبِي
ሸይጣን አጥማሚነቱ የተገለጸው በስም መደብ “አጥማሚ” ተብሎ ነው፣ ይህም የሸይጣን መደበኛ ባህርይ መሆኑ ያስገነዝባል፣ ነገር ግን አላህ አቅኝነቱ የተገለጸው በስም መደብ “አቅኚ” ተብሎ ሲሆን ይህም የአላህን መደበኛ ባህርይ መሆኑ ያስገነዝባል፣ በቁርኣን አላህ እደሚያጠም በግስ መደብ “ያጠማል” የሚል ቃል ተቀምጧል። አላህ ያጠማል ማለት ሂዳያ አይሰጥም ማለት ነው። ለእነማን ነው ሂዳያ የማይሰጠው? ስንል የኢሥላም መልእክት ሰምተው ሆን ብለው ካስተባበልሉ አዎ አላህ ሂዳያ አይሰጥም። እውነትን ከመስማትህና ከማወቅህ በፊት በፍጹም ማንምም አያጠምም። ከእውነት በተዘነበልክ ጊዜ አላህ ልብህን አዘነበለብህ፤ አላህም እውነት ከመቀበል ይልቅ ያመጸን አመጸኛ አያቀናም፤ አላህ በሕዝቦች ዘንድ ያለውን ጸጋ በነፍሶቻቸው ያለውን ኹኔታ በራሳቸው እስከሚለውጡ ድረስ ሂዳያን በመንሳት አይለውጥም፦
61፥5 *”ከእውነት በተዘነበሉም ጊዜ አላህ ልቦቻቸውን አዘነበላቸው፡፡ አላህም አመጸኞችን ሕዝቦች አያቀናም”*፡፡ فَلَمَّا زَاغُوا أَزَاغَ اللَّهُ قُلُوبَهُمْ ۚ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الْفَاسِقِينَ
13፥11 *አላህ በሕዝቦች ዘንድ ያለውን ጸጋ በነፍሶቻቸው ያለውን ኹኔታ እስከሚለውጡ ድረስ አይለውጥም*፡፡ አላህም በሰዎች ላይ ክፉን በሻ ጊዜ ለእርሱ መመለስ የለውም፡፡ ለእነርሱም ከእርሱ ሌላ ምንም ተከላካይ የላቸውም፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يُغَيِّرُ مَا بِقَوْمٍ حَتَّىٰ يُغَيِّرُوا مَا بِأَنفُسِهِمْ ۗ وَإِذَا أَرَادَ اللَّهُ بِقَوْمٍ سُوءًا فَلَا مَرَدَّ لَهُ ۚ وَمَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَالٍ
“እመኑ” ተብሎ ጥሪ ቀርቦላቸው፣ ስለ እምነት ተነግሯቸው፣ መልክተኛውም እውነት መኾኑን ተመስክሮላቸው፣ የተብራሩ አንቀጾችም ከመጡላቸው በኋላ የካዱን ሕዝቦች አላህ እንዴት ያቀናል! አላህ በዳዮችንም ሕዝቦች አያቀናም፦
4፥170 እናንተ ሰዎች ሆይ! *መልክተኛው እውነትን ከጌታችሁ አመጣላችሁ፡፡ “እመኑም” ለእናንተ የተሻለ ይኾናል፡፡ ብትክዱም አትጐዱትም*”፡፡ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ነውና፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَكُمُ الرَّسُولُ بِالْحَقِّ مِن رَّبِّكُمْ فَآمِنُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ وَإِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَكِيمًا
3፥86 *ከእምነታቸው እና መልክተኛውም እውነት መኾኑን ከመሰከሩ የተብራሩ አንቀጾችም ከመጡላቸው በኋላ የካዱን ሕዝቦች አላህ እንዴት ያቀናል! አላህ በዳዮችንም ሕዝቦች አያቀናም*፡፡ كَيْفَ يَهْدِي اللَّهُ قَوْمًا كَفَرُوا بَعْدَ إِيمَانِهِمْ وَشَهِدُوا أَنَّ الرَّسُولَ حَقٌّ وَجَاءَهُمُ الْبَيِّنَاتُ ۚ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ
3፥125 *”አላህም ሊመራው የሚሻውን ሰው ልቡን ለኢሥላም ይከፍትለታል፡፡ ሊያጠመውም የሚሻውን ሰው ደረቱን ጠባብ ቸጋራ ወደ ሰማይ ለመውጣት አንደሚታገል ያደርገዋል”*፡፡ فَمَن يُرِدِ اللَّهُ أَن يَهْدِيَهُ يَشْرَحْ صَدْرَهُ لِلْإِسْلَامِ ۖ وَمَن يُرِدْ أَن يُضِلَّهُ يَجْعَلْ صَدْرَهُ ضَيِّقًا حَرَجًا كَأَنَّمَا يَصَّعَّدُ فِي السَّمَاءِ ۚ كَذَٰلِكَ يَجْعَلُ اللَّهُ الرِّجْسَ عَلَى الَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ
ቁጥር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 3
ሰዎችን የሚያጠመው ማን ነው? አላህ ወይንስ ሰይጣን?
አላህ፦
ሱራ 7፡186 “አላህ የሚያጠመውም ሰው ለእርሱ ምንም አቅኚ የለውም፡፡”
ሰይጣን፦
ሱራ 4፡119-120 “በእርግጥም አጠማቸዋለሁ ከንቱም አስመኛቸዋለሁ… የማይፈፀመውን ተስፋ ይሰጣቸዋል ያስመኛቸዋልም፡፡ ሰይጣንም ለማታለል እንጂ አይቀጥራቸውም”
“ሂዳያህ” هداية የሚለው ቃል “ምሪት” ማለት ሲሆን “ሁዳ” هُدً ማለትም “መሪ” ከሚለው ቃል የመጣ ነው፣ የሂዳያህ ተቃራኒ ደግሞ “ደላላህ” ضاله ሲሆን “ጥመት” ማለት ሲሆን “ደላል” ضلال ማለትም “ጠማማ” ከሚለው ቃል የመጣ ነው፣ አላህ በቁርአን ከገለጻቸው ስሞቹ መካከል “አል-ሃዲ” اللَهَادِ ሲሆን ትርጉሙ “አቅኚ” አሊያም “መሪ” ማለት ነው፦
22፥54 አላህም እነዚያን ያመኑትን ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ መሪ ነው፡፡ وَإِنَّ اللَّهَ لَهَادِ الَّذِينَ آمَنُوا إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
25፥31 እንደዚሁም ለነቢዩ ሁሉ ከአመጸኞች የኾነ ጠላትን አድርገናል፡፡ *"መሪ እና ረዳትም በጌታህ በቃ"*፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا مِّنَ الْمُجْرِمِينَ ۗ وَكَفَىٰ بِرَبِّكَ هَادِيًا وَنَصِيرًا
“ሃዲ” لَهَادِ ማለት “አቅኚ” ከሆነ የአቅኚ ተቃራኒ ቃል ደግሞ “ሙዲል” مُضِلٌّ ሲሆን ትርጉሙ “አሳሳች” አሊያም “አጥማሚ” ማለት ነው፣ በቁርአን አንድም ቦታ ላይ አላህ “ሙዲል” ተብሎ አይታወቅም፣ የሚሺነሪዎች ሙግት ዜሮ ገባ፣ ነገር ግን ሙዲል የተባለው ሸይጣን ነው፦
28፥15 ይህ ከሰይጣን ሥራ ነው፡፡ እርሱ ግልጽ *"አሳሳች"* ጠላት ነውና አለ፡፡ قَالَ هَـٰذَا مِنْ عَمَلِ الشَّيْطَانِ ۖ إِنَّهُ عَدُوٌّ مُّضِلٌّ مُّبِي
ሸይጣን አጥማሚነቱ የተገለጸው በስም መደብ “አጥማሚ” ተብሎ ነው፣ ይህም የሸይጣን መደበኛ ባህርይ መሆኑ ያስገነዝባል፣ ነገር ግን አላህ አቅኝነቱ የተገለጸው በስም መደብ “አቅኚ” ተብሎ ሲሆን ይህም የአላህን መደበኛ ባህርይ መሆኑ ያስገነዝባል፣ በቁርኣን አላህ እደሚያጠም በግስ መደብ “ያጠማል” የሚል ቃል ተቀምጧል። አላህ ያጠማል ማለት ሂዳያ አይሰጥም ማለት ነው። ለእነማን ነው ሂዳያ የማይሰጠው? ስንል የኢሥላም መልእክት ሰምተው ሆን ብለው ካስተባበልሉ አዎ አላህ ሂዳያ አይሰጥም። እውነትን ከመስማትህና ከማወቅህ በፊት በፍጹም ማንምም አያጠምም። ከእውነት በተዘነበልክ ጊዜ አላህ ልብህን አዘነበለብህ፤ አላህም እውነት ከመቀበል ይልቅ ያመጸን አመጸኛ አያቀናም፤ አላህ በሕዝቦች ዘንድ ያለውን ጸጋ በነፍሶቻቸው ያለውን ኹኔታ በራሳቸው እስከሚለውጡ ድረስ ሂዳያን በመንሳት አይለውጥም፦
61፥5 *”ከእውነት በተዘነበሉም ጊዜ አላህ ልቦቻቸውን አዘነበላቸው፡፡ አላህም አመጸኞችን ሕዝቦች አያቀናም”*፡፡ فَلَمَّا زَاغُوا أَزَاغَ اللَّهُ قُلُوبَهُمْ ۚ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الْفَاسِقِينَ
13፥11 *አላህ በሕዝቦች ዘንድ ያለውን ጸጋ በነፍሶቻቸው ያለውን ኹኔታ እስከሚለውጡ ድረስ አይለውጥም*፡፡ አላህም በሰዎች ላይ ክፉን በሻ ጊዜ ለእርሱ መመለስ የለውም፡፡ ለእነርሱም ከእርሱ ሌላ ምንም ተከላካይ የላቸውም፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يُغَيِّرُ مَا بِقَوْمٍ حَتَّىٰ يُغَيِّرُوا مَا بِأَنفُسِهِمْ ۗ وَإِذَا أَرَادَ اللَّهُ بِقَوْمٍ سُوءًا فَلَا مَرَدَّ لَهُ ۚ وَمَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَالٍ
“እመኑ” ተብሎ ጥሪ ቀርቦላቸው፣ ስለ እምነት ተነግሯቸው፣ መልክተኛውም እውነት መኾኑን ተመስክሮላቸው፣ የተብራሩ አንቀጾችም ከመጡላቸው በኋላ የካዱን ሕዝቦች አላህ እንዴት ያቀናል! አላህ በዳዮችንም ሕዝቦች አያቀናም፦
4፥170 እናንተ ሰዎች ሆይ! *መልክተኛው እውነትን ከጌታችሁ አመጣላችሁ፡፡ “እመኑም” ለእናንተ የተሻለ ይኾናል፡፡ ብትክዱም አትጐዱትም*”፡፡ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ነውና፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَكُمُ الرَّسُولُ بِالْحَقِّ مِن رَّبِّكُمْ فَآمِنُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ وَإِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَكِيمًا
3፥86 *ከእምነታቸው እና መልክተኛውም እውነት መኾኑን ከመሰከሩ የተብራሩ አንቀጾችም ከመጡላቸው በኋላ የካዱን ሕዝቦች አላህ እንዴት ያቀናል! አላህ በዳዮችንም ሕዝቦች አያቀናም*፡፡ كَيْفَ يَهْدِي اللَّهُ قَوْمًا كَفَرُوا بَعْدَ إِيمَانِهِمْ وَشَهِدُوا أَنَّ الرَّسُولَ حَقٌّ وَجَاءَهُمُ الْبَيِّنَاتُ ۚ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ
3፥125 *”አላህም ሊመራው የሚሻውን ሰው ልቡን ለኢሥላም ይከፍትለታል፡፡ ሊያጠመውም የሚሻውን ሰው ደረቱን ጠባብ ቸጋራ ወደ ሰማይ ለመውጣት አንደሚታገል ያደርገዋል”*፡፡ فَمَن يُرِدِ اللَّهُ أَن يَهْدِيَهُ يَشْرَحْ صَدْرَهُ لِلْإِسْلَامِ ۖ وَمَن يُرِدْ أَن يُضِلَّهُ يَجْعَلْ صَدْرَهُ ضَيِّقًا حَرَجًا كَأَنَّمَا يَصَّعَّدُ فِي السَّمَاءِ ۚ كَذَٰلِكَ يَجْعَلُ اللَّهُ الرِّجْسَ عَلَى الَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ
አላህ ይፈትናል ማለት እና ሸይጧን ይፈትናል ማለት ለየቅል እንደሆነ ሁሉ አላህ ያጠማል ማለት እና ሸይጣንም ያጠማል ማለት ለየቅል ነው። እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው። ሰይጣን ፈታኝ ነው፦
ዘፍጥረት 22፥1 ከእነዚህም ነገሮች በኋላ *"እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው"*፥
ማቴዎስ 4፥3 *"ፈታኝም"* ቀርቦ፦ የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው።
እግዚአብሔር ፈታኝ ሰይጣን ነውን? ማነው ፈታኝ? እግዚአብሔር ወይስ ሰይጣን? እግዚአብሔር አጥፊ ተብሏል። ሰይጣንም አጥፊ ተብሏል፦
ዘጸአት 12፥12 እኔም በዚያች ሌሊት በግብፅ አገር አልፋለሁ፥ *"በግብፅም አገር ከሰው እስከ እንስሳ ድረስ በኵርን ሁሉ እገድላለሁ፤ በግብፅም አማልክት ሁሉ ላይ እፈርድባቸዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ"*።
ዕብራውያን 11፥28 *"አጥፊው"* የበኵሮችን ልጆች እንዳይነካ ፋሲካንና ደምን መርጨትን በእምነት አደረገ።
ራእይ 9፥11 *"በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው እርሱም የጥልቅ መልአክ ነው፥ ስሙም በዕብራይስጥ አብዶን በግሪክም አጶልዮን ይባላል"*።
በዕብራይስጥ "አብዶን" ማለት እና በግሪክ "አጶልዮን" ማለት ትርጉሙ "አጥፊ" ማለት ነው። እግዚአብሔር የጥልቁ መልአክ ሰይጣን ነውን? ማነው አጥፊ? እግዚአብሔር ወይስ ሰይጣን? እግዚአብሔር ሰዎችን የጠማምነትን መንፈስ በውስጣቸው በመደባለቅ ያጠማቸዋል፤ እርሱ ጠማማ ያደረገውን ማን ሊያቀናው ይችላል?
ኢሳይያስ 19፥14 *እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጥዋ ደባልቆአል*፤
መክብብ 7:13 የእግዚአብሔርን ሥራ ተመልከት እርሱ *ጠማማ ያደረገውን ማን ሊያቀናው* ይችላል?
ለነገሩ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር የሆነውን ክፉን መንፈስ ይልካል፤ ይህም ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ጋር እተመካከረ ለእግዚአብሔር ያሳስትለታል፤ የሚሳሳተው ሰው እና የሚያሳስተው ክፉ መንፈስ ለእግዚአብሔር ናቸው፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
1ኛ ነገሥት 22 20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ *አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው?* አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። *መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ *ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ *ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ*። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ *በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል*፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
ኢዮብ 12፥16 ኃይልና ጥበብ በእርሱ ዘንድ ናቸው፤ *የሚስተውና የሚያስተው ለእርሱ ናቸው*።
እግዚአብሔር፦ “ነቢዩም ቢታለል ያንን ነቢይ ያታለልኩት እኔ እግዚአብሔር ነኝ” ይለናል፤ ሕዝቅኤልን፣ ኤርሚያስን እና ኢሳይያስን ያታለላቸው እርሱ እንደሆነ እራሳቸው ይናገራሉ፦
ሕዝቅኤል 14፥9 *ነቢዩም ቢታለል ቃልንም ቢናገር፥ ያንን ነቢይ ያታለልሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝ*፥
ኤርሚያስ 20፥7 አቤቱ፥ *አታለልኸኝ እኔም ተታለልሁ*፥
ኢሳይያስ 63፥17 *አቤቱ፥ ከመንገድህ ለምን “አሳትኸን”?* እንዳንፈራህም ልባችንን ለምን አጸናህብን? ስለ ባሪያዎችህ ስለ ርስትህ ነገዶች ተመለስ።
እግዚአብሔር አታላይና አሳሳች ሰይጣን ነውን? ማነው አታላይና አሳሳች? እግዚአብሔር ወይስ ሰይጣን? አይ "እግዚአብሔር አታላይና አሳሳች የተባለው ሰይጣን አታላይና አሳሳች በተባለበት ስሌት አይደለም" ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም ጥያቄ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ይህንን ጉድ ይዞ ከላይ የቁርኣንን አናቅጽ መተቸት ማለት የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ እንደማለት ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘፍጥረት 22፥1 ከእነዚህም ነገሮች በኋላ *"እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው"*፥
ማቴዎስ 4፥3 *"ፈታኝም"* ቀርቦ፦ የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው።
እግዚአብሔር ፈታኝ ሰይጣን ነውን? ማነው ፈታኝ? እግዚአብሔር ወይስ ሰይጣን? እግዚአብሔር አጥፊ ተብሏል። ሰይጣንም አጥፊ ተብሏል፦
ዘጸአት 12፥12 እኔም በዚያች ሌሊት በግብፅ አገር አልፋለሁ፥ *"በግብፅም አገር ከሰው እስከ እንስሳ ድረስ በኵርን ሁሉ እገድላለሁ፤ በግብፅም አማልክት ሁሉ ላይ እፈርድባቸዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ"*።
ዕብራውያን 11፥28 *"አጥፊው"* የበኵሮችን ልጆች እንዳይነካ ፋሲካንና ደምን መርጨትን በእምነት አደረገ።
ራእይ 9፥11 *"በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው እርሱም የጥልቅ መልአክ ነው፥ ስሙም በዕብራይስጥ አብዶን በግሪክም አጶልዮን ይባላል"*።
በዕብራይስጥ "አብዶን" ማለት እና በግሪክ "አጶልዮን" ማለት ትርጉሙ "አጥፊ" ማለት ነው። እግዚአብሔር የጥልቁ መልአክ ሰይጣን ነውን? ማነው አጥፊ? እግዚአብሔር ወይስ ሰይጣን? እግዚአብሔር ሰዎችን የጠማምነትን መንፈስ በውስጣቸው በመደባለቅ ያጠማቸዋል፤ እርሱ ጠማማ ያደረገውን ማን ሊያቀናው ይችላል?
ኢሳይያስ 19፥14 *እግዚአብሔር የጠማምነትን መንፈስ በውስጥዋ ደባልቆአል*፤
መክብብ 7:13 የእግዚአብሔርን ሥራ ተመልከት እርሱ *ጠማማ ያደረገውን ማን ሊያቀናው* ይችላል?
ለነገሩ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር የሆነውን ክፉን መንፈስ ይልካል፤ ይህም ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ጋር እተመካከረ ለእግዚአብሔር ያሳስትለታል፤ የሚሳሳተው ሰው እና የሚያሳስተው ክፉ መንፈስ ለእግዚአብሔር ናቸው፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
1ኛ ነገሥት 22 20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ *አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው?* አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። *መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ *ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ *ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ*። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ *በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል*፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
ኢዮብ 12፥16 ኃይልና ጥበብ በእርሱ ዘንድ ናቸው፤ *የሚስተውና የሚያስተው ለእርሱ ናቸው*።
እግዚአብሔር፦ “ነቢዩም ቢታለል ያንን ነቢይ ያታለልኩት እኔ እግዚአብሔር ነኝ” ይለናል፤ ሕዝቅኤልን፣ ኤርሚያስን እና ኢሳይያስን ያታለላቸው እርሱ እንደሆነ እራሳቸው ይናገራሉ፦
ሕዝቅኤል 14፥9 *ነቢዩም ቢታለል ቃልንም ቢናገር፥ ያንን ነቢይ ያታለልሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝ*፥
ኤርሚያስ 20፥7 አቤቱ፥ *አታለልኸኝ እኔም ተታለልሁ*፥
ኢሳይያስ 63፥17 *አቤቱ፥ ከመንገድህ ለምን “አሳትኸን”?* እንዳንፈራህም ልባችንን ለምን አጸናህብን? ስለ ባሪያዎችህ ስለ ርስትህ ነገዶች ተመለስ።
እግዚአብሔር አታላይና አሳሳች ሰይጣን ነውን? ማነው አታላይና አሳሳች? እግዚአብሔር ወይስ ሰይጣን? አይ "እግዚአብሔር አታላይና አሳሳች የተባለው ሰይጣን አታላይና አሳሳች በተባለበት ስሌት አይደለም" ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም ጥያቄ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ይህንን ጉድ ይዞ ከላይ የቁርኣንን አናቅጽ መተቸት ማለት የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ እንደማለት ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 4
አማላጆች አሉ ወይስ የሉም?
አሉ፡-
ሱራ 42፡5 “… መላእክትም ጌታቸውን እያመሰገኑ ያወድሳሉ፤ በምድርም ላለው ፍጡር ምህረትን ይለምናሉ…”
የሉም፡-
“…ከርሱ ሌላ ረዳትም አማላጅም ምንም የላችሁም አትገሠፁምን?”
መልስ
“ሸፋዐህ” شَفَٰعَهማለት “ምልጃ” ማለት ሲሆን ምልጃ ሥስት ማንነቶችን ያቅፋል፤ እነርሱም፦ አንደኛው የሚማለደው ተማላጅ፣ ሁለተኛው የሚማለድለት ተመላጅ እና ሥስተኛው የሚማልደው አማላጅ ናቸው፤ አላህ የሁሉም ነገር ፈጣሪና አስተናባሪ በመሆኑ የሚማለድ ተማላጅ ነው፤ ከፍጡሮቹ መካከል ደግሞ እርሱ የፈቀደላቸው ፍጡሮቹ ደግሞ ተመላጆች እና አማላጆች ናቸው። ይህ ሦስቱ ሂደት “ምልጃ” ሲባል ይህ የምልጃ ፈቃድ የአላህ ብቻ ነው፦
39፥44 *”ምልጃ በሙሉ የአላህ ብቻ ነው፤ የሰማያትና የምድር ሥልጣን የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ከዚያም ወደ እርሱ ትመለሳላችሁ”* በላቸው፡፡ قُل لِّلَّهِ الشَّفَاعَةُ جَمِيعًا ۖ لَّهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
34፥23 *ምልጃም እርሱ ለፈቀደለት ሰው ብቻ ቢሆን እንጂ እርሱ ዘንድ ምንም አትጠቅምም*፡፡ وَلَا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ عِندَهُ إِلَّا لِمَنْ أَذِنَ لَهُ
20፥109 *በዚያ ቀን ለእርሱ አልረሕማን የፈቀደለትን እና ለእርሱም ቃልን የወደደለትን ሰው ቢኾን እንጅ ምልጃ አንድንም አትጠቅምም*፡፡ يَوْمَئِذٍ لَّا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَـٰنُ وَرَضِيَ لَهُ قَوْلًا
ነጥብ አንድ
“አማላጅ”
“ሸፊዕ” شَفِيع ማለት “አማላጅ” ማለት ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱት መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ናቸው፤ ለምሳሌ መላእክት፦
53፥26 *በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻው እና ለሚወደው ሰው ከፈቀደ በኋላ ቢኾን እንጅ ምልጃቸው ምንም አትጠቅምም*፡፡ وَكَم مِّن مَّلَكٍ فِي السَّمَاوَاتِ لَا تُغْنِي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا إِلَّا مِن بَعْدِ أَن يَأْذَنَ اللَّهُ لِمَن يَشَاءُ وَيَرْضَىٰ
21፥28 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ *ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም*፡፡ እነርሱም እርሱን ከመፍራታቸው የተነሳ ተጨናቂዎች ናቸው፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يَشْفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ارْتَضَىٰ وَهُم مِّنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُونَ
“ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም” የሚለው ሃይለ-ቃል መላእክት ለአማንያን እንደሚያማልዱ ያሳያል፤ ሌላው አማላጆች አላህ ቃል ኪዳን የገባላቸው ነብያት ናቸው፦
19፥87 *አልረሕማን ዘንድ ቃል ኪዳንን የያዘ ሰው ቢኾን እንጂ ማማለድን አይችሉም*፡፡ لَّا يَمْلِكُونَ الشَّفَاعَةَ إِلَّا مَنِ اتَّخَذَ عِندَ الرَّحْمَـٰنِ عَهْدًا
2፥255 *ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው?* مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ
33፥7 *ከነቢያትም የጠበቀ ኪዳናቸውን ከአንተም፣ ከኑሕም፣ ከኢብራሒምም፣ ከሙሳም እና ከመርየም ልጅ ከዒሳም ጋር በያዝን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከእነርሱም የከበደን ቃል ኪዳን ያዝን*፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِنَ النَّبِيِّينَ مِيثَاقَهُمْ وَمِنكَ وَمِن نُّوحٍ وَإِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ ۖ وَأَخَذْنَا مِنْهُم مِّيثَاقًا غَلِيظًا
ቁጥር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 4
አማላጆች አሉ ወይስ የሉም?
አሉ፡-
ሱራ 42፡5 “… መላእክትም ጌታቸውን እያመሰገኑ ያወድሳሉ፤ በምድርም ላለው ፍጡር ምህረትን ይለምናሉ…”
የሉም፡-
“…ከርሱ ሌላ ረዳትም አማላጅም ምንም የላችሁም አትገሠፁምን?”
መልስ
“ሸፋዐህ” شَفَٰعَهማለት “ምልጃ” ማለት ሲሆን ምልጃ ሥስት ማንነቶችን ያቅፋል፤ እነርሱም፦ አንደኛው የሚማለደው ተማላጅ፣ ሁለተኛው የሚማለድለት ተመላጅ እና ሥስተኛው የሚማልደው አማላጅ ናቸው፤ አላህ የሁሉም ነገር ፈጣሪና አስተናባሪ በመሆኑ የሚማለድ ተማላጅ ነው፤ ከፍጡሮቹ መካከል ደግሞ እርሱ የፈቀደላቸው ፍጡሮቹ ደግሞ ተመላጆች እና አማላጆች ናቸው። ይህ ሦስቱ ሂደት “ምልጃ” ሲባል ይህ የምልጃ ፈቃድ የአላህ ብቻ ነው፦
39፥44 *”ምልጃ በሙሉ የአላህ ብቻ ነው፤ የሰማያትና የምድር ሥልጣን የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ከዚያም ወደ እርሱ ትመለሳላችሁ”* በላቸው፡፡ قُل لِّلَّهِ الشَّفَاعَةُ جَمِيعًا ۖ لَّهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
34፥23 *ምልጃም እርሱ ለፈቀደለት ሰው ብቻ ቢሆን እንጂ እርሱ ዘንድ ምንም አትጠቅምም*፡፡ وَلَا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ عِندَهُ إِلَّا لِمَنْ أَذِنَ لَهُ
20፥109 *በዚያ ቀን ለእርሱ አልረሕማን የፈቀደለትን እና ለእርሱም ቃልን የወደደለትን ሰው ቢኾን እንጅ ምልጃ አንድንም አትጠቅምም*፡፡ يَوْمَئِذٍ لَّا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَـٰنُ وَرَضِيَ لَهُ قَوْلًا
ነጥብ አንድ
“አማላጅ”
“ሸፊዕ” شَفِيع ማለት “አማላጅ” ማለት ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱት መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ናቸው፤ ለምሳሌ መላእክት፦
53፥26 *በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻው እና ለሚወደው ሰው ከፈቀደ በኋላ ቢኾን እንጅ ምልጃቸው ምንም አትጠቅምም*፡፡ وَكَم مِّن مَّلَكٍ فِي السَّمَاوَاتِ لَا تُغْنِي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا إِلَّا مِن بَعْدِ أَن يَأْذَنَ اللَّهُ لِمَن يَشَاءُ وَيَرْضَىٰ
21፥28 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ *ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም*፡፡ እነርሱም እርሱን ከመፍራታቸው የተነሳ ተጨናቂዎች ናቸው፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يَشْفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ارْتَضَىٰ وَهُم مِّنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُونَ
“ለወደደውም ሰው እንጅ ለሌላው አያማልዱም” የሚለው ሃይለ-ቃል መላእክት ለአማንያን እንደሚያማልዱ ያሳያል፤ ሌላው አማላጆች አላህ ቃል ኪዳን የገባላቸው ነብያት ናቸው፦
19፥87 *አልረሕማን ዘንድ ቃል ኪዳንን የያዘ ሰው ቢኾን እንጂ ማማለድን አይችሉም*፡፡ لَّا يَمْلِكُونَ الشَّفَاعَةَ إِلَّا مَنِ اتَّخَذَ عِندَ الرَّحْمَـٰنِ عَهْدًا
2፥255 *ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው?* مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ
33፥7 *ከነቢያትም የጠበቀ ኪዳናቸውን ከአንተም፣ ከኑሕም፣ ከኢብራሒምም፣ ከሙሳም እና ከመርየም ልጅ ከዒሳም ጋር በያዝን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከእነርሱም የከበደን ቃል ኪዳን ያዝን*፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِنَ النَّبِيِّينَ مِيثَاقَهُمْ وَمِنكَ وَمِن نُّوحٍ وَإِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ ۖ وَأَخَذْنَا مِنْهُم مِّيثَاقًا غَلِيظًا
ነጥብ ሁለት
“አማላጅ የለም”
ከላይ በግልፅና በማያሻማ መልኩ አላህ የፈቀደለት አማላጅ እና የሚማለድለት ተመላጅ ሰው እንዳለ ተቀምጧል፦
10፥3 *ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም፡፡ እነሆ! አላህ ጌታችሁ ነውና አምልኩት፤ አትገሰጹምን?* مَا مِن شَفِيعٍ إِلَّا مِن بَعْدِ إِذْنِهِ ۚ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ ۚ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ
“ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት “አንድም አማላጅ የለም” ነገር ግን “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ”።
ነገር ግን ጣዖታውያን ቁሬሾች ከአላህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፤ “እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ፤ እነዚህም በትንሳኤ ቀን፦ “እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም” ይባላሉ፦
10፥18 *ከአላህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፤ “እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ*፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُمْ وَيَقُولُونَ هَـٰؤُلَاءِ شُفَعَاؤُنَا عِندَ اللَّهِ
6፥94 *እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም፤ ግንኙነታችሁ በእርግጥ ተቋረጠ፡፡ ከእናንተም ያ ያማልደናል የምትሉት ጠፋ* ይባላሉ፡፡ وَمَا نَرَىٰ مَعَكُمْ شُفَعَاءَكُمُ الَّذِينَ زَعَمْتُمْ أَنَّهُمْ فِيكُمْ شُرَكَاءُ ۚ لَقَد تَّقَطَّعَ بَيْنَكُمْ وَضَلَّ عَنكُم مَّا كُنتُمْ تَزْعُمُونَ
እነዚያ ጣዖታውያን በአላህ ሌላ የሚያጋሩትን ጣዖታት፦ “አማላጆቻችን ናቸው” ይበሉ እንጂ ለእነርሱ ወደ አላህ የሚያማልድ አማላጅ የላቸው፦
6፥51 *እነዚያንም ከእርሱ ሌላ ረዳት እና አማላጅም የሌላቸው ሲኾኑ ወደ ጌታቸው መስሰብሰብን የሚፈሩትን ይጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ በቁርኣን አስጠንቅቅ*፡፡ وَأَنذِرْ بِهِ الَّذِينَ يَخَافُونَ أَن يُحْشَرُوا إِلَىٰ رَبِّهِمْ ۙ لَيْسَ لَهُم مِّن دُونِهِ وَلِيٌّ وَلَا شَفِيعٌ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ
40፥18 *ለበዳዮች ምንም ወዳጅ እና ተሰሚ አማላጅ የላቸውም*፡፡ مَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ حَمِيمٍ وَلَا شَفِيعٍ يُطَاع
32፥4 *ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት እናም አማላጅም ምንም የላችሁም፤ አትገሰጹምን?* مَا لَكُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا شَفِيعٍ ۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُون
“አትገሰጹምን” የሚለው ያልተገሰጹትን በዳዮች ነው፤ “ለበዳዮች ምንም ወዳጅ እና ተሰሚ አማላጅ የላቸውም” የሚለው ይሰመርበት፤ “ማ ለኩም ሚን ዱኒሂ ሚን ወሊይ” مَا لَكُمْ مِنْ دُونِهِ مِنْ وَلِيٍّ ማለትም “ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት ሲሆን ከአላህ ውጪ በጀነት ለመጥቀምና በጀሃነም ለመቅጣት የሚችል ማንም እረዳት የላቸውም፤ “ሚን ዱኒሂ” مِنْ دُونِهِ ማለትም “ከእርሱ ሌላ” የሚለው ተሳቢ ተውላጠ-ስም ከሰዋስው አንፃር አላህ ብቻ በመጥቀምና በመጉዳት ረዳት መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
18፥26 *ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፤ በፍርዱም አንድንም አያጋራም*። أَبْصِرْ بِهِ وَأَسْمِعْ ۚ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
አንቀጹ ላይ፦ “ወላ ሸፊዒን” وَلَا شَفِيعٍ ማለት “እና አማላጅም የላችሁም” ማለት ሲሆን ከመጀመሪያው ሀረግ ለመለየት “ወ” وَ የሚል መስተዋድድ ይጠቀማል፤ ያ ማለት “በተጨማሪም አማላጅም የላችሁም” ማለት ነው፤ “ላ” لَا የሚለው “ሐርፉ ነፍይ” አፍራሽ ቃል ነው፤ ስለዚህ በመጀመሪያው ሀረግ ላይ “ማ” مَا የሚለው “መስደሪያ” አፍራሽ ቃል ሆኖ ገብቶ በተጨማሪ በሁለተኛው ሃረግ ላይ “ላ” لَا የሚለው አፍራሽ ቃል መደገሙ ጣኦታውያን ጣኦቶቻቸውን ወደ አላህ በማማለድ ያቀርቡናል ብለው የሚናገሩላቸውን ጣኦታት አማላጆች አለመሆናቸውን ለማሳየት “አማላጅ የላችሁም” በማለት ዘግቶታል፤ ለእነርሱም ከሚያጋሩዋቸው አማላጆች አይኖሯቸውም፦
30፥13 *ለእነርሱም ከሚያጋሩዋቸው አማላጆች አይኖሯቸውም*፤ وَلَمْ يَكُن لَّهُم مِّن شُرَكَائِهِمْ شُفَعَاءُ
ስለዚህ “አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ካልሆነ በቀር እናንተ ከምታጋሯቸው የሚያማልድ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው እንጂ በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱ አማላጆች የሉም ማለት አሊያም አላህ አማላጅ ነው ማለት አይደለም። ከአላህ ሌላ ከቅጣት ሊያድናቸው የሚችል ረዳት የላቸውም፤ እንዲሁ ቅጣት እንዳይቀጡ ወደ አላህ የሚያማልዱ አማላጅ የላቸውም ማለት ነው፦
36፥23 *”ከእርሱ ሌላ አማልክትን እይዛለሁን? አልረህማን በጉዳት ቢሻኝ ምልጃቸው ከእኔ ለመመለስ ምንም አትጠቅመኝም፤ አያድኑኝምም*፡፡ أَأَتَّخِذُ مِن دُونِهِ آلِهَةً إِن يُرِدْنِ الرَّحْمَـٰنُ بِضُرٍّ لَّا تُغْنِ عَنِّي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا وَلَا يُنقِذُونِ
ሙፈሲሮችም በዚህ መልኩ ነው ተረድተው ያስቀመጡት:-
ተፍሲሩል ኢብኑ ከሲር 32፥4
*”ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት “እርሱ ብቻ ሉአላዊ የሁሉንም ጉዳዮች ተቆጣጣሪ፣ የሁሉም ነገር ፈጣሪ፣ ሁሉን ነገር አድራጊ ነው፤ ከእርሱ ሌላ ፈጣሪ የለም” ማለት ነው። “እናም አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው*።
( ما لكم من دونه من ولي ولا شفيع )
أي : بل هو المالك لأزمة الأمور ، الخالق لكل شيء ، المدبر لكل شيء ، القادر على كل شيء ، فلا ولي لخلقه سواه ، ولا شفيع إلا من بعد إذنه .
መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ያማልዳሉ ማለት እና እኛ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ይለያያል፤ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ምልጃ ሳይሆን ሺርክ ነው። የሁሉንም ፍጥረት ልመና፣ ጥያቄ እና ጸሎት ጊዜና ቦታ ሳይወስነው ሁሉን የሚሰማ፣ ሁሉን የሚያይ እና ሁሉን የሚያውቅ የዐለማቱ ጌታ አላህ ብቻ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“አማላጅ የለም”
ከላይ በግልፅና በማያሻማ መልኩ አላህ የፈቀደለት አማላጅ እና የሚማለድለት ተመላጅ ሰው እንዳለ ተቀምጧል፦
10፥3 *ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም፡፡ እነሆ! አላህ ጌታችሁ ነውና አምልኩት፤ አትገሰጹምን?* مَا مِن شَفِيعٍ إِلَّا مِن بَعْدِ إِذْنِهِ ۚ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ ۚ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ
“ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት “አንድም አማላጅ የለም” ነገር ግን “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ”።
ነገር ግን ጣዖታውያን ቁሬሾች ከአላህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፤ “እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ፤ እነዚህም በትንሳኤ ቀን፦ “እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም” ይባላሉ፦
10፥18 *ከአላህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ያመልካሉ፤ “እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው” ይላሉ*፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُمْ وَيَقُولُونَ هَـٰؤُلَاءِ شُفَعَاؤُنَا عِندَ اللَّهِ
6፥94 *እነዚያንም እነርሱ በእናንተ ውስጥ ለአላህ ተጋሪዎች ናቸው የምትሉዋቸውን አማላጆቻችሁን ከእናንተ ጋር አናይም፤ ግንኙነታችሁ በእርግጥ ተቋረጠ፡፡ ከእናንተም ያ ያማልደናል የምትሉት ጠፋ* ይባላሉ፡፡ وَمَا نَرَىٰ مَعَكُمْ شُفَعَاءَكُمُ الَّذِينَ زَعَمْتُمْ أَنَّهُمْ فِيكُمْ شُرَكَاءُ ۚ لَقَد تَّقَطَّعَ بَيْنَكُمْ وَضَلَّ عَنكُم مَّا كُنتُمْ تَزْعُمُونَ
እነዚያ ጣዖታውያን በአላህ ሌላ የሚያጋሩትን ጣዖታት፦ “አማላጆቻችን ናቸው” ይበሉ እንጂ ለእነርሱ ወደ አላህ የሚያማልድ አማላጅ የላቸው፦
6፥51 *እነዚያንም ከእርሱ ሌላ ረዳት እና አማላጅም የሌላቸው ሲኾኑ ወደ ጌታቸው መስሰብሰብን የሚፈሩትን ይጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ በቁርኣን አስጠንቅቅ*፡፡ وَأَنذِرْ بِهِ الَّذِينَ يَخَافُونَ أَن يُحْشَرُوا إِلَىٰ رَبِّهِمْ ۙ لَيْسَ لَهُم مِّن دُونِهِ وَلِيٌّ وَلَا شَفِيعٌ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ
40፥18 *ለበዳዮች ምንም ወዳጅ እና ተሰሚ አማላጅ የላቸውም*፡፡ مَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ حَمِيمٍ وَلَا شَفِيعٍ يُطَاع
32፥4 *ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት እናም አማላጅም ምንም የላችሁም፤ አትገሰጹምን?* مَا لَكُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا شَفِيعٍ ۚ أَفَلَا تَتَذَكَّرُون
“አትገሰጹምን” የሚለው ያልተገሰጹትን በዳዮች ነው፤ “ለበዳዮች ምንም ወዳጅ እና ተሰሚ አማላጅ የላቸውም” የሚለው ይሰመርበት፤ “ማ ለኩም ሚን ዱኒሂ ሚን ወሊይ” مَا لَكُمْ مِنْ دُونِهِ مِنْ وَلِيٍّ ማለትም “ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት ሲሆን ከአላህ ውጪ በጀነት ለመጥቀምና በጀሃነም ለመቅጣት የሚችል ማንም እረዳት የላቸውም፤ “ሚን ዱኒሂ” مِنْ دُونِهِ ማለትም “ከእርሱ ሌላ” የሚለው ተሳቢ ተውላጠ-ስም ከሰዋስው አንፃር አላህ ብቻ በመጥቀምና በመጉዳት ረዳት መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
18፥26 *ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፤ በፍርዱም አንድንም አያጋራም*። أَبْصِرْ بِهِ وَأَسْمِعْ ۚ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
አንቀጹ ላይ፦ “ወላ ሸፊዒን” وَلَا شَفِيعٍ ማለት “እና አማላጅም የላችሁም” ማለት ሲሆን ከመጀመሪያው ሀረግ ለመለየት “ወ” وَ የሚል መስተዋድድ ይጠቀማል፤ ያ ማለት “በተጨማሪም አማላጅም የላችሁም” ማለት ነው፤ “ላ” لَا የሚለው “ሐርፉ ነፍይ” አፍራሽ ቃል ነው፤ ስለዚህ በመጀመሪያው ሀረግ ላይ “ማ” مَا የሚለው “መስደሪያ” አፍራሽ ቃል ሆኖ ገብቶ በተጨማሪ በሁለተኛው ሃረግ ላይ “ላ” لَا የሚለው አፍራሽ ቃል መደገሙ ጣኦታውያን ጣኦቶቻቸውን ወደ አላህ በማማለድ ያቀርቡናል ብለው የሚናገሩላቸውን ጣኦታት አማላጆች አለመሆናቸውን ለማሳየት “አማላጅ የላችሁም” በማለት ዘግቶታል፤ ለእነርሱም ከሚያጋሩዋቸው አማላጆች አይኖሯቸውም፦
30፥13 *ለእነርሱም ከሚያጋሩዋቸው አማላጆች አይኖሯቸውም*፤ وَلَمْ يَكُن لَّهُم مِّن شُرَكَائِهِمْ شُفَعَاءُ
ስለዚህ “አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ካልሆነ በቀር እናንተ ከምታጋሯቸው የሚያማልድ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው እንጂ በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱ አማላጆች የሉም ማለት አሊያም አላህ አማላጅ ነው ማለት አይደለም። ከአላህ ሌላ ከቅጣት ሊያድናቸው የሚችል ረዳት የላቸውም፤ እንዲሁ ቅጣት እንዳይቀጡ ወደ አላህ የሚያማልዱ አማላጅ የላቸውም ማለት ነው፦
36፥23 *”ከእርሱ ሌላ አማልክትን እይዛለሁን? አልረህማን በጉዳት ቢሻኝ ምልጃቸው ከእኔ ለመመለስ ምንም አትጠቅመኝም፤ አያድኑኝምም*፡፡ أَأَتَّخِذُ مِن دُونِهِ آلِهَةً إِن يُرِدْنِ الرَّحْمَـٰنُ بِضُرٍّ لَّا تُغْنِ عَنِّي شَفَاعَتُهُمْ شَيْئًا وَلَا يُنقِذُونِ
ሙፈሲሮችም በዚህ መልኩ ነው ተረድተው ያስቀመጡት:-
ተፍሲሩል ኢብኑ ከሲር 32፥4
*”ከእርሱ ሌላ ለእናንተ ረዳት የላችሁም” ማለት “እርሱ ብቻ ሉአላዊ የሁሉንም ጉዳዮች ተቆጣጣሪ፣ የሁሉም ነገር ፈጣሪ፣ ሁሉን ነገር አድራጊ ነው፤ ከእርሱ ሌላ ፈጣሪ የለም” ማለት ነው። “እናም አማላጅም ምንም የላችሁም” ማለት “ከእርሱ ፈቃድ በኋላ ቢኾን እንጂ አንድም አማላጅ የለም” ማለት ነው*።
( ما لكم من دونه من ولي ولا شفيع )
أي : بل هو المالك لأزمة الأمور ، الخالق لكل شيء ، المدبر لكل شيء ، القادر على كل شيء ، فلا ولي لخلقه سواه ، ولا شفيع إلا من بعد إذنه .
መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ያማልዳሉ ማለት እና እኛ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ይለያያል፤ ወደ ፍጡራን በሌሉበት መለማመን፣ መጠየቅ እና መጸለይ ምልጃ ሳይሆን ሺርክ ነው። የሁሉንም ፍጥረት ልመና፣ ጥያቄ እና ጸሎት ጊዜና ቦታ ሳይወስነው ሁሉን የሚሰማ፣ ሁሉን የሚያይ እና ሁሉን የሚያውቅ የዐለማቱ ጌታ አላህ ብቻ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም