ገለባ ክስ
ክፍል ሶስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፡95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ ፡፡
መደምደሚያ
አንድ ነብይ ትንቢት ተናግሮ ያ ትንቢት አለመፈፀሙ ያንን ትንቢት የተናገረው ነብይ ሐሳዌ ነብይ ያሰኘዋል የሚል የሳም ሻሙስን ሙግት እና በቂ ምላሽ በክፍል አንድ እና ሁለት አይተን ነበር፤ አቶ ሻም ሻሙሽ ይህንን ሸርጥ ያገኘው ከዚህ ጥቅስ ነው፦
ዘዳግም 18:22 ነቢዩ በእግዚአብሔር ስም በተናገረ ጊዜ ""የተናገረው ነገር ባይሆን ባይመጣም""፥ ያ ነገር እግዚአብሔር ያልተናገረው ነው፤ ነቢዩ በድፍረቱ ተናግሮታል እርሱን አትፍራው።
ይህንን መስፈት ይዘን ተነግረው ያልሆኑ የባይብል ትንቢት እናያለን፦
ትንቢት አንድ ኢያሱ 1:1-6 እንዲህም ሆነ፤ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር የሙሴን አገልጋይ የነዌን ልጅ ኢያሱን እንዲህ ብሎ ተናገረው። ባሪያዬ ሙሴ ሞቶአል፤ አሁንም አንተና ይህ ሕዝብ ሁሉ ተነሥታችሁ ለእስራኤል ልጆች ወደምሰጣቸው ምድር ይህን ዮርዳኖስ ተሻገሩ። ለሙሴ እንደ ነገርሁት ""የእግራችሁ ጫማ የሚረግጠውን ቦታ ሁሉ ለእናንተ ሰጥቼአለሁ""። ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጥያውያን ምድር ሁሉ እስከ ፀሐይ መግቢያ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል። በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም፤ ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ አልጥልህም፥ አልተውህም። ለአባቶቻቸው። እሰጣችኋለሁ ብዬ የማልሁላቸውን ምድር ለዚህ ሕዝብ ታወርሳለህና ጽና፥ አይዞህ።
ኢያሱ 3:10 ኢያሱም አለ። ሕያው አምላክ በመካከላችሁ እንደ ሆነ፥ እርሱም ከፊታችሁ ከነዓናዊውን ኬጢያዊውንም ኤዊያዊውንም ፌርዛዊውንም ጌርጌሳዊውንም አሞራዊውንም ኢያቡሳዊውንም ፈጽሞ እንዲያወጣ በዚህ ታውቃላችሁ።
"የእግራችሁ ጫማ የሚረግጠውን ቦታ ሁሉ ለእናንተ ሰጥቼአለሁ" ብሎ ቃል ገብቶለታል ይለናል፤ ይህ ቦታ ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጥያውያን ምድር ሁሉ እስከ ፀሐይ መግቢያ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል ተብሎ ተነግሯል፤ ልብ አድርግ ይህ ሁሉ የሚሆነው በኢያሱ የህይወት እድሜ ነው፤ ነገር ግን እስራኤላውያን አይደለም በኢያሱ ዘመን ይቅርና በዳዊት ዘመን እንኳን ኢያቡሳውያንን፣ ከነዓናውያንን፣ ኬጢያውያንን፣ አሞራውያንን፣ ፌርዛውያንን፣ ኤዊያውያንን ሊያጠፏቸው፣ ሊያሳድዱአቸውና ሊያስወጣቸው አልተቻላቸውም፤ እነርሱም በዚያ አገር በመቀመጥ ጸኑ፦
ኢያሱ 15:63 በኢየሩሳሌም የተቀመጡትን ኢያቡሳውያንን ግን የይሁዳ ልጆች ሊያሳድዱአቸው አልተቻላቸውም፤ ኢያቡሳውያንም እስከ ዛሬ በይሁዳ ልጆች መካከል በኢየሩሳሌም ውስጥ ተቀምጠዋል።
ኢያሱ 17:12 የምናሴ ልጆች ግን የእነዚህን ከተሞች ሰዎች ሊያሳድዱአቸው አልቻሉም፤ ነገር ግን ከነዓናውያን በዚያ አገር በመቀመጥ ጸኑ። ኢያሱ 17:13 የእስራኤልም ልጆች በጸኑ ጊዜ ከነዓናውያንን የጕልበት ግብር አስገበሩአቸው፥ ፈጽመውም አላሳደዱአቸውም።
መሳፍንት 1:21፤ ነገር ግን በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ኢያቡሳውያንን የብንያም ልጆች አላወጡአቸውም፤ ኢያቡሳውያንም ከብንያም ልጆች ጋር እስከ ዛሬ ድረስ በኢየሩሳሌም ተቀምጠዋል። መሳፍንት 3:5 የእስራኤልም ልጆች በከነዓናውያን በኬጢያውያንም በአሞራውያንም በፌርዛውያንም በኤዊያውያንም በኢያቡሳውያንም መካከል ተቀመጡ። መሳፍንት 19:11 ወደ ኢያቡስም በደረሱ ጊዜ መሸባቸው፥ አሽከሩም ጌታውን። ና፥ ወደዚህ ወደ ኢያቡሳውያን ከተማ፥ እባክህ፥ እናቅና፥ በእርስዋም እንደር አለው። 2ሳሙኤል 5:6፤ ንጉሡና ሰዎቹም በአገሩ ውስጥ ከተቀመጡት ከኢያቡሳውያን ጋር ለመዋጋት ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ፤ እነርሱም። ዳዊት ወደዚህ ሊገባ አይችልም ብለው አስበው ነበርና ዳዊትን። ዕውሮችንና አንካሶችን ካላወጣህ በቀር ወደዚህ አትገባም አሉት።
ትንቢት ሁለት
ምነው በሙሴ በኩል ተነገረ የተባለው ትንቢት መቼ ተፈፀመ? ሰባቱን አሕዛብ ማለትም ኬጢያዊውን፣ ጌርጌሳዊውን፣ አሞራዊውን፣ ከነዓናዊውን፣ ፌርዛዊውን፣ ኤዊያዊውን፣ ኢያቡሳዊውን ሁሉ ፈፅመው ይጠፋሉ የሚል ንግርት መቼ ተፈፀመ?፦ ዘዳግም 11:23-25 እግዚአብሔር እነዚህን አሕዛብ ሁሉ ከፊታችሁ ያወጣል፥ ከእናንተም የሚበልጡትን የሚበረቱትንም አሕዛብ ትወርሳላችሁ። የእግራችሁ ጫማ የምትረግጣት ""ስፍራ ሁሉ ለእናንተ ትሆናለች""፤ ከምድረ በዳም ከሊባኖስም ከታላቁም ከኤፍራጥስ ወንዝ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል። """በእናንተም ፊት ማንም መቆም አይችልም""፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር፥ እርሱ እንደ ተናገራችሁ፥ ማስፈራታችሁን ማስደንገጣችሁንም በምትረግጡአት ""ምድር ሁሉ ላይ ያኖራል""። ዘጸአት 23:23 መልአኬ በፊትህ ይሄዳልና፥ ወደ አሞራውያንም ወደ ኬጢያውያንም ወደ ፌርዛውያንም ወደ ከነዓናውያንም ወደ ኤዊያውያንም ወደ ኢያቡሳውያንም ያገባሃል፤ እኔም ""አጠፋቸዋለሁ""።
ክፍል ሶስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፡95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ ፡፡
መደምደሚያ
አንድ ነብይ ትንቢት ተናግሮ ያ ትንቢት አለመፈፀሙ ያንን ትንቢት የተናገረው ነብይ ሐሳዌ ነብይ ያሰኘዋል የሚል የሳም ሻሙስን ሙግት እና በቂ ምላሽ በክፍል አንድ እና ሁለት አይተን ነበር፤ አቶ ሻም ሻሙሽ ይህንን ሸርጥ ያገኘው ከዚህ ጥቅስ ነው፦
ዘዳግም 18:22 ነቢዩ በእግዚአብሔር ስም በተናገረ ጊዜ ""የተናገረው ነገር ባይሆን ባይመጣም""፥ ያ ነገር እግዚአብሔር ያልተናገረው ነው፤ ነቢዩ በድፍረቱ ተናግሮታል እርሱን አትፍራው።
ይህንን መስፈት ይዘን ተነግረው ያልሆኑ የባይብል ትንቢት እናያለን፦
ትንቢት አንድ ኢያሱ 1:1-6 እንዲህም ሆነ፤ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር የሙሴን አገልጋይ የነዌን ልጅ ኢያሱን እንዲህ ብሎ ተናገረው። ባሪያዬ ሙሴ ሞቶአል፤ አሁንም አንተና ይህ ሕዝብ ሁሉ ተነሥታችሁ ለእስራኤል ልጆች ወደምሰጣቸው ምድር ይህን ዮርዳኖስ ተሻገሩ። ለሙሴ እንደ ነገርሁት ""የእግራችሁ ጫማ የሚረግጠውን ቦታ ሁሉ ለእናንተ ሰጥቼአለሁ""። ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጥያውያን ምድር ሁሉ እስከ ፀሐይ መግቢያ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል። በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም፤ ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ አልጥልህም፥ አልተውህም። ለአባቶቻቸው። እሰጣችኋለሁ ብዬ የማልሁላቸውን ምድር ለዚህ ሕዝብ ታወርሳለህና ጽና፥ አይዞህ።
ኢያሱ 3:10 ኢያሱም አለ። ሕያው አምላክ በመካከላችሁ እንደ ሆነ፥ እርሱም ከፊታችሁ ከነዓናዊውን ኬጢያዊውንም ኤዊያዊውንም ፌርዛዊውንም ጌርጌሳዊውንም አሞራዊውንም ኢያቡሳዊውንም ፈጽሞ እንዲያወጣ በዚህ ታውቃላችሁ።
"የእግራችሁ ጫማ የሚረግጠውን ቦታ ሁሉ ለእናንተ ሰጥቼአለሁ" ብሎ ቃል ገብቶለታል ይለናል፤ ይህ ቦታ ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጥያውያን ምድር ሁሉ እስከ ፀሐይ መግቢያ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል ተብሎ ተነግሯል፤ ልብ አድርግ ይህ ሁሉ የሚሆነው በኢያሱ የህይወት እድሜ ነው፤ ነገር ግን እስራኤላውያን አይደለም በኢያሱ ዘመን ይቅርና በዳዊት ዘመን እንኳን ኢያቡሳውያንን፣ ከነዓናውያንን፣ ኬጢያውያንን፣ አሞራውያንን፣ ፌርዛውያንን፣ ኤዊያውያንን ሊያጠፏቸው፣ ሊያሳድዱአቸውና ሊያስወጣቸው አልተቻላቸውም፤ እነርሱም በዚያ አገር በመቀመጥ ጸኑ፦
ኢያሱ 15:63 በኢየሩሳሌም የተቀመጡትን ኢያቡሳውያንን ግን የይሁዳ ልጆች ሊያሳድዱአቸው አልተቻላቸውም፤ ኢያቡሳውያንም እስከ ዛሬ በይሁዳ ልጆች መካከል በኢየሩሳሌም ውስጥ ተቀምጠዋል።
ኢያሱ 17:12 የምናሴ ልጆች ግን የእነዚህን ከተሞች ሰዎች ሊያሳድዱአቸው አልቻሉም፤ ነገር ግን ከነዓናውያን በዚያ አገር በመቀመጥ ጸኑ። ኢያሱ 17:13 የእስራኤልም ልጆች በጸኑ ጊዜ ከነዓናውያንን የጕልበት ግብር አስገበሩአቸው፥ ፈጽመውም አላሳደዱአቸውም።
መሳፍንት 1:21፤ ነገር ግን በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ኢያቡሳውያንን የብንያም ልጆች አላወጡአቸውም፤ ኢያቡሳውያንም ከብንያም ልጆች ጋር እስከ ዛሬ ድረስ በኢየሩሳሌም ተቀምጠዋል። መሳፍንት 3:5 የእስራኤልም ልጆች በከነዓናውያን በኬጢያውያንም በአሞራውያንም በፌርዛውያንም በኤዊያውያንም በኢያቡሳውያንም መካከል ተቀመጡ። መሳፍንት 19:11 ወደ ኢያቡስም በደረሱ ጊዜ መሸባቸው፥ አሽከሩም ጌታውን። ና፥ ወደዚህ ወደ ኢያቡሳውያን ከተማ፥ እባክህ፥ እናቅና፥ በእርስዋም እንደር አለው። 2ሳሙኤል 5:6፤ ንጉሡና ሰዎቹም በአገሩ ውስጥ ከተቀመጡት ከኢያቡሳውያን ጋር ለመዋጋት ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ፤ እነርሱም። ዳዊት ወደዚህ ሊገባ አይችልም ብለው አስበው ነበርና ዳዊትን። ዕውሮችንና አንካሶችን ካላወጣህ በቀር ወደዚህ አትገባም አሉት።
ትንቢት ሁለት
ምነው በሙሴ በኩል ተነገረ የተባለው ትንቢት መቼ ተፈፀመ? ሰባቱን አሕዛብ ማለትም ኬጢያዊውን፣ ጌርጌሳዊውን፣ አሞራዊውን፣ ከነዓናዊውን፣ ፌርዛዊውን፣ ኤዊያዊውን፣ ኢያቡሳዊውን ሁሉ ፈፅመው ይጠፋሉ የሚል ንግርት መቼ ተፈፀመ?፦ ዘዳግም 11:23-25 እግዚአብሔር እነዚህን አሕዛብ ሁሉ ከፊታችሁ ያወጣል፥ ከእናንተም የሚበልጡትን የሚበረቱትንም አሕዛብ ትወርሳላችሁ። የእግራችሁ ጫማ የምትረግጣት ""ስፍራ ሁሉ ለእናንተ ትሆናለች""፤ ከምድረ በዳም ከሊባኖስም ከታላቁም ከኤፍራጥስ ወንዝ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል። """በእናንተም ፊት ማንም መቆም አይችልም""፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር፥ እርሱ እንደ ተናገራችሁ፥ ማስፈራታችሁን ማስደንገጣችሁንም በምትረግጡአት ""ምድር ሁሉ ላይ ያኖራል""። ዘጸአት 23:23 መልአኬ በፊትህ ይሄዳልና፥ ወደ አሞራውያንም ወደ ኬጢያውያንም ወደ ፌርዛውያንም ወደ ከነዓናውያንም ወደ ኤዊያውያንም ወደ ኢያቡሳውያንም ያገባሃል፤ እኔም ""አጠፋቸዋለሁ""።
ዘዳግም 20:16-18 ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ከሚሰጥህ ከእነዚህ አሕዛብ ከተሞች ""ምንም ነፍስ አታድንም""። አምላክህ እግዚአብሔር እንዳዘዘህ ኬጢያዊውን አሞራዊውንም ከነዓናዊውንም ፌርዛዊውንም ኤዊያዊውንም ኢያቡሳዊውንም ""ፈጽመህ ታጠፋቸዋለህ""።
ዘዳግም 9:3፤ አምላክህም እግዚአብሔር እንደሚበላ እሳት ሆኖ በፊትህ እንዲያልፍ ዛሬ እወቅ፤ እርሱ ያጠፋቸዋል፥ በፊትህም ያዋርዳቸዋል፤ እግዚአብሔርም ""እንደ ነገረህ"" አንተ ታሳድዳቸዋለህ፥ ""ፈጥነህም ታጠፋቸዋለህ""
ኬጢያዊውንን፣ ጌርጌሳዊውንን፣ አሞራዊውንን፣ ከነዓናዊውንን፣ ፌርዛዊውንን፣ ኤዊያዊውንን፣ ኢያቡሳዊውንን የእስራኤልም ልጆች ያጠፉአቸው ዘንድ አልቻሉም። ትንቢቱ የት ገባ?፦
1ነገስት 9:20-21 ከእስራኤልም ልጆች ዘንድ ያልነበሩትን ከአሞራውያንና ከኬጢያውያን፥ ከፌርዛውያን፥ ከኤዊያውያንና ከኢያቡሳውያን የቀሩትን፥ ""የእስራኤልም ልጆች ያጠፉአቸው ዘንድ ያልቻሉትን""፥ በኋላቸው የቀሩትን ልጆቻቸውን፥ ሰሎሞን እስከ ዛሬ ድረስ ገባሮች አድርጎ መለመላቸው።
የነህምያ መጽሐፍ ደግሞ ትንቢቱ ተፈፅሟል ይለናል፦
ነህምያ 9:8 ልቡም በፊትህ የታመነ ሆኖ አገኘኸው፤ የከነዓናዊውንና የኬጢያዊውን የአሞራዊውንም የፌርዛዊውንም የኢያቡሳዊውንም የጌርጌሳዊውንም ምድር ለእርሱና ለዘሩ ትሰጥ ዘንድ ""ከእርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረግህ"" አንተም ጻድቅ ነህና ""ቃልህን ፈጸምህ""።
ትንቢት ሶስት
ሕዝ.26:7-9 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ከሰሜን የነገሥታት ንጉሥ የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከፈረሶችና ከሰረገሎች ከፈረሰኞችም ከጉባኤና ከብዙ ሕዝብ ጋር "በጢሮስ" ላይ አመጣለሁ። በሜዳ ያሉትን ሴቶች ልጆችሽን በሰይፍ ይገድላቸዋል፥ አምባም ይሠራብሻል አፈርንም ይደለድልብሻል ጋሻም ያነሣብሻል። ማፍረሻውን በቅጥርሽ ላይ ያደርጋል፥ ግንቦችሽንም በምሳር ያፈርሳል።
በታሪክ ላይ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ጢሮስን ሊያጠፋት ይቅርና ዝንቧን እሽ ብሎ አያውቅም። ነገር ግን ጢሮስን ያጠፋት ከናቡከደነፆር በኃላ በ 332 BC የግሪኩ ንጉሥ ታላቁ እስክንድር ነው። ዋቢ የታሪክ ሙግት ይመልከቱ፦
Joukowsky, M., The Heritage of Tyre, 1992, chapter 2, p. 13
ትንቢት አራት
ኢሳይያስ 7:5-7 ሶርያና ኤፍሬም "የሮሜልዩም ልጅ" ወደ ይሁዳ እንውጣ እናስጨንቀውም፥ እንስበረውም፥ የጣብኤልንም ልጅ እናንግሥበት ብለው ክፋት ስለ መከሩብህ፤ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ""ይህ ምክር አይጸናምና አይሆንም""።
የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ፦ ወደ ይሁዳ እንውጣ እናስጨንቀውም፥ እንስበረውም ብለው ያሉት ምክር እንደማይፀና እና እንደማይሆን ትንቢት ነበረ፤ ግን የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ በአንድ ቀን ከይሁዳ መቶ ሀያ ሺህ ገደለ፤ ትንቢቱ ሳይፈፀም ቀረ፦
2ዜና.28:6፤ የአባቶቻቸውንም አምላክ እግዚአብሔርን ትተው ነበርና የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ በአንድ ቀን ከይሁዳ መቶ ሀያ ሺህ ገደለ፤ ሁሉም ጽኑዓን ነበሩ።
ትንቢት አምስት
ኢሳይያስ 7:14 ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች።
ጥያቄአችን ማርያም ልጇን አማኑኤል ብላ ጠርታዋለች ወይ? አሊያም ሌሎች ሰዎች ጠርተው ነበር ወይ? የኢሳይያስ 7፥14 ጥቅሱ የሚለው ብላ ትጠራዋለች ነው፣ ነገር ግን የማቴዎስ ጸሃፊ የሚለው ይሉታል ነው፣ *ትለዋለች* የሚለውን ለውጦ *ይሉታል* የሚለውን ከየት አምጥቶ ነው? ምን አለ ኮፒ ሲደረግ በትክክል ኮፒ ቢደረግ? ማን ነው የተሳሳተው መንፈስ ቅዱስ ወይስ ጸሃፊው? በፍጹም አላህ ባሮቹን የሚደግፍበት ሩህ ቅዱስ አይሳሳትም፦
ማቴዎስ 1፥22-23 በነቢይ ከጌታ ዘንድ፦ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።
ነገር ግን እናት ትለዋለች የተባለው ስም ስሙ ነው፤ ይህንን በእስማኤል ማየት ይቻላል፤ ግን ማርያም ስሙን ኢየሱስ አለችው፦
ዘፍጥረት 16:11 የእግዚአብሔር መልአክም አላት። እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና። ሉቃስ 1:31 እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ።
ሉቃስ 2:21 ሊገርዙት ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይረገዝ በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ።
ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዘዳግም 9:3፤ አምላክህም እግዚአብሔር እንደሚበላ እሳት ሆኖ በፊትህ እንዲያልፍ ዛሬ እወቅ፤ እርሱ ያጠፋቸዋል፥ በፊትህም ያዋርዳቸዋል፤ እግዚአብሔርም ""እንደ ነገረህ"" አንተ ታሳድዳቸዋለህ፥ ""ፈጥነህም ታጠፋቸዋለህ""
ኬጢያዊውንን፣ ጌርጌሳዊውንን፣ አሞራዊውንን፣ ከነዓናዊውንን፣ ፌርዛዊውንን፣ ኤዊያዊውንን፣ ኢያቡሳዊውንን የእስራኤልም ልጆች ያጠፉአቸው ዘንድ አልቻሉም። ትንቢቱ የት ገባ?፦
1ነገስት 9:20-21 ከእስራኤልም ልጆች ዘንድ ያልነበሩትን ከአሞራውያንና ከኬጢያውያን፥ ከፌርዛውያን፥ ከኤዊያውያንና ከኢያቡሳውያን የቀሩትን፥ ""የእስራኤልም ልጆች ያጠፉአቸው ዘንድ ያልቻሉትን""፥ በኋላቸው የቀሩትን ልጆቻቸውን፥ ሰሎሞን እስከ ዛሬ ድረስ ገባሮች አድርጎ መለመላቸው።
የነህምያ መጽሐፍ ደግሞ ትንቢቱ ተፈፅሟል ይለናል፦
ነህምያ 9:8 ልቡም በፊትህ የታመነ ሆኖ አገኘኸው፤ የከነዓናዊውንና የኬጢያዊውን የአሞራዊውንም የፌርዛዊውንም የኢያቡሳዊውንም የጌርጌሳዊውንም ምድር ለእርሱና ለዘሩ ትሰጥ ዘንድ ""ከእርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረግህ"" አንተም ጻድቅ ነህና ""ቃልህን ፈጸምህ""።
ትንቢት ሶስት
ሕዝ.26:7-9 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ከሰሜን የነገሥታት ንጉሥ የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከፈረሶችና ከሰረገሎች ከፈረሰኞችም ከጉባኤና ከብዙ ሕዝብ ጋር "በጢሮስ" ላይ አመጣለሁ። በሜዳ ያሉትን ሴቶች ልጆችሽን በሰይፍ ይገድላቸዋል፥ አምባም ይሠራብሻል አፈርንም ይደለድልብሻል ጋሻም ያነሣብሻል። ማፍረሻውን በቅጥርሽ ላይ ያደርጋል፥ ግንቦችሽንም በምሳር ያፈርሳል።
በታሪክ ላይ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ጢሮስን ሊያጠፋት ይቅርና ዝንቧን እሽ ብሎ አያውቅም። ነገር ግን ጢሮስን ያጠፋት ከናቡከደነፆር በኃላ በ 332 BC የግሪኩ ንጉሥ ታላቁ እስክንድር ነው። ዋቢ የታሪክ ሙግት ይመልከቱ፦
Joukowsky, M., The Heritage of Tyre, 1992, chapter 2, p. 13
ትንቢት አራት
ኢሳይያስ 7:5-7 ሶርያና ኤፍሬም "የሮሜልዩም ልጅ" ወደ ይሁዳ እንውጣ እናስጨንቀውም፥ እንስበረውም፥ የጣብኤልንም ልጅ እናንግሥበት ብለው ክፋት ስለ መከሩብህ፤ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ""ይህ ምክር አይጸናምና አይሆንም""።
የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ፦ ወደ ይሁዳ እንውጣ እናስጨንቀውም፥ እንስበረውም ብለው ያሉት ምክር እንደማይፀና እና እንደማይሆን ትንቢት ነበረ፤ ግን የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ በአንድ ቀን ከይሁዳ መቶ ሀያ ሺህ ገደለ፤ ትንቢቱ ሳይፈፀም ቀረ፦
2ዜና.28:6፤ የአባቶቻቸውንም አምላክ እግዚአብሔርን ትተው ነበርና የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ በአንድ ቀን ከይሁዳ መቶ ሀያ ሺህ ገደለ፤ ሁሉም ጽኑዓን ነበሩ።
ትንቢት አምስት
ኢሳይያስ 7:14 ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች።
ጥያቄአችን ማርያም ልጇን አማኑኤል ብላ ጠርታዋለች ወይ? አሊያም ሌሎች ሰዎች ጠርተው ነበር ወይ? የኢሳይያስ 7፥14 ጥቅሱ የሚለው ብላ ትጠራዋለች ነው፣ ነገር ግን የማቴዎስ ጸሃፊ የሚለው ይሉታል ነው፣ *ትለዋለች* የሚለውን ለውጦ *ይሉታል* የሚለውን ከየት አምጥቶ ነው? ምን አለ ኮፒ ሲደረግ በትክክል ኮፒ ቢደረግ? ማን ነው የተሳሳተው መንፈስ ቅዱስ ወይስ ጸሃፊው? በፍጹም አላህ ባሮቹን የሚደግፍበት ሩህ ቅዱስ አይሳሳትም፦
ማቴዎስ 1፥22-23 በነቢይ ከጌታ ዘንድ፦ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።
ነገር ግን እናት ትለዋለች የተባለው ስም ስሙ ነው፤ ይህንን በእስማኤል ማየት ይቻላል፤ ግን ማርያም ስሙን ኢየሱስ አለችው፦
ዘፍጥረት 16:11 የእግዚአብሔር መልአክም አላት። እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና። ሉቃስ 1:31 እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ።
ሉቃስ 2:21 ሊገርዙት ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይረገዝ በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ።
ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ገለባ ክስ
የመጨረሻው ክፍል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ትንቢት ስድስት
አይሁዳውያን ማለትም ሁለቱ ነገዶች የቢንያምና የይሁዳ ነገድ በምርኮ ለሰባ ዓመት እንደሚማረኩ እና ሰባው ዓመት ሲፈፀም የባቢሎንን ንጉሥና ያንን ሕዝብ ስለ ኃጢአታቸው እንደሚቃጣ ትንቢት አለ፦
ኤርምያስ 29:10 እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። “”ሰባው ዓመት”” በባቢሎን በተፈጸመ ጊዜ እጐበኛችኋለሁ፥ ወደዚህም ስፍራ እመልሳችሁ ዘንድ መልካሚቱን ቃሌን እፈጽምላችኋለሁ።
ኤርምያስ 25፥12 “ሰባው ዓመትም” በተፈጸመ ጊዜ፥ የባቢሎንን ንጉሥና ያንን ሕዝብ ስለ ኃጢአታቸው እቀጣለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥
2ኛ ዜና 36፥21 በኤርምያስም አፍ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል እንዲፈጸም፥ ምድሪቱ ሰንበትን በማድረግዋ እስክታርፍ ድረስ በተፈታችበትም ዘመን ሁሉ፥ “ሰባ ዓመት” እስኪፈጸም ድረስ፥ ሰንበትን አገኘች።
ነገር ግን አይሁዳውን በባቢሎን የተማረኩት 605 BC ሲሆን ከምርኮ የተመለሱት እና ባቢሎናውያን የተቀጡት 538 BC ነው። ይህም የምርኮ ዓመት 70 ሳይሆን 67 ነው፤ 605-538=67 ። ታዲያ 3 ዓመት ይቀረው አልነበረምን? ትንቢቱ ትክክል ነውን?
ትንቢት ሰባት
2ኛ ነገሥት 22:18-20 እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ለላካችሁ ለይሁዳ ንጉሥ ግን እንዲህ በሉት፦ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ስለ ሰማኸው ቃል፥ ልብህ ገር ሆኖአልና፥ እነርሱም ለድንቅና ለመርገም እንዲሆኑ በዚህ ስፍራና በሚኖሩበት ላይ የተናገርሁትን ሰምተህ በእግዚአብሔር ፊት ተዋርደሃልና፥ ልብስህን ቀድደሃልና፥ በፊቴም አልቅሰሃልና እኔ ደግሞ ሰምቼሃለሁ ይላል እግዚአብሔር፦ ስለዚህም ደግሞ ወደ አባቶችህ እሰበስብሃለሁ፥ በሰላምም ወደ መቃብርህ ትሰበሰባለህ፤ በዚህም ስፍራ ላይ የማመጣውን ክፉ ነገር ዓይኖችህ አያዩም። ይህንም ለንጉሡ አወሩለት።
እዚህ ጥቅስ ላይ ኢዮስያስ በሰላም እንደሚሞት ከእግዚአብሔር በነብይ ትንቢት መጥቶለት ነበር፤ ነገር ግን በሰው እጅ ተገድሎ ሞተ፤ ስለዚህ “በሰላምም ወደ መቃብርህ ትሰበሰባለህ፤ በዚህም ስፍራ ላይ የማመጣውን ክፉ ነገር ዓይኖችህ አያዩም” የተባለው ትንቢት አልሰራም ፦
2ኛ ዜና 35:23-24 ቀስተኞችም ንጉሡን ኢዮስያስን “”ወጉት””፤ ንጉሡም ብላቴናዎቹን፦ አጥብቄ “”ቈስያለሁና”” ከሰልፉ ውስጥ አውጡኝ አላቸው። ብላቴኖቹም ከሰረገላው አውርደው ለእርሱ በነበረው በሁለተኛው ሰረገላ ውስጥ አስቀመጡት፥ ወደ ኢየሩሳሌምም አመጡት፤ እርሱም ሞተ፥ በአባቶቹም መቃብር ተቀበረ ይሁዳና ኢየሩሳሌምም ሁሉ ለኢዮስያስ አለቀሱ።
ትንቢት ስምንት
የኢዮስያስ ልጅ ኢዮአቄም ሲሞት ወዮ! እያሉ አያለቅሱለትም። አህያም እንደሚቀበር ይቀበራል፥ ከኢየሩሳሌምም በር ወደ ውጭ ተጐትቶ ይጣላል እና በዳዊት ዙፋን ላይ ተቀማጭ አይኖርለትም፥ ሬሳውም በቀን ለትኩሳት በሌሊትም ለውርጭ ይጣላል” በማለት አሟሟቱ እንደማያምርና በእርሱ ምትክ በዳዊት ዙፋን ላይ ማንም ተቀማጭ እንደማይኖር ትንቢት ተነገረ፦
ኤርሚያስ 22:18-19 ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮስያስ ልጅ ስለ ኢዮአቄም እንዲህ ይላል። ወንድሜ ሆይ፥ ወዮ! እያሉ አያለቅሱለትም፥ ወይም። ጌታ ሆይ፥ ወዮ! እያሉ አያለቅሱለትም። አህያም እንደሚቀበር ይቀበራል፥ ከኢየሩሳሌምም በር ወደ ውጭ ተጐትቶ ይጣላል። ኤርሚያስ 36:30 ስለዚህም ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮአቄም እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዳዊት ዙፋን ላይ “”ተቀማጭ አይኖርለትም””፥ ሬሳውም በቀን ለትኩሳት በሌሊትም ለውርጭ ይጣላል።
ነገር ግን ኢዮአቄም የተቀበረው ከኢየሩሳሌምም በር ወደ ውጭ ተጐትቶ ሳይሆን ከአባቶቹ ጋር በሰላም አንቀላፍቷል። ልጁም በእርሱ ፋንታ በዙፋኑ ላይ ነገሰ፦
2ኛ ነገሥት 24:6፤ ኢዮአቄምም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፤ ልጁም ዮአኪን፤ በእርሱ ፋንታ ነገሠ።
የመጨረሻው ክፍል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ትንቢት ስድስት
አይሁዳውያን ማለትም ሁለቱ ነገዶች የቢንያምና የይሁዳ ነገድ በምርኮ ለሰባ ዓመት እንደሚማረኩ እና ሰባው ዓመት ሲፈፀም የባቢሎንን ንጉሥና ያንን ሕዝብ ስለ ኃጢአታቸው እንደሚቃጣ ትንቢት አለ፦
ኤርምያስ 29:10 እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። “”ሰባው ዓመት”” በባቢሎን በተፈጸመ ጊዜ እጐበኛችኋለሁ፥ ወደዚህም ስፍራ እመልሳችሁ ዘንድ መልካሚቱን ቃሌን እፈጽምላችኋለሁ።
ኤርምያስ 25፥12 “ሰባው ዓመትም” በተፈጸመ ጊዜ፥ የባቢሎንን ንጉሥና ያንን ሕዝብ ስለ ኃጢአታቸው እቀጣለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥
2ኛ ዜና 36፥21 በኤርምያስም አፍ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል እንዲፈጸም፥ ምድሪቱ ሰንበትን በማድረግዋ እስክታርፍ ድረስ በተፈታችበትም ዘመን ሁሉ፥ “ሰባ ዓመት” እስኪፈጸም ድረስ፥ ሰንበትን አገኘች።
ነገር ግን አይሁዳውን በባቢሎን የተማረኩት 605 BC ሲሆን ከምርኮ የተመለሱት እና ባቢሎናውያን የተቀጡት 538 BC ነው። ይህም የምርኮ ዓመት 70 ሳይሆን 67 ነው፤ 605-538=67 ። ታዲያ 3 ዓመት ይቀረው አልነበረምን? ትንቢቱ ትክክል ነውን?
ትንቢት ሰባት
2ኛ ነገሥት 22:18-20 እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ለላካችሁ ለይሁዳ ንጉሥ ግን እንዲህ በሉት፦ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ስለ ሰማኸው ቃል፥ ልብህ ገር ሆኖአልና፥ እነርሱም ለድንቅና ለመርገም እንዲሆኑ በዚህ ስፍራና በሚኖሩበት ላይ የተናገርሁትን ሰምተህ በእግዚአብሔር ፊት ተዋርደሃልና፥ ልብስህን ቀድደሃልና፥ በፊቴም አልቅሰሃልና እኔ ደግሞ ሰምቼሃለሁ ይላል እግዚአብሔር፦ ስለዚህም ደግሞ ወደ አባቶችህ እሰበስብሃለሁ፥ በሰላምም ወደ መቃብርህ ትሰበሰባለህ፤ በዚህም ስፍራ ላይ የማመጣውን ክፉ ነገር ዓይኖችህ አያዩም። ይህንም ለንጉሡ አወሩለት።
እዚህ ጥቅስ ላይ ኢዮስያስ በሰላም እንደሚሞት ከእግዚአብሔር በነብይ ትንቢት መጥቶለት ነበር፤ ነገር ግን በሰው እጅ ተገድሎ ሞተ፤ ስለዚህ “በሰላምም ወደ መቃብርህ ትሰበሰባለህ፤ በዚህም ስፍራ ላይ የማመጣውን ክፉ ነገር ዓይኖችህ አያዩም” የተባለው ትንቢት አልሰራም ፦
2ኛ ዜና 35:23-24 ቀስተኞችም ንጉሡን ኢዮስያስን “”ወጉት””፤ ንጉሡም ብላቴናዎቹን፦ አጥብቄ “”ቈስያለሁና”” ከሰልፉ ውስጥ አውጡኝ አላቸው። ብላቴኖቹም ከሰረገላው አውርደው ለእርሱ በነበረው በሁለተኛው ሰረገላ ውስጥ አስቀመጡት፥ ወደ ኢየሩሳሌምም አመጡት፤ እርሱም ሞተ፥ በአባቶቹም መቃብር ተቀበረ ይሁዳና ኢየሩሳሌምም ሁሉ ለኢዮስያስ አለቀሱ።
ትንቢት ስምንት
የኢዮስያስ ልጅ ኢዮአቄም ሲሞት ወዮ! እያሉ አያለቅሱለትም። አህያም እንደሚቀበር ይቀበራል፥ ከኢየሩሳሌምም በር ወደ ውጭ ተጐትቶ ይጣላል እና በዳዊት ዙፋን ላይ ተቀማጭ አይኖርለትም፥ ሬሳውም በቀን ለትኩሳት በሌሊትም ለውርጭ ይጣላል” በማለት አሟሟቱ እንደማያምርና በእርሱ ምትክ በዳዊት ዙፋን ላይ ማንም ተቀማጭ እንደማይኖር ትንቢት ተነገረ፦
ኤርሚያስ 22:18-19 ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮስያስ ልጅ ስለ ኢዮአቄም እንዲህ ይላል። ወንድሜ ሆይ፥ ወዮ! እያሉ አያለቅሱለትም፥ ወይም። ጌታ ሆይ፥ ወዮ! እያሉ አያለቅሱለትም። አህያም እንደሚቀበር ይቀበራል፥ ከኢየሩሳሌምም በር ወደ ውጭ ተጐትቶ ይጣላል። ኤርሚያስ 36:30 ስለዚህም ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮአቄም እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዳዊት ዙፋን ላይ “”ተቀማጭ አይኖርለትም””፥ ሬሳውም በቀን ለትኩሳት በሌሊትም ለውርጭ ይጣላል።
ነገር ግን ኢዮአቄም የተቀበረው ከኢየሩሳሌምም በር ወደ ውጭ ተጐትቶ ሳይሆን ከአባቶቹ ጋር በሰላም አንቀላፍቷል። ልጁም በእርሱ ፋንታ በዙፋኑ ላይ ነገሰ፦
2ኛ ነገሥት 24:6፤ ኢዮአቄምም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፤ ልጁም ዮአኪን፤ በእርሱ ፋንታ ነገሠ።
ትንቢት ዘጠኝ
ማቴዎስ 24:2 እርሱ ግን መልሶ፡- ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፥ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም አላቸው።
“”ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀር”” ማለት የኢየሩሳሌም ግንብ ይፈርሳል እያለን ነው፤ ግን ይህ ግን በ 66 AD ሆነ የሮሙ ጀነራል ቲቶ በ 70 AD ኢየሩሳሌምን ሲያጋያት ድንጋዩ አልፈረሰም። ይህ ግንብ እስካሁን አለ። ታዲያ ሳይፈርስ አይቀርም የተባለው ሳይፈርስ መቅረቱ ትንቢቱ የት ገባ?
ትንቢት አስር
ማቴዎስ 10:23 በአንዲቱ ከተማም መከራ ቢያሳዩአችሁ ወደ ሌላይቱ ሽሹ፤ እውነት እላችኋለሁና፥ የሰው ልጅ እስኪመጣ ድረስ የእስራኤልን ከተማዎች አትዘልቁም።
ሐዋርያት በትምህርታቸው የእስራኤልን ከተሞች ከመዝለቃቸው በፊት ተመልሶ እንደሚመጣ ነግሯቸዋል፤ ግን እስራኤላውያን የእስራኤልን ከተሞች ዘልቀው ከዚያም ወደ ጠፉት የእስራኤል ቤት ድረስ ሄደው ከዘለቁ እና ከሞቱ ይኸው 2000 ዓመት ሞላቸው። እንዴት ሳይመጣ ቀረ? ጭራሽ ለአይሁዳውያን ከእንግዲህ ወዲህ የሰው ልጅ በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ በሰማይም ደመና ሲመጣ ታያላችሁ ብሏቸዋል፦
ማቴዎስ 26:64 ኢየሱስም፡- አንተ አልህ ነገር ግን እላችኋለሁ፥ ከእንግዲህ ወዲህ “”የሰው ልጅ በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ በሰማይም ደመና ሲመጣ ታያላችሁ”” አለው።
ሲናገራቸው ከነበሩት አይሁዳውያን የሰው ልጅ በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ ያየስ አለን? በሰማይም ደመና ሲመጣ ያየስ አለን?
ትንቢት አስራ አንድ
ዘፍጥረት 4:15 እግዚአብሔርም እርሱን አለው። እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልበታል። “”እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት””።
እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት ይለናል። ግን የቃየን የልጅ ልጅ ላሜሕ ገድሎታል፤ ስለዚህ ላሜሕን ግን ሰባ ሰባት እጥፍ ይበቀሉታል፦
ዘፍጥረት 4:23 ላሜሕም ለሚስቶቹ ለዓዳና ለሴላ አላቸው። እናንት የላሜሕ ሚስቶች ቃሌን ስሙ፥ ነገሬንም አድምጡ፤ እኔ “”ጕልማሳውን”” ለቍስሌ፥ ብላቴናውንም ለመወጋቴ “”ገድዬዋለሁና””፤ ቃየንን ሰባት እጥፍ ይበቀሉታል፤ “”ላሜሕን ግን ሰባ ሰባት እጥፍ ይበቀሉታል””።
ታዲያ ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት የተባለው ቃል የት ገባ?
ይህንን እና የመሳሰሉት ትንቢት በቁና ማቅረብ ይቻላል፤ ግን በወፍ በረር እነዚህ አስራ አንዱን ጥያቄዎች መልስ ያሻቸዋል፤ ነገሩ አንድ ነብይ ቢታለል የሚያታልለው እርሱ እግዚአብሔር እንደሆነ፣ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎ ክፉ የሚያናግረው እግዚአብሔር እንደሆነ እና በትንቢቱ የሚስተውም ሆነ የሚያስተው ለእግዚአብሔር እንደሆነ ባይብል ይናገራል፦
ሕዝቅኤል 14:9 ነቢዩም “”ቢታለል”” ቃልንም ቢናገር፥ ያንን ነቢይ “”ያታለልሁ”” እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥
ኤርሚያስ 20:7 አቤቱ፥ “”አታለልኸኝ”” እኔም “”ተታለልሁ””፥
ኤርሚያስ 4:10 እኔም። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ፥ አንተ ሰይፍ እስከ ነፍስ ድረስ በደረሰ ጊዜ። ሰላም ይሆንላችኋል ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን እጅግ “””አታለልህ”” አልሁ።
1ነገሥት 22:23 መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ። እኔ “”አሳስተዋለሁ”” አለ። እግዚአብሔርም። በምን? አለው፤ እርሱም። ወጥቼ “”በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ”” አለ። እግዚአብሔርም። ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም፤ ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ። አሁንም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ “”አድርጎአል””፤ እግዚአብሔርም “”በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል””። ኢዮ.12:16፤ ኃይልና ጥበብ በእርሱ ዘንድ ናቸው፤ የሚስተውና የሚያስተው ለእርሱ ናቸው።
ስለዚህ ትችትና ሻወር የሚጀምረው ከራስ ነው ይላሉ የሎቢ ጀግኖች። ቅድሚያ የባይብል ትንቢት ይፈተሽ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ማቴዎስ 24:2 እርሱ ግን መልሶ፡- ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፥ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም አላቸው።
“”ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀር”” ማለት የኢየሩሳሌም ግንብ ይፈርሳል እያለን ነው፤ ግን ይህ ግን በ 66 AD ሆነ የሮሙ ጀነራል ቲቶ በ 70 AD ኢየሩሳሌምን ሲያጋያት ድንጋዩ አልፈረሰም። ይህ ግንብ እስካሁን አለ። ታዲያ ሳይፈርስ አይቀርም የተባለው ሳይፈርስ መቅረቱ ትንቢቱ የት ገባ?
ትንቢት አስር
ማቴዎስ 10:23 በአንዲቱ ከተማም መከራ ቢያሳዩአችሁ ወደ ሌላይቱ ሽሹ፤ እውነት እላችኋለሁና፥ የሰው ልጅ እስኪመጣ ድረስ የእስራኤልን ከተማዎች አትዘልቁም።
ሐዋርያት በትምህርታቸው የእስራኤልን ከተሞች ከመዝለቃቸው በፊት ተመልሶ እንደሚመጣ ነግሯቸዋል፤ ግን እስራኤላውያን የእስራኤልን ከተሞች ዘልቀው ከዚያም ወደ ጠፉት የእስራኤል ቤት ድረስ ሄደው ከዘለቁ እና ከሞቱ ይኸው 2000 ዓመት ሞላቸው። እንዴት ሳይመጣ ቀረ? ጭራሽ ለአይሁዳውያን ከእንግዲህ ወዲህ የሰው ልጅ በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ በሰማይም ደመና ሲመጣ ታያላችሁ ብሏቸዋል፦
ማቴዎስ 26:64 ኢየሱስም፡- አንተ አልህ ነገር ግን እላችኋለሁ፥ ከእንግዲህ ወዲህ “”የሰው ልጅ በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ በሰማይም ደመና ሲመጣ ታያላችሁ”” አለው።
ሲናገራቸው ከነበሩት አይሁዳውያን የሰው ልጅ በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ ያየስ አለን? በሰማይም ደመና ሲመጣ ያየስ አለን?
ትንቢት አስራ አንድ
ዘፍጥረት 4:15 እግዚአብሔርም እርሱን አለው። እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልበታል። “”እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት””።
እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት ይለናል። ግን የቃየን የልጅ ልጅ ላሜሕ ገድሎታል፤ ስለዚህ ላሜሕን ግን ሰባ ሰባት እጥፍ ይበቀሉታል፦
ዘፍጥረት 4:23 ላሜሕም ለሚስቶቹ ለዓዳና ለሴላ አላቸው። እናንት የላሜሕ ሚስቶች ቃሌን ስሙ፥ ነገሬንም አድምጡ፤ እኔ “”ጕልማሳውን”” ለቍስሌ፥ ብላቴናውንም ለመወጋቴ “”ገድዬዋለሁና””፤ ቃየንን ሰባት እጥፍ ይበቀሉታል፤ “”ላሜሕን ግን ሰባ ሰባት እጥፍ ይበቀሉታል””።
ታዲያ ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት የተባለው ቃል የት ገባ?
ይህንን እና የመሳሰሉት ትንቢት በቁና ማቅረብ ይቻላል፤ ግን በወፍ በረር እነዚህ አስራ አንዱን ጥያቄዎች መልስ ያሻቸዋል፤ ነገሩ አንድ ነብይ ቢታለል የሚያታልለው እርሱ እግዚአብሔር እንደሆነ፣ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎ ክፉ የሚያናግረው እግዚአብሔር እንደሆነ እና በትንቢቱ የሚስተውም ሆነ የሚያስተው ለእግዚአብሔር እንደሆነ ባይብል ይናገራል፦
ሕዝቅኤል 14:9 ነቢዩም “”ቢታለል”” ቃልንም ቢናገር፥ ያንን ነቢይ “”ያታለልሁ”” እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥
ኤርሚያስ 20:7 አቤቱ፥ “”አታለልኸኝ”” እኔም “”ተታለልሁ””፥
ኤርሚያስ 4:10 እኔም። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ፥ አንተ ሰይፍ እስከ ነፍስ ድረስ በደረሰ ጊዜ። ሰላም ይሆንላችኋል ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን እጅግ “””አታለልህ”” አልሁ።
1ነገሥት 22:23 መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ። እኔ “”አሳስተዋለሁ”” አለ። እግዚአብሔርም። በምን? አለው፤ እርሱም። ወጥቼ “”በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ”” አለ። እግዚአብሔርም። ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም፤ ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ። አሁንም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ “”አድርጎአል””፤ እግዚአብሔርም “”በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል””። ኢዮ.12:16፤ ኃይልና ጥበብ በእርሱ ዘንድ ናቸው፤ የሚስተውና የሚያስተው ለእርሱ ናቸው።
ስለዚህ ትችትና ሻወር የሚጀምረው ከራስ ነው ይላሉ የሎቢ ጀግኖች። ቅድሚያ የባይብል ትንቢት ይፈተሽ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
አወዛጋቢው ዶክትሪን
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ባሪያ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ባሪያ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ባሪያ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ባሪያ እንጂ የራሱ ባሪያ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ነቢይ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ነቢይ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ነቢይ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ነቢይ እንጂ የራሱ ነቢይ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስን የላከው ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ላከው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የላከው እንጂ ራሱን በራሱ አላከውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሰውነቱ ፍጡር ነው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "ማን ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የፈጠረው እንጂ ራሱ እራሱን አልፈጠረውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "ወደ እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ራሱ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ወደ አብ ነው ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው እንጂ ወደ ራሱ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አምላክ አለው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "አምላኩ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር!
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ራሱ የራሱ አምላክ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አምላኩ አብ ነው እንጂ ራሱ የራሱ አምላክ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
የዚህ ዶክትሪን መልስ ኅሊና ይቀበለዋልን? መልስ ለኅሊና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ባሪያ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ባሪያ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ባሪያ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ባሪያ እንጂ የራሱ ባሪያ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ነቢይ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ነቢይ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ነቢይ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ነቢይ እንጂ የራሱ ነቢይ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስን የላከው ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ላከው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የላከው እንጂ ራሱን በራሱ አላከውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሰውነቱ ፍጡር ነው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "ማን ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የፈጠረው እንጂ ራሱ እራሱን አልፈጠረውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "ወደ እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ራሱ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ወደ አብ ነው ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው እንጂ ወደ ራሱ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አምላክ አለው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "አምላኩ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር!
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ራሱ የራሱ አምላክ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አምላኩ አብ ነው እንጂ ራሱ የራሱ አምላክ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
የዚህ ዶክትሪን መልስ ኅሊና ይቀበለዋልን? መልስ ለኅሊና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርአን ደራሲ ማን ነው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
መግቢያ
ይህ አርስት ሃሳቡ የተወሰደው አላህ ይጠብቀው ከዶክተር ዛኪር ነው፣ አንድ ድርሰት ደራሲው ማን እንደሆነ የሚታወቀው በመግቢያ ላይ አሊያም በሽፋኑ ላይ ስሙ መጠቀሱ ነው፣ ነገር ግን የቁርአን ደራሲ ግን ማን እንደሆነ የሚታወቀው ደራሲው በመጽሐፉ ውስጥ እራሱ ብቻ መናገሩና ያ ደራሲው የማንንም ቃል አለማስገባቱ ነው፣ የቁርአን ባለቤት አላህ ነው፣ ቁርአንን ሆነ የቁርአንን ሱራና አንቀጽ ያወረደው እራሱ አላህ ነው፦
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡
76:23 እኛ ቁርአንን ባንተ ላይ ማውረድን እኛው አወረድነው።
39:41 እኛ መጽሐፉን ባንተ ላይ ለሰዎች ጥቅም በእውነት አወረድነው፤
2:23 በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ፡፡
24:1 ይህች ያወረድናትና የደነገግናት ምዕራፍ ናት፣ በርሷም ውስጥ ትገሠጹ ዘንድ ግልጾችን አንቀጾች አውርደናል።
24:46 አብራሪን አንቀጾች በእርግጥ አወረድን፤
ነቢያችን ላይ የሚደርሰው የቃላት መሳለቅ ማለትም ቀጣፊ ነው ሲሉ ቀጣፊ አይደለም፣ ድግምተኛ ነው ሲሉ ድግምተኛ አይደለም፣ ጠንቋይ ነው ሲሉ ጠንቋይ አይደለም ፣ እብድ ነው እብድ አይደለም ብሎ መልስ የሚሰጠው ኃላፊነቱን ወስዶ አላህ እራሱ ነው፦
15:94-95 የታዘዝክበትንም ነገር በይፋ ግለጽ፣ አጋሪዎችንም ተዋቸው፣ ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡
32:3 ይልቁንም ቀጠፈው ይላሉን? አይደለም፤ እርሱ ከጌታህ ዘንድ የኾነ እውነት ነው፤
52:29 ሰዎችን አስታውስም፤ አንተም በጌታህ ጸጋ ምክንያት ጠንቋይም ዕብድም አይደለህም።
81:22 ነቢያችሁ በፍጹም ዕብድ بِمَجْنُونٍ አይደለም።
ነጥብ አንድ
ቁርአን ዓለም-ዓቀፋዊ መልዕክት ነው፦
38:87 «እርሱ ቁርኣን ለዓለማት መገሠጫ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡
25:1 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ፣ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይሆን ዘንድ፣ ያወረደው አምላክ፣ ክብርና ጥራት ተገባው።
6:19 ይህም ቁርኣን እናንተንና የደረሰውን ሰው ሁሉ በርሱ ላስጠነቅቅበት ወደኔ ተወረደ፡፡ ከአላህ ጋር ሌሎች አማልክት መኖራቸውን እናንተ ትመሰክራላችሁን» በላቸው፡፡
ቁርአን ለአንድ ብሔር ቢወርድ ኖሮ ያንን የወረደበት ብሔር ብልጫ ይሰጥ ነበር ነገር ግን የቁርአኑ ደራሲ አላህ በመሆኑ አላህ በዓለማት ላይ ያበለጠው የአረቡን ብሔር ሳይሆን የእስራኤልን ልጆች ነው፦
2:47 የእስራኤል ልጆች ሆይ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ መኾኔን አስታውሱ፡፡
2:122 የእስራኤል ልጆች ሆይ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ መኾኔን አስታውሱ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
መግቢያ
ይህ አርስት ሃሳቡ የተወሰደው አላህ ይጠብቀው ከዶክተር ዛኪር ነው፣ አንድ ድርሰት ደራሲው ማን እንደሆነ የሚታወቀው በመግቢያ ላይ አሊያም በሽፋኑ ላይ ስሙ መጠቀሱ ነው፣ ነገር ግን የቁርአን ደራሲ ግን ማን እንደሆነ የሚታወቀው ደራሲው በመጽሐፉ ውስጥ እራሱ ብቻ መናገሩና ያ ደራሲው የማንንም ቃል አለማስገባቱ ነው፣ የቁርአን ባለቤት አላህ ነው፣ ቁርአንን ሆነ የቁርአንን ሱራና አንቀጽ ያወረደው እራሱ አላህ ነው፦
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡
76:23 እኛ ቁርአንን ባንተ ላይ ማውረድን እኛው አወረድነው።
39:41 እኛ መጽሐፉን ባንተ ላይ ለሰዎች ጥቅም በእውነት አወረድነው፤
2:23 በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ፡፡
24:1 ይህች ያወረድናትና የደነገግናት ምዕራፍ ናት፣ በርሷም ውስጥ ትገሠጹ ዘንድ ግልጾችን አንቀጾች አውርደናል።
24:46 አብራሪን አንቀጾች በእርግጥ አወረድን፤
ነቢያችን ላይ የሚደርሰው የቃላት መሳለቅ ማለትም ቀጣፊ ነው ሲሉ ቀጣፊ አይደለም፣ ድግምተኛ ነው ሲሉ ድግምተኛ አይደለም፣ ጠንቋይ ነው ሲሉ ጠንቋይ አይደለም ፣ እብድ ነው እብድ አይደለም ብሎ መልስ የሚሰጠው ኃላፊነቱን ወስዶ አላህ እራሱ ነው፦
15:94-95 የታዘዝክበትንም ነገር በይፋ ግለጽ፣ አጋሪዎችንም ተዋቸው፣ ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡
32:3 ይልቁንም ቀጠፈው ይላሉን? አይደለም፤ እርሱ ከጌታህ ዘንድ የኾነ እውነት ነው፤
52:29 ሰዎችን አስታውስም፤ አንተም በጌታህ ጸጋ ምክንያት ጠንቋይም ዕብድም አይደለህም።
81:22 ነቢያችሁ በፍጹም ዕብድ بِمَجْنُونٍ አይደለም።
ነጥብ አንድ
ቁርአን ዓለም-ዓቀፋዊ መልዕክት ነው፦
38:87 «እርሱ ቁርኣን ለዓለማት መገሠጫ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡
25:1 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ፣ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይሆን ዘንድ፣ ያወረደው አምላክ፣ ክብርና ጥራት ተገባው።
6:19 ይህም ቁርኣን እናንተንና የደረሰውን ሰው ሁሉ በርሱ ላስጠነቅቅበት ወደኔ ተወረደ፡፡ ከአላህ ጋር ሌሎች አማልክት መኖራቸውን እናንተ ትመሰክራላችሁን» በላቸው፡፡
ቁርአን ለአንድ ብሔር ቢወርድ ኖሮ ያንን የወረደበት ብሔር ብልጫ ይሰጥ ነበር ነገር ግን የቁርአኑ ደራሲ አላህ በመሆኑ አላህ በዓለማት ላይ ያበለጠው የአረቡን ብሔር ሳይሆን የእስራኤልን ልጆች ነው፦
2:47 የእስራኤል ልጆች ሆይ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ መኾኔን አስታውሱ፡፡
2:122 የእስራኤል ልጆች ሆይ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ መኾኔን አስታውሱ፡፡
ነጥብ ሁለት
ነቢያችን ዓለም-ዓቀፋዊ መልዕክተኛ ናቸው ፦
21:107 ለዓለማትም እዝነት አድርገን እንጅ አልላክንህም።
7:158 በላቸው፦እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤
34:28 አንተንም ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤
4:79 ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።
የቁርአኑ ደራሲ ነቢያችን ቢሆኑ ኖሮ የእናታቸውን ስም አሚናን አሊያም የራሳቸውን ስም በስፋት ያስገቡ ነበር፣ ነገር ግን የቁርአኑ ደራሲ አላህ ስለሆነ መርየምንና ልጅዋን ለዓለማት ታምር አድርጓል፦
3:42 መላእክትም ያሉትን አስታዉስ – መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሽ፣ አነጻሽም፣ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ።
21:91 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን፣ በርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን እርስዋንም ልጅዋንም እንደዚሁ፣ ለዓለማት ታምር ያደረግናትን፣ መርየምን፣ አታውስ።
ነጥብ ሶስት
ዓለም-ዓቀፋዊ አንድነት፦
49:13 እላንተ ሰዎች ሆይ እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፤ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፤ አላህ ዘንድ በላጫችሁ፣ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፤ አላህ ግልጽን ዐዋቂ፣ ውስጥንም ዐዋቂ ነው።
3:103 የአላህንም የማመን ገመድ ሁሉችሁም ያዙ፤ አትለያዩም፤ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በናንተ ላይ የዋለዉን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፤ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፤ በጸጋዉም ወንድማማቾች ሆናችሁ፤
የአላህንም የማመን ገመድ ሰዎችን ሁሉ በጾታ፣ በብሔር፣ በቀለም፣ በዘር፣ በቋንቋ ሳይለያይ የሚያስተሳስር የአላህ ዲን ነው፣ አላህ ዘንድ በላጩ ሰው ሙጠቂን ባሪያ እንጂ ጾታ፣ ብሔር፣ ቀለም፣ ዘር፣ ቋንቋ አይደለም፣ የቁርአኑ ደራሲ የሰው ልጆችን ከአዳምና ከሔዋን የፈጠረው አላህ ነው፦
4:1 እላንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ (ከአዳም) የፈጠራችሁን፣ ከእርስዋም መቀናጆዋን (ሔዋንን) የፈጠረውን፣ ከነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶችን የበተነውን፣ ጌታችሁን ፍሩ።
7:189 እርሱ ያ ከአንዲት ነፍስ (ከአደም) የፈጠራችሁ ከርሷም መቀናጆዋን ወደርሷ ይረካ ዘንድ ያደረገ ነው።
39:6 ከአንዲት ነፍስ ፈጠራችሁ፤ ከዚያም ከርሷ መቀናጆዋን አደረገ።
6:98 እርሱም ያ ከአንዲት ነፍስ ያስገኛችሁ፤ ነው፡፡
ነቢያችን ዓለም-ዓቀፋዊ መልዕክተኛ ናቸው ፦
21:107 ለዓለማትም እዝነት አድርገን እንጅ አልላክንህም።
7:158 በላቸው፦እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤
34:28 አንተንም ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤
4:79 ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።
የቁርአኑ ደራሲ ነቢያችን ቢሆኑ ኖሮ የእናታቸውን ስም አሚናን አሊያም የራሳቸውን ስም በስፋት ያስገቡ ነበር፣ ነገር ግን የቁርአኑ ደራሲ አላህ ስለሆነ መርየምንና ልጅዋን ለዓለማት ታምር አድርጓል፦
3:42 መላእክትም ያሉትን አስታዉስ – መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሽ፣ አነጻሽም፣ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ።
21:91 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን፣ በርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን እርስዋንም ልጅዋንም እንደዚሁ፣ ለዓለማት ታምር ያደረግናትን፣ መርየምን፣ አታውስ።
ነጥብ ሶስት
ዓለም-ዓቀፋዊ አንድነት፦
49:13 እላንተ ሰዎች ሆይ እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፤ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፤ አላህ ዘንድ በላጫችሁ፣ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፤ አላህ ግልጽን ዐዋቂ፣ ውስጥንም ዐዋቂ ነው።
3:103 የአላህንም የማመን ገመድ ሁሉችሁም ያዙ፤ አትለያዩም፤ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በናንተ ላይ የዋለዉን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፤ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፤ በጸጋዉም ወንድማማቾች ሆናችሁ፤
የአላህንም የማመን ገመድ ሰዎችን ሁሉ በጾታ፣ በብሔር፣ በቀለም፣ በዘር፣ በቋንቋ ሳይለያይ የሚያስተሳስር የአላህ ዲን ነው፣ አላህ ዘንድ በላጩ ሰው ሙጠቂን ባሪያ እንጂ ጾታ፣ ብሔር፣ ቀለም፣ ዘር፣ ቋንቋ አይደለም፣ የቁርአኑ ደራሲ የሰው ልጆችን ከአዳምና ከሔዋን የፈጠረው አላህ ነው፦
4:1 እላንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ (ከአዳም) የፈጠራችሁን፣ ከእርስዋም መቀናጆዋን (ሔዋንን) የፈጠረውን፣ ከነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶችን የበተነውን፣ ጌታችሁን ፍሩ።
7:189 እርሱ ያ ከአንዲት ነፍስ (ከአደም) የፈጠራችሁ ከርሷም መቀናጆዋን ወደርሷ ይረካ ዘንድ ያደረገ ነው።
39:6 ከአንዲት ነፍስ ፈጠራችሁ፤ ከዚያም ከርሷ መቀናጆዋን አደረገ።
6:98 እርሱም ያ ከአንዲት ነፍስ ያስገኛችሁ፤ ነው፡፡
መደምደሚያ
የቁርአን ደራሲ ነቢያችን ሳይሆኑ ነቢያችንን የላከ አላህ መሆኑን በአጽንኦትና በአንክሮት አይተናል፣ ነቢያችን *በል* ከተባሉት ውጪ ከራሳቸው እንደማይናገሩ አላህ ነግሮናል፦
53:2-4 ነቢያችሁ፣ አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም። ከልብ ወለድም አይናገርም። እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ራዕይ እንጂ ሌላ አይደለም።
69:44-46 በኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ፤ በኅይል በያዝነው ነበር። ከዚያም ከርሱ የልቡን ስር በቆረጥን ነበር።
6:93 በአላህም ላይ እብለትን ከቀጣጠፈ ወይም ወደርሱ ምንም ያልተወረደለት ሲኾን «ወደኔ ተወረደልኝ» ካለና፡-«አላህም ያወረደውን ብጤ በእርግጥ አወርዳለሁ» ካለ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው?
ነቢያችን ከራሳቸው ሊያመነጩ ይቅርና ማንበብና መጻፍ አይችሉም ነበር፣ አላህም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው ብሎ ከአላህ ያልሆነውን ለሚጽፉ አስጠንቅቋል፦
29:48 ከርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም፤ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራሩ ነበር።
2:79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡
ማንበብና መጻፍ ባይችሉም፣ ያዳምጡ ነበር፣ ስለዚህ ከሌላ አካል እየተነበበላቸው የቀጠፉት ነው እንዳይባል ይህንን መሳለቅ አላህ በቅቶላቸዋል፦
16:103 እነሱም እርሱን ቁርአንን የሚያስተምረው ሰው ብቻ ነው፣ ማለታቸውን በእርግጥ እናውቃለን፤ የዚያ ወደርሱ የሚያስጠጉበት ሰው ቋንቋ ዐጀም ነው፤ ይህ ቁርአን ግን ግልጽ ዐረብኛ ቋንቋ ነው።
25:4-26 እነዚያም የካዱት፣ ይህ የቀጠፈው፣ በርሱም ላይ ሌሎች ሕዝቦች ያገዙት የሆነ ውሸት እንጂ ሌላ አይደለም አሉ፤ በእርግጥም በደልንና እብለትን ሠሩ። አልሉም፦ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናት፤ አስጣፋት፤ እርሷም በርሱ ላይ ጧትና ማታ ትነበብለታለች። ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው፣ አወረደው፤ እርሱ መሐሪ አዛኝ ነውና፤ በላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርአን ደራሲ ነቢያችን ሳይሆኑ ነቢያችንን የላከ አላህ መሆኑን በአጽንኦትና በአንክሮት አይተናል፣ ነቢያችን *በል* ከተባሉት ውጪ ከራሳቸው እንደማይናገሩ አላህ ነግሮናል፦
53:2-4 ነቢያችሁ፣ አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም። ከልብ ወለድም አይናገርም። እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ራዕይ እንጂ ሌላ አይደለም።
69:44-46 በኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ፤ በኅይል በያዝነው ነበር። ከዚያም ከርሱ የልቡን ስር በቆረጥን ነበር።
6:93 በአላህም ላይ እብለትን ከቀጣጠፈ ወይም ወደርሱ ምንም ያልተወረደለት ሲኾን «ወደኔ ተወረደልኝ» ካለና፡-«አላህም ያወረደውን ብጤ በእርግጥ አወርዳለሁ» ካለ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው?
ነቢያችን ከራሳቸው ሊያመነጩ ይቅርና ማንበብና መጻፍ አይችሉም ነበር፣ አላህም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው ብሎ ከአላህ ያልሆነውን ለሚጽፉ አስጠንቅቋል፦
29:48 ከርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም፤ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራሩ ነበር።
2:79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡
ማንበብና መጻፍ ባይችሉም፣ ያዳምጡ ነበር፣ ስለዚህ ከሌላ አካል እየተነበበላቸው የቀጠፉት ነው እንዳይባል ይህንን መሳለቅ አላህ በቅቶላቸዋል፦
16:103 እነሱም እርሱን ቁርአንን የሚያስተምረው ሰው ብቻ ነው፣ ማለታቸውን በእርግጥ እናውቃለን፤ የዚያ ወደርሱ የሚያስጠጉበት ሰው ቋንቋ ዐጀም ነው፤ ይህ ቁርአን ግን ግልጽ ዐረብኛ ቋንቋ ነው።
25:4-26 እነዚያም የካዱት፣ ይህ የቀጠፈው፣ በርሱም ላይ ሌሎች ሕዝቦች ያገዙት የሆነ ውሸት እንጂ ሌላ አይደለም አሉ፤ በእርግጥም በደልንና እብለትን ሠሩ። አልሉም፦ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናት፤ አስጣፋት፤ እርሷም በርሱ ላይ ጧትና ማታ ትነበብለታለች። ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው፣ አወረደው፤ እርሱ መሐሪ አዛኝ ነውና፤ በላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ቁርአን የፈጣሪ ቃል ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ቁርአን የፈጣሪ ቃል ነው የምልበት ስድስት ምክንያት አለኝ፦
ምክንያት አንድ
ቁርአን የወረደለት ሰው ከቁርአን መውረድ በፊት መሃይም መሆኑ፦
29፥48 ከእርሱ በፊትም *”መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም”*፡፡ ያን ጊዜ ከንቱዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُوا۟ مِن قَبْلِهِۦ مِن كِتَٰبٍۢ وَلَا تَخُطُّهُۥ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًۭا لَّٱرْتَابَ ٱلْمُبْطِلُونَ
ምክንያት ሁለት
የቁርአን ደራሲ ቁርአን የወረደለት ሰው ሳይሆን ፈጣሪ ብቻ መሆኑ፦
53፥4 እርሱ ንግግሩ *”የሚወረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም”*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْىٌۭ يُوحَىٰ
ምክንያት ሶስት
ቁርአን አምሳያ የሌለው ቃል መሆኑ፦
2፥23 በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ *”ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ”* እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ፡፡ وَإِن كُنتُمْ فِى رَيْبٍۢ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا۟ بِسُورَةٍۢ مِّن مِّثْلِهِۦ وَٱدْعُوا۟ شُهَدَآءَكُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
ምክንያት አራት
ያለፉትን ክስተቶች በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው ያወረደው በመሆኑ፦
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው”*፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ ٱلَّذِى يَعْلَمُ ٱلسِّرَّ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
ምክንያት አምስት
የሚመጣውን ክስተት እስከ ቂያማ ቀንና በቂያማ ቀን በጀነት እና በጀሃነም የሚኖረውን ክስተት በመያዙ፦
38፥88 *«ትንቢቱንም እውነት መኾኑን ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ፡፡»* وَلَتَعْلَمُنَّ نَبَأَهُۥ بَعْدَ حِينٍۭ
6፥67 ለትንቢት ሁሉ የሚደርስበት መርጊያ አለው፡፡ *”ወደፊትም ታውቁታላችሁ”*፡፡ لِّكُلِّ نَبَإٍۢ مُّسْتَقَرٌّۭ ۚ وَسَوْفَ تَعْلَمُونَ
ምክንያት ስድስት
ቁርአን ውስጥ ያሉት የሥነ-ምግባር እና ግብረገብ ትምህርት፤ የቁርአን ደራሲ አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፤ ከአስከፊም፣ ከማመንዘር፤ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል፤ በመጥፎ ነገር አያዝም፦
16:90 አላህ *”በማስተካከል፣ በማሳመርም ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል”*፤ *”ከአስከፊም፣ ከማመንዘር፤ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል”*፤ ትገነዘቡ ዘንድ ይገሥጻችኋል። إِنَّ ٱللَّهَ يَأْمُرُ بِٱلْعَدْلِ وَٱلْإِحْسَٰنِ وَإِيتَآئِ ذِى ٱلْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ ٱلْفَحْشَآءِ وَٱلْمُنكَرِ وَٱلْبَغْىِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
7:28 መጥፎንም ስራ በሰሩ ጊዜ፦ በእርሷ ላይ አባቶቻችንን አገኘን፣ አላህም በርሷ አዞናል ይላሉ፤፦አላህ *“በመጥፎ ነገር አያዝም”*፤ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን?በላቸው። وَإِذَا فَعَلُوا۟ فَٰحِشَةًۭ قَالُوا۟ وَجَدْنَا عَلَيْهَآ ءَابَآءَنَا وَٱللَّهُ أَمَرَنَا بِهَا ۗ قُلْ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يَأْمُرُ بِٱلْفَحْشَآءِ ۖ أَتَقُولُونَ عَلَى ٱللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
እኔ በህይወቴ ያጤንኩትና የተገነዘብኩት ይህንን ነው። እናንተስ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ቁርአን የፈጣሪ ቃል ነው የምልበት ስድስት ምክንያት አለኝ፦
ምክንያት አንድ
ቁርአን የወረደለት ሰው ከቁርአን መውረድ በፊት መሃይም መሆኑ፦
29፥48 ከእርሱ በፊትም *”መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም”*፡፡ ያን ጊዜ ከንቱዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُوا۟ مِن قَبْلِهِۦ مِن كِتَٰبٍۢ وَلَا تَخُطُّهُۥ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًۭا لَّٱرْتَابَ ٱلْمُبْطِلُونَ
ምክንያት ሁለት
የቁርአን ደራሲ ቁርአን የወረደለት ሰው ሳይሆን ፈጣሪ ብቻ መሆኑ፦
53፥4 እርሱ ንግግሩ *”የሚወረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም”*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْىٌۭ يُوحَىٰ
ምክንያት ሶስት
ቁርአን አምሳያ የሌለው ቃል መሆኑ፦
2፥23 በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ *”ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ”* እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ፡፡ وَإِن كُنتُمْ فِى رَيْبٍۢ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا۟ بِسُورَةٍۢ مِّن مِّثْلِهِۦ وَٱدْعُوا۟ شُهَدَآءَكُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
ምክንያት አራት
ያለፉትን ክስተቶች በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው ያወረደው በመሆኑ፦
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው”*፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ ٱلَّذِى يَعْلَمُ ٱلسِّرَّ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
ምክንያት አምስት
የሚመጣውን ክስተት እስከ ቂያማ ቀንና በቂያማ ቀን በጀነት እና በጀሃነም የሚኖረውን ክስተት በመያዙ፦
38፥88 *«ትንቢቱንም እውነት መኾኑን ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ፡፡»* وَلَتَعْلَمُنَّ نَبَأَهُۥ بَعْدَ حِينٍۭ
6፥67 ለትንቢት ሁሉ የሚደርስበት መርጊያ አለው፡፡ *”ወደፊትም ታውቁታላችሁ”*፡፡ لِّكُلِّ نَبَإٍۢ مُّسْتَقَرٌّۭ ۚ وَسَوْفَ تَعْلَمُونَ
ምክንያት ስድስት
ቁርአን ውስጥ ያሉት የሥነ-ምግባር እና ግብረገብ ትምህርት፤ የቁርአን ደራሲ አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፤ ከአስከፊም፣ ከማመንዘር፤ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል፤ በመጥፎ ነገር አያዝም፦
16:90 አላህ *”በማስተካከል፣ በማሳመርም ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል”*፤ *”ከአስከፊም፣ ከማመንዘር፤ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል”*፤ ትገነዘቡ ዘንድ ይገሥጻችኋል። إِنَّ ٱللَّهَ يَأْمُرُ بِٱلْعَدْلِ وَٱلْإِحْسَٰنِ وَإِيتَآئِ ذِى ٱلْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ ٱلْفَحْشَآءِ وَٱلْمُنكَرِ وَٱلْبَغْىِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
7:28 መጥፎንም ስራ በሰሩ ጊዜ፦ በእርሷ ላይ አባቶቻችንን አገኘን፣ አላህም በርሷ አዞናል ይላሉ፤፦አላህ *“በመጥፎ ነገር አያዝም”*፤ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን?በላቸው። وَإِذَا فَعَلُوا۟ فَٰحِشَةًۭ قَالُوا۟ وَجَدْنَا عَلَيْهَآ ءَابَآءَنَا وَٱللَّهُ أَمَرَنَا بِهَا ۗ قُلْ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يَأْمُرُ بِٱلْفَحْشَآءِ ۖ أَتَقُولُونَ عَلَى ٱللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
እኔ በህይወቴ ያጤንኩትና የተገነዘብኩት ይህንን ነው። እናንተስ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሰው ምን ነበረ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
19፥67 ሰው ከአሁን በፊት ምንም ነገር ያልነበረ ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? أَوَلَا يَذْكُرُ ٱلْإِنسَٰنُ أَنَّا خَلَقْنَٰهُ مِن قَبْلُ وَلَمْ يَكُ شَيْـًۭٔا
በሥነ-ኑባሬ ጥናት”Ontology” ሁለት እሳቦት አሉ፤ አንዱ “ህላዌ”essence” ሲሆን “ምንነት” ነው፤ ሌላው “አካል”person” ሲሆን “ማንነት” ነው፤ አንድ ምንነት ምንድን ነው የሚያሰኘው ህልውናው ነው፤ የሰው ህላዌ፣ የእንስሳት ህላዌ፣ የእፅዋት ህላዌ ወዘተ አሉ፤ የሰው ምንነት ሰው ብቻ ነው፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት ሰው ስላልነበረ እና የሰው ምንነት ስለሌለው ሰው ምንም ነበረ፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት የሰው ምንነት ስለሌለው ምንም”ኢ-ምንት” ነው፤ ምንነት የማንነት መሰረት ሲሆን ማንነት ደግሞ የምንነት መገለጫ ነው፤ አንድ ሰው፦ አንተ ምንድን ነህ? ቢለኝ “ሰው” ነኝ በማለት ምንነቴን እነግረዋለው፤ ማን ነህ? ቢለኝ እከሌ “ወሒድ” ነኝ በማለት ማንነቴን እነግረዋለው፤ ሰው ሰው ሆኖ ከመፈጠሩ በፊት ህልውና-አልባ”non-existence” ሁኔታ አምላካችን አላህ “ሙታን” ይለዋል፦
2:28 *”ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ”* وَكُنْتُمْ أَمْوَاتًا فَأَحْيَاكُمْ ከዚያም የሚገድላችሁ يُمِيتُكُمْ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ يُحْيِيكُمْ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ!
“ሙታን የነበራችሁ” ሲለን ሰው ሰው ሆኖ ከመፈጠሩ በፊት ህልውና-አልባ”non-existence” ሁኔታ ነው፣ “ሕያው ያደረጋችሁ” ሲለን ሀ ብለን ህልውና ያገኘንበትን ህይወት ነው፣ “የሚገድላችሁ” ሲል የሚያሞተን ጊዜ ነው፣ “ሕያው የሚያደርጋችሁ” የሚለው ከሞት በኃላ የትንሳኤ ቀን መቀስቀስን ያመለክታል፤ ሰውም «በሞትኩ ጊዜ ወደፊት ሕያው ኾኜ ከመቃብር እወጣለሁን» ይላል፤ አላህ ሰው ከአሁን በፊት “ምንም ነገር ያልነበረ” ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? ብሎ ስሙር ሥነ-አምክንያዊ ምላሽ ይሰጣል፦
19፥66-67 ሰውም «በሞትኩ ጊዜ ወደፊት ሕያው ኾኜ ከመቃብር እወጣለሁን» ይላል፡፡ وَيَقُولُ ٱلْإِنسَٰنُ أَءِذَا مَا مِتُّ لَسَوْفَ أُخْرَجُ حَيًّا
ሰው ከአሁን በፊት “ምንም ነገር ያልነበረ” ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? أَوَلَا يَذْكُرُ ٱلْإِنسَٰنُ أَنَّا خَلَقْنَٰهُ مِن قَبْلُ وَلَمْ يَكُ شَيْـًۭٔا
“ምንም ነገር ያልነበረ” ማለት “የሰው ነገር አልነበረም” ወይም “የሰው ማንነት አልነበረም” ማለት ነው፤ ዘከርያ፦ “ጌታዬ ሆይ! ሚስቴ መካን የነበረች ስትኾን እኔም ከእርጅና ድርቀትን በእርግጥ የደረስኩ ስኾን እንዴት ልጅ ይኖረኛል” ሲል፤ አላህ በጂብሪል የመለሰው መልስ፦ “ጌታህ፡- ከአሁን በፊት “ምንም ያልነበርከውን” የፈጠርኩህ ስኾን እርሱ በእኔ ላይ ቀላል ነው» አለ” በማለት ነው፦
19፥8-9 «ጌታዬ ሆይ! ሚስቴ መካን የነበረች ስትኾን እኔም ከእርጅና ድርቀትን በእርግጥ የደረስኩ ስኾን እንዴት ልጅ ይኖረኛል!» አለ፡፡ قَالَ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى غُلَٰمٌۭ وَكَانَتِ ٱمْرَأَتِى عَاقِرًۭا وَقَدْ بَلَغْتُ مِنَ ٱلْكِبَرِ عِتِيًّۭا
እርሱም አለ «ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ ጌታህ፡- ከአሁን በፊት “ምንም ያልነበርከውን” የፈጠርኩህ ስኾን እርሱ በእኔ ላይ ቀላል ነው» አለ፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ قَالَ رَبُّكَ هُوَ عَلَىَّ هَيِّنٌۭ وَقَدْ خَلَقْتُكَ مِن قَبْلُ وَلَمْ تَكُ شَيْـًۭٔا
ዘከርያ ዘከርያ ከመሆኑ በፊት ምንም ነገር አልነበረም፤ ምንነት ያገኘው ሲፈጠር ብቻ ነው፤ ከዚያ በፊት ዘካሪያ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር የሆነው የወንዴ ህዋስ”sperm cell” እና የእንቁላል ህዋስ”egg cell” ከመዋሐዳቸው በፊት ዘካሪያስ አይደሉም፤ በተመሳሳይ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት የተሰራበት አፈር ሰው ሳይሆን አፈር ብቻ ነው፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት አፈርም፣ ፓታሺየም፣ ሶዲየም፣ ካልሲየም፣ ማግኒዝየም ወዘተ ምንም ነገር አልነበረም። አላህ ይህንን የሰው ህልውና በመጀመሪያ ጊዜ ከሰው ሳይሆን ከኢምንት ነው ያስገኘው፦
36፥79 «ያ በመጀመሪያ ጊዜ ከኢምንት ያስገኛት ሕያው ያደርጋታል፡፡ እርሱም በፍጡሩ ሁሉ ኹኔታ ዐዋቂ ነው» በለው፡፡ قُلْ يُحْيِيهَا ٱلَّذِىٓ أَنشَأَهَآ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ خَلْقٍ عَلِيمٌ
59፥24 እርሱ አላህ “*ፈጣሪው ከኢምንት አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው”*፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አልሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
ይህ እንደ ጥያቄ መነሳቱ የፈጣሪን ቃል በምን እናጠልሸው በሚል የመጣ ሰገጤነት ነው። ሰው ግን ከምንም አልተፈጠረም፤ ጥቃቅን ከሆነ ኢምንት ነገር ነው የተፈጠረው፦
52፥35 ወይስ ያለ አንዳች ነገር ተፈጠሩን? ወይስ እነርሱ ፈጣሪዎች ናቸውን? أَمْ خُلِقُوا مِنْ غَيْرِ شَيْءٍ أَمْ هُمُ الْخَالِقُونَ
ወይስ ያለ አንዳች ነገር ተፈጠሩን? ማለት የተፈጠሩበት ነገር አለ ማለት ነው። “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የምትለዋ መስተዋድድ የተፈጠርንበትን “ነገር” የምታሳይ ናት፤ ይህም “ሸይእ” شَىْء ማለትም “ነገር” የተባለው “አፈር” “የፍትወት ጠብታ” “የረጋ ደም” ወዘተ ነው፦
40፥67 እርሱ ያ ከዐፈር ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ከዚያም ከረጋ ደም የፈጠራችሁ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ
“ነገር” ሁሉ አላህን አይመስልም፤ ነገር ሁሉ ፍጡር ነው፤ አላህ ግን የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
42፥11 *የሚመስለው ምንም ነገር የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِۦ شَىْءٌۭ ۖ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
19፥67 ሰው ከአሁን በፊት ምንም ነገር ያልነበረ ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? أَوَلَا يَذْكُرُ ٱلْإِنسَٰنُ أَنَّا خَلَقْنَٰهُ مِن قَبْلُ وَلَمْ يَكُ شَيْـًۭٔا
በሥነ-ኑባሬ ጥናት”Ontology” ሁለት እሳቦት አሉ፤ አንዱ “ህላዌ”essence” ሲሆን “ምንነት” ነው፤ ሌላው “አካል”person” ሲሆን “ማንነት” ነው፤ አንድ ምንነት ምንድን ነው የሚያሰኘው ህልውናው ነው፤ የሰው ህላዌ፣ የእንስሳት ህላዌ፣ የእፅዋት ህላዌ ወዘተ አሉ፤ የሰው ምንነት ሰው ብቻ ነው፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት ሰው ስላልነበረ እና የሰው ምንነት ስለሌለው ሰው ምንም ነበረ፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት የሰው ምንነት ስለሌለው ምንም”ኢ-ምንት” ነው፤ ምንነት የማንነት መሰረት ሲሆን ማንነት ደግሞ የምንነት መገለጫ ነው፤ አንድ ሰው፦ አንተ ምንድን ነህ? ቢለኝ “ሰው” ነኝ በማለት ምንነቴን እነግረዋለው፤ ማን ነህ? ቢለኝ እከሌ “ወሒድ” ነኝ በማለት ማንነቴን እነግረዋለው፤ ሰው ሰው ሆኖ ከመፈጠሩ በፊት ህልውና-አልባ”non-existence” ሁኔታ አምላካችን አላህ “ሙታን” ይለዋል፦
2:28 *”ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ”* وَكُنْتُمْ أَمْوَاتًا فَأَحْيَاكُمْ ከዚያም የሚገድላችሁ يُمِيتُكُمْ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ يُحْيِيكُمْ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ!
“ሙታን የነበራችሁ” ሲለን ሰው ሰው ሆኖ ከመፈጠሩ በፊት ህልውና-አልባ”non-existence” ሁኔታ ነው፣ “ሕያው ያደረጋችሁ” ሲለን ሀ ብለን ህልውና ያገኘንበትን ህይወት ነው፣ “የሚገድላችሁ” ሲል የሚያሞተን ጊዜ ነው፣ “ሕያው የሚያደርጋችሁ” የሚለው ከሞት በኃላ የትንሳኤ ቀን መቀስቀስን ያመለክታል፤ ሰውም «በሞትኩ ጊዜ ወደፊት ሕያው ኾኜ ከመቃብር እወጣለሁን» ይላል፤ አላህ ሰው ከአሁን በፊት “ምንም ነገር ያልነበረ” ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? ብሎ ስሙር ሥነ-አምክንያዊ ምላሽ ይሰጣል፦
19፥66-67 ሰውም «በሞትኩ ጊዜ ወደፊት ሕያው ኾኜ ከመቃብር እወጣለሁን» ይላል፡፡ وَيَقُولُ ٱلْإِنسَٰنُ أَءِذَا مَا مِتُّ لَسَوْفَ أُخْرَجُ حَيًّا
ሰው ከአሁን በፊት “ምንም ነገር ያልነበረ” ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? أَوَلَا يَذْكُرُ ٱلْإِنسَٰنُ أَنَّا خَلَقْنَٰهُ مِن قَبْلُ وَلَمْ يَكُ شَيْـًۭٔا
“ምንም ነገር ያልነበረ” ማለት “የሰው ነገር አልነበረም” ወይም “የሰው ማንነት አልነበረም” ማለት ነው፤ ዘከርያ፦ “ጌታዬ ሆይ! ሚስቴ መካን የነበረች ስትኾን እኔም ከእርጅና ድርቀትን በእርግጥ የደረስኩ ስኾን እንዴት ልጅ ይኖረኛል” ሲል፤ አላህ በጂብሪል የመለሰው መልስ፦ “ጌታህ፡- ከአሁን በፊት “ምንም ያልነበርከውን” የፈጠርኩህ ስኾን እርሱ በእኔ ላይ ቀላል ነው» አለ” በማለት ነው፦
19፥8-9 «ጌታዬ ሆይ! ሚስቴ መካን የነበረች ስትኾን እኔም ከእርጅና ድርቀትን በእርግጥ የደረስኩ ስኾን እንዴት ልጅ ይኖረኛል!» አለ፡፡ قَالَ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى غُلَٰمٌۭ وَكَانَتِ ٱمْرَأَتِى عَاقِرًۭا وَقَدْ بَلَغْتُ مِنَ ٱلْكِبَرِ عِتِيًّۭا
እርሱም አለ «ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ ጌታህ፡- ከአሁን በፊት “ምንም ያልነበርከውን” የፈጠርኩህ ስኾን እርሱ በእኔ ላይ ቀላል ነው» አለ፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ قَالَ رَبُّكَ هُوَ عَلَىَّ هَيِّنٌۭ وَقَدْ خَلَقْتُكَ مِن قَبْلُ وَلَمْ تَكُ شَيْـًۭٔا
ዘከርያ ዘከርያ ከመሆኑ በፊት ምንም ነገር አልነበረም፤ ምንነት ያገኘው ሲፈጠር ብቻ ነው፤ ከዚያ በፊት ዘካሪያ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር የሆነው የወንዴ ህዋስ”sperm cell” እና የእንቁላል ህዋስ”egg cell” ከመዋሐዳቸው በፊት ዘካሪያስ አይደሉም፤ በተመሳሳይ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት የተሰራበት አፈር ሰው ሳይሆን አፈር ብቻ ነው፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት አፈርም፣ ፓታሺየም፣ ሶዲየም፣ ካልሲየም፣ ማግኒዝየም ወዘተ ምንም ነገር አልነበረም። አላህ ይህንን የሰው ህልውና በመጀመሪያ ጊዜ ከሰው ሳይሆን ከኢምንት ነው ያስገኘው፦
36፥79 «ያ በመጀመሪያ ጊዜ ከኢምንት ያስገኛት ሕያው ያደርጋታል፡፡ እርሱም በፍጡሩ ሁሉ ኹኔታ ዐዋቂ ነው» በለው፡፡ قُلْ يُحْيِيهَا ٱلَّذِىٓ أَنشَأَهَآ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ خَلْقٍ عَلِيمٌ
59፥24 እርሱ አላህ “*ፈጣሪው ከኢምንት አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው”*፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አልሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
ይህ እንደ ጥያቄ መነሳቱ የፈጣሪን ቃል በምን እናጠልሸው በሚል የመጣ ሰገጤነት ነው። ሰው ግን ከምንም አልተፈጠረም፤ ጥቃቅን ከሆነ ኢምንት ነገር ነው የተፈጠረው፦
52፥35 ወይስ ያለ አንዳች ነገር ተፈጠሩን? ወይስ እነርሱ ፈጣሪዎች ናቸውን? أَمْ خُلِقُوا مِنْ غَيْرِ شَيْءٍ أَمْ هُمُ الْخَالِقُونَ
ወይስ ያለ አንዳች ነገር ተፈጠሩን? ማለት የተፈጠሩበት ነገር አለ ማለት ነው። “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የምትለዋ መስተዋድድ የተፈጠርንበትን “ነገር” የምታሳይ ናት፤ ይህም “ሸይእ” شَىْء ማለትም “ነገር” የተባለው “አፈር” “የፍትወት ጠብታ” “የረጋ ደም” ወዘተ ነው፦
40፥67 እርሱ ያ ከዐፈር ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ከዚያም ከረጋ ደም የፈጠራችሁ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ
“ነገር” ሁሉ አላህን አይመስልም፤ ነገር ሁሉ ፍጡር ነው፤ አላህ ግን የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
42፥11 *የሚመስለው ምንም ነገር የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِۦ شَىْءٌۭ ۖ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መውሊድ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“አህዋ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ሲሆን ቢድዓ፣ ኩርፍ፣ ሽርክ እና ኒፋቅ ምንጫቸው ዝንባሌ ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“መውሊድ” مَولِد ማለት ቃል በቃል ትርጉሙ “ልደት” ማለት ሲሆን ነብያችን”ﷺ” ተወለዱት ተብሎ የሚከበርበት ቀን ነው፤ ይህንን የመውሊድ እሳቤ ለማወቅ ከዝንባሌ ነጻ የሆነ ማስተንተን ይጠይቃል። መውሊድ ማክበር እውን ፈርድ ነው? ሙስተሐብ ነው? ሙባሕ ነው? መክሩህ ነው? ሐራም ነው? ወይስ ቢድዓ? ይህንን ለማወቅ የሚቀጥሉትን ነጥቦች መዳሰስ ያስፈልጋል፦
ነጥብ አንድ
“ኢቲባዕ”
“ዒባዳህ” عِبَادَة ማለትም “አምልኮ” አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው።
“ኢማን” إِيمَٰن ማለት “እምነት” ሲሆን ያለ ኢማን ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
“ኢኽላስ” إخلاص ማለት ደግሞ ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ሲሆን ያለ ኢኽላስ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ሦስተኛው “ኢቲባዕ” إتباع ነው፤ “ኢቲባዕ” የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ “ተከተለ” ከሚለው የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ኢቲባዕ ቁርኣንና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን *ተከተሉ*፤ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6:106 ከጌታህ ወደ አንተ *የተወረደውን ተከተል* ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
6፥50 ወደ እኔ *የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም*» በላቸው፡፡ قُل لَّا أَقُولُ لَكُمْ عِندِي خَزَائِنُ اللَّهِ وَلَا أَعْلَمُ الْغَيْبَ وَلَا أَقُولُ لَكُمْ إِنِّي مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰ إِلَيَّ ۚ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الْأَعْمَىٰ وَالْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “አተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” إتباع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ነው፤ ወደ ነብያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሰሒህ ሐዲስ ነው፦
4፥113 አላህም በአንተ ላይ *መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ*፤ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَة
“ኪታብ” كِتَٰب የተባለው ቁርኣን ሲሆን “ሂክማህ” حِكْمَة የተባለው ደግሞ ሐዲስ ነው፣ ኪታብና ሂክማህ በተባሉት ቃላት መካከል “ወ” وَ ማለትም ‘’እና‘’ የሚል መስተጻምር መኖሩ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በተጨማሪም “አንዘለ” أَنْزَلَ ማለትም “አወረደ” የሚል ቃላት መጠቀሙ ሁለቱም ተንዚል መሆናቸውን ያረጋግጥልናል።
ይህንን ነጥብ ከያዝን የአምልኮ መስፈት የሆነው ኢቲባዕ ሕጉ የሚወጣው ከቁርኣንና ከሐዲስ ብቻና ብቻ ነው።
“አሕካም” أحكام “የሑክም” حُكْم ብዙ ቁጥር ሲሆን “ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው፤ በኢስላም “ሕጎች” በአምስት ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فرض ማለትም “የታዘዘ”
2ኛ. “ሙስተሐብ” مستحب” ማለትም “የተወደደ”
3ኛ. “ሙባሕ” مباح ማለትም “የተፈቀደ”
4ኛ. “መክሩህ” مكروه” ማለትም “የተጠላ”
5ኛ. “ሐራም” حرام” ማለትም “የተከለከለ ናቸው።
አንድ የአምልኮ ክፍል ፈርድ፣ ሙስተሐብ፣ ሙባህ፣ መክሩህ እና ሃራም ነው ለማለት ቁርአንና ሐዲስ ላይ መቀመጥ አለበት። ቁርኣንና ሐዲስ መውሊድ ማክበር ፈርድ ነው ይላልን? ሙስተሐብ ነው ይላልን? ሙባሕ ነው ይላልን? መክሩህ ነው ይላልን? ሐራም ነው ይላልን? አይልም ከተባለ እና መውሊድ ምንድን ነው? ኢንሻላህ ይቀጥላል……
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“አህዋ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ሲሆን ቢድዓ፣ ኩርፍ፣ ሽርክ እና ኒፋቅ ምንጫቸው ዝንባሌ ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“መውሊድ” مَولِد ማለት ቃል በቃል ትርጉሙ “ልደት” ማለት ሲሆን ነብያችን”ﷺ” ተወለዱት ተብሎ የሚከበርበት ቀን ነው፤ ይህንን የመውሊድ እሳቤ ለማወቅ ከዝንባሌ ነጻ የሆነ ማስተንተን ይጠይቃል። መውሊድ ማክበር እውን ፈርድ ነው? ሙስተሐብ ነው? ሙባሕ ነው? መክሩህ ነው? ሐራም ነው? ወይስ ቢድዓ? ይህንን ለማወቅ የሚቀጥሉትን ነጥቦች መዳሰስ ያስፈልጋል፦
ነጥብ አንድ
“ኢቲባዕ”
“ዒባዳህ” عِبَادَة ማለትም “አምልኮ” አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው።
“ኢማን” إِيمَٰن ማለት “እምነት” ሲሆን ያለ ኢማን ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
“ኢኽላስ” إخلاص ማለት ደግሞ ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ሲሆን ያለ ኢኽላስ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ሦስተኛው “ኢቲባዕ” إتباع ነው፤ “ኢቲባዕ” የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ “ተከተለ” ከሚለው የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ኢቲባዕ ቁርኣንና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን *ተከተሉ*፤ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6:106 ከጌታህ ወደ አንተ *የተወረደውን ተከተል* ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
6፥50 ወደ እኔ *የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም*» በላቸው፡፡ قُل لَّا أَقُولُ لَكُمْ عِندِي خَزَائِنُ اللَّهِ وَلَا أَعْلَمُ الْغَيْبَ وَلَا أَقُولُ لَكُمْ إِنِّي مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰ إِلَيَّ ۚ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الْأَعْمَىٰ وَالْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “አተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” إتباع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ነው፤ ወደ ነብያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሰሒህ ሐዲስ ነው፦
4፥113 አላህም በአንተ ላይ *መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ*፤ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَة
“ኪታብ” كِتَٰب የተባለው ቁርኣን ሲሆን “ሂክማህ” حِكْمَة የተባለው ደግሞ ሐዲስ ነው፣ ኪታብና ሂክማህ በተባሉት ቃላት መካከል “ወ” وَ ማለትም ‘’እና‘’ የሚል መስተጻምር መኖሩ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በተጨማሪም “አንዘለ” أَنْزَلَ ማለትም “አወረደ” የሚል ቃላት መጠቀሙ ሁለቱም ተንዚል መሆናቸውን ያረጋግጥልናል።
ይህንን ነጥብ ከያዝን የአምልኮ መስፈት የሆነው ኢቲባዕ ሕጉ የሚወጣው ከቁርኣንና ከሐዲስ ብቻና ብቻ ነው።
“አሕካም” أحكام “የሑክም” حُكْم ብዙ ቁጥር ሲሆን “ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው፤ በኢስላም “ሕጎች” በአምስት ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فرض ማለትም “የታዘዘ”
2ኛ. “ሙስተሐብ” مستحب” ማለትም “የተወደደ”
3ኛ. “ሙባሕ” مباح ማለትም “የተፈቀደ”
4ኛ. “መክሩህ” مكروه” ማለትም “የተጠላ”
5ኛ. “ሐራም” حرام” ማለትም “የተከለከለ ናቸው።
አንድ የአምልኮ ክፍል ፈርድ፣ ሙስተሐብ፣ ሙባህ፣ መክሩህ እና ሃራም ነው ለማለት ቁርአንና ሐዲስ ላይ መቀመጥ አለበት። ቁርኣንና ሐዲስ መውሊድ ማክበር ፈርድ ነው ይላልን? ሙስተሐብ ነው ይላልን? ሙባሕ ነው ይላልን? መክሩህ ነው ይላልን? ሐራም ነው ይላልን? አይልም ከተባለ እና መውሊድ ምንድን ነው? ኢንሻላህ ይቀጥላል……
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
መውሊድ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነጥብ ሁለት
“ቢድዓ”
አላህ “በዲዕ” بَدِيع ማለትም “ፈጣሪ” ነው፦
2:117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ *ፈጣሪ* ነው፤ ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው፤» ወዲያውም ይኾናል። بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
6:101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ *ፈጣሪ* ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ
“ቢድዓ” بدع የሚለው ቃል “በደዐ” بدع ማለትም “ፈጠረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኢብቲዳዕ” ابتداع ማለትም “ፈጠራ” ማለት ነው፤ “በዲዕ” بَدِيع ሆነ “ቢድዓ” بدع ሥርወ-ቃላቸው “በደዐ” بدع ነው፤ ቢድዓ የኢቲባዕ ተቃራኒ ነው። አላህ ነሳራዎችን ሳያዛቸውና ሳይፈቅድላቸው የጨመሩትን ምንኩስናን ለማመልከት “የፈጠሩዋትን” ለሚለው ቃል ያስቀመጠው “ኢብተደዑሃ” ابْتَدَعُوهَا ነው፦
57፥27 ከዚያም በዱካዎቻቸው ላይ መልክተኞቻችንን አስከታተልን፤ የመርየምን ልጅ ዒሳንም አስከተልን፤ ኢንጂልንም ሰጠነው፡፡ በእነዚያም በተከተሉት ልቦች ውሰጥ መለዘብንና እዝነትን፣ አዲስ *የፈጠሩዋትንም* ምንኩስና አደረግን፡፡ በእነርሱ ላይ ምንኩስናን አልጻፍናትም፡፡ ግን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ ፈጠሩዋት*፡፡ ተገቢ አጠባበቋንም፤ አልጠበቋትም፡፡ ከእነርሱም ለእነዚያ ላመኑት ምንዳቸውን ሰጠናቸው፡፡ ከእነርሱም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፡፡ ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ وَجَعَلْنَا فِي قُلُوبِ الَّذِينَ اتَّبَعُوهُ رَأْفَةً وَرَحْمَةً وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا ۖ فَآتَيْنَا الَّذِينَ آمَنُوا مِنْهُمْ أَجْرَهُمْ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ فَاسِقُونَ
“ምንኩስና” አላህ የደነገገው ሳይሆን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ የፈጠሩአት ፈጠራ ነው፤ እንግዲህ ቢድዓ ማለት ከአምስቱ አሕካም ውጪ አዲስ ፈጠራ ማለት ነው፤ ስለ ቢድዓ ነብያችን”ﷺ” እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
ሡነን ኢብኑ ማጃህ : መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
ከሲር ኢብኑብ ዐብደላህ እንደተረከው አባቱ ከአያቱ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማው ያለው፦ “ማንኛውም ሰው የእኔን ሡናህ ሱናህ ያደረገ ከእኔ በኃላ የእኔን ፈለግ የሚከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን አጅር ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ያገኛል፤
ማንም ሰው አላህ እና መልእክተኛው ያልደነገጉትን ቢድዓን ያስተዋወቀ ያንን ፈለግ የተከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ይሸከማል። حَدَّثَنِي كَثِيرُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ جَدِّهِ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ “ مَنْ أَحْيَا سُنَّةً مِنْ سُنَّتِي قَدْ أُمِيتَتْ بَعْدِي فَإِنَّ لَهُ مِنَ الأَجْرِ مِثْلَ أَجْرِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِ النَّاسِ شَيْئًا وَمَنِ ابْتَدَعَ بِدْعَةً لاَ يَرْضَاهَا اللَّهُ وَرَسُولُهُ فَإِنَّ عَلَيْهِ مِثْلَ إِثْمِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ آثَامِ النَّاسِ شَيْئًا ” .
ሡነን ነሣኢ : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሑጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ “አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፤ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ .
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነጥብ ሁለት
“ቢድዓ”
አላህ “በዲዕ” بَدِيع ማለትም “ፈጣሪ” ነው፦
2:117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ *ፈጣሪ* ነው፤ ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው፤» ወዲያውም ይኾናል። بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
6:101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ *ፈጣሪ* ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ
“ቢድዓ” بدع የሚለው ቃል “በደዐ” بدع ማለትም “ፈጠረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኢብቲዳዕ” ابتداع ማለትም “ፈጠራ” ማለት ነው፤ “በዲዕ” بَدِيع ሆነ “ቢድዓ” بدع ሥርወ-ቃላቸው “በደዐ” بدع ነው፤ ቢድዓ የኢቲባዕ ተቃራኒ ነው። አላህ ነሳራዎችን ሳያዛቸውና ሳይፈቅድላቸው የጨመሩትን ምንኩስናን ለማመልከት “የፈጠሩዋትን” ለሚለው ቃል ያስቀመጠው “ኢብተደዑሃ” ابْتَدَعُوهَا ነው፦
57፥27 ከዚያም በዱካዎቻቸው ላይ መልክተኞቻችንን አስከታተልን፤ የመርየምን ልጅ ዒሳንም አስከተልን፤ ኢንጂልንም ሰጠነው፡፡ በእነዚያም በተከተሉት ልቦች ውሰጥ መለዘብንና እዝነትን፣ አዲስ *የፈጠሩዋትንም* ምንኩስና አደረግን፡፡ በእነርሱ ላይ ምንኩስናን አልጻፍናትም፡፡ ግን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ ፈጠሩዋት*፡፡ ተገቢ አጠባበቋንም፤ አልጠበቋትም፡፡ ከእነርሱም ለእነዚያ ላመኑት ምንዳቸውን ሰጠናቸው፡፡ ከእነርሱም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፡፡ ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ وَجَعَلْنَا فِي قُلُوبِ الَّذِينَ اتَّبَعُوهُ رَأْفَةً وَرَحْمَةً وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا ۖ فَآتَيْنَا الَّذِينَ آمَنُوا مِنْهُمْ أَجْرَهُمْ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ فَاسِقُونَ
“ምንኩስና” አላህ የደነገገው ሳይሆን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ የፈጠሩአት ፈጠራ ነው፤ እንግዲህ ቢድዓ ማለት ከአምስቱ አሕካም ውጪ አዲስ ፈጠራ ማለት ነው፤ ስለ ቢድዓ ነብያችን”ﷺ” እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
ሡነን ኢብኑ ማጃህ : መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
ከሲር ኢብኑብ ዐብደላህ እንደተረከው አባቱ ከአያቱ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማው ያለው፦ “ማንኛውም ሰው የእኔን ሡናህ ሱናህ ያደረገ ከእኔ በኃላ የእኔን ፈለግ የሚከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን አጅር ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ያገኛል፤
ማንም ሰው አላህ እና መልእክተኛው ያልደነገጉትን ቢድዓን ያስተዋወቀ ያንን ፈለግ የተከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ይሸከማል። حَدَّثَنِي كَثِيرُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ جَدِّهِ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ “ مَنْ أَحْيَا سُنَّةً مِنْ سُنَّتِي قَدْ أُمِيتَتْ بَعْدِي فَإِنَّ لَهُ مِنَ الأَجْرِ مِثْلَ أَجْرِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِ النَّاسِ شَيْئًا وَمَنِ ابْتَدَعَ بِدْعَةً لاَ يَرْضَاهَا اللَّهُ وَرَسُولُهُ فَإِنَّ عَلَيْهِ مِثْلَ إِثْمِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ آثَامِ النَّاسِ شَيْئًا ” .
ሡነን ነሣኢ : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሑጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ “አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፤ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ .
ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ከሆነ ካየን ቢድዓ የሚያራምድ ማንኛውም ሰው “ሙብተዲዕ” مبتدئ ይባላል። ቢድዓ የሚለው ቃል ዲንና አምልኮ ላይ ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ ዲን በአላህ እና በባሮቹ መካከል ያለ ነው፤ በሰውና በሰው መካከል ያለው ማንኛውም ጥሩ ፈጠራ ለምሳሌ ስልክ፣ ኢንተርኔት፣ ኮምፒተር ወዘተ “ኸልቅ” خَلْق ወይም “ተስዊር” تصویر ሊባሉ ይችላሉ፦
3፥49 ወደ እሥራኤልም ልጆች መልክተኛ የደርገዋል፤ ይላልም ፡-እኔ ከጌታዬ ዘንድ “በታምር” መጣኋችሁ። እኔ ለእናንተ ከጭቃ *እንደ ወፍ ቅርጽ እፈጥራለሁ* ፤ በእርሱም እተነፍስበታለሁ፤ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይሆናል። وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّه
“አኽሉቁ” أَخْلُقُ ማለት “እፈጥራለው” ሲሆን “አበጃለውም” በሚል ይመጣል፤ “ኸለቀ” خَلَقَ የሚለው ቃል “ሰወረ” صَوَّر ማለትም “َቅርፅ ቀረጸ” በሚል የመጣበት ሰዋስው እንመልከት፦፦
23፥14 *ከሰዓሊዎችም* ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ፡፡ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
37፥125 በዕልን ትገዛላችሁን? *ከሰዓሊዎቹ* ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን?” أَتَدْعُونَ بَعْلًا وَتَذَرُونَ أَحْسَنَ الْخَالِقِينَ
አየህ “ሰዓሊ” የሚለው ቃል “ኻሊቅ” خَٰلِق ሲሆን የብዙ ቁጥሩ ደግሞ “ኻሊቂን” الْخَالِقِينَ ማለትም “ሰዓሊዎች” ነው፤ ታዲያ “ኻሊቅ” خَٰلِق የሚለው ቃል “ሙሰዊር” مُصَوِّر ማለትም “ቅርፅን ቀራጺ” በሚል መጥቷል፤ አላህ በትንሳኤ ቀን ለሸርና ለሺርክ አገልግሎት ስዕል የሳሉትንና ቅርፅ የቀረጹትን ሰዎች እንዲህ ይጠይቃቸዋል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 67 ሐዲስ 116
የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “የምስል ባለቤቶች በትንሳኤ ቀን ይቀጣሉ፤ *የፈጠራችሁን” ህያው አድርጉት ይባላሉ። فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ أَصْحَابَ هَذِهِ الصُّوَرِ يُعَذَّبُونَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، وَيُقَالُ لَهُمْ أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ ”
በዚህ ሐዲስ ላይ “የፈጠራችሁትን” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለቅቱም” خَلَقْتُمْ ሲሆን “ኸለቀ” خَلَقَ ከሚል ግን የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ “ቢድዓ” ግን ለአምልኮ ጉዳይ ላይ ነው የዋለው። ስለ ቢድዓ ይህንን ያክል አደገኝነቱ ከገባን ኢንሻላህ በክፍል ሦስት ስለ ዒድ አይተን የመውሊድ ጉዳይ እንቋጫለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
3፥49 ወደ እሥራኤልም ልጆች መልክተኛ የደርገዋል፤ ይላልም ፡-እኔ ከጌታዬ ዘንድ “በታምር” መጣኋችሁ። እኔ ለእናንተ ከጭቃ *እንደ ወፍ ቅርጽ እፈጥራለሁ* ፤ በእርሱም እተነፍስበታለሁ፤ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይሆናል። وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّه
“አኽሉቁ” أَخْلُقُ ማለት “እፈጥራለው” ሲሆን “አበጃለውም” በሚል ይመጣል፤ “ኸለቀ” خَلَقَ የሚለው ቃል “ሰወረ” صَوَّر ማለትም “َቅርፅ ቀረጸ” በሚል የመጣበት ሰዋስው እንመልከት፦፦
23፥14 *ከሰዓሊዎችም* ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ፡፡ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
37፥125 በዕልን ትገዛላችሁን? *ከሰዓሊዎቹ* ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን?” أَتَدْعُونَ بَعْلًا وَتَذَرُونَ أَحْسَنَ الْخَالِقِينَ
አየህ “ሰዓሊ” የሚለው ቃል “ኻሊቅ” خَٰلِق ሲሆን የብዙ ቁጥሩ ደግሞ “ኻሊቂን” الْخَالِقِينَ ማለትም “ሰዓሊዎች” ነው፤ ታዲያ “ኻሊቅ” خَٰلِق የሚለው ቃል “ሙሰዊር” مُصَوِّر ማለትም “ቅርፅን ቀራጺ” በሚል መጥቷል፤ አላህ በትንሳኤ ቀን ለሸርና ለሺርክ አገልግሎት ስዕል የሳሉትንና ቅርፅ የቀረጹትን ሰዎች እንዲህ ይጠይቃቸዋል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 67 ሐዲስ 116
የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “የምስል ባለቤቶች በትንሳኤ ቀን ይቀጣሉ፤ *የፈጠራችሁን” ህያው አድርጉት ይባላሉ። فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ أَصْحَابَ هَذِهِ الصُّوَرِ يُعَذَّبُونَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، وَيُقَالُ لَهُمْ أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ ”
በዚህ ሐዲስ ላይ “የፈጠራችሁትን” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለቅቱም” خَلَقْتُمْ ሲሆን “ኸለቀ” خَلَقَ ከሚል ግን የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ “ቢድዓ” ግን ለአምልኮ ጉዳይ ላይ ነው የዋለው። ስለ ቢድዓ ይህንን ያክል አደገኝነቱ ከገባን ኢንሻላህ በክፍል ሦስት ስለ ዒድ አይተን የመውሊድ ጉዳይ እንቋጫለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መውሊድ
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነጥብ ሦስት
“ዒድ”
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፤ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል፤ ነብያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ታዲያ በየዓመቱ የሚከበረው ሥስተኛው በዓል መውሊድ ምንድን ነው? አዎ ይህ ድብን ያለ ቢድዓ ነው፤ ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው።
ሲጀመር ነብያችን”ﷺ” የተወለዱበት ሳምንት እንጂ የተወለዱበት ቀን በሐዲስ አልሰፈረም።
ሲቀጥል አላህም እና መልእክተኛው መውሊድ አክብሩ አላሉም።
ሢሰልስ ነቢያችን”ﷺ” የተወለዱበትን ቀን ከቀደምት ሰለፎች ማለትም ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ ያከበረ የለም።
ስለዚህ መውሊድ በቁርኣንና በሐዲስ አሕካሙ ካልተቀመጠ እና አይ የፈለግነውን በዲኑ ላይ እንጨምራለን ከሆነ ቢድዓ ነው፤ ሑክም የአላህ እና የመልክተኛ ብቻና ብቻ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነጥብ ሦስት
“ዒድ”
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፤ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል፤ ነብያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ታዲያ በየዓመቱ የሚከበረው ሥስተኛው በዓል መውሊድ ምንድን ነው? አዎ ይህ ድብን ያለ ቢድዓ ነው፤ ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው።
ሲጀመር ነብያችን”ﷺ” የተወለዱበት ሳምንት እንጂ የተወለዱበት ቀን በሐዲስ አልሰፈረም።
ሲቀጥል አላህም እና መልእክተኛው መውሊድ አክብሩ አላሉም።
ሢሰልስ ነቢያችን”ﷺ” የተወለዱበትን ቀን ከቀደምት ሰለፎች ማለትም ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ ያከበረ የለም።
ስለዚህ መውሊድ በቁርኣንና በሐዲስ አሕካሙ ካልተቀመጠ እና አይ የፈለግነውን በዲኑ ላይ እንጨምራለን ከሆነ ቢድዓ ነው፤ ሑክም የአላህ እና የመልክተኛ ብቻና ብቻ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
“ከትእዛዛችን” የሚለው ይሰመርበት። አንድ ነገር ፈርድ ነው፣ ሙስተሐብ ነው፣ ሙባሕ ነው፣ መክሩህ ነው፣ ሐራም ነው ማለት የሚቻለው ከአላህ እና ከመልእክተኛ ትእዛዝ ሲመጣ ብቻና ብቻ ነው፦
3፥32 *አላህን እና መልክተኛውን ታዘዙ*፡፡ ብትሸሹም አላህ ከሓዲዎችን አይወድም» በላቸው፡፡ قُلْ أَطِيعُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ ۖ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْكَافِرِينَ
4፥80 *መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ*፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
“ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም” የሚለው የነብያችን”ﷺ” ንግግር ይሰመርበት፤ ማንኛውም መመሪያ ቁርአን እና የነብያችን”ﷺ” ሐዲስ ላይ ይገኛል፤ አላህን የሚወድ መልእክተኛውን ይከተላል፤ አላህም፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፤ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ብሎናል፦
3፥31 *በላቸው፡- አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ “ተከተሉኝ*፤ አላህ ይወዳችኋልና፤ ኀጢኣቶቻችሁንም ለእናንተ ይምራልና፤ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው” قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ ፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ ፡፡
ጥሩ ቢድዓ ካለ የሌሎችን ነብያት ልደት ለምን አይከበርም? ለምሳሌ “ገና” የዒሳ ልደት አይከበርም? ነብያችን”ﷺ” ወሕይ የመጣላቸው ቀን፣ ያረፉበት ቀን ወዘተ እየተባለ ልክ እንደ ኦርቶዶክስ ሰላሳውም ቀን ለምን አይከበርም? ይህ ደግሞ ዲኑን ያባሻል። አይ ዝንባሌአችን ደስ ያለውን መልካም ነገር በዒባዳህ ላይ እናካትት ማለት ዲኑ ሙሉ ነው የሚለንን አምላካችን አላህን እየተቃረንን ነው፦
5፥3 *ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ*፡፡ ጸጋዬንም በእናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ፡፡ الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا
“ነፍስያ” نفسيه ማለትም “የራስ ዝንባሌ” ጌታችን የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ነው፤ ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፦
12፥53 ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ቢድዓ፣ ኩርፍ፣ ሽርክ እና ኒፋቅ ምንጫቸው ዝንባሌ ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
አላህ ከነፍሲያ ከሚመጣ ዝንባሌ ጠብቆን፤ እርሱንና መልእክተኛው ባስቀመጡልን ሑክም የምንመራ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
3፥32 *አላህን እና መልክተኛውን ታዘዙ*፡፡ ብትሸሹም አላህ ከሓዲዎችን አይወድም» በላቸው፡፡ قُلْ أَطِيعُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ ۖ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْكَافِرِينَ
4፥80 *መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ*፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
“ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም” የሚለው የነብያችን”ﷺ” ንግግር ይሰመርበት፤ ማንኛውም መመሪያ ቁርአን እና የነብያችን”ﷺ” ሐዲስ ላይ ይገኛል፤ አላህን የሚወድ መልእክተኛውን ይከተላል፤ አላህም፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፤ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ብሎናል፦
3፥31 *በላቸው፡- አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ “ተከተሉኝ*፤ አላህ ይወዳችኋልና፤ ኀጢኣቶቻችሁንም ለእናንተ ይምራልና፤ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው” قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ ፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ ፡፡
ጥሩ ቢድዓ ካለ የሌሎችን ነብያት ልደት ለምን አይከበርም? ለምሳሌ “ገና” የዒሳ ልደት አይከበርም? ነብያችን”ﷺ” ወሕይ የመጣላቸው ቀን፣ ያረፉበት ቀን ወዘተ እየተባለ ልክ እንደ ኦርቶዶክስ ሰላሳውም ቀን ለምን አይከበርም? ይህ ደግሞ ዲኑን ያባሻል። አይ ዝንባሌአችን ደስ ያለውን መልካም ነገር በዒባዳህ ላይ እናካትት ማለት ዲኑ ሙሉ ነው የሚለንን አምላካችን አላህን እየተቃረንን ነው፦
5፥3 *ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ*፡፡ ጸጋዬንም በእናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ፡፡ الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا
“ነፍስያ” نفسيه ማለትም “የራስ ዝንባሌ” ጌታችን የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ነው፤ ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፦
12፥53 ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ቢድዓ፣ ኩርፍ፣ ሽርክ እና ኒፋቅ ምንጫቸው ዝንባሌ ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
አላህ ከነፍሲያ ከሚመጣ ዝንባሌ ጠብቆን፤ እርሱንና መልእክተኛው ባስቀመጡልን ሑክም የምንመራ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ውግራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
“ረጅም” رجم የሚለው ቃል “ውግራት”stoning” ማለት ሲሆን የሙሴ አምላክ ለሙሴ የሰጠው ህግ ነው፤ “ውግራት”
የሚለው ቃል 22 ጊዜ የተጠቀሰው ለተለያየ ቅጣት ነው፦
ነጥብ አንድ
“ለክህደት ቅጣት”
አንድ ሰው ከአንዱ አምላክ ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ቢሰብክ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 13፥7-10 የእናትህ ልጅ ወንድምህ ወይም ወንድ ልጅህ ወይም ሴት ልጅህ ወይም በብብትህ ያለች ሚስትህ ወይም እንደ ነፍስህ ያለ ወዳጅህ በስውር፦ ና፥ ሄደን ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ወደ አንተ የቀረቡት ከአንተም የራቁት አንተን ከብበውህ ያሉ አሕዛብ ከሚያመልኩአቸው አማልክት፥ አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን “””ሌሎች አማልክት እናምልክ”” ብሎ ቢያስትህ እሺ አትበለው፥ አትስማውም፤ ዓይንህም አይራራለት፥ እትማረውም፥ አትሸሽገውም፤ ነገር ግን ፈጽመህ ግደለው፤ እርሱን ለመግደል በፊት የአንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ በላዩ ትሁን። ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ካወጣህ ከአምላክህ ከእግዚአብሔር ሊያርቅህ ወድዶአልና “”እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ውገረው”””።
ሌላው ከአንዱ አምላክ ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ያስተማረ ብቻ ሳይሆን ከአንዱ አምላክ ሌሎች ሌሎች አማልክትን ያመለከ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 17፥3-5 “”ሄዶም ሌሎች አማልክትን ያመለከ””፥ እኔ ላላዘዝኋቸው ለፀሐይና ለጨረቃ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ የሰገደ ቢገኝ፥ ቢያወሩልህም ብትሰማም፥ ያንን ፈጽመህ መርምር፤ እነሆም፥ እውነት ቢሆን፥ በእስራኤልም መካከል እንዲህ ያለ ርኵሰት እንደ ተሠራ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥ ይህን ክፉ ነገር የሠሩትን ያን ወንድ ወይም ያችን ሴት ወደ በርህ ታመጣቸዋለህ፥ “””እስኪሞቱም ድረስ በድንጋይ ትወግራቸዋለህ”””።
ዘሌዋውያን 20፥1-2 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ደግሞ የእስራኤልን ልጆች እንዲህ በላቸው፦ ከእስራኤል ልጆች ወይም በእስራኤል ዘንድ ከሚቀመጡ እንግዶች ማናቸውም ሰው “”ዘሩን ለሞሎክ ቢሰጥ”” ፈጽሞ ይገደል፤ “”የአገሩ ሕዝብ በድንጋይ ይውገረው””።
በተጨማሪም አንድ ሰው ቢጠነቁልና ቢያስጠነቁል እና አንዱን አምላክ ቢሳደብ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘሌዋውያን 20፥27 ሰው ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ፤ በ””ድንጋይ ይውገሩአቸው””፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
ዘሌዋውያን 24፥13-26 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ ተሳዳቢውን ከስፈሩ ወደ ውጭ አውጣው፤ የሰሙትም ሁሉ እጃቸውን በራሱ ላይ ይጫኑበት፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገረው። ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ትነግራለህ፦ ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኃጢአቱን ይሸከማል። የእግዚአብሔርንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገሩት፤ መጻተኛ ወይም የአገር ልጅ ቢሆን፥ የእግዚአብሔርን ስም በሰደበ ጊዜ ይገደል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
“ረጅም” رجم የሚለው ቃል “ውግራት”stoning” ማለት ሲሆን የሙሴ አምላክ ለሙሴ የሰጠው ህግ ነው፤ “ውግራት”
የሚለው ቃል 22 ጊዜ የተጠቀሰው ለተለያየ ቅጣት ነው፦
ነጥብ አንድ
“ለክህደት ቅጣት”
አንድ ሰው ከአንዱ አምላክ ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ቢሰብክ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 13፥7-10 የእናትህ ልጅ ወንድምህ ወይም ወንድ ልጅህ ወይም ሴት ልጅህ ወይም በብብትህ ያለች ሚስትህ ወይም እንደ ነፍስህ ያለ ወዳጅህ በስውር፦ ና፥ ሄደን ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ወደ አንተ የቀረቡት ከአንተም የራቁት አንተን ከብበውህ ያሉ አሕዛብ ከሚያመልኩአቸው አማልክት፥ አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን “””ሌሎች አማልክት እናምልክ”” ብሎ ቢያስትህ እሺ አትበለው፥ አትስማውም፤ ዓይንህም አይራራለት፥ እትማረውም፥ አትሸሽገውም፤ ነገር ግን ፈጽመህ ግደለው፤ እርሱን ለመግደል በፊት የአንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ በላዩ ትሁን። ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ካወጣህ ከአምላክህ ከእግዚአብሔር ሊያርቅህ ወድዶአልና “”እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ውገረው”””።
ሌላው ከአንዱ አምላክ ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ያስተማረ ብቻ ሳይሆን ከአንዱ አምላክ ሌሎች ሌሎች አማልክትን ያመለከ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 17፥3-5 “”ሄዶም ሌሎች አማልክትን ያመለከ””፥ እኔ ላላዘዝኋቸው ለፀሐይና ለጨረቃ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ የሰገደ ቢገኝ፥ ቢያወሩልህም ብትሰማም፥ ያንን ፈጽመህ መርምር፤ እነሆም፥ እውነት ቢሆን፥ በእስራኤልም መካከል እንዲህ ያለ ርኵሰት እንደ ተሠራ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥ ይህን ክፉ ነገር የሠሩትን ያን ወንድ ወይም ያችን ሴት ወደ በርህ ታመጣቸዋለህ፥ “””እስኪሞቱም ድረስ በድንጋይ ትወግራቸዋለህ”””።
ዘሌዋውያን 20፥1-2 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ደግሞ የእስራኤልን ልጆች እንዲህ በላቸው፦ ከእስራኤል ልጆች ወይም በእስራኤል ዘንድ ከሚቀመጡ እንግዶች ማናቸውም ሰው “”ዘሩን ለሞሎክ ቢሰጥ”” ፈጽሞ ይገደል፤ “”የአገሩ ሕዝብ በድንጋይ ይውገረው””።
በተጨማሪም አንድ ሰው ቢጠነቁልና ቢያስጠነቁል እና አንዱን አምላክ ቢሳደብ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘሌዋውያን 20፥27 ሰው ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ፤ በ””ድንጋይ ይውገሩአቸው””፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
ዘሌዋውያን 24፥13-26 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ ተሳዳቢውን ከስፈሩ ወደ ውጭ አውጣው፤ የሰሙትም ሁሉ እጃቸውን በራሱ ላይ ይጫኑበት፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገረው። ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ትነግራለህ፦ ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኃጢአቱን ይሸከማል። የእግዚአብሔርንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገሩት፤ መጻተኛ ወይም የአገር ልጅ ቢሆን፥ የእግዚአብሔርን ስም በሰደበ ጊዜ ይገደል።
ነጥብ ሁሉት
“ለአመፅ ቅጣት”
አንድ ሰው ለአባቱና ለእናቱ ቃል የማይታዘዝ ዓመፀኛ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 21፥18-21 ማንም ሰው ለአባቱ ቃልና ለእናቱ ቃል የማይታዘዝ ቢቀጡትም የማይሰማቸው እልከኛና ዓመፀኛ ልጅ ቢኖረው፥ አባቱና እናቱ ይዘው ወደ ከተማው ሽማግሌዎች ወደሚኖሩበትም ስፍራ በር ያምጡት፤ የከተማውንም ሽማግሌዎች፦ ይህ ልጃችን እልከኛና ዓመፀኛ ነው፥ ለቃላችንም አይታዘዝም ስስታምና ሰካራም ነው ይበሉአቸው። የከተማውም ሰዎች ሁሉ “”እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ይውገሩት””፤ እንዲህም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታርቃሶስት እስራኤልም ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ።
ነጥብ ሶስት
“ለዝሙት ቅጣት”
ሴት ልጅ በጋብቻ ጊዜ ድንግልናዋ ካልተገኘ በድንጋይ ተወግራ ትገደላለች፦
ዘዳግም 22፥21 ብላቴናይቱን ወደ አባትዋ ቤት ደጅ ያውጡአት፥ በእስራኤልም ዘንድ የማይገባውን ነገር አድርጋለችና፥ በአባትዋም ቤት አመንዝራለችና የከተማዋ ሰዎች “”እስክትሞት ድረስ በድንጋይ ይውገሩአት””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
ከጋብቻ በፊት ለጋብቻ የታጨች ከሆነችና ግን ከሌላው ወንድ ጋር አንሶላ ብትጋፈፍ እርሷም ያቀበጣት ወንድ በድንጋይ ይወገራሉ፦
ዘዳግም 22፥23-24 ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥ ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና “”እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
ነጥብ አራት
“ለወሰን ማለፍ ቅጣት”
በሬ ወንድን ወይም ሴትን እስኪሞቱ ድረስ ቢወጋ የበሬው ባለቤት ተዋጊ መሆኑን ካላወቀ በሬው ብቻ ይወገራል፤ ግን እያወቀ ከሆነ በሬውም የበሬውም ባለቤት ተወግረው ይገደላሉ፦
ዘፀአት 21፥28-29 በሬም ወንድን ወይም ሴትን እስኪሞቱ ድረስ ቢወጋ፥ “በሬው ይወገር”፤ ሥጋውም፥ አይበላ፤ የበሬው ባለቤት ግን ንጹሕ ነው። በሬው ግን አስቀድሞ ተዋጊ ቢሆን፥ ሰዎችም ለባለቤቱ ቢመሰክሩለት ባይጠብቀውም፥ ወንድንም ወይም ሴትን ቢገድል፥ “”በሬው ይወገር፥ ባለቤቱ ደግሞ ይገደል””።
የሚገርመው ግን በሬ ወንድ ባሪያ ወይም ሴት ባሪያ ከወጋ
የበሬው ባለቤት ለጌቶቻቸው ሠላሳ የብር ሰቅል ይከፍላል በሬው ብቻ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘፀአት 21፥32 በሬው ወንድ ባሪያ ወይም ሴት ባሪያ ቢወጋ፥ የበሬው ባለቤት ሠላሳ የብር ሰቅል ለጌታቸው ይስጥ፥ በሬውም ይወገር።
“ለአመፅ ቅጣት”
አንድ ሰው ለአባቱና ለእናቱ ቃል የማይታዘዝ ዓመፀኛ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 21፥18-21 ማንም ሰው ለአባቱ ቃልና ለእናቱ ቃል የማይታዘዝ ቢቀጡትም የማይሰማቸው እልከኛና ዓመፀኛ ልጅ ቢኖረው፥ አባቱና እናቱ ይዘው ወደ ከተማው ሽማግሌዎች ወደሚኖሩበትም ስፍራ በር ያምጡት፤ የከተማውንም ሽማግሌዎች፦ ይህ ልጃችን እልከኛና ዓመፀኛ ነው፥ ለቃላችንም አይታዘዝም ስስታምና ሰካራም ነው ይበሉአቸው። የከተማውም ሰዎች ሁሉ “”እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ይውገሩት””፤ እንዲህም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታርቃሶስት እስራኤልም ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ።
ነጥብ ሶስት
“ለዝሙት ቅጣት”
ሴት ልጅ በጋብቻ ጊዜ ድንግልናዋ ካልተገኘ በድንጋይ ተወግራ ትገደላለች፦
ዘዳግም 22፥21 ብላቴናይቱን ወደ አባትዋ ቤት ደጅ ያውጡአት፥ በእስራኤልም ዘንድ የማይገባውን ነገር አድርጋለችና፥ በአባትዋም ቤት አመንዝራለችና የከተማዋ ሰዎች “”እስክትሞት ድረስ በድንጋይ ይውገሩአት””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
ከጋብቻ በፊት ለጋብቻ የታጨች ከሆነችና ግን ከሌላው ወንድ ጋር አንሶላ ብትጋፈፍ እርሷም ያቀበጣት ወንድ በድንጋይ ይወገራሉ፦
ዘዳግም 22፥23-24 ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥ ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና “”እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
ነጥብ አራት
“ለወሰን ማለፍ ቅጣት”
በሬ ወንድን ወይም ሴትን እስኪሞቱ ድረስ ቢወጋ የበሬው ባለቤት ተዋጊ መሆኑን ካላወቀ በሬው ብቻ ይወገራል፤ ግን እያወቀ ከሆነ በሬውም የበሬውም ባለቤት ተወግረው ይገደላሉ፦
ዘፀአት 21፥28-29 በሬም ወንድን ወይም ሴትን እስኪሞቱ ድረስ ቢወጋ፥ “በሬው ይወገር”፤ ሥጋውም፥ አይበላ፤ የበሬው ባለቤት ግን ንጹሕ ነው። በሬው ግን አስቀድሞ ተዋጊ ቢሆን፥ ሰዎችም ለባለቤቱ ቢመሰክሩለት ባይጠብቀውም፥ ወንድንም ወይም ሴትን ቢገድል፥ “”በሬው ይወገር፥ ባለቤቱ ደግሞ ይገደል””።
የሚገርመው ግን በሬ ወንድ ባሪያ ወይም ሴት ባሪያ ከወጋ
የበሬው ባለቤት ለጌቶቻቸው ሠላሳ የብር ሰቅል ይከፍላል በሬው ብቻ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘፀአት 21፥32 በሬው ወንድ ባሪያ ወይም ሴት ባሪያ ቢወጋ፥ የበሬው ባለቤት ሠላሳ የብር ሰቅል ለጌታቸው ይስጥ፥ በሬውም ይወገር።
መደምደሚያ
ከላይ የዘረዘርናቸውን ስለ ውግራት የሚያወሩ አራቱ ነጥቦች ሲቀርቡ ከእነዚህ ህግጋት ማምለጫ ክርስቲያኖች፦ “ይህ ህግ ክርስቶስ ሲመጣ ቀርቷል” ብለው የዮሐንስ 8፥1-11 ያለውን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ዮሐንስ 8፥2-8 ጻፎችና ፈሪሳውያንም በምንዝር የተያዘችን ሴት ወደ እርሱ አመጡ በመካከልም እርሱዋን አቁመው። መምህር ሆይ፥ ይህች ሴት ስታመነዝር ተገኝታ ተያዘች። ሙሴም እንደነዚህ ያሉት እንዲወገሩ በሕግ አዘዘን፤ አንተስ ስለ እርስዋ ምን ትላለህ? አሉት። የሚከሱበትንም እንዲያገኙ ሊፈትኑት ይህን አሉ። ኢየሱስ ግን ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ፤ መላልሰው በጠየቁት ጊዜ ግን ቀና ብሎ። ከእናንተ ኃጢአት የሌለበት አስቀድሞ በድንጋይ ይውገራት አላቸው። ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ።
የሚገርመው ነገር ከመነሻው የዮሐንስ 8፥1-11 ላይ ኢየሱስ ሊናገረው ይቅርና የዮሐንስ 8፥1-11 ያለው ክፍል የዮሐንስ ወንጌል ክፍል አይደለም። የትኛውም ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት”MSS” ላይ ይህ ንግግር አይገኝም። ይህ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተከተተው በ 382 በላቲን ቩልጌት ላይ ሲሆን ጨማሪውም የሮሙ ቢሾፕ ጄሮም ነው፤ በተጨማሪ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ፅሁፍ ጋር የሚለውን እትም የግርጌ ማስታወሻ እና ሎሎች ስመጥና ገናና ማብራሪያዎች ይመልከቱ፦
1.The Anchor Bible Dictionary, Vol. 1, 1992, page 585:
2. The International Standard Bible Encyclopedia, Vol. 4, page 2637,
3. The Tyndale New Testament Commentaries, I, page 275:
4። Word Biblical Commentary, Vol 33B, , 1975, page887-888:
ሌላዉ ደግሞ የሙሴ አምላክ ዝሙት የሰራ፣ ከአንድ አምላክ ዉጪ ያመለከ ወዘተ.. በድንጋይ ይወገር ሲል እንዴት ነበር ይህ ህግ ይፈፀም የነበረዉ? ወይንስ ዝም ብሎ የማይፈፀም ህግ ነበርን? ብሉይ ኪዳይ ላይ ያለው አምላክ ስለ ውግራት ሲናገር በወቅቱ ተሳስቶ ነበርን? ወይስ ያን ግዜ ጨካኝ የነበረዉ አምላክ ነዉ በኋላ አዲስ ኪዳን ላይ ሩህሩህ ሆነ? እረ ለመሆኑ የአዲስ ኪዳኑ አምላክ ኢየሱስን ሲልክ ሃሳቡን ቀየረ? ወይስ ብሉይ ላይ የነበሩት ህጎች ተነሰኩ? መረጃ ይቅረብልን፣ ነገር ግን ኢየሱስ ህጉ ተሽሯል ከሚሉት ሰዎች በተቃራኒው ሰማይና ምድር በቂያማ ቀን እስኪያልፍ ድረስ ከሙሴ ህግ አንዲቷ ትንሿ ህግ እንኳን እንደማትሻር በአፅንኦትና በአንክሮት ተናግሯል፦
ማቴ 5:17-18 “”እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ””፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም። እውነት እላችኋለሁ፥ “”ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም””፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።
በኢስላም ሸሪያው ባለበት አገር ከጋብቻ በፊት ዚና ላደረጉ ሰዎች ብይኑ መቶ ግርፋት ሲሆን በጋብቻ ላይ ደግሞ ዚና ያደረገው አካል የሚደርስበት ብይን ሞት ነው፦
5፥2 “”ዝሙተኛይቱና ዝሙተኛው ከሁለቱ እያንዳንዳቸውን ያላገቡ እንደኾኑ መቶ ግርፋትን ግረፉዋቸው””፤ በእነርሱም በአላህ ፍርድ ርኅራኄ አትያዛችሁ፡፡ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ እንደኾናችሁ አትራሩ፡፡ ቅጣታቸውንም ከምእምናን ጭፍሮች ይገኙበት፡፡
4:15-16 እነዚያም ከሴቶቻችሁ መጥፎን ስራ ዝሙትን የሚሠሩ፣ በነርሱ ላይ ከእናንተ አራትን ወንዶች አስመስክሩባቸው። ቢመሰክሩም “ሞት እስከሚደርስባቸው” يَتَوَفَّاهُنَّ الْمَوْتُ ወይም አላህ ለነርሱ መንገድን እስከሚያደርግ ድረስ ከቤቶች ውስጥ ያዙዋቸው ጠብቁዋቸው። እነዚያንም ከናንተ ውስጥ ዝሙትን የሚሠሩዋትን አሰቃዩዋቸው፤ ቢፀፀቱና ሥራቸውንም ቢያሳምሩ ከነርሱ ተገቱ አታሰቃዩዋቸው አላህ ፀፀትን ተቀባይ አዛኝ ነውና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https: //t.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ከላይ የዘረዘርናቸውን ስለ ውግራት የሚያወሩ አራቱ ነጥቦች ሲቀርቡ ከእነዚህ ህግጋት ማምለጫ ክርስቲያኖች፦ “ይህ ህግ ክርስቶስ ሲመጣ ቀርቷል” ብለው የዮሐንስ 8፥1-11 ያለውን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ዮሐንስ 8፥2-8 ጻፎችና ፈሪሳውያንም በምንዝር የተያዘችን ሴት ወደ እርሱ አመጡ በመካከልም እርሱዋን አቁመው። መምህር ሆይ፥ ይህች ሴት ስታመነዝር ተገኝታ ተያዘች። ሙሴም እንደነዚህ ያሉት እንዲወገሩ በሕግ አዘዘን፤ አንተስ ስለ እርስዋ ምን ትላለህ? አሉት። የሚከሱበትንም እንዲያገኙ ሊፈትኑት ይህን አሉ። ኢየሱስ ግን ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ፤ መላልሰው በጠየቁት ጊዜ ግን ቀና ብሎ። ከእናንተ ኃጢአት የሌለበት አስቀድሞ በድንጋይ ይውገራት አላቸው። ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ።
የሚገርመው ነገር ከመነሻው የዮሐንስ 8፥1-11 ላይ ኢየሱስ ሊናገረው ይቅርና የዮሐንስ 8፥1-11 ያለው ክፍል የዮሐንስ ወንጌል ክፍል አይደለም። የትኛውም ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት”MSS” ላይ ይህ ንግግር አይገኝም። ይህ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተከተተው በ 382 በላቲን ቩልጌት ላይ ሲሆን ጨማሪውም የሮሙ ቢሾፕ ጄሮም ነው፤ በተጨማሪ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ፅሁፍ ጋር የሚለውን እትም የግርጌ ማስታወሻ እና ሎሎች ስመጥና ገናና ማብራሪያዎች ይመልከቱ፦
1.The Anchor Bible Dictionary, Vol. 1, 1992, page 585:
2. The International Standard Bible Encyclopedia, Vol. 4, page 2637,
3. The Tyndale New Testament Commentaries, I, page 275:
4። Word Biblical Commentary, Vol 33B, , 1975, page887-888:
ሌላዉ ደግሞ የሙሴ አምላክ ዝሙት የሰራ፣ ከአንድ አምላክ ዉጪ ያመለከ ወዘተ.. በድንጋይ ይወገር ሲል እንዴት ነበር ይህ ህግ ይፈፀም የነበረዉ? ወይንስ ዝም ብሎ የማይፈፀም ህግ ነበርን? ብሉይ ኪዳይ ላይ ያለው አምላክ ስለ ውግራት ሲናገር በወቅቱ ተሳስቶ ነበርን? ወይስ ያን ግዜ ጨካኝ የነበረዉ አምላክ ነዉ በኋላ አዲስ ኪዳን ላይ ሩህሩህ ሆነ? እረ ለመሆኑ የአዲስ ኪዳኑ አምላክ ኢየሱስን ሲልክ ሃሳቡን ቀየረ? ወይስ ብሉይ ላይ የነበሩት ህጎች ተነሰኩ? መረጃ ይቅረብልን፣ ነገር ግን ኢየሱስ ህጉ ተሽሯል ከሚሉት ሰዎች በተቃራኒው ሰማይና ምድር በቂያማ ቀን እስኪያልፍ ድረስ ከሙሴ ህግ አንዲቷ ትንሿ ህግ እንኳን እንደማትሻር በአፅንኦትና በአንክሮት ተናግሯል፦
ማቴ 5:17-18 “”እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ””፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም። እውነት እላችኋለሁ፥ “”ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም””፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።
በኢስላም ሸሪያው ባለበት አገር ከጋብቻ በፊት ዚና ላደረጉ ሰዎች ብይኑ መቶ ግርፋት ሲሆን በጋብቻ ላይ ደግሞ ዚና ያደረገው አካል የሚደርስበት ብይን ሞት ነው፦
5፥2 “”ዝሙተኛይቱና ዝሙተኛው ከሁለቱ እያንዳንዳቸውን ያላገቡ እንደኾኑ መቶ ግርፋትን ግረፉዋቸው””፤ በእነርሱም በአላህ ፍርድ ርኅራኄ አትያዛችሁ፡፡ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ እንደኾናችሁ አትራሩ፡፡ ቅጣታቸውንም ከምእምናን ጭፍሮች ይገኙበት፡፡
4:15-16 እነዚያም ከሴቶቻችሁ መጥፎን ስራ ዝሙትን የሚሠሩ፣ በነርሱ ላይ ከእናንተ አራትን ወንዶች አስመስክሩባቸው። ቢመሰክሩም “ሞት እስከሚደርስባቸው” يَتَوَفَّاهُنَّ الْمَوْتُ ወይም አላህ ለነርሱ መንገድን እስከሚያደርግ ድረስ ከቤቶች ውስጥ ያዙዋቸው ጠብቁዋቸው። እነዚያንም ከናንተ ውስጥ ዝሙትን የሚሠሩዋትን አሰቃዩዋቸው፤ ቢፀፀቱና ሥራቸውንም ቢያሳምሩ ከነርሱ ተገቱ አታሰቃዩዋቸው አላህ ፀፀትን ተቀባይ አዛኝ ነውና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https: //t.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ምሪት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
ነብያችን”ﷺ” ቁርኣን ወደ እርሳቸው መወረዱን ተስፋ ሳያደርጉ ከቁርኣን በፊት ምንም ሳይሉ ማለትም፦ “ነብይ ወይም መልእክተኛ ነኝ” ሳይሉ ብዙ ዕድሜ 40 ዓመት በእርግጥ ኖረዋል፦
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን*፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
10፥16 አላህ በሻ ኖሮ በእናንተ ላይ ባለነበብኩትም፤ አላህ እርሱን ባላሳወቃችሁም ነበር፡፡ *በእናንተም ውስጥ ከእርሱ በፊት ምንም ሳልል ብዙን ዕድሜ በእርግጥ ኖሬአለሁ፤ አታውቁምን?* በል። قُل لَّوْ شَاءَ اللَّهُ مَا تَلَوْتُهُ عَلَيْكُمْ وَلَا أَدْرَاكُم بِهِ ۖ فَقَدْ لَبِثْتُ فِيكُمْ عُمُرًا مِّن قَبْلِهِ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ከቁርኣን መውረድ በአርባ ዓመት ውስጥ መጽሐፍን የሚያነቡ በቀኛቸውም የሚጽፉ አልነበሩም፤ አላህ ምንም የማያውቁ ሆነው ሳሉ ቁርኣንን በማውረድ መራቸው፦
29፥48 *ከእርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም*፡፡ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُو مِن قَبْلِهِ مِن كِتَابٍ وَلَا تَخُطُّهُ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًا لَّارْتَابَ الْمُبْطِلُونَ
93፥7 *የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም*፡፡ وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
“የሳትክ” የሚለው ቃል “አዷል” أَضَلّ ሲሆን “ምሪት አልባ” ማለት ነው፤ “ምሪት አልባ” ነበርክ ማለት “መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም” ማለት ነው፤ “መራንህ” የሚለው “የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው” በሚል መጥቷል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን አወረድን፡፡ *መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም*፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ *የምንመራበት ብርሃን አደረግነው*፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِي مَا الْكِتَابُ وَلَا الْإِيمَانُ وَلَـٰكِن جَعَلْنَاهُ نُورًا نَّهْدِي بِهِ مَن نَّشَاءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
ስለዚህ የሳትክ ነበር ማለት መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም ማለት ሲሆን ቁርኣንን የሚመራበት ብርሃን አድርጎ መራቸው ማለት ነው። ይህ ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
አንቀጹ ይቀጥልና፦ “ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም” ይላል፤ ሃብት ሙሉነት ሲሆን ድህነት ባዶነት እውነተኛ ሃብት ደግሞ የነፍስ ሃብት ቁርኣን ነው፤ ስለዚህ የሳት ነበርክ ማለት የቁርኣን ዕውቀቱ አልነበረክም ደሃ ነበርክ፤ መራንህ ማለት የነፍስ ሃብት በሆነው ቁርኣን አከበርንህ ማለት ነው፤ ታላቁ ሙፍሲር ኢብኑ ከሲር በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጠው፦
93፥8 *ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም*፡፡ وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሃብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሃብት ማለት የነፍስ ሃብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ”.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
ነብያችን”ﷺ” ቁርኣን ወደ እርሳቸው መወረዱን ተስፋ ሳያደርጉ ከቁርኣን በፊት ምንም ሳይሉ ማለትም፦ “ነብይ ወይም መልእክተኛ ነኝ” ሳይሉ ብዙ ዕድሜ 40 ዓመት በእርግጥ ኖረዋል፦
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን*፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
10፥16 አላህ በሻ ኖሮ በእናንተ ላይ ባለነበብኩትም፤ አላህ እርሱን ባላሳወቃችሁም ነበር፡፡ *በእናንተም ውስጥ ከእርሱ በፊት ምንም ሳልል ብዙን ዕድሜ በእርግጥ ኖሬአለሁ፤ አታውቁምን?* በል። قُل لَّوْ شَاءَ اللَّهُ مَا تَلَوْتُهُ عَلَيْكُمْ وَلَا أَدْرَاكُم بِهِ ۖ فَقَدْ لَبِثْتُ فِيكُمْ عُمُرًا مِّن قَبْلِهِ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ከቁርኣን መውረድ በአርባ ዓመት ውስጥ መጽሐፍን የሚያነቡ በቀኛቸውም የሚጽፉ አልነበሩም፤ አላህ ምንም የማያውቁ ሆነው ሳሉ ቁርኣንን በማውረድ መራቸው፦
29፥48 *ከእርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም*፡፡ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُو مِن قَبْلِهِ مِن كِتَابٍ وَلَا تَخُطُّهُ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًا لَّارْتَابَ الْمُبْطِلُونَ
93፥7 *የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም*፡፡ وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
“የሳትክ” የሚለው ቃል “አዷል” أَضَلّ ሲሆን “ምሪት አልባ” ማለት ነው፤ “ምሪት አልባ” ነበርክ ማለት “መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም” ማለት ነው፤ “መራንህ” የሚለው “የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው” በሚል መጥቷል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን አወረድን፡፡ *መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም*፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ *የምንመራበት ብርሃን አደረግነው*፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِي مَا الْكِتَابُ وَلَا الْإِيمَانُ وَلَـٰكِن جَعَلْنَاهُ نُورًا نَّهْدِي بِهِ مَن نَّشَاءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
ስለዚህ የሳትክ ነበር ማለት መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም ማለት ሲሆን ቁርኣንን የሚመራበት ብርሃን አድርጎ መራቸው ማለት ነው። ይህ ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
አንቀጹ ይቀጥልና፦ “ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም” ይላል፤ ሃብት ሙሉነት ሲሆን ድህነት ባዶነት እውነተኛ ሃብት ደግሞ የነፍስ ሃብት ቁርኣን ነው፤ ስለዚህ የሳት ነበርክ ማለት የቁርኣን ዕውቀቱ አልነበረክም ደሃ ነበርክ፤ መራንህ ማለት የነፍስ ሃብት በሆነው ቁርኣን አከበርንህ ማለት ነው፤ ታላቁ ሙፍሲር ኢብኑ ከሲር በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጠው፦
93፥8 *ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም*፡፡ وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሃብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሃብት ማለት የነፍስ ሃብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ”.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ኢየሱስና የኒቅያ ጉባኤ ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መግቢያ
የክርስትና ታሪካዊ ስነ-መለኮት ስንዳስስ በተለይ የኒቅያ ጉባኤ የማይረሳ ታሪክ ነው፣ በኒቅያ ጉባኤ ውስጥ ሁለት አቀንቃኝና ተቀናቃኝ ኤጲስ ቆጶሳት አሉ አንዱ አርዮስ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ አትናቲዎስ ናቸው፣ ሁለቱም የአንድ መምህር ተማሪዎች ናቸው፣ ሁለቱም ያልተግባቡበት የሙግት ነጥብ አላቸው፣ አርዮስ አብና ወልድ ሄትሮ-ኦሲያ ማለትም የተለያዩ ህላዌዎች ናቸው ሲል አትናቴዎስ ግን አብና ወልድ ሆሞ-ኦሲያ ማለትም በህላዌ ተመሳሳይ ናቸው ብሎ አለ፣ ይህን ሙግት ለመፍታት ከተለያየ ቦታ 118 ኤጲስ ቆጶሳት ኒቅያ በሚባል ቦታ ተሰበሰቡ፣ ጉባኤውን የጠራውና በሊቀ-መንበርነት ሲመራ የነበረው በመንግሥቱ መከፋፈል የፈራው ቆስጦንጢኖስ የሚባል የሮሙ ንጉሥ ነው፣ አርዮስ የሙግቱ ነጥብ አስቀመጠ ፦ ኢየሱስ ከሁሉ በፊት የተፈጠረ ነው መረጃዬ ይኧው፦
ምሳሌ 8.22
Greek Septuagint-
κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
International Standard Version
“The LORD made me as he began his planning,
1980 አዲስ ትርጉም
እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ፥ ከጥንት ጀምሮ የሥራው ተቀዳሚ አደረገኝ።
አትናቴዎስ ቀበል አረገና፦ ፈጠረኝ ተብሎ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት የተቀመጠው የዕብራይስጡ ቃል ቃናህ ሲሆን ወደ ግሪክ ሲተረጎም መሆን የነበረበት ክታኦማይ ነው ትርጉሙ *ገንዘቡ አደረገኝ* የሚል ፍቺ አለው፣ በመቀጠል አርዮስ ግሪኩ የተተረጎመበት ዕብራይስጡ የለም፣ የብሉይ ኪዳን ቀዳማይ እደ-ክታብ ሰፕቱአጀንት ነው ከሰፕቱአጀንት በፊት ምንም አይነት የዕብራይስጥ እደክታብ ቅሪት የለም፣ ሁሉም የዕብራይስጥ እደክታብ ከሰፕቱአጀንት ወዲህ የተዘጋጁ ናቸው፣ ኢየሱስ ከሁሉ በፊት የተፈጠረ ነው መረጃዬ ይኧው፦ ኪትዞ ἔκτισέν ፈጠረኝ የሚለው ነው፣ ሰፕቱአጀንት ተሳስቷል ካልክ ሌላ ጉዳይ ነው፣
ይህ ነበር የውይይቱ ነጥብ፣ ኦርቶዶክስና ካቶሊክ ምሳሌ 8.22 ስለ ኢየሱስ ነው የሚያወራው ሲሉ ዘመነኞቹ ፕሮቴስታንት ግን ይህ ለኢየሱስ አይደለም ይላሉ፣ በመቀጠል በድምጽ ብልጫ የአትናቴዎስ እሳቤ ተቀባይነት አገኘ፣ ተመልከቱ የአንበሳው አርዮስን ሙግት ያስተናገደ አንድም ውሃ የሚቋጥር ምላሽ አልነበረም፣ የአርዮስ ሙግት እስከ ዛሬ ተግዳሮትና ማነቆ፣ ሸፍጥና ጋሬጣ ነው፣ በመቀጠል የአትናቴዎስ አንቀጸ-እምነት በጉባኤው ታወጀ ያም አንቀጸ-እምነት ፦ ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ በሚሆን በእግዚአብሔር አብ እናምናለን፣ ከአብ ጋር በህላዌ የተስተካከለ የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ የአንድ አብ ልጅ በሚሆን በአንድ ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እናምናለን፣ እርሱም ከአምላክ የተገኘ አምላክ ብሎ ሲያነብ በጉባኤው ከነበሩት መካከል አምስቱ ተቃወሙ፣ እነርሱም ፦ አንድ አምላክ አብ ከሆነ ከአንዱ አምላክ አምላክ ከተገኘ አምላክ ሁለት ይሆናል ብለው ተቃወሙ፣ ነገር ግን ጉባኤው ሆነ በመንግሥቱ መከፋፈል የማይፈልገው ቆስጦንጢኖስ በግድ ይህን አንቀጸ-እምነት እንዲቀበሉ ተገደዱ ይህ ነበር የኒቅያ ጉባኤ፣ እግዚአብሔር ወልድ የሚለውም ስያሜ አገልግሎት ላይ የዋለው በዚህ ጉባኤ ነው፣ ኢንሻላህ በሚቀጥለው ክፍል ይህን አንቀጸ-እምነት ተከትለን የተለያየ ነጥቦችን እንዳስሳለን።
ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1.The History of Christian Theology by William Carl Placher 1988 pages 52–53
2.Noll, M., “Turning Points: Decisive Moments in the History of Christianity”, Inter-Varsity Press, 1997, p52
3.”Encyclopedia Britannica”. Retrieved June 16, 2013.
4.The First Seven Ecumenical Councils, The Liturgical Press, Collegeville, Minnesota, 1990, pp. 120–122 and 185
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መግቢያ
የክርስትና ታሪካዊ ስነ-መለኮት ስንዳስስ በተለይ የኒቅያ ጉባኤ የማይረሳ ታሪክ ነው፣ በኒቅያ ጉባኤ ውስጥ ሁለት አቀንቃኝና ተቀናቃኝ ኤጲስ ቆጶሳት አሉ አንዱ አርዮስ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ አትናቲዎስ ናቸው፣ ሁለቱም የአንድ መምህር ተማሪዎች ናቸው፣ ሁለቱም ያልተግባቡበት የሙግት ነጥብ አላቸው፣ አርዮስ አብና ወልድ ሄትሮ-ኦሲያ ማለትም የተለያዩ ህላዌዎች ናቸው ሲል አትናቴዎስ ግን አብና ወልድ ሆሞ-ኦሲያ ማለትም በህላዌ ተመሳሳይ ናቸው ብሎ አለ፣ ይህን ሙግት ለመፍታት ከተለያየ ቦታ 118 ኤጲስ ቆጶሳት ኒቅያ በሚባል ቦታ ተሰበሰቡ፣ ጉባኤውን የጠራውና በሊቀ-መንበርነት ሲመራ የነበረው በመንግሥቱ መከፋፈል የፈራው ቆስጦንጢኖስ የሚባል የሮሙ ንጉሥ ነው፣ አርዮስ የሙግቱ ነጥብ አስቀመጠ ፦ ኢየሱስ ከሁሉ በፊት የተፈጠረ ነው መረጃዬ ይኧው፦
ምሳሌ 8.22
Greek Septuagint-
κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
International Standard Version
“The LORD made me as he began his planning,
1980 አዲስ ትርጉም
እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ፥ ከጥንት ጀምሮ የሥራው ተቀዳሚ አደረገኝ።
አትናቴዎስ ቀበል አረገና፦ ፈጠረኝ ተብሎ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት የተቀመጠው የዕብራይስጡ ቃል ቃናህ ሲሆን ወደ ግሪክ ሲተረጎም መሆን የነበረበት ክታኦማይ ነው ትርጉሙ *ገንዘቡ አደረገኝ* የሚል ፍቺ አለው፣ በመቀጠል አርዮስ ግሪኩ የተተረጎመበት ዕብራይስጡ የለም፣ የብሉይ ኪዳን ቀዳማይ እደ-ክታብ ሰፕቱአጀንት ነው ከሰፕቱአጀንት በፊት ምንም አይነት የዕብራይስጥ እደክታብ ቅሪት የለም፣ ሁሉም የዕብራይስጥ እደክታብ ከሰፕቱአጀንት ወዲህ የተዘጋጁ ናቸው፣ ኢየሱስ ከሁሉ በፊት የተፈጠረ ነው መረጃዬ ይኧው፦ ኪትዞ ἔκτισέν ፈጠረኝ የሚለው ነው፣ ሰፕቱአጀንት ተሳስቷል ካልክ ሌላ ጉዳይ ነው፣
ይህ ነበር የውይይቱ ነጥብ፣ ኦርቶዶክስና ካቶሊክ ምሳሌ 8.22 ስለ ኢየሱስ ነው የሚያወራው ሲሉ ዘመነኞቹ ፕሮቴስታንት ግን ይህ ለኢየሱስ አይደለም ይላሉ፣ በመቀጠል በድምጽ ብልጫ የአትናቴዎስ እሳቤ ተቀባይነት አገኘ፣ ተመልከቱ የአንበሳው አርዮስን ሙግት ያስተናገደ አንድም ውሃ የሚቋጥር ምላሽ አልነበረም፣ የአርዮስ ሙግት እስከ ዛሬ ተግዳሮትና ማነቆ፣ ሸፍጥና ጋሬጣ ነው፣ በመቀጠል የአትናቴዎስ አንቀጸ-እምነት በጉባኤው ታወጀ ያም አንቀጸ-እምነት ፦ ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ በሚሆን በእግዚአብሔር አብ እናምናለን፣ ከአብ ጋር በህላዌ የተስተካከለ የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ የአንድ አብ ልጅ በሚሆን በአንድ ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እናምናለን፣ እርሱም ከአምላክ የተገኘ አምላክ ብሎ ሲያነብ በጉባኤው ከነበሩት መካከል አምስቱ ተቃወሙ፣ እነርሱም ፦ አንድ አምላክ አብ ከሆነ ከአንዱ አምላክ አምላክ ከተገኘ አምላክ ሁለት ይሆናል ብለው ተቃወሙ፣ ነገር ግን ጉባኤው ሆነ በመንግሥቱ መከፋፈል የማይፈልገው ቆስጦንጢኖስ በግድ ይህን አንቀጸ-እምነት እንዲቀበሉ ተገደዱ ይህ ነበር የኒቅያ ጉባኤ፣ እግዚአብሔር ወልድ የሚለውም ስያሜ አገልግሎት ላይ የዋለው በዚህ ጉባኤ ነው፣ ኢንሻላህ በሚቀጥለው ክፍል ይህን አንቀጸ-እምነት ተከትለን የተለያየ ነጥቦችን እንዳስሳለን።
ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1.The History of Christian Theology by William Carl Placher 1988 pages 52–53
2.Noll, M., “Turning Points: Decisive Moments in the History of Christianity”, Inter-Varsity Press, 1997, p52
3.”Encyclopedia Britannica”. Retrieved June 16, 2013.
4.The First Seven Ecumenical Councils, The Liturgical Press, Collegeville, Minnesota, 1990, pp. 120–122 and 185
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም