ነጥብ ሶስት
“ማደጎ”
አላህ አንድ ሰው የልጁን ሚስት ማግባት ሃራም እንደሆነ ሲናገር፦ “የእነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የኾኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም እርም ነው” ብሏል፦
4፥23 *የእነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የኾኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም*፣ በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ እንደዚሁ *እርም ነው*፡፡ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር እርሱንስ ተምራችኋል፤ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ وَحَلَٰٓئِلُ أَبْنَآئِكُمُ ٱلَّذِينَ مِنْ أَصْلَٰبِكُمْ وَأَن تَجْمَعُوا۟ بَيْنَ ٱلْأُخْتَيْنِ إِلَّا مَا قَدْ سَلَفَ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
ነብያችን”ﷺ” ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህን በእድሜ የሚበልጡት በአራት አመት ብቻ ነው፤ ልጅ ሊሆን አይችልም። አላህ በተከበረ ቃሉ የማደጎ ልጅ ከአብራክ እንደሚገኘው ልጅ አድርጎ አላደረገም፤ በአሳዳጊው ስም አባትነት መጠራትም ክልክል ነው፤ በወለዷቸው አባቶች ስም መጥራት ወይም ወላጆቿቸው ካልታወቁ የሃይማኖት ወንድምና ዘመድ ናቸው፦
33፥4 *ልጅ በማድረግ የምታስጠጓቸውንም ልጆቻችሁ አላደረገም፡፡ ይህ በአፎቻችሁ የምትሉት ነው*፡፡ አላህም እውነቱን ይናገራል፡፡ እርሱም ትክክለኛውን መንገድ ይመራል፡፡ وَمَا جَعَلَ أَدْعِيَآءَكُمْ أَبْنَآءَكُمْ ۚ ذَٰلِكُمْ قَوْلُكُم بِأَفْوَٰهِكُمْ ۖ وَٱللَّهُ يَقُولُ ٱلْحَقَّ وَهُوَ يَهْدِى ٱلسَّبِيلَ
33፥5 *ለአባቶቻቸው በማስጠጋት ጥሯቸው፡፡ እርሱ አላህ ዘንድ ትክክለኛ ነው፤ አባቶቻቸውንም ባታውቁ በሃይማኖት ወንድሞቻችሁ እና ዘመዶቻችሁ ናቸው*፡፡ በእርሱ በተሳሳታችሁበት ነገርም በእናንተ ላይ ኀጢአት የለባችሁም፡፡ ግን ልቦቻችሁ ዐውቀው በሠሩት ኀጢአት አለባችሁ፤ አላህም መሃሪ አዛኝ ነው። ٱدْعُوهُمْ لِـَٔابَآئِهِمْ هُوَ أَقْسَطُ عِندَ ٱللَّهِ ۚ فَإِن لَّمْ تَعْلَمُوٓا۟ ءَابَآءَهُمْ فَإِخْوَٰنُكُمْ فِى ٱلدِّينِ وَمَوَٰلِيكُمْ ۚ وَلَيْسَ عَلَيْكُمْ جُنَاحٌۭ فِيمَآ أَخْطَأْتُم بِهِۦ وَلَٰكِن مَّا تَعَمَّدَتْ قُلُوبُكُمْ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ غَفُورًۭا رَّحِيمًا
አላህ “ዘይድም ከእርሷ የዒዳህ ጊዜዋ ባለቀ ጊዜ በምእምናኖች ላይ የሚያሳድጓቸው ልጆች ሚስቶች ከእነርሱ ዒዳችቸውን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባቸው” ነብያችን”ﷺ” ከወንዶች የአንድም ሰው አባት አይደሉም። ነገር ግን የአላህ መልክተኛና የነቢያት መደምደሚያ ናቸው፦
33፥40 *ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድም ሰው አባት አይደለም፡፡ ግን የአላህ መልክተኛና የነቢዮች መደምደሚያ ነው*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ مَّا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَآ أَحَدٍۢ مِّن رِّجَالِكُمْ وَلَٰكِن رَّسُولَ ٱللَّهِ وَخَاتَمَ ٱلنَّبِيِّـۧنَ ۗ وَكَانَ ٱللَّهُ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمًۭا
መደምደሚያ
ችግሩ ምንድን ነው? የተፈታች ሴት አታግቡ ነው እንዴ? ከመነሻው ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ በነብዩ”ﷺ” ቀዳማይ ባለቤት ባርያ ሆኖ ሳለ ነብያችን”ﷺ” ነጻ በማውጣት በእርሱ ላይ የለገሱለት ሰው እንጂ መቼስ ልጃቸው ነውና? ሲቀጥል የዒዳህ ጊዜያቸውን ጨርሰው ተፋተው የለ እንዴ? ወይስ በራሳችሁ ባይብይ እግዚአብሔር ለገዛ ነብዩ የሰው ሚስቶች ስለሰጠው አለማንበባችሁ ነው? እግዚአብሔር ለነብዩ ዳዊት የጌታውን የሳዖልን ሚስቶች በብብቱ ሰጥቶታል፤ በሰፈሩት ቁና መሰፈር”double standard” ይሉሃል እንደዚህ ነው፦
2ኛ ሳሙኤል 12፥8 የጌታህንም ቤት ሰጠሁህ፥ *የጌታህንም ሚስቶች በብብትህ ጣልሁልህ*፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር።
ነብዩ ዳዊት ኬጢያዊውን ኦርዮን በሰይፍ ገሎ ሚስቱንም ለራሱ ሚስት ትሆን ዘንድ ወስዷል፦
2ኛ ሳሙኤል 12፥9 አሁንስ በፊቱ ክፉ ትሠራ ዘንድ የእግዚአብሔርን ነገር ለምን አቃለልህ ኬጢያዊውን *ኦርዮን በሰይፍ መትተሃል፥ ሚስቱንም ለአንተ ሚስት ትሆን ዘንድ ወስደሃል*፤ እርሱንም በአሞን ልጆች ሰይፍ ገድለሃል።
በጣም የሚያሳዝነው እርሱ ባጠፋው ጥፋት ሚስቶቹ በዓይኑ ፊት ተወስደዋል፤ ከቤርሳቤህ የተወለድ ህጻን ያለ ወንጀሉ እንዲቀሰፍ ተደርጓል፦
2ኛ ሳሙኤል 12፥11 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ከቤትህ ክፉ ነገር አስነሣብሃለሁ፤ *ሚስቶችህንም በዓይንህ ፊት እወስዳለሁ*፥ ለዘመድህም እሰጣቸዋለሁ፥ በዚህችም ፀሐይ ዓይን ፊት ከሚስቶችህ ጋር ይተኛል።
2ኛ ሳሙኤል 12፥14-15 ነገር ግን በዚህ ነገር ለእግዚአብሔር ጠላቶች ታላቅ የስድብ ምክንያት አድርገሃልና ስለዚህ ደግሞ *የተወለደልህ ልጅ ፈጽሞ ይሞታል* አለው። ናታንም ወደ ቤቱ ተመለሰ። እግዚአብሔርም የኦርዮ ሚስት ለዳዊት የወለደችውን ሕፃን ቀሠፈ፥ እጅግም ታምሞ ነበር።
ያልተጠረጠረ ተመነጠረ፤ የተጠረጠረ አስመነጠረ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ማደጎ”
አላህ አንድ ሰው የልጁን ሚስት ማግባት ሃራም እንደሆነ ሲናገር፦ “የእነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የኾኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም እርም ነው” ብሏል፦
4፥23 *የእነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የኾኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም*፣ በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ እንደዚሁ *እርም ነው*፡፡ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር እርሱንስ ተምራችኋል፤ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ وَحَلَٰٓئِلُ أَبْنَآئِكُمُ ٱلَّذِينَ مِنْ أَصْلَٰبِكُمْ وَأَن تَجْمَعُوا۟ بَيْنَ ٱلْأُخْتَيْنِ إِلَّا مَا قَدْ سَلَفَ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
ነብያችን”ﷺ” ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህን በእድሜ የሚበልጡት በአራት አመት ብቻ ነው፤ ልጅ ሊሆን አይችልም። አላህ በተከበረ ቃሉ የማደጎ ልጅ ከአብራክ እንደሚገኘው ልጅ አድርጎ አላደረገም፤ በአሳዳጊው ስም አባትነት መጠራትም ክልክል ነው፤ በወለዷቸው አባቶች ስም መጥራት ወይም ወላጆቿቸው ካልታወቁ የሃይማኖት ወንድምና ዘመድ ናቸው፦
33፥4 *ልጅ በማድረግ የምታስጠጓቸውንም ልጆቻችሁ አላደረገም፡፡ ይህ በአፎቻችሁ የምትሉት ነው*፡፡ አላህም እውነቱን ይናገራል፡፡ እርሱም ትክክለኛውን መንገድ ይመራል፡፡ وَمَا جَعَلَ أَدْعِيَآءَكُمْ أَبْنَآءَكُمْ ۚ ذَٰلِكُمْ قَوْلُكُم بِأَفْوَٰهِكُمْ ۖ وَٱللَّهُ يَقُولُ ٱلْحَقَّ وَهُوَ يَهْدِى ٱلسَّبِيلَ
33፥5 *ለአባቶቻቸው በማስጠጋት ጥሯቸው፡፡ እርሱ አላህ ዘንድ ትክክለኛ ነው፤ አባቶቻቸውንም ባታውቁ በሃይማኖት ወንድሞቻችሁ እና ዘመዶቻችሁ ናቸው*፡፡ በእርሱ በተሳሳታችሁበት ነገርም በእናንተ ላይ ኀጢአት የለባችሁም፡፡ ግን ልቦቻችሁ ዐውቀው በሠሩት ኀጢአት አለባችሁ፤ አላህም መሃሪ አዛኝ ነው። ٱدْعُوهُمْ لِـَٔابَآئِهِمْ هُوَ أَقْسَطُ عِندَ ٱللَّهِ ۚ فَإِن لَّمْ تَعْلَمُوٓا۟ ءَابَآءَهُمْ فَإِخْوَٰنُكُمْ فِى ٱلدِّينِ وَمَوَٰلِيكُمْ ۚ وَلَيْسَ عَلَيْكُمْ جُنَاحٌۭ فِيمَآ أَخْطَأْتُم بِهِۦ وَلَٰكِن مَّا تَعَمَّدَتْ قُلُوبُكُمْ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ غَفُورًۭا رَّحِيمًا
አላህ “ዘይድም ከእርሷ የዒዳህ ጊዜዋ ባለቀ ጊዜ በምእምናኖች ላይ የሚያሳድጓቸው ልጆች ሚስቶች ከእነርሱ ዒዳችቸውን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባቸው” ነብያችን”ﷺ” ከወንዶች የአንድም ሰው አባት አይደሉም። ነገር ግን የአላህ መልክተኛና የነቢያት መደምደሚያ ናቸው፦
33፥40 *ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድም ሰው አባት አይደለም፡፡ ግን የአላህ መልክተኛና የነቢዮች መደምደሚያ ነው*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ مَّا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَآ أَحَدٍۢ مِّن رِّجَالِكُمْ وَلَٰكِن رَّسُولَ ٱللَّهِ وَخَاتَمَ ٱلنَّبِيِّـۧنَ ۗ وَكَانَ ٱللَّهُ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمًۭا
መደምደሚያ
ችግሩ ምንድን ነው? የተፈታች ሴት አታግቡ ነው እንዴ? ከመነሻው ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ በነብዩ”ﷺ” ቀዳማይ ባለቤት ባርያ ሆኖ ሳለ ነብያችን”ﷺ” ነጻ በማውጣት በእርሱ ላይ የለገሱለት ሰው እንጂ መቼስ ልጃቸው ነውና? ሲቀጥል የዒዳህ ጊዜያቸውን ጨርሰው ተፋተው የለ እንዴ? ወይስ በራሳችሁ ባይብይ እግዚአብሔር ለገዛ ነብዩ የሰው ሚስቶች ስለሰጠው አለማንበባችሁ ነው? እግዚአብሔር ለነብዩ ዳዊት የጌታውን የሳዖልን ሚስቶች በብብቱ ሰጥቶታል፤ በሰፈሩት ቁና መሰፈር”double standard” ይሉሃል እንደዚህ ነው፦
2ኛ ሳሙኤል 12፥8 የጌታህንም ቤት ሰጠሁህ፥ *የጌታህንም ሚስቶች በብብትህ ጣልሁልህ*፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር።
ነብዩ ዳዊት ኬጢያዊውን ኦርዮን በሰይፍ ገሎ ሚስቱንም ለራሱ ሚስት ትሆን ዘንድ ወስዷል፦
2ኛ ሳሙኤል 12፥9 አሁንስ በፊቱ ክፉ ትሠራ ዘንድ የእግዚአብሔርን ነገር ለምን አቃለልህ ኬጢያዊውን *ኦርዮን በሰይፍ መትተሃል፥ ሚስቱንም ለአንተ ሚስት ትሆን ዘንድ ወስደሃል*፤ እርሱንም በአሞን ልጆች ሰይፍ ገድለሃል።
በጣም የሚያሳዝነው እርሱ ባጠፋው ጥፋት ሚስቶቹ በዓይኑ ፊት ተወስደዋል፤ ከቤርሳቤህ የተወለድ ህጻን ያለ ወንጀሉ እንዲቀሰፍ ተደርጓል፦
2ኛ ሳሙኤል 12፥11 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ከቤትህ ክፉ ነገር አስነሣብሃለሁ፤ *ሚስቶችህንም በዓይንህ ፊት እወስዳለሁ*፥ ለዘመድህም እሰጣቸዋለሁ፥ በዚህችም ፀሐይ ዓይን ፊት ከሚስቶችህ ጋር ይተኛል።
2ኛ ሳሙኤል 12፥14-15 ነገር ግን በዚህ ነገር ለእግዚአብሔር ጠላቶች ታላቅ የስድብ ምክንያት አድርገሃልና ስለዚህ ደግሞ *የተወለደልህ ልጅ ፈጽሞ ይሞታል* አለው። ናታንም ወደ ቤቱ ተመለሰ። እግዚአብሔርም የኦርዮ ሚስት ለዳዊት የወለደችውን ሕፃን ቀሠፈ፥ እጅግም ታምሞ ነበር።
ያልተጠረጠረ ተመነጠረ፤ የተጠረጠረ አስመነጠረ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሥነ-ልቦና
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
17፥85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፡፡ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلرُّوحِ ۖ قُلِ ٱلرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّى وَمَآ أُوتِيتُم مِّنَ ٱلْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًۭا
የሥነ-ልቦና ጥናት”Psychology” ጥናቱን ያደረገው በልብ ላይ ነው፤ “ሳይኮ” ψυχή ማለት “መንፈስ” “ነፍስ” “ልብ” “ህሊና” “አእምሮ” ማለት ነው፤ “ሎጂአ” λογία ደግሞ “ጥናት” ማለት ነው፤ የሰው መንፈስ ማዕከሉ “ልብ” ነው፤ እስቲ ስለ “ልብ”፣ ስለ እንቅልፍ ዓለም፣ ስለ የሞት ጊዜ እና በሞትና በትንሳኤ መካከል ስላለው ቆይታ አላህ በሰጠን ጥቂት ዕውቀት እናስተንትን፦
ነጥብ አንድ
“ልብ”
“ልብ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ቀልብ” قَلْب “ፉዓድ” فُؤَاد እና “ሰድር” صَدْر ሲሆን የውስጥን ማንነት ለማሳወቅ የመጣ ቃል ነው፤ ሰዎች ውሳጣዊ ተፈጥሮን “ቆሌ” “ቆሽት” “አንጀት” “ናላ” ብለው በእማራዊ ቃላት ፍካሬአዊ ልብን ይገልጡታል፤ “ሕሊና” የሚለው ቃል “ሐለየ” ማለትም “አሰበ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማሰቢያ” ማለት ነው፤ “ልብ” የሚለው ቃል “ለበወ” ማለትም “አመዛዘነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማመዛዘኛ” ማለት ነው፤ “አእምሮ” የሚለው ቃል “አእመረ” ማለትም “ዐወቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማወቂያ” ማለት ነው፤ ልብ የኢማን መቀመጫ፣ በዚክር የሚረጥብ፣ በአላህ ንግግር የሚረጋጋ እና በአምልኮ የሚሰፋ ውስጣዊ ማንነት ነው፤ እነዚህ ከቃሉ መረዳት ይቻላል፦
“ቀልብ”
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ እርሱ ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ *”በልብህ” ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّۭا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُۥ نَزَّلَهُۥ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ ٱللَّهِ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًۭى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
26፥194 ከአስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *”በልብህ”* ላይ አወረደው፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ ٱلْمُنذِرِينَ
13፥28 እነርሱም እነዚያ ያመኑ *”ልቦቻቸውም”* አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት *”ልቦች”* ይረካሉ፡፡ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ ٱللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ ٱللَّهِ تَطْمَئِنُّ ٱلْقُلُوبُ
“ፉዓድ”
11፥120 ከመልክተኞቹም ዜናዎች ተፈላጊውን ሁሉንም *”ልብህን”* በእርሱ የምናረካበትን እንተርክልሃለን፡፡ በዚህችም ሱራ እውነቱ ነገር ለምእምናን ግሳጼና ማስታወሻ መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ *”ልብህን”* ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፡፡ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው፡፡ وَقَالَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ ٱلْقُرْءَانُ جُمْلَةًۭ وَٰحِدَةًۭ ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَٰهُ تَرْتِيلًۭا
“ሰድር”
94፥1*”ልብህን”* ለአንተ አላሰፋንልህምን? أَلَمْ نَشْرَحْ لَكَ صَدْرَكَ
20፥25 (ሙሳም) አለ «ጌታዬ ሆይ! “ልቤን” አስፋልኝ፡፡ قَالَ رَبِّ ٱشْرَحْ لِى صَدْرِى
39፥22 አላህ *”ደረቱን”* ለእስልምና ያስፋለትና እርሱም ከጌታው ዘንድ በብርሃን ላይ የኾነ ሰው ልቡ እንደ ደረቀ ሰው ነውን? *”ልቦቻቸውም”* ከአላህ መወሳት ለደረቁ ሰዎች ወዮላቸው፡፡ እነዚያ በግልጽ መሳሳት ውስጥ ናቸው፡፡ أَفَمَن شَرَحَ ٱللَّهُ صَدْرَهُۥ لِلْإِسْلَٰمِ فَهُوَ عَلَىٰ نُورٍۢ مِّن رَّبِّهِۦ ۚ فَوَيْلٌۭ لِّلْقَٰسِيَةِ قُلُوبُهُم مِّن ذِكْرِ ٱللَّهِ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ فِى ضَلَٰلٍۢ مُّبِينٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
17፥85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፡፡ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلرُّوحِ ۖ قُلِ ٱلرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّى وَمَآ أُوتِيتُم مِّنَ ٱلْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًۭا
የሥነ-ልቦና ጥናት”Psychology” ጥናቱን ያደረገው በልብ ላይ ነው፤ “ሳይኮ” ψυχή ማለት “መንፈስ” “ነፍስ” “ልብ” “ህሊና” “አእምሮ” ማለት ነው፤ “ሎጂአ” λογία ደግሞ “ጥናት” ማለት ነው፤ የሰው መንፈስ ማዕከሉ “ልብ” ነው፤ እስቲ ስለ “ልብ”፣ ስለ እንቅልፍ ዓለም፣ ስለ የሞት ጊዜ እና በሞትና በትንሳኤ መካከል ስላለው ቆይታ አላህ በሰጠን ጥቂት ዕውቀት እናስተንትን፦
ነጥብ አንድ
“ልብ”
“ልብ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ቀልብ” قَلْب “ፉዓድ” فُؤَاد እና “ሰድር” صَدْر ሲሆን የውስጥን ማንነት ለማሳወቅ የመጣ ቃል ነው፤ ሰዎች ውሳጣዊ ተፈጥሮን “ቆሌ” “ቆሽት” “አንጀት” “ናላ” ብለው በእማራዊ ቃላት ፍካሬአዊ ልብን ይገልጡታል፤ “ሕሊና” የሚለው ቃል “ሐለየ” ማለትም “አሰበ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማሰቢያ” ማለት ነው፤ “ልብ” የሚለው ቃል “ለበወ” ማለትም “አመዛዘነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማመዛዘኛ” ማለት ነው፤ “አእምሮ” የሚለው ቃል “አእመረ” ማለትም “ዐወቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማወቂያ” ማለት ነው፤ ልብ የኢማን መቀመጫ፣ በዚክር የሚረጥብ፣ በአላህ ንግግር የሚረጋጋ እና በአምልኮ የሚሰፋ ውስጣዊ ማንነት ነው፤ እነዚህ ከቃሉ መረዳት ይቻላል፦
“ቀልብ”
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ እርሱ ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ *”በልብህ” ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّۭا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُۥ نَزَّلَهُۥ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ ٱللَّهِ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًۭى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
26፥194 ከአስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *”በልብህ”* ላይ አወረደው፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ ٱلْمُنذِرِينَ
13፥28 እነርሱም እነዚያ ያመኑ *”ልቦቻቸውም”* አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት *”ልቦች”* ይረካሉ፡፡ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ ٱللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ ٱللَّهِ تَطْمَئِنُّ ٱلْقُلُوبُ
“ፉዓድ”
11፥120 ከመልክተኞቹም ዜናዎች ተፈላጊውን ሁሉንም *”ልብህን”* በእርሱ የምናረካበትን እንተርክልሃለን፡፡ በዚህችም ሱራ እውነቱ ነገር ለምእምናን ግሳጼና ማስታወሻ መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ *”ልብህን”* ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፡፡ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው፡፡ وَقَالَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ ٱلْقُرْءَانُ جُمْلَةًۭ وَٰحِدَةًۭ ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَٰهُ تَرْتِيلًۭا
“ሰድር”
94፥1*”ልብህን”* ለአንተ አላሰፋንልህምን? أَلَمْ نَشْرَحْ لَكَ صَدْرَكَ
20፥25 (ሙሳም) አለ «ጌታዬ ሆይ! “ልቤን” አስፋልኝ፡፡ قَالَ رَبِّ ٱشْرَحْ لِى صَدْرِى
39፥22 አላህ *”ደረቱን”* ለእስልምና ያስፋለትና እርሱም ከጌታው ዘንድ በብርሃን ላይ የኾነ ሰው ልቡ እንደ ደረቀ ሰው ነውን? *”ልቦቻቸውም”* ከአላህ መወሳት ለደረቁ ሰዎች ወዮላቸው፡፡ እነዚያ በግልጽ መሳሳት ውስጥ ናቸው፡፡ أَفَمَن شَرَحَ ٱللَّهُ صَدْرَهُۥ لِلْإِسْلَٰمِ فَهُوَ عَلَىٰ نُورٍۢ مِّن رَّبِّهِۦ ۚ فَوَيْلٌۭ لِّلْقَٰسِيَةِ قُلُوبُهُم مِّن ذِكْرِ ٱللَّهِ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ فِى ضَلَٰلٍۢ مُّبِينٍ
ነጥብ ሁለት
“የእንቅልፍ ዓለም”
ሰው ውጫዊው ማንነቱ አካሉ ሲሆን ይህ አካል “እረፍት” ያስፈልገዋል፦
25፥47 እርሱም ያ ለእናንተ ሌሊትን ልብስ እንቅልፍንም “ማረፊያ” ያደረገ፤ ቀንንም መበተኛ ያደረገላችሁ ነው፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى جَعَلَ لَكُمُ ٱلَّيْلَ لِبَاسًۭا وَٱلنَّوْمَ سُبَاتًۭا وَجَعَلَ ٱلنَّهَارَ نُشُورًۭا
40፥61 አላህ ያ ለእናንተ ሌሊትን በውስጡ “ልታርፉበት”፤ ቀንንም ልትሠሩበት የሚያሳይ ያደረገላችሁ ነው፡፡ ٱللَّهُ ٱلَّذِى جَعَلَ لَكُمُ ٱلَّيْلَ لِتَسْكُنُوا۟ فِيهِ وَٱلنَّهَارَ مُبْصِرًا
10፥67 እርሱ ያ *”ሌሊትን በውስጡ ልታርፉበት”*፤ ቀንንም ልትሠሩበት ብርሃን ያደረገላችሁ ነው፡፡ *”በዚህ ውስጥ ለሚሰሙ ሕዝቦች በእርግጥ ታምራቶች አሉ”*፡፡ هُوَ ٱلَّذِى جَعَلَ لَكُمُ ٱلَّيْلَ لِتَسْكُنُوا۟ فِيهِ وَٱلنَّهَارَ مُبْصِرًا ۚ إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَٰتٍۢ لِّقَوْمٍۢ يَسْمَعُونَ
አላህ ሌሊትን በውስጡ እንቅልፍን ማረፊያ ማድረጉ ለሚሰሙ ሕዝቦች በእርግጥ ታምራቶች አሉ፤ ከታምራቶች አንዱ የሰው አካል እረፍት ሲያደርግ ነገር ግን የሰው መንፈስ ያለ ዓይን ታያለች፣ ያለ ጆሮ ትሰማለች፣ ያለ እግር ትሄዳለች፣ ያለ አፍ ትናገራለች፤ ምክንያቱም አላህ ያችንም ያልሞተችውን ነፍስ በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፦
39፥42 አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ *”ይወስዳል”*፡፡ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
የእንቅልፍ ዓለም መንፈሳችን ከአካላችን ጋር እንዴት እንደምትለያይ ልምምድ ላይ ናት፤ አላህ መንፈሳችንን በሞታችን ጊዜ ይወስዳታል፤ “ይወስዳል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፈ” يَتَوَفَّى ሲሆን ያችንም ያልሞተችውን ነፍስ ደግሞ በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፤ በሌላ አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ሲሆን “የተወፍፈ” ሆነ “የተወፍፋኩም” የረባበት ቃል “ተወፍፋ” تَوَفَّىٰ “ወሰደ” “አስተኛ” ነው፤ አላህ ሩሐችንን በሌሊት በእንቅልፍ ጊዜ እንደሚወስድ እና አካላችንን እንደሚያስተኛ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ነጥብ ሶስት
“የሞት ጊዜ”
በሌሎች አናቅፅ ላይ አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ “ይወስዳችኃል” ይላል፤ አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
16፥70 አላህም ፈጠራችሁ፤ ከዚያም “ይወስዳችኃል”፡፡ ከእናንተም ከዕወቅት በኋላ ምንንም ነገር እንዳያውቅ ወደ ወራዳ ዕድሜ የሚመለስ ሰው አልለ፡፡ አላህ ዐዋቂ ቻይ ነው፡፡ وَٱللَّهُ خَلَقَكُمْ ثُمَّ يَتَوَفَّىٰكُمْ ۚ وَمِنكُم مَّن يُرَدُّ إِلَىٰٓ أَرْذَلِ ٱلْعُمُرِ لِكَىْ لَا يَعْلَمَ بَعْدَ عِلْمٍۢ شَيْـًٔا ۚ إِنَّ ٱللَّهَ عَلِيمٌۭ قَدِيرٌۭ
ስለዚህ “እንቅፍ” ማለት “ሞት” ማለት ነው፤ በእንቅልፍ ጊዜ ሩሓችንን በመውሰድ የሚያሞተን አላህ ነው፤ በሞትም ጊዜ አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍሶችን ያሞታል፤ “ማሞት” ግን የአላህ ስልጣን ብቻ ነው፦
2፥28 ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም *”የሚገድላችሁ”* ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደ እርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ! كَيْفَ تَكْفُرُونَ بِٱللَّهِ وَكُنتُمْ أَمْوَٰتًۭا فَأَحْيَٰكُمْ ۖ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ثُمَّ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
“የሚገድላችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሚቱኩም” يُمِيتُكُمْ ሲሆን “የሚያሞት” ማለት ነው፤ የሚያሞትም አንዱ አምላክ ብቻ ነው፦
15፥23 እኛም ሕያው የምናደርግ እና *”የምንገድል”* እኛው *”ብቻ”* ነን፡፡ እኛም ፍጡርን ሁሉ የምንወርስ ቀሪ ነን፡፡ وَإِنَّا لَنَحْنُ نُحْىِۦ وَنُمِيتُ وَنَحْنُ ٱلْوَٰرِثُونَ
9፥116 አላህ የሰማያትና የምድር ንግስና የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ሕያው ያደርጋል፤ *”ይገድላልም”*፡፡ ለእናንተም ከእርሱ በቀር ጠባቂም ረዳትም የላችሁም፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ لَهُۥ مُلْكُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ ۚ وَمَا لَكُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ مِن وَلِىٍّۢ وَلَا نَصِيرٍۢ
10፥56 እርሱ ሕያው ያደርጋል፤ *”ይገድላልም”* ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ፡፡ هُوَ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
“የእንቅልፍ ዓለም”
ሰው ውጫዊው ማንነቱ አካሉ ሲሆን ይህ አካል “እረፍት” ያስፈልገዋል፦
25፥47 እርሱም ያ ለእናንተ ሌሊትን ልብስ እንቅልፍንም “ማረፊያ” ያደረገ፤ ቀንንም መበተኛ ያደረገላችሁ ነው፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى جَعَلَ لَكُمُ ٱلَّيْلَ لِبَاسًۭا وَٱلنَّوْمَ سُبَاتًۭا وَجَعَلَ ٱلنَّهَارَ نُشُورًۭا
40፥61 አላህ ያ ለእናንተ ሌሊትን በውስጡ “ልታርፉበት”፤ ቀንንም ልትሠሩበት የሚያሳይ ያደረገላችሁ ነው፡፡ ٱللَّهُ ٱلَّذِى جَعَلَ لَكُمُ ٱلَّيْلَ لِتَسْكُنُوا۟ فِيهِ وَٱلنَّهَارَ مُبْصِرًا
10፥67 እርሱ ያ *”ሌሊትን በውስጡ ልታርፉበት”*፤ ቀንንም ልትሠሩበት ብርሃን ያደረገላችሁ ነው፡፡ *”በዚህ ውስጥ ለሚሰሙ ሕዝቦች በእርግጥ ታምራቶች አሉ”*፡፡ هُوَ ٱلَّذِى جَعَلَ لَكُمُ ٱلَّيْلَ لِتَسْكُنُوا۟ فِيهِ وَٱلنَّهَارَ مُبْصِرًا ۚ إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَٰتٍۢ لِّقَوْمٍۢ يَسْمَعُونَ
አላህ ሌሊትን በውስጡ እንቅልፍን ማረፊያ ማድረጉ ለሚሰሙ ሕዝቦች በእርግጥ ታምራቶች አሉ፤ ከታምራቶች አንዱ የሰው አካል እረፍት ሲያደርግ ነገር ግን የሰው መንፈስ ያለ ዓይን ታያለች፣ ያለ ጆሮ ትሰማለች፣ ያለ እግር ትሄዳለች፣ ያለ አፍ ትናገራለች፤ ምክንያቱም አላህ ያችንም ያልሞተችውን ነፍስ በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፦
39፥42 አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ *”ይወስዳል”*፡፡ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
የእንቅልፍ ዓለም መንፈሳችን ከአካላችን ጋር እንዴት እንደምትለያይ ልምምድ ላይ ናት፤ አላህ መንፈሳችንን በሞታችን ጊዜ ይወስዳታል፤ “ይወስዳል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፈ” يَتَوَفَّى ሲሆን ያችንም ያልሞተችውን ነፍስ ደግሞ በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፤ በሌላ አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ሲሆን “የተወፍፈ” ሆነ “የተወፍፋኩም” የረባበት ቃል “ተወፍፋ” تَوَفَّىٰ “ወሰደ” “አስተኛ” ነው፤ አላህ ሩሐችንን በሌሊት በእንቅልፍ ጊዜ እንደሚወስድ እና አካላችንን እንደሚያስተኛ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ነጥብ ሶስት
“የሞት ጊዜ”
በሌሎች አናቅፅ ላይ አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ “ይወስዳችኃል” ይላል፤ አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
16፥70 አላህም ፈጠራችሁ፤ ከዚያም “ይወስዳችኃል”፡፡ ከእናንተም ከዕወቅት በኋላ ምንንም ነገር እንዳያውቅ ወደ ወራዳ ዕድሜ የሚመለስ ሰው አልለ፡፡ አላህ ዐዋቂ ቻይ ነው፡፡ وَٱللَّهُ خَلَقَكُمْ ثُمَّ يَتَوَفَّىٰكُمْ ۚ وَمِنكُم مَّن يُرَدُّ إِلَىٰٓ أَرْذَلِ ٱلْعُمُرِ لِكَىْ لَا يَعْلَمَ بَعْدَ عِلْمٍۢ شَيْـًٔا ۚ إِنَّ ٱللَّهَ عَلِيمٌۭ قَدِيرٌۭ
ስለዚህ “እንቅፍ” ማለት “ሞት” ማለት ነው፤ በእንቅልፍ ጊዜ ሩሓችንን በመውሰድ የሚያሞተን አላህ ነው፤ በሞትም ጊዜ አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍሶችን ያሞታል፤ “ማሞት” ግን የአላህ ስልጣን ብቻ ነው፦
2፥28 ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም *”የሚገድላችሁ”* ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደ እርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ! كَيْفَ تَكْفُرُونَ بِٱللَّهِ وَكُنتُمْ أَمْوَٰتًۭا فَأَحْيَٰكُمْ ۖ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ثُمَّ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
“የሚገድላችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሚቱኩም” يُمِيتُكُمْ ሲሆን “የሚያሞት” ማለት ነው፤ የሚያሞትም አንዱ አምላክ ብቻ ነው፦
15፥23 እኛም ሕያው የምናደርግ እና *”የምንገድል”* እኛው *”ብቻ”* ነን፡፡ እኛም ፍጡርን ሁሉ የምንወርስ ቀሪ ነን፡፡ وَإِنَّا لَنَحْنُ نُحْىِۦ وَنُمِيتُ وَنَحْنُ ٱلْوَٰرِثُونَ
9፥116 አላህ የሰማያትና የምድር ንግስና የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ሕያው ያደርጋል፤ *”ይገድላልም”*፡፡ ለእናንተም ከእርሱ በቀር ጠባቂም ረዳትም የላችሁም፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ لَهُۥ مُلْكُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ ۚ وَمَا لَكُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ مِن وَلِىٍّۢ وَلَا نَصِيرٍۢ
10፥56 እርሱ ሕያው ያደርጋል፤ *”ይገድላልም”* ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ፡፡ هُوَ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ነጥብ አራት
“በርዘኽ”
“በርዘኽ” برزخ ማለት የቃሉ ትርጉም “ጋራጅ” ማለት ሲሆን “መለያ” እና “መቆያ” ነው፤ አላህ ሩሕን በሞት ጊዜ ይወስዳል፣ በእንቅልፍ ጊዜ የምንወሰደው ነገር ማለትም ያለ አይን ማየቱ፣ ያለ ጆሮ መስማቱ፣ ያለ እግር መሄዱ፣ ያለ አፍ መናገሩ ሩህ ከሞት በኋላ ያለውን ሁኔታ በጥቂቱ የምናይበት ነው፣ ምነው እንቅልፍ የሞት ታናሽ ወንድም ይባል የለ አይደል? ሩሕ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ በበርዘክ ይቆያሉ፣ “በርዘኽ” በሞትና በትንሳኤ መካከል ያለ ሁኔታ”Intermediate zone” ነው፦
23:99-100 አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ፡፡ በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡» ይህን ከማለት ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት፡፡ *”ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ “ግርዶ” አለ”*፡፡ لَعَلِّىٓ أَعْمَلُ صَٰلِحًۭا فِيمَا تَرَكْتُ ۚ كَلَّآ ۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَآئِلُهَا ۖ وَمِن وَرَآئِهِم بَرْزَخٌ إِلَىٰ يَوْمِ يُبْعَثُونَ
የሁሉም ሩሕ ወደ አላህ ቢመለስም ነገር ግን የሙስሉምና የካፊር ሩሕ እንዳይገናኙ በመካከላቸው “በርዘኽ” አለ፤ የበርዘኽ ምሳሌ ምንድን ነው? የበርዘኽ ምሳሌ በባህር ውስጥ በጣፋጩና በጨው ባሕር መካከል ግርዶ መኖሩን ምሳሌ ይጠቀማል፦
55:19-20 ሁለቱን ባሕሮች የሚገናኙ ሲሆኑ ለቀቃቸው። *”እንዳይዋሐዱ በመካከላቸው “ጋራጅ” አለ፤ አንዱ ባንዱ ላይ ወሰን አያልፍም”*፤ بَيْنَهُمَا بَرْزَخٌۭ لَّا يَبْغِيَانِ
25:53 እርሱም ያ ሁለቱን ባሕሮች፣ አጐራብቶ የለቀቀ ነው፤ ይህ ጥምን የሚቆርጥ ጣፋጭ ነው፤ ይህም የሚመረግግ ጨው ነው፤ *”በመካከላቸውም ከመቀላቀል መለያንና የተከለለን “ክልል” ያደረገ ነው”*። وَهُوَ ٱلَّذِى مَرَجَ ٱلْبَحْرَيْنِ هَٰذَا عَذْبٌۭ فُرَاتٌۭ وَهَٰذَا مِلْحٌ أُجَاجٌۭ وَجَعَلَ بَيْنَهُمَا بَرْزَخًۭا وَحِجْرًۭا مَّحْجُورًۭا
27:61 *”በሁለቱ ባሕሮችም በጣፋጩና በጨው ባሕር መካከል ግርዶን ያደረገ”* ይበልጣልን? ወስ የሚያጋሩት? ከአላህ ጋር ሌላ አምላክ አለን? ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም። أَمَّن جَعَلَ ٱلْأَرْضَ قَرَارًۭا وَجَعَلَ خِلَٰلَهَآ أَنْهَٰرًۭا وَجَعَلَ لَهَا رَوَٰسِىَ وَجَعَلَ بَيْنَ ٱلْبَحْرَيْنِ حَاجِزًا ۗ أَءِلَٰهٌۭ مَّعَ ٱللَّهِ ۚ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
ስለ ውስጥ ተፈጥሮ የምናስተነትንበት ትምህርት “አት-ተሰዉፍ” الْتَّصَوُّف ይባላል፤ የሚያስተነትነው ሰው “ሙተሰዉፍ” مُتَصَوُّف ይባላል። “ሩሕ” ከጌታችን ነገር ናት፤ ስለ “ሩሕ” የተሰጠን ዕውቀት ጥቂት ብቻ ነው፦
17፥85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፡፡ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلرُّوحِ ۖ قُلِ ٱلرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّى وَمَآ أُوتِيتُم مِّنَ ٱلْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“በርዘኽ”
“በርዘኽ” برزخ ማለት የቃሉ ትርጉም “ጋራጅ” ማለት ሲሆን “መለያ” እና “መቆያ” ነው፤ አላህ ሩሕን በሞት ጊዜ ይወስዳል፣ በእንቅልፍ ጊዜ የምንወሰደው ነገር ማለትም ያለ አይን ማየቱ፣ ያለ ጆሮ መስማቱ፣ ያለ እግር መሄዱ፣ ያለ አፍ መናገሩ ሩህ ከሞት በኋላ ያለውን ሁኔታ በጥቂቱ የምናይበት ነው፣ ምነው እንቅልፍ የሞት ታናሽ ወንድም ይባል የለ አይደል? ሩሕ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ በበርዘክ ይቆያሉ፣ “በርዘኽ” በሞትና በትንሳኤ መካከል ያለ ሁኔታ”Intermediate zone” ነው፦
23:99-100 አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ፡፡ በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡» ይህን ከማለት ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት፡፡ *”ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ “ግርዶ” አለ”*፡፡ لَعَلِّىٓ أَعْمَلُ صَٰلِحًۭا فِيمَا تَرَكْتُ ۚ كَلَّآ ۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَآئِلُهَا ۖ وَمِن وَرَآئِهِم بَرْزَخٌ إِلَىٰ يَوْمِ يُبْعَثُونَ
የሁሉም ሩሕ ወደ አላህ ቢመለስም ነገር ግን የሙስሉምና የካፊር ሩሕ እንዳይገናኙ በመካከላቸው “በርዘኽ” አለ፤ የበርዘኽ ምሳሌ ምንድን ነው? የበርዘኽ ምሳሌ በባህር ውስጥ በጣፋጩና በጨው ባሕር መካከል ግርዶ መኖሩን ምሳሌ ይጠቀማል፦
55:19-20 ሁለቱን ባሕሮች የሚገናኙ ሲሆኑ ለቀቃቸው። *”እንዳይዋሐዱ በመካከላቸው “ጋራጅ” አለ፤ አንዱ ባንዱ ላይ ወሰን አያልፍም”*፤ بَيْنَهُمَا بَرْزَخٌۭ لَّا يَبْغِيَانِ
25:53 እርሱም ያ ሁለቱን ባሕሮች፣ አጐራብቶ የለቀቀ ነው፤ ይህ ጥምን የሚቆርጥ ጣፋጭ ነው፤ ይህም የሚመረግግ ጨው ነው፤ *”በመካከላቸውም ከመቀላቀል መለያንና የተከለለን “ክልል” ያደረገ ነው”*። وَهُوَ ٱلَّذِى مَرَجَ ٱلْبَحْرَيْنِ هَٰذَا عَذْبٌۭ فُرَاتٌۭ وَهَٰذَا مِلْحٌ أُجَاجٌۭ وَجَعَلَ بَيْنَهُمَا بَرْزَخًۭا وَحِجْرًۭا مَّحْجُورًۭا
27:61 *”በሁለቱ ባሕሮችም በጣፋጩና በጨው ባሕር መካከል ግርዶን ያደረገ”* ይበልጣልን? ወስ የሚያጋሩት? ከአላህ ጋር ሌላ አምላክ አለን? ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም። أَمَّن جَعَلَ ٱلْأَرْضَ قَرَارًۭا وَجَعَلَ خِلَٰلَهَآ أَنْهَٰرًۭا وَجَعَلَ لَهَا رَوَٰسِىَ وَجَعَلَ بَيْنَ ٱلْبَحْرَيْنِ حَاجِزًا ۗ أَءِلَٰهٌۭ مَّعَ ٱللَّهِ ۚ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
ስለ ውስጥ ተፈጥሮ የምናስተነትንበት ትምህርት “አት-ተሰዉፍ” الْتَّصَوُّف ይባላል፤ የሚያስተነትነው ሰው “ሙተሰዉፍ” مُتَصَوُّف ይባላል። “ሩሕ” ከጌታችን ነገር ናት፤ ስለ “ሩሕ” የተሰጠን ዕውቀት ጥቂት ብቻ ነው፦
17፥85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፡፡ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلرُّوحِ ۖ قُلِ ٱلرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّى وَمَآ أُوتِيتُم مِّنَ ٱلْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በመጽሐፉ እመኑ!
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው በዚያም *በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ
ከኢማን መሰረቶች አንዱ በአላህ መጽሐፍት ማመን ነው፤ “ኪታብ” كِتَٰب የሚለው ቃል “ከተበ” كَتَبَ ማለትም “ጻፈ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መጽሐፍ” ማለት ነው፤ “ከተበ” كَتَبَ ደግሞ “ቃለ” قَالَ ማለትም “አለ” ወይም “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” በሚል ይመጣል፦
2፥178 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በተገደሉ ሰዎች ማመሳሰል *በእናንተ ላይ ተጻፈ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُتِبَ عَلَيْكُمُ الْقِصَاصُ فِي الْقَتْلَى
2፥180 አንዳችሁን ሞት በመጣበት ጊዜ ሀብትን ቢተው ለወላጆችና ለቅርብ ዘመዶች በበጎ መናዘዝ *በእናንተ ላይ ተጻፈ*፡፡ كُتِبَ عَلَيْكُمْ إِذَا حَضَرَ أَحَدَكُمُ الْمَوْتُ إِن تَرَكَ خَيْرًا الْوَصِيَّةُ لِلْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ بِالْمَعْرُوفِ
2፥216 መጋደል እርሱ ለእናንተ የተጠላ ሲሆን *በእናንተ ላይ ተጻፈ*፡፡ كُتِبَ عَلَيْكُمُ الْقِتَالُ وَهُوَ كُرْهٌ لَّكُمْ
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ ጾም በነዚያ *ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ* ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُتِبَ عَلَيْكُمُ الصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
“በእናንተ ላይ ተጻፈ” ማለት “በእናንተ ላይ ተነገረ ወይም ተባለ አሊያም ተደነገገ” ማለት ነው፤ “ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ” የሚለው ይሰመርበት፤ “ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ” ማለት “ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተነገረ ወይም ተባለ አሊያም ተደነገገ” ማለት ነው፤ አላህ በቀድሞ ንግግሩ፦ “እነሆ ያለ ነፍስ መግደል ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት ካልሆነ በስተቀር ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው”፣ “ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል፤ ቁስሎችንም ማመሳሰል አለባቸው” እና “ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል” ማለትን ብሏል፦
5፥32 በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ፦ “እነሆ ያለ ነፍስ መግደል ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት ካልሆነ በስተቀር ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው” ማለትን *ጻፍን*፡፡ مِنْ أَجْلِ ذَٰلِكَ كَتَبْنَا عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنَّهُ مَن قَتَلَ نَفْسًا بِغَيْرِ نَفْسٍ أَوْ فَسَادٍ فِي الْأَرْضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ النَّاسَ جَمِيعًا وَمَنْ أَحْيَاهَا فَكَأَنَّمَا أَحْيَا النَّاسَ جَمِيعًا
5፥45 በእነርሱም ላይ በውስጧ፦ “ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል፤ ቁስሎችንም ማመሳሰል አለባቸው” ማለትን *ጻፍን*፡፡ وَكَتَبْنَا عَلَيْهِمْ فِيهَا أَنَّ النَّفْسَ بِالنَّفْسِ وَالْعَيْنَ بِالْعَيْنِ وَالْأَنفَ بِالْأَنفِ وَالْأُذُنَ بِالْأُذُنِ وَالسِّنَّ بِالسِّنِّ وَالْجُرُوحَ قِصَاصٌ
21፥105 ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል ማለትን ከመገሰጫው በኋላ በዘቡር በእርግጥ *ጽፈናል*፡፡ وَلَقَدْ كَتَبْنَا فِي الزَّبُورِ مِن بَعْدِ الذِّكْرِ أَنَّ الْأَرْضَ يَرِثُهَا عِبَادِيَ الصَّالِحُونَ
ስለ ኪታብ እሳቤ ይህንን ከተረዳን አምላካችን አላህ ወደ ነብይ መጽሐፍ አወረደ ማለት የራሱን ንግግር ተናገረ ማለት ነው፦
3፥79 *ለማንም ሰው አላህ መጽሐፍን እና ጥበብን ነቢይነትንም ሊሰጠው* እና ከዚያም ለሰዎች «ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ኾኑ» ሊል አይገባውም፡፡ مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُؤْتِيَهُ اللَّهُ الْكِتَابَ وَالْحُكْمَ وَالنُّبُوَّةَ ثُمَّ يَقُولَ لِلنَّاسِ كُونُوا عِبَادًا لِّي مِن دُونِ اللَّهِ وَلَـٰكِن كُونُوا رَبَّانِيِّينَ بِمَا كُنتُمْ تُعَلِّمُونَ الْكِتَابَ وَبِمَا كُنتُمْ تَدْرُسُونَ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው በዚያም *በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ
ከኢማን መሰረቶች አንዱ በአላህ መጽሐፍት ማመን ነው፤ “ኪታብ” كِتَٰب የሚለው ቃል “ከተበ” كَتَبَ ማለትም “ጻፈ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መጽሐፍ” ማለት ነው፤ “ከተበ” كَتَبَ ደግሞ “ቃለ” قَالَ ማለትም “አለ” ወይም “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” በሚል ይመጣል፦
2፥178 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በተገደሉ ሰዎች ማመሳሰል *በእናንተ ላይ ተጻፈ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُتِبَ عَلَيْكُمُ الْقِصَاصُ فِي الْقَتْلَى
2፥180 አንዳችሁን ሞት በመጣበት ጊዜ ሀብትን ቢተው ለወላጆችና ለቅርብ ዘመዶች በበጎ መናዘዝ *በእናንተ ላይ ተጻፈ*፡፡ كُتِبَ عَلَيْكُمْ إِذَا حَضَرَ أَحَدَكُمُ الْمَوْتُ إِن تَرَكَ خَيْرًا الْوَصِيَّةُ لِلْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ بِالْمَعْرُوفِ
2፥216 መጋደል እርሱ ለእናንተ የተጠላ ሲሆን *በእናንተ ላይ ተጻፈ*፡፡ كُتِبَ عَلَيْكُمُ الْقِتَالُ وَهُوَ كُرْهٌ لَّكُمْ
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ ጾም በነዚያ *ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ* ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُتِبَ عَلَيْكُمُ الصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
“በእናንተ ላይ ተጻፈ” ማለት “በእናንተ ላይ ተነገረ ወይም ተባለ አሊያም ተደነገገ” ማለት ነው፤ “ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ” የሚለው ይሰመርበት፤ “ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ” ማለት “ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተነገረ ወይም ተባለ አሊያም ተደነገገ” ማለት ነው፤ አላህ በቀድሞ ንግግሩ፦ “እነሆ ያለ ነፍስ መግደል ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት ካልሆነ በስተቀር ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው”፣ “ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል፤ ቁስሎችንም ማመሳሰል አለባቸው” እና “ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል” ማለትን ብሏል፦
5፥32 በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ፦ “እነሆ ያለ ነፍስ መግደል ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት ካልሆነ በስተቀር ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው” ማለትን *ጻፍን*፡፡ مِنْ أَجْلِ ذَٰلِكَ كَتَبْنَا عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنَّهُ مَن قَتَلَ نَفْسًا بِغَيْرِ نَفْسٍ أَوْ فَسَادٍ فِي الْأَرْضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ النَّاسَ جَمِيعًا وَمَنْ أَحْيَاهَا فَكَأَنَّمَا أَحْيَا النَّاسَ جَمِيعًا
5፥45 በእነርሱም ላይ በውስጧ፦ “ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል፤ ቁስሎችንም ማመሳሰል አለባቸው” ማለትን *ጻፍን*፡፡ وَكَتَبْنَا عَلَيْهِمْ فِيهَا أَنَّ النَّفْسَ بِالنَّفْسِ وَالْعَيْنَ بِالْعَيْنِ وَالْأَنفَ بِالْأَنفِ وَالْأُذُنَ بِالْأُذُنِ وَالسِّنَّ بِالسِّنِّ وَالْجُرُوحَ قِصَاصٌ
21፥105 ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል ማለትን ከመገሰጫው በኋላ በዘቡር በእርግጥ *ጽፈናል*፡፡ وَلَقَدْ كَتَبْنَا فِي الزَّبُورِ مِن بَعْدِ الذِّكْرِ أَنَّ الْأَرْضَ يَرِثُهَا عِبَادِيَ الصَّالِحُونَ
ስለ ኪታብ እሳቤ ይህንን ከተረዳን አምላካችን አላህ ወደ ነብይ መጽሐፍ አወረደ ማለት የራሱን ንግግር ተናገረ ማለት ነው፦
3፥79 *ለማንም ሰው አላህ መጽሐፍን እና ጥበብን ነቢይነትንም ሊሰጠው* እና ከዚያም ለሰዎች «ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ኾኑ» ሊል አይገባውም፡፡ مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُؤْتِيَهُ اللَّهُ الْكِتَابَ وَالْحُكْمَ وَالنُّبُوَّةَ ثُمَّ يَقُولَ لِلنَّاسِ كُونُوا عِبَادًا لِّي مِن دُونِ اللَّهِ وَلَـٰكِن كُونُوا رَبَّانِيِّينَ بِمَا كُنتُمْ تُعَلِّمُونَ الْكِتَابَ وَبِمَا كُنتُمْ تَدْرُسُونَ
ነጥብ አንድ
“የቀድሞቹ መጽሐፍት”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ ወደ ነብያት ወሕይ አውርዷል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *መጽሐፍትን እና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِالْبَيِّنَاتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ الْكِتَابَ وَالْمِيزَانَ لِيَقُومَ النَّاسُ بِالْقِسْطِ
4፥163 እኛ *ወደ ኑሕና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም አወረድን*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
“አወረድን” ተብሎ የተቀመጠው “አውሐይና” أَوْحَيْنَا ሲሆን የሚያወርደው ወሕይ ኪታብ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ አላህ በቁርአን ውስጥ በስም የጠቀሳቸው ከቀድሞ መጽሐፍት መካከል ተውራት፣ ዘቡር እና ኢንጂል ናቸው፤ ነገር ግን በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ፦ “አላህን አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን ልኳል፤ በዚያ መልእክተኛ ለጊዜው ሁሉ መጽሐፍ አድርጓል፦
16፥36 *በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ* «አላህን አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ» *በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِى كُلِّ أُمَّةٍۢ رَّسُولًا أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ وَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلطَّٰغُوتَ
13፥38 *ለጊዜው ሁሉ መጽሐፍ አለው*፡፡ لِكُلِّ أَجَلٍ كِتَابٌ
አላህ ኪታብ ለነብያት የሚያወርደው በሦስት መንገድ ነው፤ በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን በመላክ” ነው፦
42:51 *ለሰው አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት* ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
ከአላህ ዘንድ ወደ ነብያት የሚወርደው መጽሐፍ በውስጡ የነበረውን የትምህርት ጭብጥ በዐቂዳህ ነጥብ፦ “እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለትን ሲሆን በፊቅህ ነጥብ ደግሞ “መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን” ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ *”እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም”* ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
ቁርአን ይህንን ወርዶ የነበረውን የዐቂዳህ እና የፊቅህ ጉዳይ በመዘርዘር ያረጋግጣል፤ የሚዘረዝርበት ምክንያት ለምእምናን ግሳጼና ማስታወሻ ነው፦
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን *”ከእርሱ በፊት ያለውን”* የሚያረጋግጥ እና *”በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር”* በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ وَمَا كَانَ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن تَصْدِيقَ ٱلَّذِى بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
11፥120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን *እንተርክልሃለን*፡፡ *በዚህችም እውነቱ ነገር፣ ለምእምናን ግሳጼና ማስታወሻ መጥቶልሃል*፡፡ وَكُلًّا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ الرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِ فُؤَادَكَ ۚ وَجَاءَكَ فِي هَـٰذِهِ الْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
“የቀድሞቹ መጽሐፍት”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ ወደ ነብያት ወሕይ አውርዷል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *መጽሐፍትን እና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِالْبَيِّنَاتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ الْكِتَابَ وَالْمِيزَانَ لِيَقُومَ النَّاسُ بِالْقِسْطِ
4፥163 እኛ *ወደ ኑሕና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም አወረድን*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
“አወረድን” ተብሎ የተቀመጠው “አውሐይና” أَوْحَيْنَا ሲሆን የሚያወርደው ወሕይ ኪታብ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ አላህ በቁርአን ውስጥ በስም የጠቀሳቸው ከቀድሞ መጽሐፍት መካከል ተውራት፣ ዘቡር እና ኢንጂል ናቸው፤ ነገር ግን በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ፦ “አላህን አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን ልኳል፤ በዚያ መልእክተኛ ለጊዜው ሁሉ መጽሐፍ አድርጓል፦
16፥36 *በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ* «አላህን አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ» *በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِى كُلِّ أُمَّةٍۢ رَّسُولًا أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ وَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلطَّٰغُوتَ
13፥38 *ለጊዜው ሁሉ መጽሐፍ አለው*፡፡ لِكُلِّ أَجَلٍ كِتَابٌ
አላህ ኪታብ ለነብያት የሚያወርደው በሦስት መንገድ ነው፤ በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን በመላክ” ነው፦
42:51 *ለሰው አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት* ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
ከአላህ ዘንድ ወደ ነብያት የሚወርደው መጽሐፍ በውስጡ የነበረውን የትምህርት ጭብጥ በዐቂዳህ ነጥብ፦ “እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለትን ሲሆን በፊቅህ ነጥብ ደግሞ “መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን” ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ *”እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም”* ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
ቁርአን ይህንን ወርዶ የነበረውን የዐቂዳህ እና የፊቅህ ጉዳይ በመዘርዘር ያረጋግጣል፤ የሚዘረዝርበት ምክንያት ለምእምናን ግሳጼና ማስታወሻ ነው፦
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን *”ከእርሱ በፊት ያለውን”* የሚያረጋግጥ እና *”በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር”* በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ وَمَا كَانَ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن تَصْدِيقَ ٱلَّذِى بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
11፥120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን *እንተርክልሃለን*፡፡ *በዚህችም እውነቱ ነገር፣ ለምእምናን ግሳጼና ማስታወሻ መጥቶልሃል*፡፡ وَكُلًّا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ الرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِ فُؤَادَكَ ۚ وَجَاءَكَ فِي هَـٰذِهِ الْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
አላህ እነዚህን የአላህ መጽሐፍት እንዲጠብቁ ሃላፍትና የሰጣቸው ለሰዎች ነው፦
5፥44 እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትኾን አወረድን፡፡ እነዚያ ትዕዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በእነዚያ አይሁዳውያን በኾኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፡፡ ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም *ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉት* እና በእርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት ይፈርዳሉ፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَا التَّوْرَاةَ فِيهَا هُدًى وَنُورٌ ۚ يَحْكُمُ بِهَا النَّبِيُّونَ الَّذِينَ أَسْلَمُوا لِلَّذِينَ هَادُوا وَالرَّبَّانِيُّونَ وَالْأَحْبَارُ بِمَا اسْتُحْفِظُوا مِن كِتَابِ اللَّهِ وَكَانُوا عَلَيْهِ شُهَدَاءَ ۚ
ነገር ግን ሰዎች ይህንን ሃላፊነት ከመወጣት ይልቅ የአላህን መጽሐፍ በመለወጥ እና እላዩ ላይ በእጆቻቸው ጽፈው በመጨመር «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው እውነትን ከሀሰት ቀላቅለዋል፤ ከንግግሩ ላይ በመቀነስ እውነትን ደብቀዋል፦
2፥75 ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች *የአላህን ንግግር የሚሰሙና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሚለውጡት* ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን? أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
2:79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን *ትደብቃላችሁ*? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ከዚያ በኃላ ቁርአን ከበፊቱ የተወረደውን መጽሐፍ ሊያረጋግጥ እና በእርሱ ላይ የጨመሩትን ሊያርም ወረደ፤ ከበፊቱ የተወረደውን መጽሐፍ ሊያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5:48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” እና በእርሱ ላይ “ተጠባባቂ” ሲሆን በእውነት አወረድን*፤ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው በዚያም *በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ
አምላካችን አላህ፦ “እመኑ” ያለው “ባወረደው መጽሐፍ” እንጂ በእጆቻቸው ጽፈው በመጨመር «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው እውነትን ከሀሰት የቀላቀሉትን ባይብል አይደለም፤ እመኑ ያለው በዐቂዳህ ነጥብ፦ “እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለትን ማውረዱ ወይም በፊቅህ ነጥብ ደግሞ “መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን” ማውረዱን ነው፦
42፥15 ለዚህም ጥራ! እንደታዘዝከውም ቀጥ በል፤ ዝንባሌዎቻቸውንም አትከተል። በላቸውም፦ “ከመጽሐፍ *አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ*፡፡ فَلِذَٰلِكَ فَادْعُ ۖ وَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ ۖ وَقُلْ آمَنتُ بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ مِن كِتَابٍ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
“አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ” የሚለው ይሰመርበት፤ አላህ የቀድሞቹን መጽሐፍት ተከተሉ ብሎ አንድ አንቀጽ ላይ አላለም። ታዲያ መመሪያ አድርጋችሁ ተከተሉ ያለው ማንን ነው? ኢንሻላህ ስለ ቁርኣን በገቢር ሁለት እንቀጥላለን…
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
5፥44 እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትኾን አወረድን፡፡ እነዚያ ትዕዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በእነዚያ አይሁዳውያን በኾኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፡፡ ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም *ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉት* እና በእርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት ይፈርዳሉ፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَا التَّوْرَاةَ فِيهَا هُدًى وَنُورٌ ۚ يَحْكُمُ بِهَا النَّبِيُّونَ الَّذِينَ أَسْلَمُوا لِلَّذِينَ هَادُوا وَالرَّبَّانِيُّونَ وَالْأَحْبَارُ بِمَا اسْتُحْفِظُوا مِن كِتَابِ اللَّهِ وَكَانُوا عَلَيْهِ شُهَدَاءَ ۚ
ነገር ግን ሰዎች ይህንን ሃላፊነት ከመወጣት ይልቅ የአላህን መጽሐፍ በመለወጥ እና እላዩ ላይ በእጆቻቸው ጽፈው በመጨመር «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው እውነትን ከሀሰት ቀላቅለዋል፤ ከንግግሩ ላይ በመቀነስ እውነትን ደብቀዋል፦
2፥75 ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች *የአላህን ንግግር የሚሰሙና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሚለውጡት* ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን? أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
2:79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን *ትደብቃላችሁ*? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ከዚያ በኃላ ቁርአን ከበፊቱ የተወረደውን መጽሐፍ ሊያረጋግጥ እና በእርሱ ላይ የጨመሩትን ሊያርም ወረደ፤ ከበፊቱ የተወረደውን መጽሐፍ ሊያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5:48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” እና በእርሱ ላይ “ተጠባባቂ” ሲሆን በእውነት አወረድን*፤ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው በዚያም *በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ
አምላካችን አላህ፦ “እመኑ” ያለው “ባወረደው መጽሐፍ” እንጂ በእጆቻቸው ጽፈው በመጨመር «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው እውነትን ከሀሰት የቀላቀሉትን ባይብል አይደለም፤ እመኑ ያለው በዐቂዳህ ነጥብ፦ “እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለትን ማውረዱ ወይም በፊቅህ ነጥብ ደግሞ “መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን” ማውረዱን ነው፦
42፥15 ለዚህም ጥራ! እንደታዘዝከውም ቀጥ በል፤ ዝንባሌዎቻቸውንም አትከተል። በላቸውም፦ “ከመጽሐፍ *አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ*፡፡ فَلِذَٰلِكَ فَادْعُ ۖ وَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ ۖ وَقُلْ آمَنتُ بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ مِن كِتَابٍ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
“አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ” የሚለው ይሰመርበት፤ አላህ የቀድሞቹን መጽሐፍት ተከተሉ ብሎ አንድ አንቀጽ ላይ አላለም። ታዲያ መመሪያ አድርጋችሁ ተከተሉ ያለው ማንን ነው? ኢንሻላህ ስለ ቁርኣን በገቢር ሁለት እንቀጥላለን…
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በመጽሐፉ እመኑ!
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው በዚያም *በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ
“ቁርኣን” قُرْءَان የሚለው ቃል “ቀረአ” قَرَأَ ማለትም “አነበበ” ወይም “አነበነበ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “መነባነብ”recitation” ማለት ነው፤ ቁርኣን ማለት አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን”ﷺ” የሚያነበው መነባነብ ነው፦
2፥252 *እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ አንቀጾች ናቸው*፤ አንተም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ፡፡ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۚ وَإِنَّكَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
45፥6 *እነዚህ በአንተ ላይ በእውነት የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ማስረጃዎች ናቸው፡፡ ከአላህና ከማስረጃዎቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?* تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۖ فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَ اللَّهِ وَآيَاتِهِ يُؤْمِنُونَ
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
“ማንበቡ” ለሚለው ቃል የገባው “ቁርኣነሁ” َقُرْآنَهُ ሲሆን ይህ የሚነበበው አንቀጽ የአላህ የራሱ ንግግር ስለሆነ አላህ በመጀመሪያ መደብ “አያቱና” آيَاتُنَا ማለትም “አንቀጾቻችን” በማለት ይናገራል፦
31፥7 *አንቀጾቻችንም በእርሱ ላይ በሚነበቡ ጊዜ* እንዳልሰማትና በጆሮቹ ድንቁርና እንዳለበት፣ የኮራ ሆኖ ይዞራል፤ በአሳማሚ ቅጣትም አብስረው። وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِ آيَاتُنَا وَلَّىٰ مُسْتَكْبِرًا كَأَن لَّمْ يَسْمَعْهَا كَأَنَّ فِي أُذُنَيْهِ وَقْرًا ۖ فَبَشِّرْهُ بِعَذَابٍ أَلِيمٍ
46፥7 *በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ* እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱትን «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን”ﷺ” “ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” ወይም “አነብንብ” ብሎ አዟቸዋል፤ “ኢቅራ” የሚለው ቃል ነብያችም”ﷺ” ሲያነቡት የነበረው ግን በቃል ለሚነበበው መነባነብ ነው፤ ምክንያቱ አላህ፦ “ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል” የሚል ሀይለ-ቃል ይጠቀማል፦
96፥1 *አንብብ* በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም፡፡ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
75:18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*። فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَه
29፥45 ከመጽሐፍ *ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ*፡፡ اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَابِ
18፥27 ከጌታህም መጽሐፍ *ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ*፡፡ وَاتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّك
ቁርኣን መጽሐፍ ሆኖ የወረደው ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ ነው፤ ልብ ላይ የተሰበሰበው ንባብ ደግሞ መጽሐፍ ይባላል እንጂ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ አልወረደም፦
2፥97 ለጂብሪልጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ እርሱ ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን *በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِين
26፥194 ከአስስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *በልብህ ላይ አወረደው*፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
6፥7 *በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድንና በእጆቻቸው በነኩት ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር*፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَابًا فِي قِرْطَاسٍ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ
“ቂርጧስ” قِرْطَاس ማለት በብራና የተጻፈ “ወረቀት” ነው፤ ቁርኣን በዚህ ቁስ ተጽፎ አልወረደም፤ ስለዚህ አላህ መጽሐፍ የሚለው በብራና፣ በሰሌን፣ በስስ ድንጋይ፣ በሰሌዳ፣ በበግ አጥንት፣ በዘንባባ ቅርፊት ፣ በቴምር ቅጠል፣ በከብት ቆዳ በመሳሰሉት ላይ 40 የሚያክሉ እነ አቡበከር፣ ኡመር፣ ኡስማን፣ አሊ፣ ዙበይር፣ ኡበይ፣ ሙአዊያህ፣ ዘይድ ኢብኑ ጣቢት በተፃፉ ጊዜ ሳይሆን ከዓለማቱ ጌታ ሲወርድ ነው፦
7፥2 *ይህ ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው፡፡ በደረትህም ውስጥ ከእርሱ ጭንቀት አይኑር*፡፡ كِتَابٌ أُنزِلَ إِلَيْكَ فَلَا يَكُن فِي صَدْرِكَ حَرَجٌ مِّنْهُ لِتُنذِرَ بِهِ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
38፥29 *ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው*፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ
29፥51 *እኛ መጽሐፉን በእነርሱ ላይ የሚነበብ ኾኖ በአንተ ላይ ማውረዳችን አይበቃቸውምን?* በዚህ ውስጥ ለሚያምኑ ሕዝቦች ችሮታና ግሳጼ አለበት፡፡ أَوَلَمْ يَكْفِهِمْ أَنَّا أَنزَلْنَا عَلَيْكَ الْكِتَابَ يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَرَحْمَةً وَذِكْرَىٰ لِقَوْمٍ يُؤْمِنُونَ
46:2 *የመጽሐፉ መወረድ አሸናፊ ጥበበኛ ከሆነው አላህ ነው*። تَنزِيلُ الْكِتَابِ مِنَ اللَّهِ الْعَزِيزِ الْحَكِيمِ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው በዚያም *በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ
“ቁርኣን” قُرْءَان የሚለው ቃል “ቀረአ” قَرَأَ ማለትም “አነበበ” ወይም “አነበነበ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “መነባነብ”recitation” ማለት ነው፤ ቁርኣን ማለት አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን”ﷺ” የሚያነበው መነባነብ ነው፦
2፥252 *እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ አንቀጾች ናቸው*፤ አንተም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ፡፡ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۚ وَإِنَّكَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
45፥6 *እነዚህ በአንተ ላይ በእውነት የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ማስረጃዎች ናቸው፡፡ ከአላህና ከማስረጃዎቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?* تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۖ فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَ اللَّهِ وَآيَاتِهِ يُؤْمِنُونَ
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
“ማንበቡ” ለሚለው ቃል የገባው “ቁርኣነሁ” َقُرْآنَهُ ሲሆን ይህ የሚነበበው አንቀጽ የአላህ የራሱ ንግግር ስለሆነ አላህ በመጀመሪያ መደብ “አያቱና” آيَاتُنَا ማለትም “አንቀጾቻችን” በማለት ይናገራል፦
31፥7 *አንቀጾቻችንም በእርሱ ላይ በሚነበቡ ጊዜ* እንዳልሰማትና በጆሮቹ ድንቁርና እንዳለበት፣ የኮራ ሆኖ ይዞራል፤ በአሳማሚ ቅጣትም አብስረው። وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِ آيَاتُنَا وَلَّىٰ مُسْتَكْبِرًا كَأَن لَّمْ يَسْمَعْهَا كَأَنَّ فِي أُذُنَيْهِ وَقْرًا ۖ فَبَشِّرْهُ بِعَذَابٍ أَلِيمٍ
46፥7 *በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ* እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱትን «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን”ﷺ” “ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” ወይም “አነብንብ” ብሎ አዟቸዋል፤ “ኢቅራ” የሚለው ቃል ነብያችም”ﷺ” ሲያነቡት የነበረው ግን በቃል ለሚነበበው መነባነብ ነው፤ ምክንያቱ አላህ፦ “ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል” የሚል ሀይለ-ቃል ይጠቀማል፦
96፥1 *አንብብ* በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም፡፡ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
75:18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*። فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَه
29፥45 ከመጽሐፍ *ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ*፡፡ اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَابِ
18፥27 ከጌታህም መጽሐፍ *ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ*፡፡ وَاتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّك
ቁርኣን መጽሐፍ ሆኖ የወረደው ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ ነው፤ ልብ ላይ የተሰበሰበው ንባብ ደግሞ መጽሐፍ ይባላል እንጂ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ አልወረደም፦
2፥97 ለጂብሪልጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ እርሱ ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን *በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِين
26፥194 ከአስስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *በልብህ ላይ አወረደው*፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
6፥7 *በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድንና በእጆቻቸው በነኩት ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር*፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَابًا فِي قِرْطَاسٍ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ
“ቂርጧስ” قِرْطَاس ማለት በብራና የተጻፈ “ወረቀት” ነው፤ ቁርኣን በዚህ ቁስ ተጽፎ አልወረደም፤ ስለዚህ አላህ መጽሐፍ የሚለው በብራና፣ በሰሌን፣ በስስ ድንጋይ፣ በሰሌዳ፣ በበግ አጥንት፣ በዘንባባ ቅርፊት ፣ በቴምር ቅጠል፣ በከብት ቆዳ በመሳሰሉት ላይ 40 የሚያክሉ እነ አቡበከር፣ ኡመር፣ ኡስማን፣ አሊ፣ ዙበይር፣ ኡበይ፣ ሙአዊያህ፣ ዘይድ ኢብኑ ጣቢት በተፃፉ ጊዜ ሳይሆን ከዓለማቱ ጌታ ሲወርድ ነው፦
7፥2 *ይህ ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው፡፡ በደረትህም ውስጥ ከእርሱ ጭንቀት አይኑር*፡፡ كِتَابٌ أُنزِلَ إِلَيْكَ فَلَا يَكُن فِي صَدْرِكَ حَرَجٌ مِّنْهُ لِتُنذِرَ بِهِ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
38፥29 *ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው*፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ
29፥51 *እኛ መጽሐፉን በእነርሱ ላይ የሚነበብ ኾኖ በአንተ ላይ ማውረዳችን አይበቃቸውምን?* በዚህ ውስጥ ለሚያምኑ ሕዝቦች ችሮታና ግሳጼ አለበት፡፡ أَوَلَمْ يَكْفِهِمْ أَنَّا أَنزَلْنَا عَلَيْكَ الْكِتَابَ يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَرَحْمَةً وَذِكْرَىٰ لِقَوْمٍ يُؤْمِنُونَ
46:2 *የመጽሐፉ መወረድ አሸናፊ ጥበበኛ ከሆነው አላህ ነው*። تَنزِيلُ الْكِتَابِ مِنَ اللَّهِ الْعَزِيزِ الْحَكِيمِ
ሚሽነሪዎች የራሳቸው እያረረ የእኛን ያማስላሉ፤ “መጽሐፍ” ማለት “ጥራዝ” ነው ካሰቡት ነብያት ብሉት የተባለው መጽሐፍ ወረቀት ነበር ወይስ ግህደተ-ቃል? እናስተንትን፦
ሕዝቅኤል 3፥1-3 እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ *ያገኘኸውን ብላ፤ ይህን መጽሐፍ ብላ፥ ሄደህም ለእስራኤል ቤት ተናገር አለኝ*። *አፌንም ከፈትሁ መጽሐፉንም አጐረሰኝ*። እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ *አፍህ ይብላ፥ በምሰጥህም በዚህ መጽሐፍ ሆድህን ሙላ አለኝ። እኔም በላሁት፥ በአፌም ውስጥ እንደ ማር ጣፈጠ*።
ራእይ10፥9-10 ወደ መልአኩም ሄጄ፦ *ታናሺቱን መጽሐፍ ስጠኝ አልሁት። እርሱም፦ ውሰድና ብላት፥ ሆድህንም መራራ ታደርገዋለች በአፍህ ግን እንደ ማር ትጣፍጣለች አለኝ*።ከመልአኩም እጅ *ታናሺቱን መጽሐፍ ወስጄ በላኋት በአፌም እንደ ማር ጣፋጭ ሆነች፤ ከበላኋት በኋላም ሆዴ መራራ ሆነ*።
ለዚያ ነው አንድ ቃሪ በቃሉ የሚቀራውን የአላህ ንግግር የአላህ መጽሐፍ የተባለው፦
84:21 *በእነርሱም ላይ ቁርአን በተነበበ ጊዜ* የማይሰግዱት፤ ምን አላቸው? وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
9:6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *የአላህን ንግግር ይሰማ ዘንድ” አስጠጋው*፤ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ أَبْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ۚ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْلَمُونَ
35፥29 *እነዚያ የአላህን መጽሐፍ የሚያነቡ*፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱ፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ በምስጢርም ኾነ በግልጽ የለገሱ፣ በፍጹም የማትከስርን ንግድ ተስፋ ያደርጋሉ፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَتْلُونَ كِتَابَ اللَّهِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَأَنفَقُوا مِمَّا رَزَقْنَاهُمْ سِرًّا وَعَلَانِيَةً يَرْجُونَ تِجَارَةً لَّن تَبُورَ
ቁርኣን 114 ሱራዎች ሲኖሩት የወረዱት ለ 13 ዓመት 86 ሱራዎች በመካ ሲሆን 28 ደግሞ የወረዱት ለ 10 ዓመት በመዲና ነው፣ ቀስ በቀስ በጨረቃ አቆጣጠር ለ 23 ዓመት ወረደ፦
17:106 *ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*። وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
25:32 እነዚያ የካዱትም፦ *ቁርአን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም? አሉ፤ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ፣ ከፋፍለን አወረድነው*፤ ቀስ በቀስ መለያየትም ለየነው። وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
እዚህ ላይ የሚያጅበት ቁርአን 6,236 አናቅጽ አሉት፣ ቁርኣን አንቀጾቹ የተሰካኩ መጽሐፍ ነው፤ አንቀጾቹ ብቻ ሳይ ሳይሆን ሱራዎቹም ከአላህ የወረዱ ናቸው፤ ነብያችን”ﷺ” ይህ በአንቀጽና በሱራ የተሰካካ መጽሐፍ ወደ እርሳቸው መወረዱት ተስፋ የሚያደርጉት አልነበረም፤ ግን ከጌታ ችሎታ ተወረደላቸው፦
11፥1 አሊፍ ላም ራ፤ *ይህ ቁርኣን አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው*፡፡ ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ የተወረደ ነው፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمَّ فُصِّلَتْ مِن لَّدُنْ حَكِيمٍ خَبِيرٍ
47፥20 እነዚያም ያመኑት ሰዎች፦ *ሱራ አትወርድም ኖሮአልን?* ይላሉ፡፡ *የጠነከረችም ሱራ በተወረደች* እና በውስጧም መጋደል በተወሳ ጊዜ እነዚያን በልቦቻቸው ውስጥ በሺታ ያለባቸውን ሰዎች ከሞት የኾነ መከራ በእርሱ ላይ እንደ ወደቀበት ሰው አስተያየት ወደ አንተ ሲመለከቱ ታያቸዋለህ፡፡ ለእነርሱም ወዮላቸው፡፡ وَيَقُولُ الَّذِينَ آمَنُوا لَوْلَا نُزِّلَتْ سُورَةٌ ۖ فَإِذَا أُنزِلَتْ سُورَةٌ مُّحْكَمَةٌ وَذُكِرَ فِيهَا الْقِتَالُ ۙ رَأَيْتَ الَّذِينَ فِي قُلُوبِهِم مَّرَضٌ يَنظُرُونَ إِلَيْكَ نَظَرَ الْمَغْشِيِّ عَلَيْهِ مِنَ الْمَوْتِ ۖ فَأَوْلَىٰ لَهُمْ
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ*፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
ሕዝቅኤል 3፥1-3 እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ *ያገኘኸውን ብላ፤ ይህን መጽሐፍ ብላ፥ ሄደህም ለእስራኤል ቤት ተናገር አለኝ*። *አፌንም ከፈትሁ መጽሐፉንም አጐረሰኝ*። እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ *አፍህ ይብላ፥ በምሰጥህም በዚህ መጽሐፍ ሆድህን ሙላ አለኝ። እኔም በላሁት፥ በአፌም ውስጥ እንደ ማር ጣፈጠ*።
ራእይ10፥9-10 ወደ መልአኩም ሄጄ፦ *ታናሺቱን መጽሐፍ ስጠኝ አልሁት። እርሱም፦ ውሰድና ብላት፥ ሆድህንም መራራ ታደርገዋለች በአፍህ ግን እንደ ማር ትጣፍጣለች አለኝ*።ከመልአኩም እጅ *ታናሺቱን መጽሐፍ ወስጄ በላኋት በአፌም እንደ ማር ጣፋጭ ሆነች፤ ከበላኋት በኋላም ሆዴ መራራ ሆነ*።
ለዚያ ነው አንድ ቃሪ በቃሉ የሚቀራውን የአላህ ንግግር የአላህ መጽሐፍ የተባለው፦
84:21 *በእነርሱም ላይ ቁርአን በተነበበ ጊዜ* የማይሰግዱት፤ ምን አላቸው? وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
9:6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *የአላህን ንግግር ይሰማ ዘንድ” አስጠጋው*፤ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ أَبْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ۚ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْلَمُونَ
35፥29 *እነዚያ የአላህን መጽሐፍ የሚያነቡ*፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱ፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ በምስጢርም ኾነ በግልጽ የለገሱ፣ በፍጹም የማትከስርን ንግድ ተስፋ ያደርጋሉ፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَتْلُونَ كِتَابَ اللَّهِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَأَنفَقُوا مِمَّا رَزَقْنَاهُمْ سِرًّا وَعَلَانِيَةً يَرْجُونَ تِجَارَةً لَّن تَبُورَ
ቁርኣን 114 ሱራዎች ሲኖሩት የወረዱት ለ 13 ዓመት 86 ሱራዎች በመካ ሲሆን 28 ደግሞ የወረዱት ለ 10 ዓመት በመዲና ነው፣ ቀስ በቀስ በጨረቃ አቆጣጠር ለ 23 ዓመት ወረደ፦
17:106 *ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*። وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
25:32 እነዚያ የካዱትም፦ *ቁርአን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም? አሉ፤ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ፣ ከፋፍለን አወረድነው*፤ ቀስ በቀስ መለያየትም ለየነው። وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
እዚህ ላይ የሚያጅበት ቁርአን 6,236 አናቅጽ አሉት፣ ቁርኣን አንቀጾቹ የተሰካኩ መጽሐፍ ነው፤ አንቀጾቹ ብቻ ሳይ ሳይሆን ሱራዎቹም ከአላህ የወረዱ ናቸው፤ ነብያችን”ﷺ” ይህ በአንቀጽና በሱራ የተሰካካ መጽሐፍ ወደ እርሳቸው መወረዱት ተስፋ የሚያደርጉት አልነበረም፤ ግን ከጌታ ችሎታ ተወረደላቸው፦
11፥1 አሊፍ ላም ራ፤ *ይህ ቁርኣን አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው*፡፡ ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ የተወረደ ነው፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمَّ فُصِّلَتْ مِن لَّدُنْ حَكِيمٍ خَبِيرٍ
47፥20 እነዚያም ያመኑት ሰዎች፦ *ሱራ አትወርድም ኖሮአልን?* ይላሉ፡፡ *የጠነከረችም ሱራ በተወረደች* እና በውስጧም መጋደል በተወሳ ጊዜ እነዚያን በልቦቻቸው ውስጥ በሺታ ያለባቸውን ሰዎች ከሞት የኾነ መከራ በእርሱ ላይ እንደ ወደቀበት ሰው አስተያየት ወደ አንተ ሲመለከቱ ታያቸዋለህ፡፡ ለእነርሱም ወዮላቸው፡፡ وَيَقُولُ الَّذِينَ آمَنُوا لَوْلَا نُزِّلَتْ سُورَةٌ ۖ فَإِذَا أُنزِلَتْ سُورَةٌ مُّحْكَمَةٌ وَذُكِرَ فِيهَا الْقِتَالُ ۙ رَأَيْتَ الَّذِينَ فِي قُلُوبِهِم مَّرَضٌ يَنظُرُونَ إِلَيْكَ نَظَرَ الْمَغْشِيِّ عَلَيْهِ مِنَ الْمَوْتِ ۖ فَأَوْلَىٰ لَهُمْ
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ*፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
ቁርኣን ከአላህ የተወረደ እውነት ነው፤ ከነብያችም”ﷺ” በኃላ የሚመጣ ነብይ፣ የሚላክ መልእክተኛ እና የሚወርድ ተንዚል ስለሌለ አላህ ቁርኣን እራሱ አውርዶ ከኋላውም ከፊቱም ውሸት እንዳመጣበት እራሱ ይጠብቀዋል፦
15፥9 *እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا ٱلذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُۥ لَحَٰفِظُونَ
41፥42 *ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም*፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
78፥48 *ጌታዬ እውነትን ያወርዳል*፤ ሩቅ የኾኑትን ምስጢሮች ሁሉ ዐዋቂ ነው» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّ رَبِّي يَقْذِفُ بِالْحَقِّ عَلَّامُ الْغُيُوبِ
3፥60 *ይህ ከጌታህ ዘንድ የኾነ እውነት ነው*፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትኹን፡፡ الْحَقُّ مِن رَّبِّكَ فَلَا تَكُن مِّنَ الْمُمْتَرِينَ
አላህ ቁርኣንን የሚጠብቀው በሰው ልብ እንዲታወስ በማግራት ነው፤ ቁርአንን በልብ የሚሰበስበው እራሱ ነው፦
54፥17 *ቁርኣንንም ለማስታወስ በእርግጥ አገራነው*፡፡ አስታዋሽም አለን? وَلَقَدْ يَسَّرْنَا ٱلْقُرْءَانَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِن مُّدَّكِرٍۢ
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
ስለ ቁርኣን ይህንን ያክል ካየን ዘንዳ አምላካችን አላህ መመሪያ አድርጋችሁ ተከተሉ ያለው ከእርሱ ዘንድ የወረደውን መጽሐፍ ቁርኣንን ነው፦
6፥155 *ይህም ያወረድነው የኾነ የተባረከ መጽሐፍ ነው፤ ተከተሉትም*፡፡ ይታዘንላችሁም ዘንድ ከክህደት ተጠንቀቁ፡፡ وَهَـٰذَا كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ مُبَارَكٌ فَاتَّبِعُوهُ وَاتَّقُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*፡፡ ከአላህም ሌላ ረዳቶችን አትከተሉ፡፡ ጥቂትን ብቻ ትገሰጻላችሁ፡፡ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ وَلَا تَتَّبِعُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ ۗ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ
39፥55 እናንተ የማታውቁ ስትኾኑም ቅጣቱ በድንገት ሳይመጣባችሁ በፊት *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን መልካሙን መጽሐፍ ተከተሉ*፡፡ وَاتَّبِعُوا أَحْسَنَ مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُم مِّن قَبْلِ أَن يَأْتِيَكُمُ الْعَذَابُ بَغْتَةً وَأَنتُمْ لَا تَشْعُرُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
15፥9 *እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا ٱلذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُۥ لَحَٰفِظُونَ
41፥42 *ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም*፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
78፥48 *ጌታዬ እውነትን ያወርዳል*፤ ሩቅ የኾኑትን ምስጢሮች ሁሉ ዐዋቂ ነው» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّ رَبِّي يَقْذِفُ بِالْحَقِّ عَلَّامُ الْغُيُوبِ
3፥60 *ይህ ከጌታህ ዘንድ የኾነ እውነት ነው*፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትኹን፡፡ الْحَقُّ مِن رَّبِّكَ فَلَا تَكُن مِّنَ الْمُمْتَرِينَ
አላህ ቁርኣንን የሚጠብቀው በሰው ልብ እንዲታወስ በማግራት ነው፤ ቁርአንን በልብ የሚሰበስበው እራሱ ነው፦
54፥17 *ቁርኣንንም ለማስታወስ በእርግጥ አገራነው*፡፡ አስታዋሽም አለን? وَلَقَدْ يَسَّرْنَا ٱلْقُرْءَانَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِن مُّدَّكِرٍۢ
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
ስለ ቁርኣን ይህንን ያክል ካየን ዘንዳ አምላካችን አላህ መመሪያ አድርጋችሁ ተከተሉ ያለው ከእርሱ ዘንድ የወረደውን መጽሐፍ ቁርኣንን ነው፦
6፥155 *ይህም ያወረድነው የኾነ የተባረከ መጽሐፍ ነው፤ ተከተሉትም*፡፡ ይታዘንላችሁም ዘንድ ከክህደት ተጠንቀቁ፡፡ وَهَـٰذَا كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ مُبَارَكٌ فَاتَّبِعُوهُ وَاتَّقُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*፡፡ ከአላህም ሌላ ረዳቶችን አትከተሉ፡፡ ጥቂትን ብቻ ትገሰጻላችሁ፡፡ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ وَلَا تَتَّبِعُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ ۗ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ
39፥55 እናንተ የማታውቁ ስትኾኑም ቅጣቱ በድንገት ሳይመጣባችሁ በፊት *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን መልካሙን መጽሐፍ ተከተሉ*፡፡ وَاتَّبِعُوا أَحْسَنَ مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُم مِّن قَبْلِ أَن يَأْتِيَكُمُ الْعَذَابُ بَغْتَةً وَأَنتُمْ لَا تَشْعُرُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ለስዕል ይሰገዳልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ *ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ ”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُون
በግሪክ "ኢኮን" εἰκών በዕብራይስጥ “ኤሊል” אֱלִיל ማለት "ስዕል"image" ማለት ሲሆን በሰሌዳ ላይ በቀለም፣ በጠመኔ፣ በእርሳስ አለዚያም በሌላ ነገር ተስርቶ በዓይን በማየት የሚገነዘቡት የአንድ ማንነት ወይም ምንነት ምስል ነው። አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በመጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ላይ ሥዕልን እንዲህ ይገልጹታል፦
ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤ መጽሐፈ ሰዋሰው ወግሥ ወመዝገበ ቃላት 673
*"ስዕል ማለት በቁም መልክ፣ የመልክ ጥላ፣ ንድፍ፣ አምሳል፣ ንድፍ በውኃ፣ በመጽሔት፣ በጥልፍ፣ በስፌት ወይም በቀለም በወረቀት ገዝፎ ተጽፎ ከደብር፣ ከእብን፣ ከእጽ፣ ከማዕድን ታንጦ፣ ተቀርጦ፣ ተሸልሞ፣ አጊጦ የሚታይ የሚዳሰስ ነገር ነው*፡፡"
ያህዌህ ሙሴን በተራራው ሰማያዊ ኑባሬዎችን በመገለጥ እያሳየው እነዚያን ኑባሬዎች በምስል አድርጎ እንዲሰራ አዞት ነበር፦
ዘጸአት 25፥40 *በተራራ ላይ እንዳሳየሁህ ምሳሌ እንድትሠራ ተጠንቀቅ።
ዘጸአት 26፥30 *ማደሪያውንም በተራራ እንዳሳየሁህ ምሳሌ አቁም*።
ዕብራውያን 8፥5 እነርሱም *ሙሴ ድንኳኒቱን ሊሠራ ሳለ እንደ ተረዳ፥ ለሰማያዊ ነገር ምሳሌና ጥላ የሚሆነውን ያገለግላሉ። በተራራው እንደ ተገለጠልህ ምሳሌ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ተጠንቀቅ ብሎት ነበርና*።
የሐዋርያት ሥራ 7፥44 *እንዳየው ምስል አድርጎ ይሠራት ዘንድ ሙሴን ተናግሮ እንዳዘዘው*፥ የምስክር ድንኳን ከአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች።
"እንዳየው ምስል አድርጎ ይሠራት ዘንድ ሙሴን ተናግሮ እንዳዘዘው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይመሰርበት፤ ይህም ምስል የመላእክትን ምስል ይጨምራል፤ ለምሳሌ የኪሩቤል ምስል እንዲሰራ ታዞ ነበር፦
ዘጸአት 25፥19 ከስርየት መክደኛውም ጋር *አንዱን ኪሩብ በአንድ ወገን፥ ሁለተኛውንም ኪሩብ በሌላው ወገን አድርገህ በአንድ ላይ ትሠራዋለህ*።
ኪሩብ በነጠላ ሲሆን በብዜት ደግሞ ኪሩቤል ነው። ያህዌህ ሕዝቅኤልን፦ "የኢየሩሳሌምንም ከተማ ስዕል ሳልባት" ብሎ አዞት ነበር፦
ሕዝቅኤል 4፥1 አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ጡብን ወስደህ በፊትህ አኑራት *የኢየሩሳሌምንም ከተማ ስዕል ሳልባት ክበባት*፥
ይህ እንዲህ በእንዲህ እንዳለ ነቢያት ይህንን ሥነ-ጥበብ ሰውን ለማስተማር ይጠቀሙበት ነበር እንጂ አንድም ቀን ሰግደውለት አያውቁም፥ ስገዱለት የሚል መመሪያም አልተቀበሉም አላስተላለፉም። ከዚያ በተቃራኒው የሙሴ አምላክ ለሙሴ፦ "የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ፣ የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፣ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም” ብሎ አዞልታ፤ እንደውም መዝሙረኛው፦ "ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ" ይላል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ”፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ*።
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር *”የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”*፤
መዝሙር 97፥7 *”ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ*”፤ መላእክቱ ሁሉ ስገዱለት።
ነቢያትም የተቀረጸውን ምስል ሠራተኛ እንደሚሰራው፣ የተቀረጸውን ምስል የሚሠሩ ከንቱ እንደኾኑ እና ለእጃቸውም ሥራ ስለ ሰገዱ ፍርድ በእነርሱ ላይ እንደለ ተናግረዋል፦
ኢሳይያስ 40፥19 *የተቀረጸውንስ ምስል ሠራተኛ ሠርቶታል*፥ አንጥረኛም በወርቅ ለብጦታል፥ የብሩንም ሰንሰለት አፍስሶለታል።
ኢሳይያስ 44፥9 *የተቀረጸውን ምስል የሚሠሩ ሁሉ ከንቱዎች ናቸው*፥
ኤርምያስ 1፥16 ስለ ክፋታቸውም ሁሉ፥ እኔን ስለ ተው ለሌሎችም አማልክት ስላጠኑ *ለእጃቸውም ሥራ ስለ ሰገዱ፥ ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ*።
ሰው ለሠራው የእጅ ሥራ እንዴት ይሰገዳል? በኦርቶዶክስ፣ በካቶሊክ እና በአንግሊካን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ለስዕል የጸጋ ስግደት ይሰገዳል፤ ልብ አድርግ የጸጋ ስግደት ስገዱ የሚል ትእዛዝ የለም። በተቃራኒው ለተቀረጸ ምስል "አትስገድላቸው" የሚል ትእዛዝ ቢኖር እንጂ። ነገር ግን ይህ ግዑዝ ነገር በዐበይት ክርስቲያኖች ይሰገድለታል፥ ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ ደግሞ የዘወትር መቅድም ላይ እንዲህ የሚል መመሪያ አለ፦
የዘወትር መቅድም ቁጥር 35-36 ገጽ 7
ግዕዙ፦
*ወቅድመ ስዕላ ስግዱ! ዘኢሰገደ ላቲ ይደምስስ እምቅዋሙ ወኢይትዐወቅ ዝግረ ስሙ። ወይበሉ መላእክተ ሰማይ ኲሎሙ አሜን*።
ትርጉም፦
*በስዕሏ ፊት ስገዱ! ለሥዕሏ ያልሰገደ ግን ከቆመበት ቦታ ይጥፋ! ስም አጠራሩ አይታወቅ። በሰማይ ያሉ መላእክትም ይደረግ ይሁን ይበሉ*።
ነቢያት፦ "ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ" ሲሉ፥ ፈጣሪ "ለእጃቸውም ሥራ ስለ ሰገዱ፥ ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ" ሲል ይህ በትውፊት የተቀመጠው አዋልድ መጽሐፍ ደግሞ፦ "በሥዕሏ ፊት ስገዱ! ለሥዕሏ ያልሰገደ ግን ከቆመበት ቦታ ይጥፋ" የሚል እርግማን ምን የሚሉት ፈሊጥ ነው? ለምስል መስገድ እኮ 666 ለሆነው ለክርስቶስ ተቃዋሚ መንገድ የሚጠርግ ነው፦
ራእይ 13፥15 *"የአውሬው ምስል ሊናገር እንኳ ለአውሬውም ምስል የማይሰግዱለትን ሁሉ ሊያስገድላቸው፥ ለአውሬው ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠው ተሰጠው"*።
አውሬው ወደፊት የሚመጣው የዓለማችን መንግሥት ነው፤ ለእዚያ መንግሥት ምስል 666 የተባለው ሐሰተኛው ነቢይና መሢሕ እንዲሰግዱ ያደርጋል፤ ታስታውሱ እንደሆነ በሮማውያን ጊዜ የቄሳር ምስል እና ጽሕፈት በሳንቲም ላይ ይሳል ነበር፦
ማርቆስ 12፥16 እነርሱም አመጡለት። *ይህች "ምስል" εἰκών እና ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው፤ እነርሱም፦ የቄሣር ናት አሉት*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ *ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ ”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُون
በግሪክ "ኢኮን" εἰκών በዕብራይስጥ “ኤሊል” אֱלִיל ማለት "ስዕል"image" ማለት ሲሆን በሰሌዳ ላይ በቀለም፣ በጠመኔ፣ በእርሳስ አለዚያም በሌላ ነገር ተስርቶ በዓይን በማየት የሚገነዘቡት የአንድ ማንነት ወይም ምንነት ምስል ነው። አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በመጽሐፈ ሰዋሰው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ላይ ሥዕልን እንዲህ ይገልጹታል፦
ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤ መጽሐፈ ሰዋሰው ወግሥ ወመዝገበ ቃላት 673
*"ስዕል ማለት በቁም መልክ፣ የመልክ ጥላ፣ ንድፍ፣ አምሳል፣ ንድፍ በውኃ፣ በመጽሔት፣ በጥልፍ፣ በስፌት ወይም በቀለም በወረቀት ገዝፎ ተጽፎ ከደብር፣ ከእብን፣ ከእጽ፣ ከማዕድን ታንጦ፣ ተቀርጦ፣ ተሸልሞ፣ አጊጦ የሚታይ የሚዳሰስ ነገር ነው*፡፡"
ያህዌህ ሙሴን በተራራው ሰማያዊ ኑባሬዎችን በመገለጥ እያሳየው እነዚያን ኑባሬዎች በምስል አድርጎ እንዲሰራ አዞት ነበር፦
ዘጸአት 25፥40 *በተራራ ላይ እንዳሳየሁህ ምሳሌ እንድትሠራ ተጠንቀቅ።
ዘጸአት 26፥30 *ማደሪያውንም በተራራ እንዳሳየሁህ ምሳሌ አቁም*።
ዕብራውያን 8፥5 እነርሱም *ሙሴ ድንኳኒቱን ሊሠራ ሳለ እንደ ተረዳ፥ ለሰማያዊ ነገር ምሳሌና ጥላ የሚሆነውን ያገለግላሉ። በተራራው እንደ ተገለጠልህ ምሳሌ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ተጠንቀቅ ብሎት ነበርና*።
የሐዋርያት ሥራ 7፥44 *እንዳየው ምስል አድርጎ ይሠራት ዘንድ ሙሴን ተናግሮ እንዳዘዘው*፥ የምስክር ድንኳን ከአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች።
"እንዳየው ምስል አድርጎ ይሠራት ዘንድ ሙሴን ተናግሮ እንዳዘዘው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይመሰርበት፤ ይህም ምስል የመላእክትን ምስል ይጨምራል፤ ለምሳሌ የኪሩቤል ምስል እንዲሰራ ታዞ ነበር፦
ዘጸአት 25፥19 ከስርየት መክደኛውም ጋር *አንዱን ኪሩብ በአንድ ወገን፥ ሁለተኛውንም ኪሩብ በሌላው ወገን አድርገህ በአንድ ላይ ትሠራዋለህ*።
ኪሩብ በነጠላ ሲሆን በብዜት ደግሞ ኪሩቤል ነው። ያህዌህ ሕዝቅኤልን፦ "የኢየሩሳሌምንም ከተማ ስዕል ሳልባት" ብሎ አዞት ነበር፦
ሕዝቅኤል 4፥1 አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ጡብን ወስደህ በፊትህ አኑራት *የኢየሩሳሌምንም ከተማ ስዕል ሳልባት ክበባት*፥
ይህ እንዲህ በእንዲህ እንዳለ ነቢያት ይህንን ሥነ-ጥበብ ሰውን ለማስተማር ይጠቀሙበት ነበር እንጂ አንድም ቀን ሰግደውለት አያውቁም፥ ስገዱለት የሚል መመሪያም አልተቀበሉም አላስተላለፉም። ከዚያ በተቃራኒው የሙሴ አምላክ ለሙሴ፦ "የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ፣ የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፣ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም” ብሎ አዞልታ፤ እንደውም መዝሙረኛው፦ "ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ" ይላል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ”፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ*።
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር *”የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”*፤
መዝሙር 97፥7 *”ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ*”፤ መላእክቱ ሁሉ ስገዱለት።
ነቢያትም የተቀረጸውን ምስል ሠራተኛ እንደሚሰራው፣ የተቀረጸውን ምስል የሚሠሩ ከንቱ እንደኾኑ እና ለእጃቸውም ሥራ ስለ ሰገዱ ፍርድ በእነርሱ ላይ እንደለ ተናግረዋል፦
ኢሳይያስ 40፥19 *የተቀረጸውንስ ምስል ሠራተኛ ሠርቶታል*፥ አንጥረኛም በወርቅ ለብጦታል፥ የብሩንም ሰንሰለት አፍስሶለታል።
ኢሳይያስ 44፥9 *የተቀረጸውን ምስል የሚሠሩ ሁሉ ከንቱዎች ናቸው*፥
ኤርምያስ 1፥16 ስለ ክፋታቸውም ሁሉ፥ እኔን ስለ ተው ለሌሎችም አማልክት ስላጠኑ *ለእጃቸውም ሥራ ስለ ሰገዱ፥ ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ*።
ሰው ለሠራው የእጅ ሥራ እንዴት ይሰገዳል? በኦርቶዶክስ፣ በካቶሊክ እና በአንግሊካን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ለስዕል የጸጋ ስግደት ይሰገዳል፤ ልብ አድርግ የጸጋ ስግደት ስገዱ የሚል ትእዛዝ የለም። በተቃራኒው ለተቀረጸ ምስል "አትስገድላቸው" የሚል ትእዛዝ ቢኖር እንጂ። ነገር ግን ይህ ግዑዝ ነገር በዐበይት ክርስቲያኖች ይሰገድለታል፥ ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ ደግሞ የዘወትር መቅድም ላይ እንዲህ የሚል መመሪያ አለ፦
የዘወትር መቅድም ቁጥር 35-36 ገጽ 7
ግዕዙ፦
*ወቅድመ ስዕላ ስግዱ! ዘኢሰገደ ላቲ ይደምስስ እምቅዋሙ ወኢይትዐወቅ ዝግረ ስሙ። ወይበሉ መላእክተ ሰማይ ኲሎሙ አሜን*።
ትርጉም፦
*በስዕሏ ፊት ስገዱ! ለሥዕሏ ያልሰገደ ግን ከቆመበት ቦታ ይጥፋ! ስም አጠራሩ አይታወቅ። በሰማይ ያሉ መላእክትም ይደረግ ይሁን ይበሉ*።
ነቢያት፦ "ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ" ሲሉ፥ ፈጣሪ "ለእጃቸውም ሥራ ስለ ሰገዱ፥ ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ" ሲል ይህ በትውፊት የተቀመጠው አዋልድ መጽሐፍ ደግሞ፦ "በሥዕሏ ፊት ስገዱ! ለሥዕሏ ያልሰገደ ግን ከቆመበት ቦታ ይጥፋ" የሚል እርግማን ምን የሚሉት ፈሊጥ ነው? ለምስል መስገድ እኮ 666 ለሆነው ለክርስቶስ ተቃዋሚ መንገድ የሚጠርግ ነው፦
ራእይ 13፥15 *"የአውሬው ምስል ሊናገር እንኳ ለአውሬውም ምስል የማይሰግዱለትን ሁሉ ሊያስገድላቸው፥ ለአውሬው ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠው ተሰጠው"*።
አውሬው ወደፊት የሚመጣው የዓለማችን መንግሥት ነው፤ ለእዚያ መንግሥት ምስል 666 የተባለው ሐሰተኛው ነቢይና መሢሕ እንዲሰግዱ ያደርጋል፤ ታስታውሱ እንደሆነ በሮማውያን ጊዜ የቄሳር ምስል እና ጽሕፈት በሳንቲም ላይ ይሳል ነበር፦
ማርቆስ 12፥16 እነርሱም አመጡለት። *ይህች "ምስል" εἰκών እና ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው፤ እነርሱም፦ የቄሣር ናት አሉት*።
በተመሳይይ ለእዚህ መንግሥት ምስል ስለው እንዲሰገለት ያደርጋሉ። ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው ነቢይ ሆነ ለምስሉም የሚሰግዱ በጀሃነም ስቃይ ቀንና ሌሊት ዕረፍት የላቸውም፦
ራእይ 19፥20 አውሬውም ተያዘ በእርሱም ፊት ተአምራትን እያደረገ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን *ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያዘ፤ ሁለቱም በሕይወት ሳሉ በዲን ወደሚቃጠል ወደ እሳት ባሕር ተጣሉ*።
ራእይ 16፥2 ፊተኛውም ሄዶ ጽዋውን በምድር ውስጥ አፈሰሰ፤ *የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ክፉኛ የሚነዘንዝ ቍስል ሆነባቸው*።
ራእይ 14፥9-11 ሦስተኛም መልአክ ተከተላቸው፥ በታላቅ ድምፅ እንዲህ እያለ፦ *ለአውሬውና ለምስሉ የሚሰግድ* በግምባሩም ወይም በእጁ ምልክቱን የሚቀበል ማንም ቢኖር፥ እርሱ ደግሞ በቍጣው ጽዋ ሳይቀላቅል ከተዘጋጀው ከእግዚአብሔር ቍጣ ወይን ጠጅ ይጠጣል፥ በቅዱሳንም መላእክትና በበጉ ፊት በእሳትና በዲን ይሳቀያል። የሥቃያቸውም ጢስ ለዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ይወጣል፥ *ለአውሬውና ለምስሉም የሚሰግዱ የስሙንም ምልክት የሚቀበል ሁሉ ቀንና ሌሊት ዕረፍት የላቸውም*።
ይህንን አስፈሪ ወንጀል እያየ ወደ ክርስትና የሚገባ ሰው ቂል ካልሆነ ወይም በጥቅማ ጥቅም አሊያም በተቃራኒ ጾታ ፍቅር መነደፍ ካልሆነ በስተቀር አይሞክረውም። ይህንን ፍርድ እያወቀ ወደ ኢሥላም የማይመጣ በእሳት የሚጫወት ነው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ *ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ ”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُون
" እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። በኢሥላም ፈጣሪ ከሆነው ከአንዱ አምላክ ከአላህ ውጪ የሚሰገድለት ማንነት ሆነ ምንነት የለም። ስዕል የሰው እጅ ሥራ ነው፤ ለዚህ ግዑዝ ነገር የምትሰግዱ ካላችሁ ጊዜው ሳይረፍድ ወደ አላህ በንስሃ ተመለሱ። ከአላህ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱምና፦
7፥197 *እነዚያም ከእርሱ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱም*። وَٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِهِۦ لَا يَسْتَطِيعُونَ نَصْرَكُمْ وَلَآ أَنفُسَهُمْ يَنصُرُونَ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ራእይ 19፥20 አውሬውም ተያዘ በእርሱም ፊት ተአምራትን እያደረገ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን *ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያዘ፤ ሁለቱም በሕይወት ሳሉ በዲን ወደሚቃጠል ወደ እሳት ባሕር ተጣሉ*።
ራእይ 16፥2 ፊተኛውም ሄዶ ጽዋውን በምድር ውስጥ አፈሰሰ፤ *የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ክፉኛ የሚነዘንዝ ቍስል ሆነባቸው*።
ራእይ 14፥9-11 ሦስተኛም መልአክ ተከተላቸው፥ በታላቅ ድምፅ እንዲህ እያለ፦ *ለአውሬውና ለምስሉ የሚሰግድ* በግምባሩም ወይም በእጁ ምልክቱን የሚቀበል ማንም ቢኖር፥ እርሱ ደግሞ በቍጣው ጽዋ ሳይቀላቅል ከተዘጋጀው ከእግዚአብሔር ቍጣ ወይን ጠጅ ይጠጣል፥ በቅዱሳንም መላእክትና በበጉ ፊት በእሳትና በዲን ይሳቀያል። የሥቃያቸውም ጢስ ለዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ይወጣል፥ *ለአውሬውና ለምስሉም የሚሰግዱ የስሙንም ምልክት የሚቀበል ሁሉ ቀንና ሌሊት ዕረፍት የላቸውም*።
ይህንን አስፈሪ ወንጀል እያየ ወደ ክርስትና የሚገባ ሰው ቂል ካልሆነ ወይም በጥቅማ ጥቅም አሊያም በተቃራኒ ጾታ ፍቅር መነደፍ ካልሆነ በስተቀር አይሞክረውም። ይህንን ፍርድ እያወቀ ወደ ኢሥላም የማይመጣ በእሳት የሚጫወት ነው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ *ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ ”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُون
" እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። በኢሥላም ፈጣሪ ከሆነው ከአንዱ አምላክ ከአላህ ውጪ የሚሰገድለት ማንነት ሆነ ምንነት የለም። ስዕል የሰው እጅ ሥራ ነው፤ ለዚህ ግዑዝ ነገር የምትሰግዱ ካላችሁ ጊዜው ሳይረፍድ ወደ አላህ በንስሃ ተመለሱ። ከአላህ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱምና፦
7፥197 *እነዚያም ከእርሱ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱም*። وَٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِهِۦ لَا يَسْتَطِيعُونَ نَصْرَكُمْ وَلَآ أَنفُسَهُمْ يَنصُرُونَ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኒፋቅ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
“ኒፋቅ” نِفَاق የሚለው ቃል “ናፈቀ” نَافَقَ ማለትም “ነፈቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኑፋቄ” ወይም “ምንፍቅና” አሊያም “አስመሳይነት” ”በአፉ አምኖ በልቡ የሚክድ” ማለት ነው፤ “ኑፋቄ” የሚለው የግዕዝ ቃል “ነፈቀ” ማለትም “ከፈለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክፍልፍል” ወይም “አራጥቃ” ማለት ነው፤ ዓመት ለሁለት ስንከፍለው ስድስት ወሩ “መንፈቅ” ይባላል። አለቃ ኪዳነ-ወልድ ክፍሌ ገፅ 645።
ስለዚህ “መናፍቅ” ማለት “በከፊሉ አምኖ በከፊሉ የሚክድ” ሙሉ ያልሆነ ጎደሎ እምነት ያለው ማለት ነው፤ ኒፋቅ በውስጥ ኩፍር በውጪ ኢማን የሆነ ሁለት አይነት ገጽታ ያለው ነገር ነው፤ ኒፋቅ ያለበት ግለሰብ ደግሞ በነጠላ “ሙናፊቅ” مُنَٰفِق ሲባል በብዜት “ሙናፊቁን” مُنَٰفِقُون ወይም “ሙናፊቂን” مُنَٰفِقِين ይባላል፤ በአማርኛችን በነጠላ “መናፍቅ” በብዜት “መናፍቃን” ማለት ነው። አላማቸው ኡማውን መከፋፈልና መበታተን ነው፦
63፥7 *እነርሱ እነዚያ ፡- «አላህ መልክተኛ ዘንድ ላሉት ሰዎች እስከሚበታተኑ ድረስ አትቀልቡ» የሚሉ ናቸው፡፡ የሰማያትና የምድር ድልቦችም የአላህ ናቸው፡፡ ግን መናፍቃን አያውቁም*፡፡ هُمُ الَّذِينَ يَقُولُونَ لَا تُنفِقُوا عَلَىٰ مَنْ عِندَ رَسُولِ اللَّهِ حَتَّىٰ يَنفَضُّوا ۗ وَلِلَّهِ خَزَائِنُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَـٰكِنَّ الْمُنَافِقِينَ لَا يَفْقَهُونَ
ውጪአቸው አማኝ ነው ውስጣቸው ግን ክህደት አለ፤ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ፤ አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም፤ ወደ ቁርኣንና ወደ ሐዲስ አይመጡም፦
4፥142 *መናፍቃን አላህን ያታልላሉ፡፡ እርሱም አታላያቸው ነው፡፡ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ፡፡ አላህንም ጥቂትን እንጅ አያወሱም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَهُوَ خَادِعُهُمْ وَإِذَا قَامُوا إِلَى الصَّلَاةِ قَامُوا كُسَالَىٰ يُرَاءُونَ النَّاسَ وَلَا يَذْكُرُونَ اللَّهَ إِلَّا قَلِيلًا
2፥8 *ከሰዎችም «በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል» የሚሉ አሉ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም*፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَقُولُ آمَنَّا بِاللَّهِ وَبِالْيَوْمِ الْآخِرِ وَمَا هُم بِمُؤْمِنِينَ
2፥9 *አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም*፡፡ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَمَا يَخْدَعُونَ إِلَّا أَنفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُونَ
3፥167 *እነዚያንም የነፈቁትን* እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን ሊገልጽ ነው፡፡ «መዋጋት መኖሩን ብናውቅ ኖሮ በተከተልናችሁ ነበር» አሉ፡፡ *እነርሱ ያን ጊዜ ከእምነት ይልቅ ወደ ክህደት የቀረቡ ናቸው፡፡ በልቦቻቸው የሌለውን በአፎቻቸው ይናገራሉ፡፡ አላህም የሚደብቁትን ዐዋቂ ነው*፡፡ وَلِيَعْلَمَ الَّذِينَ نَافَقُوا ۚ وَقِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا قَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أَوِ ادْفَعُوا ۖ قَالُوا لَوْ نَعْلَمُ قِتَالًا لَّاتَّبَعْنَاكُمْ ۗ هُمْ لِلْكُفْرِ يَوْمَئِذٍ أَقْرَبُ مِنْهُمْ لِلْإِيمَانِ ۚ يَقُولُونَ بِأَفْوَاهِهِم مَّا لَيْسَ فِي قُلُوبِهِمْ ۗ وَاللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا يَكْتُمُونَ
4፥61 ለእነርሱም፡- *«አላህ ወደ አወረደው ቁርኣን እና ወደ መልክተኛው ኑ» በተባሉ ጊዜ መናፍቃን ከአንተ መሸሽን ሲሸሹ ታያቸዋለህ*፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا إِلَىٰ مَا أَنزَلَ اللَّهُ وَإِلَى الرَّسُولِ رَأَيْتَ الْمُنَافِقِينَ يَصُدُّونَ عَنكَ صُدُودًا
2፥14 *እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን»* ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
የመናፍቃን ቅጣቱ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፦
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
9፥68 *መናፍቃንንና መናፍቃትን፣ ከሓዲዎችንም አላህ የገሀነምን እሳት በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ እርሷ በቂያቸው ናት፡፡ አላህም ረግሟቸዋል፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው*፡፡ وَعَدَ اللَّهُ الْمُنَافِقِينَ وَالْمُنَافِقَاتِ وَالْكُفَّارَ نَارَ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ هِيَ حَسْبُهُمْ ۚ وَلَعَنَهُمُ اللَّهُ ۖ وَلَهُمْ عَذَابٌ مُّقِيمٌ
የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 55, ሐዲስ 12
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩ”ﷺ” ሲናገሩ፦ *”የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ آيَةُ الْمُنَافِقِ ثَلاَثٌ، إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ، وَإِذَا اؤْتُمِنَ خَانَ، وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ .
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
“ኒፋቅ” نِفَاق የሚለው ቃል “ናፈቀ” نَافَقَ ማለትም “ነፈቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኑፋቄ” ወይም “ምንፍቅና” አሊያም “አስመሳይነት” ”በአፉ አምኖ በልቡ የሚክድ” ማለት ነው፤ “ኑፋቄ” የሚለው የግዕዝ ቃል “ነፈቀ” ማለትም “ከፈለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክፍልፍል” ወይም “አራጥቃ” ማለት ነው፤ ዓመት ለሁለት ስንከፍለው ስድስት ወሩ “መንፈቅ” ይባላል። አለቃ ኪዳነ-ወልድ ክፍሌ ገፅ 645።
ስለዚህ “መናፍቅ” ማለት “በከፊሉ አምኖ በከፊሉ የሚክድ” ሙሉ ያልሆነ ጎደሎ እምነት ያለው ማለት ነው፤ ኒፋቅ በውስጥ ኩፍር በውጪ ኢማን የሆነ ሁለት አይነት ገጽታ ያለው ነገር ነው፤ ኒፋቅ ያለበት ግለሰብ ደግሞ በነጠላ “ሙናፊቅ” مُنَٰفِق ሲባል በብዜት “ሙናፊቁን” مُنَٰفِقُون ወይም “ሙናፊቂን” مُنَٰفِقِين ይባላል፤ በአማርኛችን በነጠላ “መናፍቅ” በብዜት “መናፍቃን” ማለት ነው። አላማቸው ኡማውን መከፋፈልና መበታተን ነው፦
63፥7 *እነርሱ እነዚያ ፡- «አላህ መልክተኛ ዘንድ ላሉት ሰዎች እስከሚበታተኑ ድረስ አትቀልቡ» የሚሉ ናቸው፡፡ የሰማያትና የምድር ድልቦችም የአላህ ናቸው፡፡ ግን መናፍቃን አያውቁም*፡፡ هُمُ الَّذِينَ يَقُولُونَ لَا تُنفِقُوا عَلَىٰ مَنْ عِندَ رَسُولِ اللَّهِ حَتَّىٰ يَنفَضُّوا ۗ وَلِلَّهِ خَزَائِنُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَـٰكِنَّ الْمُنَافِقِينَ لَا يَفْقَهُونَ
ውጪአቸው አማኝ ነው ውስጣቸው ግን ክህደት አለ፤ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ፤ አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም፤ ወደ ቁርኣንና ወደ ሐዲስ አይመጡም፦
4፥142 *መናፍቃን አላህን ያታልላሉ፡፡ እርሱም አታላያቸው ነው፡፡ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ፡፡ አላህንም ጥቂትን እንጅ አያወሱም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَهُوَ خَادِعُهُمْ وَإِذَا قَامُوا إِلَى الصَّلَاةِ قَامُوا كُسَالَىٰ يُرَاءُونَ النَّاسَ وَلَا يَذْكُرُونَ اللَّهَ إِلَّا قَلِيلًا
2፥8 *ከሰዎችም «በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል» የሚሉ አሉ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም*፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَقُولُ آمَنَّا بِاللَّهِ وَبِالْيَوْمِ الْآخِرِ وَمَا هُم بِمُؤْمِنِينَ
2፥9 *አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም*፡፡ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَمَا يَخْدَعُونَ إِلَّا أَنفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُونَ
3፥167 *እነዚያንም የነፈቁትን* እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን ሊገልጽ ነው፡፡ «መዋጋት መኖሩን ብናውቅ ኖሮ በተከተልናችሁ ነበር» አሉ፡፡ *እነርሱ ያን ጊዜ ከእምነት ይልቅ ወደ ክህደት የቀረቡ ናቸው፡፡ በልቦቻቸው የሌለውን በአፎቻቸው ይናገራሉ፡፡ አላህም የሚደብቁትን ዐዋቂ ነው*፡፡ وَلِيَعْلَمَ الَّذِينَ نَافَقُوا ۚ وَقِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا قَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أَوِ ادْفَعُوا ۖ قَالُوا لَوْ نَعْلَمُ قِتَالًا لَّاتَّبَعْنَاكُمْ ۗ هُمْ لِلْكُفْرِ يَوْمَئِذٍ أَقْرَبُ مِنْهُمْ لِلْإِيمَانِ ۚ يَقُولُونَ بِأَفْوَاهِهِم مَّا لَيْسَ فِي قُلُوبِهِمْ ۗ وَاللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا يَكْتُمُونَ
4፥61 ለእነርሱም፡- *«አላህ ወደ አወረደው ቁርኣን እና ወደ መልክተኛው ኑ» በተባሉ ጊዜ መናፍቃን ከአንተ መሸሽን ሲሸሹ ታያቸዋለህ*፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا إِلَىٰ مَا أَنزَلَ اللَّهُ وَإِلَى الرَّسُولِ رَأَيْتَ الْمُنَافِقِينَ يَصُدُّونَ عَنكَ صُدُودًا
2፥14 *እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን»* ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
የመናፍቃን ቅጣቱ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፦
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
9፥68 *መናፍቃንንና መናፍቃትን፣ ከሓዲዎችንም አላህ የገሀነምን እሳት በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ እርሷ በቂያቸው ናት፡፡ አላህም ረግሟቸዋል፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው*፡፡ وَعَدَ اللَّهُ الْمُنَافِقِينَ وَالْمُنَافِقَاتِ وَالْكُفَّارَ نَارَ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ هِيَ حَسْبُهُمْ ۚ وَلَعَنَهُمُ اللَّهُ ۖ وَلَهُمْ عَذَابٌ مُّقِيمٌ
የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 55, ሐዲስ 12
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩ”ﷺ” ሲናገሩ፦ *”የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ آيَةُ الْمُنَافِقِ ثَلاَثٌ، إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ، وَإِذَا اؤْتُمِنَ خَانَ، وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ .
ነጥብ አንድ
“ሲታመን ይከዳል”
አምላካችን አላህ አማና ሲጣልብን አማናችን መወጣት እንዳለብን እንዲህ ይነግረናል፦
4፥58 *አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል*፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
8፥27 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህንና መልክተኛውን አትክዱ፡፡ *አደራዎቻችሁንም እናንተ እያወቃችሁ አትክዱ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَخُونُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ وَتَخُونُوا أَمَانَاتِكُمْ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
ነጥብ ሁለት
“ሲናገር ይዋሻል”
ሙስሊም ከዋሸ ቀኑ ተበላሸ ይላል ያገሬ ሰው፤ አንድ ሙናፊቅ "ተላላ" “አባይ” “ቀላማጅ” “ዋሾ” “በጥራቃ” “ውሸታም” “ሐሰተኛ” “ወሽከታ” ነው፤ አምላካችን አላህ፦ “ሐሰትንም ቃል ራቁ” “ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ” ብሎ ያዘናል፦
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَاجْتَنِبُوا الرِّجْسَ مِنَ الْأَوْثَانِ وَاجْتَنِبُوا قَوْلَ الزُّورِ
33፥70 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ *ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَقُولُوا قَوْلًا سَدِيدًا
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ይቀጥላል…
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ሲታመን ይከዳል”
አምላካችን አላህ አማና ሲጣልብን አማናችን መወጣት እንዳለብን እንዲህ ይነግረናል፦
4፥58 *አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል*፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
8፥27 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህንና መልክተኛውን አትክዱ፡፡ *አደራዎቻችሁንም እናንተ እያወቃችሁ አትክዱ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَخُونُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ وَتَخُونُوا أَمَانَاتِكُمْ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
ነጥብ ሁለት
“ሲናገር ይዋሻል”
ሙስሊም ከዋሸ ቀኑ ተበላሸ ይላል ያገሬ ሰው፤ አንድ ሙናፊቅ "ተላላ" “አባይ” “ቀላማጅ” “ዋሾ” “በጥራቃ” “ውሸታም” “ሐሰተኛ” “ወሽከታ” ነው፤ አምላካችን አላህ፦ “ሐሰትንም ቃል ራቁ” “ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ” ብሎ ያዘናል፦
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَاجْتَنِبُوا الرِّجْسَ مِنَ الْأَوْثَانِ وَاجْتَنِبُوا قَوْلَ الزُّورِ
33፥70 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ *ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَقُولُوا قَوْلًا سَدِيدًا
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ይቀጥላል…
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኒፋቅ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
ነጥብ ሦስት
“ቃል ገብቶ ያፈርሳል”
ቃል ገብቶ ማፍረስ ከመሃላ አይተናነስም፤ አምላካችን አላህ፦ “በቃል ኪዳኖች ሙሉ” ይለናል፦
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በቃል ኪዳኖች ሙሉ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
17፥34 የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፡፡ *በኪዳናችሁም ሙሉ፤ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና*፡፡ وَلَا تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ حَتَّىٰ يَبْلُغَ أَشُدَّهُ ۚ وَأَوْفُوا بِالْعَهْدِ ۖ إِنَّ الْعَهْدَ كَانَ مَسْئُولًا
ነገር ግን ይህ ምልክት የሚታይበት ሁሉ ሙናፊቅ ላይሆን ይችላል፤ ግን መናፍቅ የሚያሰኘው ጉዳይ ነብያችን”ﷺ” እንዲህ ይነግሩናል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 116
ዐብዱላህ ኢብኑ ዐምር”ረ.ዐ.” እንደነገረን የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“አራት ነገሮች ያሉበት ሰው ግልጽ መናፍቅ ሆኗል፤ ከአራቱ ውስጥ አንዱ ያለበት ሰው ደግሞ እስኪተወው ድረስ ከኑፋቄ ከፊሉ ጠባይ አለበት ማለት ነው፤ አራቱ ነገሮች፡- ሲታመን ይከዳል፣ ሲናገር ይዋሻል፣ ቃል ገብቶ ያፈርሳል፣ ሲሟገት ያስተባብላል*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَرْبَعٌ مَنْ كُنَّ فِيهِ كَانَ مُنَافِقًا خَالِصًا وَمَنْ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْهُنَّ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْ نِفَاقٍ حَتَّى يَدَعَهَا إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ وَإِذَا عَاهَدَ غَدَرَ وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ وَإِذَا خَاصَمَ فَجَرَ ”
ነጥብ አራት
“ሲሟገት ያስተባብላል”
መናፍቃን የአላህ አንቀጾች ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ መከራከር ይወዳሉ፦
45፥25 *አንቀጾቻችንም ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ ክርክራቸው* «እውነተኞች እንደ ኾናችሁ አባቶቻችንን አምጡ» *ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ مَّا كَانَ حُجَّتَهُمْ إِلَّا أَن قَالُوا ائْتُوا بِآبَائِنَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
10፥95 *ከእነዚያም የአላህን አንቀጾች ከአስተባበሉት አትሁን፡፡ ከከሳሪዎቹ ትሆናለህና*፡፡ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ فَتَكُونَ مِنَ الْخَاسِرِينَ
4፥107 *ከነዚያም እራሳቸውን ከሚበድሉት ላይ አትከራከር*፤ አላህ ከዳተኛ ኀጢአተኛ የሆነን ሰው አይወድምና። وَلَا تُجَادِلْ عَنِ الَّذِينَ يَخْتَانُونَ أَنفُسَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ خَوَّانًا أَثِيمًا
ነጥብ አምስት
“በጥቂት አለመብቃቃት”
በጥቂት መብቃቃትን የአማኞች ባህርይ ነው፤ በጥቂት አለመብቃቃት የመናፍቃን ባህርይ ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ: መጽሐፍ 70, ሐዲስ 22
አቢ ዑመር”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል፤ ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ الْمُؤْمِنَ يَأْكُلُ فِي مِعًى وَاحِدٍ، وَإِنَّ الْكَافِرَ ـ أَوِ الْمُنَافِقَ فَلاَ أَدْرِي أَيَّهُمَا قَالَ عُبَيْدُ اللَّهِ ـ يَأْكُلُ فِي سَبْعَةِ أَمْعَاءٍ ”.
ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል ማለት ሲበላ በቢሥሚላህ ስለሚጀምር በረካ አለው፣ ያጣቅመዋል እና ይብቃቃል ማለት እንጅ አንድ ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። በተጨማሪም ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል ማለት በቢሥሚላህ ስለማይጀምር በረካ የለውም፣ አያጣቅመውም እና አይብቃቃም ማለት እንጅ ሰባት ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። ይህ “መዕነዊይ” ማለትም “ፍካሬአዊ” አነጋገር እንጂ “ሒስሲይ” ማለትም “እማሬአዊ” አይደለም።
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
ነጥብ ሦስት
“ቃል ገብቶ ያፈርሳል”
ቃል ገብቶ ማፍረስ ከመሃላ አይተናነስም፤ አምላካችን አላህ፦ “በቃል ኪዳኖች ሙሉ” ይለናል፦
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በቃል ኪዳኖች ሙሉ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
17፥34 የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፡፡ *በኪዳናችሁም ሙሉ፤ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና*፡፡ وَلَا تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ حَتَّىٰ يَبْلُغَ أَشُدَّهُ ۚ وَأَوْفُوا بِالْعَهْدِ ۖ إِنَّ الْعَهْدَ كَانَ مَسْئُولًا
ነገር ግን ይህ ምልክት የሚታይበት ሁሉ ሙናፊቅ ላይሆን ይችላል፤ ግን መናፍቅ የሚያሰኘው ጉዳይ ነብያችን”ﷺ” እንዲህ ይነግሩናል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 116
ዐብዱላህ ኢብኑ ዐምር”ረ.ዐ.” እንደነገረን የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“አራት ነገሮች ያሉበት ሰው ግልጽ መናፍቅ ሆኗል፤ ከአራቱ ውስጥ አንዱ ያለበት ሰው ደግሞ እስኪተወው ድረስ ከኑፋቄ ከፊሉ ጠባይ አለበት ማለት ነው፤ አራቱ ነገሮች፡- ሲታመን ይከዳል፣ ሲናገር ይዋሻል፣ ቃል ገብቶ ያፈርሳል፣ ሲሟገት ያስተባብላል*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَرْبَعٌ مَنْ كُنَّ فِيهِ كَانَ مُنَافِقًا خَالِصًا وَمَنْ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْهُنَّ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْ نِفَاقٍ حَتَّى يَدَعَهَا إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ وَإِذَا عَاهَدَ غَدَرَ وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ وَإِذَا خَاصَمَ فَجَرَ ”
ነጥብ አራት
“ሲሟገት ያስተባብላል”
መናፍቃን የአላህ አንቀጾች ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ መከራከር ይወዳሉ፦
45፥25 *አንቀጾቻችንም ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ ክርክራቸው* «እውነተኞች እንደ ኾናችሁ አባቶቻችንን አምጡ» *ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ مَّا كَانَ حُجَّتَهُمْ إِلَّا أَن قَالُوا ائْتُوا بِآبَائِنَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
10፥95 *ከእነዚያም የአላህን አንቀጾች ከአስተባበሉት አትሁን፡፡ ከከሳሪዎቹ ትሆናለህና*፡፡ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ فَتَكُونَ مِنَ الْخَاسِرِينَ
4፥107 *ከነዚያም እራሳቸውን ከሚበድሉት ላይ አትከራከር*፤ አላህ ከዳተኛ ኀጢአተኛ የሆነን ሰው አይወድምና። وَلَا تُجَادِلْ عَنِ الَّذِينَ يَخْتَانُونَ أَنفُسَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ خَوَّانًا أَثِيمًا
ነጥብ አምስት
“በጥቂት አለመብቃቃት”
በጥቂት መብቃቃትን የአማኞች ባህርይ ነው፤ በጥቂት አለመብቃቃት የመናፍቃን ባህርይ ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ: መጽሐፍ 70, ሐዲስ 22
አቢ ዑመር”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል፤ ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ الْمُؤْمِنَ يَأْكُلُ فِي مِعًى وَاحِدٍ، وَإِنَّ الْكَافِرَ ـ أَوِ الْمُنَافِقَ فَلاَ أَدْرِي أَيَّهُمَا قَالَ عُبَيْدُ اللَّهِ ـ يَأْكُلُ فِي سَبْعَةِ أَمْعَاءٍ ”.
ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል ማለት ሲበላ በቢሥሚላህ ስለሚጀምር በረካ አለው፣ ያጣቅመዋል እና ይብቃቃል ማለት እንጅ አንድ ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። በተጨማሪም ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል ማለት በቢሥሚላህ ስለማይጀምር በረካ የለውም፣ አያጣቅመውም እና አይብቃቃም ማለት እንጅ ሰባት ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። ይህ “መዕነዊይ” ማለትም “ፍካሬአዊ” አነጋገር እንጂ “ሒስሲይ” ማለትም “እማሬአዊ” አይደለም።
ነጥብ ስድስት
“ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ”
ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ ልክ እንደ አሪቲ ነው፤ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 288,
ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *“ቁርአንን የሚቀራ አማኝ ምሳሌው ልክ “እንደ” ትርንጎ ነው፤ ሽታው ጥሩ ነው ጣዕሙም ጥሩ ነው። ቁርአንን የማይቀራ አማኝ ደግሞ ልክ እንደ ተምር ነው፤ ሽታ የለውም ጣዕም ግን አለው። ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ አምሳያው ልክ እንደ አሪቲ ነው፤ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል። ቁርአንን የማይቀራ ሙናፊቅ ደግሞ ልክ እንደ እንቧይ ነው ሽታ የለውም፤ ጣዕሙም መራራ ነው”* عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْمُؤْمِنُ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالأُتْرُجَّةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَرِيحُهَا طَيِّبٌ، وَالْمُؤْمِنُ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالتَّمْرَةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَلاَ رِيحَ لَهَا، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالرَّيْحَانَةِ، رِيحُهَا طَيِّبٌ وَطَعْمُهَا مُرٌّ، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالْحَنْظَلَةِ، طَعْمُهَا مُرٌّ ـ أَوْ خَبِيثٌ ـ وَرِيحُهَا مُرٌّ ”
ኒፋቅ በሁለት ይከፈላል፤ አንደኛው ኒፋቁል አስገር ሲሆን ይህ ባህርይ ያለበት ሙናፊቅ ባይሰኝም ግን ከላይ የተዘረዘሩት የታመኑት ጊዜ መካድ፣ ሲናገሩ መዋሸት፣ ቃል ገብቶ ማፍረስ፣ ቀጠሮን ማዛባት፣ ሲከራከር ማስተባበል ናቸው።
ሁለተኛው ኒፋቁል አክበር ሲሆን ይህ ሰው ሙናፊቅ ይባላል፤ የትልቁ ኒፋቅ ምልክቶች የአላህን መልእክተኛ ማስተባበል፣ የተቀበሉትን መልእክት በከፊሉ ማስተባበል፣ እሳቸውን መጥላት፣ መልእክታቸውን መጥላት፣ በኢስላም ዝቅ ማለት መደሰት፣ የኢስላም የበላይነትን መጥላት ናቸው ወዘተ ናቸው። ሙናፊቅ ማለት የሚችለው አላህ ብቻ ነው። ምክንያቱም ኒፋቅ ልብ ላይ ያለ በሽታ ነው፦
4፥63 *እነዚህ እነዚያ አላህ በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅባቸው ናቸው፤ እነርሱንም ተዋቸው፤ ገሥጻቸውም፤ ለእነርሱም በራሳቸው ውስጥ ስሜት ያለውን ቃል ተናገራቸው*። ﺃُﻭﻟَﺌِﻚَ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻳَﻌْﻠَﻢُ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻣَﺎ ﻓِﻲ ﻗُﻠُﻮﺑِﻬِﻢْ ﻓَﺄَﻋْﺮِﺽْ ﻋَﻨْﻬُﻢْ ﻭَﻋِﻈْﻬُﻢْ ﻭَﻗُﻞْ ﻟَﻬُﻢْ ﻓِﻲ ﺃَﻧْﻔُﺴِﻬِﻢْ ﻗَﻮْﻟًﺎ ﺑَﻠِﻴﻐًﺎ ” ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺴﺎﺀ
3፥118 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ከእናንተ ሌላ ምስጢረኛን አትያዙ፤ ማበላሸትን አይገቱላችሁም፤ ጉዳታችሁን ይወዳሉ፥ ጥላቻይቱ ከአፎቻቸዉ በእርግጥ ተገለጸች። ልቦቻቸዉም የሚደብቁት ይበልጥ ትልቅ ነዉ*። ልብ የምታደርጉ እንደሆናችሁ ለእናንተ ማብራራያዎችን በእርግጥ ገለጽን። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا بِطَانَةً مِّن دُونِكُمْ لَا يَأْلُونَكُمْ خَبَالًا وَدُّوا مَا عَنِتُّمْ قَدْ بَدَتِ الْبَغْضَاءُ مِنْ أَفْوَاهِهِمْ وَمَا تُخْفِي صُدُورُهُمْ أَكْبَرُ ۚ قَدْ بَيَّنَّا لَكُمُ الْآيَاتِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْقِلُونَ
አላህ የቀልብ በሽታ ከሆነው ከኒፋቅ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ”
ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ ልክ እንደ አሪቲ ነው፤ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 288,
ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *“ቁርአንን የሚቀራ አማኝ ምሳሌው ልክ “እንደ” ትርንጎ ነው፤ ሽታው ጥሩ ነው ጣዕሙም ጥሩ ነው። ቁርአንን የማይቀራ አማኝ ደግሞ ልክ እንደ ተምር ነው፤ ሽታ የለውም ጣዕም ግን አለው። ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ አምሳያው ልክ እንደ አሪቲ ነው፤ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል። ቁርአንን የማይቀራ ሙናፊቅ ደግሞ ልክ እንደ እንቧይ ነው ሽታ የለውም፤ ጣዕሙም መራራ ነው”* عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْمُؤْمِنُ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالأُتْرُجَّةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَرِيحُهَا طَيِّبٌ، وَالْمُؤْمِنُ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالتَّمْرَةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَلاَ رِيحَ لَهَا، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالرَّيْحَانَةِ، رِيحُهَا طَيِّبٌ وَطَعْمُهَا مُرٌّ، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالْحَنْظَلَةِ، طَعْمُهَا مُرٌّ ـ أَوْ خَبِيثٌ ـ وَرِيحُهَا مُرٌّ ”
ኒፋቅ በሁለት ይከፈላል፤ አንደኛው ኒፋቁል አስገር ሲሆን ይህ ባህርይ ያለበት ሙናፊቅ ባይሰኝም ግን ከላይ የተዘረዘሩት የታመኑት ጊዜ መካድ፣ ሲናገሩ መዋሸት፣ ቃል ገብቶ ማፍረስ፣ ቀጠሮን ማዛባት፣ ሲከራከር ማስተባበል ናቸው።
ሁለተኛው ኒፋቁል አክበር ሲሆን ይህ ሰው ሙናፊቅ ይባላል፤ የትልቁ ኒፋቅ ምልክቶች የአላህን መልእክተኛ ማስተባበል፣ የተቀበሉትን መልእክት በከፊሉ ማስተባበል፣ እሳቸውን መጥላት፣ መልእክታቸውን መጥላት፣ በኢስላም ዝቅ ማለት መደሰት፣ የኢስላም የበላይነትን መጥላት ናቸው ወዘተ ናቸው። ሙናፊቅ ማለት የሚችለው አላህ ብቻ ነው። ምክንያቱም ኒፋቅ ልብ ላይ ያለ በሽታ ነው፦
4፥63 *እነዚህ እነዚያ አላህ በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅባቸው ናቸው፤ እነርሱንም ተዋቸው፤ ገሥጻቸውም፤ ለእነርሱም በራሳቸው ውስጥ ስሜት ያለውን ቃል ተናገራቸው*። ﺃُﻭﻟَﺌِﻚَ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻳَﻌْﻠَﻢُ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻣَﺎ ﻓِﻲ ﻗُﻠُﻮﺑِﻬِﻢْ ﻓَﺄَﻋْﺮِﺽْ ﻋَﻨْﻬُﻢْ ﻭَﻋِﻈْﻬُﻢْ ﻭَﻗُﻞْ ﻟَﻬُﻢْ ﻓِﻲ ﺃَﻧْﻔُﺴِﻬِﻢْ ﻗَﻮْﻟًﺎ ﺑَﻠِﻴﻐًﺎ ” ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺴﺎﺀ
3፥118 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ከእናንተ ሌላ ምስጢረኛን አትያዙ፤ ማበላሸትን አይገቱላችሁም፤ ጉዳታችሁን ይወዳሉ፥ ጥላቻይቱ ከአፎቻቸዉ በእርግጥ ተገለጸች። ልቦቻቸዉም የሚደብቁት ይበልጥ ትልቅ ነዉ*። ልብ የምታደርጉ እንደሆናችሁ ለእናንተ ማብራራያዎችን በእርግጥ ገለጽን። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا بِطَانَةً مِّن دُونِكُمْ لَا يَأْلُونَكُمْ خَبَالًا وَدُّوا مَا عَنِتُّمْ قَدْ بَدَتِ الْبَغْضَاءُ مِنْ أَفْوَاهِهِمْ وَمَا تُخْفِي صُدُورُهُمْ أَكْبَرُ ۚ قَدْ بَيَّنَّا لَكُمُ الْآيَاتِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْقِلُونَ
አላህ የቀልብ በሽታ ከሆነው ከኒፋቅ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢኽላስ እና ሪያዕ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
76፥9 *«የምናበላችሁ ለአላህ ውዴታ ብቻ ነው፡፡ ከእናንተ ዋጋንም ማመስገንንም አንፈልግም*፡፡ إِنَّمَا نُطْعِمُكُمْ لِوَجْهِ اللَّهِ لَا نُرِيدُ مِنكُمْ جَزَاءً وَلَا شُكُورًا
ነጥብ አንድ
“ኢኽላስ”
“ዒባዳህ” عِبَادَة ማለትም “አምልኮ” አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች አሉ፤ እነርሱም፦ አንደኛ “ኢማን” إِيمَٰن ሁለተኛ “ኢኽላስ” إخلاص ሦስተኛ “ኢቲባዕ” إتباع ናቸው። “ኢኽላስ” إخلاص ማለት ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ነው፣ እነዚያም የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ አምልኳቸውን የፈጸሙ ለእነርሱ መጨረሻይቱ ምስጉን አገር አለቻቸው፦
13፥22 እነዚያም *የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ የታገሱ፣ ሶላትንም አዘውትረው የሰገዱ፣ እኛ ከሰጠናቸው ሲሳይም በምስጢርም ኾነ በግልጽ የመጸወቱ፣ ክፉውንም ነገር በበጎ የሚገፈትሩ ናቸው*፡፡ እነዚያ ለእነርሱ መጨረሻይቱ ምስጉን አገር አለቻቸው*፡፡ وَالَّذِينَ صَبَرُوا ابْتِغَاءَ وَجْهِ رَبِّهِمْ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَأَنفَقُوا مِمَّا رَزَقْنَاهُمْ سِرًّا وَعَلَانِيَةً وَيَدْرَءُونَ بِالْحَسَنَةِ السَّيِّئَةَ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عُقْبَى الدَّارِ
ፊትን የሚያጨፈግግን ብርቱ ቀን ከአላህ የሚፈራ ሙስሊም ከሰው ዋጋ እና ምስጋና ፈልጎ ሳይሆን የሚያደርገውን ሁሉ ለአላህ ውዴታ ብሎ ያደርጋል፦
76፥9 *«የምናበላችሁ ለአላህ ውዴታ ብቻ ነው፡፡ ከእናንተ ዋጋንም ማመስገንንም አንፈልግም*፡፡ إِنَّمَا نُطْعِمُكُمْ لِوَجْهِ اللَّهِ لَا نُرِيدُ مِنكُمْ جَزَاءً وَلَا شُكُورًا
76፥10 *«እኛ ፊትን የሚያጨፈግግን ብርቱ ቀን ከጌታችን እንፈራለንና» ይላሉ*፡፡ إِنَّا نَخَافُ مِن رَّبِّنَا يَوْمًا عَبُوسًا قَمْطَرِيرًا
ኢኽላስ ያለው ሙስሊም ምሳሌ በተስተካከለች ከፍተኛ ስፍራ ላይ እንዳለች አትክልት፣ ብዙ ዝናብ እንደነካት ፍሬዋንም እጥፍ ኾኖ እንደሰጠች፣ ዝናብም ባይነካት ካፊያ እንደሚበቃት ብጤ ነው፦
2፥265 *የእነዚያም የአላህን ውዴታ ለመፈለግና ለነፍሶቻቸው እምነትን ለማረጋገጥ ገንዘቦቻቸውን የሚለግሱ ሰዎች ምሳሌ በተስተካከለች ከፍተኛ ስፍራ ላይ እንዳለች አትክልት፣ ብዙ ዝናብ እንደነካት ፍሬዋንም እጥፍ ኾኖ እንደሰጠች፣ ዝናብም ባይነካት ካፊያ እንደሚበቃት ብጤ ነው*፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ وَمَثَلُ الَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُمُ ابْتِغَاءَ مَرْضَاتِ اللَّهِ وَتَثْبِيتًا مِّنْ أَنفُسِهِمْ كَمَثَلِ جَنَّةٍ بِرَبْوَةٍ أَصَابَهَا وَابِلٌ فَآتَتْ أُكُلَهَا ضِعْفَيْنِ فَإِن لَّمْ يُصِبْهَا وَابِلٌ فَطَلٌّ ۗ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
በዓለም ላይ ትልቁ ቁጥር መቼም ሴንቲሊዮን ነው፤ እርሱም ባለ ስድስት መቶ ዜሮ የያዘ ነው፤ ይህንን ትልቅ ቁጥር ግን ከፊት ለፊቱ አንድ ቁጥር ብትነሳ እነዚያ ሁሉ ዜሮ ሆነው ይቀራሉ እንጂ ዋጋ የላቸው። እንደዚሁ ልግስና፣ ዕውቀት፣ ሰማዕትነት፣ ጥበብ፣ ማስተዋል፣ ሃብት፣ ውበት ወዘተ… ቢደረደሩም ከፊታቸው እንደ አንድ ቁጥር “ኢኽላስ” ከሌለ እንዚህ ሁሉ ዜሮ ናቸው። ኢኽላስ ያለው ሙስሊም “ሙኽሊስ” مُخْلِص ማለትም “አጥሪ” “ምርጥ” ይባላል፦
40፥14 *አላህንም ከሓዲዎች ቢጠሉም ሃይማኖትን ለእርሱ “አጥሪዎች” ኾናችሁ ተገዙት*፡፡ فَادْعُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُون
37፥40 *ግን ምርጥ የሆኑት የአላህ ባሮች ቅጣትን አይቀምሱም*፡፡ إِلَّا عِبَادَ اللَّهِ الْمُخْلَصِينَ
38፥82 እርሱም አለ፦ *”በአሸናፊነትህ ይኹንብኝ፤ በመላ አሳስታቸዋለሁ”*፡፡ قَالَ فَبِعِزَّتِكَ لَأُغْوِيَنَّهُمْ أَجْمَعِينَ
38፤83 *”ከእነርሱ ምርጥ የኾኑት ባሮችህ ብቻ ሲቀሩ”*፡፡ إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ الْمُخْلَصِينَ
“ሙኽሊሲን” مُخْلِصِين የሙኽሊስ ብዙ ቁጥር ነው፤ ሸይጧን ቃል የገባው ከአላህ ባሮች ሙኽሊሲን የሚባሉትን ላለማሳሳት ነው፤ ሙኽለሲን በአላህ መንገድ የሚለግሱ፣ መመጻደቅንና ማስከፋትን የማያስከትሉ ሲሆኑ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፤ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፦
2፥262 *እነዚያ ገንዘቦቻቸውን “በአላህ መንገድ የሚለግ ከዚያም የሰጡትን ነገር “መመጻደቅንና ማስከፋትን የማያስከትሉ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም*፡፡ الَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ثُمَّ لَا يُتْبِعُونَ مَا أَنفَقُوا مَنًّا وَلَا أَذًى ۙ لَّهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُون
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ሪያዕ እንቀጥላለን…..
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
76፥9 *«የምናበላችሁ ለአላህ ውዴታ ብቻ ነው፡፡ ከእናንተ ዋጋንም ማመስገንንም አንፈልግም*፡፡ إِنَّمَا نُطْعِمُكُمْ لِوَجْهِ اللَّهِ لَا نُرِيدُ مِنكُمْ جَزَاءً وَلَا شُكُورًا
ነጥብ አንድ
“ኢኽላስ”
“ዒባዳህ” عِبَادَة ማለትም “አምልኮ” አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች አሉ፤ እነርሱም፦ አንደኛ “ኢማን” إِيمَٰن ሁለተኛ “ኢኽላስ” إخلاص ሦስተኛ “ኢቲባዕ” إتباع ናቸው። “ኢኽላስ” إخلاص ማለት ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ነው፣ እነዚያም የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ አምልኳቸውን የፈጸሙ ለእነርሱ መጨረሻይቱ ምስጉን አገር አለቻቸው፦
13፥22 እነዚያም *የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ የታገሱ፣ ሶላትንም አዘውትረው የሰገዱ፣ እኛ ከሰጠናቸው ሲሳይም በምስጢርም ኾነ በግልጽ የመጸወቱ፣ ክፉውንም ነገር በበጎ የሚገፈትሩ ናቸው*፡፡ እነዚያ ለእነርሱ መጨረሻይቱ ምስጉን አገር አለቻቸው*፡፡ وَالَّذِينَ صَبَرُوا ابْتِغَاءَ وَجْهِ رَبِّهِمْ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَأَنفَقُوا مِمَّا رَزَقْنَاهُمْ سِرًّا وَعَلَانِيَةً وَيَدْرَءُونَ بِالْحَسَنَةِ السَّيِّئَةَ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عُقْبَى الدَّارِ
ፊትን የሚያጨፈግግን ብርቱ ቀን ከአላህ የሚፈራ ሙስሊም ከሰው ዋጋ እና ምስጋና ፈልጎ ሳይሆን የሚያደርገውን ሁሉ ለአላህ ውዴታ ብሎ ያደርጋል፦
76፥9 *«የምናበላችሁ ለአላህ ውዴታ ብቻ ነው፡፡ ከእናንተ ዋጋንም ማመስገንንም አንፈልግም*፡፡ إِنَّمَا نُطْعِمُكُمْ لِوَجْهِ اللَّهِ لَا نُرِيدُ مِنكُمْ جَزَاءً وَلَا شُكُورًا
76፥10 *«እኛ ፊትን የሚያጨፈግግን ብርቱ ቀን ከጌታችን እንፈራለንና» ይላሉ*፡፡ إِنَّا نَخَافُ مِن رَّبِّنَا يَوْمًا عَبُوسًا قَمْطَرِيرًا
ኢኽላስ ያለው ሙስሊም ምሳሌ በተስተካከለች ከፍተኛ ስፍራ ላይ እንዳለች አትክልት፣ ብዙ ዝናብ እንደነካት ፍሬዋንም እጥፍ ኾኖ እንደሰጠች፣ ዝናብም ባይነካት ካፊያ እንደሚበቃት ብጤ ነው፦
2፥265 *የእነዚያም የአላህን ውዴታ ለመፈለግና ለነፍሶቻቸው እምነትን ለማረጋገጥ ገንዘቦቻቸውን የሚለግሱ ሰዎች ምሳሌ በተስተካከለች ከፍተኛ ስፍራ ላይ እንዳለች አትክልት፣ ብዙ ዝናብ እንደነካት ፍሬዋንም እጥፍ ኾኖ እንደሰጠች፣ ዝናብም ባይነካት ካፊያ እንደሚበቃት ብጤ ነው*፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ وَمَثَلُ الَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُمُ ابْتِغَاءَ مَرْضَاتِ اللَّهِ وَتَثْبِيتًا مِّنْ أَنفُسِهِمْ كَمَثَلِ جَنَّةٍ بِرَبْوَةٍ أَصَابَهَا وَابِلٌ فَآتَتْ أُكُلَهَا ضِعْفَيْنِ فَإِن لَّمْ يُصِبْهَا وَابِلٌ فَطَلٌّ ۗ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
በዓለም ላይ ትልቁ ቁጥር መቼም ሴንቲሊዮን ነው፤ እርሱም ባለ ስድስት መቶ ዜሮ የያዘ ነው፤ ይህንን ትልቅ ቁጥር ግን ከፊት ለፊቱ አንድ ቁጥር ብትነሳ እነዚያ ሁሉ ዜሮ ሆነው ይቀራሉ እንጂ ዋጋ የላቸው። እንደዚሁ ልግስና፣ ዕውቀት፣ ሰማዕትነት፣ ጥበብ፣ ማስተዋል፣ ሃብት፣ ውበት ወዘተ… ቢደረደሩም ከፊታቸው እንደ አንድ ቁጥር “ኢኽላስ” ከሌለ እንዚህ ሁሉ ዜሮ ናቸው። ኢኽላስ ያለው ሙስሊም “ሙኽሊስ” مُخْلِص ማለትም “አጥሪ” “ምርጥ” ይባላል፦
40፥14 *አላህንም ከሓዲዎች ቢጠሉም ሃይማኖትን ለእርሱ “አጥሪዎች” ኾናችሁ ተገዙት*፡፡ فَادْعُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُون
37፥40 *ግን ምርጥ የሆኑት የአላህ ባሮች ቅጣትን አይቀምሱም*፡፡ إِلَّا عِبَادَ اللَّهِ الْمُخْلَصِينَ
38፥82 እርሱም አለ፦ *”በአሸናፊነትህ ይኹንብኝ፤ በመላ አሳስታቸዋለሁ”*፡፡ قَالَ فَبِعِزَّتِكَ لَأُغْوِيَنَّهُمْ أَجْمَعِينَ
38፤83 *”ከእነርሱ ምርጥ የኾኑት ባሮችህ ብቻ ሲቀሩ”*፡፡ إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ الْمُخْلَصِينَ
“ሙኽሊሲን” مُخْلِصِين የሙኽሊስ ብዙ ቁጥር ነው፤ ሸይጧን ቃል የገባው ከአላህ ባሮች ሙኽሊሲን የሚባሉትን ላለማሳሳት ነው፤ ሙኽለሲን በአላህ መንገድ የሚለግሱ፣ መመጻደቅንና ማስከፋትን የማያስከትሉ ሲሆኑ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፤ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፦
2፥262 *እነዚያ ገንዘቦቻቸውን “በአላህ መንገድ የሚለግ ከዚያም የሰጡትን ነገር “መመጻደቅንና ማስከፋትን የማያስከትሉ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም*፡፡ الَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ثُمَّ لَا يُتْبِعُونَ مَا أَنفَقُوا مَنًّا وَلَا أَذًى ۙ لَّهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُون
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ሪያዕ እንቀጥላለን…..
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢኽላስ እና ሪያዕ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
107፥4 *ወዮላቸው ለሰጋጆች*፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلْمُصَلِّينَ
107፥6 *ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት*፡፡ ٱلَّذِينَ هُمْ يُرَآءُونَ
ነጥብ ሁለት
“ሪያዕ”
የኢኽላስ ተቃራኒ የሆነው “አር-ሪያዕ” الرياء ሲሆን ትርጉሙ “እዩልኝ ስሙልኝ” ማለት ነው፤ ይህ ትንሹና ድብቁ ሺርክ ነው፤ ትልቁ እና ግልጹ ሺርክ ከኢስላም አጥር የሚያስወጣ ሲሆን ይህንን ድርጊት የሚያደርግ ሙሽሪክ ይሰኛል፤ ነገር ግን ትንሹና ድብቁ ሺርክ አር-ሪያዕ ነው፤ አር-ሪያዕ ያለው ሰው ምሳሌው በላዩ ዐፈር እንዳለበት ለንጣ ድንጋይ ኃይለኛም ዝናብ እንዳገኘውና ምልጥ አድርጎ እንደተወው ብጤ ነው፤ ከሠሩት ነገር በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም፦
2:264 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *እንደዚያ ገንዘቡን ለሰዎች ማሳየት ሲል እንደሚሰጠው እና በአላህና በመጨረሻውም ቀን እንደማያምነው ሰው ምጽዋቶቻችሁን በመመጻደቅና በማስከፋት አታበላሹ፤ ምሳሌውም በላዩ ዐፈር እንዳለበት ለንጣ ድንጋይ ኃይለኛም ዝናብ እንዳገኘውና ምልጥ አድርጎ እንደተወው ብጤ ነው፤ ከሠሩት ነገር በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تُبْطِلُوا صَدَقَاتِكُم بِالْمَنِّ وَالْأَذَىٰ كَالَّذِي يُنفِقُ مَالَهُ رِئَاءَ النَّاسِ وَلَا يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۖ فَمَثَلُهُ كَمَثَلِ صَفْوَانٍ عَلَيْهِ تُرَابٌ فَأَصَابَهُ وَابِلٌ فَتَرَكَهُ صَلْدًا ۖ لَّا يَقْدِرُونَ عَلَىٰ شَيْءٍ مِّمَّا كَسَبُوا ۗ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الْكَافِرِينَ
107፥4 *ወዮላቸው ለሰጋጆች*፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلْمُصَلِّينَ
107፥6 *ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት*፡፡ ٱلَّذِينَ هُمْ يُرَآءُونَ
ሶላት ላይ የሚቆሙ “ሙሰሊን” مُصَلِّين ይባላሉ፤ ነገር ግን ሶላት ላይ ለይዩልኝ የሚቆሙት ወዮላቸው ተብሏል፤ ለምን ሲባል የእዩልኝ ስለሆነ፤ ይህ “ሺርኩል አስገር” شِّرْكُ الأَصْغَر ማለትም “ትንሹ ሺርክ” ነው፤ ነብያችን”ﷺ” ስለ ትንሹ ሺርክ እንዲህ ያስጠነቅቁናል፦
አማም አሕመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 428
መሕሙድ ኢብኑ ለቢድ እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ትንሹን ሺርክ እፈራላችኃለው” ሰሃባዎችም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ትንሹን ሺርክ ምንድን ነው? ብለው ጠየቁ፤ እሳቸውም፦ “አር-ሪያዕ ነው፤ በዋጋ በሚከፈልበት ቀን ሰዎች ዋጋቸውን በሚቀበሉበት ጊዜ አላህም፦ “ስታሳይዋቸው የነበሩት ከእነርሱ አጅር የምታገኙ ከሆነ ይክፈሏችሁ” ብሎ ይላቸዋል” ብለው መለሱ*። عَنْ مَحْمُودِ بْنِ لَبِيدٍ ، أَنّ النَّبِيَّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : ” إِنَّ أَخْوَفَ مَا أَخَافُ عَلَيْكُمُ الشِّرْكَ الأَصْغَرَ ” ، قَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ ، وَمَا الشِّرْكُ الأَصْغَرُ ؟ قَالَ : ” الرِّيَاءُ ، يَقُولُ اللَّهُ لَهُمْ يَوْمَ يُجَازِي الْعِبَادَ بِأَعْمَالِهِمُ : اذْهَبُوا عَلَى الَّذِينَ كُنْتُم تُرَاءُونَ فِي الدُّنْيَا ، فَانْظُرُوا هَلْ تَجِدُونَ عِنْدَهُمْ جَزَاءً ” .
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
107፥4 *ወዮላቸው ለሰጋጆች*፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلْمُصَلِّينَ
107፥6 *ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት*፡፡ ٱلَّذِينَ هُمْ يُرَآءُونَ
ነጥብ ሁለት
“ሪያዕ”
የኢኽላስ ተቃራኒ የሆነው “አር-ሪያዕ” الرياء ሲሆን ትርጉሙ “እዩልኝ ስሙልኝ” ማለት ነው፤ ይህ ትንሹና ድብቁ ሺርክ ነው፤ ትልቁ እና ግልጹ ሺርክ ከኢስላም አጥር የሚያስወጣ ሲሆን ይህንን ድርጊት የሚያደርግ ሙሽሪክ ይሰኛል፤ ነገር ግን ትንሹና ድብቁ ሺርክ አር-ሪያዕ ነው፤ አር-ሪያዕ ያለው ሰው ምሳሌው በላዩ ዐፈር እንዳለበት ለንጣ ድንጋይ ኃይለኛም ዝናብ እንዳገኘውና ምልጥ አድርጎ እንደተወው ብጤ ነው፤ ከሠሩት ነገር በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም፦
2:264 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *እንደዚያ ገንዘቡን ለሰዎች ማሳየት ሲል እንደሚሰጠው እና በአላህና በመጨረሻውም ቀን እንደማያምነው ሰው ምጽዋቶቻችሁን በመመጻደቅና በማስከፋት አታበላሹ፤ ምሳሌውም በላዩ ዐፈር እንዳለበት ለንጣ ድንጋይ ኃይለኛም ዝናብ እንዳገኘውና ምልጥ አድርጎ እንደተወው ብጤ ነው፤ ከሠሩት ነገር በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تُبْطِلُوا صَدَقَاتِكُم بِالْمَنِّ وَالْأَذَىٰ كَالَّذِي يُنفِقُ مَالَهُ رِئَاءَ النَّاسِ وَلَا يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۖ فَمَثَلُهُ كَمَثَلِ صَفْوَانٍ عَلَيْهِ تُرَابٌ فَأَصَابَهُ وَابِلٌ فَتَرَكَهُ صَلْدًا ۖ لَّا يَقْدِرُونَ عَلَىٰ شَيْءٍ مِّمَّا كَسَبُوا ۗ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الْكَافِرِينَ
107፥4 *ወዮላቸው ለሰጋጆች*፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلْمُصَلِّينَ
107፥6 *ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት*፡፡ ٱلَّذِينَ هُمْ يُرَآءُونَ
ሶላት ላይ የሚቆሙ “ሙሰሊን” مُصَلِّين ይባላሉ፤ ነገር ግን ሶላት ላይ ለይዩልኝ የሚቆሙት ወዮላቸው ተብሏል፤ ለምን ሲባል የእዩልኝ ስለሆነ፤ ይህ “ሺርኩል አስገር” شِّرْكُ الأَصْغَر ማለትም “ትንሹ ሺርክ” ነው፤ ነብያችን”ﷺ” ስለ ትንሹ ሺርክ እንዲህ ያስጠነቅቁናል፦
አማም አሕመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 428
መሕሙድ ኢብኑ ለቢድ እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ትንሹን ሺርክ እፈራላችኃለው” ሰሃባዎችም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ትንሹን ሺርክ ምንድን ነው? ብለው ጠየቁ፤ እሳቸውም፦ “አር-ሪያዕ ነው፤ በዋጋ በሚከፈልበት ቀን ሰዎች ዋጋቸውን በሚቀበሉበት ጊዜ አላህም፦ “ስታሳይዋቸው የነበሩት ከእነርሱ አጅር የምታገኙ ከሆነ ይክፈሏችሁ” ብሎ ይላቸዋል” ብለው መለሱ*። عَنْ مَحْمُودِ بْنِ لَبِيدٍ ، أَنّ النَّبِيَّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : ” إِنَّ أَخْوَفَ مَا أَخَافُ عَلَيْكُمُ الشِّرْكَ الأَصْغَرَ ” ، قَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ ، وَمَا الشِّرْكُ الأَصْغَرُ ؟ قَالَ : ” الرِّيَاءُ ، يَقُولُ اللَّهُ لَهُمْ يَوْمَ يُجَازِي الْعِبَادَ بِأَعْمَالِهِمُ : اذْهَبُوا عَلَى الَّذِينَ كُنْتُم تُرَاءُونَ فِي الدُّنْيَا ، فَانْظُرُوا هَلْ تَجِدُونَ عِنْدَهُمْ جَزَاءً ” .
አር-ሪያዕ ማለት “ሺርኩል ኸፊይ” شِّرْكُ الْخَفِي ማለትም “ድብቁ ሺርክ” እንደሆነ በሌላ ሐዲስ ነብያችን”ﷺ” ተናግረዋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4344
አቢ ሠዒድ እንደተናገረው፦ *”ስለ መሢሑል ደጃል በተወያየንበት ጊዜ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ወደ እኛ መጥተው፦ “ከመሢሑል ደጃል የባሰ የምፈራላችሁን ነገር ልንገራችሁን? አሉን፤ እኛም አዎ አልን፤ እርሳቸውም፦ “ድብቁ ሺርክ ነው፤ አንድ ሰው ሶላት ሲቆምና በሰው ፊት ጥሩ አድርጎ ለሰው እንዲያይለት ማድረግ ነው*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ، قَالَ خَرَجَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ وَنَحْنُ نَتَذَاكَرُ الْمَسِيحَ الدَّجَّالَ فَقَالَ ” أَلاَ أُخْبِرُكُمْ بِمَا هُوَ أَخْوَفُ عَلَيْكُمْ عِنْدِي مِنَ الْمَسِيحِ الدَّجَّالِ ” . قَالَ قُلْنَا بَلَى . فَقَالَ ” الشِّرْكُ الْخَفِيُّ أَنْ يَقُومَ الرَّجُلُ يُصَلِّي فَيُزَيِّنُ صَلاَتَهُ لِمَا يَرَى مِنْ نَظَرِ رَجُلٍ ” .
ይህ ሺርኩል ኸፊይ አምልኮን ዋጋ የሚያሳጣ የኢኽላስ ተቃራኒ ነው፤ ኢኽላስ የሌላቸውን ሻሂድ፣ ዐሊም እና ሙንፊቅ አላህ የትንሳኤ ቀን እንዲህ ምላሽ ይሰጣቸዋል፦
ሪያዱ አስ-ሳሊሂን መጽሐፍ 18, ሐዲስ 107
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማሁኝ፦ *”የትንሣኤ ቀን ከሰዎች መጀመሪያ ፍርድ የሚሰጠው በሸሂድ የሞተው ሰው ላይ ይሆናል፤ በእርሱ ላይ የተዋለለትን ጸጋ ያስታውሰውና እርሱም ያምናል፤ ታዲያ ምን ሰራህበት? ተብሎ ሲጠየቅ እርሱም፦ “በአንተ መንገድ ሸሂድ ሆንኩኝ” ይላል፤ አላህም፦ ዋሸህ! አንተ የፈለግኸው እገሌ ጀግና እንድትባል ነበር” ፤ እርሱም ተብሎልሀል ይለውና ወደ እሳት ውስጥ እስኪጣል ድረስ በፊቱ ይጎተታል*፡፡
ሁለተኛው *የተቀሰመና የተገበየ ዕውቀት የተማረው እና ቁርኣን የቀራውም ይመጣል፤ በእርሱ ላይ የተዋለለትን ጸጋ ያስታውሰውና እርሱም ያምናል፤ ታዲያ ምን ሰራህበት? ተብሎ ሲጠየቅ እርሱም፦ “ዕውቀትን ተምሬ ቁርኣንን ቀርቼ ሌሎችንም ለአንተ ብዬ አስተማርኩ” ብሎ ይመልሳል፤ አላህም፦ ዋሸህ! አንተ የፈለከው እገሌ ዐሊም ነው፣ እገሌ ቃሪእ ነው እንድትባል ነበር”፤ እርሱም ተብሎልሀል ይለውና እሳት ውስጥ እስኪጣል ድረስ በፊቱ ይጎተታል*፡፡
ለጥቆ *የሀብት ክምችት የተሰጠው ሰው ይመጣል፤ በእርሱ ላይ የተዋለለትን ጸጋ ያስታውሰውና እርሱም ያምናል፤ ታዲያ ምን ሰራህበት? ተብሎ ሲጠየቅ እርሱም፦ “አንተ እንዲለገስ የምትወደው አንድንም ነገር ለአንተ ብዬ ብለግስ እንጂ ትቼ ያለፍኩት ነገር የለም” ብሎ ይመልሳል፤ አላህም፦ ዋሸህ! አንተ የፈለግኸው ለጋስ ነው እንድትባል ነበር”፤ እርሱም ተብሎልሀል ይለውና እሳት ውስጥ እስኪጣል ድረስ በፊቱ ይጎተታል*፡፡ وعنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول: “ إن أول الناس يقضى يوم القيامة عليه رجل اسُتشهد، فأتي به، فعرفه نعمته، فعرفها، قال: فما عملت فيها؟ قال: قاتلت فيك حتى اسُتشهدت، قال: كذبت، ولكنك قاتلت لأن يقال: جريء، فقد قيل، ثم أمر به، فسحب على وجهه حتى ألقي في النار. ورجل تعلم العلم وعلمه، وقرأ القرآن، فأتي به، فعرفه نعمه فعرفها. قال فما عملت فيها؟ قال تعلمت العلم وعلمته وقرأت فيك القرآن. قال كذبت، ولكنك تعلمت ليقال: عالم. وقرأت القرآن ليقال: هو قارئ، فقد قيل: ثم أُمر به، فسُحب على وجهه حتى ألقي في النار، ورجل وسع الله عليه، وأعطاه من أصناف المال، فأتي به فعرفه نعمه، فعرفها. قال: فما عملت فيها ؟ قال: ما تركت من سبيل تحب أن ينفق فيها إلا أنفقت فيها لك، قال: كذبت، ولكنك فعلت ليقال: جواد، فقد قيل، ثم أُمر به فسُحب على وجهه ثم ألقي في النار”
አላህ ከሪያዕ ይጠብቀን፤ ሙኽለሲን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4344
አቢ ሠዒድ እንደተናገረው፦ *”ስለ መሢሑል ደጃል በተወያየንበት ጊዜ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ወደ እኛ መጥተው፦ “ከመሢሑል ደጃል የባሰ የምፈራላችሁን ነገር ልንገራችሁን? አሉን፤ እኛም አዎ አልን፤ እርሳቸውም፦ “ድብቁ ሺርክ ነው፤ አንድ ሰው ሶላት ሲቆምና በሰው ፊት ጥሩ አድርጎ ለሰው እንዲያይለት ማድረግ ነው*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ، قَالَ خَرَجَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ وَنَحْنُ نَتَذَاكَرُ الْمَسِيحَ الدَّجَّالَ فَقَالَ ” أَلاَ أُخْبِرُكُمْ بِمَا هُوَ أَخْوَفُ عَلَيْكُمْ عِنْدِي مِنَ الْمَسِيحِ الدَّجَّالِ ” . قَالَ قُلْنَا بَلَى . فَقَالَ ” الشِّرْكُ الْخَفِيُّ أَنْ يَقُومَ الرَّجُلُ يُصَلِّي فَيُزَيِّنُ صَلاَتَهُ لِمَا يَرَى مِنْ نَظَرِ رَجُلٍ ” .
ይህ ሺርኩል ኸፊይ አምልኮን ዋጋ የሚያሳጣ የኢኽላስ ተቃራኒ ነው፤ ኢኽላስ የሌላቸውን ሻሂድ፣ ዐሊም እና ሙንፊቅ አላህ የትንሳኤ ቀን እንዲህ ምላሽ ይሰጣቸዋል፦
ሪያዱ አስ-ሳሊሂን መጽሐፍ 18, ሐዲስ 107
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማሁኝ፦ *”የትንሣኤ ቀን ከሰዎች መጀመሪያ ፍርድ የሚሰጠው በሸሂድ የሞተው ሰው ላይ ይሆናል፤ በእርሱ ላይ የተዋለለትን ጸጋ ያስታውሰውና እርሱም ያምናል፤ ታዲያ ምን ሰራህበት? ተብሎ ሲጠየቅ እርሱም፦ “በአንተ መንገድ ሸሂድ ሆንኩኝ” ይላል፤ አላህም፦ ዋሸህ! አንተ የፈለግኸው እገሌ ጀግና እንድትባል ነበር” ፤ እርሱም ተብሎልሀል ይለውና ወደ እሳት ውስጥ እስኪጣል ድረስ በፊቱ ይጎተታል*፡፡
ሁለተኛው *የተቀሰመና የተገበየ ዕውቀት የተማረው እና ቁርኣን የቀራውም ይመጣል፤ በእርሱ ላይ የተዋለለትን ጸጋ ያስታውሰውና እርሱም ያምናል፤ ታዲያ ምን ሰራህበት? ተብሎ ሲጠየቅ እርሱም፦ “ዕውቀትን ተምሬ ቁርኣንን ቀርቼ ሌሎችንም ለአንተ ብዬ አስተማርኩ” ብሎ ይመልሳል፤ አላህም፦ ዋሸህ! አንተ የፈለከው እገሌ ዐሊም ነው፣ እገሌ ቃሪእ ነው እንድትባል ነበር”፤ እርሱም ተብሎልሀል ይለውና እሳት ውስጥ እስኪጣል ድረስ በፊቱ ይጎተታል*፡፡
ለጥቆ *የሀብት ክምችት የተሰጠው ሰው ይመጣል፤ በእርሱ ላይ የተዋለለትን ጸጋ ያስታውሰውና እርሱም ያምናል፤ ታዲያ ምን ሰራህበት? ተብሎ ሲጠየቅ እርሱም፦ “አንተ እንዲለገስ የምትወደው አንድንም ነገር ለአንተ ብዬ ብለግስ እንጂ ትቼ ያለፍኩት ነገር የለም” ብሎ ይመልሳል፤ አላህም፦ ዋሸህ! አንተ የፈለግኸው ለጋስ ነው እንድትባል ነበር”፤ እርሱም ተብሎልሀል ይለውና እሳት ውስጥ እስኪጣል ድረስ በፊቱ ይጎተታል*፡፡ وعنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول: “ إن أول الناس يقضى يوم القيامة عليه رجل اسُتشهد، فأتي به، فعرفه نعمته، فعرفها، قال: فما عملت فيها؟ قال: قاتلت فيك حتى اسُتشهدت، قال: كذبت، ولكنك قاتلت لأن يقال: جريء، فقد قيل، ثم أمر به، فسحب على وجهه حتى ألقي في النار. ورجل تعلم العلم وعلمه، وقرأ القرآن، فأتي به، فعرفه نعمه فعرفها. قال فما عملت فيها؟ قال تعلمت العلم وعلمته وقرأت فيك القرآن. قال كذبت، ولكنك تعلمت ليقال: عالم. وقرأت القرآن ليقال: هو قارئ، فقد قيل: ثم أُمر به، فسُحب على وجهه حتى ألقي في النار، ورجل وسع الله عليه، وأعطاه من أصناف المال، فأتي به فعرفه نعمه، فعرفها. قال: فما عملت فيها ؟ قال: ما تركت من سبيل تحب أن ينفق فيها إلا أنفقت فيها لك، قال: كذبت، ولكنك فعلت ليقال: جواد، فقد قيل، ثم أُمر به فسُحب على وجهه ثم ألقي في النار”
አላህ ከሪያዕ ይጠብቀን፤ ሙኽለሲን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገና
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
“ገና” γεννα የሚለው የግሪክ ቃል ጠበቅ አድርገን ስናነበው “ልደት”birth” ማለት ሲሆን የኢየሱስ ልደት ነው ተብሎ የሚታመንበት በዓል ነው፤ የልደት በዓል መከበር የተጀመረው እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 336 AD ነው፤ ከዚያ በፊት ይህ በዓል እንደማይታወቅ የተለያዩ መድብለ እውቀቶች”Encyclopedias” ያትታሉ፤ ለናሙና ያክል ወርልድ ቡክ ኢንሳይክሎፒድያ እንየው፡-
“ጥንታዊ ክርስትያኖች የእየሱስን መወለጃ ቀን በዓል አርገው አያከብሩም፡፡ ይህም የሆነው የማንንም ሰው የልደትን ቀን ማክበር ጣዖታዊ ስርአት በመሆኑ ነው” ወርልድ ቡክ ኢንሳይክሎፒድያ ቅፅ 3, 1966, ገፅ 416.
“The early Christians did not celebrate His [Christ’s] birth because they considered the celebration of anyone’s birth to be a pagan custom.” World Book Encyclopedia, Volume 3. 1966, pp. 416.
የኢየሱስን ልደት አክብሩ የሚል ባይብል ላይም አንድም ጥቅስ የለም ከሃዋርያት ጀምሮ እስከ ሶስተኛው ክፍለ ዘመን ያከበረ አንድም ሰው በታሪክ ላይ የለም፣ ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ኢየሱስ መቼ ተወለደ? ለሚለው ጥያቄ በግርድፉና በሌጣው ለአንባቢያን ይረዳ ዘንድ አንድ ሁለት እላለው፣ በተረፈ የኢየሱስ ልደት ለእኛ ለሙስሊሞች ያ ያህል ቦታ ባይኖረውም ለጠቅላላ እውቀት ማወቅ ለሚሻ ሰው ፈርጅና ደርዝ ባለው መልኩ ሊያጠና ይችላል። ኢየሱስ የተወለደበት ወር፣ አመት፣ ቀን መቼ ነው? ይህን በወፍ በረር እስቲ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የተወለደበት ወር”
ኢየሱስ የተወለደበትን ወር ባይብል ይነግረናል፣ ይህን ለማወቅ የዕብራውያን አቆጣጥርን ጠንቅቀን ማወቅ አለብን፣ የዕብራውያን የመጀመሪያ ወር ኒሳን ሲሆን ይህም በግሪጎሪያን አቆጣጠር ሚያዢያ ላይ ነው የሚያርፈው፣ ይህን ከተረዳን ዘካርያስ ካህን ሲሆን የክህነት ምድቡ ከአብያ ክፍል እንደሆነና በተራው ሊያጥን እንደነበር እንረዳለን፦
ሉቃስ 1፣5 በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን *ከአብያ ክፍል* የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ልጆች ነበረች፥ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።
ሉቃስ 1፣9-11 እንደ ካህናት ሥርዓት ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ ገብቶ ለማጠን ዕጣ ደረሰበት። በዕጣንም ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ በውጭ ቆመው ይጸልዩ ነበር። የጌታም መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
ዘካሪያስ መልአኩን ገብርኤልን ያገኘው በተሰጠው የአባያ ዕጣ ክፍል እንደሆነ ቅቡል ነው፣ በዕብራውያን በአመት 24 የክህነት ምድብ አለ፣ በአንድ ወር ውስጥ ሁለት ክፍል ሲኖር በአስራ ሁለት ደግሞ 24 ምድብ አለ፣ ይህን ከተረዳን አባያ ከሃያ አራቱ ምድብ ስምንተኛ ነው፣ በየወሩ ሁለት ሁለት ሆነው ከገቡ አባያ አራተኛው ወር ላይ ነው የሚደርሰው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 24፥5-19 ሰባተኛው ለአቆስ፥ *ስምንተኛው ለአብያ*፥
የጠቀስኩትን ቁጥር ሙሉውን ያንብቡ።
የመጀመሪያው ወር ኒሳን ማለትም ሚያዥያ ከሆነ አራተኛው ወር ደግሞ ተሙዝ በግሪጎሪያን ሃምሌ ይሆናል፣መልአኩ ወደ ዘካሪያስ የመጣው በሃምሌ ወር ከሆነ ወደ ማርያም ደግሞ የመጣው ከዘካርያስ ጋር ከመጣበት በስድስተኛው ወር ነው፣ ይህም ስድስተኛ ወር ጥር ነው፦
ሉቃስ 1፣26-27 በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
እንግዲህ ገብርኤል በጥር ከመጣ ኢየሱስ ጽንሱ የሚጀምረው በጥር ነው፣ ከጥር ወር የጽንሱ ጊዜ 9 ወር ስንቆጥር ጥቅምት ይሆናል፣ ኢየሱስ የተወለደው በጥቅምት ይሆናል ማለት ነው፣ በታህሳስ ወር ነው የሚለው ተረት ምንጭ ኣልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ታህሳስ እኮ ለዕብራውያን ብርድ ነው ከቤት አይወጡም፣ ኢየሱስ ሲወለድ ግን የበልግ ወራት ሆኖ እረኞች በሜዳ ያድሩ ነበር፦
ሉቃስ 2፣8 በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ።
ሌላው ኢየሱስ ሲወለድ ከአውግስጦስ ቄሣር ቆጠራ ነበር፣ ይህም ቆጥራ በበልግ እንጂ በክረምት አልነበረም ምክንያቱም ኢየሱስ ተወለደ የተባለው በቆጠራው ጊዜ ማርያምና ዮሴፍ እራሳቸው ሊያስቆጥሩ ከናዝሬት ቤተልሄም ሲሄዱ ነው፦
ሉቃስ 2፣5 ዮሴፍም ደግሞ ከዳዊት ቤትና ወገን ስለ ነበረ ከገሊላ ከናዝሬት ከተማ ተነሥቶ ቤተ ልሔም ወደምትባል ወደ ዳዊት ከተማ ወደ ይሁዳ፥ ፀንሳ ከነበረች ከእጮኛው ከማርያም ጋር ይጻፍ ዘንድ ወጣ።
ነጥብ ሁለት
“የተወለደበት አመት”
ኢየሱስ የተወረደበት አመት ባይብል የሚያምታታ ሃሳብ ይዞአል፣ ኢየሱስ ተወለደ የተባለው እንደ ሉቃስ አዘጋገብ ዓለሙ ሁሉ እንዲጻፍ ከአውግስጦስ ቄሣር ትእዛዝ በወጣበት ከሆነ ይህ የሆነው ደግሞ በ 6 BC ነው፦
ሉቃስ 2፣1-2 በዚያም ወራት ዓለሙ ሁሉ እንዲጻፍ ከአውግስጦስ ቄሣር ትእዛዝ ወጣች። ቄሬኔዎስ በሶርያ አገር ገዥ በነበረ ጊዜ ይህ የመጀመሪያ ጽሕፈት ሆነ።
ታዲያ ኢየሱስ የተወለደው ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ 6 አመት ነው? ምን አይነት ሂሳብ ነው? አስቡት ኢየሱስ የተወለደው ኢየሱስ ከተወለደ ከ 6 አመት በኋላ፣ ትርጉም ይሰጣልን? በዚህ ስገረም የሚያስደምመው ነገር ከሉቃስ ጋር የሚጋጨው የማቴዎስ ዘገባ ነው፣ እንደ ማቴዎስ ዘገባ ኢየሱስ የተወለደው በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን ነው፦
ማቴዎስ 2፣1 ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰብአ ሰገል፦ የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።
ታሪክ እንደሚነግረን ሄሮድስ የኖረው ከ 74 BC – 4 BC ነው፣ ታዲያ ኢየሱስ መቼ ነው የተወለደው? ብለን ስንጠይቅ የአገራችንን አላቅም የውጪዎቹ ኦርቶዶክስ፣ ካቶሊክ፣ አንግሊካና ፕሮቴስታንት ሆነ አበይት የሃይማኖት ምሁራን በ 6 BC እንደሆነ ያሰምሩበታል፣ እኔ የምለው ኢየሱስ የተወለደው ኢየሱስ ከመወለዱ ከ 6 አመት በፊት ነው የሚለው አነጋገር እስቲ በአላህ ትርጉም ይሰጣቹሃል ግን? AD*Anno domini* በጌታ ጊዜና BC*before christ* ከክርስቶስ ልደት በፊት የሚለው የኢየሱስ ልደት መሰረት ያረገ አይደለምን? ኢየሱስ የተወለደበት አመት ካልታወቀ ከኢየሱስ ልደት በፊትና በኋላ የሚሉ አነጋገሮች ከየት መጡ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
“ገና” γεννα የሚለው የግሪክ ቃል ጠበቅ አድርገን ስናነበው “ልደት”birth” ማለት ሲሆን የኢየሱስ ልደት ነው ተብሎ የሚታመንበት በዓል ነው፤ የልደት በዓል መከበር የተጀመረው እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 336 AD ነው፤ ከዚያ በፊት ይህ በዓል እንደማይታወቅ የተለያዩ መድብለ እውቀቶች”Encyclopedias” ያትታሉ፤ ለናሙና ያክል ወርልድ ቡክ ኢንሳይክሎፒድያ እንየው፡-
“ጥንታዊ ክርስትያኖች የእየሱስን መወለጃ ቀን በዓል አርገው አያከብሩም፡፡ ይህም የሆነው የማንንም ሰው የልደትን ቀን ማክበር ጣዖታዊ ስርአት በመሆኑ ነው” ወርልድ ቡክ ኢንሳይክሎፒድያ ቅፅ 3, 1966, ገፅ 416.
“The early Christians did not celebrate His [Christ’s] birth because they considered the celebration of anyone’s birth to be a pagan custom.” World Book Encyclopedia, Volume 3. 1966, pp. 416.
የኢየሱስን ልደት አክብሩ የሚል ባይብል ላይም አንድም ጥቅስ የለም ከሃዋርያት ጀምሮ እስከ ሶስተኛው ክፍለ ዘመን ያከበረ አንድም ሰው በታሪክ ላይ የለም፣ ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ኢየሱስ መቼ ተወለደ? ለሚለው ጥያቄ በግርድፉና በሌጣው ለአንባቢያን ይረዳ ዘንድ አንድ ሁለት እላለው፣ በተረፈ የኢየሱስ ልደት ለእኛ ለሙስሊሞች ያ ያህል ቦታ ባይኖረውም ለጠቅላላ እውቀት ማወቅ ለሚሻ ሰው ፈርጅና ደርዝ ባለው መልኩ ሊያጠና ይችላል። ኢየሱስ የተወለደበት ወር፣ አመት፣ ቀን መቼ ነው? ይህን በወፍ በረር እስቲ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የተወለደበት ወር”
ኢየሱስ የተወለደበትን ወር ባይብል ይነግረናል፣ ይህን ለማወቅ የዕብራውያን አቆጣጥርን ጠንቅቀን ማወቅ አለብን፣ የዕብራውያን የመጀመሪያ ወር ኒሳን ሲሆን ይህም በግሪጎሪያን አቆጣጠር ሚያዢያ ላይ ነው የሚያርፈው፣ ይህን ከተረዳን ዘካርያስ ካህን ሲሆን የክህነት ምድቡ ከአብያ ክፍል እንደሆነና በተራው ሊያጥን እንደነበር እንረዳለን፦
ሉቃስ 1፣5 በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን *ከአብያ ክፍል* የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ልጆች ነበረች፥ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።
ሉቃስ 1፣9-11 እንደ ካህናት ሥርዓት ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ ገብቶ ለማጠን ዕጣ ደረሰበት። በዕጣንም ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ በውጭ ቆመው ይጸልዩ ነበር። የጌታም መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
ዘካሪያስ መልአኩን ገብርኤልን ያገኘው በተሰጠው የአባያ ዕጣ ክፍል እንደሆነ ቅቡል ነው፣ በዕብራውያን በአመት 24 የክህነት ምድብ አለ፣ በአንድ ወር ውስጥ ሁለት ክፍል ሲኖር በአስራ ሁለት ደግሞ 24 ምድብ አለ፣ ይህን ከተረዳን አባያ ከሃያ አራቱ ምድብ ስምንተኛ ነው፣ በየወሩ ሁለት ሁለት ሆነው ከገቡ አባያ አራተኛው ወር ላይ ነው የሚደርሰው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 24፥5-19 ሰባተኛው ለአቆስ፥ *ስምንተኛው ለአብያ*፥
የጠቀስኩትን ቁጥር ሙሉውን ያንብቡ።
የመጀመሪያው ወር ኒሳን ማለትም ሚያዥያ ከሆነ አራተኛው ወር ደግሞ ተሙዝ በግሪጎሪያን ሃምሌ ይሆናል፣መልአኩ ወደ ዘካሪያስ የመጣው በሃምሌ ወር ከሆነ ወደ ማርያም ደግሞ የመጣው ከዘካርያስ ጋር ከመጣበት በስድስተኛው ወር ነው፣ ይህም ስድስተኛ ወር ጥር ነው፦
ሉቃስ 1፣26-27 በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
እንግዲህ ገብርኤል በጥር ከመጣ ኢየሱስ ጽንሱ የሚጀምረው በጥር ነው፣ ከጥር ወር የጽንሱ ጊዜ 9 ወር ስንቆጥር ጥቅምት ይሆናል፣ ኢየሱስ የተወለደው በጥቅምት ይሆናል ማለት ነው፣ በታህሳስ ወር ነው የሚለው ተረት ምንጭ ኣልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ታህሳስ እኮ ለዕብራውያን ብርድ ነው ከቤት አይወጡም፣ ኢየሱስ ሲወለድ ግን የበልግ ወራት ሆኖ እረኞች በሜዳ ያድሩ ነበር፦
ሉቃስ 2፣8 በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ።
ሌላው ኢየሱስ ሲወለድ ከአውግስጦስ ቄሣር ቆጠራ ነበር፣ ይህም ቆጥራ በበልግ እንጂ በክረምት አልነበረም ምክንያቱም ኢየሱስ ተወለደ የተባለው በቆጠራው ጊዜ ማርያምና ዮሴፍ እራሳቸው ሊያስቆጥሩ ከናዝሬት ቤተልሄም ሲሄዱ ነው፦
ሉቃስ 2፣5 ዮሴፍም ደግሞ ከዳዊት ቤትና ወገን ስለ ነበረ ከገሊላ ከናዝሬት ከተማ ተነሥቶ ቤተ ልሔም ወደምትባል ወደ ዳዊት ከተማ ወደ ይሁዳ፥ ፀንሳ ከነበረች ከእጮኛው ከማርያም ጋር ይጻፍ ዘንድ ወጣ።
ነጥብ ሁለት
“የተወለደበት አመት”
ኢየሱስ የተወረደበት አመት ባይብል የሚያምታታ ሃሳብ ይዞአል፣ ኢየሱስ ተወለደ የተባለው እንደ ሉቃስ አዘጋገብ ዓለሙ ሁሉ እንዲጻፍ ከአውግስጦስ ቄሣር ትእዛዝ በወጣበት ከሆነ ይህ የሆነው ደግሞ በ 6 BC ነው፦
ሉቃስ 2፣1-2 በዚያም ወራት ዓለሙ ሁሉ እንዲጻፍ ከአውግስጦስ ቄሣር ትእዛዝ ወጣች። ቄሬኔዎስ በሶርያ አገር ገዥ በነበረ ጊዜ ይህ የመጀመሪያ ጽሕፈት ሆነ።
ታዲያ ኢየሱስ የተወለደው ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ 6 አመት ነው? ምን አይነት ሂሳብ ነው? አስቡት ኢየሱስ የተወለደው ኢየሱስ ከተወለደ ከ 6 አመት በኋላ፣ ትርጉም ይሰጣልን? በዚህ ስገረም የሚያስደምመው ነገር ከሉቃስ ጋር የሚጋጨው የማቴዎስ ዘገባ ነው፣ እንደ ማቴዎስ ዘገባ ኢየሱስ የተወለደው በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን ነው፦
ማቴዎስ 2፣1 ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰብአ ሰገል፦ የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።
ታሪክ እንደሚነግረን ሄሮድስ የኖረው ከ 74 BC – 4 BC ነው፣ ታዲያ ኢየሱስ መቼ ነው የተወለደው? ብለን ስንጠይቅ የአገራችንን አላቅም የውጪዎቹ ኦርቶዶክስ፣ ካቶሊክ፣ አንግሊካና ፕሮቴስታንት ሆነ አበይት የሃይማኖት ምሁራን በ 6 BC እንደሆነ ያሰምሩበታል፣ እኔ የምለው ኢየሱስ የተወለደው ኢየሱስ ከመወለዱ ከ 6 አመት በፊት ነው የሚለው አነጋገር እስቲ በአላህ ትርጉም ይሰጣቹሃል ግን? AD*Anno domini* በጌታ ጊዜና BC*before christ* ከክርስቶስ ልደት በፊት የሚለው የኢየሱስ ልደት መሰረት ያረገ አይደለምን? ኢየሱስ የተወለደበት አመት ካልታወቀ ከኢየሱስ ልደት በፊትና በኋላ የሚሉ አነጋገሮች ከየት መጡ?