ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 5
አላህ ያለሚስት ልጅ ሊኖረው ይችላል ወይስ አይችልም?
ይችላል፡-
ሱራ 39፡4 “አላህ ልጅን መያዝ በፈለገ ኖሮ ከሚፈጥረው ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ ነበር ጥራት ተገባው፡፡”
አይችልም፡–
ሱራ 6፡101 “… ለርሱ ሚስት የሌለችው ሲሆን እንዴት ልጅ ይኖረዋል?”
መልስ
አበይት ክርስቲያኖች ኢየሱስ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር አብን አህሎና መስሎ ከአብ “ባህርይ ዘእም-ባህርይ አካል ዘእም-አካል” ማለትም ከባህርይው ባህርይ ወስዶ ከአካሉ አካሉን ወስዶ ተወለደ ይሉናል። ልጅ ከአባቱ አብራክ ሲገኝ ልጅ የአባት ቢጤ፣ ተጋሪ እና ወራሽ ነው፤ ሰው ሰውን ሲወልድ ሁለት ሰው እንጂ አንድ ሰው እንደማይባል ሁሉ “አምላክ ዘእም-አምላክ” ማለትም ከአምላክ አምላክ ከተገኘ ሁለት አምላክ ይሆናል። አምላካችን አላህ ቁርኣን ካወረደበት ምክንያት አንዱ እነዚያንም፦ “አላህ ልጅን ይዟል” ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት ነው፦
18፥4 *እነዚያንም፦ “አላህ ልጅን ይዟል” ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው*፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፦
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
4፥171 *ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የእርሱ ነው*፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ سُبْحَانَهُ أَن يَكُونَ لَهُ وَلَدٌ ۘ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ وَكِيلًا
10፥68 *«አላህ ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ ተብቃቂ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ እናንተ ዘንድ በዚህ በምትሉት ምንም አስረጅ የላችሁም፡፡ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን?* قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ الْغَنِيُّ ۖ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ إِنْ عِندَكُم مِّن سُلْطَانٍ بِهَـٰذَا ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
19፥92 *ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም*፡፡ وَمَا يَنبَغِي لِلرَّحْمَـٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا
ልጅ መጫወቻ መደሰቻ ነው፤ ይህም የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ ነው፦
6፥32 *የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ እና ላግጣ እንጅ ሌላ አይደለችም*፡፡ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا لَعِبٌ وَلَهْوٌ ۖ
አላህ ልጅን መያዝ ቢፈል ኖሮ ከእርሱ ዘንድ ይይዝ ነበር፤ ነገር ግን ጥራት ይገባው ያንን ሰሪ አይደለም፤ ልጅ አለው የሚሉት ብርቱ ቅጣት አላቸው፦
21፥17 *መጫወቻን ልንይዝ በሻን ኖሮ ከእኛ ዘንድ በያዝነው ነበር፡፡ ግን ሠሪዎች አይደለንም*፡፡ لَوْ أَرَدْنَا أَن نَّتَّخِذَ لَهْوًا لَّاتَّخَذْنَاهُ مِن لَّدُنَّا إِن كُنَّا فَاعِلِينَ
ቁጥር አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 5
አላህ ያለሚስት ልጅ ሊኖረው ይችላል ወይስ አይችልም?
ይችላል፡-
ሱራ 39፡4 “አላህ ልጅን መያዝ በፈለገ ኖሮ ከሚፈጥረው ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ ነበር ጥራት ተገባው፡፡”
አይችልም፡–
ሱራ 6፡101 “… ለርሱ ሚስት የሌለችው ሲሆን እንዴት ልጅ ይኖረዋል?”
መልስ
አበይት ክርስቲያኖች ኢየሱስ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር አብን አህሎና መስሎ ከአብ “ባህርይ ዘእም-ባህርይ አካል ዘእም-አካል” ማለትም ከባህርይው ባህርይ ወስዶ ከአካሉ አካሉን ወስዶ ተወለደ ይሉናል። ልጅ ከአባቱ አብራክ ሲገኝ ልጅ የአባት ቢጤ፣ ተጋሪ እና ወራሽ ነው፤ ሰው ሰውን ሲወልድ ሁለት ሰው እንጂ አንድ ሰው እንደማይባል ሁሉ “አምላክ ዘእም-አምላክ” ማለትም ከአምላክ አምላክ ከተገኘ ሁለት አምላክ ይሆናል። አምላካችን አላህ ቁርኣን ካወረደበት ምክንያት አንዱ እነዚያንም፦ “አላህ ልጅን ይዟል” ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት ነው፦
18፥4 *እነዚያንም፦ “አላህ ልጅን ይዟል” ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው*፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፦
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
4፥171 *ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የእርሱ ነው*፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ سُبْحَانَهُ أَن يَكُونَ لَهُ وَلَدٌ ۘ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ وَكِيلًا
10፥68 *«አላህ ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ ተብቃቂ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ እናንተ ዘንድ በዚህ በምትሉት ምንም አስረጅ የላችሁም፡፡ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን?* قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ الْغَنِيُّ ۖ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ إِنْ عِندَكُم مِّن سُلْطَانٍ بِهَـٰذَا ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
19፥92 *ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም*፡፡ وَمَا يَنبَغِي لِلرَّحْمَـٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا
ልጅ መጫወቻ መደሰቻ ነው፤ ይህም የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ ነው፦
6፥32 *የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ እና ላግጣ እንጅ ሌላ አይደለችም*፡፡ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا لَعِبٌ وَلَهْوٌ ۖ
አላህ ልጅን መያዝ ቢፈል ኖሮ ከእርሱ ዘንድ ይይዝ ነበር፤ ነገር ግን ጥራት ይገባው ያንን ሰሪ አይደለም፤ ልጅ አለው የሚሉት ብርቱ ቅጣት አላቸው፦
21፥17 *መጫወቻን ልንይዝ በሻን ኖሮ ከእኛ ዘንድ በያዝነው ነበር፡፡ ግን ሠሪዎች አይደለንም*፡፡ لَوْ أَرَدْنَا أَن نَّتَّخِذَ لَهْوًا لَّاتَّخَذْنَاهُ مِن لَّدُنَّا إِن كُنَّا فَاعِلِينَ
“ከእኛ ዘንድ” ማለት “ከሚፈጥረው” ማለት ነው፤ ለምሳሌ ልጅ ከእርሱ ዘንድ የሚሰጥ ነውና፦
39፥4 *አላህ ልጅን መያዝ በፈለገ ኖሮ “ከሚፈጥረው” ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ ነበር፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ አሸናፊው አንዱ አላህ ነው*፡፡ لَّوْ أَرَادَ اللَّهُ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا لَّاصْطَفَىٰ مِمَّا يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ اللَّهُ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ
19፥5 «እኔም ከበኋላዬ ዘመዶቼን በእርግጥ ፈራሁ፡፡ ሚስቴም መካን ነበረች ስለዚህ *ከአንተ ዘንድ ለእኔ ልጅን ስጠኝ*፡፡ وَإِنِّي خِفْتُ الْمَوَالِيَ مِن وَرَائِي وَكَانَتِ امْرَأَتِي عَاقِرًا فَهَبْ لِي مِن لَّدُنكَ وَلِيًّا
“ከሚፈጥረው” እና “ከአንተ ዘንድ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ከእኛ ዘንድ” ማለት እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት ያመለክታል፤ ምክንያቱም ዐውዱ ላይ፦ “አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ” ብለዋልና፦
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት* እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
21፥26 *«አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም መላእክት የተከበሩ ባሮች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَـٰنُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۚ بَلْ عِبَادٌ مُّكْرَمُونَ
የፈርዖንም ሚስት፦ “ለእኔ ለአንተም ልጅ አድርገን ልንይዘው” ማለቷ ይህ ልጅ አድርጎ መያዝ የፍጡር ባህርይ ነው፦
28፥9 የፈርዖንም ሚስት፦ “ለእኔ ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው፤ አትግደሉት፡፡ ሊጠቅመን ወይም *ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና”* አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
ኸረ ልጅ ያዘ ከማለትም አልፈው ወለደ ብለዋል፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፤ አላህ አልወለደም፤ አልተወለደምም፦
37፥152 ፦ “አላህ ወለደ” አሉ፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡ وَلَدَ اللَّهُ وَإِنَّهُمْ لَكَاذِبُونَ
112፥3 *አልወለደም፤ አልተወለደምም*፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
አላህ የሚጋራው ባልደረባ ስለሌለው ልጅም አይኖረውም፤ ምክንያቱም ልጅ የአባት ምትክ፣ ተጋሪ፣ ሞክሼ ስለሚሆን ነው፦
6፥101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው፡፡ *ለእርሱ ሚስት የሌለችው ሲኾን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ*፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ أَنَّىٰ يَكُونُ لَهُ وَلَدٌ وَلَمْ تَكُن لَّهُ صَاحِبَةٌ ۖ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
“የኩኑ” يَكُونُ ማለት “ይኖረዋል” ማለት ሲሆን ባሕርይን ያሳያል፤ አላህ ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፤ ልጅ የሚመጣው በሴት ነው። ያለ ሴት እንዴት ልጅ ይኖራል? የሚለው የሥነ-አመክንዮ ጥያቄ ነው። ይህ ባሕርይ ታሳቢ ያደረገ እንጂ ችሎታን ታሳቢ ያደረገ አይደለም። እንዴት ይችላል? ተብሎ አልተጠየቀም። ሲቀጥል ከመነሻው “ሚስት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሷሒበት” صَٰحِبَة ሲሆን “ባልደረባ” ማለት ነው፤ “አስሐብ” أَصْحَٰب ወይም “ሷሒብ صَاحِب ደግሞ “ባልደረባ” “አጋር” “ሞክሼ” “ባለንጀራ” ከሆነ ፈጣሪ ከመነሻው “ባልደረባ” “ተጋሪ” “አጋር” “ሞክሼ” “ባለንጀራ” የለውም፦
6፥163 *ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ*፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፤ ምንም ልጅን አልያዘም፤ ለአልረሕማን ልጅ የለውም እንጂ ቢኖረው እንገዛው ነበር ማለት አለመኖሩን የሚያጸና ነው፤ ለምሳሌ አንተ አምላክ ብትሆን አመልክህ ነበር ማለት አምላክ አይደለህም ማለት ነው፤ በተመሳሳይም ልጅ የለውም ማለት ነው፦
23፥91 *አላህ ምንም ልጅን አልያዘም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ ያን ጊዜ ሌላ አምላክ በነበረ ኖሮ አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር በተለየ ነበር፡፡ ከፊላቸውም በከፊሉ ለይ በላቀ ነበር፡፡ አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ۚ إِذًا لَّذَهَبَ كُلُّ إِلَـٰهٍ بِمَا خَلَقَ وَلَعَلَا بَعْضُهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۚ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
ስለዚህ እንዴት ይኖረዋል ማለት ባሕርይን ታሳቢ ያደረገ ሲሆን ቢፈልግል ከሚፈጥረው ይይዝ ነበር ማለት ደግሞ ችሎታን ዋቢ ያደረገ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
39፥4 *አላህ ልጅን መያዝ በፈለገ ኖሮ “ከሚፈጥረው” ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ ነበር፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ አሸናፊው አንዱ አላህ ነው*፡፡ لَّوْ أَرَادَ اللَّهُ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا لَّاصْطَفَىٰ مِمَّا يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ اللَّهُ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ
19፥5 «እኔም ከበኋላዬ ዘመዶቼን በእርግጥ ፈራሁ፡፡ ሚስቴም መካን ነበረች ስለዚህ *ከአንተ ዘንድ ለእኔ ልጅን ስጠኝ*፡፡ وَإِنِّي خِفْتُ الْمَوَالِيَ مِن وَرَائِي وَكَانَتِ امْرَأَتِي عَاقِرًا فَهَبْ لِي مِن لَّدُنكَ وَلِيًّا
“ከሚፈጥረው” እና “ከአንተ ዘንድ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ከእኛ ዘንድ” ማለት እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት ያመለክታል፤ ምክንያቱም ዐውዱ ላይ፦ “አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ” ብለዋልና፦
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት* እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
21፥26 *«አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም መላእክት የተከበሩ ባሮች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَـٰنُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۚ بَلْ عِبَادٌ مُّكْرَمُونَ
የፈርዖንም ሚስት፦ “ለእኔ ለአንተም ልጅ አድርገን ልንይዘው” ማለቷ ይህ ልጅ አድርጎ መያዝ የፍጡር ባህርይ ነው፦
28፥9 የፈርዖንም ሚስት፦ “ለእኔ ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው፤ አትግደሉት፡፡ ሊጠቅመን ወይም *ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና”* አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
ኸረ ልጅ ያዘ ከማለትም አልፈው ወለደ ብለዋል፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፤ አላህ አልወለደም፤ አልተወለደምም፦
37፥152 ፦ “አላህ ወለደ” አሉ፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡ وَلَدَ اللَّهُ وَإِنَّهُمْ لَكَاذِبُونَ
112፥3 *አልወለደም፤ አልተወለደምም*፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
አላህ የሚጋራው ባልደረባ ስለሌለው ልጅም አይኖረውም፤ ምክንያቱም ልጅ የአባት ምትክ፣ ተጋሪ፣ ሞክሼ ስለሚሆን ነው፦
6፥101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው፡፡ *ለእርሱ ሚስት የሌለችው ሲኾን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ*፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ أَنَّىٰ يَكُونُ لَهُ وَلَدٌ وَلَمْ تَكُن لَّهُ صَاحِبَةٌ ۖ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
“የኩኑ” يَكُونُ ማለት “ይኖረዋል” ማለት ሲሆን ባሕርይን ያሳያል፤ አላህ ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፤ ልጅ የሚመጣው በሴት ነው። ያለ ሴት እንዴት ልጅ ይኖራል? የሚለው የሥነ-አመክንዮ ጥያቄ ነው። ይህ ባሕርይ ታሳቢ ያደረገ እንጂ ችሎታን ታሳቢ ያደረገ አይደለም። እንዴት ይችላል? ተብሎ አልተጠየቀም። ሲቀጥል ከመነሻው “ሚስት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሷሒበት” صَٰحِبَة ሲሆን “ባልደረባ” ማለት ነው፤ “አስሐብ” أَصْحَٰب ወይም “ሷሒብ صَاحِب ደግሞ “ባልደረባ” “አጋር” “ሞክሼ” “ባለንጀራ” ከሆነ ፈጣሪ ከመነሻው “ባልደረባ” “ተጋሪ” “አጋር” “ሞክሼ” “ባለንጀራ” የለውም፦
6፥163 *ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ*፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፤ ምንም ልጅን አልያዘም፤ ለአልረሕማን ልጅ የለውም እንጂ ቢኖረው እንገዛው ነበር ማለት አለመኖሩን የሚያጸና ነው፤ ለምሳሌ አንተ አምላክ ብትሆን አመልክህ ነበር ማለት አምላክ አይደለህም ማለት ነው፤ በተመሳሳይም ልጅ የለውም ማለት ነው፦
23፥91 *አላህ ምንም ልጅን አልያዘም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ ያን ጊዜ ሌላ አምላክ በነበረ ኖሮ አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር በተለየ ነበር፡፡ ከፊላቸውም በከፊሉ ለይ በላቀ ነበር፡፡ አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ۚ إِذًا لَّذَهَبَ كُلُّ إِلَـٰهٍ بِمَا خَلَقَ وَلَعَلَا بَعْضُهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۚ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
ስለዚህ እንዴት ይኖረዋል ማለት ባሕርይን ታሳቢ ያደረገ ሲሆን ቢፈልግል ከሚፈጥረው ይይዝ ነበር ማለት ደግሞ ችሎታን ዋቢ ያደረገ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 6
አላህ ብቸኛ ረዳት ወይስ ሌሎች ረዳቶችም አሉ?
አላህ ብቸኛ ረዳት፡–
ሱራ 9፡116 “አላህ የሰማያትና የምድር ንግስና የርሱ ብቻ ነው፡፡ ህያው ያደርጋል ይገድላልም፤ ለናንተም ከርሱ በቀር ጠባቂም ረዳትም የላችሁም”
ሌሎች ረዳቶችም አሉ፡–
ሱራ 5፡55 “ረዳታችሁ አላህና መልክተኛው እነዚያም ያመኑት ብቻ ናቸው…”
መልስ
“እረዳት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ወሊይ” وَلِىّ ወይም “ነሲር” نَصِير ሲሆን የአላህ እረዳትነት በመጥቀም ሆነ ከጉዳት በማዳን፣ በማሞት ሆነ ሕያው በማድረግ፤ ለሰናይ ሥራ በመሸለምና ለእኩይ ሥራ በመቅጣት ነው። በዚህ ስሌት አላህ ብቻውን እረዳት ነው። ከእርሱ ሌላ እረዳት የለም፦
4፥123 ነገሩ በምኞታችሁና በመጽሐፉ ሰዎች ምኞት አይደለም፡፡ *መጥፎን የሚሠራ ሰው በእርሱ ይቀጣል፡፡ ለእርሱም ከአላህ ሌላ ጠባቂንም ረዳትንም አያገኝም*፡፡ لَّيْسَ بِأَمَانِيِّكُمْ وَلَا أَمَانِيِّ أَهْلِ الْكِتَابِ ۗ مَن يَعْمَلْ سُوءًا يُجْزَ بِهِ وَلَا يَجِدْ لَهُ مِن دُونِ اللَّهِ وَلِيًّا وَلَا نَصِيرًا
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
4፥173 *እነዚያማ ያመኑት መልካሞችንም የሠሩት ምንዳዎቻቸውን ይሞላላቸዋል፡፡ ከችሮታውም ይጨምርላቸዋል፡፡ እነዚያን የተጠየፉትንና የኮሩትንማ አሳማሚን ቅጣት ይቀጣቸዋል፡፡ ከአላህም ሌላ ለእነርሱ ዝምድንና ረዳትን አያገኙም*፡፡ فَأَمَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فَيُوَفِّيهِمْ أُجُورَهُمْ وَيَزِيدُهُم مِّن فَضْلِهِ ۖ وَأَمَّا الَّذِينَ اسْتَنكَفُوا وَاسْتَكْبَرُوا فَيُعَذِّبُهُمْ عَذَابًا أَلِيمًا وَلَا يَجِدُونَ لَهُم مِّن دُونِ اللَّهِ وَلِيًّا وَلَا نَصِيرًا
2፥107 አላህ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ መኾኑን አታውቅምን? *ለእናንተም ከአላህ ሌላ ዘመድና ረዳት ምንም የላችሁም*። أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَمَا لَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا نَصِيرٍ
9፥116 አላህ የሰማያትና የምድር ንግስና የእርሱ ብቻ ነው፡፡ *ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፡፡ ለእናንተም ከእርሱ በቀር ጠባቂም ረዳትም የላችሁም*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ يُحْيِي وَيُمِيتُ ۚ وَمَا لَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا نَصِيرٍ
የወሊይ ብዙ ቁጥር “አውሊያ” أَوْلِيَاءَ ሲሆን ሰዎች እንደ አላህ ይረዱናል ብለው የሚይዟቸው እረዳቶች ብዙ ናቸው፤ ለምሳሌ የሚጠነቁሉና የሚያስጠነቁሉ ሰዎች ከአላህ ሌላ ይጠቅመኛል ይጎዳኛል ብሎ ሰይጣናትን ከአላህ ሌላ ረዳቶች አድርገው ይዘዋል፦
7፥30 ከፊሉን ወደ ቅን መንገድ መራ፡፡ ከፊሎቹም በእነርሱ ላይ ጥመት ተረጋግጦባቸዋል፡፡ *እነርሱ ሰይጣናትን ከአላህ ሌላ ረዳቶች አድርገው ይዘዋልና*፡፡ እነርሱም ቅኑን መንገድ የተመራን ነን ብለው ያስባሉ፡፡ فَرِيقًا هَدَىٰ وَفَرِيقًا حَقَّ عَلَيْهِمُ الضَّلَالَةُ ۗ إِنَّهُمُ اتَّخَذُوا الشَّيَاطِينَ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِ اللَّهِ وَيَحْسَبُونَ أَنَّهُم مُّهْتَدُونَ
ሰዎች በተጨማሪም ወደ ነቢያትንና መላእክትን ዱዓ በማድረግ ሲለማመኑ ከአላህ ሌላ ረዳቶች አድርገው ይዘዋል፦
18፥102 እነዚያ የካዱት *ባሮቼን ከእኔ ሌላ አማልክት አድርገው መያዛቸውን የማያስቆጣኝ አድርገው አሰቡን?* እኛ ገሀነምን ለከሓዲዎች መስተንግዶ አዘጋጅተናል፡፡ أَفَحَسِبَ الَّذِينَ كَفَرُوا أَن يَتَّخِذُوا عِبَادِي مِن دُونِي أَوْلِيَاءَ ۚ إِنَّا أَعْتَدْنَا جَهَنَّمَ لِلْكَافِرِينَ نُزُلًا
17፥56 *«እነዚያን ከእርሱ ሌላ የምትሏቸውን ጥሩ፡፡ ከእናንተም ላይ ጉዳትን ማስወገድን ወደ ሌላ ማዞርንም አይችሉም»* በላቸው፡፤ قُلِ ادْعُوا الَّذِينَ زَعَمْتُم مِّن دُونِهِ فَلَا يَمْلِكُونَ كَشْفَ الضُّرِّ عَنكُمْ وَلَا تَحْوِيلًا
ሙሽሪኮች ጣዖቶቻቸውን ከአላህ ሌላ ይጠቅሙናል ይጎዱናል ብለው በማለት እረዳቶች አድርገው ይዘዋል፦
13፥16 «የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «አላህ ነው» በል፡፡ *«ለነፍሶቻቸው ጥቅምንም ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከእርሱ ሌላ ያዛችሁን»* በላቸው፡፡ قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ قُلِ اللَّهُ ۚ قُلْ أَفَاتَّخَذْتُم مِّن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ لَا يَمْلِكُونَ لِأَنفُسِهِمْ نَفْعًا وَلَا ضَرًّا ۚ
29፥41 *የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች ሸረሪት ብጤ ነው፡፡ ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው የሸረሪት ቤት ነው፡፡ ቢያውቁ ኖሮ አማልክት አድርገው አይግገዟቸውም ነበር*፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ أَوْلِيَاءَ كَمَثَلِ الْعَنكَبُوتِ اتَّخَذَتْ بَيْتًا ۖ وَإِنَّ أَوْهَنَ الْبُيُوتِ لَبَيْتُ الْعَنكَبُوتِ ۖ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
ይህንን ያደረጉበት መረዳትንም በመከጀል፣ መከበሪያ እንዲኾኑዋቸው፣ መቃረቢያ ይኾኑ ዘንድ ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ፦
36፥74 *መረዳትንም በመከጀል* ከአላህ ሌላ አማልክትን ያዙ፡፡ وَاتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ آلِهَةً لَّعَلَّهُمْ يُنصَرُونَ
46፥28 *እነዚያም መቃረቢያ ይኾኑ ዘንድ ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው የያዙዋቸው አይረዷቸውም ኖሯልን?* በእርግጥ ከእነርሱ ራቁ፡፡ ይህም ውሸታቸውና በልማድ ይቀጥፉት የነበሩት ነው፡፡ فَلَوْلَا نَصَرَهُمُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ قُرْبَانًا آلِهَةً ۖ بَلْ ضَلُّوا عَنْهُمْ ۚ وَذَٰلِكَ إِفْكُهُمْ وَمَا كَانُوا يَفْتَرُونَ
19፥81 *ከአላህም ሌላ አማልክትን ለእነርሱ መከበሪያ እንዲኾኑዋቸው ያዙ*፡፡ وَاتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ آلِهَةً لِّيَكُونُوا لَهُمْ عِزًّا
ቁጥር ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 6
አላህ ብቸኛ ረዳት ወይስ ሌሎች ረዳቶችም አሉ?
አላህ ብቸኛ ረዳት፡–
ሱራ 9፡116 “አላህ የሰማያትና የምድር ንግስና የርሱ ብቻ ነው፡፡ ህያው ያደርጋል ይገድላልም፤ ለናንተም ከርሱ በቀር ጠባቂም ረዳትም የላችሁም”
ሌሎች ረዳቶችም አሉ፡–
ሱራ 5፡55 “ረዳታችሁ አላህና መልክተኛው እነዚያም ያመኑት ብቻ ናቸው…”
መልስ
“እረዳት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ወሊይ” وَلِىّ ወይም “ነሲር” نَصِير ሲሆን የአላህ እረዳትነት በመጥቀም ሆነ ከጉዳት በማዳን፣ በማሞት ሆነ ሕያው በማድረግ፤ ለሰናይ ሥራ በመሸለምና ለእኩይ ሥራ በመቅጣት ነው። በዚህ ስሌት አላህ ብቻውን እረዳት ነው። ከእርሱ ሌላ እረዳት የለም፦
4፥123 ነገሩ በምኞታችሁና በመጽሐፉ ሰዎች ምኞት አይደለም፡፡ *መጥፎን የሚሠራ ሰው በእርሱ ይቀጣል፡፡ ለእርሱም ከአላህ ሌላ ጠባቂንም ረዳትንም አያገኝም*፡፡ لَّيْسَ بِأَمَانِيِّكُمْ وَلَا أَمَانِيِّ أَهْلِ الْكِتَابِ ۗ مَن يَعْمَلْ سُوءًا يُجْزَ بِهِ وَلَا يَجِدْ لَهُ مِن دُونِ اللَّهِ وَلِيًّا وَلَا نَصِيرًا
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
4፥173 *እነዚያማ ያመኑት መልካሞችንም የሠሩት ምንዳዎቻቸውን ይሞላላቸዋል፡፡ ከችሮታውም ይጨምርላቸዋል፡፡ እነዚያን የተጠየፉትንና የኮሩትንማ አሳማሚን ቅጣት ይቀጣቸዋል፡፡ ከአላህም ሌላ ለእነርሱ ዝምድንና ረዳትን አያገኙም*፡፡ فَأَمَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فَيُوَفِّيهِمْ أُجُورَهُمْ وَيَزِيدُهُم مِّن فَضْلِهِ ۖ وَأَمَّا الَّذِينَ اسْتَنكَفُوا وَاسْتَكْبَرُوا فَيُعَذِّبُهُمْ عَذَابًا أَلِيمًا وَلَا يَجِدُونَ لَهُم مِّن دُونِ اللَّهِ وَلِيًّا وَلَا نَصِيرًا
2፥107 አላህ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ መኾኑን አታውቅምን? *ለእናንተም ከአላህ ሌላ ዘመድና ረዳት ምንም የላችሁም*። أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَمَا لَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا نَصِيرٍ
9፥116 አላህ የሰማያትና የምድር ንግስና የእርሱ ብቻ ነው፡፡ *ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፡፡ ለእናንተም ከእርሱ በቀር ጠባቂም ረዳትም የላችሁም*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ يُحْيِي وَيُمِيتُ ۚ وَمَا لَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا نَصِيرٍ
የወሊይ ብዙ ቁጥር “አውሊያ” أَوْلِيَاءَ ሲሆን ሰዎች እንደ አላህ ይረዱናል ብለው የሚይዟቸው እረዳቶች ብዙ ናቸው፤ ለምሳሌ የሚጠነቁሉና የሚያስጠነቁሉ ሰዎች ከአላህ ሌላ ይጠቅመኛል ይጎዳኛል ብሎ ሰይጣናትን ከአላህ ሌላ ረዳቶች አድርገው ይዘዋል፦
7፥30 ከፊሉን ወደ ቅን መንገድ መራ፡፡ ከፊሎቹም በእነርሱ ላይ ጥመት ተረጋግጦባቸዋል፡፡ *እነርሱ ሰይጣናትን ከአላህ ሌላ ረዳቶች አድርገው ይዘዋልና*፡፡ እነርሱም ቅኑን መንገድ የተመራን ነን ብለው ያስባሉ፡፡ فَرِيقًا هَدَىٰ وَفَرِيقًا حَقَّ عَلَيْهِمُ الضَّلَالَةُ ۗ إِنَّهُمُ اتَّخَذُوا الشَّيَاطِينَ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِ اللَّهِ وَيَحْسَبُونَ أَنَّهُم مُّهْتَدُونَ
ሰዎች በተጨማሪም ወደ ነቢያትንና መላእክትን ዱዓ በማድረግ ሲለማመኑ ከአላህ ሌላ ረዳቶች አድርገው ይዘዋል፦
18፥102 እነዚያ የካዱት *ባሮቼን ከእኔ ሌላ አማልክት አድርገው መያዛቸውን የማያስቆጣኝ አድርገው አሰቡን?* እኛ ገሀነምን ለከሓዲዎች መስተንግዶ አዘጋጅተናል፡፡ أَفَحَسِبَ الَّذِينَ كَفَرُوا أَن يَتَّخِذُوا عِبَادِي مِن دُونِي أَوْلِيَاءَ ۚ إِنَّا أَعْتَدْنَا جَهَنَّمَ لِلْكَافِرِينَ نُزُلًا
17፥56 *«እነዚያን ከእርሱ ሌላ የምትሏቸውን ጥሩ፡፡ ከእናንተም ላይ ጉዳትን ማስወገድን ወደ ሌላ ማዞርንም አይችሉም»* በላቸው፡፤ قُلِ ادْعُوا الَّذِينَ زَعَمْتُم مِّن دُونِهِ فَلَا يَمْلِكُونَ كَشْفَ الضُّرِّ عَنكُمْ وَلَا تَحْوِيلًا
ሙሽሪኮች ጣዖቶቻቸውን ከአላህ ሌላ ይጠቅሙናል ይጎዱናል ብለው በማለት እረዳቶች አድርገው ይዘዋል፦
13፥16 «የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «አላህ ነው» በል፡፡ *«ለነፍሶቻቸው ጥቅምንም ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከእርሱ ሌላ ያዛችሁን»* በላቸው፡፡ قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ قُلِ اللَّهُ ۚ قُلْ أَفَاتَّخَذْتُم مِّن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ لَا يَمْلِكُونَ لِأَنفُسِهِمْ نَفْعًا وَلَا ضَرًّا ۚ
29፥41 *የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች ሸረሪት ብጤ ነው፡፡ ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው የሸረሪት ቤት ነው፡፡ ቢያውቁ ኖሮ አማልክት አድርገው አይግገዟቸውም ነበር*፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ أَوْلِيَاءَ كَمَثَلِ الْعَنكَبُوتِ اتَّخَذَتْ بَيْتًا ۖ وَإِنَّ أَوْهَنَ الْبُيُوتِ لَبَيْتُ الْعَنكَبُوتِ ۖ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
ይህንን ያደረጉበት መረዳትንም በመከጀል፣ መከበሪያ እንዲኾኑዋቸው፣ መቃረቢያ ይኾኑ ዘንድ ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ፦
36፥74 *መረዳትንም በመከጀል* ከአላህ ሌላ አማልክትን ያዙ፡፡ وَاتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ آلِهَةً لَّعَلَّهُمْ يُنصَرُونَ
46፥28 *እነዚያም መቃረቢያ ይኾኑ ዘንድ ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው የያዙዋቸው አይረዷቸውም ኖሯልን?* በእርግጥ ከእነርሱ ራቁ፡፡ ይህም ውሸታቸውና በልማድ ይቀጥፉት የነበሩት ነው፡፡ فَلَوْلَا نَصَرَهُمُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ قُرْبَانًا آلِهَةً ۖ بَلْ ضَلُّوا عَنْهُمْ ۚ وَذَٰلِكَ إِفْكُهُمْ وَمَا كَانُوا يَفْتَرُونَ
19፥81 *ከአላህም ሌላ አማልክትን ለእነርሱ መከበሪያ እንዲኾኑዋቸው ያዙ*፡፡ وَاتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ آلِهَةً لِّيَكُونُوا لَهُمْ عِزًّا
“አሊሀህ” آلِهَةٌ ማለትም “አማልክት” የሚለው ቃል “አውሊያ” أَوْلِيَاءَ በሚለው ተለዋዋጭ ቃል”interchange” ሆኖ መጥቷል፦
42፥6 *እነዚያም ከእርሱ ሌላ ረዳቶችን የያዙ*፤ አላህ በእነርሱ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡ አንተም በእነርሱ ላይ ኀላፊ አይደለህም፡፡ وَالَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ اللَّهُ حَفِيظٌ عَلَيْهِمْ وَمَا أَنتَ عَلَيْهِم بِوَكِيلٍ
25፥3 *ከሓዲዎች ከእርሱም ሌላ ምንንም የማይፈጥሩን፣ እነርሱም የሚፈጠሩን፣ ለነፍሶቻቸውም ጉዳትን ለመከላከል ጥቅምንም ለማምጣት የማይችሉን ሞትንና ሕይወትንም መቀስቀስንም የማይችሉን፣ አማልክት ያዙ*፡፡ وَاتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً لَّا يَخْلُقُونَ شَيْئًا وَهُمْ يُخْلَقُونَ وَلَا يَمْلِكُونَ لِأَنفُسِهِمْ ضَرًّا وَلَا نَفْعًا وَلَا يَمْلِكُونَ مَوْتًا وَلَا حَيَاةً وَلَا نُشُورًا
21፥24 ይልቁንም *ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን?* «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ
21፥21 *ይልቁንም ከምድር የኾኑን እነርሱ ሙታንን የሚያስነሱን አማልክት ያዙን?* የለም፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا آلِهَةً مِّنَ الْأَرْضِ هُمْ يُنشِرُونَ
ስለዚህ “ወሊይ” وَلِىّ የሚለው “ኢላህ” إِلَٰه ማለትም “አምላክ” በሚለው ከመጣ ከአላህ በቀር መፍጠር፣ ማሞት፣ ሕያው ማድረግ የሚችል እረዳት የለም ማለት ነው፦
42፥9 *ከእርሱ ሌላ እረዳቶችን ያዙን? እረዳቶች አይደሉም፡፡ አላህም እረዳት እርሱ ብቻ ነው፡፡ እርሱም ሙታንን ሕያው ያደርጋል፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ ۖ فَاللَّهُ هُوَ الْوَلِيُّ وَهُوَ يُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ፡፡ *ከአላህም ሌላ ረዳቶችን አትከተሉ*፡፡ ጥቂትን ብቻ ትገሰጻላችሁ፡፡ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ وَلَا تَتَّبِعُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ ۗ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ
“ምእምንና ምእምናትም ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው” የተባሉበት አላህ በተባለበት ስሌትና ቀመር ሳይሆን አላህ እና መልእክተኛው ባስቀመጡት ሑክም በመልካም በማዘዝና ከመጥፎ በመከልከል ነው፦
9፥71 *ምእምንና ምእምናትም ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ በደግ ነገር ያዛሉ፤ ከክፉም ይከለክላሉ*፡፡ ሶላትንም ይሰግዳሉ፡፡ ዘካንም ይሰጣሉ፡፡ *አላህንና መልክተኛውንም ይታዘዛሉ*፡፡ እነዚያን አላህ በእርግጥ ያዝንላቸዋል፡፡ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ يَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَيُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَيُطِيعُونَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ ۚ أُولَـٰئِكَ سَيَرْحَمُهُمُ اللَّهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
3፥104 *ከእናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ በመልካም ሥራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ*፡፡ እነዚያም እነሱ የሚድኑ ናቸው፡፡ وَلْتَكُن مِّنكُمْ أُمَّةٌ يَدْعُونَ إِلَى الْخَيْرِ وَيَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
እሩቅ ሳንሄድ በቤተሰብ ደረጃ ወንድም ለወንድሙ እረዳት ይሆናል እኮ፤ ለምሳሌ ሙሳ ወንድሙን ሃሩንን እረዳት እንዲሆንለት አላህ ለምሎ ነበር፤ አላህም ልመናውን ሰምቶ እረዳት አደረገለት፦
28፥34 «ወንድሜም ሃሩን እርሱ ምላሱ ከእኔ የተባ ነው፡፡ እውነተኛነቴንም የሚያረጋግጥልኝ *እረዳት* ኾኖ ከእኔ ጋር ላከው፡፡ እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁና፡፡» وَأَخِي هَارُونُ هُوَ أَفْصَحُ مِنِّي لِسَانًا فَأَرْسِلْهُ مَعِيَ رِدْءًا يُصَدِّقُنِي ۖ إِنِّي أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ
30፥29 «ከቤተሰቦቼም ለእኔ *እረዳትን* አድርግልኝ፡፡ وَاجْعَل لِّي وَزِيرًا مِّنْ أَهْلِي
25፥35 በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን *እረዳት* አደረግንለት፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
ይህ አልገባ ካላችሁ ከራሳችሁ ባይብል አንድ ናሙና እናሳያችሁ፤ ፈጣሪ፦ “ከእኔ በቀር ሌላ አማላክ የለም” እያለ ይናገራል፦
ዘዳግም 32፥39 አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ እዩ*፤
ኢዩኤል 2፥27 እኔም አምላካችሁ ያህዌህ እንደ ሆንሁ፥ እኔም በእስራኤል መካከል እንዳለሁ፥ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ታውቃላችሁ*፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።
ኢሳይያስ 44:6 የእስራኤል ንጉሥ ያህዌህ፥ የሚቤዥም የሠራዊት ጌታ ያህዌህ እንዲህ ይላል። እኔ ፊተኛ ነኝ እኔም ኋለኛ ነኝ፥ *ከእኔ ሌላም አምላክ የለም*።
ነገር ግን መላእክት፣ ነብያት፣ የእስራኤልን ፈራጆች አምላኮች ተብለዋል፦
መዝሙር 138:1 አቤቱ፥ በፍጹም ልቤ አመሰግንሃለሁ፥ የአፌን ነገር ሰምተኸኛልና፤ *“በአማልክትም”כֵּֽאלֹהִ֔ים ፊት እዘምርልሃለሁ*።
መዝሙር 82:1 እግዚአብሔር *በአማልክት ማኅበር ቆመ*፥
መዝሙር 82:6 እኔ ግን፦ *አማልክት ናችሁ*፥ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ፤
ዘጸአት 21:5 ባሪያውም። ጌታዬን ሚስቴን ልጅቼንም እወድዳለሁ፥ አርነት አልወጣም ብሎ ቢናገር፥ ጌታው *ወደ “አማልክትን”כֵּֽאלֹהִ֔ים ይውሰደው*፥
ዘጸአት 22:8 ሌባውም ባይገኝ ባለቤቱ *ወደ “አማልክትን”כֵּֽאלֹהִ֔ים ይቅረብ*፥ እጁንም በባልንጀራው ከብት ላይ እንዳልዘረጋ ይማል።
ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም፤ መላእክት፣ ነብያት፣ የእስራኤልን ፈራጆች አምላኮች መባላቸው የፈጣሪ አፈ-ቀላጤና ቃል አቀባይ ስለሆኑ የእነርሱም አምላክነት ስልጣንና ሹመትን እንጂ መመለክን አያመለክትም። ፈጣሪ አምላክ የተባለበት እነርሱ አምላኮች በተባሉበት ሒሳብ አይደለም ከተባለ እንግዲያውስ አላህም እረዳት የተባለው ምእመናን ለምእመናን እረዳቶች በተባሉበት ሒሳብ አይደለም ነው። በሰፈሩት ቁና መሰፈር”double standard” ይሉሃል እንደዚህ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
42፥6 *እነዚያም ከእርሱ ሌላ ረዳቶችን የያዙ*፤ አላህ በእነርሱ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡ አንተም በእነርሱ ላይ ኀላፊ አይደለህም፡፡ وَالَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ اللَّهُ حَفِيظٌ عَلَيْهِمْ وَمَا أَنتَ عَلَيْهِم بِوَكِيلٍ
25፥3 *ከሓዲዎች ከእርሱም ሌላ ምንንም የማይፈጥሩን፣ እነርሱም የሚፈጠሩን፣ ለነፍሶቻቸውም ጉዳትን ለመከላከል ጥቅምንም ለማምጣት የማይችሉን ሞትንና ሕይወትንም መቀስቀስንም የማይችሉን፣ አማልክት ያዙ*፡፡ وَاتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً لَّا يَخْلُقُونَ شَيْئًا وَهُمْ يُخْلَقُونَ وَلَا يَمْلِكُونَ لِأَنفُسِهِمْ ضَرًّا وَلَا نَفْعًا وَلَا يَمْلِكُونَ مَوْتًا وَلَا حَيَاةً وَلَا نُشُورًا
21፥24 ይልቁንም *ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን?* «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ
21፥21 *ይልቁንም ከምድር የኾኑን እነርሱ ሙታንን የሚያስነሱን አማልክት ያዙን?* የለም፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا آلِهَةً مِّنَ الْأَرْضِ هُمْ يُنشِرُونَ
ስለዚህ “ወሊይ” وَلِىّ የሚለው “ኢላህ” إِلَٰه ማለትም “አምላክ” በሚለው ከመጣ ከአላህ በቀር መፍጠር፣ ማሞት፣ ሕያው ማድረግ የሚችል እረዳት የለም ማለት ነው፦
42፥9 *ከእርሱ ሌላ እረዳቶችን ያዙን? እረዳቶች አይደሉም፡፡ አላህም እረዳት እርሱ ብቻ ነው፡፡ እርሱም ሙታንን ሕያው ያደርጋል፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ ۖ فَاللَّهُ هُوَ الْوَلِيُّ وَهُوَ يُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ፡፡ *ከአላህም ሌላ ረዳቶችን አትከተሉ*፡፡ ጥቂትን ብቻ ትገሰጻላችሁ፡፡ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ وَلَا تَتَّبِعُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ ۗ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ
“ምእምንና ምእምናትም ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው” የተባሉበት አላህ በተባለበት ስሌትና ቀመር ሳይሆን አላህ እና መልእክተኛው ባስቀመጡት ሑክም በመልካም በማዘዝና ከመጥፎ በመከልከል ነው፦
9፥71 *ምእምንና ምእምናትም ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ በደግ ነገር ያዛሉ፤ ከክፉም ይከለክላሉ*፡፡ ሶላትንም ይሰግዳሉ፡፡ ዘካንም ይሰጣሉ፡፡ *አላህንና መልክተኛውንም ይታዘዛሉ*፡፡ እነዚያን አላህ በእርግጥ ያዝንላቸዋል፡፡ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ يَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَيُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَيُطِيعُونَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ ۚ أُولَـٰئِكَ سَيَرْحَمُهُمُ اللَّهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
3፥104 *ከእናንተም ወደ በጎ ነገር የሚጠሩ በመልካም ሥራም የሚያዙ ከክፉ ነገርም የሚከለክሉ ሕዝቦች ይኑሩ*፡፡ እነዚያም እነሱ የሚድኑ ናቸው፡፡ وَلْتَكُن مِّنكُمْ أُمَّةٌ يَدْعُونَ إِلَى الْخَيْرِ وَيَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
እሩቅ ሳንሄድ በቤተሰብ ደረጃ ወንድም ለወንድሙ እረዳት ይሆናል እኮ፤ ለምሳሌ ሙሳ ወንድሙን ሃሩንን እረዳት እንዲሆንለት አላህ ለምሎ ነበር፤ አላህም ልመናውን ሰምቶ እረዳት አደረገለት፦
28፥34 «ወንድሜም ሃሩን እርሱ ምላሱ ከእኔ የተባ ነው፡፡ እውነተኛነቴንም የሚያረጋግጥልኝ *እረዳት* ኾኖ ከእኔ ጋር ላከው፡፡ እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁና፡፡» وَأَخِي هَارُونُ هُوَ أَفْصَحُ مِنِّي لِسَانًا فَأَرْسِلْهُ مَعِيَ رِدْءًا يُصَدِّقُنِي ۖ إِنِّي أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ
30፥29 «ከቤተሰቦቼም ለእኔ *እረዳትን* አድርግልኝ፡፡ وَاجْعَل لِّي وَزِيرًا مِّنْ أَهْلِي
25፥35 በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን *እረዳት* አደረግንለት፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
ይህ አልገባ ካላችሁ ከራሳችሁ ባይብል አንድ ናሙና እናሳያችሁ፤ ፈጣሪ፦ “ከእኔ በቀር ሌላ አማላክ የለም” እያለ ይናገራል፦
ዘዳግም 32፥39 አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ እዩ*፤
ኢዩኤል 2፥27 እኔም አምላካችሁ ያህዌህ እንደ ሆንሁ፥ እኔም በእስራኤል መካከል እንዳለሁ፥ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ታውቃላችሁ*፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።
ኢሳይያስ 44:6 የእስራኤል ንጉሥ ያህዌህ፥ የሚቤዥም የሠራዊት ጌታ ያህዌህ እንዲህ ይላል። እኔ ፊተኛ ነኝ እኔም ኋለኛ ነኝ፥ *ከእኔ ሌላም አምላክ የለም*።
ነገር ግን መላእክት፣ ነብያት፣ የእስራኤልን ፈራጆች አምላኮች ተብለዋል፦
መዝሙር 138:1 አቤቱ፥ በፍጹም ልቤ አመሰግንሃለሁ፥ የአፌን ነገር ሰምተኸኛልና፤ *“በአማልክትም”כֵּֽאלֹהִ֔ים ፊት እዘምርልሃለሁ*።
መዝሙር 82:1 እግዚአብሔር *በአማልክት ማኅበር ቆመ*፥
መዝሙር 82:6 እኔ ግን፦ *አማልክት ናችሁ*፥ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ፤
ዘጸአት 21:5 ባሪያውም። ጌታዬን ሚስቴን ልጅቼንም እወድዳለሁ፥ አርነት አልወጣም ብሎ ቢናገር፥ ጌታው *ወደ “አማልክትን”כֵּֽאלֹהִ֔ים ይውሰደው*፥
ዘጸአት 22:8 ሌባውም ባይገኝ ባለቤቱ *ወደ “አማልክትን”כֵּֽאלֹהִ֔ים ይቅረብ*፥ እጁንም በባልንጀራው ከብት ላይ እንዳልዘረጋ ይማል።
ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም፤ መላእክት፣ ነብያት፣ የእስራኤልን ፈራጆች አምላኮች መባላቸው የፈጣሪ አፈ-ቀላጤና ቃል አቀባይ ስለሆኑ የእነርሱም አምላክነት ስልጣንና ሹመትን እንጂ መመለክን አያመለክትም። ፈጣሪ አምላክ የተባለበት እነርሱ አምላኮች በተባሉበት ሒሳብ አይደለም ከተባለ እንግዲያውስ አላህም እረዳት የተባለው ምእመናን ለምእመናን እረዳቶች በተባሉበት ሒሳብ አይደለም ነው። በሰፈሩት ቁና መሰፈር”double standard” ይሉሃል እንደዚህ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሰባት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 7
የመላእክት ስግደት ለማን ነው?
ለአላህ ብቻ፡–
ሱራ 7፡206 “እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላዕክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም ያወድሱታልም ለርሱ ብቻ ይሰግዳሉ፡፡”
ለአደም ሰግደዋል፡–
ሱራ 2፡34 “ለመላዕክት ለአደም ስገዱ ባልን ጊዜ አስታውስ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር እምቢ አለ ኮራም ከከሐዲዎቹም ሆነ፡፡”
መልስ
የሰው ልጆች ሆነ ማንኛውም ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር በውደታ ለአላህ የሚታዘዘው የውደታ ስግደት ይባላል፤ ይህም ስግደት “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ይባላል፦
53:62 ለአላህ “ስገዱ” وَاعْبُدُو “አምልኩትም” وَاعْبُدُو ።
22:77 እላንተ ያመናችሁ ስዎች ሆይ በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ “በግንባራችሁም ተደፉ” وَاسْجُدُو፣ ጌታችሁንም “አምልኩ” وَاعْبُدُو ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ ልትድኑ ይከጃልላችኃልና።
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” وَاسْجُدُو ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” تَعْبُدُونَ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ፡፡
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን “ከማምለክ” عِبَادَتِهِۦ አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ “ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ” وَيُسَبِّحُونَهُۥ ።
53፥62 ለአላህም ስገዱ አምልኩም فَٱسْجُدُوا۟ لِلَّهِ وَٱعْبُدُوا۟ ۩ ፡፡
ስግደት ከአምልኮ ጋር ከተያያዘ ያ ስግደት በኒያ “የአምልኮ ስግደት” ይሆናል፤ መላእክት “ለአላህ ብቻ ይሰግዳሉ” የተባለው ሡጁድ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ነው፤ ሌላው ሡጁድ ደግሞ “ሡጁዱ አተሒያ” سُّجُود التحيه ማለትም “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ ይህ ስግደት በጥንት ባህል በሰላምታ እጅ መንሳት፣ ማጎንበስ እና መደፋትም ሲኖረው ማክበርን ያመለክታል፤ ለምሳሌ መላእክት ለአደም ሰግደው ነበር፦
7:11በእርግጥ ፈጠርናችሁ፤ ከዚያም ቀረጽናችሁ፤ ከዚያም ለመላእክቶች ለአደም “ስገዱ” اسْجُدُو አልን፤ ወዲያውም “ሰገዱ” فَسَجَدُو ፤ ኢብሊስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልሆነም። አላህ “ባዘዝኩህ” ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፤ እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፤ ከእሳት ፈጠርከኝ፤ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው አለ።
ቁጥር ሰባት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 7
የመላእክት ስግደት ለማን ነው?
ለአላህ ብቻ፡–
ሱራ 7፡206 “እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላዕክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም ያወድሱታልም ለርሱ ብቻ ይሰግዳሉ፡፡”
ለአደም ሰግደዋል፡–
ሱራ 2፡34 “ለመላዕክት ለአደም ስገዱ ባልን ጊዜ አስታውስ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር እምቢ አለ ኮራም ከከሐዲዎቹም ሆነ፡፡”
መልስ
የሰው ልጆች ሆነ ማንኛውም ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር በውደታ ለአላህ የሚታዘዘው የውደታ ስግደት ይባላል፤ ይህም ስግደት “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ይባላል፦
53:62 ለአላህ “ስገዱ” وَاعْبُدُو “አምልኩትም” وَاعْبُدُو ።
22:77 እላንተ ያመናችሁ ስዎች ሆይ በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ “በግንባራችሁም ተደፉ” وَاسْجُدُو፣ ጌታችሁንም “አምልኩ” وَاعْبُدُو ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ ልትድኑ ይከጃልላችኃልና።
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” وَاسْجُدُو ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” تَعْبُدُونَ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ፡፡
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን “ከማምለክ” عِبَادَتِهِۦ አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ “ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ” وَيُسَبِّحُونَهُۥ ።
53፥62 ለአላህም ስገዱ አምልኩም فَٱسْجُدُوا۟ لِلَّهِ وَٱعْبُدُوا۟ ۩ ፡፡
ስግደት ከአምልኮ ጋር ከተያያዘ ያ ስግደት በኒያ “የአምልኮ ስግደት” ይሆናል፤ መላእክት “ለአላህ ብቻ ይሰግዳሉ” የተባለው ሡጁድ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ነው፤ ሌላው ሡጁድ ደግሞ “ሡጁዱ አተሒያ” سُّجُود التحيه ማለትም “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ ይህ ስግደት በጥንት ባህል በሰላምታ እጅ መንሳት፣ ማጎንበስ እና መደፋትም ሲኖረው ማክበርን ያመለክታል፤ ለምሳሌ መላእክት ለአደም ሰግደው ነበር፦
7:11በእርግጥ ፈጠርናችሁ፤ ከዚያም ቀረጽናችሁ፤ ከዚያም ለመላእክቶች ለአደም “ስገዱ” اسْجُدُو አልን፤ ወዲያውም “ሰገዱ” فَسَجَدُو ፤ ኢብሊስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልሆነም። አላህ “ባዘዝኩህ” ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፤ እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፤ ከእሳት ፈጠርከኝ፤ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው አለ።
መቼም መላእክት ለአደም አክብሮትን እንጂ አምልኮትን እንዳልሰጡት እሙንና ቅቡል ነው፤ ምነው የዩሱፍ ወንድሞችና ወላጆች ለዩሱፍ ሰግደውለት የለ እንዴ አመለኩት ማለት ነውን? ወይስ አከበሩት?፦
12:4 ዩሱፍ ለአባቱ፦ አባቴ ሆይ! እኔ ዐሥራ አንድ ክዋክብትን ፀሐይንና ጨረቃን በሕልሜ አየሁ፤ ለእኔ “ሰጋጆች” سَاجِدِينَ ሆነው አየኋቸው ባለ ጊዜ አስታውስ ።
12:100 ወላጆቹንም በዙፋኑ ላይ አወጣቸው፤ ለእርሱም “ሰጋጆች” سُجَّد ሆነው ወረዱለት ፤ አባቴም ሆይ ይህ ፊት ያየኋት ሕልሜ ፍች ነው፤ ጌታዬ በእርግጥ እውነት አደረጋት፤
“ቂያም” قيام በሶላት ላይ “መቆም” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “መቆም” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም ሰው ለስራ ይቆማልና፣ “ሩኩዕ” رُكوع በሶላት ላይ “ማጎንበስ” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “ማጎንበስ” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም እቃ ለማንሳት ማጎንበስ አለና፣ “ሱጁድ” سُّجُود በሶላት ላይ “ስግደት” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “ስግደት” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም መላእክት ለአደም የዩሱፍ ወንድሞችና ወላጆች ለዩሱፍ ሰግደዋልና። መላእክት ለአላህ የሚሰግዱት እና ለአደም የሚሰግዱት ስግደት ይለያያል፤ ለምሳሌ መልክተኛውን እና የሥልጣን ባለቤቶችን በአላህ ፈቃድ እንታዘዛለን፤ አላህ ታዘዙ ሲባል አምልኩ ማለት ሲሆን መልክተኛውን እና የሥልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ ማለት ደግሞ አክብሩት ማለት ነው፦
4:64 ማንንም መልክተኛ በአላህ ፈቃድ “ሊታዘዙት” لِيُطَاعَ እንጅ አልላክንም።
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን አምልኩ፡፡ መልክተኛውን እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ أَطِيعُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُوا۟ ٱلرَّسُولَ وَأُو۟لِى ٱلْأَمْرِ مِنكُمْ
71:3 አላህን “አምልኩት” اعْبُدُو ፣ ፍሩትም፣ “ታዘዙኝም” وَأَطِيعُونِ በማለት አስጠንቅቂ ነኝ።
48:9 በአላህ እና በመልክተኛውም ልታምኑ እና ልትረዱትም “ልታከብሩትም” አላህን በጧትና ከቀትር በኋላ ልታወሱትም لِّتُؤْمِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَتُعَزِّرُوهُ وَتُوَقِّرُوهُ وَتُسَبِّحُوهُ بُكْرَةًۭ وَأَصِيلًا ።
ነገር ግን ይህ አክብሮት አቅጣጫውን ቀይሮ አምልኮ እየሆነ ስላለ ከሰላምታ ውጪ በሱጁድ ለፍጡራን ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ ቁርአን ሲወርድ ቆሟል፤ የአክብሮት ስግደት ከአምልኮ ስግደት ጋር እንዳይደባለቅ የተከለከለው በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 1926:
አዝሃር ኢብኑ መርዋር እንዳለው፤ ሐማድ ኢብኑ ዘይድ እንዳለው፤ ከአዩብ፣ ከአል ቃሲሙል ሸይባኒይ፣ ዐብዲላህ ኢብኑ አቢ ዐውፋ እንዲህ አለ፡- ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል ከሻም ምድር በተመለሰ ጊዜ *ለነቢዩ”ﷺ” ሰገደ፤ እሳቸውም፦ “ሙዓዝ ሆይ! ምንድነው ይህ?” አሉት፤ እርሱም፦ “ሻም ምድር ሄጄ ነበር፤ ለኤጲስ ቆጶሳቶቻቸው እና ለጳጳሳቶቻቸው ሲሰግዱ ተመለከትኩኝ፤ ይህንን ለእርሶ ልንሰራው ተመኘሁ” አለ፤ የአላህ መልክተኛም”ﷺ”፦ “ይህንን በፍጹም እንዳትሰሩ! እኔ ከአላህ ውጪ ስግደትን ለሰው የማዝ ብሆን ኖሮ ሴትን ለባሏ እንድትሰግድ አዛት ነበር፤ የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነው እምላለሁ፤ ሚስት የባሏን መብት እስክትወጣ ድረስ የጌታዋን የአላህ ሐቅ አትወጣምና”* አሉት حَدَّثَنَا أَزْهَرُ بْنُ مَرْوَانَ، حَدَّثَنَا حَمَّادُ بْنُ زَيْدٍ، عَنْ أَيُّوبَ، عَنِ الْقَاسِمِ الشَّيْبَانِيِّ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ أَبِي أَوْفَى، قَالَ لَمَّا قَدِمَ مُعَاذٌ مِنَ الشَّامِ سَجَدَ لِلنَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” مَا هَذَا يَا مُعَاذُ ” . قَالَ أَتَيْتُ الشَّامَ فَوَافَقْتُهُمْ يَسْجُدُونَ لأَسَاقِفَتِهِمْ وَبَطَارِقَتِهِمْ فَوَدِدْتُ فِي نَفْسِي أَنْ نَفْعَلَ ذَلِكَ بِكَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ” فَلاَ تَفْعَلُوا فَإِنِّي لَوْ كُنْتُ آمِرًا أَحَدًا أَنْ يَسْجُدَ لِغَيْرِ اللَّهِ لأَمَرْتُ الْمَرْأَةَ أَنْ تَسْجُدَ لِزَوْجِهَا وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ لاَ تُؤَدِّي الْمَرْأَةُ حَقَّ رَبِّهَا حَتَّى تُؤَدِّيَ حَقَّ زَوْجِهَا وَلَوْ سَأَلَهَا نَفْسَهَا وَهِيَ عَلَى قَتَبٍ لَمْ تَمْنَعْهُ ፡፡
12:4 ዩሱፍ ለአባቱ፦ አባቴ ሆይ! እኔ ዐሥራ አንድ ክዋክብትን ፀሐይንና ጨረቃን በሕልሜ አየሁ፤ ለእኔ “ሰጋጆች” سَاجِدِينَ ሆነው አየኋቸው ባለ ጊዜ አስታውስ ።
12:100 ወላጆቹንም በዙፋኑ ላይ አወጣቸው፤ ለእርሱም “ሰጋጆች” سُجَّد ሆነው ወረዱለት ፤ አባቴም ሆይ ይህ ፊት ያየኋት ሕልሜ ፍች ነው፤ ጌታዬ በእርግጥ እውነት አደረጋት፤
“ቂያም” قيام በሶላት ላይ “መቆም” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “መቆም” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም ሰው ለስራ ይቆማልና፣ “ሩኩዕ” رُكوع በሶላት ላይ “ማጎንበስ” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “ማጎንበስ” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም እቃ ለማንሳት ማጎንበስ አለና፣ “ሱጁድ” سُّجُود በሶላት ላይ “ስግደት” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “ስግደት” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም መላእክት ለአደም የዩሱፍ ወንድሞችና ወላጆች ለዩሱፍ ሰግደዋልና። መላእክት ለአላህ የሚሰግዱት እና ለአደም የሚሰግዱት ስግደት ይለያያል፤ ለምሳሌ መልክተኛውን እና የሥልጣን ባለቤቶችን በአላህ ፈቃድ እንታዘዛለን፤ አላህ ታዘዙ ሲባል አምልኩ ማለት ሲሆን መልክተኛውን እና የሥልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ ማለት ደግሞ አክብሩት ማለት ነው፦
4:64 ማንንም መልክተኛ በአላህ ፈቃድ “ሊታዘዙት” لِيُطَاعَ እንጅ አልላክንም።
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን አምልኩ፡፡ መልክተኛውን እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ أَطِيعُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُوا۟ ٱلرَّسُولَ وَأُو۟لِى ٱلْأَمْرِ مِنكُمْ
71:3 አላህን “አምልኩት” اعْبُدُو ፣ ፍሩትም፣ “ታዘዙኝም” وَأَطِيعُونِ በማለት አስጠንቅቂ ነኝ።
48:9 በአላህ እና በመልክተኛውም ልታምኑ እና ልትረዱትም “ልታከብሩትም” አላህን በጧትና ከቀትር በኋላ ልታወሱትም لِّتُؤْمِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَتُعَزِّرُوهُ وَتُوَقِّرُوهُ وَتُسَبِّحُوهُ بُكْرَةًۭ وَأَصِيلًا ።
ነገር ግን ይህ አክብሮት አቅጣጫውን ቀይሮ አምልኮ እየሆነ ስላለ ከሰላምታ ውጪ በሱጁድ ለፍጡራን ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ ቁርአን ሲወርድ ቆሟል፤ የአክብሮት ስግደት ከአምልኮ ስግደት ጋር እንዳይደባለቅ የተከለከለው በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 1926:
አዝሃር ኢብኑ መርዋር እንዳለው፤ ሐማድ ኢብኑ ዘይድ እንዳለው፤ ከአዩብ፣ ከአል ቃሲሙል ሸይባኒይ፣ ዐብዲላህ ኢብኑ አቢ ዐውፋ እንዲህ አለ፡- ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል ከሻም ምድር በተመለሰ ጊዜ *ለነቢዩ”ﷺ” ሰገደ፤ እሳቸውም፦ “ሙዓዝ ሆይ! ምንድነው ይህ?” አሉት፤ እርሱም፦ “ሻም ምድር ሄጄ ነበር፤ ለኤጲስ ቆጶሳቶቻቸው እና ለጳጳሳቶቻቸው ሲሰግዱ ተመለከትኩኝ፤ ይህንን ለእርሶ ልንሰራው ተመኘሁ” አለ፤ የአላህ መልክተኛም”ﷺ”፦ “ይህንን በፍጹም እንዳትሰሩ! እኔ ከአላህ ውጪ ስግደትን ለሰው የማዝ ብሆን ኖሮ ሴትን ለባሏ እንድትሰግድ አዛት ነበር፤ የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነው እምላለሁ፤ ሚስት የባሏን መብት እስክትወጣ ድረስ የጌታዋን የአላህ ሐቅ አትወጣምና”* አሉት حَدَّثَنَا أَزْهَرُ بْنُ مَرْوَانَ، حَدَّثَنَا حَمَّادُ بْنُ زَيْدٍ، عَنْ أَيُّوبَ، عَنِ الْقَاسِمِ الشَّيْبَانِيِّ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ أَبِي أَوْفَى، قَالَ لَمَّا قَدِمَ مُعَاذٌ مِنَ الشَّامِ سَجَدَ لِلنَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” مَا هَذَا يَا مُعَاذُ ” . قَالَ أَتَيْتُ الشَّامَ فَوَافَقْتُهُمْ يَسْجُدُونَ لأَسَاقِفَتِهِمْ وَبَطَارِقَتِهِمْ فَوَدِدْتُ فِي نَفْسِي أَنْ نَفْعَلَ ذَلِكَ بِكَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ” فَلاَ تَفْعَلُوا فَإِنِّي لَوْ كُنْتُ آمِرًا أَحَدًا أَنْ يَسْجُدَ لِغَيْرِ اللَّهِ لأَمَرْتُ الْمَرْأَةَ أَنْ تَسْجُدَ لِزَوْجِهَا وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ لاَ تُؤَدِّي الْمَرْأَةُ حَقَّ رَبِّهَا حَتَّى تُؤَدِّيَ حَقَّ زَوْجِهَا وَلَوْ سَأَلَهَا نَفْسَهَا وَهِيَ عَلَى قَتَبٍ لَمْ تَمْنَعْهُ ፡፡
ወደ ባይብል ስንገባ “ስግደት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሻኻህ” שָׁחָה ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ፕሩስኩኔኦ” προσκυνέω ይባላል፤ ይህም ለተለያየ ምንነት ሆነ ማንነት በኒያ”intention” የሚቀርብ አምልኮን”Adoration” ወይም አክብሮትን”prostration” ነው ለማመልከት በባይብል ተጠቅሞበታል፤ በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም ተብሏል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን *”ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ”* ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
ዘዳግም 5፥8-9 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኛና *”አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም*”።
ራዕይ 19፥10 *”ልሰግድለትም በእግሩ ፊት ተደፋሁ”*። እርሱም፦ እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ *”ለእግዚአብሔር ስገድ”*፤ …አለኝ።
ለማንም ለምን “አትስገድ” ከተባለ ለምንድን ነው ሰዎች ለሰዎች የሰገዱት?፦
ዘፍጥረት 23:7 አብርሃምም ተነሣ፥ ለምድሩ ሕዝብም፥ *”ለኬጢ ልጆች ሰገደ”* ።
ዘፍጥረት 27፥29 አሕዛብ ይገዙልህ ሕዝብም *”ይስገዱልህ”*፤ ለወንድሞችህ ጌታ ሁን፥ *”የእናትህም ልጆች ይስገዱልህ”*፤
ዘፍጥረት 37:9 ደግሞም ሌላ ሕልምን አለመ፥ ለወንድሞቹም ነገራቸው፥ እንዲህም አለ። እነሆ ደግሞ ሌላ ሕልምን አለምሁ፤ እነሆ ፀሐይና ጨረቃ አሥራ አንድ ከዋክብትም *”ሲሰግዱልኝ”* አየሁ።
ዘፍጥረት 42:6 ዮሴፍም በምድር ላይ ገዥ ነበረ፥ እርሱም ለምድር ሕዝብ ሁሉ ይሸጥ ነበር፤ የዮሴፍም ወንድሞች በመጡ ጊዜ በምድር ላይ *”በግምባራቸው ሰገዱለት”*።
ዘፍጥረት 43:26 ዮሴፍም ወደ ቤቱ በገባ ጊዜ በእጃቸው ያለውን እጅ መንሻ በቤት ውስጥ አቀረቡለት፥ *”ወደ ምድርም ወድቀው ሰገዱለት”*።
ዘፍጥረት 43:28 እነርሱም አሉት። ባሪያህ አባታችን ደኅና ነው፤ ገና በሕይወት አለ። *”አጐንብሰውም ሰገዱለት”*።
1ዜና.29:20፤ ዳዊትም ጉባኤውን ሁሉ። አምላካችሁን እግዚአብሔርን ባርኩ አላቸው። ጉባኤውም ሁሉ የአባታቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ባረኩ፥ ራሳቸውንም አዘንብለው ለእግዚአብሔር እና *”ለንጉሡ ሰገዱ”*።
አንዳንድ ቂል ሰዎች፦ “ሰዎች ናቸው የሰገዱት እንጂ ስገዱ አልተባሉም” ብለው ውሃ የማያነሳና የማይቋጥር ስሁት ሙግት ያቀርባሉ፤ ለመሆኑ ኢየሱስ ሲመጣ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ ስህተት ነውን?፦
ራእይ 3:9 እነሆ፥ አይሁድ ሳይሆኑ፦ አይሁድ ነን ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ እነሆ፥ መጥተው *”በእግሮችህ ፊት ይሰግዱ”* προσκυνήσουσιν ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ።
ዮሐንስ ሊሰግድለት በእግሩ ፊት ሲደፋ “እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ባሪያ ነኝ ለእግዚአብሔር ስገድ” ብሎት እያለ ኢየሱስ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ አግባብ ነው ወይ? ስንል ፦አይ መልአኩ ለዮሐንስ ያለው “የአምልኮት ስግደት” ሲሆን ኢየሱስ ያለው ደግሞ “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ የአምልኮት ስግደት በባህርይ የአንድ አምላክ ሃቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለቅዱሳን ማክበን ያመለክታል” ይሉናል፤ እንግዲያውስ የቁርአኑንም በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት፤ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉሃል እንደዚህ ነው፤ በተጨማሪም ፍጥረታት ሁሉ ለአዳም እንደሰገዱ በአሁን ጊዜ ጥንት ከሚባሉት እደ-ክታባት አንዱ በሆነው በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች “”እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ””ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ *ለአዳምም ሰገዱ"*።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 የሚጠፉ በኔም የሚስቱ ሰዎች ፈጽመው ይበዙ ዘንድ የአዳምም ልጆች ይጠፉ ዘንድ ይህንን በተናገሩ ጊዜ እኔ ደስ ይለኛል። ለሚዋረድልኝ *"ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና"*።
"ሳያውቁ መናገር፥ ኃላ ለማፈር" ይላሉ አበው። መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን *”ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ”* ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
ዘዳግም 5፥8-9 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኛና *”አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም*”።
ራዕይ 19፥10 *”ልሰግድለትም በእግሩ ፊት ተደፋሁ”*። እርሱም፦ እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ *”ለእግዚአብሔር ስገድ”*፤ …አለኝ።
ለማንም ለምን “አትስገድ” ከተባለ ለምንድን ነው ሰዎች ለሰዎች የሰገዱት?፦
ዘፍጥረት 23:7 አብርሃምም ተነሣ፥ ለምድሩ ሕዝብም፥ *”ለኬጢ ልጆች ሰገደ”* ።
ዘፍጥረት 27፥29 አሕዛብ ይገዙልህ ሕዝብም *”ይስገዱልህ”*፤ ለወንድሞችህ ጌታ ሁን፥ *”የእናትህም ልጆች ይስገዱልህ”*፤
ዘፍጥረት 37:9 ደግሞም ሌላ ሕልምን አለመ፥ ለወንድሞቹም ነገራቸው፥ እንዲህም አለ። እነሆ ደግሞ ሌላ ሕልምን አለምሁ፤ እነሆ ፀሐይና ጨረቃ አሥራ አንድ ከዋክብትም *”ሲሰግዱልኝ”* አየሁ።
ዘፍጥረት 42:6 ዮሴፍም በምድር ላይ ገዥ ነበረ፥ እርሱም ለምድር ሕዝብ ሁሉ ይሸጥ ነበር፤ የዮሴፍም ወንድሞች በመጡ ጊዜ በምድር ላይ *”በግምባራቸው ሰገዱለት”*።
ዘፍጥረት 43:26 ዮሴፍም ወደ ቤቱ በገባ ጊዜ በእጃቸው ያለውን እጅ መንሻ በቤት ውስጥ አቀረቡለት፥ *”ወደ ምድርም ወድቀው ሰገዱለት”*።
ዘፍጥረት 43:28 እነርሱም አሉት። ባሪያህ አባታችን ደኅና ነው፤ ገና በሕይወት አለ። *”አጐንብሰውም ሰገዱለት”*።
1ዜና.29:20፤ ዳዊትም ጉባኤውን ሁሉ። አምላካችሁን እግዚአብሔርን ባርኩ አላቸው። ጉባኤውም ሁሉ የአባታቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ባረኩ፥ ራሳቸውንም አዘንብለው ለእግዚአብሔር እና *”ለንጉሡ ሰገዱ”*።
አንዳንድ ቂል ሰዎች፦ “ሰዎች ናቸው የሰገዱት እንጂ ስገዱ አልተባሉም” ብለው ውሃ የማያነሳና የማይቋጥር ስሁት ሙግት ያቀርባሉ፤ ለመሆኑ ኢየሱስ ሲመጣ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ ስህተት ነውን?፦
ራእይ 3:9 እነሆ፥ አይሁድ ሳይሆኑ፦ አይሁድ ነን ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ እነሆ፥ መጥተው *”በእግሮችህ ፊት ይሰግዱ”* προσκυνήσουσιν ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ።
ዮሐንስ ሊሰግድለት በእግሩ ፊት ሲደፋ “እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ባሪያ ነኝ ለእግዚአብሔር ስገድ” ብሎት እያለ ኢየሱስ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ አግባብ ነው ወይ? ስንል ፦አይ መልአኩ ለዮሐንስ ያለው “የአምልኮት ስግደት” ሲሆን ኢየሱስ ያለው ደግሞ “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ የአምልኮት ስግደት በባህርይ የአንድ አምላክ ሃቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለቅዱሳን ማክበን ያመለክታል” ይሉናል፤ እንግዲያውስ የቁርአኑንም በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት፤ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉሃል እንደዚህ ነው፤ በተጨማሪም ፍጥረታት ሁሉ ለአዳም እንደሰገዱ በአሁን ጊዜ ጥንት ከሚባሉት እደ-ክታባት አንዱ በሆነው በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች “”እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ””ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ *ለአዳምም ሰገዱ"*።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 የሚጠፉ በኔም የሚስቱ ሰዎች ፈጽመው ይበዙ ዘንድ የአዳምም ልጆች ይጠፉ ዘንድ ይህንን በተናገሩ ጊዜ እኔ ደስ ይለኛል። ለሚዋረድልኝ *"ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና"*።
"ሳያውቁ መናገር፥ ኃላ ለማፈር" ይላሉ አበው። መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ስምንት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 8
የአላህ ቃል ይለወጣል ወይስ አይለወጥም?
ይለወጣል፡–
ሱራ 2፡106 “ከአንቀፅ ብንለውጥ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከርሷ የሚበልጥን ወይም ቢጤዋን እናመጣለን፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ከሃሊ (ቻይ) መሆኑን አታውቅምን?”
አይለወጥም፡-
ሱራ 18፡27 “ለቃላቱ ለዋጭ የላቸውም፡፡”
መልስ
የባይብል ሃያሲ በሃያሲያነ-ፅሑፍ”textual criticism” ላይ ባይብልን ሂስ ሲሰጡ ውጤቱ አይን ያስፈጠጠ ጥርስ ያስገጠጠ ግጭትና ፍጭት መሆኑ ብዙዎች ወደ ኢስላም እንዲመጡ ምክንያት ሆኗል፤ የሚሽነሪ ነውጠኞች ሰዎች ከክርስትና አካውንት ወደ ኢስላም አካውንት ሲጎፉ ሲያዩ በእልህ መሳ ለመሳ ቁርአን ላይ ግጭት ለማግኘት ያልቆፈረሩት ጉድጓድ ያልፈነቀለሉት ድንጋይ የለም፤ ይህ አልበቃ ሲላቸው የግለሰቦችን ስም ማንጓጠጥ ስራዬ ብለው ተያይዘውታል፤ በዚህ መሃል ግን ቁርአን ላይ የሚያነሱት ሂስ ተፋልሶ”Fallacy” ቢሆንም ለጊዜው እንደ እኔ አይነቱ ላይ ብዥታ መፍጠሩ አይቀሬ ነው፤ ይህንን ስሑት ሙግት ገለባ መሆኑን በስሙር ሙግት ማሳየት የሁላችንም ተቀዳሚ አላማ ሊሆን ይገባል፤ ለዚህም የተንሸዋረረ እይታ ምንጨታዊ ሥነ-አመክንዮ”deductive logic” በመጠቀም ሙግቴን እጀምራለው፤ አላህ ቃሉን ይለውጣል ወይስ አይለውጥም የሚለው ሂስ ከመነሻው በቋንቋ ሙግት ድባቅ ይገባል፤ ይህንን ለመረዳት ሁለት የሙግት ነጥቦች”premises” ተጠቅሜአለው፦
ነጥብ አንድ
“ተብዲል”
“ተብዲል” تَبْدِيل ማለት ደግሞ “ማስቀየር” ነው፤ ተብዲል የንግግርን ሃሳብ፣ የውሳኔ ቃል እና የተስፋ ቃል ማስቀየርን ያመለክታል፤ አላህ የተናገረውን የውሳኔ ቃል አሊያም የትንቢትና የተስፋ ቃል ማንም ማስቆም አሊያም ማስቀረት እንደማይችል አላህ በቃሉ ይናገራል፦
6:115 “”የጌታህም ቃላት እውነተኛና ትክክለኛ ስትኾን “ተፈጸመች”፡፡ ለቃላቱ #ለዋጭ የለም” لَا مُبَدِّلَ፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡
10:64 ለእነሱ በቅርቢቱ ሕይወትም በመጨረሻይቱም “ብስራት” አላቸው፤ “”የአላህ ቃላት “#መለወጥ የላትም*لَا تَبْدِيلَ ፤ ይህ እርሱ ታላቅ ዕድል ነው፡፡
6:34 ከበፊትህም መልክተኞች በእርግጥ ተስተባበሉ፡፡ በተስተባበሉበትም ነገርና በተሰቃዩት ላይ እርዳታችን እስከመጣላቸው ድረስ ታገሱ፡፡ “”የአላህንም ንግግሮች *#ለዋጭ የለም*وَلَا مُبَدَِّ፡፡
18:27 ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፤ “ለቃላቶቹ #ለዋጭ የላቸውም” لَا مُبَدِّلَ፤
በተለይ “ተፈጸመች” እና “ብስራት” የሚሉት ቃላት የሚበሰርን እና የሚፈጸም ቃልን እንጂ በቀድሞ መጽሐፍት የተናገረውን መልእክት አያመለክትም፣ ኢማም ጦበራኒ ለሱረቱል አንአም 6፡115 የሰጡት ማብራሪያ እንዲህ ይላል፦
‹‹ለቃላቱ ለዋጭ የለም የሚለው ቃል አላህ በእርሱ መጽሀፍ ውስጥ ጉዳዩ ይከሰታል ብሎ ለመተግበሩ የሰጠው ቃል በጊዜው ከመተግበር ማንም አያግደውም እሱ እነደተናገረው ይፈጸማል ማለት ነው››
ኢማም ቁርጡቢም ተመሳሳይ ሀሳብ ያዘለ ማብራሪያቸውን እንዲህ ሲሉ ይገልጻል፦
‹‹ አልራሚኒ እንዳስተላለፉት አቡ ቀታዳ እንዲህ ይላሉ፡-ለኣላህ ፍርድ ምንም ለዋጭ የለውም የመጽሀፉ ሰዎች እንዳደረጉት ቃላቱን አንድ ሰው እንኳ ቢቀይረው የአላህ እውነተኛ ቃል ግን ከመፈጸም ወደ ኋላ አይልም የተለወጠው ቃል የሚፈጸመውን ቃል መለወጥ አይችልም፡፡››
ግራም ነፈሰ ቀኝ ሲጀመር “መለወጥ” የሚለው ቃል ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ ሀሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፤ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሐሳብ መታየት ያለበት።
ሲቀጥል “መለወጥ” የሚለው ንግግርን ማስቀየር “ተብዲል” መሆኑን እንጂ “ነሥኽ” እንዳልሆነ አይተናል።
ሲሰልስ ” መለወጥ” “ነሥኽ” ነው ተብሎ ቢባል እንኳን አላህ ሁሉን ቻይ ስለሆነ ቃሉን በሌላ ቃል መለወጥ ይችላል፤ ፍጡሮቹ ግን ወደ ነብያችን የወረደውን ቃል መለወጥ አይችሉም፤ ምክንያቱም “ሙበዲል” مُبَدِّل “ለዋጭ” የሚለው ቃል ከአላህ ውጪ የሆኑትን ማንነቶች እና ምንነቶች የሚያሳይ ስለሆነ፤ እንደዛ ከሆነ የሚቀጥለውን የሙግት ነጥብ እንመልከት፦
ቁጥር ስምንት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 8
የአላህ ቃል ይለወጣል ወይስ አይለወጥም?
ይለወጣል፡–
ሱራ 2፡106 “ከአንቀፅ ብንለውጥ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከርሷ የሚበልጥን ወይም ቢጤዋን እናመጣለን፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ከሃሊ (ቻይ) መሆኑን አታውቅምን?”
አይለወጥም፡-
ሱራ 18፡27 “ለቃላቱ ለዋጭ የላቸውም፡፡”
መልስ
የባይብል ሃያሲ በሃያሲያነ-ፅሑፍ”textual criticism” ላይ ባይብልን ሂስ ሲሰጡ ውጤቱ አይን ያስፈጠጠ ጥርስ ያስገጠጠ ግጭትና ፍጭት መሆኑ ብዙዎች ወደ ኢስላም እንዲመጡ ምክንያት ሆኗል፤ የሚሽነሪ ነውጠኞች ሰዎች ከክርስትና አካውንት ወደ ኢስላም አካውንት ሲጎፉ ሲያዩ በእልህ መሳ ለመሳ ቁርአን ላይ ግጭት ለማግኘት ያልቆፈረሩት ጉድጓድ ያልፈነቀለሉት ድንጋይ የለም፤ ይህ አልበቃ ሲላቸው የግለሰቦችን ስም ማንጓጠጥ ስራዬ ብለው ተያይዘውታል፤ በዚህ መሃል ግን ቁርአን ላይ የሚያነሱት ሂስ ተፋልሶ”Fallacy” ቢሆንም ለጊዜው እንደ እኔ አይነቱ ላይ ብዥታ መፍጠሩ አይቀሬ ነው፤ ይህንን ስሑት ሙግት ገለባ መሆኑን በስሙር ሙግት ማሳየት የሁላችንም ተቀዳሚ አላማ ሊሆን ይገባል፤ ለዚህም የተንሸዋረረ እይታ ምንጨታዊ ሥነ-አመክንዮ”deductive logic” በመጠቀም ሙግቴን እጀምራለው፤ አላህ ቃሉን ይለውጣል ወይስ አይለውጥም የሚለው ሂስ ከመነሻው በቋንቋ ሙግት ድባቅ ይገባል፤ ይህንን ለመረዳት ሁለት የሙግት ነጥቦች”premises” ተጠቅሜአለው፦
ነጥብ አንድ
“ተብዲል”
“ተብዲል” تَبْدِيل ማለት ደግሞ “ማስቀየር” ነው፤ ተብዲል የንግግርን ሃሳብ፣ የውሳኔ ቃል እና የተስፋ ቃል ማስቀየርን ያመለክታል፤ አላህ የተናገረውን የውሳኔ ቃል አሊያም የትንቢትና የተስፋ ቃል ማንም ማስቆም አሊያም ማስቀረት እንደማይችል አላህ በቃሉ ይናገራል፦
6:115 “”የጌታህም ቃላት እውነተኛና ትክክለኛ ስትኾን “ተፈጸመች”፡፡ ለቃላቱ #ለዋጭ የለም” لَا مُبَدِّلَ፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡
10:64 ለእነሱ በቅርቢቱ ሕይወትም በመጨረሻይቱም “ብስራት” አላቸው፤ “”የአላህ ቃላት “#መለወጥ የላትም*لَا تَبْدِيلَ ፤ ይህ እርሱ ታላቅ ዕድል ነው፡፡
6:34 ከበፊትህም መልክተኞች በእርግጥ ተስተባበሉ፡፡ በተስተባበሉበትም ነገርና በተሰቃዩት ላይ እርዳታችን እስከመጣላቸው ድረስ ታገሱ፡፡ “”የአላህንም ንግግሮች *#ለዋጭ የለም*وَلَا مُبَدَِّ፡፡
18:27 ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፤ “ለቃላቶቹ #ለዋጭ የላቸውም” لَا مُبَدِّلَ፤
በተለይ “ተፈጸመች” እና “ብስራት” የሚሉት ቃላት የሚበሰርን እና የሚፈጸም ቃልን እንጂ በቀድሞ መጽሐፍት የተናገረውን መልእክት አያመለክትም፣ ኢማም ጦበራኒ ለሱረቱል አንአም 6፡115 የሰጡት ማብራሪያ እንዲህ ይላል፦
‹‹ለቃላቱ ለዋጭ የለም የሚለው ቃል አላህ በእርሱ መጽሀፍ ውስጥ ጉዳዩ ይከሰታል ብሎ ለመተግበሩ የሰጠው ቃል በጊዜው ከመተግበር ማንም አያግደውም እሱ እነደተናገረው ይፈጸማል ማለት ነው››
ኢማም ቁርጡቢም ተመሳሳይ ሀሳብ ያዘለ ማብራሪያቸውን እንዲህ ሲሉ ይገልጻል፦
‹‹ አልራሚኒ እንዳስተላለፉት አቡ ቀታዳ እንዲህ ይላሉ፡-ለኣላህ ፍርድ ምንም ለዋጭ የለውም የመጽሀፉ ሰዎች እንዳደረጉት ቃላቱን አንድ ሰው እንኳ ቢቀይረው የአላህ እውነተኛ ቃል ግን ከመፈጸም ወደ ኋላ አይልም የተለወጠው ቃል የሚፈጸመውን ቃል መለወጥ አይችልም፡፡››
ግራም ነፈሰ ቀኝ ሲጀመር “መለወጥ” የሚለው ቃል ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ ሀሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፤ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሐሳብ መታየት ያለበት።
ሲቀጥል “መለወጥ” የሚለው ንግግርን ማስቀየር “ተብዲል” መሆኑን እንጂ “ነሥኽ” እንዳልሆነ አይተናል።
ሲሰልስ ” መለወጥ” “ነሥኽ” ነው ተብሎ ቢባል እንኳን አላህ ሁሉን ቻይ ስለሆነ ቃሉን በሌላ ቃል መለወጥ ይችላል፤ ፍጡሮቹ ግን ወደ ነብያችን የወረደውን ቃል መለወጥ አይችሉም፤ ምክንያቱም “ሙበዲል” مُبَدِّل “ለዋጭ” የሚለው ቃል ከአላህ ውጪ የሆኑትን ማንነቶች እና ምንነቶች የሚያሳይ ስለሆነ፤ እንደዛ ከሆነ የሚቀጥለውን የሙግት ነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ ሁለት
“ነሥኽ”
“ነሥኽ” نسخ ማለት “ሽረት”abrogation” ማለት ሲሆን ይህም ሽረት በሁለት እሳቤዎች አቅፏል፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ናሢኽ” الناسخ ማለትም “ሻሪ”Abrogator” ሲሆን ይህ አንቀፅ ሻሪ አንቀፅ ይባላል።
2ኛ. “መንሡኽ” المنسوخ “ተሻሪ”Abrogated” ነው፤ ይህ አንቀጽ ተሻሪ አንቀፅ ይባላል።
“ሽረት” ህጉን ታሳቢና ዋቢ ያረደገ ሲሆን የማህበረሰቡትን ዕድገትና የአስተሳሰብ ደረጃ፣ የጊዜውን ቅድመ-ተከተል እና ዘመነ-መግቦት”dispensation” ያማከለ ነው፣ ይህም “ተከታታይ ግህደተ-መለኮት”progressive revelation” እሴትና ግብአት ነው፦
2:106 #ከአንቀጽ #ብንለውጥ نَنْسَخْ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን #እናመጣለን፤ #አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ #ቻይ #መኾኑን አታውቅምን?፡፡
16:101 #በአንቀጽም #ስፍራ #አንቀጽን #በለውጥን ጊዜ፣ አላህም #የሚያወርደውን ነገር አዋቂ ነው፤ አንተ ቀጣፊ እንጂ ሌላ አይደለህም ይላሉ፤ በእውነቱ አብዛኞቻቸው አያውቁም።
አላህ የሕጉን አንቀጽ በሌላ የህግ አንቀጽ የመሻሩ ሂደት በሁለት ይከፈላል፤ እርሱም፦
1ኛ. “ሁክሙ” ማለትም “ህጉ” ተነሥኾ ነገር ግን “መትኑ” ማለትም “የህጉ ጥሬ ቃል” የማይነሠኸው ሲሆን የተነሠኸው እና የነሠኸው አያህ ቁርአን ውስጥ ሰፍሮ ይገኛል።
2ኛ. ሁክሙ ተነሥኾ በተጨማሪም መትኑ ተነሥኾ፤ የነሠኸው አያህ ቁርአን ውስጥ ሰፍሮ፤ ነገር ግን የተነሠኸው አያህ ሁክሙና መትኑ የማይገኝ ሲሆን የተነሠኸው አያህ በማስረሳት በሌላ አያህ መተካት ነው፦
87:6-7 ቁርአንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ #አትረሳምም፤ አላህ #ከሻዉ #በስተቀር።
2:106 ከአንቀጽ ብንለውጥ ወይም እርሷን #ብናስረሳህ ከእርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን፤
ስለዚህ ሁለት የተለያዩ ነጥቦችን አምጥቶ ይጋጫሉ ማለት የሥነ-አመክንዮ ተፋልሶ ነው። መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ነሥኽ”
“ነሥኽ” نسخ ማለት “ሽረት”abrogation” ማለት ሲሆን ይህም ሽረት በሁለት እሳቤዎች አቅፏል፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ናሢኽ” الناسخ ማለትም “ሻሪ”Abrogator” ሲሆን ይህ አንቀፅ ሻሪ አንቀፅ ይባላል።
2ኛ. “መንሡኽ” المنسوخ “ተሻሪ”Abrogated” ነው፤ ይህ አንቀጽ ተሻሪ አንቀፅ ይባላል።
“ሽረት” ህጉን ታሳቢና ዋቢ ያረደገ ሲሆን የማህበረሰቡትን ዕድገትና የአስተሳሰብ ደረጃ፣ የጊዜውን ቅድመ-ተከተል እና ዘመነ-መግቦት”dispensation” ያማከለ ነው፣ ይህም “ተከታታይ ግህደተ-መለኮት”progressive revelation” እሴትና ግብአት ነው፦
2:106 #ከአንቀጽ #ብንለውጥ نَنْسَخْ ወይም እርሷን ብናስረሳህ ከርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን #እናመጣለን፤ #አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ #ቻይ #መኾኑን አታውቅምን?፡፡
16:101 #በአንቀጽም #ስፍራ #አንቀጽን #በለውጥን ጊዜ፣ አላህም #የሚያወርደውን ነገር አዋቂ ነው፤ አንተ ቀጣፊ እንጂ ሌላ አይደለህም ይላሉ፤ በእውነቱ አብዛኞቻቸው አያውቁም።
አላህ የሕጉን አንቀጽ በሌላ የህግ አንቀጽ የመሻሩ ሂደት በሁለት ይከፈላል፤ እርሱም፦
1ኛ. “ሁክሙ” ማለትም “ህጉ” ተነሥኾ ነገር ግን “መትኑ” ማለትም “የህጉ ጥሬ ቃል” የማይነሠኸው ሲሆን የተነሠኸው እና የነሠኸው አያህ ቁርአን ውስጥ ሰፍሮ ይገኛል።
2ኛ. ሁክሙ ተነሥኾ በተጨማሪም መትኑ ተነሥኾ፤ የነሠኸው አያህ ቁርአን ውስጥ ሰፍሮ፤ ነገር ግን የተነሠኸው አያህ ሁክሙና መትኑ የማይገኝ ሲሆን የተነሠኸው አያህ በማስረሳት በሌላ አያህ መተካት ነው፦
87:6-7 ቁርአንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ #አትረሳምም፤ አላህ #ከሻዉ #በስተቀር።
2:106 ከአንቀጽ ብንለውጥ ወይም እርሷን #ብናስረሳህ ከእርሷ የሚበልጥን ወይም ብጤዋን እናመጣለን፤
ስለዚህ ሁለት የተለያዩ ነጥቦችን አምጥቶ ይጋጫሉ ማለት የሥነ-አመክንዮ ተፋልሶ ነው። መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 9
በገሃነም ውስጥ የተጣሉ ሰዎች ምግባቸው አንድ ብቻ ነው ወይስ ብዙ?
ዶሪዕ የሚባል ዛፍ ብቻ፡–
ሱራ 86፡6 “ለነሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጂ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡”
የዘቁም ዛፍ የሚባል፡–
ሱራ 37፡62-68 “በመስተንግዶ ይህ ይበልጣልን ወይስ የዘቁም ዛፍ?… እርሷ በገሃነም አዘቅት ውስጥ የምትወጣ ዛፍ ናት፡፡ እንቡጧ ልክ የሰይጣናት ራሶች ይመስላል፡፡ እነርሱም ከርሷ በይዎች ናቸው…”
የቁስል እጣቢ ብቻ፡–
ሱራ 69፡36 “ምግብም ከእሳት ሰዎች ቁስል እጣቢ (እዥ) በስተቀር የለውም”
መልስ
ወሒድ ሾርባ እንጂ ሌላ አይበላም ተብሎ ፈይሰል ደግሞ ስጋ እንጂ ሌላ አይበላም ቢባል ይህ ግጭት አይባልም። ምክንያቱም ፈይሰል የሚኖርበት ቤትና ወሒድ የሚኖርበት ቤት ይለያያልና፣ ከመነሻው የዐውዱ ፍሰት የሚናገረው ስለተለያዩ በቅጣት ላይ ስላሉ ሰዎች ነው። እስቲ መጀመሪያ ጀሃነም የተለያየ ደረጃና መኖርያ እንዳለው ከቁርአን እንረዳ፦
15፤44 *«ለእርሷ ሰባት ደጃፎች አሏት፡፡ ለየደጀፉም ሁሉ ከእነሱ የተከፈለ ፋንታ አለ"*፡፡ لَهَا سَبْعَةُ أَبْوَابٍ لِّكُلِّ بَابٍ مِّنْهُمْ جُزْءٌ مَّقْسُومٌ
16፥29 *«የገሀነምንም ደጃፎች በውስጧ ዘውታሪዎች ስትኾኑ ግቡ»* ይባላሉ፡፡ የኩሩዎችም መኖሪያ ገሀነም በእርግጥ ከፋች! فَادْخُلُوا أَبْوَابَ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا ۖ فَلَبِئْسَ مَثْوَى الْمُتَكَبِّرِينَ
ጀሃነም ደጃፎች እንዳሏት ለየደጀፉም ሁሉ ከእነሱ የተከፈለ ፋንታ እና የተለያየ ደረጃዎች እንዳለ ከተመለከትን አንቀጹ ስለ እነማን እንደሚያወራ በአጽንኦት መመልከት ይቻላል። ፊቶች ተዋራጆች የሆኑ "ካፊሪን" كَافِرِين ማለትም "ከሃድያን" ዶሪዕ ከሚባል እሾሃም ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፦
80፥40 *"ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አለባቸው"*፤ وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ عَلَيْهَا غَبَرَةٌ
80፥42 *እነዚያ እነርሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው"*፡፡ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْكَفَرَةُ الْفَجَرَةُ
88፥2 *"ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው"*፡፡ وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَاشِعَةٌ
88፥6 *"ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል እሾሃም ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም"*፡፡ لَّيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٍ
"እነርሱ ከሓዲዎቹ ናቸው" ናቸው የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ከካድያን በተቃራኒው አማንያን ሆነው መጥፎ ሥራ ሰርተው ተውበት ካላደረጉ ይቀጣሉ። እነዚህ
"ኻጢዑን" خَاطِئُون ማለትም "ኀጢኣተኞች" ይባላሉ፤ እነርሱ ከእሳት ሰዎች በተለየ መልኩ ምግባቸው እዥ በስተቀር የለውም፦
69፥36 *"ምግብም ከእሳት ሰዎች እዥ በስተቀር የለውም"*፡፡ وَلَا طَعَامٌ إِلَّا مِنْ غِسْلِينٍ
69፥37 *"ኀጢኣተኞች እንጅ ሌላ አይበላውም፤ ይባላል"*፡፡ لَّا يَأْكُلُهُ إِلَّا الْخَاطِئُونَ
አምልኮ የሚገባው የፈጠረን አላህ ብቻ ነው። በእርሱ ላይ ሌላ ማንነትና ምንነት ማጋራት ታላቅ በደል ነው። ለበደለኞች የዘቁም ዛፍ በይዎች ናቸው፦
37፥62 *"በመስተንግዶነት ይህ ይበልጣልን? ወይስ የዘቁም ዛፍ?"* أَذَٰلِكَ خَيْرٌ نُّزُلًا أَمْ شَجَرَةُ الزَّقُّومِ
37፥63 *"እኛ ለበዳዮች ፈተና አድርገናታል"*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهَا فِتْنَةً لِّلظَّالِمِينَ
37፥66 እነርሱም ከእርሷ በይዎች ናቸው፤ ሆዶችንም ከእርሷ ሞይዎች ናቸው፡፡ فَإِنَّهُمْ لَآكِلُونَ مِنْهَا فَمَالِئُونَ مِنْهَا الْبُطُونَ
"ዛሊሚን" ظَّالِمِين ማለትም "ሙሽሪኮች" በገሃንም ውስጥ የቅጣት ምግብ ገደብ አልተደረገባቸውም። ስለዚህ ከመነሻው ዐረፍተ-ነገሩን ከዐውዱ አፋቶ መረዳት ሽርክት መረዳት ነው።
ሲቀጥል "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለትም “ግድባዊት”Exceptional” ሆኖ የመጣ ነው፥ በአንጻራዊና በፍጹማዊ አገባብ ይመጣል። በፍጹማዊ ግድብነት“Absolute Exception” ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ይባላል፤ በአንጻራዊ ግድብነት“Relative Exception” ሲመጣ ቀሪብ” قريب ይባላል። ይህንን ለመረዳት አንድ ጥቅስ ማየት ይበቃል፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” እና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ *የምናወርድለት* ቢኾን እንጅ *ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
"ኢላ" إِلَّا እዚህ ዐውድ ላይ አንጻራዊ ሆኖ መጥቷል። ወደ መልእክተኞቹ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” ማለትን ብቻ ነው የሚያወርደው? አይ ወደ እነርሱ መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አውርዳል፦
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
ታዲያ ለምን "ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” ማለት ብቻ ሆነ ስንል ከዐቂዳህ ጭብጥ አንጻር ነው እንጂ በጥቅሉ ሙጥለቅን አያመለክትም ከተባለ እንግዲያውስ የጀሃነም ምግብ "በስተቀር" የሚለው ከጀነት አስደሳች ምግቦች አንጻር እንጂ ሌላ አይደለም።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 9
በገሃነም ውስጥ የተጣሉ ሰዎች ምግባቸው አንድ ብቻ ነው ወይስ ብዙ?
ዶሪዕ የሚባል ዛፍ ብቻ፡–
ሱራ 86፡6 “ለነሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጂ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡”
የዘቁም ዛፍ የሚባል፡–
ሱራ 37፡62-68 “በመስተንግዶ ይህ ይበልጣልን ወይስ የዘቁም ዛፍ?… እርሷ በገሃነም አዘቅት ውስጥ የምትወጣ ዛፍ ናት፡፡ እንቡጧ ልክ የሰይጣናት ራሶች ይመስላል፡፡ እነርሱም ከርሷ በይዎች ናቸው…”
የቁስል እጣቢ ብቻ፡–
ሱራ 69፡36 “ምግብም ከእሳት ሰዎች ቁስል እጣቢ (እዥ) በስተቀር የለውም”
መልስ
ወሒድ ሾርባ እንጂ ሌላ አይበላም ተብሎ ፈይሰል ደግሞ ስጋ እንጂ ሌላ አይበላም ቢባል ይህ ግጭት አይባልም። ምክንያቱም ፈይሰል የሚኖርበት ቤትና ወሒድ የሚኖርበት ቤት ይለያያልና፣ ከመነሻው የዐውዱ ፍሰት የሚናገረው ስለተለያዩ በቅጣት ላይ ስላሉ ሰዎች ነው። እስቲ መጀመሪያ ጀሃነም የተለያየ ደረጃና መኖርያ እንዳለው ከቁርአን እንረዳ፦
15፤44 *«ለእርሷ ሰባት ደጃፎች አሏት፡፡ ለየደጀፉም ሁሉ ከእነሱ የተከፈለ ፋንታ አለ"*፡፡ لَهَا سَبْعَةُ أَبْوَابٍ لِّكُلِّ بَابٍ مِّنْهُمْ جُزْءٌ مَّقْسُومٌ
16፥29 *«የገሀነምንም ደጃፎች በውስጧ ዘውታሪዎች ስትኾኑ ግቡ»* ይባላሉ፡፡ የኩሩዎችም መኖሪያ ገሀነም በእርግጥ ከፋች! فَادْخُلُوا أَبْوَابَ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا ۖ فَلَبِئْسَ مَثْوَى الْمُتَكَبِّرِينَ
ጀሃነም ደጃፎች እንዳሏት ለየደጀፉም ሁሉ ከእነሱ የተከፈለ ፋንታ እና የተለያየ ደረጃዎች እንዳለ ከተመለከትን አንቀጹ ስለ እነማን እንደሚያወራ በአጽንኦት መመልከት ይቻላል። ፊቶች ተዋራጆች የሆኑ "ካፊሪን" كَافِرِين ማለትም "ከሃድያን" ዶሪዕ ከሚባል እሾሃም ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፦
80፥40 *"ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አለባቸው"*፤ وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ عَلَيْهَا غَبَرَةٌ
80፥42 *እነዚያ እነርሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው"*፡፡ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْكَفَرَةُ الْفَجَرَةُ
88፥2 *"ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው"*፡፡ وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَاشِعَةٌ
88፥6 *"ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል እሾሃም ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም"*፡፡ لَّيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٍ
"እነርሱ ከሓዲዎቹ ናቸው" ናቸው የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ከካድያን በተቃራኒው አማንያን ሆነው መጥፎ ሥራ ሰርተው ተውበት ካላደረጉ ይቀጣሉ። እነዚህ
"ኻጢዑን" خَاطِئُون ማለትም "ኀጢኣተኞች" ይባላሉ፤ እነርሱ ከእሳት ሰዎች በተለየ መልኩ ምግባቸው እዥ በስተቀር የለውም፦
69፥36 *"ምግብም ከእሳት ሰዎች እዥ በስተቀር የለውም"*፡፡ وَلَا طَعَامٌ إِلَّا مِنْ غِسْلِينٍ
69፥37 *"ኀጢኣተኞች እንጅ ሌላ አይበላውም፤ ይባላል"*፡፡ لَّا يَأْكُلُهُ إِلَّا الْخَاطِئُونَ
አምልኮ የሚገባው የፈጠረን አላህ ብቻ ነው። በእርሱ ላይ ሌላ ማንነትና ምንነት ማጋራት ታላቅ በደል ነው። ለበደለኞች የዘቁም ዛፍ በይዎች ናቸው፦
37፥62 *"በመስተንግዶነት ይህ ይበልጣልን? ወይስ የዘቁም ዛፍ?"* أَذَٰلِكَ خَيْرٌ نُّزُلًا أَمْ شَجَرَةُ الزَّقُّومِ
37፥63 *"እኛ ለበዳዮች ፈተና አድርገናታል"*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهَا فِتْنَةً لِّلظَّالِمِينَ
37፥66 እነርሱም ከእርሷ በይዎች ናቸው፤ ሆዶችንም ከእርሷ ሞይዎች ናቸው፡፡ فَإِنَّهُمْ لَآكِلُونَ مِنْهَا فَمَالِئُونَ مِنْهَا الْبُطُونَ
"ዛሊሚን" ظَّالِمِين ማለትም "ሙሽሪኮች" በገሃንም ውስጥ የቅጣት ምግብ ገደብ አልተደረገባቸውም። ስለዚህ ከመነሻው ዐረፍተ-ነገሩን ከዐውዱ አፋቶ መረዳት ሽርክት መረዳት ነው።
ሲቀጥል "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለትም “ግድባዊት”Exceptional” ሆኖ የመጣ ነው፥ በአንጻራዊና በፍጹማዊ አገባብ ይመጣል። በፍጹማዊ ግድብነት“Absolute Exception” ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ይባላል፤ በአንጻራዊ ግድብነት“Relative Exception” ሲመጣ ቀሪብ” قريب ይባላል። ይህንን ለመረዳት አንድ ጥቅስ ማየት ይበቃል፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” እና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ *የምናወርድለት* ቢኾን እንጅ *ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
"ኢላ" إِلَّا እዚህ ዐውድ ላይ አንጻራዊ ሆኖ መጥቷል። ወደ መልእክተኞቹ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” ማለትን ብቻ ነው የሚያወርደው? አይ ወደ እነርሱ መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አውርዳል፦
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
ታዲያ ለምን "ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” ማለት ብቻ ሆነ ስንል ከዐቂዳህ ጭብጥ አንጻር ነው እንጂ በጥቅሉ ሙጥለቅን አያመለክትም ከተባለ እንግዲያውስ የጀሃነም ምግብ "በስተቀር" የሚለው ከጀነት አስደሳች ምግቦች አንጻር እንጂ ሌላ አይደለም።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 10
ነቢዩ ቢሳሳት የሚጐዳው ማነው?
እስኪ የሚከተለውን የቁርኣን ጥቅስ በአንክሮ ያጢኑ፡-
ሱራ 34፡50 “ብሳሳት የምሳሳተው በራሴ ላይ ብቻ ነው ብመራም ጌታዬ ወደኔ በሚያወርደው ነው፡፡”
መልስ
34፥50 *«ብሳሳት የምሳሳተው በራሴ ላይ ብቻ ነው፡፡ ብመራም ጌታዬ ወደ እኔ በሚያወርደው ነው"*፡፡ እርሱ ሰሚ ቅርብ ነውና» በላቸው፡፡ قُلْ إِن ضَلَلْتُ فَإِنَّمَا أَضِلُّ عَلَىٰ نَفْسِي ۖ وَإِنِ اهْتَدَيْتُ فَبِمَا يُوحِي إِلَيَّ رَبِّي ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ قَرِيبٌ
ይህ ጥያቄ የግጭት ጥያቄ ሳይሆን የብዥታ ጥያቄ ነው። ነቢያችን”ﷺ” ቁርኣን ወደ እርሳቸው መወረዱን ተስፋ ሳያደርጉ ከቁርኣን በፊት ምንም ሳይሉ ማለትም፦ “ነብይ ወይም መልእክተኛ ነኝ” ሳይሉ ብዙ ዕድሜ ማለትም 40 ዓመት በእርግጥ ኖረዋል፦
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን*፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
10፥16 አላህ በሻ ኖሮ በእናንተ ላይ ባለነበብኩትም፤ አላህ እርሱን ባላሳወቃችሁም ነበር፡፡ *በእናንተም ውስጥ ከእርሱ በፊት ምንም ሳልል ብዙን ዕድሜ በእርግጥ ኖሬአለሁ፤ አታውቁምን?* በል። قُل لَّوْ شَاءَ اللَّهُ مَا تَلَوْتُهُ عَلَيْكُمْ وَلَا أَدْرَاكُم بِهِ ۖ فَقَدْ لَبِثْتُ فِيكُمْ عُمُرًا مِّن قَبْلِهِ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ከቁርኣን መውረድ በፊት በአርባ ዓመት ውስጥ በነበራቸው ቆይታ መጽሐፍን የሚያነቡ በቀኛቸውም የሚጽፉ አልነበሩም፤ አላህ ምንም የማያውቁ ሆነው ሳሉ ቁርኣንን በማውረድ መራቸው፦
29፥48 *ከእርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም*፡፡ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُو مِن قَبْلِهِ مِن كِتَابٍ وَلَا تَخُطُّهُ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًا لَّارْتَابَ الْمُبْطِلُونَ
93፥7 *የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም*፡፡ وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
“የሳትክ” የሚለው ቃል “አዷል” أَضَلّ ሲሆን “ምሪት አልባ” ማለት ነው፤ “ምሪት አልባ” ነበርክ ማለት “መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም” ማለት ነው፤ “መራንህ” የሚለው “የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው” በሚል መጥቷል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን አወረድን፡፡ *መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም*፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ *የምንመራበት ብርሃን አደረግነው*፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِي مَا الْكِتَابُ وَلَا الْإِيمَانُ وَلَـٰكِن جَعَلْنَاهُ نُورًا نَّهْدِي بِهِ مَن نَّشَاءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
ቁጥር አስር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 10
ነቢዩ ቢሳሳት የሚጐዳው ማነው?
እስኪ የሚከተለውን የቁርኣን ጥቅስ በአንክሮ ያጢኑ፡-
ሱራ 34፡50 “ብሳሳት የምሳሳተው በራሴ ላይ ብቻ ነው ብመራም ጌታዬ ወደኔ በሚያወርደው ነው፡፡”
መልስ
34፥50 *«ብሳሳት የምሳሳተው በራሴ ላይ ብቻ ነው፡፡ ብመራም ጌታዬ ወደ እኔ በሚያወርደው ነው"*፡፡ እርሱ ሰሚ ቅርብ ነውና» በላቸው፡፡ قُلْ إِن ضَلَلْتُ فَإِنَّمَا أَضِلُّ عَلَىٰ نَفْسِي ۖ وَإِنِ اهْتَدَيْتُ فَبِمَا يُوحِي إِلَيَّ رَبِّي ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ قَرِيبٌ
ይህ ጥያቄ የግጭት ጥያቄ ሳይሆን የብዥታ ጥያቄ ነው። ነቢያችን”ﷺ” ቁርኣን ወደ እርሳቸው መወረዱን ተስፋ ሳያደርጉ ከቁርኣን በፊት ምንም ሳይሉ ማለትም፦ “ነብይ ወይም መልእክተኛ ነኝ” ሳይሉ ብዙ ዕድሜ ማለትም 40 ዓመት በእርግጥ ኖረዋል፦
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን*፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
10፥16 አላህ በሻ ኖሮ በእናንተ ላይ ባለነበብኩትም፤ አላህ እርሱን ባላሳወቃችሁም ነበር፡፡ *በእናንተም ውስጥ ከእርሱ በፊት ምንም ሳልል ብዙን ዕድሜ በእርግጥ ኖሬአለሁ፤ አታውቁምን?* በል። قُل لَّوْ شَاءَ اللَّهُ مَا تَلَوْتُهُ عَلَيْكُمْ وَلَا أَدْرَاكُم بِهِ ۖ فَقَدْ لَبِثْتُ فِيكُمْ عُمُرًا مِّن قَبْلِهِ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ከቁርኣን መውረድ በፊት በአርባ ዓመት ውስጥ በነበራቸው ቆይታ መጽሐፍን የሚያነቡ በቀኛቸውም የሚጽፉ አልነበሩም፤ አላህ ምንም የማያውቁ ሆነው ሳሉ ቁርኣንን በማውረድ መራቸው፦
29፥48 *ከእርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም*፡፡ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُو مِن قَبْلِهِ مِن كِتَابٍ وَلَا تَخُطُّهُ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًا لَّارْتَابَ الْمُبْطِلُونَ
93፥7 *የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም*፡፡ وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
“የሳትክ” የሚለው ቃል “አዷል” أَضَلّ ሲሆን “ምሪት አልባ” ማለት ነው፤ “ምሪት አልባ” ነበርክ ማለት “መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም” ማለት ነው፤ “መራንህ” የሚለው “የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው” በሚል መጥቷል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን አወረድን፡፡ *መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም*፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ *የምንመራበት ብርሃን አደረግነው*፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِي مَا الْكِتَابُ وَلَا الْإِيمَانُ وَلَـٰكِن جَعَلْنَاهُ نُورًا نَّهْدِي بِهِ مَن نَّشَاءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
ስለዚህ የሳትክ ነበር ማለት መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም ማለት ሲሆን ቁርኣንን የሚመራበት ብርሃን አድርጎ መራቸው ማለት ነው። ይህ ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
አንቀጹ ይቀጥልና፦ “ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም” ይላል፤ ሃብት ሙሉነት ሲሆን ድህነት ባዶነት ነው። እውነተኛ ሃብት ደግሞ የነፍስ ሃብት ቁርኣን ነው፤ ስለዚህ የሳትክ ነበርክ ማለት የቁርኣን ዕውቀቱ አልነበረክም ደሃ ነበርክ፤ መራንህ ማለት የነፍስ ሃብት በሆነው ቁርኣን አከበርንህ ማለት ነው፤ ታላቁ ሙፍሲር ኢብኑ ከሲር በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጠው፦
93፥8 *ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም*፡፡ وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሃብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሃብት ማለት የነፍስ ሃብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ”.
ስለዚህ "ደለልቱ" ضَلَلْتُ የሚለው ቃል “አዷል” أَضَلّ ማለትም “ምሪት አልባ” ከሚል የስም መደብ የመጣ ሲሆን "ባላውቅ" "ባልገነዘብ" "ምሪት አልባ ብሆን" ጉዳቱ በራሴ ላይ ነው፥ ብመራም ጌታዬ ወደ እኔ በሚያወርደው ቁርኣን ነው ማለት ነው። ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
ምሪት አልባ ባዶ ሰው እራሱን ይጎዳል እንጂ ሌላውን አይጎዳም። የሌለውን ከየት ይሰጣል? ሲቀጥል መሳት እና ማሳሳት ሁለት ለየቅል ዐረፍተ-ነገር ይሰራሉ። መሳሳት ጉዳቱ በራስ ላይ ነው፥ ቀጥሎ ሌላውን ማሳሳት ጉዳቱ በሌላውም ጭምር ነው፦
10፥108 «እናንተ ሰዎች ሆይ! እውነቱ ከጌታችሁ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ *በእርሱ የተመራም ሰው የሚመራው ለራሱ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በራሱ ላይ ነው*፡፡ እኔም በእናንተ ላይ ተጠባበቂ አይደለሁም» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَكُمُ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۖ وَمَا أَنَا عَلَيْكُم بِوَكِيلٍ
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም"*፡፡ መልዕክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ ۗ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
የተሳሳተ ሰው ጉዳቱ በራሱ ላይ ሲሆን ያሳሳተ ሰው ግን ሌላውን በማሳሳቱ ያሳሳተው ሰው የሚቀጣበትን ቅጣት ከሚቀጣው ሰው ላይ ሳይጨመር ሳይቀነስ በማሳሳቱ ይቀጣል፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوا أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةً يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ الَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ
አንድ ሰው ሌላውን ሰው ሲያሳስት አሳሳቹ በማሳሳቱ ምክንያት የተሳሳተው ሰው የሚያገኘውን ቅጣት ከሚሳሳተው ላይ ቅጣቱ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተሳሳተውን ሰው ቅጣት አሳሳቹ ይቀበላል፤ አንድ ሰው ሌላውን ሰው ከመራ መሪው በመምራቱ ምክንያት የተመራው ሰው የሚያገኘውን አጅር ከሚመራው ላይ አጅሩ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተመራውን ሰው አጅር መሪው ይቀበላል፤ ከላይ ያለው መልክእት ይህ ነው፤ ኢብኑ ከሲር ይህንን አንቀፅ በሐዲስ እንዲህ ይፈስረዋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ጥመት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚሸከሙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ይሸከማል፤ ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ምሪት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚያገኙትን ምንዳ ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ያገኛል"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ أَنَّهُ قَالَ “ أَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى ضَلاَلَةٍ فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أَوْزَارِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أَوْزَارِهِمْ شَيْئًا وَأَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى هُدًى فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أُجُورِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا ”
ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ማለት ለምሳሌ መቶ ኪሎ ጤፍ ተሸክሜ ከነበረ ሌላ ሰው ለእኔ ጤፉን ከተሸከመልኝ እኔ ላይ መቶ ኪሎ ጤፍ የለም ማለት ነው፤ ግን አጥማሚ የጠመመውን ሰው በእርሱ ምክንያት ነውና ከእርሱ ቅጣት ሳይጓደል ይቀጣል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
አንቀጹ ይቀጥልና፦ “ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም” ይላል፤ ሃብት ሙሉነት ሲሆን ድህነት ባዶነት ነው። እውነተኛ ሃብት ደግሞ የነፍስ ሃብት ቁርኣን ነው፤ ስለዚህ የሳትክ ነበርክ ማለት የቁርኣን ዕውቀቱ አልነበረክም ደሃ ነበርክ፤ መራንህ ማለት የነፍስ ሃብት በሆነው ቁርኣን አከበርንህ ማለት ነው፤ ታላቁ ሙፍሲር ኢብኑ ከሲር በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጠው፦
93፥8 *ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም*፡፡ وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሃብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሃብት ማለት የነፍስ ሃብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ”.
ስለዚህ "ደለልቱ" ضَلَلْتُ የሚለው ቃል “አዷል” أَضَلّ ማለትም “ምሪት አልባ” ከሚል የስም መደብ የመጣ ሲሆን "ባላውቅ" "ባልገነዘብ" "ምሪት አልባ ብሆን" ጉዳቱ በራሴ ላይ ነው፥ ብመራም ጌታዬ ወደ እኔ በሚያወርደው ቁርኣን ነው ማለት ነው። ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
ምሪት አልባ ባዶ ሰው እራሱን ይጎዳል እንጂ ሌላውን አይጎዳም። የሌለውን ከየት ይሰጣል? ሲቀጥል መሳት እና ማሳሳት ሁለት ለየቅል ዐረፍተ-ነገር ይሰራሉ። መሳሳት ጉዳቱ በራስ ላይ ነው፥ ቀጥሎ ሌላውን ማሳሳት ጉዳቱ በሌላውም ጭምር ነው፦
10፥108 «እናንተ ሰዎች ሆይ! እውነቱ ከጌታችሁ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ *በእርሱ የተመራም ሰው የሚመራው ለራሱ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በራሱ ላይ ነው*፡፡ እኔም በእናንተ ላይ ተጠባበቂ አይደለሁም» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَكُمُ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۖ وَمَا أَنَا عَلَيْكُم بِوَكِيلٍ
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም"*፡፡ መልዕክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ ۗ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
የተሳሳተ ሰው ጉዳቱ በራሱ ላይ ሲሆን ያሳሳተ ሰው ግን ሌላውን በማሳሳቱ ያሳሳተው ሰው የሚቀጣበትን ቅጣት ከሚቀጣው ሰው ላይ ሳይጨመር ሳይቀነስ በማሳሳቱ ይቀጣል፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوا أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةً يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ الَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ
አንድ ሰው ሌላውን ሰው ሲያሳስት አሳሳቹ በማሳሳቱ ምክንያት የተሳሳተው ሰው የሚያገኘውን ቅጣት ከሚሳሳተው ላይ ቅጣቱ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተሳሳተውን ሰው ቅጣት አሳሳቹ ይቀበላል፤ አንድ ሰው ሌላውን ሰው ከመራ መሪው በመምራቱ ምክንያት የተመራው ሰው የሚያገኘውን አጅር ከሚመራው ላይ አጅሩ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተመራውን ሰው አጅር መሪው ይቀበላል፤ ከላይ ያለው መልክእት ይህ ነው፤ ኢብኑ ከሲር ይህንን አንቀፅ በሐዲስ እንዲህ ይፈስረዋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ጥመት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚሸከሙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ይሸከማል፤ ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ምሪት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚያገኙትን ምንዳ ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ያገኛል"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ أَنَّهُ قَالَ “ أَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى ضَلاَلَةٍ فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أَوْزَارِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أَوْزَارِهِمْ شَيْئًا وَأَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى هُدًى فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أُجُورِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا ”
ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ማለት ለምሳሌ መቶ ኪሎ ጤፍ ተሸክሜ ከነበረ ሌላ ሰው ለእኔ ጤፉን ከተሸከመልኝ እኔ ላይ መቶ ኪሎ ጤፍ የለም ማለት ነው፤ ግን አጥማሚ የጠመመውን ሰው በእርሱ ምክንያት ነውና ከእርሱ ቅጣት ሳይጓደል ይቀጣል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 11
ማርያም የተገለጡላት ስንት መላእክት ነበሩ?
ብዙ መላእክት፡–
3፥42 “መላእክትም ያሉትን አስታውስ፡- መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ አነጻሽም በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሸ”
አንድ መልአክ:-
19፥17 “ከእነሱም መጋረጃን አደረገች መንፈሳችንንም ወደ እርሷ ላክን ለርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት፡፡
መልስ
ወደ መርየም የመጡት መላእክት ብዙ ሲሆን እነዚህን ሹማምንት ወክሎ ሲያናግር የነበረው የልኡካኑ አለቃ ግን ጂብሪል ነው፦
3፥42 *"መላእክትም ያሉትን አስታውስ"*፡፡ «መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡» وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِين
እዚሁ ዐውድ ላይ ነጠላ መልአክ ያናግራት እንደነበረ ለመግለጽ በነጠላ "ቃለ" قَالَ ማለትም "አለ" የሚል ሃይለ-ቃል አለ፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ስለዚህ ሱረቱል አለ-ዒምራን ላይ "ብዙ" መላእክት "ብቻ" እንጂ "አንድ" ብቻ አላናገራትም የሚል እና ሱረቱል መርየም ላይ አንድ መልአክ ብቻ እንጂ ብዙ መላእክት አላናገሯትም የሚል የለም። ይህ የመጨረሻ የወረደ ስሁት ሙግት ነው።
ይህ በቁርአን ውስጥ የተለመደ አገላለጽ ነው። ለምሳሌ ሩሕን በማውጣት የሚወስዱት መላእክት ብዙ መሆናቸው አንድ ቦታ ላይ ሲናገር ሌላ ቦታ ላይ ደግሞ አንድ መልአክ መለኩል መውት ተጠቅሷል፦
47:27 መላእክትም ፊቶቻቸውንና ጀርቦቻቸውን የሚመቱ ሲሆኑ በገደሉዋቸው ጊዜ ሁኔታቸው እንዴት ይሆናል?
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
8፥50 እነዚያንም የካዱትን *"መላእክት ፊቶቻቸውንና ጀርባዎቻቸውን እየመቱ «የቃጠሎንም ስቃይ ቅመሱ» እያሉ በሚወስዷቸው ጊዜ ብታይ ኖሮ አስደንጋጭን ነገር ታይ ነበር"*፡፡ وَلَوْ تَرَىٰ إِذْ يَتَوَفَّى الَّذِينَ كَفَرُوا ۙ الْمَلَائِكَةُ يَضْرِبُونَ وُجُوهَهُمْ وَأَدْبَارَهُمْ وَذُوقُوا عَذَابَ الْحَرِيق
ይህንን ለማስረዳት ከራሳችሁ ባይብል ናሙና ላቅርብ። በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጣው አንድ መልአክ ነው፦
ማርቆስ 16፥5 ወደ መቃብሩም ገብተው *ነጭ ልብስ የተጎናጸፈ ጎልማሳ በቀኝ በኩል ተቀምጦ አዩና ደነገጡ"*።
ማቴዎስ 28፥2 እነሆም፥ *የጌታ መልአክ ከሰማይ ስለ ወረደ"* ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ፤ ቀርቦም ድንጋዩን አንከባሎ በላዩ ተቀመጠ።
በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጡት ሁለት መላእክት ናቸው፦
ሉቃስ 24፥4 እነርሱም በዚህ ሲያመነቱ፥ እነሆ፥ *"ሁለት ሰዎች የሚያንጸባርቅ ልብስ ለብሰው ወደ እነርሱ ቀረቡ"*፤
ዮሐንስ 20፥12 *"ሁለት መላእክትም ነጭ ልብስ ለብሰው"* የኢየሱስ ሥጋ ተኝቶበት በነበረው አንዱ በራስጌ ሌላውም በእግርጌ ተቀምጠው አየች።
በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጡት መላእክት ብዛት ስንት ነው አንድ ወይስ ሁለት? መልሱ አንድ "ብቻ" ቢል ኖሮ እና ሌላ ቦታ ሁለት ቢል ኖሮ ግጭት ይሆን ነበር። ግን "ብቻ" የሚለው ገላጭ በዐረፍተ-ነገር ውስጥ እስከሌለ ድረስ አንዱ ያልተረከውን ሌላው አብራራው በሚል ስሌት ከተቀመጠ እንግዲያውስ ከላይ ያለው የቁርኣን አናቅጽ ላይ "ብቻ" የሚል ስለሌለ በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አስራ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 11
ማርያም የተገለጡላት ስንት መላእክት ነበሩ?
ብዙ መላእክት፡–
3፥42 “መላእክትም ያሉትን አስታውስ፡- መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ አነጻሽም በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሸ”
አንድ መልአክ:-
19፥17 “ከእነሱም መጋረጃን አደረገች መንፈሳችንንም ወደ እርሷ ላክን ለርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት፡፡
መልስ
ወደ መርየም የመጡት መላእክት ብዙ ሲሆን እነዚህን ሹማምንት ወክሎ ሲያናግር የነበረው የልኡካኑ አለቃ ግን ጂብሪል ነው፦
3፥42 *"መላእክትም ያሉትን አስታውስ"*፡፡ «መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡» وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِين
እዚሁ ዐውድ ላይ ነጠላ መልአክ ያናግራት እንደነበረ ለመግለጽ በነጠላ "ቃለ" قَالَ ማለትም "አለ" የሚል ሃይለ-ቃል አለ፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ስለዚህ ሱረቱል አለ-ዒምራን ላይ "ብዙ" መላእክት "ብቻ" እንጂ "አንድ" ብቻ አላናገራትም የሚል እና ሱረቱል መርየም ላይ አንድ መልአክ ብቻ እንጂ ብዙ መላእክት አላናገሯትም የሚል የለም። ይህ የመጨረሻ የወረደ ስሁት ሙግት ነው።
ይህ በቁርአን ውስጥ የተለመደ አገላለጽ ነው። ለምሳሌ ሩሕን በማውጣት የሚወስዱት መላእክት ብዙ መሆናቸው አንድ ቦታ ላይ ሲናገር ሌላ ቦታ ላይ ደግሞ አንድ መልአክ መለኩል መውት ተጠቅሷል፦
47:27 መላእክትም ፊቶቻቸውንና ጀርቦቻቸውን የሚመቱ ሲሆኑ በገደሉዋቸው ጊዜ ሁኔታቸው እንዴት ይሆናል?
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
8፥50 እነዚያንም የካዱትን *"መላእክት ፊቶቻቸውንና ጀርባዎቻቸውን እየመቱ «የቃጠሎንም ስቃይ ቅመሱ» እያሉ በሚወስዷቸው ጊዜ ብታይ ኖሮ አስደንጋጭን ነገር ታይ ነበር"*፡፡ وَلَوْ تَرَىٰ إِذْ يَتَوَفَّى الَّذِينَ كَفَرُوا ۙ الْمَلَائِكَةُ يَضْرِبُونَ وُجُوهَهُمْ وَأَدْبَارَهُمْ وَذُوقُوا عَذَابَ الْحَرِيق
ይህንን ለማስረዳት ከራሳችሁ ባይብል ናሙና ላቅርብ። በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጣው አንድ መልአክ ነው፦
ማርቆስ 16፥5 ወደ መቃብሩም ገብተው *ነጭ ልብስ የተጎናጸፈ ጎልማሳ በቀኝ በኩል ተቀምጦ አዩና ደነገጡ"*።
ማቴዎስ 28፥2 እነሆም፥ *የጌታ መልአክ ከሰማይ ስለ ወረደ"* ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ፤ ቀርቦም ድንጋዩን አንከባሎ በላዩ ተቀመጠ።
በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጡት ሁለት መላእክት ናቸው፦
ሉቃስ 24፥4 እነርሱም በዚህ ሲያመነቱ፥ እነሆ፥ *"ሁለት ሰዎች የሚያንጸባርቅ ልብስ ለብሰው ወደ እነርሱ ቀረቡ"*፤
ዮሐንስ 20፥12 *"ሁለት መላእክትም ነጭ ልብስ ለብሰው"* የኢየሱስ ሥጋ ተኝቶበት በነበረው አንዱ በራስጌ ሌላውም በእግርጌ ተቀምጠው አየች።
በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጡት መላእክት ብዛት ስንት ነው አንድ ወይስ ሁለት? መልሱ አንድ "ብቻ" ቢል ኖሮ እና ሌላ ቦታ ሁለት ቢል ኖሮ ግጭት ይሆን ነበር። ግን "ብቻ" የሚለው ገላጭ በዐረፍተ-ነገር ውስጥ እስከሌለ ድረስ አንዱ ያልተረከውን ሌላው አብራራው በሚል ስሌት ከተቀመጠ እንግዲያውስ ከላይ ያለው የቁርኣን አናቅጽ ላይ "ብቻ" የሚል ስለሌለ በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 12
ዓድ የጠፋው በስንት ቀን ነው?
A. በአንድ ቀን
54:19 እኛ በነርሱ ላይ *ዘወትር* መናጢ በኾነ *ቀን* በቫይል የምትንሻሻ ነፋስን ላክንባቸው::
B, በብዙ ቀን
41:16 በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ልናቀምሳቸውም፣ በነሱ ላይ የሚንሻሻን ብርቱ ነፋስ *መናጢዎች በሆኑ ቀናት* ውስጥ ላክንባቸው፤
C. በሰባት ቀን
69:6-7 ዓድማ በኀይል በምትንሻሻ ብርቱ ነፋስ ተጠፉ። ተከታታይ በሆኑ ሰባት ሌሊቶችና ስምንት መዓልቶች ዉስጥ በነሱ ላይ ለቀቃት ሕዝቹንም በዉስጧ የተጣሉ ሆነዉ ልክ ክፍት የሆኑ የዘንባባ ግንዶች መስለው ታያቸዋለህ።
መልስ
"ዘወትር" መናጢ በኾነ "ቀን" ይላል ልክ ነው፦
54:19 እኛ በእነርሱ ላይ *ዘወትር መናጢ በኾነ ቀን"* በኀይል የምትንሻሻ ነፋስን ላክንባቸው፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ رِيحًا صَرْصَرًا فِي يَوْمِ نَحْسٍ مُّسْتَمِرٍّ
እዚህ ጥቅስ ላይ በአንድ ቀን የሚል ቃል የለውም፣ ባይሆን "የውም" يَوْم ማለትም "ቀን" የሚለው ቃል የግድ የሃያ አራት ሰዓት እርዝማኔ ብቻ ሳይሆን ጥቅላዊ ቀናትን ዐቅፎ ሊጠራ ይችላል። ለምሳሌ የትንሳኤ ቀን፣ የሂሳቡ ቀን፣ የፍርዱ ቀን ወዘተ...። ነገር ግን ይህ ቀን በውስጡ ቀናት መያዙን የምናውቀው "ሙሥተሚር" مُّسْتَمِر ማለትም "ዘወትር" የሚል ሃይለ-ቃል አለ። ሰው፦ "ቀን ወጣልኝ" ሲል 24 ሰአት እርዝማኔ ያለውን መአልት እና ሌሊት ማመልከቱ ሳይሆን "ያልተወሰነ ጊዜን" ለማመልከት ነው። "ዘወትር" የያዘ መናጢ ቀን በውስጡ ብዙ መናጢዎች ቀናትን እንደያዘ ይህ አንቀጽ ያስረዳል፦
41፥16 በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ልናቀምሳቸውም በእነርሱ ላይ የሚንሻሻን ብርቱ ነፋስ *መናጢዎች በኾኑ ቀናት* ውስጥ ላክንባቸው፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ رِيحًا صَرْصَرًا فِي أَيَّامٍ نَّحِسَاتٍ لِّنُذِيقَهُمْ عَذَابَ الْخِزْيِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا
እነዚህ መናጢ ቀናት ሰባት ሌሊት እና ስምንት መዓልት የያዙ ቀናት ናቸው፦
69፥7 *"ተከታታይ በኾኑ ሰባት ሌሊትና ስምንት መዓልት ውስጥ በእነርሱ ላይ ለቀቃት"*፡፡ ሕዝቦቹንም በውስጧ የተጣሉ ኾነው ልክ ክፍት የኾኑ የዘንባባ ግንዶች መስለው ታያቸዋለህ፡፡ سَخَّرَهَا عَلَيْهِمْ سَبْعَ لَيَالٍ وَثَمَانِيَةَ أَيَّامٍ حُسُومًا فَتَرَى الْقَوْمَ فِيهَا صَرْعَىٰ كَأَنَّهُمْ أَعْجَازُ نَخْلٍ خَاوِيَة
በመዓልት የሚጀምር እና የሚያልቅ ስምንት መአልት በውስጡ ሰባት ሌሊት ሲኖረው ሰባት ቀናት ይሆናል። "ቀን" የሚለው ነጠላ ቃላት ለብዙ ቀናት ቃሉ አገልግሎት ላይ እንደሚውል ከራሳችሁ ባይብል በአንድ ናሙና ልሞግት፦
ዘጸአት 31፥17 እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን *"በስድስት "ቀን" ስለ ፈጠረ"*፥
ዘጸአት 20፥11 እግዚአብሔር *"በስድስት "ቀን" ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ"* በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና፤
ስድስት ተብሎ "ቀን" አይባልም፣ ባይሆን "ቀናት" እንጂ፣ ነገር ግን ባይብል የተጠቀመበት ቃል ነጠላ ሲሆን "ዮውም" י֔וֹם ማለትም "ቀን" እንጂ "ያሚም" לְיָמִ֖ים ማለትም "ቀናት" አይደለም፣ አይ "ዮውም" የሚለው "ያሚም" የሚለውን ጠቅልሎ ይይዛል ከተባለ እንግዲያውስ የቁርኣኑን አናቅጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ጉንፋን ይዞክ ሰውን ጉንፋናም ብለክ ትፎትታለህ እንዴ? ከአንሰሪንግ ኢሥላም ላይ አምጣችሁና አላምጣችሁ ያመጣች ኮፒ እንዲህ ድባቅ ይገባል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አስራ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 12
ዓድ የጠፋው በስንት ቀን ነው?
A. በአንድ ቀን
54:19 እኛ በነርሱ ላይ *ዘወትር* መናጢ በኾነ *ቀን* በቫይል የምትንሻሻ ነፋስን ላክንባቸው::
B, በብዙ ቀን
41:16 በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ልናቀምሳቸውም፣ በነሱ ላይ የሚንሻሻን ብርቱ ነፋስ *መናጢዎች በሆኑ ቀናት* ውስጥ ላክንባቸው፤
C. በሰባት ቀን
69:6-7 ዓድማ በኀይል በምትንሻሻ ብርቱ ነፋስ ተጠፉ። ተከታታይ በሆኑ ሰባት ሌሊቶችና ስምንት መዓልቶች ዉስጥ በነሱ ላይ ለቀቃት ሕዝቹንም በዉስጧ የተጣሉ ሆነዉ ልክ ክፍት የሆኑ የዘንባባ ግንዶች መስለው ታያቸዋለህ።
መልስ
"ዘወትር" መናጢ በኾነ "ቀን" ይላል ልክ ነው፦
54:19 እኛ በእነርሱ ላይ *ዘወትር መናጢ በኾነ ቀን"* በኀይል የምትንሻሻ ነፋስን ላክንባቸው፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ رِيحًا صَرْصَرًا فِي يَوْمِ نَحْسٍ مُّسْتَمِرٍّ
እዚህ ጥቅስ ላይ በአንድ ቀን የሚል ቃል የለውም፣ ባይሆን "የውም" يَوْم ማለትም "ቀን" የሚለው ቃል የግድ የሃያ አራት ሰዓት እርዝማኔ ብቻ ሳይሆን ጥቅላዊ ቀናትን ዐቅፎ ሊጠራ ይችላል። ለምሳሌ የትንሳኤ ቀን፣ የሂሳቡ ቀን፣ የፍርዱ ቀን ወዘተ...። ነገር ግን ይህ ቀን በውስጡ ቀናት መያዙን የምናውቀው "ሙሥተሚር" مُّسْتَمِر ማለትም "ዘወትር" የሚል ሃይለ-ቃል አለ። ሰው፦ "ቀን ወጣልኝ" ሲል 24 ሰአት እርዝማኔ ያለውን መአልት እና ሌሊት ማመልከቱ ሳይሆን "ያልተወሰነ ጊዜን" ለማመልከት ነው። "ዘወትር" የያዘ መናጢ ቀን በውስጡ ብዙ መናጢዎች ቀናትን እንደያዘ ይህ አንቀጽ ያስረዳል፦
41፥16 በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ልናቀምሳቸውም በእነርሱ ላይ የሚንሻሻን ብርቱ ነፋስ *መናጢዎች በኾኑ ቀናት* ውስጥ ላክንባቸው፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ رِيحًا صَرْصَرًا فِي أَيَّامٍ نَّحِسَاتٍ لِّنُذِيقَهُمْ عَذَابَ الْخِزْيِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا
እነዚህ መናጢ ቀናት ሰባት ሌሊት እና ስምንት መዓልት የያዙ ቀናት ናቸው፦
69፥7 *"ተከታታይ በኾኑ ሰባት ሌሊትና ስምንት መዓልት ውስጥ በእነርሱ ላይ ለቀቃት"*፡፡ ሕዝቦቹንም በውስጧ የተጣሉ ኾነው ልክ ክፍት የኾኑ የዘንባባ ግንዶች መስለው ታያቸዋለህ፡፡ سَخَّرَهَا عَلَيْهِمْ سَبْعَ لَيَالٍ وَثَمَانِيَةَ أَيَّامٍ حُسُومًا فَتَرَى الْقَوْمَ فِيهَا صَرْعَىٰ كَأَنَّهُمْ أَعْجَازُ نَخْلٍ خَاوِيَة
በመዓልት የሚጀምር እና የሚያልቅ ስምንት መአልት በውስጡ ሰባት ሌሊት ሲኖረው ሰባት ቀናት ይሆናል። "ቀን" የሚለው ነጠላ ቃላት ለብዙ ቀናት ቃሉ አገልግሎት ላይ እንደሚውል ከራሳችሁ ባይብል በአንድ ናሙና ልሞግት፦
ዘጸአት 31፥17 እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን *"በስድስት "ቀን" ስለ ፈጠረ"*፥
ዘጸአት 20፥11 እግዚአብሔር *"በስድስት "ቀን" ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ"* በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና፤
ስድስት ተብሎ "ቀን" አይባልም፣ ባይሆን "ቀናት" እንጂ፣ ነገር ግን ባይብል የተጠቀመበት ቃል ነጠላ ሲሆን "ዮውም" י֔וֹם ማለትም "ቀን" እንጂ "ያሚም" לְיָמִ֖ים ማለትም "ቀናት" አይደለም፣ አይ "ዮውም" የሚለው "ያሚም" የሚለውን ጠቅልሎ ይይዛል ከተባለ እንግዲያውስ የቁርኣኑን አናቅጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ጉንፋን ይዞክ ሰውን ጉንፋናም ብለክ ትፎትታለህ እንዴ? ከአንሰሪንግ ኢሥላም ላይ አምጣችሁና አላምጣችሁ ያመጣች ኮፒ እንዲህ ድባቅ ይገባል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 13
አንዲት ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ወይስ ትሸከማለች?
A. አትሸከምም፦
35:18 *“ኀጢአትን ተሸካሚም ነፍስ የሌላዋን ሸክም አትሸከምም”*፤ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌۭ وِزْرَ أُخْرَىٰ
B. ትሸከማለች፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوٓا۟ أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةًۭ يَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ ٱلَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَآءَ مَا يَزِرُونَ
መልስ
ከላይ ያለውን አጠያየቅ ከአንሰሪንግ ኢሥላም ላይ በትክክል ስላላስቀመጡት እኔ በትክክል አስቀምጬላቸዋለው።
በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾቹ ላይ፦ “ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም” እያለ ይነግረናል፦
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀፅ እንዲህ መረዳት ይቻላል፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوا أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةً يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ الَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ
ቁጥር አስራ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 13
አንዲት ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ወይስ ትሸከማለች?
A. አትሸከምም፦
35:18 *“ኀጢአትን ተሸካሚም ነፍስ የሌላዋን ሸክም አትሸከምም”*፤ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌۭ وِزْرَ أُخْرَىٰ
B. ትሸከማለች፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوٓا۟ أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةًۭ يَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ ٱلَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَآءَ مَا يَزِرُونَ
መልስ
ከላይ ያለውን አጠያየቅ ከአንሰሪንግ ኢሥላም ላይ በትክክል ስላላስቀመጡት እኔ በትክክል አስቀምጬላቸዋለው።
በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾቹ ላይ፦ “ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም” እያለ ይነግረናል፦
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀፅ እንዲህ መረዳት ይቻላል፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوا أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةً يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ الَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ
አንድ ሰው ሌላውን ሰው ሲያሳስት አሳሳቹ በማሳሳቱ ምክንያት የተሳሳተው ሰው የሚያገኘውን ቅጣት ከሚሳሳተው ላይ ቅጣቱ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተሳሳተውን ሰው ቅጣት አሳሳቹ ይቀበላል፤ አንድ ሰው ሌላውን ሰው ከመራ መሪው በመምራቱ ምክንያት የተመራው ሰው የሚያገኘውን አጅር ከሚመራው ላይ አጅሩ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተመራውን ሰው አጅር መሪው ይቀበላል፤ ከላይ ያለው መልክእት ይህ ነው፤ ኢብኑ ከሲር ይህንን አንቀፅ በሐዲስ እንዲህ ይፈስረዋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ጥመት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚሸከሙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ይሸከማል፤ ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ምሪት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚያገኙትን ምንዳ ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ያገኛል"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ أَنَّهُ قَالَ “ أَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى ضَلاَلَةٍ فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أَوْزَارِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أَوْزَارِهِمْ شَيْئًا وَأَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى هُدًى فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أُجُورِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا ”
ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ማለት ለምሳሌ መቶ ኪሎ ጤፍ ተሸክሜ ከነበረ ሌላ ሰው ለእኔ ጤፉን ከተሸከመልኝ እኔ ላይ መቶ ኪሎ ጤፍ የለም ማለት ነው፤ ግን አጥማሚ የጠመመውን ሰው በእርሱ ምክንያት ነውና ከእርሱ ቅጣት ሳይጓደል ይቀጣል፤ ለምሳሌ ቃየል የአደም ልጆች መግደልን ያስተማረ ነው፤ ሰዎች ሰው በገደሉ ቁጥር ገዳዩ ሊቀጣበት ያለውን ቅጣት ቃየልም ይቀጣል፤ ያ ማለት ገዳዩ ቅጣቱ ይቀልለታል ማለት አይደለም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 28, ሐዲስ 38
ዐብደላህ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“በግፍ ገዳይ አንድም ሰው የለም፥ የእርሱ ወንጀል ድርሻ በመጀመሪያው የአደም ልጅ ላይ ቢሆን እንጂ፤ ምክንያቱም እርሱ ግድያን በማስተዋወቅ የመጀመሪያ ነበር"*። عَنْ عَبْدِ، اللَّهِ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لاَ تُقْتَلُ نَفْسٌ ظُلْمًا إِلاَّ كَانَ عَلَى ابْنِ آدَمَ الأَوَّلِ كِفْلٌ مِنْ دَمِهَا لأَنَّهُ كَانَ أَوَّلَ مَنْ سَنَّ الْقَتْلَ ”
ስለዚህ አላህ በሰው ቀኝና ግራ ባሉት መላእክት የሚከትበው ሰዎች የሰሩትን መልካምና ክፉ ስራ ብቻ ሳይሆን “ፈለጎቻቸውንም” ማለትም ያጠመሙትን ወይም የመሩትን ስራ ጭምር ነው፤ አንድ ሰው በመመሳቱ ብቻ ሳይሆን በማሳሳቱም ይጠየቃል፦
36፥12 እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን፡፡ *”ያስቀደሙትንም ሥራ እና ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን”*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ ۚ وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ فِي إِمَامٍ مُّبِينٍ
ቀጥሎ ያለውን ውዥንብር ተመልከቱ፦ "አላህ በመሐመድ"ﷺ" ዘመን የነበሩትን አይሁድ አባቶቻቸው በሠሯቸው ኃጢኣቶች ሳብያ ሲወቅሳቸው እንመለከታለን፦
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *”እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ”*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
ይህ ከውርስ ኃጢኣት ጋር አንዳች ግንኙነት የውም። ይህ ጥቅላዊ አይሁዳውነትን የሚያሳይ እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ወደ ልጆች መሸከምን አያመለክትም። አላህ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በሙሳ ዘመን ቢሆንም በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ፦ "በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በእናተም ላይ መናን እና ድርጭትን አወረድን" እያለ ይናገራል፦
2፥57 *”በእናንተም ላይ”* ደመናን አጠለልን፡፡ *”በእናተም ላይ”* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
"እናንተ" የሚለው ጥቅላዊ አነጋገር እንጂ በነቢያችን”ﷺ” ዘመን የነበሩት አይሁድ ደመናም አልጠለለላቸውም፥ እንዲሁ መናን እና ድርጭትን አልወረደላቸውም። አላህ ወደ ነብያት ያወረደው በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን “ወደ እናንተ አወረድን” ማለቱንም አስተውሉ፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ *በሉም፦ «በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን”*፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
ስለዚህ "እናንተ" የሚለው ሃይለ-ቃል ጥቅላዊ መልእክት እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ለልጆች መተላለፉን በፍጹም አያሳይም። አበው ጥጃ በማምለካቸው ልጆችን እየወቀሰ ነው ማለት ነው ብሎ መሞገት ለአበው ደመናን አጠለልን፥ መናን እና ድርጭትን አወረድን የሚለውን ለልጆች ምን አደረገ ብሎ መረዳት ይቻላል? ይህ የቂል እንጉልፏቶ አስተሳሰብ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ጥመት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚሸከሙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ይሸከማል፤ ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ምሪት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚያገኙትን ምንዳ ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ያገኛል"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ أَنَّهُ قَالَ “ أَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى ضَلاَلَةٍ فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أَوْزَارِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أَوْزَارِهِمْ شَيْئًا وَأَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى هُدًى فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أُجُورِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا ”
ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ማለት ለምሳሌ መቶ ኪሎ ጤፍ ተሸክሜ ከነበረ ሌላ ሰው ለእኔ ጤፉን ከተሸከመልኝ እኔ ላይ መቶ ኪሎ ጤፍ የለም ማለት ነው፤ ግን አጥማሚ የጠመመውን ሰው በእርሱ ምክንያት ነውና ከእርሱ ቅጣት ሳይጓደል ይቀጣል፤ ለምሳሌ ቃየል የአደም ልጆች መግደልን ያስተማረ ነው፤ ሰዎች ሰው በገደሉ ቁጥር ገዳዩ ሊቀጣበት ያለውን ቅጣት ቃየልም ይቀጣል፤ ያ ማለት ገዳዩ ቅጣቱ ይቀልለታል ማለት አይደለም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 28, ሐዲስ 38
ዐብደላህ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“በግፍ ገዳይ አንድም ሰው የለም፥ የእርሱ ወንጀል ድርሻ በመጀመሪያው የአደም ልጅ ላይ ቢሆን እንጂ፤ ምክንያቱም እርሱ ግድያን በማስተዋወቅ የመጀመሪያ ነበር"*። عَنْ عَبْدِ، اللَّهِ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لاَ تُقْتَلُ نَفْسٌ ظُلْمًا إِلاَّ كَانَ عَلَى ابْنِ آدَمَ الأَوَّلِ كِفْلٌ مِنْ دَمِهَا لأَنَّهُ كَانَ أَوَّلَ مَنْ سَنَّ الْقَتْلَ ”
ስለዚህ አላህ በሰው ቀኝና ግራ ባሉት መላእክት የሚከትበው ሰዎች የሰሩትን መልካምና ክፉ ስራ ብቻ ሳይሆን “ፈለጎቻቸውንም” ማለትም ያጠመሙትን ወይም የመሩትን ስራ ጭምር ነው፤ አንድ ሰው በመመሳቱ ብቻ ሳይሆን በማሳሳቱም ይጠየቃል፦
36፥12 እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን፡፡ *”ያስቀደሙትንም ሥራ እና ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን”*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ ۚ وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ فِي إِمَامٍ مُّبِينٍ
ቀጥሎ ያለውን ውዥንብር ተመልከቱ፦ "አላህ በመሐመድ"ﷺ" ዘመን የነበሩትን አይሁድ አባቶቻቸው በሠሯቸው ኃጢኣቶች ሳብያ ሲወቅሳቸው እንመለከታለን፦
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *”እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ”*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
ይህ ከውርስ ኃጢኣት ጋር አንዳች ግንኙነት የውም። ይህ ጥቅላዊ አይሁዳውነትን የሚያሳይ እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ወደ ልጆች መሸከምን አያመለክትም። አላህ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በሙሳ ዘመን ቢሆንም በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ፦ "በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በእናተም ላይ መናን እና ድርጭትን አወረድን" እያለ ይናገራል፦
2፥57 *”በእናንተም ላይ”* ደመናን አጠለልን፡፡ *”በእናተም ላይ”* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
"እናንተ" የሚለው ጥቅላዊ አነጋገር እንጂ በነቢያችን”ﷺ” ዘመን የነበሩት አይሁድ ደመናም አልጠለለላቸውም፥ እንዲሁ መናን እና ድርጭትን አልወረደላቸውም። አላህ ወደ ነብያት ያወረደው በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን “ወደ እናንተ አወረድን” ማለቱንም አስተውሉ፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ *በሉም፦ «በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን”*፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
ስለዚህ "እናንተ" የሚለው ሃይለ-ቃል ጥቅላዊ መልእክት እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ለልጆች መተላለፉን በፍጹም አያሳይም። አበው ጥጃ በማምለካቸው ልጆችን እየወቀሰ ነው ማለት ነው ብሎ መሞገት ለአበው ደመናን አጠለልን፥ መናን እና ድርጭትን አወረድን የሚለውን ለልጆች ምን አደረገ ብሎ መረዳት ይቻላል? ይህ የቂል እንጉልፏቶ አስተሳሰብ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 14
ነቢዩ አስጠንቃቂነታቸው ለአማንያን? ለካሃዲያን ወይስ ለሁሉም?
1. ለአማንያን
36:10 የምታስጠነቅቀው ግሣጼን የተከተለንና አልረሕማንን በሩቅ የፈራን ሰው ብቻ ነው ፤
2. ለካሃዲያን
19:97 በምላሥህም ቁርአንን ያገራነው፣ በርሱ ጥንቁቆቹን ልታበስርበት በርሱም ተከራካሪዎችን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት ነው።
3. ለሁሉም
6፥19 ይህም ቁርኣን እናንተንና የደረሰውን ሰው ሁሉ በእርሱ ላስጠነቅቅበት ወደኔ ተወረደ፡፡ ከአላህ ጋር ሌሎች አማልክት መኖራቸውን እናንተ ትመሰክራላችሁን» በላቸው፡፡
መልስ
የቁርኣን ማስጠንቀቂ በሁለት ከፍለን ማለየት አለብን፥ አንዱ “ሙጅመል” مجمل ማለትም "ጥቅላዊ ማስጠንቀቂያ" ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ሙፈሰል” مُفَصَّل ማለትም "ተናጥሏዊወደ ማስጠንቀቂያ" ነው። ቁርኣን ለሁሉም መገሰጫ ይሆን ዘንድ መውረዱ ሙጅመል ነው፦
6፥19 «በምስክርነት ከነገሩ ሁሉ ይበልጥ ታላቅ ማነው» በላቸው፡፡ ሌላ መልስ የለምና «አላህ ነው»፡፡ በእኔ እና በእናንተ መካከል መስካሪ ነው፡፡ በል፦ *"ይህም ቁርኣን እናንተን እና የደረሰውን ሰው ሁሉ በእርሱ ላስጠነቅቅበት እኔ ተወረደ"*፡፡ قُلْ أَيُّ شَيْءٍ أَكْبَرُ شَهَادَةً ۖ قُلِ اللَّهُ ۖ شَهِيدٌ بَيْنِي وَبَيْنَكُمْ ۚ وَأُوحِيَ إِلَيَّ هَـٰذَا الْقُرْآنُ لِأُنذِرَكُم بِهِ وَمَن بَلَغَ
22፥49 *«እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ለእናንተ ግልጽ አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ»* በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّمَا أَنَا لَكُمْ نَذِيرٌ مُّبِينٌ
25፥1 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ *"ለዓለማት ማስጠንቀቂያ"* ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው፡፡ تَبَارَكَ الَّذِي نَزَّلَ الْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِ لِيَكُونَ لِلْعَالَمِينَ نَذِيرًا
68፥52 ግን *"እርሱ ቁርኣን ለዓለማት መገሰጫ እንጂ ሌላ አይደለም"*፡፡ وَمَا هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِّلْعَالَمِينَ
"ለዓለማት ማስጠንቀቂያ" የሚለው ቃል "ለዓለማት መገሰጫ" በሚል ተለዋዋጭ ቃል"inter-change" መምጣቱ በራሱ ቁርኣን ለሰዎች ሁሉ በመልካም ለማዘዝ ከመጥፎ ለመከልከል የተወረደ መልእክት እንደሆነ አስረግጦና ረግጦ ያሳያል።
ሁለተኛ በተናጥል ለአማንያን የሚሰጠው ግሳጼ አላህን በሩቅ ለሚፈሩትየፈራን ማግኘት እንዳለ ነው፤ ይህ ሙፈሰል ነው፦
21፥49 *"ለእነዚያ ጌታቸውን በሩቅ ለሚፈሩት እነርሱም ከሰዓቲቱ ተጨናቂዎች ለኾኑ መገሰጫን ሰጠን"*፡፡ الَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُم بِالْغَيْبِ وَهُم مِّنَ السَّاعَةِ مُشْفِقُونَ
36፥11 *"የምታስጠነቅቀው ግሳጼን የተከተለን እና አልረሕማንን በሩቅ የፈራን ሰው ብቻ ነው"*፡፡ በምሕረትና በመልካም ምንዳም አብስረው፡፡ إِنَّمَا تُنذِرُ مَنِ اتَّبَعَ الذِّكْرَ وَخَشِيَ الرَّحْمَـٰنَ بِالْغَيْبِ ۖ فَبَشِّرْهُ بِمَغْفِرَةٍ وَأَجْرٍ كَرِيمٍ
35፥18 *"የምታስጠነቅቀው እነዚያን ጌታቸውን በሩቅ የሚፈሩትን፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱትን ብቻ ነው፡፡ የተጥራራም ሰው የሚጥራራው ለራሱ ብቻ ነው"*፡፡ መመለሻም ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا تُنذِرُ ٱلَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُم بِٱلْغَيْبِ وَأَقَامُوا۟ ٱلصَّلَوٰةَ ۚ وَمَن تَزَكَّىٰ فَإِنَّمَا يَتَزَكَّىٰ لِنَفْسِهِۦ ۚ وَإِلَى ٱللَّهِ ٱلْمَصِيرُ
"ብቻ" ብሎ የገባው ገላጭ ቅጽል "ኢነማ" إِنَّمَا ሲሆን ብዙ ቦታ በአንጻራዊት ደረጃ የሚገባበት ጊዜ አለ፥ ለምሳሌ፦
41፥6 በላቸው «እኔ መሰላችሁ *"ሰው ብቻ ነኝ"*፡፡ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ወደ እርሱም ቀጥ በሉ ምሕረትንም ለምኑት ማለት ወደ እኔ ይወረድልኛል፡፡ ለአጋሪዎቹም ወዮላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَاسْتَقِيمُوا إِلَيْهِ وَاسْتَغْفِرُوهُ ۗ وَوَيْلٌ لِّلْمُشْرِكِين
ነቢያችን"ﷺ" "ሰው ብቻ" ናቸው ማለት መልአክ ወይም አምላክ አይደሉም ማለት እንጂ ከሰው ሁሉ የበለጠ ደረጃ ነቢይ ወይም መልእክተኛ አይደሉም ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ቁርኣን ለአማንያን ብቻ ማስጠንቀቂያ የተባለበት አላህ ፊት ሚዛን የሚቆምላቸው አማንያን ብቻ ስለሆነ በተናጥል የቀረበ ማስጠንቀቂያ ማለት እንጂ ለሰዎች ሁሉ የመገናኛው ቀን ማስጠንቀቂያ አይደለም ማለት አይደለም፦
18፥105 *"እነዚያ እነርሱ በጌታቸው ማስረጃዎች እና በመገናኘቱ የካዱት ናቸው፡፡ ሥራዎቻቸውም ተበላሹ፡፡ ለእነሱም በትንሣኤ ቀን ሚዛንን አናቆምላቸውም"*፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِ رَبِّهِمْ وَلِقَائِهِ فَحَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ فَلَا نُقِيمُ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَزْنًا
ስለዚህ ሥራቸው በሚዛን እንደሚመዘን ማስጠንቀቂያው ለአማንያን ብቻ ነው። ጥሩ ሥራዎቹ በሚዛን የከበዱለት ሰው በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል፥ በተቃራኒው ጥሩ ሥራዎቹ በሚዛን የቀለሉበት ሰው ቅጣቱ በሃዊያህ ናት፦
101፥6 *ሚዛኖቹ የከበዱለት ሰውማ"*፤ فَأَمَّا مَن ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ
101፥7 *"እርሱ በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል"*፡፡ فَهُوَ فِي عِيشَةٍ رَّاضِيَةٍ
101፥8 *"ሚዛኖቹም የቀለሉበት ሰውማ"*፤ وَأَمَّا مَنْ خَفَّتْ مَوَازِينُهُ
101፥9 *"መኖሪያው ሃዊያህ ናት"* فَأُمُّهُ هَاوِيَةٌ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አስራ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 14
ነቢዩ አስጠንቃቂነታቸው ለአማንያን? ለካሃዲያን ወይስ ለሁሉም?
1. ለአማንያን
36:10 የምታስጠነቅቀው ግሣጼን የተከተለንና አልረሕማንን በሩቅ የፈራን ሰው ብቻ ነው ፤
2. ለካሃዲያን
19:97 በምላሥህም ቁርአንን ያገራነው፣ በርሱ ጥንቁቆቹን ልታበስርበት በርሱም ተከራካሪዎችን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት ነው።
3. ለሁሉም
6፥19 ይህም ቁርኣን እናንተንና የደረሰውን ሰው ሁሉ በእርሱ ላስጠነቅቅበት ወደኔ ተወረደ፡፡ ከአላህ ጋር ሌሎች አማልክት መኖራቸውን እናንተ ትመሰክራላችሁን» በላቸው፡፡
መልስ
የቁርኣን ማስጠንቀቂ በሁለት ከፍለን ማለየት አለብን፥ አንዱ “ሙጅመል” مجمل ማለትም "ጥቅላዊ ማስጠንቀቂያ" ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ሙፈሰል” مُفَصَّل ማለትም "ተናጥሏዊወደ ማስጠንቀቂያ" ነው። ቁርኣን ለሁሉም መገሰጫ ይሆን ዘንድ መውረዱ ሙጅመል ነው፦
6፥19 «በምስክርነት ከነገሩ ሁሉ ይበልጥ ታላቅ ማነው» በላቸው፡፡ ሌላ መልስ የለምና «አላህ ነው»፡፡ በእኔ እና በእናንተ መካከል መስካሪ ነው፡፡ በል፦ *"ይህም ቁርኣን እናንተን እና የደረሰውን ሰው ሁሉ በእርሱ ላስጠነቅቅበት እኔ ተወረደ"*፡፡ قُلْ أَيُّ شَيْءٍ أَكْبَرُ شَهَادَةً ۖ قُلِ اللَّهُ ۖ شَهِيدٌ بَيْنِي وَبَيْنَكُمْ ۚ وَأُوحِيَ إِلَيَّ هَـٰذَا الْقُرْآنُ لِأُنذِرَكُم بِهِ وَمَن بَلَغَ
22፥49 *«እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ለእናንተ ግልጽ አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ»* በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّمَا أَنَا لَكُمْ نَذِيرٌ مُّبِينٌ
25፥1 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ *"ለዓለማት ማስጠንቀቂያ"* ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው፡፡ تَبَارَكَ الَّذِي نَزَّلَ الْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِ لِيَكُونَ لِلْعَالَمِينَ نَذِيرًا
68፥52 ግን *"እርሱ ቁርኣን ለዓለማት መገሰጫ እንጂ ሌላ አይደለም"*፡፡ وَمَا هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِّلْعَالَمِينَ
"ለዓለማት ማስጠንቀቂያ" የሚለው ቃል "ለዓለማት መገሰጫ" በሚል ተለዋዋጭ ቃል"inter-change" መምጣቱ በራሱ ቁርኣን ለሰዎች ሁሉ በመልካም ለማዘዝ ከመጥፎ ለመከልከል የተወረደ መልእክት እንደሆነ አስረግጦና ረግጦ ያሳያል።
ሁለተኛ በተናጥል ለአማንያን የሚሰጠው ግሳጼ አላህን በሩቅ ለሚፈሩትየፈራን ማግኘት እንዳለ ነው፤ ይህ ሙፈሰል ነው፦
21፥49 *"ለእነዚያ ጌታቸውን በሩቅ ለሚፈሩት እነርሱም ከሰዓቲቱ ተጨናቂዎች ለኾኑ መገሰጫን ሰጠን"*፡፡ الَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُم بِالْغَيْبِ وَهُم مِّنَ السَّاعَةِ مُشْفِقُونَ
36፥11 *"የምታስጠነቅቀው ግሳጼን የተከተለን እና አልረሕማንን በሩቅ የፈራን ሰው ብቻ ነው"*፡፡ በምሕረትና በመልካም ምንዳም አብስረው፡፡ إِنَّمَا تُنذِرُ مَنِ اتَّبَعَ الذِّكْرَ وَخَشِيَ الرَّحْمَـٰنَ بِالْغَيْبِ ۖ فَبَشِّرْهُ بِمَغْفِرَةٍ وَأَجْرٍ كَرِيمٍ
35፥18 *"የምታስጠነቅቀው እነዚያን ጌታቸውን በሩቅ የሚፈሩትን፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱትን ብቻ ነው፡፡ የተጥራራም ሰው የሚጥራራው ለራሱ ብቻ ነው"*፡፡ መመለሻም ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا تُنذِرُ ٱلَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُم بِٱلْغَيْبِ وَأَقَامُوا۟ ٱلصَّلَوٰةَ ۚ وَمَن تَزَكَّىٰ فَإِنَّمَا يَتَزَكَّىٰ لِنَفْسِهِۦ ۚ وَإِلَى ٱللَّهِ ٱلْمَصِيرُ
"ብቻ" ብሎ የገባው ገላጭ ቅጽል "ኢነማ" إِنَّمَا ሲሆን ብዙ ቦታ በአንጻራዊት ደረጃ የሚገባበት ጊዜ አለ፥ ለምሳሌ፦
41፥6 በላቸው «እኔ መሰላችሁ *"ሰው ብቻ ነኝ"*፡፡ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ወደ እርሱም ቀጥ በሉ ምሕረትንም ለምኑት ማለት ወደ እኔ ይወረድልኛል፡፡ ለአጋሪዎቹም ወዮላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَاسْتَقِيمُوا إِلَيْهِ وَاسْتَغْفِرُوهُ ۗ وَوَيْلٌ لِّلْمُشْرِكِين
ነቢያችን"ﷺ" "ሰው ብቻ" ናቸው ማለት መልአክ ወይም አምላክ አይደሉም ማለት እንጂ ከሰው ሁሉ የበለጠ ደረጃ ነቢይ ወይም መልእክተኛ አይደሉም ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ቁርኣን ለአማንያን ብቻ ማስጠንቀቂያ የተባለበት አላህ ፊት ሚዛን የሚቆምላቸው አማንያን ብቻ ስለሆነ በተናጥል የቀረበ ማስጠንቀቂያ ማለት እንጂ ለሰዎች ሁሉ የመገናኛው ቀን ማስጠንቀቂያ አይደለም ማለት አይደለም፦
18፥105 *"እነዚያ እነርሱ በጌታቸው ማስረጃዎች እና በመገናኘቱ የካዱት ናቸው፡፡ ሥራዎቻቸውም ተበላሹ፡፡ ለእነሱም በትንሣኤ ቀን ሚዛንን አናቆምላቸውም"*፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِ رَبِّهِمْ وَلِقَائِهِ فَحَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ فَلَا نُقِيمُ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَزْنًا
ስለዚህ ሥራቸው በሚዛን እንደሚመዘን ማስጠንቀቂያው ለአማንያን ብቻ ነው። ጥሩ ሥራዎቹ በሚዛን የከበዱለት ሰው በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል፥ በተቃራኒው ጥሩ ሥራዎቹ በሚዛን የቀለሉበት ሰው ቅጣቱ በሃዊያህ ናት፦
101፥6 *ሚዛኖቹ የከበዱለት ሰውማ"*፤ فَأَمَّا مَن ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ
101፥7 *"እርሱ በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል"*፡፡ فَهُوَ فِي عِيشَةٍ رَّاضِيَةٍ
101፥8 *"ሚዛኖቹም የቀለሉበት ሰውማ"*፤ وَأَمَّا مَنْ خَفَّتْ مَوَازِينُهُ
101፥9 *"መኖሪያው ሃዊያህ ናት"* فَأُمُّهُ هَاوِيَةٌ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 15
መልዕክተኞች የተላኩባቸው ከተሞች በሙሉ ክደዋል ወይንስ ያልካዱ አሉ?
ክደዋል:-
34፥34 “በከተማም አስፈራሪን አልላክንም፣ ነዋሪዎችዋ እኛ በዚያ በርሱ በተላካችሁበት ከሐዲዎች ነን ያሉ ቢሆኑ እንጂ።”
ያልካዱ አሉ:-
10፥98 “ያመነች እና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ ለምን አልኖረችም? ግን የዩኑስ ሕዝቦች ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነሱ ላይ አነሳንላቸው፡፡ እስከ ጊዜም ድረስ አጣቀምናቸው፡፡”
መልስ
34፥34 በከተማም አስጠንቃቂን አልላክንም፡፡ ነዋሪዎችዋ *"«እኛ በዚያ በእርሱ በተላካችሁበት ከሓዲዎች ነን» ያሉ ቢኾኑ እንጂ፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا بِمَا أُرْسِلْتُم بِهِ كَافِرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለትም “ግድባዊት”Exceptional” ሆኖ የመጣ ነው፥ በአንጻራዊና በፍጹማዊ አገባብ ይመጣል። በፍጹማዊ ግድብነት“Absolute Exception” ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ይባላል፤ በአንጻራዊ ግድብነት“Relative Exception” ሲመጣ ቀሪብ” قريب ይባላል። ይህንን ለመረዳት አንድ ጥቅስ ማየት ይበቃል፦
5፥117 *በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም*፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَا أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُم
"ኢላ" إِلَّا እዚህ ዐውድ ላይ አንጻራዊ ሆኖ መጥቷል። ዒሣ ለእነርሱ፦ "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ሌላ አላለምን? እረ ብሏል፦
3፥50 *«ከተውራትም ከእኔ በፊት ያለውን ያረጋገጥሁ ስኾን የዚያንም በእናንተ ላይ እርም የተደረገውን ከፊል ለእናንተ እፈቅድ ዘንድ መጣኋችሁ፥ ከጌታችሁም በኾነ ታምር መጣሁዋችሁ፡፡ አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡»* وَمُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَلِأُحِلَّ لَكُم بَعْضَ الَّذِي حُرِّمَ عَلَيْكُمْ ۚ وَجِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَاتَّقُوا اللَّهَ وَأَطِيعُونِ
ታዲያ ለምን "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለት ብቻ ሆነ ስንል ከዐውዱ አንጻር ነው። ዐውዱ ላይ፦ "እኔን እና እናቴን ከአላህ ሌላ አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን? ለተባለው ነው፦
5፥116 *አላህም፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! አንተ ለሰዎቹ፡- እኔን እና እናቴን ከአላህ ሌላ አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን?» በሚለው ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ أَأَنتَ قُلْتَ لِلنَّاسِ اتَّخِذُونِي وَأُمِّيَ إِلَـٰهَيْنِ مِن دُونِ اللَّه
ይህ ኢስቲስናዕ በተናጥል ቀሪብ እንጂ በጥቅሉ ሙጥለቅን አያመለክትም ከተባለ እንግዲያውስ በከተማም አስጠንቃቂ ተልኮላቸው አብዛኛውን ከጌታዋ ትዕዛዝ ያመጸች እና መጥፎንም ቅጣት የተቀጣች ስለሆነች ነው፦
65፥8 *"ከከተማም ከጌታዋ ትዕዛዝ ከመልክተኞቹም ያመጸች፣ ብርቱንም ቁጥጥር የተቆጣጠርናት እና መጥፎንም ቅጣት የቀጣናት ብዙ ናት"*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ عَتَتْ عَنْ أَمْرِ رَبِّهَا وَرُسُلِهِ فَحَاسَبْنَاهَا حِسَابًا شَدِيدًا وَعَذَّبْنَاهَا عَذَابًا نُّكْرًا
22፥48 *"ከከተማ እርሷ በዳይ ሆና ለእርሷ ጊዜ የሰጠኋትና ከዚያም የያዝኳት ብዙ ናት"*፡፡ መመለሻም ወደ እኔ ብቻ ነው፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ أَمْلَيْتُ لَهَا وَهِيَ ظَالِمَةٌ ثُمَّ أَخَذْتُهَا وَإِلَيَّ الْمَصِيرُ
21፥11 *"በዳይም ከነበረች ከተማ ያጠፋናትና ከኋላዋም ሌሎችን ሕዝቦች ያስገኘነው ብዙ ናት"*፡፡ وَكَمْ قَصَمْنَا مِن قَرْيَةٍ كَانَتْ ظَالِمَةً وَأَنشَأْنَا بَعْدَهَا قَوْمًا آخَرِينَ
"ብዙ ናት" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አብዛኛውን ስለካዱ "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል በአንጻራዊነት መጥቷል እንጂ ያመኑ በፍጹም ጭራሽ አልነበሩም የሚለውን አያሲዝም። ምክንያቱም የዩኑስ ሕዝብ አምነዋልና፦
10፥98 ያመነችና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ ለምን አልኖረችም? ግን *የዩኑስ ሕዝብ ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነርሱ ላይ አነሳንላቸው"*፡፡ እስከ ጊዜም ድረስ አጣቀምናቸው፡፡ فَلَوْلَا كَانَتْ قَرْيَةٌ آمَنَتْ فَنَفَعَهَا إِيمَانُهَا إِلَّا قَوْمَ يُونُسَ لَمَّا آمَنُوا كَشَفْنَا عَنْهُمْ عَذَابَ الْخِزْيِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَمَتَّعْنَاهُمْ إِلَىٰ حِينٍ
ሲቀጥል "ከተማ" እና "ሕዝብ" ሁለት የተለያዩ ነጥቦች ናቸው። ከተማ ቋሚ እና ሠፊ ሕዝብ የሰፈረበት ቦታ ስትሆን ይህን ቦታ ለየት የሚያደርገው ራሱን የቻለ አስተዳደር ያለው የሚመራው በወጣ ሕግ ነው። ሕዝብ ደግሞ የሰውን የብዙ ቁጥር ማሳያ ነው። በአንድ ከተማ ብዙ የተለያዩ አሕዛብ(ሕዝቦች) ይኖራሉ። እውነት ነው "ያመነችና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ አልኖረችም" ግን ከከተማ በተለየ መልኩ የዩኑስ ሕዝብ ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነርሱ ላይ አላህ አነሳላቸው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አስራ አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 15
መልዕክተኞች የተላኩባቸው ከተሞች በሙሉ ክደዋል ወይንስ ያልካዱ አሉ?
ክደዋል:-
34፥34 “በከተማም አስፈራሪን አልላክንም፣ ነዋሪዎችዋ እኛ በዚያ በርሱ በተላካችሁበት ከሐዲዎች ነን ያሉ ቢሆኑ እንጂ።”
ያልካዱ አሉ:-
10፥98 “ያመነች እና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ ለምን አልኖረችም? ግን የዩኑስ ሕዝቦች ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነሱ ላይ አነሳንላቸው፡፡ እስከ ጊዜም ድረስ አጣቀምናቸው፡፡”
መልስ
34፥34 በከተማም አስጠንቃቂን አልላክንም፡፡ ነዋሪዎችዋ *"«እኛ በዚያ በእርሱ በተላካችሁበት ከሓዲዎች ነን» ያሉ ቢኾኑ እንጂ፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا بِمَا أُرْسِلْتُم بِهِ كَافِرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለትም “ግድባዊት”Exceptional” ሆኖ የመጣ ነው፥ በአንጻራዊና በፍጹማዊ አገባብ ይመጣል። በፍጹማዊ ግድብነት“Absolute Exception” ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ይባላል፤ በአንጻራዊ ግድብነት“Relative Exception” ሲመጣ ቀሪብ” قريب ይባላል። ይህንን ለመረዳት አንድ ጥቅስ ማየት ይበቃል፦
5፥117 *በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም*፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَا أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُم
"ኢላ" إِلَّا እዚህ ዐውድ ላይ አንጻራዊ ሆኖ መጥቷል። ዒሣ ለእነርሱ፦ "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ሌላ አላለምን? እረ ብሏል፦
3፥50 *«ከተውራትም ከእኔ በፊት ያለውን ያረጋገጥሁ ስኾን የዚያንም በእናንተ ላይ እርም የተደረገውን ከፊል ለእናንተ እፈቅድ ዘንድ መጣኋችሁ፥ ከጌታችሁም በኾነ ታምር መጣሁዋችሁ፡፡ አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡»* وَمُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَلِأُحِلَّ لَكُم بَعْضَ الَّذِي حُرِّمَ عَلَيْكُمْ ۚ وَجِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَاتَّقُوا اللَّهَ وَأَطِيعُونِ
ታዲያ ለምን "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለት ብቻ ሆነ ስንል ከዐውዱ አንጻር ነው። ዐውዱ ላይ፦ "እኔን እና እናቴን ከአላህ ሌላ አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን? ለተባለው ነው፦
5፥116 *አላህም፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! አንተ ለሰዎቹ፡- እኔን እና እናቴን ከአላህ ሌላ አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን?» በሚለው ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ أَأَنتَ قُلْتَ لِلنَّاسِ اتَّخِذُونِي وَأُمِّيَ إِلَـٰهَيْنِ مِن دُونِ اللَّه
ይህ ኢስቲስናዕ በተናጥል ቀሪብ እንጂ በጥቅሉ ሙጥለቅን አያመለክትም ከተባለ እንግዲያውስ በከተማም አስጠንቃቂ ተልኮላቸው አብዛኛውን ከጌታዋ ትዕዛዝ ያመጸች እና መጥፎንም ቅጣት የተቀጣች ስለሆነች ነው፦
65፥8 *"ከከተማም ከጌታዋ ትዕዛዝ ከመልክተኞቹም ያመጸች፣ ብርቱንም ቁጥጥር የተቆጣጠርናት እና መጥፎንም ቅጣት የቀጣናት ብዙ ናት"*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ عَتَتْ عَنْ أَمْرِ رَبِّهَا وَرُسُلِهِ فَحَاسَبْنَاهَا حِسَابًا شَدِيدًا وَعَذَّبْنَاهَا عَذَابًا نُّكْرًا
22፥48 *"ከከተማ እርሷ በዳይ ሆና ለእርሷ ጊዜ የሰጠኋትና ከዚያም የያዝኳት ብዙ ናት"*፡፡ መመለሻም ወደ እኔ ብቻ ነው፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ أَمْلَيْتُ لَهَا وَهِيَ ظَالِمَةٌ ثُمَّ أَخَذْتُهَا وَإِلَيَّ الْمَصِيرُ
21፥11 *"በዳይም ከነበረች ከተማ ያጠፋናትና ከኋላዋም ሌሎችን ሕዝቦች ያስገኘነው ብዙ ናት"*፡፡ وَكَمْ قَصَمْنَا مِن قَرْيَةٍ كَانَتْ ظَالِمَةً وَأَنشَأْنَا بَعْدَهَا قَوْمًا آخَرِينَ
"ብዙ ናት" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አብዛኛውን ስለካዱ "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል በአንጻራዊነት መጥቷል እንጂ ያመኑ በፍጹም ጭራሽ አልነበሩም የሚለውን አያሲዝም። ምክንያቱም የዩኑስ ሕዝብ አምነዋልና፦
10፥98 ያመነችና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ ለምን አልኖረችም? ግን *የዩኑስ ሕዝብ ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነርሱ ላይ አነሳንላቸው"*፡፡ እስከ ጊዜም ድረስ አጣቀምናቸው፡፡ فَلَوْلَا كَانَتْ قَرْيَةٌ آمَنَتْ فَنَفَعَهَا إِيمَانُهَا إِلَّا قَوْمَ يُونُسَ لَمَّا آمَنُوا كَشَفْنَا عَنْهُمْ عَذَابَ الْخِزْيِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَمَتَّعْنَاهُمْ إِلَىٰ حِينٍ
ሲቀጥል "ከተማ" እና "ሕዝብ" ሁለት የተለያዩ ነጥቦች ናቸው። ከተማ ቋሚ እና ሠፊ ሕዝብ የሰፈረበት ቦታ ስትሆን ይህን ቦታ ለየት የሚያደርገው ራሱን የቻለ አስተዳደር ያለው የሚመራው በወጣ ሕግ ነው። ሕዝብ ደግሞ የሰውን የብዙ ቁጥር ማሳያ ነው። በአንድ ከተማ ብዙ የተለያዩ አሕዛብ(ሕዝቦች) ይኖራሉ። እውነት ነው "ያመነችና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ አልኖረችም" ግን ከከተማ በተለየ መልኩ የዩኑስ ሕዝብ ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነርሱ ላይ አላህ አነሳላቸው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 16
አላህ ሁሉን አዋቂ ነው ወይንስ አይደለም?
ሁሉን አዋቂ ነው፦
49:16 አላህ በሰማያት ውስጥ ያለውንና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅ ሲኾን አላህን በሃይማኖታችሁ ታስታውቁታላችሁን? በላቸው፤ *አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው*።
ሁሉን አዋቂ አይደለም፦
47:31 “ከናንተም ታጋዮቹንና ታጋሾቹን እስከምናውቅ ወሬዎቻችሁንም እስከምንገልፅ ድረስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን።”
መልስ
በቁርአን ከተገለፁት የአላህ ስሞች መካከል “አል-ዐሊም” الْعَلِيم ወይም “አል-ዓሊም” الْعَٰلِم ሲሆን “ሁሉን ዐዋቂ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን ነገር ዐዋቂ ነው፦
49:16 አላህ በሰማያት ውስጥ ያለውንና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅ ሲኾን አላህን በሃይማኖታችሁ ታስታውቁታላችሁን? በላቸው፤ *አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው*።
24:64 ንቁ፣ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፤ እናንተ በርሱ ላይ ያላችሁበትን ኹኔታ፣ በእርግጥ ያውቃል፤ ወደርሱ የሚመለሱበትን ቀንም ያውቃል፤ የሠሩትንም ሁሉ፣ ይነግራቸዋል፤ *አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው* ።
33:54 ማንኛውንም ነገር ብትገልጹ ወይም ብትደብብቁ በእርሱ ይመነዳችኋል፤ *አላህ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነውና*።
“ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን የአላህ ዕውቀት የአላህ የራሱ ባህርይ ነው፤ ይህ የአላህ ዕውቀት በመሃይምነት ተቅድሞ መነሻ እና በመሃይምነት ተደምድሞ መዳረሻ የለውም፤ የአላህ ዕውቀት በጊዜ እና በቦታ እንደ ፍጡራን አይገደብም፤ ዕውቀቱ አይሻሻልም አይለወጥም። ይህ የአላህ ዕውቀት በቁርአን ውስጥ የተገለፀው በሁለት መልኩ ነው፤ አንደኛው “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ሁለተኛው “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል፦
ነጥብ አንድ
“ዒልሙል ገይብ”
“ዒልሙል ገይብ” عِلْمٌ الْغَيْب ማለት “ስውር ወይም እሩቅ አሊያም ረቂቅ ዕውቀት”subjective knowledge” ማለት ነው፤ “ገይብ” غَيْب ማለት “ባጢን” بَاطِن “ስውር” ወይም “እሩቅ” ማለት ሲሆን አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊትና በኃላ እና ከህዋስ ባሻገር ያለውን ዕውቀት ነው፦
2፥255 *ከፍጡሮች በፊታቸው ያለውንና ከኋላቸው ያለውን ሁሉ ያውቃል*፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ
21:28 *በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል*፤
19፥64 «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *”በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው”* ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
“ገይብ” በሶስት ይከፈላል፦
አንደኛው “አል-ገይቡል ማዲ” الغيبه المادي ሲሆን ያለፈ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ነገር ነው፤ ከፍጡራን በፊት ያሉትን የሩቅ ወሬዎች አላህ ብቻ ነው በትክክል የሚያውቃቸው።
ሁለተኛው “አል-ገይቡል ሙዷሪዕ” الغيب المضارع ሲሆን እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ በአሁኑ ሰዓት ቀጣይነት ያለው ነገር ነው፤ አላህ በመካከል ማለትም ከህዋስ ባሻገር ለምሳሌ በልብ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል።
ሦስተኛው “አል-ገይቡል ሙስተቅበል” الغيب المستقبل ሲሆን መጪው ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚሆን ነው፤ ከፍጡራን በኃላ ወደ ፊት ምን እንሚከሰት ያውቃል።
“አል-ገይቡል ሙስተቅበል” ሁለት ደረጃ አለው አንዱ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሲሆን “ገይበል ሙጥለቅ” الغيب المطلق ሲባል፣ ሁለተኛው ደግሞ አላህ ለሚልከው ነብይ ሲያሳውቅ ያ የሚያሳውቀው የሩቅ ነገር ምስጢር “ገይቡን ኒስቢይ” الغيب النسبي ይባላል፤ አላህ ወደፊት የሚከሰተውን ክስተት አስቀድሞ ለሚወደው ነብይ ይገልጥለታል፦
72፥26-27 «እርሱ *”ሩቁን ምስጢር”* ዐዋቂ ነው፡፡ በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡» عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
*ከመልክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጅ ለሌላ አይገልጽም*፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
ስለዚህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊት ያለው ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ከተከሰተ በኃላ የሚገልጠው ዕውቀት “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል፤ እስቲ “ዒልሙዝ ዛሂር” እንይ፦
ቁጥር አስራ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 16
አላህ ሁሉን አዋቂ ነው ወይንስ አይደለም?
ሁሉን አዋቂ ነው፦
49:16 አላህ በሰማያት ውስጥ ያለውንና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅ ሲኾን አላህን በሃይማኖታችሁ ታስታውቁታላችሁን? በላቸው፤ *አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው*።
ሁሉን አዋቂ አይደለም፦
47:31 “ከናንተም ታጋዮቹንና ታጋሾቹን እስከምናውቅ ወሬዎቻችሁንም እስከምንገልፅ ድረስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን።”
መልስ
በቁርአን ከተገለፁት የአላህ ስሞች መካከል “አል-ዐሊም” الْعَلِيم ወይም “አል-ዓሊም” الْعَٰلِم ሲሆን “ሁሉን ዐዋቂ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን ነገር ዐዋቂ ነው፦
49:16 አላህ በሰማያት ውስጥ ያለውንና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅ ሲኾን አላህን በሃይማኖታችሁ ታስታውቁታላችሁን? በላቸው፤ *አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው*።
24:64 ንቁ፣ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፤ እናንተ በርሱ ላይ ያላችሁበትን ኹኔታ፣ በእርግጥ ያውቃል፤ ወደርሱ የሚመለሱበትን ቀንም ያውቃል፤ የሠሩትንም ሁሉ፣ ይነግራቸዋል፤ *አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው* ።
33:54 ማንኛውንም ነገር ብትገልጹ ወይም ብትደብብቁ በእርሱ ይመነዳችኋል፤ *አላህ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነውና*።
“ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን የአላህ ዕውቀት የአላህ የራሱ ባህርይ ነው፤ ይህ የአላህ ዕውቀት በመሃይምነት ተቅድሞ መነሻ እና በመሃይምነት ተደምድሞ መዳረሻ የለውም፤ የአላህ ዕውቀት በጊዜ እና በቦታ እንደ ፍጡራን አይገደብም፤ ዕውቀቱ አይሻሻልም አይለወጥም። ይህ የአላህ ዕውቀት በቁርአን ውስጥ የተገለፀው በሁለት መልኩ ነው፤ አንደኛው “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ሁለተኛው “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል፦
ነጥብ አንድ
“ዒልሙል ገይብ”
“ዒልሙል ገይብ” عِلْمٌ الْغَيْب ማለት “ስውር ወይም እሩቅ አሊያም ረቂቅ ዕውቀት”subjective knowledge” ማለት ነው፤ “ገይብ” غَيْب ማለት “ባጢን” بَاطِن “ስውር” ወይም “እሩቅ” ማለት ሲሆን አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊትና በኃላ እና ከህዋስ ባሻገር ያለውን ዕውቀት ነው፦
2፥255 *ከፍጡሮች በፊታቸው ያለውንና ከኋላቸው ያለውን ሁሉ ያውቃል*፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ
21:28 *በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል*፤
19፥64 «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *”በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው”* ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
“ገይብ” በሶስት ይከፈላል፦
አንደኛው “አል-ገይቡል ማዲ” الغيبه المادي ሲሆን ያለፈ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ነገር ነው፤ ከፍጡራን በፊት ያሉትን የሩቅ ወሬዎች አላህ ብቻ ነው በትክክል የሚያውቃቸው።
ሁለተኛው “አል-ገይቡል ሙዷሪዕ” الغيب المضارع ሲሆን እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ በአሁኑ ሰዓት ቀጣይነት ያለው ነገር ነው፤ አላህ በመካከል ማለትም ከህዋስ ባሻገር ለምሳሌ በልብ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል።
ሦስተኛው “አል-ገይቡል ሙስተቅበል” الغيب المستقبل ሲሆን መጪው ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚሆን ነው፤ ከፍጡራን በኃላ ወደ ፊት ምን እንሚከሰት ያውቃል።
“አል-ገይቡል ሙስተቅበል” ሁለት ደረጃ አለው አንዱ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሲሆን “ገይበል ሙጥለቅ” الغيب المطلق ሲባል፣ ሁለተኛው ደግሞ አላህ ለሚልከው ነብይ ሲያሳውቅ ያ የሚያሳውቀው የሩቅ ነገር ምስጢር “ገይቡን ኒስቢይ” الغيب النسبي ይባላል፤ አላህ ወደፊት የሚከሰተውን ክስተት አስቀድሞ ለሚወደው ነብይ ይገልጥለታል፦
72፥26-27 «እርሱ *”ሩቁን ምስጢር”* ዐዋቂ ነው፡፡ በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡» عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
*ከመልክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጅ ለሌላ አይገልጽም*፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
ስለዚህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊት ያለው ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ከተከሰተ በኃላ የሚገልጠው ዕውቀት “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል፤ እስቲ “ዒልሙዝ ዛሂር” እንይ፦
ነጥብ ሁለት
“ዒልሙዝ ዛሂር”
“ዒልሙዝ ዛሂር” عِلْمٌ الظَهِير ማለት “ግልፅ ወይም ቅርብ አሊያም ተጨባጭ ዕውቀት”objective knowledge” ማለት ነው፤ “ዛሂር” ظَهِير ማለት “ሸሀደት” شَهَٰدَة “ግልፅ” ወይም “ቅርብ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር ከተከሰተ በኃላ ያለውን አላህ ሲገልጥልን “ዐወቀ” እና “እስኪያውቅ” ይለናል፦
2፥187 በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለእናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ *አላህ እናንተ እራሳችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፡፡
73:20 አላህም ሌሊትንና ቀንን ይለክካል፣ ሌሊቱን *የማታዳርሱት መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፤
8:66 አሁን አላህ ከእናንተ ላይ አቀለለላችሁ፤ *በእናንተ ውስጥም ድክመት መኖሩን “ዐወቀ”* وَعَلِمَ ፤
“ዐወቀ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዐሊመ” عَلِمَ ሲሆን “ዐልለመ” عَلَّمَ ማለትም “ዓሳወቀ” “ገለጠ” “ለየ” በሚል ቃል ይመጣል፦
2፥143 ያችንም በርሷ ላይ የነበርክባትን አቅጣጫ መልክተኛውን የሚከተለውን ሰው ወደ ክህደት ከሚመለሰው ሰው *”ልናውቅ”* لِنَعْلَمَ እንጅ ቂብላ አላደረግናትም፡፡
“ልናውቅ” የሚለው ቃል “ሊነዕለማ” لِنَعْلَمَ ሲሆን “ልንገልጽ” ማለት ነው፦
3፥167 እነዚያንም የነፈቁትን እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን *”ሊገልጽ”* وَلِيَعْلَمَ ነው፡፡
አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊትም ያውቃል ከተከሰተ በኃላም ያውቃል፤ ይህንን የተከሰተ ነገር ግልፅ ስለሆነ ሰዎች ያውቁታል፤ ግን ወደፊት የሚከሰተውን አያውቁም፦
30:7 ከቅርቢቱ ሕይወት *ግልጹን ብቻ ያውቃሉ*፤ እነርሱም ከኋይለኛይቱ ዓለም እነርሱ *ዘንጊዎች* ናቸው።
አላህ ግን ግልፁን ማለትም ቅርቡን ዕውቀት እና ስውሩን ማለትም ሩቁን ዕውቀት ሁሉ ያውቃል፦
59:22 እርሱ አላህ ነው፤ያ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ የሆነው”*፤ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ ነው።
62:8 ያ ከርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥ አግኛችሁ ነው፤ ከዚያም *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ወደ ሆነው ጌታ ትመለሳላችሁ፤
64:18 *”ሩቁን ሚስጢር ግልጹንም ሁሉ ዐዋቂው”* አሸናፊው ጥበበኛው ነው።
32:6 ይህንን የሠራው *”ሩቅንም ቅርቡንም ሁሉ ዐዋቂዉ”*፣ አሸናፊው፣ አዛኙ ነው።
13:9 *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ታላቅ የላቀ ነው።
39:46 ሰማያትንና ምድርን የፈጠርክ፣ *”ሩቁንም ቅርቡም ዐዋቂ”* የኾንክ አላህ ሆይ! አንተ በባሮችህ መካከል በዚያ በርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር ትፈርዳለህ፤ በል።
ስለዚህ አላህ ዐወቀ ማለት የአማርኛችን ዘዬ ላይ እጥረት ስላለው ከዚህ በፊት ያላወቀውን አሁን ዐወቀ ይመስላል፤ ግን አላህ ዐወቀ ማለት የተከሰተውን ነገር ስለገለጠው ታወቀ ዐሳወቀ ማለት “ዒልሙዝ ዛሂር” ማለት ሲሆን ከመከሰቱ በፊት ደግሞ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሩቁ ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ማለት ነው።
እስቲ ይህንን ሙግት ይዘን ለንፅፅር ወደ ባይብል እንግባ፤ አንድ ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢል፤ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና ተብሏል፤ አምላክ የሰውን መውደድ ለማወቅ ይፈትናል? “ዒልሙዝ ዛሂር” ነው ካላችሁ የቋንቋ ሙግት አሊያም የሰዋስው ሙግት ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፦
ዘዳግም 13፥1-3 በመካከልህም ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢልህ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ* አምላካችሁ *እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና* የዚያን ነቢይ ቃል ወይም ያን ሕልም አላሚ አትስማ።
አምላክ እንዴት ትእዛዙን ይጠብቃል ወይም አይጠብቅም ብሎ 40 ዓመት ይመራል?፦
ዘዳግም 8፥2 አምላክህ እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን *ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ*፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ *በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን* መንገድ ሁሉ አስብ።
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይንም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሽዋ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ ይህ ሂስ እያለ ቁርአን ላይ መጠንጠል ምን አመጣው? በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንዲህ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ዒልሙዝ ዛሂር”
“ዒልሙዝ ዛሂር” عِلْمٌ الظَهِير ማለት “ግልፅ ወይም ቅርብ አሊያም ተጨባጭ ዕውቀት”objective knowledge” ማለት ነው፤ “ዛሂር” ظَهِير ማለት “ሸሀደት” شَهَٰدَة “ግልፅ” ወይም “ቅርብ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር ከተከሰተ በኃላ ያለውን አላህ ሲገልጥልን “ዐወቀ” እና “እስኪያውቅ” ይለናል፦
2፥187 በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለእናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ *አላህ እናንተ እራሳችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፡፡
73:20 አላህም ሌሊትንና ቀንን ይለክካል፣ ሌሊቱን *የማታዳርሱት መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፤
8:66 አሁን አላህ ከእናንተ ላይ አቀለለላችሁ፤ *በእናንተ ውስጥም ድክመት መኖሩን “ዐወቀ”* وَعَلِمَ ፤
“ዐወቀ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዐሊመ” عَلِمَ ሲሆን “ዐልለመ” عَلَّمَ ማለትም “ዓሳወቀ” “ገለጠ” “ለየ” በሚል ቃል ይመጣል፦
2፥143 ያችንም በርሷ ላይ የነበርክባትን አቅጣጫ መልክተኛውን የሚከተለውን ሰው ወደ ክህደት ከሚመለሰው ሰው *”ልናውቅ”* لِنَعْلَمَ እንጅ ቂብላ አላደረግናትም፡፡
“ልናውቅ” የሚለው ቃል “ሊነዕለማ” لِنَعْلَمَ ሲሆን “ልንገልጽ” ማለት ነው፦
3፥167 እነዚያንም የነፈቁትን እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን *”ሊገልጽ”* وَلِيَعْلَمَ ነው፡፡
አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊትም ያውቃል ከተከሰተ በኃላም ያውቃል፤ ይህንን የተከሰተ ነገር ግልፅ ስለሆነ ሰዎች ያውቁታል፤ ግን ወደፊት የሚከሰተውን አያውቁም፦
30:7 ከቅርቢቱ ሕይወት *ግልጹን ብቻ ያውቃሉ*፤ እነርሱም ከኋይለኛይቱ ዓለም እነርሱ *ዘንጊዎች* ናቸው።
አላህ ግን ግልፁን ማለትም ቅርቡን ዕውቀት እና ስውሩን ማለትም ሩቁን ዕውቀት ሁሉ ያውቃል፦
59:22 እርሱ አላህ ነው፤ያ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ የሆነው”*፤ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ ነው።
62:8 ያ ከርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥ አግኛችሁ ነው፤ ከዚያም *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ወደ ሆነው ጌታ ትመለሳላችሁ፤
64:18 *”ሩቁን ሚስጢር ግልጹንም ሁሉ ዐዋቂው”* አሸናፊው ጥበበኛው ነው።
32:6 ይህንን የሠራው *”ሩቅንም ቅርቡንም ሁሉ ዐዋቂዉ”*፣ አሸናፊው፣ አዛኙ ነው።
13:9 *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ታላቅ የላቀ ነው።
39:46 ሰማያትንና ምድርን የፈጠርክ፣ *”ሩቁንም ቅርቡም ዐዋቂ”* የኾንክ አላህ ሆይ! አንተ በባሮችህ መካከል በዚያ በርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር ትፈርዳለህ፤ በል።
ስለዚህ አላህ ዐወቀ ማለት የአማርኛችን ዘዬ ላይ እጥረት ስላለው ከዚህ በፊት ያላወቀውን አሁን ዐወቀ ይመስላል፤ ግን አላህ ዐወቀ ማለት የተከሰተውን ነገር ስለገለጠው ታወቀ ዐሳወቀ ማለት “ዒልሙዝ ዛሂር” ማለት ሲሆን ከመከሰቱ በፊት ደግሞ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሩቁ ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ማለት ነው።
እስቲ ይህንን ሙግት ይዘን ለንፅፅር ወደ ባይብል እንግባ፤ አንድ ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢል፤ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና ተብሏል፤ አምላክ የሰውን መውደድ ለማወቅ ይፈትናል? “ዒልሙዝ ዛሂር” ነው ካላችሁ የቋንቋ ሙግት አሊያም የሰዋስው ሙግት ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፦
ዘዳግም 13፥1-3 በመካከልህም ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢልህ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ* አምላካችሁ *እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና* የዚያን ነቢይ ቃል ወይም ያን ሕልም አላሚ አትስማ።
አምላክ እንዴት ትእዛዙን ይጠብቃል ወይም አይጠብቅም ብሎ 40 ዓመት ይመራል?፦
ዘዳግም 8፥2 አምላክህ እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን *ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ*፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ *በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን* መንገድ ሁሉ አስብ።
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይንም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሽዋ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ ይህ ሂስ እያለ ቁርአን ላይ መጠንጠል ምን አመጣው? በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንዲህ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም