ከእነዚህ አናቅጽ የምንረዳው አላህ ረሳቸው ማለት እነርሱ ችላ እንዳሉት ችላ አላቸው ማለትን ያስገነዝባል፦
19፥72 ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ አመጸኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ *እንተዋቸዋለን*፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
መደምደሚያ
እኛስ የሰዋስው፣ የቋንቋ፣ የዐውድ ሙግት አቅርበናል። በአማርኛችንም ምህዋር፣ አውታርና ምህዳርም ከሄድን አንድ ጊዜ ሚስት ለሽማግሌዎች ስለ ባሏ አቤቱታ ስታቀርብ፦ “ባሌ እረስቶኛል አለች፤ ከሽምጋዮቹ አንዱ ለባሏ ለምን እረሳሃት ስሟ ማን ነው? ብሎ አለው፤ ባልም፦ “እከሌ” ብሎ መለሰ፤ ሚስትም፦ “እረስቶኛል ስል ስሜን ዘንግቶታል ማለቴ ሳይሆን ትቶኛል ወይም ችላ ብሎኛል ማለቴ ነው” ብላ መለሰች አሉ፤ ይህ መርሳት ያወቀውን ነገር መዘንጋት”subjective ignorance” ሳይሆን እያወቀ ችላ ማለትን”Objective ignorance” ያመለክታል። አሁን ነው ጉድ የሚፈላው፤ መቼም አላህ ያለፈውን ክስተት አይረሳም፤ በተጨማሪ ወደ ፊት በአንቀጾቹ ያስተባበሉትን ሰዎች የመገናኛው ቀን ይተዋቸዋል። ሚሽነሪዎች፦ አላህ “ይረሳቸዋል” ማለት ግን “ይዘነጋቸዋል” ማለት ነው ካላችሁ የማትወጡበት እረመጥ ውስጥ ትገባላችሁ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር እንደሚረሳ እራሱም ሆነ ነብያቱ ስለሚናገሩ፤ “ሸካህ” שָׁכַח ማለት በዕብራይስጥ “መርሳት” ወይም “መዘንጋት” ማለት ሲሆን ይህ ቃል ለእግዚአብሔር መርሳት አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ሆሴዕ 4:6 ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ *ረስተሃልና* וַתִּשְׁכַּח֙ እኔ ደግሞ ልጆችህን *እረሳለሁ* אֶשְׁכַּ֥ח ።
ኤርምያስ 23:39 የእግዚአብሔር ሸክም ብላችኋልና ስለዚህ፥ እነሆ፥ “ፈጽሜ *እረሳችኋለሁ* וְנָטַשְׁתִּ֣י እናንተንም ለእናንተና ለአባቶቻችሁም የሰጠኋትን ከተማ ከፊቴ እጥላለሁ።
ሰቆቃው ኤርምያስ 5:20 ስለ ምን ለዘላለም *ትረሳናለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֔נוּ ስለ ምንስ ለረጅም ዘመን ትተወናለህ?
መዝሙር 13:1 አቤቱ፥ እስከ መቼ ፈጽመህ *ትረሳኛለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֣נִי እስከ መቼስ ፊትህን ከእኔ ትሰውራለህ?”
መዝሙር 42፥9 እግዚአብሔርን፡— አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን *ረሳኸኝ?* שְׁכַ֫חְתָּ֥נִי ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ? እለዋለሁ።
መዝሙር 44:24 ለምንስ ፊትህን ትሰውራለህ? መከራችንንና ችግራችንንስ ለምን *ትረሳለህ?* תִּשְׁכַּ֖ח
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት አሉ፤ ትችት እና ሻወር ከራስ ነው የሚጀመረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
19፥72 ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ አመጸኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ *እንተዋቸዋለን*፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
መደምደሚያ
እኛስ የሰዋስው፣ የቋንቋ፣ የዐውድ ሙግት አቅርበናል። በአማርኛችንም ምህዋር፣ አውታርና ምህዳርም ከሄድን አንድ ጊዜ ሚስት ለሽማግሌዎች ስለ ባሏ አቤቱታ ስታቀርብ፦ “ባሌ እረስቶኛል አለች፤ ከሽምጋዮቹ አንዱ ለባሏ ለምን እረሳሃት ስሟ ማን ነው? ብሎ አለው፤ ባልም፦ “እከሌ” ብሎ መለሰ፤ ሚስትም፦ “እረስቶኛል ስል ስሜን ዘንግቶታል ማለቴ ሳይሆን ትቶኛል ወይም ችላ ብሎኛል ማለቴ ነው” ብላ መለሰች አሉ፤ ይህ መርሳት ያወቀውን ነገር መዘንጋት”subjective ignorance” ሳይሆን እያወቀ ችላ ማለትን”Objective ignorance” ያመለክታል። አሁን ነው ጉድ የሚፈላው፤ መቼም አላህ ያለፈውን ክስተት አይረሳም፤ በተጨማሪ ወደ ፊት በአንቀጾቹ ያስተባበሉትን ሰዎች የመገናኛው ቀን ይተዋቸዋል። ሚሽነሪዎች፦ አላህ “ይረሳቸዋል” ማለት ግን “ይዘነጋቸዋል” ማለት ነው ካላችሁ የማትወጡበት እረመጥ ውስጥ ትገባላችሁ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር እንደሚረሳ እራሱም ሆነ ነብያቱ ስለሚናገሩ፤ “ሸካህ” שָׁכַח ማለት በዕብራይስጥ “መርሳት” ወይም “መዘንጋት” ማለት ሲሆን ይህ ቃል ለእግዚአብሔር መርሳት አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ሆሴዕ 4:6 ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ *ረስተሃልና* וַתִּשְׁכַּח֙ እኔ ደግሞ ልጆችህን *እረሳለሁ* אֶשְׁכַּ֥ח ።
ኤርምያስ 23:39 የእግዚአብሔር ሸክም ብላችኋልና ስለዚህ፥ እነሆ፥ “ፈጽሜ *እረሳችኋለሁ* וְנָטַשְׁתִּ֣י እናንተንም ለእናንተና ለአባቶቻችሁም የሰጠኋትን ከተማ ከፊቴ እጥላለሁ።
ሰቆቃው ኤርምያስ 5:20 ስለ ምን ለዘላለም *ትረሳናለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֔נוּ ስለ ምንስ ለረጅም ዘመን ትተወናለህ?
መዝሙር 13:1 አቤቱ፥ እስከ መቼ ፈጽመህ *ትረሳኛለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֣נִי እስከ መቼስ ፊትህን ከእኔ ትሰውራለህ?”
መዝሙር 42፥9 እግዚአብሔርን፡— አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን *ረሳኸኝ?* שְׁכַ֫חְתָּ֥נִי ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ? እለዋለሁ።
መዝሙር 44:24 ለምንስ ፊትህን ትሰውራለህ? መከራችንንና ችግራችንንስ ለምን *ትረሳለህ?* תִּשְׁכַּ֖ח
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት አሉ፤ ትችት እና ሻወር ከራስ ነው የሚጀመረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሐጀሩል አሥወድ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
47፥19 *እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ*፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
የዕውቀት መጀመሪያ የፈጠረንን ፈጣሪያችንን ማወቅ ነው፤ በኢሥላም የመጀመሪያው ዕውቀት “ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩ” ማወቅ ነው፦
47፥19 *እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ*፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
አምላካችን አላህ በየሕዝቡ ሁሉ አላህን አምልኩ ጣዖትንም ራቁ በማለት መልክተኛን ልኳል፦
16፥36 *በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ «አላህን አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوت
“ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ ማለት “ከአሏህ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለት ነው፣ "ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም" ብሎ በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፦
2፥256 *በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
31፥22 *እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُور
"የሰጠ" ለሚለው ቃል የገባው "ዩሥሊም" ሲሆን “ሙሥሊም” مُسْلِم እና “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚሉት ቃላት ከረባበት “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል የመጣ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሰው ሢሠልም ጠንካራን ዘለበት ይጨብጣል፤ ይህም በጣዖት መካድ እና በአላህ ማመን ነው፤ የኢሥላም አስኳሉ ተህሊል ነው፤ “ተህሊል” تهليل ማለት “ላ ኢላሀ ኢለልሏህ ” لَا إِلَـٰهَ إِلَّا الله ማለት ነው፤ ይህ ተህሊል ሁለት ማዕዘናት አለው፤ አንደኛው ነፍይ ሲሆን ሁለተኛ ኢስባት ነው፤ ይህንን እሳቤ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ነፍይ”
“ነፍይ” نفي ማለት “አፍራሽ” ሲሆን አሉታዊ ቃል ነው፤ ይህም አሉታዊ ቃል፦ “ላ ኢላሃ” لَا إِلَٰهَ “ሌላ አምላክ የለም” ብለን ስንል ማንኛውንም ጣዖታት ውድቅ የምናደርግበት ነው፤ ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” طَّاغُوتِ ማለትም “ጣዖት” ይባላል፤ ይህም ጣዖት በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰن ሲሆን “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ ሁለተኛው ደግሞ “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አስናም” ማለት ከእንጨት፣ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሰርተው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ ኢብራሂም ሰማያትንና ምድርን ከፈጠረው ከለዓማቱ ጌታ ከአላህ ውጪ ያሉትን ጣዖታት “አውሳን” እና “አስናም” ይላቸልዋል፤ እነዚህ ጣኦታት የማይናገሩ፣ የማይሰሙ፣ የማያዩ፣ የማይጠቅሙና የማይጎዱ ናቸው፦
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር፦ *”ጣዖታትን አማልክት አድርገህ ትይዛለህን? እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ*» ባለ ጊዜ አስታውስ። وَإِذْ قَالَ إِبْرَٰهِيمُ لِأَبِيهِ ءَازَرَ أَتَتَّخِذُ أَصْنَامًا ءَالِهَةً ۖ إِنِّىٓ أَرَىٰكَ وَقَوْمَكَ فِى ضَلَٰلٍۢ مُّبِينٍۢ
29:25 ኢብራሂም አለም፦ *ከአላህ ሌላ ጣዖታትን አማልክት የያዛችሁት በቅርቢቱ ሕይወት በመካከላችሁ ለመዋደድ ብቻ ነው*፤ وَقَالَ إِنَّمَا ٱتَّخَذْتُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ أَوْثَٰنًۭا مَّوَدَّةَ بَيْنِكُمْ فِى ٱلْحَيَوٰةِ ٱلدُّنْيَا
19፥41 *በመጽሐፉ ውስጥ ኢብራሂምንም አውሳ*፡፡ እርሱ በጣም *እውነተኛ ነቢይ ነበርና*፡፡ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ إِبْرَٰهِيمَ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ صِدِّيقًۭا نَّبِيًّا
19፥42 ለአባቱ ባለ ጊዜ አስታውስ፤ «አባቴ ሆይ! *የማይሰማንና የማያይን ከአንተም ምንንም የማይጠቅምህን ለምን ታመልካለህ?* إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ يَٰٓأَبَتِ لِمَ تَعْبُدُ مَا لَا يَسْمَعُ وَلَا يُبْصِرُ وَلَا يُغْنِى عَنكَ شَيْـًۭٔا
26፥70 *ለአባቱና ለሕዝቦቹ «ምንን ታመልካላችሁ?*» ባለ ጊዜ፡፡ إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦ مَا تَعْبُدُونَ
26፥71 *ጣዖታትን እናመልካለን፤ እርሷንም በመገዛት ላይ እንቆያለን*» አሉ፡፡ قَالُوا۟ نَعْبُدُ أَصْنَامًۭا فَنَظَلُّ لَهَا عَٰكِفِينَ
26፥72 እርሱም አለ፦ *በጠራችኋቸው ጊዜ ይሰሟችኋልን?* قَالَ هَلْ يَسْمَعُونَكُمْ إِذْ تَدْعُونَ
26፥73 «ወይስ *ይጠቅሟችኋልን ወይስ ይጎዷችኋልን?*» أَوْ يَنفَعُونَكُمْ أَوْ يَضُرُّونَ
ነብያችን”ﷺ” ወደ መካ ሲገቡ በካዕባህ ዙሪያ የሚመለኩ 360 ጣዖታትን ነበሩ፤ ሁሉንም ሰባብረዋል፤ ያስቀሩት አንድም ጣዖት የለም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4720
ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ወደ መካህ ሲገቡ በካዕባህ ዙሪያ ሦስት መቶ ስልሳ ጣዖታት ነበሩ፤ በመንሽ እየሰባበሯቸው፦ "እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና" "እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም ተወገደ" አሉ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ دَخَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مَكَّةَ وَحَوْلَ الْبَيْتِ سِتُّونَ وَثَلاَثُمِائَةِ نُصُبٍ فَجَعَلَ يَطْعُنُهَا بِعُودٍ فِي يَدِهِ وَيَقُولُ {جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا} {جَاءَ الْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ}
እነዚህ ጣዖታት ማስወገድ ነፊይ ይባላል። ኢንሻላህ ስለ ኢስባት ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
47፥19 *እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ*፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
የዕውቀት መጀመሪያ የፈጠረንን ፈጣሪያችንን ማወቅ ነው፤ በኢሥላም የመጀመሪያው ዕውቀት “ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩ” ማወቅ ነው፦
47፥19 *እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ*፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
አምላካችን አላህ በየሕዝቡ ሁሉ አላህን አምልኩ ጣዖትንም ራቁ በማለት መልክተኛን ልኳል፦
16፥36 *በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ «አላህን አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوت
“ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ ማለት “ከአሏህ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለት ነው፣ "ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም" ብሎ በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፦
2፥256 *በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
31፥22 *እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُور
"የሰጠ" ለሚለው ቃል የገባው "ዩሥሊም" ሲሆን “ሙሥሊም” مُسْلِم እና “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚሉት ቃላት ከረባበት “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል የመጣ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሰው ሢሠልም ጠንካራን ዘለበት ይጨብጣል፤ ይህም በጣዖት መካድ እና በአላህ ማመን ነው፤ የኢሥላም አስኳሉ ተህሊል ነው፤ “ተህሊል” تهليل ማለት “ላ ኢላሀ ኢለልሏህ ” لَا إِلَـٰهَ إِلَّا الله ማለት ነው፤ ይህ ተህሊል ሁለት ማዕዘናት አለው፤ አንደኛው ነፍይ ሲሆን ሁለተኛ ኢስባት ነው፤ ይህንን እሳቤ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ነፍይ”
“ነፍይ” نفي ማለት “አፍራሽ” ሲሆን አሉታዊ ቃል ነው፤ ይህም አሉታዊ ቃል፦ “ላ ኢላሃ” لَا إِلَٰهَ “ሌላ አምላክ የለም” ብለን ስንል ማንኛውንም ጣዖታት ውድቅ የምናደርግበት ነው፤ ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” طَّاغُوتِ ማለትም “ጣዖት” ይባላል፤ ይህም ጣዖት በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰن ሲሆን “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ ሁለተኛው ደግሞ “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አስናም” ማለት ከእንጨት፣ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሰርተው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ ኢብራሂም ሰማያትንና ምድርን ከፈጠረው ከለዓማቱ ጌታ ከአላህ ውጪ ያሉትን ጣዖታት “አውሳን” እና “አስናም” ይላቸልዋል፤ እነዚህ ጣኦታት የማይናገሩ፣ የማይሰሙ፣ የማያዩ፣ የማይጠቅሙና የማይጎዱ ናቸው፦
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር፦ *”ጣዖታትን አማልክት አድርገህ ትይዛለህን? እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ*» ባለ ጊዜ አስታውስ። وَإِذْ قَالَ إِبْرَٰهِيمُ لِأَبِيهِ ءَازَرَ أَتَتَّخِذُ أَصْنَامًا ءَالِهَةً ۖ إِنِّىٓ أَرَىٰكَ وَقَوْمَكَ فِى ضَلَٰلٍۢ مُّبِينٍۢ
29:25 ኢብራሂም አለም፦ *ከአላህ ሌላ ጣዖታትን አማልክት የያዛችሁት በቅርቢቱ ሕይወት በመካከላችሁ ለመዋደድ ብቻ ነው*፤ وَقَالَ إِنَّمَا ٱتَّخَذْتُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ أَوْثَٰنًۭا مَّوَدَّةَ بَيْنِكُمْ فِى ٱلْحَيَوٰةِ ٱلدُّنْيَا
19፥41 *በመጽሐፉ ውስጥ ኢብራሂምንም አውሳ*፡፡ እርሱ በጣም *እውነተኛ ነቢይ ነበርና*፡፡ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ إِبْرَٰهِيمَ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ صِدِّيقًۭا نَّبِيًّا
19፥42 ለአባቱ ባለ ጊዜ አስታውስ፤ «አባቴ ሆይ! *የማይሰማንና የማያይን ከአንተም ምንንም የማይጠቅምህን ለምን ታመልካለህ?* إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ يَٰٓأَبَتِ لِمَ تَعْبُدُ مَا لَا يَسْمَعُ وَلَا يُبْصِرُ وَلَا يُغْنِى عَنكَ شَيْـًۭٔا
26፥70 *ለአባቱና ለሕዝቦቹ «ምንን ታመልካላችሁ?*» ባለ ጊዜ፡፡ إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦ مَا تَعْبُدُونَ
26፥71 *ጣዖታትን እናመልካለን፤ እርሷንም በመገዛት ላይ እንቆያለን*» አሉ፡፡ قَالُوا۟ نَعْبُدُ أَصْنَامًۭا فَنَظَلُّ لَهَا عَٰكِفِينَ
26፥72 እርሱም አለ፦ *በጠራችኋቸው ጊዜ ይሰሟችኋልን?* قَالَ هَلْ يَسْمَعُونَكُمْ إِذْ تَدْعُونَ
26፥73 «ወይስ *ይጠቅሟችኋልን ወይስ ይጎዷችኋልን?*» أَوْ يَنفَعُونَكُمْ أَوْ يَضُرُّونَ
ነብያችን”ﷺ” ወደ መካ ሲገቡ በካዕባህ ዙሪያ የሚመለኩ 360 ጣዖታትን ነበሩ፤ ሁሉንም ሰባብረዋል፤ ያስቀሩት አንድም ጣዖት የለም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4720
ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ወደ መካህ ሲገቡ በካዕባህ ዙሪያ ሦስት መቶ ስልሳ ጣዖታት ነበሩ፤ በመንሽ እየሰባበሯቸው፦ "እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና" "እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም ተወገደ" አሉ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ دَخَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مَكَّةَ وَحَوْلَ الْبَيْتِ سِتُّونَ وَثَلاَثُمِائَةِ نُصُبٍ فَجَعَلَ يَطْعُنُهَا بِعُودٍ فِي يَدِهِ وَيَقُولُ {جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا} {جَاءَ الْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ}
እነዚህ ጣዖታት ማስወገድ ነፊይ ይባላል። ኢንሻላህ ስለ ኢስባት ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሐጀሩል አሥወድ
ገቢር ሁለት
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
ነጥብ ሁለት
“ኢስባት”
“ኢስባት” إثبات ማለት “ማፅደቅ” ሲሆን አውንታዊ ቃል ነው፤ ይህም አውንታዊ ቃል፦ “ኢለ ሏህ” إِلَّا اللَّهُ “ከአላህ በቀር” ብለን ስንል አንዱን አምላክ በብቸኝነትና በእውነት ልናመልከው የምናፀድቅበት ነው፤ አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
እርሱን በብቸኝነት ማምለክ የተህሊል ሁለተኛው ማዕዘን ኢስባት ነው። አላህ መለኮት ነው፤ "መለኮት" ማለት ሁሉን ነገር የሚሰማ፣ ሁሉን ነገር የሚመለከት፣ ሁሉን ነገር የሚያውቅ፣ ሁሉን ነገር የፈጠረ ነው፦
2፥186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ *የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ*፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ
34፥11 *እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና*፡፡ إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِي
60፥1 *እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን ሁሉ የማውቅ ስኾን ወደ እነርሱ በፍቅር ትመሳጠራላችሁ?*፡፡ تُسِرُّونَ إِلَيْهِم بِالْمَوَدَّةِ وَأَنَا أَعْلَمُ بِمَا أَخْفَيْتُمْ وَمَا أَعْلَنتُم
23፥51 *እኔ የምተሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነኝ*፡፡ إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ عَلِيمٌ
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
ሁሉንም ነገር የፈጠረ እርሱ ብቻ ስለሆነ አምልኮ የሚገባውም ለእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱ በእኔነት የሚናገር ነባቢና ሕያው መለኮት ነው፦
20፥14 *እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِي أَنَا اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدْنِي وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
25፥58 *በዚያም በማይሞተው ሕያው አምላክ ላይ ተመካ*፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
ገቢር ሁለት
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
ነጥብ ሁለት
“ኢስባት”
“ኢስባት” إثبات ማለት “ማፅደቅ” ሲሆን አውንታዊ ቃል ነው፤ ይህም አውንታዊ ቃል፦ “ኢለ ሏህ” إِلَّا اللَّهُ “ከአላህ በቀር” ብለን ስንል አንዱን አምላክ በብቸኝነትና በእውነት ልናመልከው የምናፀድቅበት ነው፤ አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
እርሱን በብቸኝነት ማምለክ የተህሊል ሁለተኛው ማዕዘን ኢስባት ነው። አላህ መለኮት ነው፤ "መለኮት" ማለት ሁሉን ነገር የሚሰማ፣ ሁሉን ነገር የሚመለከት፣ ሁሉን ነገር የሚያውቅ፣ ሁሉን ነገር የፈጠረ ነው፦
2፥186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ *የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ*፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ
34፥11 *እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና*፡፡ إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِي
60፥1 *እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን ሁሉ የማውቅ ስኾን ወደ እነርሱ በፍቅር ትመሳጠራላችሁ?*፡፡ تُسِرُّونَ إِلَيْهِم بِالْمَوَدَّةِ وَأَنَا أَعْلَمُ بِمَا أَخْفَيْتُمْ وَمَا أَعْلَنتُم
23፥51 *እኔ የምተሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነኝ*፡፡ إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ عَلِيمٌ
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
ሁሉንም ነገር የፈጠረ እርሱ ብቻ ስለሆነ አምልኮ የሚገባውም ለእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱ በእኔነት የሚናገር ነባቢና ሕያው መለኮት ነው፦
20፥14 *እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِي أَنَا اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدْنِي وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
25፥58 *በዚያም በማይሞተው ሕያው አምላክ ላይ ተመካ*፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
መደምደሚያ
የማይጠቅም እና የማይጎዳን ማንነት እና ምንነት ማምለክ ትልቅ በደል ነው፤ መመለክ የሚገባው የሰማያትና የምድር ጌታ አላህ ብቻ ነው፦
10፥106 *«ከአላህም በቀር የማይጠቅምንና የማይጎዳን አትገዛ*፡፡ ብትሠራም አንተ ያን ጊዜ ከበደለኞቹ ትሆናለህ?» ተብያለሁ በላቸው፡፡ وَلَا تَدْعُ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَنفَعُكَ وَلَا يَضُرُّكَ ۖ فَإِن فَعَلْتَ فَإِنَّكَ إِذًا مِّنَ الظَّالِمِينَ
5፥76 *«ከአላህ ሌላ ለእናንተ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልን ትገዛላችሁን?»* በላቸው፡፡ አላህም እርሱ ሰሚው ዐዋቂ ነው፡፡ قُلْ أَتَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَمْلِكُ لَكُمْ ضَرًّا وَلَا نَفْعًا ۚ وَاللَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
13፥16 *«የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «አላህ ነው» በል፡፡ «ለነፍሶቻቸው ጥቅምንም ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከእርሱ ሌላ ያዛችሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ قُلِ اللَّهُ ۚ قُلْ أَفَاتَّخَذْتُم مِّن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ لَا يَمْلِكُونَ لِأَنفُسِهِمْ نَفْعًا وَلَا ضَرًّا
"ሐጀሩል አሥወድ" حَجَرُ الأَسْوَدُ ማለት መጥቀምም መጉዳትም የማይችል ድንጋይ ስለሆነ በፍጹም አይመለክም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 83
ዓቢሥ ኢብኑ ረቢዓህ እንደተረከው፦ *"ዑመር"ረ.ዐ." ወደ ሐጀሩል አሥወድ መጥቶ ሳመውና፦ "ዐውቃለው አንተ ድንጋይ ነህ፤ አትጠቅምም አትጎዳም። ነቢዩ”ﷺ” ሲስሙህ ባላይ ኖሮ አልስምህም ነበር"*።
"አትጠቅምም አትጎዳም" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ምን ትፈልጋለህ? ሐጀሩል አሥወድ የማይጠቅም የማይጎዳ ነገር ነው። የፈጣሪ ሃቅ ደግሞ አምልኮ ነው፥ ከአምልኮ አይነቶች መካከል መለማመን፣ ስእለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ናቸው፤ ነገር ግን “መሳም” የመውደድ መገለጫ እንጂ በራሱ መውደድ አይደለም፤ ምክንያቱም ሳንስማቸው የምንወዳቸው ሰዎች ስላሉ። ሲቀጥል “መሳም” የፈጣሪ ሃቅ አይደለም፤ ፈጣሪ አይሳምምና። ሢሠልስ “መሳም” የፍጡራን መብት ነው፤ አምልኮም አይደለም፤ አንድ ሰው አባቱን ሳመ ማለት አመለከ ማለት አይደለም፤ አንድ ሰው በእግር ኳስ አሸንፎ ዋንጫ ቢስም አመለከ አይባልም። ሲያረብብ ለሐጀሩል አሥወድ አምልኮ ሆነ የአምልኮ ክፍሎች የሆኑት መለማመን፣ ስእለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ቢቀርብ ኖሮ ይህ ማሻረክ ወይም ባዕድ አምልኮ ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ይህ ድርጊት በኢሥላም ፈፅሞ ሽርክ ይሰኛል አይደረግም፤ በድንጋይና በድንጋይ ላይ የሚደረግ አምልኮ “ኑሱብ” نُصُب እና “አዝላም” أَزْلَٰم ሲባል በአላህ ላይ ማሻረክ የሆነ ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፦
5፥90 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የሚያሰክር መጠጥ ቁማርም *"አንሳብ" እና "አዝላምም" ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፡፡ እርኩስን ራቁትም ልትድኑ ይከጀላልና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّمَا الْخَمْرُ وَالْمَيْسِرُ وَالْأَنصَابُ وَالْأَزْلَامُ رِجْسٌ مِّنْ عَمَلِ الشَّيْطَانِ فَاجْتَنِبُوهُ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ሐጀሩል አሥወድ በምስሉ ላይ እንደምትመለከቱት የተሰባበረ ድንጋይ ነው፤ መስማት፣ መናገር፣ ማየት፣ ማወቅ የማይችል ሕያው ያልሆነው ለአላህ ቤት መሰረት ለመሆን ከጀነት የመጣ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 2938
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ሐጀሩል አሥወድ ከጀነት ነው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْحَجَرُ الأَسْوَدُ مِنَ الْجَنَّةِ " .
ይህ በሚሽነሪዎች እንደ ባዕድ አምልኮ ለምን እንደሚታሰብ አይገባኝም። ሐጀሩል አሥወድ በዘመነ- ጃህሊያህ ጊዜ ከሦስት መቶ ጣዖታት መካከል ይመለክ እንደነበር የሚያሳይ የቁርኣን፣ የሐዲስ፣ የታሪክ እና የሥነ-ቅርስ ጥናት መረጃ የለም። አለ የሚል ሰው ካለ ጠቅሶና አጣቅሶ በእማኝነትና በአስረጂነት ይንገረን፥ እኛም በአጽንዖትና በአንክሮት እንሰማለን።
በባብይል የአምላክ ቤት መሰረቱ ድንጋይ እንደሆነ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 28፥18-19 ያዕቆብም ማልዶ ተነሣ፥ ተንተርሶት የነበረውንም *ድንጋይ ወስዶ ሐውልት” አድርጎ አቆመው፥ በላዩም “ዘይትን አፈሰሰበት”። ያዕቆብም ያንን ስፍራ ”ቤቴል”* ብሎ ጠራው፤
ዘፍጥረት 28፥22 *ለሐውልት የተከልሁት ይህም ”ድንጋይ የእግዚአብሔር ቤት”* ይሆናል*፤
ዘፍጥረት 35፥14 ያዕቆብም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር በተነጋገረበት ቦታ *”የድንጋይ ሐውልት” ተከለ፤ የመጠጥ መሥዋዕትንም በእርሱ ላይ ”አፈሰሰ”፥ ዘይትንም *”አፈሰሰበት”*።
ኢያሱ 24፥26 ኢያሱም ይህን ቃል ሁሉ በእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ ጻፈ *”ታላቁንም ድንጋይ” ወስዶ ”በእግዚአብሔር ”መቅደስ” አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው*።
ልብ አድርጉ “ቤት-ኤል” ማለት “የአምላክ ቤት” ማለት ነው፤ ያዕቆብ ድንጋዩን ወስዶ ሃውልት አድርጎ “የአምላክ ቤት” ብሎታል፤ ከዚያም ባሻገር የመጠጥ መሥዋዕትን እና ዘይትንም በእርሱ ላይ አፈሰሰበት፤ ኢያሱም ይህን ታላቁንም ድንጋይ ወስዶ በእግዚአብሔር መቅደስ አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው፤ ሰዎች የትም ሆነው ወደዚህ ቤት ይጸልያሉ ወይም ይሰግዳሉ፦
1ኛ ነገሥት 8፥48-49 በማረኩአቸው በጠላቶቻቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃት ወደ ምድራቸው ወደ መረጥሃትም ከተማ ለስምህም *”ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ”*፥ ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥
መዝሙር 5፥7 እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት *”ወደ ቤትህ” እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ”ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ”*።
መዝሙር 138፥2 *”ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ”*፤
“ወደ መቅደሱ” ወይንም “ወደ ቤቱ” መስገድና መፀለይ ለመቅደሱና ለቤቱ መፀለይና መስገድ ነውን? መልሱ አይ የሚሰገደውና የሚፀለየው ለፈጣሪ እንጂ “ለመቅደሱ” ወይንም “ለቤቱ” አይደለም፤ “ወደ” እና “ለ” የሚባሉትን መስተዋድድ በአፅንኦትና በአንክሮት መመልከት ያሻል፤ ያለበለዚያ ቂብላህ የተቀጣጨበት ስፍራ መሰረቱ ድንጋይ ስለሆነ ጣዖት አምልኮ ይሆናል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ”፥ ”የተቀረጸም ምስል” ወይም *”ሐውልት” አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ ”የተቀረጸ ድንጋይ” አታኑሩ*።
ታዲያ ያዕቆብ ሃውልት አድርጎ ያቆመው ድንጋይ ጣዖት ካልሆነ ምንድን ነው? ስንል፤ መልሱ የአምላክ ቤት ነው፤ ይህ ቤት አቅጣጫ መቀጣጫ ነው እንጂ ፈጣሪ ”ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ” ካለው ጣዖት ጋር ይለያያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ስለ ሐጀሩል አሥወድ በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ከወንድም ወሒድ ዑመር
የማይጠቅም እና የማይጎዳን ማንነት እና ምንነት ማምለክ ትልቅ በደል ነው፤ መመለክ የሚገባው የሰማያትና የምድር ጌታ አላህ ብቻ ነው፦
10፥106 *«ከአላህም በቀር የማይጠቅምንና የማይጎዳን አትገዛ*፡፡ ብትሠራም አንተ ያን ጊዜ ከበደለኞቹ ትሆናለህ?» ተብያለሁ በላቸው፡፡ وَلَا تَدْعُ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَنفَعُكَ وَلَا يَضُرُّكَ ۖ فَإِن فَعَلْتَ فَإِنَّكَ إِذًا مِّنَ الظَّالِمِينَ
5፥76 *«ከአላህ ሌላ ለእናንተ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልን ትገዛላችሁን?»* በላቸው፡፡ አላህም እርሱ ሰሚው ዐዋቂ ነው፡፡ قُلْ أَتَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَمْلِكُ لَكُمْ ضَرًّا وَلَا نَفْعًا ۚ وَاللَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
13፥16 *«የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «አላህ ነው» በል፡፡ «ለነፍሶቻቸው ጥቅምንም ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከእርሱ ሌላ ያዛችሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ قُلِ اللَّهُ ۚ قُلْ أَفَاتَّخَذْتُم مِّن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ لَا يَمْلِكُونَ لِأَنفُسِهِمْ نَفْعًا وَلَا ضَرًّا
"ሐጀሩል አሥወድ" حَجَرُ الأَسْوَدُ ማለት መጥቀምም መጉዳትም የማይችል ድንጋይ ስለሆነ በፍጹም አይመለክም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 83
ዓቢሥ ኢብኑ ረቢዓህ እንደተረከው፦ *"ዑመር"ረ.ዐ." ወደ ሐጀሩል አሥወድ መጥቶ ሳመውና፦ "ዐውቃለው አንተ ድንጋይ ነህ፤ አትጠቅምም አትጎዳም። ነቢዩ”ﷺ” ሲስሙህ ባላይ ኖሮ አልስምህም ነበር"*።
"አትጠቅምም አትጎዳም" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ምን ትፈልጋለህ? ሐጀሩል አሥወድ የማይጠቅም የማይጎዳ ነገር ነው። የፈጣሪ ሃቅ ደግሞ አምልኮ ነው፥ ከአምልኮ አይነቶች መካከል መለማመን፣ ስእለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ናቸው፤ ነገር ግን “መሳም” የመውደድ መገለጫ እንጂ በራሱ መውደድ አይደለም፤ ምክንያቱም ሳንስማቸው የምንወዳቸው ሰዎች ስላሉ። ሲቀጥል “መሳም” የፈጣሪ ሃቅ አይደለም፤ ፈጣሪ አይሳምምና። ሢሠልስ “መሳም” የፍጡራን መብት ነው፤ አምልኮም አይደለም፤ አንድ ሰው አባቱን ሳመ ማለት አመለከ ማለት አይደለም፤ አንድ ሰው በእግር ኳስ አሸንፎ ዋንጫ ቢስም አመለከ አይባልም። ሲያረብብ ለሐጀሩል አሥወድ አምልኮ ሆነ የአምልኮ ክፍሎች የሆኑት መለማመን፣ ስእለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ቢቀርብ ኖሮ ይህ ማሻረክ ወይም ባዕድ አምልኮ ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ይህ ድርጊት በኢሥላም ፈፅሞ ሽርክ ይሰኛል አይደረግም፤ በድንጋይና በድንጋይ ላይ የሚደረግ አምልኮ “ኑሱብ” نُصُب እና “አዝላም” أَزْلَٰم ሲባል በአላህ ላይ ማሻረክ የሆነ ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፦
5፥90 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የሚያሰክር መጠጥ ቁማርም *"አንሳብ" እና "አዝላምም" ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፡፡ እርኩስን ራቁትም ልትድኑ ይከጀላልና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّمَا الْخَمْرُ وَالْمَيْسِرُ وَالْأَنصَابُ وَالْأَزْلَامُ رِجْسٌ مِّنْ عَمَلِ الشَّيْطَانِ فَاجْتَنِبُوهُ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ሐጀሩል አሥወድ በምስሉ ላይ እንደምትመለከቱት የተሰባበረ ድንጋይ ነው፤ መስማት፣ መናገር፣ ማየት፣ ማወቅ የማይችል ሕያው ያልሆነው ለአላህ ቤት መሰረት ለመሆን ከጀነት የመጣ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 2938
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ሐጀሩል አሥወድ ከጀነት ነው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْحَجَرُ الأَسْوَدُ مِنَ الْجَنَّةِ " .
ይህ በሚሽነሪዎች እንደ ባዕድ አምልኮ ለምን እንደሚታሰብ አይገባኝም። ሐጀሩል አሥወድ በዘመነ- ጃህሊያህ ጊዜ ከሦስት መቶ ጣዖታት መካከል ይመለክ እንደነበር የሚያሳይ የቁርኣን፣ የሐዲስ፣ የታሪክ እና የሥነ-ቅርስ ጥናት መረጃ የለም። አለ የሚል ሰው ካለ ጠቅሶና አጣቅሶ በእማኝነትና በአስረጂነት ይንገረን፥ እኛም በአጽንዖትና በአንክሮት እንሰማለን።
በባብይል የአምላክ ቤት መሰረቱ ድንጋይ እንደሆነ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 28፥18-19 ያዕቆብም ማልዶ ተነሣ፥ ተንተርሶት የነበረውንም *ድንጋይ ወስዶ ሐውልት” አድርጎ አቆመው፥ በላዩም “ዘይትን አፈሰሰበት”። ያዕቆብም ያንን ስፍራ ”ቤቴል”* ብሎ ጠራው፤
ዘፍጥረት 28፥22 *ለሐውልት የተከልሁት ይህም ”ድንጋይ የእግዚአብሔር ቤት”* ይሆናል*፤
ዘፍጥረት 35፥14 ያዕቆብም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር በተነጋገረበት ቦታ *”የድንጋይ ሐውልት” ተከለ፤ የመጠጥ መሥዋዕትንም በእርሱ ላይ ”አፈሰሰ”፥ ዘይትንም *”አፈሰሰበት”*።
ኢያሱ 24፥26 ኢያሱም ይህን ቃል ሁሉ በእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ ጻፈ *”ታላቁንም ድንጋይ” ወስዶ ”በእግዚአብሔር ”መቅደስ” አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው*።
ልብ አድርጉ “ቤት-ኤል” ማለት “የአምላክ ቤት” ማለት ነው፤ ያዕቆብ ድንጋዩን ወስዶ ሃውልት አድርጎ “የአምላክ ቤት” ብሎታል፤ ከዚያም ባሻገር የመጠጥ መሥዋዕትን እና ዘይትንም በእርሱ ላይ አፈሰሰበት፤ ኢያሱም ይህን ታላቁንም ድንጋይ ወስዶ በእግዚአብሔር መቅደስ አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው፤ ሰዎች የትም ሆነው ወደዚህ ቤት ይጸልያሉ ወይም ይሰግዳሉ፦
1ኛ ነገሥት 8፥48-49 በማረኩአቸው በጠላቶቻቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃት ወደ ምድራቸው ወደ መረጥሃትም ከተማ ለስምህም *”ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ”*፥ ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥
መዝሙር 5፥7 እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት *”ወደ ቤትህ” እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ”ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ”*።
መዝሙር 138፥2 *”ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ”*፤
“ወደ መቅደሱ” ወይንም “ወደ ቤቱ” መስገድና መፀለይ ለመቅደሱና ለቤቱ መፀለይና መስገድ ነውን? መልሱ አይ የሚሰገደውና የሚፀለየው ለፈጣሪ እንጂ “ለመቅደሱ” ወይንም “ለቤቱ” አይደለም፤ “ወደ” እና “ለ” የሚባሉትን መስተዋድድ በአፅንኦትና በአንክሮት መመልከት ያሻል፤ ያለበለዚያ ቂብላህ የተቀጣጨበት ስፍራ መሰረቱ ድንጋይ ስለሆነ ጣዖት አምልኮ ይሆናል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ”፥ ”የተቀረጸም ምስል” ወይም *”ሐውልት” አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ ”የተቀረጸ ድንጋይ” አታኑሩ*።
ታዲያ ያዕቆብ ሃውልት አድርጎ ያቆመው ድንጋይ ጣዖት ካልሆነ ምንድን ነው? ስንል፤ መልሱ የአምላክ ቤት ነው፤ ይህ ቤት አቅጣጫ መቀጣጫ ነው እንጂ ፈጣሪ ”ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ” ካለው ጣዖት ጋር ይለያያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ስለ ሐጀሩል አሥወድ በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ከወንድም ወሒድ ዑመር
መስቀል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ *”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡
“ሡጁድ” سُّجُود የሚለው ቃል የዐረቢኛው ቃል“ሠጀደ” سَجَدَ ማለት “ሰገደ” ወይም “ታዘዘ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “ስግደት” ወይም “መታዘዝ” ማለት ነው፤ ሡጁድ ደግሞ በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ሲሆን ሌላው “ሡጁዱ አተሒያ” سُّجُود التحيه ማለትም “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ ነገር ግን ይህ አክብሮት አቅጣጫውን ቀይሮ አምልኮ እየሆነ ስላለ ከሰላምታ ውጪ በሱጁድ ለፍጡራን ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ ቁርአን ሲወርድ ቆሟል፤ የአክብሮት ስግደት ከአምልኮ ስግደት ጋር እንዳይደባለቅ የተከለከለው በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ነው፤ አላህም ሁሉን ለፈጠረው ለእርሱ እንጂ ለሌላ አትስገዱ ብሎናል፤ ከአላህ ሌላ የሚገዙት ግኡዛን ነገር የገሀነም ማገዶዎች ናቸው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ *”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡
21፥8 እናንተ ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ ፡፡
ማገዶዎች በሚለው ቃላት “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም አቅል የሌላቸውን ጣኦታት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፤ ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ አቅል የሌላቸውን ጣኦታት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ይባላል፤ ይህም ጣዖት በሁለት ይከፈላል፤ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰن ሲሆን ሁለተኛው “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ሲሆን፤ “አስናም” ደግሞ ከእንጨት፣ ብር፣ ነሐስ ተሰርተው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ነው፤ እነዚህ ሁለቱም በቁርአን ተጠቅሰዋል፦
1.”አውሳን”
29:17 ከአላህ ሌላ የምታመልኩት “ጣዖታትን” أَوْثَانًا ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኩአቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤
2. “አስናም”
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር “ጣዖታትን” أَصْنَامًا አማልክት አድርገህ ትይዛለህን እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ *”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡
“ሡጁድ” سُّجُود የሚለው ቃል የዐረቢኛው ቃል“ሠጀደ” سَجَدَ ማለት “ሰገደ” ወይም “ታዘዘ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “ስግደት” ወይም “መታዘዝ” ማለት ነው፤ ሡጁድ ደግሞ በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ሲሆን ሌላው “ሡጁዱ አተሒያ” سُّجُود التحيه ማለትም “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ ነገር ግን ይህ አክብሮት አቅጣጫውን ቀይሮ አምልኮ እየሆነ ስላለ ከሰላምታ ውጪ በሱጁድ ለፍጡራን ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ ቁርአን ሲወርድ ቆሟል፤ የአክብሮት ስግደት ከአምልኮ ስግደት ጋር እንዳይደባለቅ የተከለከለው በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ነው፤ አላህም ሁሉን ለፈጠረው ለእርሱ እንጂ ለሌላ አትስገዱ ብሎናል፤ ከአላህ ሌላ የሚገዙት ግኡዛን ነገር የገሀነም ማገዶዎች ናቸው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” እንደ ኾናችሁ *”ለሌላ አትስገዱ”*፡፡
21፥8 እናንተ ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ ፡፡
ማገዶዎች በሚለው ቃላት “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም አቅል የሌላቸውን ጣኦታት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፤ ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ አቅል የሌላቸውን ጣኦታት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ይባላል፤ ይህም ጣዖት በሁለት ይከፈላል፤ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰن ሲሆን ሁለተኛው “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ሲሆን፤ “አስናም” ደግሞ ከእንጨት፣ ብር፣ ነሐስ ተሰርተው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ነው፤ እነዚህ ሁለቱም በቁርአን ተጠቅሰዋል፦
1.”አውሳን”
29:17 ከአላህ ሌላ የምታመልኩት “ጣዖታትን” أَوْثَانًا ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኩአቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤
2. “አስናም”
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር “ጣዖታትን” أَصْنَامًا አማልክት አድርገህ ትይዛለህን እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ።
ወደ ባይብል ስንመጣ “ስግደት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሻኻህ” שָׁחָה ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ፕሩስኩኔኦ” προσκυνέω ይባላል፤ ይህም ለተለያየ ምንነት ሆነ ማንነት በኒያ”intention” የሚቀርብ አምልኮን”Adoration” ወይም አክብሮትን”prostration” ነው ለማመልከት በባይብል ተጠቅሞበታል፤ የአምልኮት ስግደት በባህርይ የአንድ አምላክ ሃቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለህያዋን ማንነት ማክበርን ያመለክታል፤ ግን ለግኡዛን ነገሮች አምልኮም ይሁን ስግደት ተከልክሏል፤ በዕብራይስጥ “ኤሊል” אֱלִיל ማለት “ምስል”፣ “ቅርፅ”፣ “ጣዖት” ማለት ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ኤዶሎን” εἴδωλον ነው፤ ትርጉሙ ተመሳሳይ ነው። የሙሴ አምላክ ለሙሴ “”ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ፣ የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፣ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”” ብሎ ተናግሯል፤ እንደውም ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ ይላል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ”*፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር *”የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”*፤
መዝሙር 97፥7 *”ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ*”፤ መላእክቱ ሁሉ ስገዱለት።
ታዲያ ነጥብህ ምንድን ነው? ከመስቀል ጋር ምን የሚያገናኘው ነገር አለ? ትሉ ይሆናል፤ መስቀል እኮ በሃውልት ድንጋይ፣ እንጨት፣ ወርቅ፣ ብር፣ ብረት፣ ነሐስ ወዘተ ነው፤ ይህ ግኡዝ ነገር በአበይት ክርስቲያኖች ይሰገድለታል ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ የዘወትር ፀሎት ላይ ደግሞ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”
ትርጉም፦
“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል እሰግዳለው”
ግዕዙ፦
“ስብሐት “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምህረቱ ይዘከረነ”
ትርጉም፦
” “ለ”ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ምስጋና ይገባዋል”
ምን ትፈልጋለህ? “ለ”ተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ እየተባለ ለምንድን ነው ለግኡዝ ነገር የፀጋ ስግደት የሚሰገድለት? ምስጋናስ የሚቅብለት የሚሰማበት ዐቅል የት አለውና ነው? መስቀል መሳለም ሆነ በመስቀል ማሳለም የትኛው ነብይና ሃዋርያ አደረገስ አድርጉስ አለ? እኔስ ኢሳይያስ የተናገረው ትንቢት ትዝ አለኝ፦
ኢሳይያስ 44፥15-19 ለሰውም ማገዶ ይሆናል፤ ከእርሱም ወስዶ ይሞቃል፥ አንድዶም እንጀራ ይጋግርበታል፤ ከእርሱም አምላክ አበጅቶ ይሰግድለታል፥ የተቀረጸውንም ምስል ሠርቶ በእርሱ ፊት ይንበረከካል። ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል። የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። አያውቁም፥ አያስቡም፤ እንዳያዩ ዓይኖቻቸውን፥ እንዳያስተውሉ ልቦቻቸውን ጨፍነዋል። በልቡም ማንም አያስብም፦ ግማሽዋን በእሳት አቃጥያለሁ፥ በፍምዋም ላይ እንጀራን ጋግሬአለሁ፥ ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ፤ የቀረውንም አስጸያፊ ነገር አደርጋለሁን? ለዛፍስ ግንድ እሰግዳለሁን? እንዲልም እውቀትና ማስተዋል የለውም።
ከአላህ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱምና ወደ አላህ በንስሃ ተመለሱ፦
7፥197 እነዚያም ከእርሱ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱም وَٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِهِۦ لَا يَسْتَطِيعُونَ نَصْرَكُمْ وَلَآ أَنفُسَهُمْ يَنصُرُونَ ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ”*፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር *”የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”*፤
መዝሙር 97፥7 *”ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ*”፤ መላእክቱ ሁሉ ስገዱለት።
ታዲያ ነጥብህ ምንድን ነው? ከመስቀል ጋር ምን የሚያገናኘው ነገር አለ? ትሉ ይሆናል፤ መስቀል እኮ በሃውልት ድንጋይ፣ እንጨት፣ ወርቅ፣ ብር፣ ብረት፣ ነሐስ ወዘተ ነው፤ ይህ ግኡዝ ነገር በአበይት ክርስቲያኖች ይሰገድለታል ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ የዘወትር ፀሎት ላይ ደግሞ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”
ትርጉም፦
“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል እሰግዳለው”
ግዕዙ፦
“ስብሐት “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምህረቱ ይዘከረነ”
ትርጉም፦
” “ለ”ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ምስጋና ይገባዋል”
ምን ትፈልጋለህ? “ለ”ተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ እየተባለ ለምንድን ነው ለግኡዝ ነገር የፀጋ ስግደት የሚሰገድለት? ምስጋናስ የሚቅብለት የሚሰማበት ዐቅል የት አለውና ነው? መስቀል መሳለም ሆነ በመስቀል ማሳለም የትኛው ነብይና ሃዋርያ አደረገስ አድርጉስ አለ? እኔስ ኢሳይያስ የተናገረው ትንቢት ትዝ አለኝ፦
ኢሳይያስ 44፥15-19 ለሰውም ማገዶ ይሆናል፤ ከእርሱም ወስዶ ይሞቃል፥ አንድዶም እንጀራ ይጋግርበታል፤ ከእርሱም አምላክ አበጅቶ ይሰግድለታል፥ የተቀረጸውንም ምስል ሠርቶ በእርሱ ፊት ይንበረከካል። ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል። የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። አያውቁም፥ አያስቡም፤ እንዳያዩ ዓይኖቻቸውን፥ እንዳያስተውሉ ልቦቻቸውን ጨፍነዋል። በልቡም ማንም አያስብም፦ ግማሽዋን በእሳት አቃጥያለሁ፥ በፍምዋም ላይ እንጀራን ጋግሬአለሁ፥ ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ፤ የቀረውንም አስጸያፊ ነገር አደርጋለሁን? ለዛፍስ ግንድ እሰግዳለሁን? እንዲልም እውቀትና ማስተዋል የለውም።
ከአላህ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱምና ወደ አላህ በንስሃ ተመለሱ፦
7፥197 እነዚያም ከእርሱ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱም وَٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِهِۦ لَا يَسْتَطِيعُونَ نَصْرَكُمْ وَلَآ أَنفُسَهُمْ يَنصُرُونَ ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለመስቀሉ መቃጠል አደረሳችሁ።
ይህም በዓል መስቀል የማቃጠል በዓል ነውና፣ የምታምኑበት እና የምትሰግዱለት መስቀል ሃይል ነው፣ መድህን ነው፣ ቤዛ ነው የምትሉለትን መስቀል ማቃጠላችሁ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው ፣ ምክንያቱም ከእንጨት፣ ከብር፣ ከወርቅ የተሰራ ማንኛውም ምስል መቃጠል አለበት፦
ዘዳግም 12፥3 መሠዊያቸውንም አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም በእሳት አቃጥሉ፥ የአማልክቶቻቸውንም የተቀረጹ ምስሎች አንከታክቱ፤
ዘዳግም 7፣25 የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ፤ የተሠራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ።
መቃጠል ያለበት ምክንያት የማንንም ምስል ማድረግ የተከለከለ ስለሆነ ነው፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
ዘዳግም 5፥8 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤
ኢሳይያስ 44፥17 የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል።
ኢሳይያስ 45፥20 እናንተ ከአሕዛብ ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት የሚሸከሙና ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
መስቀልን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ምስል ማቃጠል ይልመድባችሁ፣ የማቃጠሉ በዓል ከአመታዊ ወደ ወራዊ አሊያም ቀናዊ እንዲሆን በትህትና እጠይቃለው።
ይህም በዓል መስቀል የማቃጠል በዓል ነውና፣ የምታምኑበት እና የምትሰግዱለት መስቀል ሃይል ነው፣ መድህን ነው፣ ቤዛ ነው የምትሉለትን መስቀል ማቃጠላችሁ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው ፣ ምክንያቱም ከእንጨት፣ ከብር፣ ከወርቅ የተሰራ ማንኛውም ምስል መቃጠል አለበት፦
ዘዳግም 12፥3 መሠዊያቸውንም አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም በእሳት አቃጥሉ፥ የአማልክቶቻቸውንም የተቀረጹ ምስሎች አንከታክቱ፤
ዘዳግም 7፣25 የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ፤ የተሠራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ።
መቃጠል ያለበት ምክንያት የማንንም ምስል ማድረግ የተከለከለ ስለሆነ ነው፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
ዘዳግም 5፥8 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤
ኢሳይያስ 44፥17 የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል።
ኢሳይያስ 45፥20 እናንተ ከአሕዛብ ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት የሚሸከሙና ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
መስቀልን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ምስል ማቃጠል ይልመድባችሁ፣ የማቃጠሉ በዓል ከአመታዊ ወደ ወራዊ አሊያም ቀናዊ እንዲሆን በትህትና እጠይቃለው።
በመስቀሉ ላይ ያለው እባብ ከፓጋኑ ሰይጣን ጋር ምን ያህል እንደሚመሳሰል ተመልከቱ። የኦርቶዶክስን ገድላት እና ድርሳናት ጉድ ለማየት በቴሌግራም ያግኙን https://tttttt.me/orthox
ሲሯጥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥71 *ከእናንተም ወደ እርሷ ወራጅ እንጂ አንድም የለም፡፡ መውረዱም ጌታህ የፈረደው ግዴታ ነው*፡፡ ከዚያም *እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን*፡፡ وَإِن مِّنكُمْ إِلَّا وَارِدُهَا ۚ كَانَ عَلَىٰ رَبِّكَ حَتْمًا مَّقْضِيًّا ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
“ዒሊዪን” عِلِّيِّين “ማለት “ከፍተኛ” ወይም “አርያም” ማለት ሲሆን “ዐሊየት” عَالِيَة ማለት ደግሞ “ከፍተኛይቱ” ማለት ነው፤ የምእምናን መጽሐፍ በእርግጥ በዒሊዮን ውስጥ ነው፦
88፥10 *በከፍተኛ ገነት* ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
69፥22 *በከፍተኛይቱ ገነት* ውስጥ፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
83፥18 በእውነቱ *የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْأَبْرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ
“ሢጂን” سِجِّين የሚለው ቃል “ዩሥጀነ” يُسْجَنَ ማለትም “ታሰረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “እስር” ወይም “እንጦሮጦስ” ማለት ነው፤ “ሠጅን” سِّجْن ማለት “መታሰር” ማለት ሲሆን “መሥጁኒን” مَسْجُونِين ደግሞ “እስረኞች” ማለት ነው፤ የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፦
83፥7 በእውነት *የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
“ሲሯጥ” صِرَٰط በጀነት እና በጀሀነም መካከል ያለ “ድልድይ” ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 124
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “ምእመናን ከእሳት ይድናሉ፤ በጀነትን እና በጀሃነም መካከል ድልድይ ይቆማል። قَالَ حَدَّثَنَا سَعِيدٌ عَنْ قَتَادَةَ عَنْ أَبِي الْمُتَوَكِّلِ النَّاجِيِّ أَنَّ أَبَا سَعِيدٍ الْخُدْرِيَّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” يَخْلُصُ الْمُؤْمِنُونَ مِنَ النَّارِ، فَيُحْبَسُونَ عَلَى قَنْطَرَةٍ بَيْنَ الْجَنَّةِ وَالنَّارِ،
ሁሉም የሰው ልጆች ወደዚያ ድልድይ ወራጅ እንጂ አንድም የለም፤ መውረዱም ጌታህ የፈረደው ግዴታ ነው፤ ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን ይድናሉ፤ በደለኞችንም ግን የተንበረከኩ ኾነው ተንሸራተው በጀሃነም ይተዋሉ፦
19፥71 *ከእናንተም ወደ እርሷ ወራጅ እንጂ አንድም የለም፡፡ መውረዱም ጌታህ የፈረደው ግዴታ ነው*፡፡ ከዚያም *እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን*፡፡ وَإِن مِّنكُمْ إِلَّا وَارِدُهَا ۚ كَانَ عَلَىٰ رَبِّكَ حَتْمًا مَّقْضِيًّا ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥71 *ከእናንተም ወደ እርሷ ወራጅ እንጂ አንድም የለም፡፡ መውረዱም ጌታህ የፈረደው ግዴታ ነው*፡፡ ከዚያም *እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን*፡፡ وَإِن مِّنكُمْ إِلَّا وَارِدُهَا ۚ كَانَ عَلَىٰ رَبِّكَ حَتْمًا مَّقْضِيًّا ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
“ዒሊዪን” عِلِّيِّين “ማለት “ከፍተኛ” ወይም “አርያም” ማለት ሲሆን “ዐሊየት” عَالِيَة ማለት ደግሞ “ከፍተኛይቱ” ማለት ነው፤ የምእምናን መጽሐፍ በእርግጥ በዒሊዮን ውስጥ ነው፦
88፥10 *በከፍተኛ ገነት* ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
69፥22 *በከፍተኛይቱ ገነት* ውስጥ፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
83፥18 በእውነቱ *የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْأَبْرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ
“ሢጂን” سِجِّين የሚለው ቃል “ዩሥጀነ” يُسْجَنَ ማለትም “ታሰረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “እስር” ወይም “እንጦሮጦስ” ማለት ነው፤ “ሠጅን” سِّجْن ማለት “መታሰር” ማለት ሲሆን “መሥጁኒን” مَسْجُونِين ደግሞ “እስረኞች” ማለት ነው፤ የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፦
83፥7 በእውነት *የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
“ሲሯጥ” صِرَٰط በጀነት እና በጀሀነም መካከል ያለ “ድልድይ” ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 124
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “ምእመናን ከእሳት ይድናሉ፤ በጀነትን እና በጀሃነም መካከል ድልድይ ይቆማል። قَالَ حَدَّثَنَا سَعِيدٌ عَنْ قَتَادَةَ عَنْ أَبِي الْمُتَوَكِّلِ النَّاجِيِّ أَنَّ أَبَا سَعِيدٍ الْخُدْرِيَّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” يَخْلُصُ الْمُؤْمِنُونَ مِنَ النَّارِ، فَيُحْبَسُونَ عَلَى قَنْطَرَةٍ بَيْنَ الْجَنَّةِ وَالنَّارِ،
ሁሉም የሰው ልጆች ወደዚያ ድልድይ ወራጅ እንጂ አንድም የለም፤ መውረዱም ጌታህ የፈረደው ግዴታ ነው፤ ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን ይድናሉ፤ በደለኞችንም ግን የተንበረከኩ ኾነው ተንሸራተው በጀሃነም ይተዋሉ፦
19፥71 *ከእናንተም ወደ እርሷ ወራጅ እንጂ አንድም የለም፡፡ መውረዱም ጌታህ የፈረደው ግዴታ ነው*፡፡ ከዚያም *እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን*፡፡ وَإِن مِّنكُمْ إِلَّا وَارِدُهَا ۚ كَانَ عَلَىٰ رَبِّكَ حَتْمًا مَّقْضِيًّا ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
ነጥብ አንድ
“ሲሯጥ”
በሱረቱል መርየም 19፥71 ላይ “ሃ” ُهَا ማለትም “እርሷ” የሚለው ሦስተኛ መደብ ተሳቢ ተውላጠ-ስም ”ሲሯጥ” መሆኗን ነብያችን”ﷺ” ነግረውናል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 44, ሐዲስ 235
በሃፍሳ ፊት ከነብዩ”ﷺ” ሰምታ ኡሙ ሙበሽር እንደተረከችው፦ ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ “በአላህ ፈቃድ የጀነት ባለቤቶች በዚያው መሠረት ታማኝነታቸውን ከሚቀበሉት መካከል ወደ እሳት አይገቡም። ሃፍሳም የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! ለምን?
ብላ ጠየቀቻቸው፤ እርሳቸውም ገሰጿት፤ እርሷም፦ “ከእናንተም ወደ ድልድይ ወራጅ እንጂ አንድም የለም” አለች፤ ነብዩን”ﷺ”፦ “የላቀውና ክብራማው አላህ፦ “ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን” ብሏል፤ አሉ። يَقُولُ أَخْبَرَتْنِي أُمُّ مُبَشِّرٍ، أَنَّهَا سَمِعَتِ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ عِنْدَ حَفْصَةَ ” لاَ يَدْخُلُ النَّارَ إِنْ شَاءَ اللَّهُ مِنْ أَصْحَابِ الشَّجَرَةِ أَحَدٌ . الَّذِينَ بَايَعُوا تَحْتَهَا ” . قَالَتْ بَلَى يَا رَسُولَ اللَّهِ . فَانْتَهَرَهَا فَقَالَتْ حَفْصَةُ { وَإِنْ مِنْكُمْ إِلاَّ وَارِدُهَا} فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ” قَدْ قَالَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوْا وَنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا}
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 17, ቁጥር 1475
ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ እንደተረከው፤ የአላህ መልክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “ሰዎች ወደ ድልድል ይወርዳሉ፤ ከዚያም ከእርሷ በሥራቸው ይወጣሉ። Narrated Abdullah ibn Mas’ud
Allah’s Messenger (peace be upon him) said, “mankind will go down to bridge and then come up from it because of their deeds.
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4420
“ዓኢሻ”ረ.ዐ.” ስትናገር እንደተረከችው፦ እኔ የአላህን መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ስል ጠየኳቸው፦ “ምድር በሌላ ምድር የምትለወጥበትን ሰማያትም እንደዚሁ አንድ አሸናፊ ለኾነው አላህም ፍጡራን ሁሉ የሚገለጹበት ቀን አስታውሱ” የሚል አለ፤ ታዲያ የዚያ ቀን ሰዎች የት ይሆናሉ? እርሳቸውም፦ “በድልድይ ላይ” ሲሉ መለሱ። حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ مُسْهِرٍ، عَنْ دَاوُدَ، عَنِ الشَّعْبِيِّ، عَنْ مَسْرُوقٍ، عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ عَنْ قَوْلِهِ {يَوْمَ تُبَدَّلُ الأَرْضُ غَيْرَ الأَرْضِ وَالسَّمَوَاتُ } فَأَيْنَ تَكُونُ النَّاسُ يَوْمَئِذٍ قَالَ ” عَلَى الصِّرَاطِ ”
“ዐላ” ﻋَﻠَﻰٰ ማለት “ላይ”over” ማለት ነው፤ እንጂ ውስጥ ማለት አይደለም፤ ሲቀጥል “መውረድስ” ማለት “መግባት” ብቻ ነው ያለው ማን ነው? ውሃ ቀጂዎች ወደ ውሃ ኩሬ “ወረዱ” ማለት ውሃ ውስጥ ገቡ ማለት ነውን? አይደለም፦
12:19 *መንገደኞችም መጡ፡፡ ውሃ ቀጂያቸውንም ላኩ*፡፡ አኮሊውንም ወደ ጉድጓዱ ሰደደ «የምስራች! ይህ ወጣት ልጅ ነው» አለ፡፡ ሸቀጥ አድርገውም ደበቁት፡፡ አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ وَجَاءَتْ سَيَّارَةٌ فَأَرْسَلُوا وَارِدَهُمْ فَأَدْلَىٰ دَلْوَهُ ۖ قَالَ يَا بُشْرَىٰ هَـٰذَا غُلَامٌ ۚ وَأَسَرُّوهُ بِضَاعَةً ۚ وَاللَّهُ عَلِيمٌ بِمَا يَعْمَلُونَ
28:23 *ወደ መድየንም ውሃ በወረደ* ጊዜ በእርሱ ላይ ከሰዎች ጭፍሮችን መንጋዎቻቸውን የሚያጠጡ ሆነው አገኘ፡፡ وَلَمَّا وَرَدَ مَاءَ مَدْيَنَ وَجَدَ عَلَيْهِ أُمَّةً مِّنَ النَّاسِ يَسْقُونَ وَوَجَدَ مِن دُونِهِمُ امْرَأَتَيْنِ تَذُودَانِ ۖ قَالَ مَا خَطْبُكُمَا ۖ قَالَتَا لَا نَسْقِي حَتَّىٰ يُصْدِرَ الرِّعَاءُ ۖ وَأَبُونَا شَيْخٌ كَبِيرٌ
በተመሳሳይ ሰዎች ወደ ሲሯጥ ወረዱ ማለት ጀሃነም ገቡ ማለት አይደለም።
“ሲሯጥ”
በሱረቱል መርየም 19፥71 ላይ “ሃ” ُهَا ማለትም “እርሷ” የሚለው ሦስተኛ መደብ ተሳቢ ተውላጠ-ስም ”ሲሯጥ” መሆኗን ነብያችን”ﷺ” ነግረውናል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 44, ሐዲስ 235
በሃፍሳ ፊት ከነብዩ”ﷺ” ሰምታ ኡሙ ሙበሽር እንደተረከችው፦ ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ “በአላህ ፈቃድ የጀነት ባለቤቶች በዚያው መሠረት ታማኝነታቸውን ከሚቀበሉት መካከል ወደ እሳት አይገቡም። ሃፍሳም የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! ለምን?
ብላ ጠየቀቻቸው፤ እርሳቸውም ገሰጿት፤ እርሷም፦ “ከእናንተም ወደ ድልድይ ወራጅ እንጂ አንድም የለም” አለች፤ ነብዩን”ﷺ”፦ “የላቀውና ክብራማው አላህ፦ “ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን” ብሏል፤ አሉ። يَقُولُ أَخْبَرَتْنِي أُمُّ مُبَشِّرٍ، أَنَّهَا سَمِعَتِ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ عِنْدَ حَفْصَةَ ” لاَ يَدْخُلُ النَّارَ إِنْ شَاءَ اللَّهُ مِنْ أَصْحَابِ الشَّجَرَةِ أَحَدٌ . الَّذِينَ بَايَعُوا تَحْتَهَا ” . قَالَتْ بَلَى يَا رَسُولَ اللَّهِ . فَانْتَهَرَهَا فَقَالَتْ حَفْصَةُ { وَإِنْ مِنْكُمْ إِلاَّ وَارِدُهَا} فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ” قَدْ قَالَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوْا وَنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا}
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 17, ቁጥር 1475
ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ እንደተረከው፤ የአላህ መልክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “ሰዎች ወደ ድልድል ይወርዳሉ፤ ከዚያም ከእርሷ በሥራቸው ይወጣሉ። Narrated Abdullah ibn Mas’ud
Allah’s Messenger (peace be upon him) said, “mankind will go down to bridge and then come up from it because of their deeds.
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4420
“ዓኢሻ”ረ.ዐ.” ስትናገር እንደተረከችው፦ እኔ የአላህን መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ስል ጠየኳቸው፦ “ምድር በሌላ ምድር የምትለወጥበትን ሰማያትም እንደዚሁ አንድ አሸናፊ ለኾነው አላህም ፍጡራን ሁሉ የሚገለጹበት ቀን አስታውሱ” የሚል አለ፤ ታዲያ የዚያ ቀን ሰዎች የት ይሆናሉ? እርሳቸውም፦ “በድልድይ ላይ” ሲሉ መለሱ። حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، حَدَّثَنَا عَلِيُّ بْنُ مُسْهِرٍ، عَنْ دَاوُدَ، عَنِ الشَّعْبِيِّ، عَنْ مَسْرُوقٍ، عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ عَنْ قَوْلِهِ {يَوْمَ تُبَدَّلُ الأَرْضُ غَيْرَ الأَرْضِ وَالسَّمَوَاتُ } فَأَيْنَ تَكُونُ النَّاسُ يَوْمَئِذٍ قَالَ ” عَلَى الصِّرَاطِ ”
“ዐላ” ﻋَﻠَﻰٰ ማለት “ላይ”over” ማለት ነው፤ እንጂ ውስጥ ማለት አይደለም፤ ሲቀጥል “መውረድስ” ማለት “መግባት” ብቻ ነው ያለው ማን ነው? ውሃ ቀጂዎች ወደ ውሃ ኩሬ “ወረዱ” ማለት ውሃ ውስጥ ገቡ ማለት ነውን? አይደለም፦
12:19 *መንገደኞችም መጡ፡፡ ውሃ ቀጂያቸውንም ላኩ*፡፡ አኮሊውንም ወደ ጉድጓዱ ሰደደ «የምስራች! ይህ ወጣት ልጅ ነው» አለ፡፡ ሸቀጥ አድርገውም ደበቁት፡፡ አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ وَجَاءَتْ سَيَّارَةٌ فَأَرْسَلُوا وَارِدَهُمْ فَأَدْلَىٰ دَلْوَهُ ۖ قَالَ يَا بُشْرَىٰ هَـٰذَا غُلَامٌ ۚ وَأَسَرُّوهُ بِضَاعَةً ۚ وَاللَّهُ عَلِيمٌ بِمَا يَعْمَلُونَ
28:23 *ወደ መድየንም ውሃ በወረደ* ጊዜ በእርሱ ላይ ከሰዎች ጭፍሮችን መንጋዎቻቸውን የሚያጠጡ ሆነው አገኘ፡፡ وَلَمَّا وَرَدَ مَاءَ مَدْيَنَ وَجَدَ عَلَيْهِ أُمَّةً مِّنَ النَّاسِ يَسْقُونَ وَوَجَدَ مِن دُونِهِمُ امْرَأَتَيْنِ تَذُودَانِ ۖ قَالَ مَا خَطْبُكُمَا ۖ قَالَتَا لَا نَسْقِي حَتَّىٰ يُصْدِرَ الرِّعَاءُ ۖ وَأَبُونَا شَيْخٌ كَبِيرٌ
በተመሳሳይ ሰዎች ወደ ሲሯጥ ወረዱ ማለት ጀሃነም ገቡ ማለት አይደለም።
ነጥብ ሁለት
“ሙተቂን”
“ሙተቂን” ﻣُﺘَّﻘِﻴﻦ ማለት አላህን የሚፈራ “ፈሪሃ” ነው፤ አላህ ሁሉን ያየናል ብለው ከመጥፎ ድርጊት፣ ሁሉን ይሰማናል ብለው ከመጥፎ ንግግር፣ ሁሉን ያውቃል ብለው ከመጥፎ ሃሳብ የሚጠነቀቁ ሲሆን አላህ ከጀሃነም ያድናቸዋል፦
78:31 *ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አላቸው*። إِنَّ لِلْمُتَّقِينَ مَفَازًا
19፥72 ከዚያም *እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን*፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
አላህ ጀነትን ያዘጋጀው ሙተቂን ለሚባሉት ባሮቹ ነው፦
3፥133 *ከጌታችሁ ወደ ኾነችም ምሕረትና ስፋትዋ እንደ ሰማያትና ምድር ወደ ኾነች ገነት ለጥንቁቆቹ የተዘጋጀች ስትኾን ተቻኮሉ*፡፡ وَسَارِعُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ أُعِدَّتْ لِلْمُتَّقِينَ
68:34 “ለጥንቁቆቹ” በጌታቸው ዘንድ መጠቀሚያ ገነቶች አሏቸው። إِنَّ لِلْمُتَّقِينَ عِندَ رَبِّهِمْ جَنَّاتِ النَّعِيمِ
44፥51 ጥንቁቆቹ በእርግጥ በጸጥተኛ መኖሪያ ውስጥ ናቸው፡፡ إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي مَقَامٍ أَمِينٍ
77:41 ጥንቁቆቹ በጥላዎችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡ إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي ظِلَالٍ وَعُيُونٍ
38፥49 ይህ መልካም ዝና ነው፡፡ *ለጥንቁቆቹ በእርግጥ ውብ የኾነ መመለሻ አላቸው*፡፡ هَـٰذَا ذِكْرٌ ۚ وَإِنَّ لِلْمُتَّقِينَ لَحُسْنَ مَآبٍ
ስለዚህ ሙስሊሞች ሁሉ ገሃነም ይገባሉ የሚለው ፕሮፓጋንዳ ከጥራዝ-ነጠቅ ዕውቀት የሚመጣ ጥያቄ ነው፤ የሙስሊሞችማ እጣ ፈንታ ጀነት እንደሆነ በግልፅና በማያሻማ መልኩ ተቀምጧል፦
4:124 *ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ በተምር ፍሬ ላይ ያለችን ነጥብ ያክል እንኳ አይበደሉም*፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ نَقِيرًا
40:40 *እርሱ አማኝ ሆኖ ከወንድ ወይም ከሴት በጎን የሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፤ በእርሷ ውስጥ ያለ ቁጥጥር ይመገባሉ*። مَنْ عَمِلَ سَيِّئَةً فَلَا يُجْزَىٰ إِلَّا مِثْلَهَا ۖ وَمَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ يُرْزَقُونَ فِيهَا بِغَيْرِ حِسَابٍ
43፥69-70 *እነዚያ በአንቀጾቻችን ያመኑ እና ፍጹም ታዛዦች የነበሩ «ገነትን ግቡ* እናንተም ጥንዶቻችሁም ትደሰታላችሁ ትከበሩማላችሁ» ይባላሉ፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا بِآيَاتِنَا وَكَانُوا مُسْلِمِينَ ادْخُلُوا الْجَنَّةَ أَنتُمْ وَأَزْوَاجُكُمْ تُحْبَرُونَ
እዚህ ላይ “ታዛዦች” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “ሙስሊሚን” مُسْلِمِينَ ነው፤ “ገነት ግቡ” የሚባሉት ሙስሊሚን እንደሆኑ ልብ አድርግ።
“ሙተቂን”
“ሙተቂን” ﻣُﺘَّﻘِﻴﻦ ማለት አላህን የሚፈራ “ፈሪሃ” ነው፤ አላህ ሁሉን ያየናል ብለው ከመጥፎ ድርጊት፣ ሁሉን ይሰማናል ብለው ከመጥፎ ንግግር፣ ሁሉን ያውቃል ብለው ከመጥፎ ሃሳብ የሚጠነቀቁ ሲሆን አላህ ከጀሃነም ያድናቸዋል፦
78:31 *ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አላቸው*። إِنَّ لِلْمُتَّقِينَ مَفَازًا
19፥72 ከዚያም *እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን*፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
አላህ ጀነትን ያዘጋጀው ሙተቂን ለሚባሉት ባሮቹ ነው፦
3፥133 *ከጌታችሁ ወደ ኾነችም ምሕረትና ስፋትዋ እንደ ሰማያትና ምድር ወደ ኾነች ገነት ለጥንቁቆቹ የተዘጋጀች ስትኾን ተቻኮሉ*፡፡ وَسَارِعُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ أُعِدَّتْ لِلْمُتَّقِينَ
68:34 “ለጥንቁቆቹ” በጌታቸው ዘንድ መጠቀሚያ ገነቶች አሏቸው። إِنَّ لِلْمُتَّقِينَ عِندَ رَبِّهِمْ جَنَّاتِ النَّعِيمِ
44፥51 ጥንቁቆቹ በእርግጥ በጸጥተኛ መኖሪያ ውስጥ ናቸው፡፡ إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي مَقَامٍ أَمِينٍ
77:41 ጥንቁቆቹ በጥላዎችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡ إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي ظِلَالٍ وَعُيُونٍ
38፥49 ይህ መልካም ዝና ነው፡፡ *ለጥንቁቆቹ በእርግጥ ውብ የኾነ መመለሻ አላቸው*፡፡ هَـٰذَا ذِكْرٌ ۚ وَإِنَّ لِلْمُتَّقِينَ لَحُسْنَ مَآبٍ
ስለዚህ ሙስሊሞች ሁሉ ገሃነም ይገባሉ የሚለው ፕሮፓጋንዳ ከጥራዝ-ነጠቅ ዕውቀት የሚመጣ ጥያቄ ነው፤ የሙስሊሞችማ እጣ ፈንታ ጀነት እንደሆነ በግልፅና በማያሻማ መልኩ ተቀምጧል፦
4:124 *ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ በተምር ፍሬ ላይ ያለችን ነጥብ ያክል እንኳ አይበደሉም*፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ نَقِيرًا
40:40 *እርሱ አማኝ ሆኖ ከወንድ ወይም ከሴት በጎን የሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፤ በእርሷ ውስጥ ያለ ቁጥጥር ይመገባሉ*። مَنْ عَمِلَ سَيِّئَةً فَلَا يُجْزَىٰ إِلَّا مِثْلَهَا ۖ وَمَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ يُرْزَقُونَ فِيهَا بِغَيْرِ حِسَابٍ
43፥69-70 *እነዚያ በአንቀጾቻችን ያመኑ እና ፍጹም ታዛዦች የነበሩ «ገነትን ግቡ* እናንተም ጥንዶቻችሁም ትደሰታላችሁ ትከበሩማላችሁ» ይባላሉ፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا بِآيَاتِنَا وَكَانُوا مُسْلِمِينَ ادْخُلُوا الْجَنَّةَ أَنتُمْ وَأَزْوَاجُكُمْ تُحْبَرُونَ
እዚህ ላይ “ታዛዦች” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “ሙስሊሚን” مُسْلِمِينَ ነው፤ “ገነት ግቡ” የሚባሉት ሙስሊሚን እንደሆኑ ልብ አድርግ።
ነጥብ ሦስት
“ዛሊም”
“ዛሊም” ﻇَﺎﻟِﻢ ማለት “በዳይ” ማለት ሲሆን በአላህ ላይ ሌላ ሃልዎትንና ኑባሬን ማጋራት ትልቁ በደል ነው፤ አላህ በደለኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በእሳት ውስጥ ይተዋቸዋል፦
31፥13 ሉቅማንም ለልጁ እርሱ የሚገስጸው ሲሆን፦ ልጄ ሆይ! *በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት ታላቅ በደል ነውና* ያለውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ لُقْمَانُ لِابْنِهِ وَهُوَ يَعِظُهُ يَا بُنَيَّ لَا تُشْرِكْ بِاللَّهِ ۖ إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
4፥30 ወሰን በማለፍ እና *በመበደልም ይህንን የሠራ ሰው እሳትን እናገባዋለን*። ይኸም በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ عُدْوَانًا وَظُلْمًا فَسَوْفَ نُصْلِيهِ نَارًا ۚ وَكَانَ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرًا
19፥72 ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ *በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን*፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
“ፊሃ” ﻓِﻴﻬَﺎ ማለት “በእርሷ ውስጥ” የሚለው መስተዋድድ አገልግሎት ላይ የዋለው ለበደለኞች እንጂ ለሙተቂን በፍጹም አይደለም። “አምን” أَمْن ማለት “ጸጥታ” ማለት ሲሆን አላህን በማንነት ሆነ በምንነት አንድ ነው ብሎ በማመንና በብቸኝነት በማምለክ በቀልብ ላይ የሚመጣ “ጸጥታ” “መረጋጋት” እና “ሰላም” ነው፦
6፥82 *እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው*፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَلَمْ يَلْبِسُوٓا۟ إِيمَٰنَهُم بِظُلْمٍ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ ።
የአላህ ሃቅ የሆነውን አምልኮ ለሌላ ማንነት ሆነ ምንነት መስጠት በእርሱ ላይ የሚፈፀም ዙልም ነው፤ “ዙልም” ظُلْم ማለት “በደል” ማለት ሲሆን በአላህ ላይ ማጋራት ታላቁ በደል ነው፤ ሱረቱል አንዓም 6፥82 አንቀጽ በወረደ እና በተነበበ ጊዜ “ዙልም” የተባለው ሺርክን መሆኑን በዚህ ሐዲስ ላይ ተገልጿል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65 , ሐዲስ 4776:
“እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው” የሚለው አንቀፅ በወረደ ጊዜ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ባልደረቦች የሆኑት ቃሉ ከባድ ስለነበር እነርሱም፦ “ከእኛ ውስጥ በደለኛ ያልሆነ ማን አለ?” ብለው ሲጠይቁ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሉቅማን ለልጁ፡- በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት “ታላቅ በደል” ያለውን አልሰማችሁምን? ብለው ተናገሩ። حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا جَرِيرٌ، عَنِ الأَعْمَشِ، عَنْ إِبْرَاهِيمَ، عَنْ عَلْقَمَةَ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ لَمَّا نَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ {الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُمْ بِظُلْمٍ} شَقَّ ذَلِكَ عَلَى أَصْحَابِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَقَالُوا أَيُّنَا لَمْ يَلْبِسْ إِيمَانَهُ بِظُلْمٍ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّهُ لَيْسَ بِذَاكَ، أَلاَ تَسْمَعُ إِلَى قَوْلِ لُقْمَانَ لاِبْنِهِ {إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ}”
አላህ ሙተቂን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን፤ በአላህ ላይ በማጋራት ከሚደረግ ዙልም ይጠብቀን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ዛሊም”
“ዛሊም” ﻇَﺎﻟِﻢ ማለት “በዳይ” ማለት ሲሆን በአላህ ላይ ሌላ ሃልዎትንና ኑባሬን ማጋራት ትልቁ በደል ነው፤ አላህ በደለኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በእሳት ውስጥ ይተዋቸዋል፦
31፥13 ሉቅማንም ለልጁ እርሱ የሚገስጸው ሲሆን፦ ልጄ ሆይ! *በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት ታላቅ በደል ነውና* ያለውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ لُقْمَانُ لِابْنِهِ وَهُوَ يَعِظُهُ يَا بُنَيَّ لَا تُشْرِكْ بِاللَّهِ ۖ إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
4፥30 ወሰን በማለፍ እና *በመበደልም ይህንን የሠራ ሰው እሳትን እናገባዋለን*። ይኸም በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ عُدْوَانًا وَظُلْمًا فَسَوْفَ نُصْلِيهِ نَارًا ۚ وَكَانَ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرًا
19፥72 ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ *በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን*፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
“ፊሃ” ﻓِﻴﻬَﺎ ማለት “በእርሷ ውስጥ” የሚለው መስተዋድድ አገልግሎት ላይ የዋለው ለበደለኞች እንጂ ለሙተቂን በፍጹም አይደለም። “አምን” أَمْن ማለት “ጸጥታ” ማለት ሲሆን አላህን በማንነት ሆነ በምንነት አንድ ነው ብሎ በማመንና በብቸኝነት በማምለክ በቀልብ ላይ የሚመጣ “ጸጥታ” “መረጋጋት” እና “ሰላም” ነው፦
6፥82 *እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው*፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَلَمْ يَلْبِسُوٓا۟ إِيمَٰنَهُم بِظُلْمٍ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ ።
የአላህ ሃቅ የሆነውን አምልኮ ለሌላ ማንነት ሆነ ምንነት መስጠት በእርሱ ላይ የሚፈፀም ዙልም ነው፤ “ዙልም” ظُلْم ማለት “በደል” ማለት ሲሆን በአላህ ላይ ማጋራት ታላቁ በደል ነው፤ ሱረቱል አንዓም 6፥82 አንቀጽ በወረደ እና በተነበበ ጊዜ “ዙልም” የተባለው ሺርክን መሆኑን በዚህ ሐዲስ ላይ ተገልጿል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65 , ሐዲስ 4776:
“እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው” የሚለው አንቀፅ በወረደ ጊዜ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ባልደረቦች የሆኑት ቃሉ ከባድ ስለነበር እነርሱም፦ “ከእኛ ውስጥ በደለኛ ያልሆነ ማን አለ?” ብለው ሲጠይቁ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሉቅማን ለልጁ፡- በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት “ታላቅ በደል” ያለውን አልሰማችሁምን? ብለው ተናገሩ። حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا جَرِيرٌ، عَنِ الأَعْمَشِ، عَنْ إِبْرَاهِيمَ، عَنْ عَلْقَمَةَ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ لَمَّا نَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ {الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُمْ بِظُلْمٍ} شَقَّ ذَلِكَ عَلَى أَصْحَابِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَقَالُوا أَيُّنَا لَمْ يَلْبِسْ إِيمَانَهُ بِظُلْمٍ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّهُ لَيْسَ بِذَاكَ، أَلاَ تَسْمَعُ إِلَى قَوْلِ لُقْمَانَ لاِبْنِهِ {إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ}”
አላህ ሙተቂን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን፤ በአላህ ላይ በማጋራት ከሚደረግ ዙልም ይጠብቀን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ክርስቲያ ወገኖች ዘንዶውን ለማምለክ የሚቀርቡ ሰንካላ ምክኒያቶች ሲፈተሹ ይህንን ይመስላል፦
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ጳጳሳት ቀሳውስት ሚይዙትን እባብ ቅዱስ አስመስለው ለማቅረብ ሲሞክሩ ያስደምማል።
ይህን እባብ ለማምለክ ሚያቀርቡት ምክኒያት እግዚአብሔር እስራኤላውያን በምድረ በዳ በሚጓዙበት ጊዜ ከመርዛማ እባብ እንዲድኑ የናስ እባብ እንዲሰራና እንዲያዩት አዞት ስለ ነበር እኛም በዛ ምክኒያት ነው ምንይዘው የሚል ነው ።
1ኛ ሙሴ የሰቀለው አንድ የነሃስ እባብ ሲሆን አሁን ግን መስቀሉ ላይ ያሉት ሁለት እባቦች ናቸው ይህ ደግሞ ሚመሳሰለው በዘመናችን ኢሉሚያቲዎች የሰይጣን አምላኪዎች አርማ ጋር ነው ባፎሜት የሚባለው የሰይጣን አምላኪዎች አርማ የያዘውና እና አሁን የኦርቶዶክስ ቀሳውስት ሚይዙት የእባብ አርማ በተመሳሳይ ሁለት እባቦች ይገኙበታል።
2ኛ እግዚአብሔር ለሙሴ ይህን የነሃስ እባብ እንዲሰቅል ያዘዘው ለዚያን ወቅት ብቻ ነበር ከዘመናት በኋላ ግን የእስራኤል ልጆች ይህን የናስ እባብ አምላክ አድርገው ይሰግዱለትና ያጥኑለት ነበር፦
" በኮረብታም ያሉትን መስገጃዎች አስወገደ፥ ሐውልቶችንም ቀለጣጠመ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቹንም ቈረጠ፤ የእስራኤልም ልጆች እስከዚህ ዘመን ድረስ ያጥኑለት ነበርና #ሙሴ #የሠራውን #የናሱን #እባብ #ሰባበረ፤ ስሙንም ነሑሽታን ብሎ ጠራው። "
(መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ 18:4)
ከጊዜ በኃላ ይህን የነሃስ እባብ አምላክ አድርገው ስለያዙት በንጉሱ የአካዝ ልጅ ሕዝቅያስ እንደ ጣኦት ተቆጥሮ ተሰባብሯል ይህ ስራውም በእግዚአብሔር ዘንድ ቅን አደረገ ተብሎ ተነግሮለታል፦
(መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ 18:3)
ትናንት እንደ ጣኦት ተቆጥሮ የተሰባበረውን የአውሬ መገለጫ የሰይጣን ምሳሌ የሆነው እባብ መስቀል ላይ አድርጎ ልክ ነው ብሎ መከራከር እንደ ቃሉ አያስኬድም የበሰበሰውን የጣኦቶ አምልኮ ቀስቅሶ ሰዉን ለማሳት አትሞክሩ ይህ ጣኦቶ ተሰባብሮ መውደቅ አለበት እንደ መፅሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ ከሆነ።
3ኛ በሙሴ ዘመን ያ የነሃስ እባብ ከማየት ውጭ አይሰገድለትም። ዛሬ ላይ ግን ይሰገድለታል ይሳማልም ይህ ደግሞ የጣዖት አምልኮ ነው፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር ”የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”፤
መዝሙር 97፥7 ”ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ”፤ መላእክቱ ሁሉ ስገዱለት።
ይህ ግኡዝ ነገር በአበይት ክርስቲያኖች ይሰገድለታል ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ የዘወትር ፀሎት ላይ ደግሞ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”
አማርኛ ትርጉም፦
“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል #እሰግዳለው”
ግዕዙ፦
“#ስብሐት “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምህረቱ ይዘከረነ”
አማርኛ ትርጉም፦“ለ”ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል #ምስጋና ይገባዋል”
ምን ትፈልጋለህ? “ለ”ተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ እየተባለ ለምንድን ነው ለግኡዝ ነገር የፀጋ ስግደት የሚሰገድለት? ምስጋናስ የሚቅብለት የሚሰማበት ዐቅል የት አለውና ነው? መስቀል መሳለም ሆነ በመስቀል ማሳለም እና መስገድ የትኛው ነብይና ሃዋርያ አደረገስ አድርጉስ አለ?
ከአላህ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱምና ወደ አላህ በንስሃ ተመለሱ፦
7፥197 እነዚያም ከእርሱ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱም وَٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِهِۦ لَا يَسْتَطِيعُونَ نَصْرَكُمْ وَلَآ أَنفُسَهُمْ يَنصُرُونَ ፡፡
በቴሌግራም ያግኙን @orthox
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ጳጳሳት ቀሳውስት ሚይዙትን እባብ ቅዱስ አስመስለው ለማቅረብ ሲሞክሩ ያስደምማል።
ይህን እባብ ለማምለክ ሚያቀርቡት ምክኒያት እግዚአብሔር እስራኤላውያን በምድረ በዳ በሚጓዙበት ጊዜ ከመርዛማ እባብ እንዲድኑ የናስ እባብ እንዲሰራና እንዲያዩት አዞት ስለ ነበር እኛም በዛ ምክኒያት ነው ምንይዘው የሚል ነው ።
1ኛ ሙሴ የሰቀለው አንድ የነሃስ እባብ ሲሆን አሁን ግን መስቀሉ ላይ ያሉት ሁለት እባቦች ናቸው ይህ ደግሞ ሚመሳሰለው በዘመናችን ኢሉሚያቲዎች የሰይጣን አምላኪዎች አርማ ጋር ነው ባፎሜት የሚባለው የሰይጣን አምላኪዎች አርማ የያዘውና እና አሁን የኦርቶዶክስ ቀሳውስት ሚይዙት የእባብ አርማ በተመሳሳይ ሁለት እባቦች ይገኙበታል።
2ኛ እግዚአብሔር ለሙሴ ይህን የነሃስ እባብ እንዲሰቅል ያዘዘው ለዚያን ወቅት ብቻ ነበር ከዘመናት በኋላ ግን የእስራኤል ልጆች ይህን የናስ እባብ አምላክ አድርገው ይሰግዱለትና ያጥኑለት ነበር፦
" በኮረብታም ያሉትን መስገጃዎች አስወገደ፥ ሐውልቶችንም ቀለጣጠመ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቹንም ቈረጠ፤ የእስራኤልም ልጆች እስከዚህ ዘመን ድረስ ያጥኑለት ነበርና #ሙሴ #የሠራውን #የናሱን #እባብ #ሰባበረ፤ ስሙንም ነሑሽታን ብሎ ጠራው። "
(መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ 18:4)
ከጊዜ በኃላ ይህን የነሃስ እባብ አምላክ አድርገው ስለያዙት በንጉሱ የአካዝ ልጅ ሕዝቅያስ እንደ ጣኦት ተቆጥሮ ተሰባብሯል ይህ ስራውም በእግዚአብሔር ዘንድ ቅን አደረገ ተብሎ ተነግሮለታል፦
(መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ 18:3)
ትናንት እንደ ጣኦት ተቆጥሮ የተሰባበረውን የአውሬ መገለጫ የሰይጣን ምሳሌ የሆነው እባብ መስቀል ላይ አድርጎ ልክ ነው ብሎ መከራከር እንደ ቃሉ አያስኬድም የበሰበሰውን የጣኦቶ አምልኮ ቀስቅሶ ሰዉን ለማሳት አትሞክሩ ይህ ጣኦቶ ተሰባብሮ መውደቅ አለበት እንደ መፅሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ ከሆነ።
3ኛ በሙሴ ዘመን ያ የነሃስ እባብ ከማየት ውጭ አይሰገድለትም። ዛሬ ላይ ግን ይሰገድለታል ይሳማልም ይህ ደግሞ የጣዖት አምልኮ ነው፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር ”የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”፤
መዝሙር 97፥7 ”ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ”፤ መላእክቱ ሁሉ ስገዱለት።
ይህ ግኡዝ ነገር በአበይት ክርስቲያኖች ይሰገድለታል ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ የዘወትር ፀሎት ላይ ደግሞ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”
አማርኛ ትርጉም፦
“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል #እሰግዳለው”
ግዕዙ፦
“#ስብሐት “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምህረቱ ይዘከረነ”
አማርኛ ትርጉም፦“ለ”ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል #ምስጋና ይገባዋል”
ምን ትፈልጋለህ? “ለ”ተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ እየተባለ ለምንድን ነው ለግኡዝ ነገር የፀጋ ስግደት የሚሰገድለት? ምስጋናስ የሚቅብለት የሚሰማበት ዐቅል የት አለውና ነው? መስቀል መሳለም ሆነ በመስቀል ማሳለም እና መስገድ የትኛው ነብይና ሃዋርያ አደረገስ አድርጉስ አለ?
ከአላህ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱምና ወደ አላህ በንስሃ ተመለሱ፦
7፥197 እነዚያም ከእርሱ በቀር የምትጠሯቸው ሊረዷችሁ አይችሉም፤ እራሳቸውንም አይረዱም وَٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِهِۦ لَا يَسْتَطِيعُونَ نَصْرَكُمْ وَلَآ أَنفُسَهُمْ يَنصُرُونَ ፡፡
በቴሌግራም ያግኙን @orthox
ለመስቀል ይሰገዳልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ *"ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ ስገዱ ፡፡ እርሱን ብቻ የምትገዙ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
በቁርኣን "ሡጁድ” سُّجُود የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለት “ሰገደ” ወይም “ታዘዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “ስግደት” ወይም “መታዘዝ” ማለት ነው፤ ሡጁድ ደግሞ በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ሲሆን ሌላው “ሡጁዱ አተሒያ” سُّجُود التحيه ማለትም “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ ነገር ግን ይህ አክብሮት አቅጣጫውን ቀይሮ አምልኮ እየሆነ ስላለ ከሰላምታ ውጪ በሱጁድ ለፍጡራን ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ ቁርአን ሲወርድ ቆሟል፤ የአክብሮት ስግደት ከአምልኮ ስግደት ጋር እንዳይደባለቅ የተከለከለው በነቢያችን”ﷺ” ጊዜ ነው፤ አላህም፦ "ሁሉን ለፈጠረው ለእርሱ እንጂ ለሌላ አትስገዱ" ብሎናል፤ ከአላህ ሌላ የሚገዙት ግዑዛን ነገር የገሀነም ማገዶዎች ናቸው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ *"ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ ስገዱ ፡፡ እርሱን ብቻ የምትገዙ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
21፥8 እናንተ *"ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ*፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ። إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ
ማገዶዎች በሚለው ቃላት “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም አቅል የሌላቸውን ጣዖታት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፤ ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ አቅል የሌላቸውን ጣዖታት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ማለትም "ጣዖት" ይባላል።
ወደ ባይብል ስንመጣ “ስግደት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሻኻህ” שָׁחָה ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ፕሩስኩኔኦ” προσκυνέω ይባላል፤ ይህም ለተለያየ ምንነት ሆነ ማንነት በኒያ”intention” የሚቀርብ አምልኮን”Adoration” ወይም አክብሮትን”prostration” ነው ለማመልከት በባይብል ተጠቅሞበታል፤ የአምልኮት ስግደት በባህርይ የአንድ አምላክ ሃቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለህያዋን ማንነት ማክበርን ያመለክታል፤ ግን ለግዑዛን ነገሮች አምልኮም ይሁን ስግደት ተከልክሏል፤ በዕብራይስጥ “ኤሊል” אֱלִיל ማለት “ምስል”፣ “ቅርፅ”፣ “ጣዖት” ማለት ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ኤዶሎን” εἴδωλον ነው፤ ትርጉሙ ተመሳሳይ ነው። የሙሴ አምላክ ለሙሴ “”ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ፣ የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፣ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”” ብሎ ተናግሯል፤ እንደውም ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ ይላል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ”*፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር *”የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”*፤
መዝሙር 97፥7 *”ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ*”፤ መላእክቱ ሁሉ ስገዱለት።
መስቀል በሃውልት ድንጋይ፣ እንጨት፣ ወርቅ፣ ብር፣ ብረት፣ ነሐስ ወዘተ ነው፤ ይህ ግዑዝ ነገር በአበይት ክርስቲያኖች ይሰገድለታል፥ ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ ደግሞ የዘወትር ፀሎት ላይ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”
ትርጉም፦
“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል እሰግዳለው”
ግዕዙ፦
“ስብሐት “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምህረቱ ይዘከረነ”
ትርጉም፦
” “ለ”ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ምስጋና ይገባዋል”
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ *"ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ ስገዱ ፡፡ እርሱን ብቻ የምትገዙ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
በቁርኣን "ሡጁድ” سُّجُود የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለት “ሰገደ” ወይም “ታዘዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “ስግደት” ወይም “መታዘዝ” ማለት ነው፤ ሡጁድ ደግሞ በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ሲሆን ሌላው “ሡጁዱ አተሒያ” سُّجُود التحيه ማለትም “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ ነገር ግን ይህ አክብሮት አቅጣጫውን ቀይሮ አምልኮ እየሆነ ስላለ ከሰላምታ ውጪ በሱጁድ ለፍጡራን ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ ቁርአን ሲወርድ ቆሟል፤ የአክብሮት ስግደት ከአምልኮ ስግደት ጋር እንዳይደባለቅ የተከለከለው በነቢያችን”ﷺ” ጊዜ ነው፤ አላህም፦ "ሁሉን ለፈጠረው ለእርሱ እንጂ ለሌላ አትስገዱ" ብሎናል፤ ከአላህ ሌላ የሚገዙት ግዑዛን ነገር የገሀነም ማገዶዎች ናቸው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ *"ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ ስገዱ ፡፡ እርሱን ብቻ የምትገዙ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
21፥8 እናንተ *"ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ*፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ። إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ
ማገዶዎች በሚለው ቃላት “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም አቅል የሌላቸውን ጣዖታት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፤ ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ አቅል የሌላቸውን ጣዖታት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ማለትም "ጣዖት" ይባላል።
ወደ ባይብል ስንመጣ “ስግደት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሻኻህ” שָׁחָה ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ፕሩስኩኔኦ” προσκυνέω ይባላል፤ ይህም ለተለያየ ምንነት ሆነ ማንነት በኒያ”intention” የሚቀርብ አምልኮን”Adoration” ወይም አክብሮትን”prostration” ነው ለማመልከት በባይብል ተጠቅሞበታል፤ የአምልኮት ስግደት በባህርይ የአንድ አምላክ ሃቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለህያዋን ማንነት ማክበርን ያመለክታል፤ ግን ለግዑዛን ነገሮች አምልኮም ይሁን ስግደት ተከልክሏል፤ በዕብራይስጥ “ኤሊል” אֱלִיל ማለት “ምስል”፣ “ቅርፅ”፣ “ጣዖት” ማለት ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ኤዶሎን” εἴδωλον ነው፤ ትርጉሙ ተመሳሳይ ነው። የሙሴ አምላክ ለሙሴ “”ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ፣ የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፣ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”” ብሎ ተናግሯል፤ እንደውም ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ ይፈሩ ይላል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ”*፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር *”የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”*፤
መዝሙር 97፥7 *”ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ*”፤ መላእክቱ ሁሉ ስገዱለት።
መስቀል በሃውልት ድንጋይ፣ እንጨት፣ ወርቅ፣ ብር፣ ብረት፣ ነሐስ ወዘተ ነው፤ ይህ ግዑዝ ነገር በአበይት ክርስቲያኖች ይሰገድለታል፥ ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ ደግሞ የዘወትር ፀሎት ላይ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”
ትርጉም፦
“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል እሰግዳለው”
ግዕዙ፦
“ስብሐት “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምህረቱ ይዘከረነ”
ትርጉም፦
” “ለ”ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ምስጋና ይገባዋል”