በዚህ አንቀጽ ላይ “ከመጀመሪያ ቀን” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ይህ ቀን መጀመሪያነቱ በአንጻዊ ደረጃ ሂጅራህን ያመለክታል። በዚህ ቀን የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፤ በነቢያችን”ﷺ” በኩል የመጣው ግህደተ-መለኮት የቀን አቆጣጠሩም የሚጀምረው ከዚህ ቀን ጀምሮ ነው፤ ይህም የዘመን ቀመር”calendar” በኢስላም “አት-ተቅዊሙል ሂጅሪይ” التقويم الهجري ይባላል።
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁለት ዒዶችን በዓመት በዓመት እናከብራለን፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን”* አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
እነዚህን በዓላት ከሂጅራ ጀምሮ እስከ አሁን ስናከብር ለ 1439 ጊዜ ነው። ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ እንጂ ሰው ሰራሽ ሕግና ሥርዓት የለውም። ሱመ አል-ሐምዱ ሊሏሂ ረቢል ዓለሚን!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁለት ዒዶችን በዓመት በዓመት እናከብራለን፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን”* አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
እነዚህን በዓላት ከሂጅራ ጀምሮ እስከ አሁን ስናከብር ለ 1439 ጊዜ ነው። ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ እንጂ ሰው ሰራሽ ሕግና ሥርዓት የለውም። ሱመ አል-ሐምዱ ሊሏሂ ረቢል ዓለሚን!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጥንቧ ዘረኝነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ዘረኝነት”racism” ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ጉርብትናን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን ክፉ በሽታ ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ዝንባሌ ደግሞ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ዘረኝነት ምንጯ ዝንባሌ ከሆነ ታዲያ ከዘረኝነት በሽታ ለመገላገል መፍትሔው ምንድን ነው? አዎ አምላካችን አላህ በቅዱስ ቃሉ የሚናገረውን እና ነብያችን”ﷺ” በሐዲሳቸው የተናገሩትን በጥሞና ሰምቶ መተግበር ነው፤ እስቲ ከቁርኣን እንጀምር፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ነፍሥ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ እነዚህ ሁለቱ አደምና ሐዋ ናቸው፤ “እነርሱም” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ዘር ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አንድ ሙስሊምስ እንዲህ አይነት ውዝግብ ውስጥ መግባት የእምነትን ገመድ የሚበጥስ አይደለምን? አላህ ሁላችንንም የፈጠረን ከአንድ አባትና እናት ነው፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ወንድ” እና “ሴት” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት መፈጠራቸውን ያሳያል፤ አላህ ነገድ እና ጎሳ ያደረገን ብዙ ስለሆንን ለትውውቅ የትውልድ መዝገብ እንጂ አላህ ዘንድ ማነስ እና መተለቅ አላህ በመፍራት ብቻ ነው።
አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወዘተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ቋንቋዎች ይዘውት የመጡት ታሪክ፣ ባህል፣ ትውፊት፣ ክህሎት “ዘውግ” ethnic” ሆኗል፤ ይህ እራሱ የቻለ ውበት ነው። ነገድ እና ጎሳ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶችና መተዋወቂያ ነው። ዘረኝነት ግን ከቋንቋ አሊያም ከቀለም የሚመጣ ሳይሆን የልብና የአስተሳሰብ በሽታ ነው። በኢስላም ደሃ ሃብታም ሳንል፤ ዘመድ ባዕድ ሳንል፣ ዝንባሌ ተከትለን ሳናዳላ ለአላህ ብለን ለሰው ሁሉ በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች መሆን አለብን፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
ስለዚህ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ እንጂ መኩሪያ ወይም ማብጠልጠሊያ አይደለም፤ ዘረኝነት በዲንያ በአላህ ዘንድ ዋጋ የሚያሳጣ ሲሆን በአኺራም ደግሞ ለጀሃነም ይዳርጋል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 344
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ዐዘ ወጀል ከእናንተ የዘመነ-ጃሂሊያን ኩራት አስወግዷል፤ ይህም በዘር መኩራት ነው። ይህ ለጥንቁቁ አማኝም ወይም ለአደገኛው ካሃዲ አንድ ብቻ ነው። እናንተ የአደም ልጆች ናችሁ፤ አደም ከአፈር ነው የመጣው፤ ሰዎች በዘራቸው የሚኮሩ ከሆነ ጀሃነምን ይሞሏታል፤ ወይም አላህ ዘንድ ዋጋቸው ጥንዚዛ በአፍንጫው ከሚሽከረከር ጉድፍ ያነሰ ከሆኑት ይሆናል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ قَدْ أَذْهَبَ عَنْكُمْ عُبِّيَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ وَفَخْرَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ዘረኝነት”racism” ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ጉርብትናን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን ክፉ በሽታ ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ዝንባሌ ደግሞ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ዘረኝነት ምንጯ ዝንባሌ ከሆነ ታዲያ ከዘረኝነት በሽታ ለመገላገል መፍትሔው ምንድን ነው? አዎ አምላካችን አላህ በቅዱስ ቃሉ የሚናገረውን እና ነብያችን”ﷺ” በሐዲሳቸው የተናገሩትን በጥሞና ሰምቶ መተግበር ነው፤ እስቲ ከቁርኣን እንጀምር፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ነፍሥ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ እነዚህ ሁለቱ አደምና ሐዋ ናቸው፤ “እነርሱም” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ዘር ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አንድ ሙስሊምስ እንዲህ አይነት ውዝግብ ውስጥ መግባት የእምነትን ገመድ የሚበጥስ አይደለምን? አላህ ሁላችንንም የፈጠረን ከአንድ አባትና እናት ነው፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ወንድ” እና “ሴት” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት መፈጠራቸውን ያሳያል፤ አላህ ነገድ እና ጎሳ ያደረገን ብዙ ስለሆንን ለትውውቅ የትውልድ መዝገብ እንጂ አላህ ዘንድ ማነስ እና መተለቅ አላህ በመፍራት ብቻ ነው።
አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወዘተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ቋንቋዎች ይዘውት የመጡት ታሪክ፣ ባህል፣ ትውፊት፣ ክህሎት “ዘውግ” ethnic” ሆኗል፤ ይህ እራሱ የቻለ ውበት ነው። ነገድ እና ጎሳ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶችና መተዋወቂያ ነው። ዘረኝነት ግን ከቋንቋ አሊያም ከቀለም የሚመጣ ሳይሆን የልብና የአስተሳሰብ በሽታ ነው። በኢስላም ደሃ ሃብታም ሳንል፤ ዘመድ ባዕድ ሳንል፣ ዝንባሌ ተከትለን ሳናዳላ ለአላህ ብለን ለሰው ሁሉ በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች መሆን አለብን፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
ስለዚህ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ እንጂ መኩሪያ ወይም ማብጠልጠሊያ አይደለም፤ ዘረኝነት በዲንያ በአላህ ዘንድ ዋጋ የሚያሳጣ ሲሆን በአኺራም ደግሞ ለጀሃነም ይዳርጋል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 344
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ዐዘ ወጀል ከእናንተ የዘመነ-ጃሂሊያን ኩራት አስወግዷል፤ ይህም በዘር መኩራት ነው። ይህ ለጥንቁቁ አማኝም ወይም ለአደገኛው ካሃዲ አንድ ብቻ ነው። እናንተ የአደም ልጆች ናችሁ፤ አደም ከአፈር ነው የመጣው፤ ሰዎች በዘራቸው የሚኮሩ ከሆነ ጀሃነምን ይሞሏታል፤ ወይም አላህ ዘንድ ዋጋቸው ጥንዚዛ በአፍንጫው ከሚሽከረከር ጉድፍ ያነሰ ከሆኑት ይሆናል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ قَدْ أَذْهَبَ عَنْكُمْ عُبِّيَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ وَفَخْرَ
هَا بِالآبَاءِ مُؤْمِنٌ تَقِيٌّ وَفَاجِرٌ شَقِيٌّ أَنْتُمْ بَنُو آدَمَ وَآدَمُ مِنْ تُرَابٍ لَيَدَعَنَّ رِجَالٌ فَخْرَهُمْ بِأَقْوَامٍ إِنَّمَا هُمْ فَحْمٌ مِنْ فَحْمِ جَهَنَّمَ أَوْ لَيَكُونُنَّ أَهْوَنَ عَلَى اللَّهِ مِنَ الْجِعْلاَنِ الَّتِي تَدْفَعُ بِأَنْفِهَا النَّتْنَ ”
የአደም ልጆች የአንድ አባት እና እናት ልጆች ነን ብሎ ማስተንተን መጠበብ ሲሆን በዘረኝነት አራንቋ መለከፍ መጥበብ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 150
ጁንደብ ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ሰው ግልጽ ባልሆነ ነገር፣ በዘረኝነት ጥብቅና፣ በዘረኝነት መንገድ የተጋደለ ግድያው የጃህሊያ ነው*። عَنْ جُنْدُبِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ قَاتَلَ تَحْتَ رَايَةٍ عُمِّيَّةٍ يُقَاتِلُ عَصَبِيَّةً وَيَغْضَبُ لِعَصَبِيَّةٍ فَقِتْلَتُهُ جَاهِلِيَّةٌ ”
“ጃህሊያህ” جَاهِلِيَّةٌ ማለት “መሃይምነት” ማለት ነው፤ ቅድመ-ቁርኣን ያለው ጊዜ ዘመነ-ጃህሊያህ ይባላል፤ በእርግጥም በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረችው ዘረኝነት ጥንብ ናት፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 81
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንዳስተላለፈው፦ “በጉዞ ከነቢዩ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው፤ አንሷሩም፦ “አንሷሪ ሆይ! አለ፤ ሙሃጅሩም፦ “ሙሃጅር ሆይ! አለ። ከዚያም የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”ይህ የጃህሊያህ አጠራር አይደለምን? አሉ፤ እነርሱም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው” አሉ፤ እርሳቸው፦ “እርሷን(ዘረኝነትን) ተዋት ጥንብ ናት” አሉ*። جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ يَقُولُ كُنَّا مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي غَزَاةٍ فَكَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ فَقَالَ الأَنْصَارِيُّ يَا لَلأَنْصَارِ وَقَالَ الْمُهَاجِرِيُّ يَا لَلْمُهَاجِرِينَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” مَا بَالُ دَعْوَى الْجَاهِلِيَّةِ ” . قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ . فَقَالَ ” دَعُوهَا فَإِنَّهَا مُنْتِنَةٌ
“ሙሃጅር” مُهَاجِر ማለት “ስደተኛ” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱትን ሶሓብይን ያመለክታል፤ “አንሷር” أَنْصَارٍ ማለት “ረዳት” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱት የተቀበሉ የመዲና ሶሓብይን ያመለክታል።
አንዱ ዘር ተነስቶ ሌላውን ዘር ሲበድል የተበደለው ያልበደለውን በዘሩ ብቻ በቁርሾ ለመበቀል መነሳት ጠባብነት ነው፤ በኢስላም የቀደሙት ትውልድ በሰሩት ወንጀል የአሁኑን ትውልድ መጠየቅ ወይም መቅጣት እራሱ ሕግ መተላለፍ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 162
ዐብደላህ እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦.. *ሰው በአባቱ ወይም በወንድሙ ወንጀል አይቀጣም*። وَلاَ يُؤْخَذُ الرَّجُلُ بِجَرِيرَةِ أَبِيهِ وَلاَ بِجَرِيرَةِ أَخِيهِ ”
በተጨማሪም አንድ ሰው ባጠፋው ብዙኃኑን ዘር ማንቋሸሽ ወይም ማዋረድ ሐራም ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 106
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከሰዎች መካከል ትልቁ ውሸታም ሌላው ሰው ማንቋሸሽ እና መላውን ዘር ማዋረድ ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ أَعْظَمَ النَّاسِ فِرْيَةً لَرَجُلٌ هَاجَى رَجُلاً فَهَجَا الْقَبِيلَةَ بِأَسْرِهَا
የአደም ልጆች የአንድ አባት እና እናት ልጆች ነን ብሎ ማስተንተን መጠበብ ሲሆን በዘረኝነት አራንቋ መለከፍ መጥበብ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 150
ጁንደብ ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ሰው ግልጽ ባልሆነ ነገር፣ በዘረኝነት ጥብቅና፣ በዘረኝነት መንገድ የተጋደለ ግድያው የጃህሊያ ነው*። عَنْ جُنْدُبِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ قَاتَلَ تَحْتَ رَايَةٍ عُمِّيَّةٍ يُقَاتِلُ عَصَبِيَّةً وَيَغْضَبُ لِعَصَبِيَّةٍ فَقِتْلَتُهُ جَاهِلِيَّةٌ ”
“ጃህሊያህ” جَاهِلِيَّةٌ ማለት “መሃይምነት” ማለት ነው፤ ቅድመ-ቁርኣን ያለው ጊዜ ዘመነ-ጃህሊያህ ይባላል፤ በእርግጥም በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረችው ዘረኝነት ጥንብ ናት፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 81
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንዳስተላለፈው፦ “በጉዞ ከነቢዩ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው፤ አንሷሩም፦ “አንሷሪ ሆይ! አለ፤ ሙሃጅሩም፦ “ሙሃጅር ሆይ! አለ። ከዚያም የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”ይህ የጃህሊያህ አጠራር አይደለምን? አሉ፤ እነርሱም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው” አሉ፤ እርሳቸው፦ “እርሷን(ዘረኝነትን) ተዋት ጥንብ ናት” አሉ*። جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ يَقُولُ كُنَّا مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي غَزَاةٍ فَكَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ فَقَالَ الأَنْصَارِيُّ يَا لَلأَنْصَارِ وَقَالَ الْمُهَاجِرِيُّ يَا لَلْمُهَاجِرِينَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” مَا بَالُ دَعْوَى الْجَاهِلِيَّةِ ” . قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ . فَقَالَ ” دَعُوهَا فَإِنَّهَا مُنْتِنَةٌ
“ሙሃጅር” مُهَاجِر ማለት “ስደተኛ” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱትን ሶሓብይን ያመለክታል፤ “አንሷር” أَنْصَارٍ ማለት “ረዳት” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱት የተቀበሉ የመዲና ሶሓብይን ያመለክታል።
አንዱ ዘር ተነስቶ ሌላውን ዘር ሲበድል የተበደለው ያልበደለውን በዘሩ ብቻ በቁርሾ ለመበቀል መነሳት ጠባብነት ነው፤ በኢስላም የቀደሙት ትውልድ በሰሩት ወንጀል የአሁኑን ትውልድ መጠየቅ ወይም መቅጣት እራሱ ሕግ መተላለፍ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 162
ዐብደላህ እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦.. *ሰው በአባቱ ወይም በወንድሙ ወንጀል አይቀጣም*። وَلاَ يُؤْخَذُ الرَّجُلُ بِجَرِيرَةِ أَبِيهِ وَلاَ بِجَرِيرَةِ أَخِيهِ ”
በተጨማሪም አንድ ሰው ባጠፋው ብዙኃኑን ዘር ማንቋሸሽ ወይም ማዋረድ ሐራም ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 106
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከሰዎች መካከል ትልቁ ውሸታም ሌላው ሰው ማንቋሸሽ እና መላውን ዘር ማዋረድ ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ أَعْظَمَ النَّاسِ فِرْيَةً لَرَجُلٌ هَاجَى رَجُلاً فَهَجَا الْقَبِيلَةَ بِأَسْرِهَا
እረ እሩቅ ሳንሄድ ወደ ዘረኝነት የሚጣራ፣ በዘረኝነት መንገድ የሚታገል፣ በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ሰው ከነብያችን”ﷺ” ሱናህ ውጪ ነው፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 349
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ አይደለም*። عَنْ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ مِنَّا مَنْ دَعَا إِلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ قَاتَلَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ مَاتَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ ”
በድንበር፣ በክልል፣ በወሰን የከፋፈሉን ሰዎች ናቸው። ምድር እኮ የአላህ ናት፤ ተቸግረን ብንሰደድ ሰፊ ናት፤ ዋናው ይህቺ አንድ የተውሒድ መንገድ ሃይማኖታችን ናትና አላህን በብቸኝነት ማምለክ ነው፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ*፡፡ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ أَرْضِي وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
21፥91 *ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ*፡፡ إِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ
እንግዲህ ዲነል ኢስላምን የመሰለ ሰውን የሚያስተሳስር የአላህ ገመድ እያለ በዘረኝነት፣ በጎጠኝነት፣ በጠርዘኝነት፣ በቡድንተኝነት መለያየት “አትለያዩ” ያለን አላህ አለመታዘዝ ነው። በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ ጠበኞችም በነበርን ጊዜ በእኛ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ እናስታውስ፤ በልቦቻችሁም መካከል አስማማን፤ በጸጋውም ወንድማማቾች ሆንን፥ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ በነበር ጊዜ አዳነን፦
3፥103 *የአላህንም የማመን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ*፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
በተሰጠን ጸጋ ልክ ወንድማማች መሆን ሲገባን ዛሬ በመሃይምነት አራንቋ ተጠቅተን በማህበራዊ ሚድያ ዘረኝነትን ስናራግብ እንውላለን፤ ኢስላም ዓለም-ዐቀፍ ሆኖ ሳለ ምነው ጠበብንሳ? ምነው ይህ ያህል ኢማናችን ወረደሳ? የኢሥላም ልዕልና ከዘር፣ ከብሔር፣ ከቋንቋ፣ ከቀለም፣ ከፓለቲካ በላይ ነው። አላህ ሁላችንም ያስተካክለን፥ ሂዳያ ይስጠን፣ ከጥንቧ ዘረኝነት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 349
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ አይደለም*። عَنْ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ مِنَّا مَنْ دَعَا إِلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ قَاتَلَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ مَاتَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ ”
በድንበር፣ በክልል፣ በወሰን የከፋፈሉን ሰዎች ናቸው። ምድር እኮ የአላህ ናት፤ ተቸግረን ብንሰደድ ሰፊ ናት፤ ዋናው ይህቺ አንድ የተውሒድ መንገድ ሃይማኖታችን ናትና አላህን በብቸኝነት ማምለክ ነው፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ*፡፡ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ أَرْضِي وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
21፥91 *ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ*፡፡ إِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ
እንግዲህ ዲነል ኢስላምን የመሰለ ሰውን የሚያስተሳስር የአላህ ገመድ እያለ በዘረኝነት፣ በጎጠኝነት፣ በጠርዘኝነት፣ በቡድንተኝነት መለያየት “አትለያዩ” ያለን አላህ አለመታዘዝ ነው። በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ ጠበኞችም በነበርን ጊዜ በእኛ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ እናስታውስ፤ በልቦቻችሁም መካከል አስማማን፤ በጸጋውም ወንድማማቾች ሆንን፥ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ በነበር ጊዜ አዳነን፦
3፥103 *የአላህንም የማመን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ*፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
በተሰጠን ጸጋ ልክ ወንድማማች መሆን ሲገባን ዛሬ በመሃይምነት አራንቋ ተጠቅተን በማህበራዊ ሚድያ ዘረኝነትን ስናራግብ እንውላለን፤ ኢስላም ዓለም-ዐቀፍ ሆኖ ሳለ ምነው ጠበብንሳ? ምነው ይህ ያህል ኢማናችን ወረደሳ? የኢሥላም ልዕልና ከዘር፣ ከብሔር፣ ከቋንቋ፣ ከቀለም፣ ከፓለቲካ በላይ ነው። አላህ ሁላችንም ያስተካክለን፥ ሂዳያ ይስጠን፣ ከጥንቧ ዘረኝነት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
5500 ዘመን
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2:79 *ለእነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው*፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
ክሌመንት ወይም ቀለሜንጦስ የሚባለው አዋልድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ከቀኖና መጽሐፍ የሚካተት ነው። ይህ መጽሐፍ ከአዳም እስከ ክርስቶስ 5500 ዘመን እንደሆነ ይናገራል፦
ግዕዙ፦
ቀለሜንጦስ 3፥19 እምድሕረ ሐሙስ መዋዕል ወመንፈቀ መዓልት እምሕረከ ወእሰሃለክ።
አማርኛው፦
ቀለሜንጦስ 3፥19 *ከአምስት ቀን እና ግማሽ ቀን በኃላ እምርሃለው*፥ ይቅርታም አደርግልሃለው።
አንድ ቀን ልክ እንደ አንድ ሺህ ዓመት በሚል ስሌት አምስት ቀን ተኩል 5500 ዓመት ይሆናል። እውን ከአዳም እስከ ክርስቶስ 5500 ዓመት ነውን? እስቲ ለባይብል መድረኩን እንልቀቅለት፦
ምዕራፍ አንድ
የትውልድ አቆጣጠር ከአዳም ስንጀምር አበው ከመውለዳቸው በፊት ያለውን ነው የምንወስደው፤ ምክንያቱም ሙሉ እድሜአቸውን ከወሰድን አንዱ በአንዱ ላይ ስለሚደራረብ"over lap" ነው። ነገር ግን የግሪኩ ሰፕቱጀንት እና የዕብራይስጡ ማሶሬቲክ የቁጥር ልዩነት አላቸው። 1954 የሃይለ-ሥላሴ እትም የግሪኩን ሰፕቱጀንት ሲከተል የአዲሱ መደበኛ ትርጉም ደግሞ የዕብራይስጡን ማሶሬቲክ ይከተላል። ግሪክ ሰፕቱአጀንት"LXX" በዕብራይስጡ ላይ 100 ዓመት ይጨምራል፤ በዚህ አቆጣጠር፦
1. አዳም 230 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥3 አዳምም *ሁለት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ልጅንም በምሳሌው እንደ መልኩ ወለደ፤
2. ሴት 205 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥6 ሴትም *ሁለት መቶ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ሄኖስንም ወለደ፤
3. ሄኖስ 190 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥9 ሄኖስም *መቶ ዘጠና ዓመት ኖረ*፥ ቃይናንንም ወለደ፤
4. ቃይናን 170 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥12 ቃይናንም *መቶ ሰባ ዓመት ኖረ*፥ መላልኤልንም ወለደ፤
5. መላልኤል 165 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥15 መላልኤልም *መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ያሬድንም ወለደ፤
6. ያሬድ 162 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥18 ያሬድም *መቶ ስድሳ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ሄኖክንም ወለደ፤
7. ሄኖክ 165 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥21 ሄኖክም *መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ማቱሳላንም ወለደ፤
8. ማቱሳላ 187 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥25 ማቱሳላም *መቶ ሰማኒያ ሰባት ዓመት ኖረ*፥ ላሜሕንም ወለደ፤
9. ላሜሕ 182 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥28 ላሜሕም *መቶ ሰማንያ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ልጅንም ወለደ።
10. ኖኅ 500 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥32 ኖኅም *የአምስት መቶ ዓመት ሰው ነበረ*፤ ኖኅም ሴምን ካምን ያፌትንም ወለደ።
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2:79 *ለእነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው*፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
ክሌመንት ወይም ቀለሜንጦስ የሚባለው አዋልድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ከቀኖና መጽሐፍ የሚካተት ነው። ይህ መጽሐፍ ከአዳም እስከ ክርስቶስ 5500 ዘመን እንደሆነ ይናገራል፦
ግዕዙ፦
ቀለሜንጦስ 3፥19 እምድሕረ ሐሙስ መዋዕል ወመንፈቀ መዓልት እምሕረከ ወእሰሃለክ።
አማርኛው፦
ቀለሜንጦስ 3፥19 *ከአምስት ቀን እና ግማሽ ቀን በኃላ እምርሃለው*፥ ይቅርታም አደርግልሃለው።
አንድ ቀን ልክ እንደ አንድ ሺህ ዓመት በሚል ስሌት አምስት ቀን ተኩል 5500 ዓመት ይሆናል። እውን ከአዳም እስከ ክርስቶስ 5500 ዓመት ነውን? እስቲ ለባይብል መድረኩን እንልቀቅለት፦
ምዕራፍ አንድ
የትውልድ አቆጣጠር ከአዳም ስንጀምር አበው ከመውለዳቸው በፊት ያለውን ነው የምንወስደው፤ ምክንያቱም ሙሉ እድሜአቸውን ከወሰድን አንዱ በአንዱ ላይ ስለሚደራረብ"over lap" ነው። ነገር ግን የግሪኩ ሰፕቱጀንት እና የዕብራይስጡ ማሶሬቲክ የቁጥር ልዩነት አላቸው። 1954 የሃይለ-ሥላሴ እትም የግሪኩን ሰፕቱጀንት ሲከተል የአዲሱ መደበኛ ትርጉም ደግሞ የዕብራይስጡን ማሶሬቲክ ይከተላል። ግሪክ ሰፕቱአጀንት"LXX" በዕብራይስጡ ላይ 100 ዓመት ይጨምራል፤ በዚህ አቆጣጠር፦
1. አዳም 230 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥3 አዳምም *ሁለት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ልጅንም በምሳሌው እንደ መልኩ ወለደ፤
2. ሴት 205 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥6 ሴትም *ሁለት መቶ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ሄኖስንም ወለደ፤
3. ሄኖስ 190 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥9 ሄኖስም *መቶ ዘጠና ዓመት ኖረ*፥ ቃይናንንም ወለደ፤
4. ቃይናን 170 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥12 ቃይናንም *መቶ ሰባ ዓመት ኖረ*፥ መላልኤልንም ወለደ፤
5. መላልኤል 165 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥15 መላልኤልም *መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ያሬድንም ወለደ፤
6. ያሬድ 162 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥18 ያሬድም *መቶ ስድሳ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ሄኖክንም ወለደ፤
7. ሄኖክ 165 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥21 ሄኖክም *መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ማቱሳላንም ወለደ፤
8. ማቱሳላ 187 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥25 ማቱሳላም *መቶ ሰማኒያ ሰባት ዓመት ኖረ*፥ ላሜሕንም ወለደ፤
9. ላሜሕ 182 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥28 ላሜሕም *መቶ ሰማንያ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ልጅንም ወለደ።
10. ኖኅ 500 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥32 ኖኅም *የአምስት መቶ ዓመት ሰው ነበረ*፤ ኖኅም ሴምን ካምን ያፌትንም ወለደ።
ሰፕቱአጀንት ማሶሬቲክ
1. 230 130
2. 205 105
3. 190 90
4. 170 70
5. 165 65
6. 162 62
7. 165 65
8. 187 187
9. 182 182
10. 500 500
=2156 ዓመት =1456 ዓመት
ምዕራፍ ሁለት
ከሴም እስከ ታራ ድረስ ያለው አቆጣጠሩ እንደሚከተለው ነው፦
1. ሴም 100 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥10 የሴም ትውልድ ይህ ነው። *ሴም የመቶ ዓመት ሰው ነበረ*፥ አርፋክስድንም ከጥፋት ውኃ በኋላ በሁለተኛው ዓመት ወለደ።
2. አርፋክስድ 135 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥12 አርፋክስድም *መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ቃይንምንም ወለደ፤
3. ቃይንም 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥13 ቃይንምም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ሳላንም ወለደ፤
4. ሳላ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥14 ሳላም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ዔቦርንም ወለደ፤
5. ዔቦር 134 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥16 ዔቦርም *መቶ ሠላሳ አራት ዓመት ኖረ*፥ ፋሌቅንም ወለደ፤
6. ፋሌቅ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥18 ፋሌቅም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ራግውንም ወለደ፤
7. ራግው 132 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥20 ራግውም *መቶ ሠላሳ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ሴሮሕንም ወለደ፤
8. ሴሮሕ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥22 ሴሮሕም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ናኮርንም ወለደ፤
9. ናኮር 190 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥24 ናኮርም መቶ ዘጠኝ ዓመት ኖረ፥ ታራንም ወለደ፤
10. ታራ 100 ዓመት፦
26፤ ታራም *መቶ ዓመት ኖረ*፥ አብራምንና ናኮርን ሐራንንም ወለደ።
ሰፕቱአጀንት ማሶሬቲክ
1. 100 100
2. 135 35
3. 130 30
4. 130 30
5. 134 34
6. 130 30
7. 132 32
8. 130 30
9. 190 29
10. 100 70
=1311 ዓመት = 420 ዓመት
ምዕራፍ ሦስት
ከአብርሃም እስከ ሰለሞን ድረስ ያለው አቆጣጠሩ እንደሚከተለው ነው፦
1. አብርሃም 100 ዓመት፦
ዘፍጥረት 21፥5 አብርሃምም ልጁ ይስሐቅ በተወለደለት ጊዜ *የመቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ*።
2. ይስሐቅ 60 ዓመት፦
ዘፍጥረት 25፥26 ከዚያም በኋላ ወንድሙ ወጣ፥ በእጁም የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር፤ ስሙም ያዕቆብ ተባለ። *እርስዋ ልጆችን በወለደቻቸው ጊዜ ይስሐቅ ስድሳ ዓመት ሆኖት ነበር*።
1. 230 130
2. 205 105
3. 190 90
4. 170 70
5. 165 65
6. 162 62
7. 165 65
8. 187 187
9. 182 182
10. 500 500
=2156 ዓመት =1456 ዓመት
ምዕራፍ ሁለት
ከሴም እስከ ታራ ድረስ ያለው አቆጣጠሩ እንደሚከተለው ነው፦
1. ሴም 100 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥10 የሴም ትውልድ ይህ ነው። *ሴም የመቶ ዓመት ሰው ነበረ*፥ አርፋክስድንም ከጥፋት ውኃ በኋላ በሁለተኛው ዓመት ወለደ።
2. አርፋክስድ 135 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥12 አርፋክስድም *መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ቃይንምንም ወለደ፤
3. ቃይንም 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥13 ቃይንምም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ሳላንም ወለደ፤
4. ሳላ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥14 ሳላም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ዔቦርንም ወለደ፤
5. ዔቦር 134 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥16 ዔቦርም *መቶ ሠላሳ አራት ዓመት ኖረ*፥ ፋሌቅንም ወለደ፤
6. ፋሌቅ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥18 ፋሌቅም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ራግውንም ወለደ፤
7. ራግው 132 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥20 ራግውም *መቶ ሠላሳ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ሴሮሕንም ወለደ፤
8. ሴሮሕ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥22 ሴሮሕም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ናኮርንም ወለደ፤
9. ናኮር 190 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥24 ናኮርም መቶ ዘጠኝ ዓመት ኖረ፥ ታራንም ወለደ፤
10. ታራ 100 ዓመት፦
26፤ ታራም *መቶ ዓመት ኖረ*፥ አብራምንና ናኮርን ሐራንንም ወለደ።
ሰፕቱአጀንት ማሶሬቲክ
1. 100 100
2. 135 35
3. 130 30
4. 130 30
5. 134 34
6. 130 30
7. 132 32
8. 130 30
9. 190 29
10. 100 70
=1311 ዓመት = 420 ዓመት
ምዕራፍ ሦስት
ከአብርሃም እስከ ሰለሞን ድረስ ያለው አቆጣጠሩ እንደሚከተለው ነው፦
1. አብርሃም 100 ዓመት፦
ዘፍጥረት 21፥5 አብርሃምም ልጁ ይስሐቅ በተወለደለት ጊዜ *የመቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ*።
2. ይስሐቅ 60 ዓመት፦
ዘፍጥረት 25፥26 ከዚያም በኋላ ወንድሙ ወጣ፥ በእጁም የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር፤ ስሙም ያዕቆብ ተባለ። *እርስዋ ልጆችን በወለደቻቸው ጊዜ ይስሐቅ ስድሳ ዓመት ሆኖት ነበር*።
3. ያዕቆብ 130 ዓመት፦
ከዚም ያዕቆብ ወደ ግብጽ ገባ፤ 17 ዓመት ኖረ፦
ዘፍጥረት 46፥2-4 እግዚአብሔርም በሌሊት ራእይ፦ ያዕቆብ ያዕቆብ፡ ብሎ ለእስራኤል ተናገረው። እርሱም፦ እነሆኝ፡ አለ። አለውም፦ የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ *ወደ ግብፅ መውረድ አትፍራ፥ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና። እኔ ወደ ግብፅ አብሬህ እወርዳለሁ፥ ከዚያም ደግሞ እኔ አወጣሃለሁ*፤ ዮሴፍም እጁን በዓይንህ ላይ ያኖራል።
ዘፍጥረት 47፥28 *ያዕቆብም በግብፅ ምድር አሥራ ሰባት ዓመት ተቀመጠ፤ የያዕቆብም ሙላው የሕይወቱ ዘመን መቶ አርባ ሰባት ዓመት ነው*።
ያዕቆብ ሙሉ እድሜውን የኖረው 147 ዓመት ነው። ከ 147 ውስጥ 17 ዓመት የኖረው ግብጽ ውስጥ ከሆነ ወደ ግብጽ ከመግባቱ በፊት የኖረው 130 ዓመት ነው፤ 147-17=130 ይሆናል።
4. የእስራኤል ልጆች 430 ዓመት፦
ዘጸአት 12፥40-41 *የእስራኤልም ልጆች በግብፅ ምድር የተቀመጡት ዘመን አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ነው። እንዲህም ሆነ፤ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ በዚያ ቀን የእግዚአብሔር ሠራዊት ሁሉ ከግብፅ ምድር ወጣ*።
5. ከዘጸአት እስከቤተ-መቅደሱ 480 ዓመት፦
1 ነገሥት 6፥1 *የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ አራት መቶ ሰማንያ ዓመት በሆነ ጊዜ፥ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ*።
1. 100
2. 60
3. 130
4. 430
5. 480
= 1200 ዓመት ይሆናል።
በዚህ ስሌት ላይ ሰፕቱአጀንት እና ማሶሬቲክ አንዳች የቁጥር ልዩነት የላቸው። ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ከዚም ያዕቆብ ወደ ግብጽ ገባ፤ 17 ዓመት ኖረ፦
ዘፍጥረት 46፥2-4 እግዚአብሔርም በሌሊት ራእይ፦ ያዕቆብ ያዕቆብ፡ ብሎ ለእስራኤል ተናገረው። እርሱም፦ እነሆኝ፡ አለ። አለውም፦ የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ *ወደ ግብፅ መውረድ አትፍራ፥ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና። እኔ ወደ ግብፅ አብሬህ እወርዳለሁ፥ ከዚያም ደግሞ እኔ አወጣሃለሁ*፤ ዮሴፍም እጁን በዓይንህ ላይ ያኖራል።
ዘፍጥረት 47፥28 *ያዕቆብም በግብፅ ምድር አሥራ ሰባት ዓመት ተቀመጠ፤ የያዕቆብም ሙላው የሕይወቱ ዘመን መቶ አርባ ሰባት ዓመት ነው*።
ያዕቆብ ሙሉ እድሜውን የኖረው 147 ዓመት ነው። ከ 147 ውስጥ 17 ዓመት የኖረው ግብጽ ውስጥ ከሆነ ወደ ግብጽ ከመግባቱ በፊት የኖረው 130 ዓመት ነው፤ 147-17=130 ይሆናል።
4. የእስራኤል ልጆች 430 ዓመት፦
ዘጸአት 12፥40-41 *የእስራኤልም ልጆች በግብፅ ምድር የተቀመጡት ዘመን አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ነው። እንዲህም ሆነ፤ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ በዚያ ቀን የእግዚአብሔር ሠራዊት ሁሉ ከግብፅ ምድር ወጣ*።
5. ከዘጸአት እስከቤተ-መቅደሱ 480 ዓመት፦
1 ነገሥት 6፥1 *የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ አራት መቶ ሰማንያ ዓመት በሆነ ጊዜ፥ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ*።
1. 100
2. 60
3. 130
4. 430
5. 480
= 1200 ዓመት ይሆናል።
በዚህ ስሌት ላይ ሰፕቱአጀንት እና ማሶሬቲክ አንዳች የቁጥር ልዩነት የላቸው። ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢየሱስ የት ተወለደ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
11:120 ከመልክተኞቹም “ወሬዎች” ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ኃያሲ የሆኑ ምሁራን ኂስ መኃየስ ልምዳቸው ነው፤ እኛም ማንኛውም ተግዳሮት በቁርኣን ላይ የሚነሳ ኂስ እንማርበታለን እንጂ አናፍርበትም፤ ታዲያ ጠይቆ መረዳት እና ማፍረስ መገርሰስ አስቦ መጠየቅ ይለያያል፤ ከኃያሲያን በተቃራኒው ሚሽነሪዎች የቁርአንን ምጥቀትና ጥልቀት ከመረዳት ይልቅ በምን ጥላሸት እናጠልሸው ብለው ተነስተዋል፤ እኛም ለዚህ መደዴ አካሄድ በቂ መልስ አለን የሚል መጀገኛ ይዘናል።
ወደ ጥላሸቱ ስገባ፦ “የቁርአን ዒሳ እና የባይብሉ ኢየሱስ ሁለት የተለያዩ ማንነቶች ናቸው፤ ከስማቸው ጀምሮ የት እንደተወለዱ ባይብል ሆነ ቁርአን ለየቅል የትየለሌ አድርገው ነው ያስቀመጡት” የሚል እሳቤ አላቸው፤ እኛ ደግሞ የምንለው ከመነሻው ሚዛኑ ትክክል አይደለም የሚል ሙግት አለን፤ ምክንያቱም የቁርአን ተናጋሪ እና ተራኪ የዓለማቱ ጌታ አላህ ነው፤ ከነብያችን”ﷺ” በፊት ያለው የዒሳ ታሪክ “አል-ገይቡል ማዲ” الغيبه المادي ሲሆን ያለፈ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ነገር ነው፤ ከፍጡራን በፊት ያሉትን የሩቅ ወሬዎች አላህ ብቻ ነው በትክክል የሚያውቃቸው፤ አላህ ይህንን የሩቅ ወሬ “ነቁስሱ አለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ “እንተርክልሃለን” በማለት ለነብያችን”ﷺ” ይናገራል፦
11:120 ከመልክተኞቹም “ወሬዎች” ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
አላህ ለነብያችን”ﷺ” የሚተርክበት ምክንያት ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው እንጂ እከሌ እከሌን ወለደ ብሎ የሚናገር የቀበሌ አሊያም የእድር መዝገብ አይደለም፤ የባይብል ታሪክ ግን የታሪክ ሰዎች ቃላቸው ከልብ የፈለቀ ነው፦
ኢዮብ 8፥8-10 ዘመናችን በምድር ላይ እንደ ጥላ ነውና፤ እኛ የትናንት ብቻ ነን፤ ምንም አናውቅም፤ ስለዚህ የቀደመውን ትውልድ ጠይቅ፥ አባቶቻቸውም ለመረመሩት ነገር ትጋ፤ እነርሱ የሚያስተምሩህና የሚነግሩህ፥ *ቃልንም ከልባቸው የሚያወጡ አይደሉምን?* እነርሱ የሚያስተምሩህና የሚነግሩህ፥
“ቃልንም ከልባቸው የሚያወጡ አይደሉምን?” የሚለው ይሰመርበት፤ የባይብል ታሪክ ታራኪው አምላክ ሳይሆን ታሪካዊያን የቀደመውን ትውልድ ጠይቀው የዘገቡት ነው፤ የቀደመው ትውልድ የሚያስተምሩህና የሚነግሩህ ደግሞ ቃልንም ከልባቸው አውጥተው እንጂ ከአምላክ ሰምተው አይደለም፤ ሉቃስም ለቴዎፍሎስ የጻፈለት ትረካ ከአምላክ የሰማው ሳይሆን ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ፥ እርሱ ደግሞ ለቴዎፍሎስ ሊጽፍለት መልካም ሆኖ ስለታየው የቀደመው ትውልድ ያስተላለፉለትን ነው፦
ሉቃስ 1፥1-4፤ *የከበርህ ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ከመጀመሪያው በዓይን ያዩትና የቃሉ አገልጋዮች የሆኑት እንዳስተላለፉልን፥ በኛ ዘንድ ስለ ተፈጸመው ነገር ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ፥ እኔ ደግሞ ስለ ተማርኸው ቃል እርግጡን እንድታውቅ በጥንቃቄ ሁሉን ከመጀመሪያው ተከትዬ በየተራው ልጽፍልህ መልካም ሆኖ ታየኝ*።
ስለዚህ የአምላክ ንግግር ከታሪካውያን ትውፊት ቅሪት ጋር ማወዳደር ከመነሻው ስህተት ነው፤ ሲቀጥል ባይብል ላይ እና ቁርኣን ላይ ስለ ኢየሱስ የተገለጸው መረጃ ተለያየ ማለት ኢየሱስ ሁለት ኢየሱስ አያረገውም። እስቲ ይህንን ገለባ ክስ ነጥብ በነጥብ ድባቅ እናስገባው፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
11:120 ከመልክተኞቹም “ወሬዎች” ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ኃያሲ የሆኑ ምሁራን ኂስ መኃየስ ልምዳቸው ነው፤ እኛም ማንኛውም ተግዳሮት በቁርኣን ላይ የሚነሳ ኂስ እንማርበታለን እንጂ አናፍርበትም፤ ታዲያ ጠይቆ መረዳት እና ማፍረስ መገርሰስ አስቦ መጠየቅ ይለያያል፤ ከኃያሲያን በተቃራኒው ሚሽነሪዎች የቁርአንን ምጥቀትና ጥልቀት ከመረዳት ይልቅ በምን ጥላሸት እናጠልሸው ብለው ተነስተዋል፤ እኛም ለዚህ መደዴ አካሄድ በቂ መልስ አለን የሚል መጀገኛ ይዘናል።
ወደ ጥላሸቱ ስገባ፦ “የቁርአን ዒሳ እና የባይብሉ ኢየሱስ ሁለት የተለያዩ ማንነቶች ናቸው፤ ከስማቸው ጀምሮ የት እንደተወለዱ ባይብል ሆነ ቁርአን ለየቅል የትየለሌ አድርገው ነው ያስቀመጡት” የሚል እሳቤ አላቸው፤ እኛ ደግሞ የምንለው ከመነሻው ሚዛኑ ትክክል አይደለም የሚል ሙግት አለን፤ ምክንያቱም የቁርአን ተናጋሪ እና ተራኪ የዓለማቱ ጌታ አላህ ነው፤ ከነብያችን”ﷺ” በፊት ያለው የዒሳ ታሪክ “አል-ገይቡል ማዲ” الغيبه المادي ሲሆን ያለፈ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ነገር ነው፤ ከፍጡራን በፊት ያሉትን የሩቅ ወሬዎች አላህ ብቻ ነው በትክክል የሚያውቃቸው፤ አላህ ይህንን የሩቅ ወሬ “ነቁስሱ አለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ “እንተርክልሃለን” በማለት ለነብያችን”ﷺ” ይናገራል፦
11:120 ከመልክተኞቹም “ወሬዎች” ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
አላህ ለነብያችን”ﷺ” የሚተርክበት ምክንያት ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው እንጂ እከሌ እከሌን ወለደ ብሎ የሚናገር የቀበሌ አሊያም የእድር መዝገብ አይደለም፤ የባይብል ታሪክ ግን የታሪክ ሰዎች ቃላቸው ከልብ የፈለቀ ነው፦
ኢዮብ 8፥8-10 ዘመናችን በምድር ላይ እንደ ጥላ ነውና፤ እኛ የትናንት ብቻ ነን፤ ምንም አናውቅም፤ ስለዚህ የቀደመውን ትውልድ ጠይቅ፥ አባቶቻቸውም ለመረመሩት ነገር ትጋ፤ እነርሱ የሚያስተምሩህና የሚነግሩህ፥ *ቃልንም ከልባቸው የሚያወጡ አይደሉምን?* እነርሱ የሚያስተምሩህና የሚነግሩህ፥
“ቃልንም ከልባቸው የሚያወጡ አይደሉምን?” የሚለው ይሰመርበት፤ የባይብል ታሪክ ታራኪው አምላክ ሳይሆን ታሪካዊያን የቀደመውን ትውልድ ጠይቀው የዘገቡት ነው፤ የቀደመው ትውልድ የሚያስተምሩህና የሚነግሩህ ደግሞ ቃልንም ከልባቸው አውጥተው እንጂ ከአምላክ ሰምተው አይደለም፤ ሉቃስም ለቴዎፍሎስ የጻፈለት ትረካ ከአምላክ የሰማው ሳይሆን ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ፥ እርሱ ደግሞ ለቴዎፍሎስ ሊጽፍለት መልካም ሆኖ ስለታየው የቀደመው ትውልድ ያስተላለፉለትን ነው፦
ሉቃስ 1፥1-4፤ *የከበርህ ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ከመጀመሪያው በዓይን ያዩትና የቃሉ አገልጋዮች የሆኑት እንዳስተላለፉልን፥ በኛ ዘንድ ስለ ተፈጸመው ነገር ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ፥ እኔ ደግሞ ስለ ተማርኸው ቃል እርግጡን እንድታውቅ በጥንቃቄ ሁሉን ከመጀመሪያው ተከትዬ በየተራው ልጽፍልህ መልካም ሆኖ ታየኝ*።
ስለዚህ የአምላክ ንግግር ከታሪካውያን ትውፊት ቅሪት ጋር ማወዳደር ከመነሻው ስህተት ነው፤ ሲቀጥል ባይብል ላይ እና ቁርኣን ላይ ስለ ኢየሱስ የተገለጸው መረጃ ተለያየ ማለት ኢየሱስ ሁለት ኢየሱስ አያረገውም። እስቲ ይህንን ገለባ ክስ ነጥብ በነጥብ ድባቅ እናስገባው፦
ነጥብ አንድ
“የኢየሱስ ስም”
“ኢየሱስ” የሚለው ስም ፦ በግሪክ “ኤሱስ” Ἰησοῦ በቀዳማይ ዕብራይስጥ “ያህሹአ” יְהוֹשֻׁעַ ፣ በደሃራይ ዕብራይስጥ “ያሱአ” יֵשׁוּעַ ፣ በአረማይክ “ዔሳዩ” ܝܫܘܥ ፣ በቀዳማይ ዐረቢኛ “ዒሳ” عيسى ፣ በደሃራይ ዐረቢኛ “የሱዐ” يسوع ሲሆን ትርጉሙ “ያህ መድሃኒት ነው” የሚል ፍቺ አለው፤ በተለይ ኢየሱስ ሰዎች ሲጠሩበት የነበረ የሰው ስም መሆኑን ለማሳየት በዕብራይስጥ “ያህሹአ” יְהוֹשֻׁ֣עַ በግሪክ “ኤሱስ” Ἰησοῦ ተብሎ ለሌሎች ሰዎች አገልግልግሎት ላይ ውሏል፤ ይህንን ከብሉይ ኪዳን እና ከአዲስ ኪዳን ማየት ይቻላል።
የግሪክ ሰፕቱጀንት ብሉይ ኪዳን ኢየሱስ የሚለውን ስም “ኤሱስ” Ἰησοῦ ብሎ አቀምጦታል፤ የዕብራይስጡ እደ-ክታባት ደግሞ ያህሹአ יְהוֹשֻׁ֣עַ በሚል አስቀምጦታል፤ የግዕዙ ባይብልም በተመሳሳይ “ኢያሱ” ሳይሆን “ኢየሱስ” እያለ አስቀምጦታል፤ ኢየሱስ የሚለው ስም የፍጡራን ስም መሆኑን የነዌ ልጅ ኢየሱስ፣ የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢየሱስ እና የግሪክ አዲስ ኪዳን እደ-ክታባት ኢየሱስ የሚለውን ስም “ኤሱስ” Ἰησοῦ ብሎ አቀምጦታል፤ ይህም የማርያም ልጅ ኢየሱስ፣ የነዌ ልጅ ኢየሱስ፣ ኢዮስጦስ ኢየሱስ ወዘተ።
ስለዚህ የኢየሱስ ስም ስረ-መሰረቱ “ያህሹአ” እንጂ “ኢየሱስ” አሊያም “ዒሳ” አይደለም፤ ለምሳሌ በዕብራይስጥ “ሺን” ש በግሪክ ስለሌለ “ሲግማ” σ ሆኖ “ሸ” የነበረው “ሰ” ተብሎ ሲነበብ በዕብራይስጥ “ያህሹአ” יְהוֹשֻׁעַ የነበረው በግሪክ ኮይኔ “ኤሱስ” Ἰησοῦ ይሆናል፤ አንድ ስም ወደ ሌላ ቋንቋ ሲመጣ የአነባነብ ስልቱ ተቀየረ ማለት ስሙ ተቀየረ ማለት እንዳልሆነ ከቋንቋ ሙግት መረዳት ይቻላል፤ ቀዳማይ ዐረቢኛ የቁርአን ዐረቢኛ ሲሆን ደኃራይ ዐረቢኛ ደግሞ ባይብል የተጻፈበት ዐረቢኛ ነው፤ ምክንያቱም ብሉይ ኪዳን ሆነ አዲስ ኪዳን ወደ ዐረቢኛ የተተረጎመው ከቁርኣን መውረድ በኃላ በ 867 AD ኮዴክስ ዐረቢከስ ነው። ስለዚህ በቁርአን በቀዳማይ ዐረቢኛ “ዒሳ” عيسى በባይብል በደሃራይ ዐረቢኛ “የሱዐ” يسوع መባሉ አንዳች የትርጉም ልዩነት የለውም። “የሱ” ישו የሚለው የዕብራይስጥ ቃል በዐይን ከመጣ “ዐ” ተብሎ አሊያም በያ ከመጣ “የ” ተብሎ ሊነበብ ይችላል፤ የዕብራይስጡ “ዐይን” ע በዐረቢኛ “ዐ” ተብሎ አሊያም “የ” ተብሎ መነበብ ይችላል።
“የኢየሱስ ስም”
“ኢየሱስ” የሚለው ስም ፦ በግሪክ “ኤሱስ” Ἰησοῦ በቀዳማይ ዕብራይስጥ “ያህሹአ” יְהוֹשֻׁעַ ፣ በደሃራይ ዕብራይስጥ “ያሱአ” יֵשׁוּעַ ፣ በአረማይክ “ዔሳዩ” ܝܫܘܥ ፣ በቀዳማይ ዐረቢኛ “ዒሳ” عيسى ፣ በደሃራይ ዐረቢኛ “የሱዐ” يسوع ሲሆን ትርጉሙ “ያህ መድሃኒት ነው” የሚል ፍቺ አለው፤ በተለይ ኢየሱስ ሰዎች ሲጠሩበት የነበረ የሰው ስም መሆኑን ለማሳየት በዕብራይስጥ “ያህሹአ” יְהוֹשֻׁ֣עַ በግሪክ “ኤሱስ” Ἰησοῦ ተብሎ ለሌሎች ሰዎች አገልግልግሎት ላይ ውሏል፤ ይህንን ከብሉይ ኪዳን እና ከአዲስ ኪዳን ማየት ይቻላል።
የግሪክ ሰፕቱጀንት ብሉይ ኪዳን ኢየሱስ የሚለውን ስም “ኤሱስ” Ἰησοῦ ብሎ አቀምጦታል፤ የዕብራይስጡ እደ-ክታባት ደግሞ ያህሹአ יְהוֹשֻׁ֣עַ በሚል አስቀምጦታል፤ የግዕዙ ባይብልም በተመሳሳይ “ኢያሱ” ሳይሆን “ኢየሱስ” እያለ አስቀምጦታል፤ ኢየሱስ የሚለው ስም የፍጡራን ስም መሆኑን የነዌ ልጅ ኢየሱስ፣ የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢየሱስ እና የግሪክ አዲስ ኪዳን እደ-ክታባት ኢየሱስ የሚለውን ስም “ኤሱስ” Ἰησοῦ ብሎ አቀምጦታል፤ ይህም የማርያም ልጅ ኢየሱስ፣ የነዌ ልጅ ኢየሱስ፣ ኢዮስጦስ ኢየሱስ ወዘተ።
ስለዚህ የኢየሱስ ስም ስረ-መሰረቱ “ያህሹአ” እንጂ “ኢየሱስ” አሊያም “ዒሳ” አይደለም፤ ለምሳሌ በዕብራይስጥ “ሺን” ש በግሪክ ስለሌለ “ሲግማ” σ ሆኖ “ሸ” የነበረው “ሰ” ተብሎ ሲነበብ በዕብራይስጥ “ያህሹአ” יְהוֹשֻׁעַ የነበረው በግሪክ ኮይኔ “ኤሱስ” Ἰησοῦ ይሆናል፤ አንድ ስም ወደ ሌላ ቋንቋ ሲመጣ የአነባነብ ስልቱ ተቀየረ ማለት ስሙ ተቀየረ ማለት እንዳልሆነ ከቋንቋ ሙግት መረዳት ይቻላል፤ ቀዳማይ ዐረቢኛ የቁርአን ዐረቢኛ ሲሆን ደኃራይ ዐረቢኛ ደግሞ ባይብል የተጻፈበት ዐረቢኛ ነው፤ ምክንያቱም ብሉይ ኪዳን ሆነ አዲስ ኪዳን ወደ ዐረቢኛ የተተረጎመው ከቁርኣን መውረድ በኃላ በ 867 AD ኮዴክስ ዐረቢከስ ነው። ስለዚህ በቁርአን በቀዳማይ ዐረቢኛ “ዒሳ” عيسى በባይብል በደሃራይ ዐረቢኛ “የሱዐ” يسوع መባሉ አንዳች የትርጉም ልዩነት የለውም። “የሱ” ישו የሚለው የዕብራይስጥ ቃል በዐይን ከመጣ “ዐ” ተብሎ አሊያም በያ ከመጣ “የ” ተብሎ ሊነበብ ይችላል፤ የዕብራይስጡ “ዐይን” ע በዐረቢኛ “ዐ” ተብሎ አሊያም “የ” ተብሎ መነበብ ይችላል።
ነጥብ ሁለት
“የተወለደበት ጊዜ”
ኢየሱስ የተወለደበትን ወር ባይብል ይነግረናል፣ ይህን ለማወቅ የዕብራውያን አቆጣጥርን ጠንቅቀን ማወቅ አለብን፣ የዕብራውያን የመጀመሪያ ወር ኒሳን ሲሆን ይህም በግሪጎሪያን አቆጣጠር ሚያዢያ ላይ ነው የሚያርፈው፣ ይህን ከተረዳን ዘካርያስ ካህን ሲሆን የክህነት ምድቡ ከአብያ ክፍል እንደሆነና በተራው ሊያጥን እንደነበር እንረዳለን፦
ሉቃስ 1፣5 በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን *ከአብያ ክፍል* የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ልጆች ነበረች፥ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።
ሉቃስ 1፣9-11 እንደ ካህናት ሥርዓት ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ ገብቶ ለማጠን ዕጣ ደረሰበት። በዕጣንም ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ በውጭ ቆመው ይጸልዩ ነበር። የጌታም መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
ዘካሪያስ መልአኩን ገብርኤልን ያገኘው በተሰጠው የአባያ ዕጣ ክፍል እንደሆነ ቅቡል ነው፣ በዕብራውያን በአመት 24 የክህነት ምድብ አለ፣ በአንድ ወር ውስጥ ሁለት ክፍል ሲኖር በአስራ ሁለት ደግሞ 24 ምድብ አለ፣ ይህን ከተረዳን አባያ ከሃያ አራቱ ምድብ ስምንተኛ ነው፣ በየወሩ ሁለት ሁለት ሆነው ከገቡ አባያ አራተኛው ወር ላይ ነው የሚደርሰው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 24፥5-19 ሰባተኛው ለአቆስ፥ *ስምንተኛው ለአብያ*፥
የጠቀስኩትን ቁጥር ሙሉውን ያንብቡ።
የመጀመሪያው ወር ኒሳን ማለትም ሚያዥያ ከሆነ አራተኛው ወር ደግሞ ተሙዝ በግሪጎሪያን ሃምሌ ይሆናል፣ መልአኩ ወደ ዘካሪያስ የመጣው በሃምሌ ወር ከሆነ ወደ ማርያም ደግሞ የመጣው ከዘካርያስ ጋር ከመጣበት በስድስተኛው ወር ነው፣ ይህም ስድስተኛ ወር ጥር ነው፦
ሉቃስ 1፥26-27 *በስድስተኛውም ወር* መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
እንግዲህ ገብርኤል በጥር ከመጣ ኢየሱስ ጽንሱ የሚጀምረው በጥር ነው፣ ከጥር ወር የጽንሱ ጊዜ 9 ወር ስንቆጥር ጥቅምት ይሆናል፣ ኢየሱስ የተወለደው በጥቅምት ይሆናል ማለት ነው፣ በታህሳስ ወር ነው የሚለው ተረት ምንጭ ኣልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ታህሳስ እኮ ለዕብራውያን ብርድ ነው ከቤት አይወጡም፣ ኢየሱስ ሲወለድ ግን የበልግ ወራት ሆኖ እረኞች በሜዳ ያድሩ ነበር፦
ሉቃስ 2፣8 በዚያም ምድር *መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ*።
የሚገርመው ተምር የሚበስለው በበጋ ነው ልብ አድርጉ፤ ቁርኣንም የሚነግረን በዚያን ወቅት የበሰለን የተምር እሸት እንደነበረ ነው፦
19፥25 «የዘምባባይቱንም ግንድ ወዳንቺ ወዝውዣት ባንቺ ላይ *የበሰለን የተምር እሸት* ታረግፍልሻለችና፡፡ وَهُزِّىٓ إِلَيْكِ بِجِذْعِ ٱلنَّخْلَةِ تُسَٰقِطْ عَلَيْكِ رُطَبًۭا جَنِيًّۭا
“የተወለደበት ጊዜ”
ኢየሱስ የተወለደበትን ወር ባይብል ይነግረናል፣ ይህን ለማወቅ የዕብራውያን አቆጣጥርን ጠንቅቀን ማወቅ አለብን፣ የዕብራውያን የመጀመሪያ ወር ኒሳን ሲሆን ይህም በግሪጎሪያን አቆጣጠር ሚያዢያ ላይ ነው የሚያርፈው፣ ይህን ከተረዳን ዘካርያስ ካህን ሲሆን የክህነት ምድቡ ከአብያ ክፍል እንደሆነና በተራው ሊያጥን እንደነበር እንረዳለን፦
ሉቃስ 1፣5 በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን *ከአብያ ክፍል* የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ልጆች ነበረች፥ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።
ሉቃስ 1፣9-11 እንደ ካህናት ሥርዓት ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ ገብቶ ለማጠን ዕጣ ደረሰበት። በዕጣንም ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ በውጭ ቆመው ይጸልዩ ነበር። የጌታም መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
ዘካሪያስ መልአኩን ገብርኤልን ያገኘው በተሰጠው የአባያ ዕጣ ክፍል እንደሆነ ቅቡል ነው፣ በዕብራውያን በአመት 24 የክህነት ምድብ አለ፣ በአንድ ወር ውስጥ ሁለት ክፍል ሲኖር በአስራ ሁለት ደግሞ 24 ምድብ አለ፣ ይህን ከተረዳን አባያ ከሃያ አራቱ ምድብ ስምንተኛ ነው፣ በየወሩ ሁለት ሁለት ሆነው ከገቡ አባያ አራተኛው ወር ላይ ነው የሚደርሰው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 24፥5-19 ሰባተኛው ለአቆስ፥ *ስምንተኛው ለአብያ*፥
የጠቀስኩትን ቁጥር ሙሉውን ያንብቡ።
የመጀመሪያው ወር ኒሳን ማለትም ሚያዥያ ከሆነ አራተኛው ወር ደግሞ ተሙዝ በግሪጎሪያን ሃምሌ ይሆናል፣ መልአኩ ወደ ዘካሪያስ የመጣው በሃምሌ ወር ከሆነ ወደ ማርያም ደግሞ የመጣው ከዘካርያስ ጋር ከመጣበት በስድስተኛው ወር ነው፣ ይህም ስድስተኛ ወር ጥር ነው፦
ሉቃስ 1፥26-27 *በስድስተኛውም ወር* መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
እንግዲህ ገብርኤል በጥር ከመጣ ኢየሱስ ጽንሱ የሚጀምረው በጥር ነው፣ ከጥር ወር የጽንሱ ጊዜ 9 ወር ስንቆጥር ጥቅምት ይሆናል፣ ኢየሱስ የተወለደው በጥቅምት ይሆናል ማለት ነው፣ በታህሳስ ወር ነው የሚለው ተረት ምንጭ ኣልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ታህሳስ እኮ ለዕብራውያን ብርድ ነው ከቤት አይወጡም፣ ኢየሱስ ሲወለድ ግን የበልግ ወራት ሆኖ እረኞች በሜዳ ያድሩ ነበር፦
ሉቃስ 2፣8 በዚያም ምድር *መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ*።
የሚገርመው ተምር የሚበስለው በበጋ ነው ልብ አድርጉ፤ ቁርኣንም የሚነግረን በዚያን ወቅት የበሰለን የተምር እሸት እንደነበረ ነው፦
19፥25 «የዘምባባይቱንም ግንድ ወዳንቺ ወዝውዣት ባንቺ ላይ *የበሰለን የተምር እሸት* ታረግፍልሻለችና፡፡ وَهُزِّىٓ إِلَيْكِ بِجِذْعِ ٱلنَّخْلَةِ تُسَٰقِطْ عَلَيْكِ رُطَبًۭا جَنِيًّۭا
ነጥብ ሦስት
“የተወለደበት ቦታ”
ሉቃስ ኢየሱስ የተወለደው በግርግም እንደሆነ ይናገራል፦
ሉቃስ 2፥7-8 የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው *በግርግም* አስተኛችው። በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ *በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ*።
“ግርግም” ማለት የከብት መኖ መመገቢያ አሸንዳ ነው። ይህ በበጋ ወቅት እረኞች በሜዳ መንጋዎችን ለመጠበቅ ውጪ ነበሩ። እዚህ አንቀጽ ላይ “በበረት ተወለደ” የሚል የት አለ? ሲቀጥል በግርግም አስተኛችው እንጂ ወለደችው መቼ ይላል? ኢየሱስ በክረምት አልተወለደም፤ ተወለደ ካሉ እረኞች እንዴት በክረምት ሜዳ ላይ አደሩ? በረት ደግሞ በክረምት መንጋዎች የሚያድሩበት ነው። ግርግም በበጋ መንጋዎች የሚመገቡበት መኖ መመገቢያ አሸንዳ ነው። ከመነሻው ቁርኣን ላይ መርየም ያማጠሽበት ቦታ እንጂ የወለደችበትን ቦታ አይናገርም፦
19፥23 ምጡም ወደ ዘንባባይቱ ግንድ አስጠጋት፡፡ «ዋ ምኞቴ! ምነው ከዚህ በፊት በሞትኩ፡፡ ተረስቼም የቀረሁ በሆንኩ» አለች፡፡ فَأَجَآءَهَا ٱلْمَخَاضُ إِلَىٰ جِذْعِ ٱلنَّخْلَةِ قَالَتْ يَٰلَيْتَنِى مِتُّ قَبْلَ هَٰذَا وَكُنتُ نَسْيًۭا مَّنسِيًّۭا
ስለዚህ የሌለ ነገር እንዳለ አድርጎ እና አስመስሎ ማጋጨት የሥነ-አፈታት ጥናት”Hermeneutics” ያማከለ ሙግት አይደለም፤ የዘንባባ ግንድ አጠገብ ወለደችው እንበል፤ በረት ውስጥ አሊያም በሜዳ ላይ ባለው ግርግም የዘንባባ ግንድ ሊኖር አይችልምን? ዘንባባ ዐረብ አገር ብቻ ሳይሆን እስራኤልም አለ፦
ዘዳግም 34፥3 እስከ ዞዓር ድረስ ያለውንም *የዘንባባ ዛፎች* ያሉባትን ከተማ የኢያሪኮን ሸለቆ ሜዳ አሳየው።
1ኛ ነገሥት 6፥35 የኪሩቤልንና *የዘንባባ ዛፍ* የፈነዳም አበባ ምስል ቀረጸባቸው፤ በተቀረጸውም ሥራ ላይ በወርቅ ለበጣቸው።
ሕዝቅኤል 41፥26 በደጀ ሰላሙም በሁለቱ ወገን በዚህና በዚያ የዓይነ ርግብ መስኮቶችና የተቀረጹ *የዘንባባ ዛፎች* ነበሩበት፤ የመቅደሱም ጓዳዎችና የእንጨቱ መድረክ እንዲሁ ነበሩ።
ዮሐንስ 12፥13 *የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ* ይዘው ሊቀበሉት ወጡና፦ ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው እያሉ ጮኹ።
“ሳያውቁ መናገር ኃላ ለማፈር” ይሉ የለ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“የተወለደበት ቦታ”
ሉቃስ ኢየሱስ የተወለደው በግርግም እንደሆነ ይናገራል፦
ሉቃስ 2፥7-8 የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው *በግርግም* አስተኛችው። በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ *በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ*።
“ግርግም” ማለት የከብት መኖ መመገቢያ አሸንዳ ነው። ይህ በበጋ ወቅት እረኞች በሜዳ መንጋዎችን ለመጠበቅ ውጪ ነበሩ። እዚህ አንቀጽ ላይ “በበረት ተወለደ” የሚል የት አለ? ሲቀጥል በግርግም አስተኛችው እንጂ ወለደችው መቼ ይላል? ኢየሱስ በክረምት አልተወለደም፤ ተወለደ ካሉ እረኞች እንዴት በክረምት ሜዳ ላይ አደሩ? በረት ደግሞ በክረምት መንጋዎች የሚያድሩበት ነው። ግርግም በበጋ መንጋዎች የሚመገቡበት መኖ መመገቢያ አሸንዳ ነው። ከመነሻው ቁርኣን ላይ መርየም ያማጠሽበት ቦታ እንጂ የወለደችበትን ቦታ አይናገርም፦
19፥23 ምጡም ወደ ዘንባባይቱ ግንድ አስጠጋት፡፡ «ዋ ምኞቴ! ምነው ከዚህ በፊት በሞትኩ፡፡ ተረስቼም የቀረሁ በሆንኩ» አለች፡፡ فَأَجَآءَهَا ٱلْمَخَاضُ إِلَىٰ جِذْعِ ٱلنَّخْلَةِ قَالَتْ يَٰلَيْتَنِى مِتُّ قَبْلَ هَٰذَا وَكُنتُ نَسْيًۭا مَّنسِيًّۭا
ስለዚህ የሌለ ነገር እንዳለ አድርጎ እና አስመስሎ ማጋጨት የሥነ-አፈታት ጥናት”Hermeneutics” ያማከለ ሙግት አይደለም፤ የዘንባባ ግንድ አጠገብ ወለደችው እንበል፤ በረት ውስጥ አሊያም በሜዳ ላይ ባለው ግርግም የዘንባባ ግንድ ሊኖር አይችልምን? ዘንባባ ዐረብ አገር ብቻ ሳይሆን እስራኤልም አለ፦
ዘዳግም 34፥3 እስከ ዞዓር ድረስ ያለውንም *የዘንባባ ዛፎች* ያሉባትን ከተማ የኢያሪኮን ሸለቆ ሜዳ አሳየው።
1ኛ ነገሥት 6፥35 የኪሩቤልንና *የዘንባባ ዛፍ* የፈነዳም አበባ ምስል ቀረጸባቸው፤ በተቀረጸውም ሥራ ላይ በወርቅ ለበጣቸው።
ሕዝቅኤል 41፥26 በደጀ ሰላሙም በሁለቱ ወገን በዚህና በዚያ የዓይነ ርግብ መስኮቶችና የተቀረጹ *የዘንባባ ዛፎች* ነበሩበት፤ የመቅደሱም ጓዳዎችና የእንጨቱ መድረክ እንዲሁ ነበሩ።
ዮሐንስ 12፥13 *የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ* ይዘው ሊቀበሉት ወጡና፦ ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው እያሉ ጮኹ።
“ሳያውቁ መናገር ኃላ ለማፈር” ይሉ የለ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
5500 ዘመን
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ምዕራፍ አራት
ከሰሎሞን ቤተ መቅደሱ እስከ ባቢሎን ምርኮ ድረስ የነገሡትን ነገሥታ በመቁረጥ ማስላት ይቻላል፦
1. ሰሎሞን 36 ዓመት፦
1 ነገሥት 11፥42 ሰሎሞንም በኢየሩሳሌም በእስራኤል ሁሉ ላይ የነገሠበት ዘመን *አርባ ዓመት ነበረ*።
ነገር ግን ቤተ-መቅደሱ ሲገነባ በንግሥና 4 ዓመት አሳልፏል፤ 40-4= 36 ይሆናል፦
1 ነገሥት 6፥1 *የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ አራት መቶ ሰማንያ ዓመት በሆነ ጊዜ*፥ *ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ በአራተኛው ዓመት*፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ።
2. ሮብዓም 17 ዓመት፦
2 ዜና 12፥13 ንጉሡም ሮብዓም በኢየሩሳሌም በረታ ንጉሥም ሆነ፤ ሮብዓምም በነገሠ ጊዜ የአርባ አንድ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ እግዚአብሔርም ስሙን ያኖርባት ዘንድ ከእስራኤል አገር ሁሉ በመረጣት ከተማ *በኢየሩሳሌም አሥራ ሰባት ዓመት ነገሠ*፤
3. አብያ 3 ዓመት፦
1 ነገሥት 15፥1 የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም በነገሠ በአሥራ ስምንተኛው ዓመት አብያም በይሁዳ ላይ ንጉሥ ሆነ። *በኢየሩሳሌምም ሦስት ዓመት ነገሠ*፤
4. አሳ 41 ዓመት፦
1 ነገሥት 15፥9-10 በእስራኤል ንጉሥ በኢዮርብዓም በሀያኛውም ዓመት አሳ በይሁዳ ላይ ነገሠ። *በኢየሩሳሌምም አርባ አንድ ዓመት ነገሠ*፤
5. ኢዮሣፍጥ 25 ዓመት፦
2 ዜና 20፥31 ኢዮሣፍጥ በይሁዳ ላይ ነገሠ፤ መንገሥ በጀመረ ጊዜም የሠላሳ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሀያ አምስት ዓመት ነገሠ*፤
6. ኢዮራም 8 ዓመት፦
2 ዜና 21፥5 ኢዮራምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሠላሳ ሁለት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ስምንት ዓመት ነገሠ*።
7. አካዝያስ 1 ዓመት፦
2 ዜና 22፥2 አካዝያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ ዕድሜው አርባ ሁለት ዓመት ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አንድ ዓመት ነገሠ*፤
8. ኢዮአስ 40 ዓመት፦
2 ዜና 24፥1 ኢዮአስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሰባት ዓመት ልጅ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አርባ ዓመት ነገሠ*፤
9. አሜስያስ 29 ዓመት፦
2 ዜና 25፥1 አሜስያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ*፤
10. ዖዝያን 52 ዓመት፦
2 ዜና 26፥3 ዖዝያንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስድስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አምሳ ሁለት ዓመት ነገሠ*፤
11. ኢዮአታም 16 ዓመት፦
2 ዜና 27፥1 ኢዮአታምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ*፤
12. አካዝ 16 ዓመት፦
2 ዜና 28፥1 አካዝ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ*፤
13. ሕዝቅያስ 29 ዓመት፦
2 ዜና 29፥1 ሕዝቅያስም የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ በነበረ ጊዜ መንገሥ ጀመረ፥ *በኢየሩሳሌም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ*፤
14. ምናሴ 55 ዓመት፦
2 ዜና 33፥1 ምናሴም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አምሳ አምስት ዓመት ነገሠ*።
15. አሞጽ 2 ዓመት፦
2 ዜና 33፥21 አሞጽ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሁለት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሁለት ዓመት ነገሠ*።
16. ኢዮስያስ 31 ዓመት፦
2 ዜና 34፥1 ኢዮስያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የስምንት ዓመት ልጅ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሠላሳ አንድ ዓመት ነገሠ*።
17. ኢዮአክስ 3 ወር፦
2 ዜና 36፥2 ኢዮአክስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሦስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ*።
18. ኢዮአቄም 11 ዓመት፦
2 ዜና 36፥5 ኢዮአቄምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አሥራ አንድ ዓመት ነገሠ*፤
19. ዮአኪን 3 ወር፦
2 ዜና 36፥9 ዮአኪንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስምንት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር እና አሥር ቀን ነገሠ*፤
20. ሴዴቅያስ 11 ዓመት፦
2 ዜና 36፥11 ሴዴቅያስ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አንድ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አሥራ አንድ ዓመት ነገሠ*።
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ምዕራፍ አራት
ከሰሎሞን ቤተ መቅደሱ እስከ ባቢሎን ምርኮ ድረስ የነገሡትን ነገሥታ በመቁረጥ ማስላት ይቻላል፦
1. ሰሎሞን 36 ዓመት፦
1 ነገሥት 11፥42 ሰሎሞንም በኢየሩሳሌም በእስራኤል ሁሉ ላይ የነገሠበት ዘመን *አርባ ዓመት ነበረ*።
ነገር ግን ቤተ-መቅደሱ ሲገነባ በንግሥና 4 ዓመት አሳልፏል፤ 40-4= 36 ይሆናል፦
1 ነገሥት 6፥1 *የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ አራት መቶ ሰማንያ ዓመት በሆነ ጊዜ*፥ *ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ በአራተኛው ዓመት*፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ።
2. ሮብዓም 17 ዓመት፦
2 ዜና 12፥13 ንጉሡም ሮብዓም በኢየሩሳሌም በረታ ንጉሥም ሆነ፤ ሮብዓምም በነገሠ ጊዜ የአርባ አንድ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ እግዚአብሔርም ስሙን ያኖርባት ዘንድ ከእስራኤል አገር ሁሉ በመረጣት ከተማ *በኢየሩሳሌም አሥራ ሰባት ዓመት ነገሠ*፤
3. አብያ 3 ዓመት፦
1 ነገሥት 15፥1 የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም በነገሠ በአሥራ ስምንተኛው ዓመት አብያም በይሁዳ ላይ ንጉሥ ሆነ። *በኢየሩሳሌምም ሦስት ዓመት ነገሠ*፤
4. አሳ 41 ዓመት፦
1 ነገሥት 15፥9-10 በእስራኤል ንጉሥ በኢዮርብዓም በሀያኛውም ዓመት አሳ በይሁዳ ላይ ነገሠ። *በኢየሩሳሌምም አርባ አንድ ዓመት ነገሠ*፤
5. ኢዮሣፍጥ 25 ዓመት፦
2 ዜና 20፥31 ኢዮሣፍጥ በይሁዳ ላይ ነገሠ፤ መንገሥ በጀመረ ጊዜም የሠላሳ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሀያ አምስት ዓመት ነገሠ*፤
6. ኢዮራም 8 ዓመት፦
2 ዜና 21፥5 ኢዮራምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሠላሳ ሁለት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ስምንት ዓመት ነገሠ*።
7. አካዝያስ 1 ዓመት፦
2 ዜና 22፥2 አካዝያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ ዕድሜው አርባ ሁለት ዓመት ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አንድ ዓመት ነገሠ*፤
8. ኢዮአስ 40 ዓመት፦
2 ዜና 24፥1 ኢዮአስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሰባት ዓመት ልጅ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አርባ ዓመት ነገሠ*፤
9. አሜስያስ 29 ዓመት፦
2 ዜና 25፥1 አሜስያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ*፤
10. ዖዝያን 52 ዓመት፦
2 ዜና 26፥3 ዖዝያንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስድስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አምሳ ሁለት ዓመት ነገሠ*፤
11. ኢዮአታም 16 ዓመት፦
2 ዜና 27፥1 ኢዮአታምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ*፤
12. አካዝ 16 ዓመት፦
2 ዜና 28፥1 አካዝ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ*፤
13. ሕዝቅያስ 29 ዓመት፦
2 ዜና 29፥1 ሕዝቅያስም የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ በነበረ ጊዜ መንገሥ ጀመረ፥ *በኢየሩሳሌም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ*፤
14. ምናሴ 55 ዓመት፦
2 ዜና 33፥1 ምናሴም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አምሳ አምስት ዓመት ነገሠ*።
15. አሞጽ 2 ዓመት፦
2 ዜና 33፥21 አሞጽ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሁለት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሁለት ዓመት ነገሠ*።
16. ኢዮስያስ 31 ዓመት፦
2 ዜና 34፥1 ኢዮስያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የስምንት ዓመት ልጅ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሠላሳ አንድ ዓመት ነገሠ*።
17. ኢዮአክስ 3 ወር፦
2 ዜና 36፥2 ኢዮአክስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ሦስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር ነገሠ*።
18. ኢዮአቄም 11 ዓመት፦
2 ዜና 36፥5 ኢዮአቄምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አሥራ አንድ ዓመት ነገሠ*፤
19. ዮአኪን 3 ወር፦
2 ዜና 36፥9 ዮአኪንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስምንት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም ሦስት ወር እና አሥር ቀን ነገሠ*፤
20. ሴዴቅያስ 11 ዓመት፦
2 ዜና 36፥11 ሴዴቅያስ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አንድ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ *በኢየሩሳሌምም አሥራ አንድ ዓመት ነገሠ*።
1. 36
2. 17
3. 3
4. 41
5. 25
6. 8
7. 1
8. 40
9. 29
10. 52
11. 16
12. 16
13. 29
14. 55
15. 2
16. 31
17. 3 ወር
18. 11
19. 3 ወር
20.11
=423 ዓመት ከ 6 ወር ይሆናል።
ምዕራፍ አምስት
ከባቢሎን ምርኮ እስከ ክርስቶስ ድረስ ማስላት ይቻላል፦
1. 70 ዓመት፦
2 ዜና 36፥21 *በኤርምያስም አፍ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል እንዲፈጸም፥ ምድሪቱ ሰንበትን በማድረግዋ እስክታርፍ ድረስ፤ በተፈታችበትም ዘመን ሁሉ፥ ሰባ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ፥ ሰንበትን አገኘች*።
የባቢሎንም ንጉሥ ናቡከደነፆር ሴዴቅያስን እና አይሁዳውያንን ማርኮ ለ 70 ዓመት ገዛቸው፤ ይህም ከመሆኑ በፊት በኤርሚያስ የተተነበየው ተፈጸመ፦
ኤርምያስ 25፥11 *ይህችም ምድር ሁሉ ባድማና መደነቂያ ትሆናለች፤ እነዚህም አሕዛብ ለባቢሎን ንጉሥ ሰባ ዓመት ይገዛሉ*።
ዳንኤል 9፥2 በነገሠ በመጀመሪያው ዓመት እኔ ዳንኤል *የኢየሩሳሌም መፍረስ የሚፈጸምበትን ሰባውን ዓመት፥ እግዚአብሔር በቃሉ ለነቢዩ ለኤርምያስ የተናገረውን የዓመቱን ቍጥር በመጽሐፍ አስተዋልሁ*።
2. 483 ዓመት፦
ኤርሚያስ 29፥10 እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ *ሰባው ዓመት በባቢሎን በተፈጸመ ጊዜ እጐበኛችኋለሁ*፥ ወደዚህም ስፍራ እመልሳችሁ ዘንድ መልካሚቱን ቃሌን እፈጽምላችኋለሁ።
70 ዓመት ሲፈጸም ኢየሩሳሌምን መጠገንና መሥራት ትእዛዙ በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ ወጣ፦
ዕዝራ 1፥1-3 *በኤርምያስም አፍ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት እግዚአብሔር የፋርስን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ አስነሣ፤ እርሱም በመንግሥቱ ሁሉ አዋጅ አስነገረ፥ ደግሞም በጽሕፈት አድርጎ እንዲህ አለ፦ የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እንዲህ ይላል፦ የሰማይ አምላክ እግዚአብሔር የምድርን መንግሥታት ሁሉ ሰጥቶኛል፤ በይሁዳም ባለችው በኢየሩሳሌም ቤት እሠራለት ዘንድ አዝዞኛል፤ ከሕዝቡ ሁሉ በእንናተ ዘንድ ማንም ቢሆን አምላኩ ከእርሱ ጋር ይሁን፥ እርሱም በይሁዳ ወዳለችው ወደ ኢየሩሳሌም ይውጣ፥ በኢየሩሳሌምም ለሚኖረው አምላክ፥ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ቤት ይሥራ*፤
ኢየሩሳሌምን መጠገንና መሥራት ትእዛዙ ከሚወጣበት ጀምሮ እስከ አለቃው እስከ መሢሕ ድረስ ሰባት ሱባዔና ስድሳ ሁለት ሱባዔ ይሆናል፦
ዳንኤል 9፥25 ስለዚህ እወቅ አስተውልም፤ *ኢየሩሳሌምን መጠገንና መሥራት ትእዛዙ ከሚወጣበት ጀምሮ እስከ አለቃው እስከ መሢሕ ድረስ ሰባት ሱባዔና ስድሳ ሁለት ሱባዔ ይሆናል*፤ እርስዋም በጭንቀት ዘመን ከጎዳናና ከቅጥር ጋር ትሠራለች።
7+62=69 ሱባኤ ይሆናል። “ሱባኤ” ማለት “ሳምንት” ማለት ነው፤ አንድ ሳምንት 7 ቀናት ሲሆን 69×7= 483 ይሆናል። አንድ ቀን በአንድ ዓመት በሚል ስሌት ሲሰላ 483 ዓመት ይሆናል።
70
483
=553 ዓመት ይሆናል።
2. 17
3. 3
4. 41
5. 25
6. 8
7. 1
8. 40
9. 29
10. 52
11. 16
12. 16
13. 29
14. 55
15. 2
16. 31
17. 3 ወር
18. 11
19. 3 ወር
20.11
=423 ዓመት ከ 6 ወር ይሆናል።
ምዕራፍ አምስት
ከባቢሎን ምርኮ እስከ ክርስቶስ ድረስ ማስላት ይቻላል፦
1. 70 ዓመት፦
2 ዜና 36፥21 *በኤርምያስም አፍ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል እንዲፈጸም፥ ምድሪቱ ሰንበትን በማድረግዋ እስክታርፍ ድረስ፤ በተፈታችበትም ዘመን ሁሉ፥ ሰባ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ፥ ሰንበትን አገኘች*።
የባቢሎንም ንጉሥ ናቡከደነፆር ሴዴቅያስን እና አይሁዳውያንን ማርኮ ለ 70 ዓመት ገዛቸው፤ ይህም ከመሆኑ በፊት በኤርሚያስ የተተነበየው ተፈጸመ፦
ኤርምያስ 25፥11 *ይህችም ምድር ሁሉ ባድማና መደነቂያ ትሆናለች፤ እነዚህም አሕዛብ ለባቢሎን ንጉሥ ሰባ ዓመት ይገዛሉ*።
ዳንኤል 9፥2 በነገሠ በመጀመሪያው ዓመት እኔ ዳንኤል *የኢየሩሳሌም መፍረስ የሚፈጸምበትን ሰባውን ዓመት፥ እግዚአብሔር በቃሉ ለነቢዩ ለኤርምያስ የተናገረውን የዓመቱን ቍጥር በመጽሐፍ አስተዋልሁ*።
2. 483 ዓመት፦
ኤርሚያስ 29፥10 እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ *ሰባው ዓመት በባቢሎን በተፈጸመ ጊዜ እጐበኛችኋለሁ*፥ ወደዚህም ስፍራ እመልሳችሁ ዘንድ መልካሚቱን ቃሌን እፈጽምላችኋለሁ።
70 ዓመት ሲፈጸም ኢየሩሳሌምን መጠገንና መሥራት ትእዛዙ በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ ወጣ፦
ዕዝራ 1፥1-3 *በኤርምያስም አፍ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት እግዚአብሔር የፋርስን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ አስነሣ፤ እርሱም በመንግሥቱ ሁሉ አዋጅ አስነገረ፥ ደግሞም በጽሕፈት አድርጎ እንዲህ አለ፦ የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እንዲህ ይላል፦ የሰማይ አምላክ እግዚአብሔር የምድርን መንግሥታት ሁሉ ሰጥቶኛል፤ በይሁዳም ባለችው በኢየሩሳሌም ቤት እሠራለት ዘንድ አዝዞኛል፤ ከሕዝቡ ሁሉ በእንናተ ዘንድ ማንም ቢሆን አምላኩ ከእርሱ ጋር ይሁን፥ እርሱም በይሁዳ ወዳለችው ወደ ኢየሩሳሌም ይውጣ፥ በኢየሩሳሌምም ለሚኖረው አምላክ፥ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ቤት ይሥራ*፤
ኢየሩሳሌምን መጠገንና መሥራት ትእዛዙ ከሚወጣበት ጀምሮ እስከ አለቃው እስከ መሢሕ ድረስ ሰባት ሱባዔና ስድሳ ሁለት ሱባዔ ይሆናል፦
ዳንኤል 9፥25 ስለዚህ እወቅ አስተውልም፤ *ኢየሩሳሌምን መጠገንና መሥራት ትእዛዙ ከሚወጣበት ጀምሮ እስከ አለቃው እስከ መሢሕ ድረስ ሰባት ሱባዔና ስድሳ ሁለት ሱባዔ ይሆናል*፤ እርስዋም በጭንቀት ዘመን ከጎዳናና ከቅጥር ጋር ትሠራለች።
7+62=69 ሱባኤ ይሆናል። “ሱባኤ” ማለት “ሳምንት” ማለት ነው፤ አንድ ሳምንት 7 ቀናት ሲሆን 69×7= 483 ይሆናል። አንድ ቀን በአንድ ዓመት በሚል ስሌት ሲሰላ 483 ዓመት ይሆናል።
70
483
=553 ዓመት ይሆናል።
መደምደሚያ
ሁሉንም ምዕራፍ በመደመር ስንጠቀልለው ይህንን ይመስላል፦
ሰፕቱአጀንት————-ማሶሬቲክ
1. 2156 ዓመት———1456 ዓመት
2. 1311 ዓመት———420 ዓመት
3. 1200 ዓመት———1200 ዓመት
4. 423 ዓመት።———423 ዓመት
5. 553 ዓመት———-553 ዓመት
ድምር= 5643 ዓመት—ድምር=4052 ዓመት
እንግዲህ 5500 የተባለው ውኃ በላው። የሰፕቱጀንት 5643 በመሆን የ 143 ዓመት ብልጫ ሲኖረው፥ የማሶሬቲክ ደግሞ 4052 በመሆን የ 1448 ዓመት ማነስ ይኖረዋል።
የቱ ነው ትክክል?
የሰፕቱጀንት 5643 ?
የማሶሬቲክ 4052?
የቀለሜንጦስ 5500?
ድሮም የሰው ንግግር ፍጹም አይደለም። ለዛ ነው ባይብል የሰው ንግግር ገብቶበታል የምንለው። ይህንን የሰው ንግግር በእጆቻቸው እየጻፉ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት፦ “ይህ ከፈጣሪ ዘንድ መገለጥ ነው” ለሚሉ ወዮላቸው፦
2:79 *ለእነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው*፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሁሉንም ምዕራፍ በመደመር ስንጠቀልለው ይህንን ይመስላል፦
ሰፕቱአጀንት————-ማሶሬቲክ
1. 2156 ዓመት———1456 ዓመት
2. 1311 ዓመት———420 ዓመት
3. 1200 ዓመት———1200 ዓመት
4. 423 ዓመት።———423 ዓመት
5. 553 ዓመት———-553 ዓመት
ድምር= 5643 ዓመት—ድምር=4052 ዓመት
እንግዲህ 5500 የተባለው ውኃ በላው። የሰፕቱጀንት 5643 በመሆን የ 143 ዓመት ብልጫ ሲኖረው፥ የማሶሬቲክ ደግሞ 4052 በመሆን የ 1448 ዓመት ማነስ ይኖረዋል።
የቱ ነው ትክክል?
የሰፕቱጀንት 5643 ?
የማሶሬቲክ 4052?
የቀለሜንጦስ 5500?
ድሮም የሰው ንግግር ፍጹም አይደለም። ለዛ ነው ባይብል የሰው ንግግር ገብቶበታል የምንለው። ይህንን የሰው ንግግር በእጆቻቸው እየጻፉ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት፦ “ይህ ከፈጣሪ ዘንድ መገለጥ ነው” ለሚሉ ወዮላቸው፦
2:79 *ለእነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው*፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዓሹራ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"ወር" የሚለው ቃል "ሸህር" شَهْر ሲሆን በቁርኣን 12 ጊዜ ሰፍሮ ይገኛል፦ (1ኛ. 2:185 2ኛ. 2፥194 3ኛ. 2፥196 4ኛ. 2፥217 5ኛ. 5፥2 6ኛ. 5፥97 7ኛ. 9፥36 8ኛ. 9:37 9ኛ. 34:12 10ኛ.46፥15 11ኛ.58፥4 12ኛ.97፥3)፤ የሚያጅበው የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ዐሥራ ሁለት ወር ነው፤ እነዚህም፦
1ኛ ወር ሙሐረም
2ኛ ወር ሰፈር
3ኛ ወር ረቢዑል-አወል
4ኛ ወር ረቢዑ-ሣኒ
5ኛ ወር ጀማዱል-አወል
6ኛ ወር ጀማዱ-ሣኒ
7ኛ ወር ረጀብ
8ኛ ወር ሻዕባን
9ኛ ወር ረመዷን
10ኛ ወር ሸዋል
11ኛ ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛ ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
9፥36 *የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው*፡፡ إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ
ከእነዚህ 12 ወራት አራቱ የተከበሩ ወሮች፦
1ኛው ወር ሙሐረም
7ኛው ወር ረጀብ
11ኛው ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4662
አቡበከር"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ዘመን አላህ ሰማያትን እና ምድር በፈጠረበት ቀን የቀድሞ ሁኔታ ይመለሳል፤ አንድ ዓመት ዐሥራ ሁለት ወር ነው፥ ከእነርሱም አራቱ የተከበሩ ናቸው፤ ሦስቱ ተከታታይ ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም ናቸው፥ አራተኛው በጀማዱ-ሣኒ እና በሻዕባን መካከል ያለው ረጀብ ነው*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ الزَّمَانَ قَدِ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ، السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا، أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلاَثٌ مُتَوَالِيَاتٌ، ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ
ከእነዚህ አራት ወራት ደግሞ ሙሐረም ክብር ያለው የአላህ ወር ነው፦
ጃሚዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 8 ሐዲስ 59
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "የአላህ መልክእተኛ"ﷺ" እንዲህ ብለዋል፡- *"ከረመዷን ቀጥሎ ከጾሞች ሁሉ በላጩ የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَفْضَلُ الصِّيَامِ بَعْدَ صِيَامِ شَهْرِ رَمَضَانَ شَهْرُ اللَّهِ الْمُحَرَّم
"አሽ-ሸምሲያህ" الشامية አቆጣጠር 365 ቀናት የያዘ የፀሐይ አቆጣጠር”solar calended” ሲሆን "አል-ቀመርያ” الْقَمَرِيَّة ደግሞ 354 ቀናትን የያዘ የጨረቃ አቆጣጠር"lunar calender" ነው፤ በጨረቃ አቆጣጠር አዲስ ጨረቃ ሲታይ አዲሱ ወር ሙሐረም ይጀምራል፤ የጨረቃ አቆጣጠር የዓመታትን ቁጥር መቀየሪያ፤ ጾምን መጾሚያ እና ሐጅን ማድረጊያ ምልክት ነው፦
10፥5 *እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُون
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፤ "እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ፥ ለጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው" በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
ከሙሐረም ወር ውስጥ ደግሞ አሥረኛው ቀን በላጭ ቀን ነው፤ ይህ ዐሥረኛው ቀን "ዓሹራ" ይባላል፤ "ዓሹራ" عَاشُورَاء የሚለው ቃል ደግሞ "ዐሽር" عَشْرٍ ማለትም "ዐሥር" ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን "ዐሥረኛ" ማለት ነው፤ ይህ ቀን በፈቃደኝነት የሚጾምበት ቀን ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 30 ሐዲስ 107
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *"በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የዓሹራን ቀን ቁሬይሾች ይጾሙ ነበር፤ በዚህ ቀን የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ወደ መዲና በመጡ ጊዜ ይጾሙ እና እንዲጾም ያዙ ነበር፤ የረመዷን ወር ጾም በተደነገገ ጊዜ ግን የዓሹራ ቀን ጾም ያሻው የሚጾመው፥ ያሻው የማይጾመው ሆነ*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ كَانَ يَوْمُ عَاشُورَاءَ تَصُومُهُ قُرَيْشٌ فِي الْجَاهِلِيَّةِ، وَكَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَصُومُهُ، فَلَمَّا قَدِمَ الْمَدِينَةَ صَامَهُ، وَأَمَرَ بِصِيَامِهِ، فَلَمَّا فُرِضَ رَمَضَانُ تَرَكَ يَوْمَ عَاشُورَاءَ، فَمَنْ شَاءَ صَامَهُ، وَمَنْ شَاءَ تَرَكَهُ.
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"ወር" የሚለው ቃል "ሸህር" شَهْر ሲሆን በቁርኣን 12 ጊዜ ሰፍሮ ይገኛል፦ (1ኛ. 2:185 2ኛ. 2፥194 3ኛ. 2፥196 4ኛ. 2፥217 5ኛ. 5፥2 6ኛ. 5፥97 7ኛ. 9፥36 8ኛ. 9:37 9ኛ. 34:12 10ኛ.46፥15 11ኛ.58፥4 12ኛ.97፥3)፤ የሚያጅበው የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ዐሥራ ሁለት ወር ነው፤ እነዚህም፦
1ኛ ወር ሙሐረም
2ኛ ወር ሰፈር
3ኛ ወር ረቢዑል-አወል
4ኛ ወር ረቢዑ-ሣኒ
5ኛ ወር ጀማዱል-አወል
6ኛ ወር ጀማዱ-ሣኒ
7ኛ ወር ረጀብ
8ኛ ወር ሻዕባን
9ኛ ወር ረመዷን
10ኛ ወር ሸዋል
11ኛ ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛ ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
9፥36 *የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው*፡፡ إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ
ከእነዚህ 12 ወራት አራቱ የተከበሩ ወሮች፦
1ኛው ወር ሙሐረም
7ኛው ወር ረጀብ
11ኛው ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4662
አቡበከር"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ዘመን አላህ ሰማያትን እና ምድር በፈጠረበት ቀን የቀድሞ ሁኔታ ይመለሳል፤ አንድ ዓመት ዐሥራ ሁለት ወር ነው፥ ከእነርሱም አራቱ የተከበሩ ናቸው፤ ሦስቱ ተከታታይ ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም ናቸው፥ አራተኛው በጀማዱ-ሣኒ እና በሻዕባን መካከል ያለው ረጀብ ነው*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ الزَّمَانَ قَدِ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ، السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا، أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلاَثٌ مُتَوَالِيَاتٌ، ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ
ከእነዚህ አራት ወራት ደግሞ ሙሐረም ክብር ያለው የአላህ ወር ነው፦
ጃሚዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 8 ሐዲስ 59
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "የአላህ መልክእተኛ"ﷺ" እንዲህ ብለዋል፡- *"ከረመዷን ቀጥሎ ከጾሞች ሁሉ በላጩ የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَفْضَلُ الصِّيَامِ بَعْدَ صِيَامِ شَهْرِ رَمَضَانَ شَهْرُ اللَّهِ الْمُحَرَّم
"አሽ-ሸምሲያህ" الشامية አቆጣጠር 365 ቀናት የያዘ የፀሐይ አቆጣጠር”solar calended” ሲሆን "አል-ቀመርያ” الْقَمَرِيَّة ደግሞ 354 ቀናትን የያዘ የጨረቃ አቆጣጠር"lunar calender" ነው፤ በጨረቃ አቆጣጠር አዲስ ጨረቃ ሲታይ አዲሱ ወር ሙሐረም ይጀምራል፤ የጨረቃ አቆጣጠር የዓመታትን ቁጥር መቀየሪያ፤ ጾምን መጾሚያ እና ሐጅን ማድረጊያ ምልክት ነው፦
10፥5 *እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُون
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፤ "እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ፥ ለጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው" በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
ከሙሐረም ወር ውስጥ ደግሞ አሥረኛው ቀን በላጭ ቀን ነው፤ ይህ ዐሥረኛው ቀን "ዓሹራ" ይባላል፤ "ዓሹራ" عَاشُورَاء የሚለው ቃል ደግሞ "ዐሽር" عَشْرٍ ማለትም "ዐሥር" ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን "ዐሥረኛ" ማለት ነው፤ ይህ ቀን በፈቃደኝነት የሚጾምበት ቀን ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 30 ሐዲስ 107
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *"በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የዓሹራን ቀን ቁሬይሾች ይጾሙ ነበር፤ በዚህ ቀን የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ወደ መዲና በመጡ ጊዜ ይጾሙ እና እንዲጾም ያዙ ነበር፤ የረመዷን ወር ጾም በተደነገገ ጊዜ ግን የዓሹራ ቀን ጾም ያሻው የሚጾመው፥ ያሻው የማይጾመው ሆነ*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ كَانَ يَوْمُ عَاشُورَاءَ تَصُومُهُ قُرَيْشٌ فِي الْجَاهِلِيَّةِ، وَكَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَصُومُهُ، فَلَمَّا قَدِمَ الْمَدِينَةَ صَامَهُ، وَأَمَرَ بِصِيَامِهِ، فَلَمَّا فُرِضَ رَمَضَانُ تَرَكَ يَوْمَ عَاشُورَاءَ، فَمَنْ شَاءَ صَامَهُ، وَمَنْ شَاءَ تَرَكَهُ.
ይህ ቀን የኢሥራዒል ልጆች ከፈርዖን ነጻ የወጡበት ቀን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 13 ሐዲስ 162
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ወደ መዲና በመጡ ጊዜ አይሁዳውያን የዓሹራን ቀን ሲጾሙ አጤኑ፤ አይሁዳውያን ስለዚያ ቀንም ይጠይቁና፦ "አላህ ለሙሳ እና ለኢሥራዒል ልጆች በፈርዖን ላይ ድል የሰጠበት ነው" ብለው ይመልሱ ነበር። ነቢዩም"ﷺ"፦ "ከእናንተ ይልቅ እኛ ለሙሳ ቅርብ ነን" አሉ፤ ይህ ቀን እንዲጾም አዘዙን*። عَنِ ابْنِ، عَبَّاسٍ - رضى الله عنهما - قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ فَوَجَدَ الْيَهُودَ يَصُومُونَ يَوْمَ عَاشُورَاءَ فَسُئِلُوا عَنْ ذَلِكَ فَقَالُوا هَذَا الْيَوْمُ الَّذِي أَظْهَرَ اللَّهُ فِيهِ مُوسَى وَبَنِي إِسْرَائِيلَ عَلَى فِرْعَوْنَ فَنَحْنُ نَصُومُهُ تَعْظِيمًا لَهُ . فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " نَحْنُ أَوْلَى بِمُوسَى مِنْكُمْ " . فَأَمَرَ بِصَوْمِهِ
ሚሽነሪዎች በኢሥላም ያሉትን ሕግና ሥርዓት በመጽሐፋቸው መኖሩን ይጠይቃሉ፤ ከሌለ ለምን የለም? ብለው ይጠይቃሉ፤ ካለ ደግሞ ያው ተኮረጀ ይላሉ። ግን የሚገርመው ነገር ስለ ዓሹራ ቀን መጽሐፋቸው ላይ እያለ እንደማያነቡት ነው፦
ዘሌዋውያን 23፥34 ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ *በዚህ በሰባተኛው ወር ከአሥራ አምስተኛው ቀን ጀምሮ ሰባት ቀን ለእግዚአብሔር የዳስ በዓል ይሆናል*።
ዘሌዋውያን 23፥42-43 ሰባት ቀን በዳሶች ውስጥ ትቀመጣላችሁ፤ *ከግብፅ ምድር ባወጣኋቸው ጊዜ የእስራኤልን ልጆች በዳስ ውስጥ እንዳስቀመጥኋቸው የልጅ ልጆቻችሁ ያውቁ ዘንድ፥ በእስራኤል ያሉት የአገር ልጆች ሁሉ በዳስ ውስጥ ይቀመጡ*፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።
"ከግብፅ ምድር ባወጣኋቸው ጊዜ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ያ ወር በዕብራውያን አቆጣጠር ሰባተኛው ወር ሲሆን በእኛ ሙሐረም ነው፤ የሚያጅበው በዚህ ወር በዐሥረኛው ቀን እንዲጾሙ መታዘዙ ነው፦
ዘኍልቍ 29፥7 ከዚህም *ከሰባተኛው ወር በአሥረኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ ሰውነታችሁን አስጨንቁት*፤ ከሥራ ሁሉ ምንም አታድርጉ።
ዘሌዋውያን 16፥30 *በሰባተኛው ወር ከወሩም በአስረኛው ቀን ራሳችሁን አስጨንቋት*፥ የአገር ልጅም በእናንተ መካከል የተቀመጠም እንግዳ ሥራን ሁሉ አትሥሩበት፤
"እራሳችሁን አስጨንቋት" ለሚለው ላህ የገባው "ወኢንኒተም" וְעִנִּיתֶ֖ם ሲሆን በኢንግሊሽ ትርጉም እና የተለያዩ ማብራሪያዎች ጾምን ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ እንደሆነ ገልጸዋል፤ አይሁዳውያን ይህንን ቀን እንደሚጾሙ እሙንና ቅቡል ነው። እኛም ነቢያችን"ﷺ" የሰጡንን ነገር ሁሉ እንድንይዝ አምላካችን አላህ በተከበረው ቃሉ ነግሮናል፦
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
ስለዚህ በዚህ ቀን መጾሙ ሙስተሃብ ነው፤ በዚህ ቀን መጾሙ ያለው ትሩፋት የአላህ መልዕክተኛ"ﷺ" ተጠይቀው “ያለፈውን አንድ አመት ወንጀል ያስምራል” ብለዋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 7, ሐዲስ 1810
አቢ ቀታዳህ እንዳስተላለፉት፦ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" አሉ፦ *"የዓሹራ ቀን መጾም ያለፈውን አንድ አመት ወንጀል ከአላህ ያስተሰርያል"*። عَنْ أَبِي قَتَادَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " صِيَامُ يَوْمِ عَاشُورَاءَ إِنِّي أَحْتَسِبُ عَلَى اللَّهِ أَنْ يُكَفِّرَ السَّنَةَ الَّتِي قَبْلَهُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 13 ሐዲስ 162
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ወደ መዲና በመጡ ጊዜ አይሁዳውያን የዓሹራን ቀን ሲጾሙ አጤኑ፤ አይሁዳውያን ስለዚያ ቀንም ይጠይቁና፦ "አላህ ለሙሳ እና ለኢሥራዒል ልጆች በፈርዖን ላይ ድል የሰጠበት ነው" ብለው ይመልሱ ነበር። ነቢዩም"ﷺ"፦ "ከእናንተ ይልቅ እኛ ለሙሳ ቅርብ ነን" አሉ፤ ይህ ቀን እንዲጾም አዘዙን*። عَنِ ابْنِ، عَبَّاسٍ - رضى الله عنهما - قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ فَوَجَدَ الْيَهُودَ يَصُومُونَ يَوْمَ عَاشُورَاءَ فَسُئِلُوا عَنْ ذَلِكَ فَقَالُوا هَذَا الْيَوْمُ الَّذِي أَظْهَرَ اللَّهُ فِيهِ مُوسَى وَبَنِي إِسْرَائِيلَ عَلَى فِرْعَوْنَ فَنَحْنُ نَصُومُهُ تَعْظِيمًا لَهُ . فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " نَحْنُ أَوْلَى بِمُوسَى مِنْكُمْ " . فَأَمَرَ بِصَوْمِهِ
ሚሽነሪዎች በኢሥላም ያሉትን ሕግና ሥርዓት በመጽሐፋቸው መኖሩን ይጠይቃሉ፤ ከሌለ ለምን የለም? ብለው ይጠይቃሉ፤ ካለ ደግሞ ያው ተኮረጀ ይላሉ። ግን የሚገርመው ነገር ስለ ዓሹራ ቀን መጽሐፋቸው ላይ እያለ እንደማያነቡት ነው፦
ዘሌዋውያን 23፥34 ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ *በዚህ በሰባተኛው ወር ከአሥራ አምስተኛው ቀን ጀምሮ ሰባት ቀን ለእግዚአብሔር የዳስ በዓል ይሆናል*።
ዘሌዋውያን 23፥42-43 ሰባት ቀን በዳሶች ውስጥ ትቀመጣላችሁ፤ *ከግብፅ ምድር ባወጣኋቸው ጊዜ የእስራኤልን ልጆች በዳስ ውስጥ እንዳስቀመጥኋቸው የልጅ ልጆቻችሁ ያውቁ ዘንድ፥ በእስራኤል ያሉት የአገር ልጆች ሁሉ በዳስ ውስጥ ይቀመጡ*፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።
"ከግብፅ ምድር ባወጣኋቸው ጊዜ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ያ ወር በዕብራውያን አቆጣጠር ሰባተኛው ወር ሲሆን በእኛ ሙሐረም ነው፤ የሚያጅበው በዚህ ወር በዐሥረኛው ቀን እንዲጾሙ መታዘዙ ነው፦
ዘኍልቍ 29፥7 ከዚህም *ከሰባተኛው ወር በአሥረኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ ሰውነታችሁን አስጨንቁት*፤ ከሥራ ሁሉ ምንም አታድርጉ።
ዘሌዋውያን 16፥30 *በሰባተኛው ወር ከወሩም በአስረኛው ቀን ራሳችሁን አስጨንቋት*፥ የአገር ልጅም በእናንተ መካከል የተቀመጠም እንግዳ ሥራን ሁሉ አትሥሩበት፤
"እራሳችሁን አስጨንቋት" ለሚለው ላህ የገባው "ወኢንኒተም" וְעִנִּיתֶ֖ם ሲሆን በኢንግሊሽ ትርጉም እና የተለያዩ ማብራሪያዎች ጾምን ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ እንደሆነ ገልጸዋል፤ አይሁዳውያን ይህንን ቀን እንደሚጾሙ እሙንና ቅቡል ነው። እኛም ነቢያችን"ﷺ" የሰጡንን ነገር ሁሉ እንድንይዝ አምላካችን አላህ በተከበረው ቃሉ ነግሮናል፦
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
ስለዚህ በዚህ ቀን መጾሙ ሙስተሃብ ነው፤ በዚህ ቀን መጾሙ ያለው ትሩፋት የአላህ መልዕክተኛ"ﷺ" ተጠይቀው “ያለፈውን አንድ አመት ወንጀል ያስምራል” ብለዋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 7, ሐዲስ 1810
አቢ ቀታዳህ እንዳስተላለፉት፦ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" አሉ፦ *"የዓሹራ ቀን መጾም ያለፈውን አንድ አመት ወንጀል ከአላህ ያስተሰርያል"*። عَنْ أَبِي قَتَادَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " صِيَامُ يَوْمِ عَاشُورَاءَ إِنِّي أَحْتَسِبُ عَلَى اللَّهِ أَنْ يُكَفِّرَ السَّنَةَ الَّتِي قَبْلَهُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሠበቡ አን-ኑዙል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
25፥33 *በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ፣ መልካምን ፍች የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ*። وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
“ሠበብ” سَبَب ማለት “ምክንያት” ማለት ሲሆን የሰበብ ብዙ ቁጥር ደግሞ "አስናብ" ነው፤ “ኑዙል” نُزُل ማለት “አወራረድ” ማለት ነው፥ ቁርኣን የወረደበት ምክንያት "ሠበቡ አን-ኑዙል" سَبَب النزول ወይም "አስባቡ አን-ኑዙል" أسباب النزول ይባላል፤ ይህ የአወራረድ ምክንያት"circumstances of revelation" ነቢያችን"ﷺ" በተላኩበት ጊዜ ሰዎች በጥያቄ ሲመጡ አላህ "ይጠይቁሃል" "በላቸው" በማለት መልስ ይሰጣል፦
25፥33 *በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ፣ መልካምን ፍች የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ*። وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
ይህን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ካየን ዘንዳ ሚሽነሪዎች ይህንን ካለመረዳት፦ "ቁርኣን በነቢያች"ﷺ" ኤዲት እንደተደረገ ይናገራሉ፦
4፥95 *ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም፥ የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር። በአላህ መንገድ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው የሚታገሉትን አላህ በተቀማጮቹ ላይ በደረጃ አበለጠ፡፡ ለሁሉም አላህ መልካሚቱን ገነት ተስፋ ሰጠ፡፡ ታጋዮቹንም በተቀማጮቹ ላይ አላህ በታላቅ ምንዳ አበለጠ*፡፡ لَّا يَسْتَوِى ٱلْقَٰعِدُونَ مِنَ ٱلْمُؤْمِنِينَ غَيْرُ أُو۟لِى ٱلضَّرَرِ وَٱلْمُجَٰهِدُونَ فِى سَبِيلِ ٱللَّهِ بِأَمْوَٰلِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ ۚ فَضَّلَ ٱللَّهُ ٱلْمُجَٰهِدِينَ بِأَمْوَٰلِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ عَلَى ٱلْقَٰعِدِينَ دَرَجَةًۭ ۚ وَكُلًّۭا وَعَدَ ٱللَّهُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ وَفَضَّلَ ٱللَّهُ ٱلْمُجَٰهِدِينَ عَلَى ٱلْقَٰعِدِينَ أَجْرًا عَظِيمًۭا
ይህ አንቀጽ አንድ ቢሆንም ሁለት ሃረግ ሆኖ ነው የወረደው "ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም" የምትለዋ አንቀጽ ወርዳ ሳለ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ዘይድን ጠርተዉት ሲጽፍ ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም መጥቶ ስለ እውርነቱ አማረረ፤ አላህም፦ "የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር" የሚለው ሃረግ አወረደ፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65 , ሐዲስ 4593: አል-በራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም" የምትለዋ አንቀጽ ወርዳ ሳለ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ዘይድን ጠርተዉት ሲጽፍ ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም መጥቶ ስለ እውርነቱ አማረረ፤ አላህም፦ "የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር" የሚለው ሃረግ አወረደ*። عَنِ الْبَرَاءِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ لَمَّا نَزَلَتْ {لاَ يَسْتَوِي الْقَاعِدُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ} دَعَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم زَيْدًا فَكَتَبَهَا، فَجَاءَ ابْنُ أُمِّ مَكْتُومٍ فَشَكَا ضَرَارَتَهُ، فَأَنْزَلَ اللَّهُ {غَيْرَ أُولِي الضَّرَرِ}
ይህ የሆነው አንቀጹ በወረደበት ጊዜ እንደሆነ ኢማም ሙስሊም ዘግቦታል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 20, ሐዲስ 4677:
አል-በራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም" የምትለዋ አንቀጽ በወረደች ጊዜ ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም ለነቢያችን"ﷺ" ሲናገር "የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር" የምትለዋ ሃረግ ወረደች*። عَنِ الْبَرَاءِ، قَالَ لَمَّا نَزَلَتْ { لاَ يَسْتَوِي الْقَاعِدُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ} كَلَّمَهُ ابْنُ أُمِّ مَكْتُومٍ فَنَزَلَتْ { غَيْرُ أُولِي الضَّرَرِ}
ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም ከመምጣቱ በፊት "ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም" የሚል ቃል ከወረደና ከተጻፈ በኃላ ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም ለነቢያችን"ﷺ" ሲናገር "የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር" የምትለዋ ሃረግ ስትወርድ እዛው ላይ ተጽፏል፦
ሱነን ነሣዒ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 3103:
አል-በራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *ነብዩም"ﷺ" የግመል ቆዳ ወይም ሰሌዳ አምጣልኝ እና "ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም" የምትለዋ አንቀጽ ጻፍ" አሉ፤ ዐምር ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም በጀርባቸው ነበር፤ ያ እኔ ይመለከታልን? ሲል "የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር" የምትለዋ ሃረግ ወረደች*። عَنِ الْبَرَاءِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم ثُمَّ ذَكَرَ كَلِمَةً مَعْنَاهَا قَالَ " ائْتُونِي بِالْكَتِفِ وَاللَّوْحِ " . فَكَتَبَ { لاَ يَسْتَوِي الْقَاعِدُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ } وَعَمْرُو بْنُ أُمِّ مَكْتُومٍ خَلْفَهُ فَقَالَ هَلْ لِي رُخْصَةٌ فَنَزَلَتْ { غَيْرُ أُولِي الضَّرَرِ } .
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
25፥33 *በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ፣ መልካምን ፍች የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ*። وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
“ሠበብ” سَبَب ማለት “ምክንያት” ማለት ሲሆን የሰበብ ብዙ ቁጥር ደግሞ "አስናብ" ነው፤ “ኑዙል” نُزُل ማለት “አወራረድ” ማለት ነው፥ ቁርኣን የወረደበት ምክንያት "ሠበቡ አን-ኑዙል" سَبَب النزول ወይም "አስባቡ አን-ኑዙል" أسباب النزول ይባላል፤ ይህ የአወራረድ ምክንያት"circumstances of revelation" ነቢያችን"ﷺ" በተላኩበት ጊዜ ሰዎች በጥያቄ ሲመጡ አላህ "ይጠይቁሃል" "በላቸው" በማለት መልስ ይሰጣል፦
25፥33 *በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ፣ መልካምን ፍች የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ*። وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
ይህን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ካየን ዘንዳ ሚሽነሪዎች ይህንን ካለመረዳት፦ "ቁርኣን በነቢያች"ﷺ" ኤዲት እንደተደረገ ይናገራሉ፦
4፥95 *ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም፥ የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር። በአላህ መንገድ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው የሚታገሉትን አላህ በተቀማጮቹ ላይ በደረጃ አበለጠ፡፡ ለሁሉም አላህ መልካሚቱን ገነት ተስፋ ሰጠ፡፡ ታጋዮቹንም በተቀማጮቹ ላይ አላህ በታላቅ ምንዳ አበለጠ*፡፡ لَّا يَسْتَوِى ٱلْقَٰعِدُونَ مِنَ ٱلْمُؤْمِنِينَ غَيْرُ أُو۟لِى ٱلضَّرَرِ وَٱلْمُجَٰهِدُونَ فِى سَبِيلِ ٱللَّهِ بِأَمْوَٰلِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ ۚ فَضَّلَ ٱللَّهُ ٱلْمُجَٰهِدِينَ بِأَمْوَٰلِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ عَلَى ٱلْقَٰعِدِينَ دَرَجَةًۭ ۚ وَكُلًّۭا وَعَدَ ٱللَّهُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ وَفَضَّلَ ٱللَّهُ ٱلْمُجَٰهِدِينَ عَلَى ٱلْقَٰعِدِينَ أَجْرًا عَظِيمًۭا
ይህ አንቀጽ አንድ ቢሆንም ሁለት ሃረግ ሆኖ ነው የወረደው "ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም" የምትለዋ አንቀጽ ወርዳ ሳለ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ዘይድን ጠርተዉት ሲጽፍ ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም መጥቶ ስለ እውርነቱ አማረረ፤ አላህም፦ "የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር" የሚለው ሃረግ አወረደ፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65 , ሐዲስ 4593: አል-በራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም" የምትለዋ አንቀጽ ወርዳ ሳለ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ዘይድን ጠርተዉት ሲጽፍ ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም መጥቶ ስለ እውርነቱ አማረረ፤ አላህም፦ "የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር" የሚለው ሃረግ አወረደ*። عَنِ الْبَرَاءِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ لَمَّا نَزَلَتْ {لاَ يَسْتَوِي الْقَاعِدُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ} دَعَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم زَيْدًا فَكَتَبَهَا، فَجَاءَ ابْنُ أُمِّ مَكْتُومٍ فَشَكَا ضَرَارَتَهُ، فَأَنْزَلَ اللَّهُ {غَيْرَ أُولِي الضَّرَرِ}
ይህ የሆነው አንቀጹ በወረደበት ጊዜ እንደሆነ ኢማም ሙስሊም ዘግቦታል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 20, ሐዲስ 4677:
አል-በራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም" የምትለዋ አንቀጽ በወረደች ጊዜ ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም ለነቢያችን"ﷺ" ሲናገር "የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር" የምትለዋ ሃረግ ወረደች*። عَنِ الْبَرَاءِ، قَالَ لَمَّا نَزَلَتْ { لاَ يَسْتَوِي الْقَاعِدُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ} كَلَّمَهُ ابْنُ أُمِّ مَكْتُومٍ فَنَزَلَتْ { غَيْرُ أُولِي الضَّرَرِ}
ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም ከመምጣቱ በፊት "ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም" የሚል ቃል ከወረደና ከተጻፈ በኃላ ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም ለነቢያችን"ﷺ" ሲናገር "የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር" የምትለዋ ሃረግ ስትወርድ እዛው ላይ ተጽፏል፦
ሱነን ነሣዒ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 3103:
አል-በራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *ነብዩም"ﷺ" የግመል ቆዳ ወይም ሰሌዳ አምጣልኝ እና "ከምእመናን ተቀማጮቹ አይተካከሉም" የምትለዋ አንቀጽ ጻፍ" አሉ፤ ዐምር ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም በጀርባቸው ነበር፤ ያ እኔ ይመለከታልን? ሲል "የጉዳት ባለቤት ከኾኑት በቀር" የምትለዋ ሃረግ ወረደች*። عَنِ الْبَرَاءِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم ثُمَّ ذَكَرَ كَلِمَةً مَعْنَاهَا قَالَ " ائْتُونِي بِالْكَتِفِ وَاللَّوْحِ " . فَكَتَبَ { لاَ يَسْتَوِي الْقَاعِدُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ } وَعَمْرُو بْنُ أُمِّ مَكْتُومٍ خَلْفَهُ فَقَالَ هَلْ لِي رُخْصَةٌ فَنَزَلَتْ { غَيْرُ أُولِي الضَّرَرِ } .
ኤዲቲንግ ማለት የነበረውን ሰርዞ ወይም ቀይሮ ሌላ መተካት እንጂ በነበረው ላይ መጨመር አይደለም። ግን እዚህ አንቀጽ ላይ ሁለቱንም ሀረግ የተወረዱ ኑዙል መሆናቸው አንባቢ ልብ ይለዋል። እንደሚታወቀው ቁርኣን ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ በጨረቃ አቆጣጠር ከ 610 ዓመተ-ልደት እስከ 632 ዓመተ-ልደት ለ 23 ዓመት ቀስ በቀስ ወረደ፤ ለ 13 ዓመት 86 ሱራዎች በመካ ሲሆን 28 ደግሞ የወረዱት ለ 10 ዓመት በመዲና ነው፣ ይህ ወሕይ በ 40 ዓመታቸው ጀምሮ በ 63 ዓመታቸው ቀስ በቀስ ወረደ፤ ይህም ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ አወራረዱ “ተርቲል” تَرْتِيل ይባላል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 63, ሐዲስ 128
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በ 40 ዓመታቸው ወሕይ መቀበል ጀመሩ፤ በመካ 13 ዓመት ወሕይ እየተቀበሉ ቆይተው ከዚያ ተሰደው እንደ ስደተኛ 10 ዓመት ቆይተው በ 63 ዓመታቸው በሆነ ጊዜ ሞተዋል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ بُعِثَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لأَرْبَعِينَ سَنَةً، فَمَكُثَ بِمَكَّةَ ثَلاَثَ عَشْرَةَ سَنَةً يُوحَى إِلَيْهِ، ثُمَّ أُمِرَ بِالْهِجْرَةِ فَهَاجَرَ عَشْرَ سِنِينَ، وَمَاتَ وَهُوَ ابْنُ ثَلاَثٍ وَسِتِّينَ.
25፥32 እነዚያ የካዱትም *«ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “ነዝዘልናሁ” نَزَّلْنَاهُ ሲሆን “ነዝዘለ” نَزَّلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ዐረቢኛ ቋንቋ ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ መውረድን ያመለክታል፤ እዚሁ አንቀጽ ላይ “ተንዚላ” تَنزِيلًۭا የሚለው የተንዚል አንስታይ መደብ ነው፤ “ተንዚል” تَنزِيل የሚለው ቃል 15 ጊዜ ለቁርኣን ተጠቅሷል፦
26፥192 *እርሱም ቁርኣን በእርግጥ ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَتَنزِيلُ رَبِّ الْعَالَمِين
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 63, ሐዲስ 128
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በ 40 ዓመታቸው ወሕይ መቀበል ጀመሩ፤ በመካ 13 ዓመት ወሕይ እየተቀበሉ ቆይተው ከዚያ ተሰደው እንደ ስደተኛ 10 ዓመት ቆይተው በ 63 ዓመታቸው በሆነ ጊዜ ሞተዋል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ بُعِثَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لأَرْبَعِينَ سَنَةً، فَمَكُثَ بِمَكَّةَ ثَلاَثَ عَشْرَةَ سَنَةً يُوحَى إِلَيْهِ، ثُمَّ أُمِرَ بِالْهِجْرَةِ فَهَاجَرَ عَشْرَ سِنِينَ، وَمَاتَ وَهُوَ ابْنُ ثَلاَثٍ وَسِتِّينَ.
25፥32 እነዚያ የካዱትም *«ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “ነዝዘልናሁ” نَزَّلْنَاهُ ሲሆን “ነዝዘለ” نَزَّلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ዐረቢኛ ቋንቋ ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ መውረድን ያመለክታል፤ እዚሁ አንቀጽ ላይ “ተንዚላ” تَنزِيلًۭا የሚለው የተንዚል አንስታይ መደብ ነው፤ “ተንዚል” تَنزِيل የሚለው ቃል 15 ጊዜ ለቁርኣን ተጠቅሷል፦
26፥192 *እርሱም ቁርኣን በእርግጥ ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَتَنزِيلُ رَبِّ الْعَالَمِين
ፈጣሪ ነገሮችን እያየ ለምን ይናገራል? ከሆነ ጥያቄአችሁ እግዚአብሔር፦ “በእውነት ቤትህ የአባትህም ቤት ለዘላለም በፊቴ እንዲኖር ተናግሬአለሁ” ብሎ የተናገረው ቃል በሌላ ጊዜ “ይህ አይሆንልኝም በቤትህም ለዘላለም ሽማግሌ አይገኝም” ብሎ ሁኔታውን አይቶ ለውጦታል ፦
1ኛ ሳሙኤል 2፥30-34 ስለዚህም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *”በእውነት ቤትህ የአባትህም ቤት ለዘላለም በፊቴ እንዲኖር ተናግሬአለሁ”I said indeed that” አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ያከበሩኝን አከብራለሁና፥ የናቁኝም ይናቃሉና "”ይህ አይሆንልኝም። እነሆ፥ ለቤትህ ሽማግሌ እንዳይገኝ"፥ ክንድህን የአባትህንም ቤት ክንድ የምሰብርበት ዘመን ይመጣል*።
እግዚአብሔር፦ “ከሰውም በሚወጣ ፋንድያ በፊታቸው ትጋግረዋለሁ” ብሎ የተናገረው ቃል ”ከከብት በሚወጣ ፋንድያ በኩበት ትጋግረዋልህ” ብሎ ሁኔታውን አይቶ ለውጦታል፦
ሕዝቅኤል 4፥12-15 እንደ ገብስ እንጐቻም አድርገህ ትበላዋለህ፥ *"ከሰውም በሚወጣ ፋንድያ በፊታቸው ትጋግረዋለሁ"።…እኔም፦ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ! እነሆ፥ ሰውነቴ አልረከሰችም ከታናሽነቴ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ጥንብና አውሬ የሰበረውን ከቶ አልበላሁም፥ ርኩስም ሥጋ በአፌ ውስጥ አልገባም አልሁ። እርሱም፦ እነሆ፥ "በሰው ፋንድያ ፋንታ ኩበት ሰጥቼሃለሁ" በእርሱም እንጀራህን ትጋግራለህ አለኝ*።
እግዚአብሔር፦ “ትሞታለህ እንጂ በሕይወት አትኖርም” ብሎ የተናገረው ቃል “በዕድሜህ ላይ አሥራ አምስት ዓመት አጨምራለሁ” ብሎ ሁኔታው አይቶ ለውጦታል፦
ኢሳይያስ 38፥1-5 በዚያም ወራት ሕዝቅያስ ለሞት እስኪደርስ ታመመ። ነቢዩም የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ወደ እርሱ መጥቶ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *"ትሞታለህ እንጂ በሕይወት አትኖርምና"* ቤትህን አስተካክል አለው። ሕዝቅያስም ፊቱን ወደ ግድግዳው መልሶ እንዲህ ሲል ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። አቤቱ፥ በፊትህ በእውነትና በፍጹም ልብ እንደ ሄድሁ ደስ የሚያሰኝህንም እንዳደረግሁ ታስብ ዘንድ እለምንሃለሁ። ሕዝቅያስም እጅግ አድርጎ አለቀሰ። የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ኢሳይያስ እንዲህ ሲል መጣ። ሂድ፥ ሕዝቅያስን እንዲህ በለው። የአባትህ የዳዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *"ጸሎትህን ሰምቻለሁ፥ እንባህንም አይቻለሁ እነሆ፥ በዕድሜህ ላይ አሥራ አምስት ዓመት እጨምራለሁ"*።
እንግዲያውስ እነዚህ ሦስት ናሙናዎች የሚያሳዩን ፈጣሪ የሰዎችን ሁኔታ እያየ መናገሩ ብቻ ሳይሆን የተናገረውን ኤዲት ማድረጉን ይገልጻሉ። በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንዲህ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
1ኛ ሳሙኤል 2፥30-34 ስለዚህም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *”በእውነት ቤትህ የአባትህም ቤት ለዘላለም በፊቴ እንዲኖር ተናግሬአለሁ”I said indeed that” አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ያከበሩኝን አከብራለሁና፥ የናቁኝም ይናቃሉና "”ይህ አይሆንልኝም። እነሆ፥ ለቤትህ ሽማግሌ እንዳይገኝ"፥ ክንድህን የአባትህንም ቤት ክንድ የምሰብርበት ዘመን ይመጣል*።
እግዚአብሔር፦ “ከሰውም በሚወጣ ፋንድያ በፊታቸው ትጋግረዋለሁ” ብሎ የተናገረው ቃል ”ከከብት በሚወጣ ፋንድያ በኩበት ትጋግረዋልህ” ብሎ ሁኔታውን አይቶ ለውጦታል፦
ሕዝቅኤል 4፥12-15 እንደ ገብስ እንጐቻም አድርገህ ትበላዋለህ፥ *"ከሰውም በሚወጣ ፋንድያ በፊታቸው ትጋግረዋለሁ"።…እኔም፦ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ! እነሆ፥ ሰውነቴ አልረከሰችም ከታናሽነቴ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ጥንብና አውሬ የሰበረውን ከቶ አልበላሁም፥ ርኩስም ሥጋ በአፌ ውስጥ አልገባም አልሁ። እርሱም፦ እነሆ፥ "በሰው ፋንድያ ፋንታ ኩበት ሰጥቼሃለሁ" በእርሱም እንጀራህን ትጋግራለህ አለኝ*።
እግዚአብሔር፦ “ትሞታለህ እንጂ በሕይወት አትኖርም” ብሎ የተናገረው ቃል “በዕድሜህ ላይ አሥራ አምስት ዓመት አጨምራለሁ” ብሎ ሁኔታው አይቶ ለውጦታል፦
ኢሳይያስ 38፥1-5 በዚያም ወራት ሕዝቅያስ ለሞት እስኪደርስ ታመመ። ነቢዩም የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ወደ እርሱ መጥቶ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *"ትሞታለህ እንጂ በሕይወት አትኖርምና"* ቤትህን አስተካክል አለው። ሕዝቅያስም ፊቱን ወደ ግድግዳው መልሶ እንዲህ ሲል ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። አቤቱ፥ በፊትህ በእውነትና በፍጹም ልብ እንደ ሄድሁ ደስ የሚያሰኝህንም እንዳደረግሁ ታስብ ዘንድ እለምንሃለሁ። ሕዝቅያስም እጅግ አድርጎ አለቀሰ። የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ኢሳይያስ እንዲህ ሲል መጣ። ሂድ፥ ሕዝቅያስን እንዲህ በለው። የአባትህ የዳዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *"ጸሎትህን ሰምቻለሁ፥ እንባህንም አይቻለሁ እነሆ፥ በዕድሜህ ላይ አሥራ አምስት ዓመት እጨምራለሁ"*።
እንግዲያውስ እነዚህ ሦስት ናሙናዎች የሚያሳዩን ፈጣሪ የሰዎችን ሁኔታ እያየ መናገሩ ብቻ ሳይሆን የተናገረውን ኤዲት ማድረጉን ይገልጻሉ። በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንዲህ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አላህ አይረሳም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ ነው፤ ወደ ኃላው የተደረጉት ነገሮች ሁሉ አይረሳም፦
20፥52 ሙሳም፦ «ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ *ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም*» አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّى فِى كِتَٰبٍۢ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّى وَلَا يَنسَى
19፥64 ጂብሪል አለ፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ *ጌታህም ረሺ አይደለም*፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
አምላካችን አላህ ሰዎችን እንደሚገናኝ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ወሕይን ያወርዳል፤ በዚህ ወሕይ የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ነብይ ይልካል፦
40፥15 እርሱ ደረጃዎችን ከፍ አድራጊ የዐርሹ ባለቤት ነው፡፡ *የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትዕዛዙ መንፈስን ያወርዳል፡፡ رَفِيعُ ٱلدَّرَجَٰتِ ذُو ٱلْعَرْشِ يُلْقِى ٱلرُّوحَ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦ لِيُنذِرَ يَوْمَ ٱلتَّلَاقِ
ይህንን ቀን መገናኘት ሆን ብሎ የረሳ ማለትም የተወ ልክ እርሱ እንደረሳው አላህ በዚያን ቀን ለጀነት አያስታውሰውም ይረሳዋል፦
45፥34 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *እንደ ረሳችሁ* ዛሬ *እንረሳችኋለን*፡፡ መኖሪያችሁም እሳት ናት፡፡ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም» ይባላል፡፡ وَقِيلَ الْيَوْمَ نَنْسَاكُمْ كَمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا وَمَأْوَاكُمُ النَّارُ وَمَا لَكُمْ مِنْ نَاصِرِينَ
7፥51 «እነዚያ ሃይማኖታቸውን መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው የያዙ የቅርቢቱም ሕይወት ያታለለቻቸው ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን *እንደ እረሱ* በተአምራታችንም ይክዱ እንደነበሩ ዛሬ *እንረሳቸዋልን*፡፡ الَّذِينَ اتَّخَذُوا دِينَهُمْ لَهْوًا وَلَعِبًا وَغَرَّتْهُمُ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا ۚ فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَٰذَا وَمَا كَانُوا بِآيَاتِنَا يَجْحَدُونَ
መቼም አንድ አስተባባይ የመገናኛውን ቀን ተነግሮት ረሳ ማለት ተወ ማለት እንጂ በዐቅሉ ዘነጋ ማለት አይደለም። ምክንያቱም ዐቅልን ስቶ መዘንጋት አያስጠይቅምና፤ ግን ሆን ብሎ በማስተባበል መተው ያስጠይቃል፤ ከሃዲያን ሆን ብለው የመገናኛውን ቀን እንደረሱት እንደዚሁ አላህም የዚያን ቀን ይረሳቸዋል፤ “ከማ” كَمَا ማለትም “እንደ” የሚል መስተዋድድ ሊሰመርበት የሚገባ ነጥብ ነው።
በተጨማሪ “ነሢይ” نَسِيّ የሚለው ቃል “ተሪክ” تَارِك ማለትም “መተው” በሚል ቃል ይመጣል፤ ኢማም ቁርጡቢ ሱረቱል አዕራፍ 7፥51 ላይ ያለውን አንቀጽ ሲፈስሩ እንዲህ ይላሉ፦ “ዛሬ እንረሳቸዋልን” ማለት “በእሳት እንተዋቸዋለን” ማለት ሲሆን “ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን እንደ እንደረሱት” ማለት ደግሞ “ይህንን ስራቸውን እንደ እንደተዉትና እንዳስተባበሉት” ማለት ነው። فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ أي نتركهم في النار كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَذَا أي تركوا العمل به وكذبوا به
በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር “የተወውን” ሰው “ረሳ” ይባላል፤ ያንን አስተባባይ አላህ በዚያ በመገናኛው ቀን “ይተወዋል”፦
18፥57 በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር *ከረሳ ሰው*፣ ይበልጥ በዳይ ማነው? وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن ذُكِّرَ بِـَٔايَٰتِ رَبِّهِۦ فَأَعْرَضَ عَنْهَا وَنَسِىَ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ
32፥14 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *በመርሳታችሁ* ምክንያት ቅጣትን ቅመሱ! እኛ *ተውናችሁ*፡፡ ትሠሩት በነበራችሁትም ጥፋት ዘውታሪን ቅጣት ቅመሱ” ይባላሉ ፡፡ فَذُوقُوا بِمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا إِنَّا نَسِينَاكُمْ ۖ وَذُوقُوا عَذَابَ الْخُلْدِ بِمَا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ
20፥126 ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ «ታምራታችን መጣችልህ፡፡ *ተውካትም*፡፡ እንደዚሁም ዛሬ *ትተዋለህ*» ይለዋል፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ أَتَتْكَ ءَايَٰتُنَا فَنَسِيتَهَا ۖ وَكَذَٰلِكَ ٱلْيَوْمَ تُنسَىٰ
19፥67 መናፍቃንና መናፍቃት ከፊሎቻቸው ከከፊሉ ናቸው፡፡ በመጥፎ ነገር ያዛሉ ከደግም ነገር ይከለክላሉ፡፡ እጆቻቸውንም ከልግስና ይሰበስባሉ፡፡ አላህን *እረሱ*፤ ስለዚህ እርሱ *ተዋቸው*፡፡ መናፍቃን አመጸኞቹ እነሱ ናቸው፡፡ ٱلْمُنَٰفِقُونَ وَٱلْمُنَٰفِقَٰتُ بَعْضُهُم مِّنۢ بَعْضٍۢ ۚ يَأْمُرُونَ بِٱلْمُنكَرِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ٱلْمَعْرُوفِ وَيَقْبِضُونَ أَيْدِيَهُمْ ۚ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَنَسِيَهُمْ ۗ إِنَّ ٱلْمُنَٰفِقِينَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
“እንረሳችኋለን” የሚለው ቃል *ነሢናኩም” نَسِينَاكُمْ ማለትም “ተውናችሁ”፣ “ቱንሣ” تُنْسَىٰ ማለትም “ትተዋለህ”፣ “ነሢተሃ” نَسِيتَهَا ማለትም “ተውካት” በሚል ተለዋዋጭ ቃል እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከምንም በላይ አላህን መርሳት ሆን ተብሎ አመጽ ነው፤ አላህ ማስታወስ ግን አላህም በመገናኛውን ቀን ያስታውሰዋል፦
59፥19 እንደነዚያም *አላህን እንደረሱት እና እራሳቸውን እንዳስረሳቸው* አትኹኑ፡፡ እነዚያ እነርሱ *አመጸኞቹ* ናቸው፡፡ وَلَا تَكُونُوا۟ كَٱلَّذِينَ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَأَنسَىٰهُمْ أَنفُسَهُمْ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
2:44 እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን? *እራሳችሁንም ትረሳላችሁን?* የሥራችሁን መጥፎነት አታውቁምን? أَتَأْمُرُونَ ٱلنَّاسَ بِٱلْبِرِّ وَتَنسَوْنَ أَنفُسَكُمْ وَأَنتُمْ تَتْلُونَ ٱلْكِتَٰبَ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
2፥152 *አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና* ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَٱذْكُرُونِىٓ أَذْكُرْكُمْ وَٱشْكُرُوا۟ لِى وَلَا تَكْفُرُونِ
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 55, ሐዲስ 22
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አላህ እንዲህ ይላል አሉ፦ “እኔን እንደረሳኸኝ እረሳካለው” فَيَقُولُ أَفَظَنَنْتَ أَنَّكَ مُلاَقِيَّ فَيَقُولُ لاَ . فَيَقُولُ فَإِنِّي أَنْسَاكَ كَمَا نَسِيتَنِي
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ ነው፤ ወደ ኃላው የተደረጉት ነገሮች ሁሉ አይረሳም፦
20፥52 ሙሳም፦ «ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ *ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም*» አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّى فِى كِتَٰبٍۢ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّى وَلَا يَنسَى
19፥64 ጂብሪል አለ፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ *ጌታህም ረሺ አይደለም*፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
አምላካችን አላህ ሰዎችን እንደሚገናኝ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ወሕይን ያወርዳል፤ በዚህ ወሕይ የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ነብይ ይልካል፦
40፥15 እርሱ ደረጃዎችን ከፍ አድራጊ የዐርሹ ባለቤት ነው፡፡ *የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትዕዛዙ መንፈስን ያወርዳል፡፡ رَفِيعُ ٱلدَّرَجَٰتِ ذُو ٱلْعَرْشِ يُلْقِى ٱلرُّوحَ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦ لِيُنذِرَ يَوْمَ ٱلتَّلَاقِ
ይህንን ቀን መገናኘት ሆን ብሎ የረሳ ማለትም የተወ ልክ እርሱ እንደረሳው አላህ በዚያን ቀን ለጀነት አያስታውሰውም ይረሳዋል፦
45፥34 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *እንደ ረሳችሁ* ዛሬ *እንረሳችኋለን*፡፡ መኖሪያችሁም እሳት ናት፡፡ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም» ይባላል፡፡ وَقِيلَ الْيَوْمَ نَنْسَاكُمْ كَمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا وَمَأْوَاكُمُ النَّارُ وَمَا لَكُمْ مِنْ نَاصِرِينَ
7፥51 «እነዚያ ሃይማኖታቸውን መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው የያዙ የቅርቢቱም ሕይወት ያታለለቻቸው ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን *እንደ እረሱ* በተአምራታችንም ይክዱ እንደነበሩ ዛሬ *እንረሳቸዋልን*፡፡ الَّذِينَ اتَّخَذُوا دِينَهُمْ لَهْوًا وَلَعِبًا وَغَرَّتْهُمُ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا ۚ فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَٰذَا وَمَا كَانُوا بِآيَاتِنَا يَجْحَدُونَ
መቼም አንድ አስተባባይ የመገናኛውን ቀን ተነግሮት ረሳ ማለት ተወ ማለት እንጂ በዐቅሉ ዘነጋ ማለት አይደለም። ምክንያቱም ዐቅልን ስቶ መዘንጋት አያስጠይቅምና፤ ግን ሆን ብሎ በማስተባበል መተው ያስጠይቃል፤ ከሃዲያን ሆን ብለው የመገናኛውን ቀን እንደረሱት እንደዚሁ አላህም የዚያን ቀን ይረሳቸዋል፤ “ከማ” كَمَا ማለትም “እንደ” የሚል መስተዋድድ ሊሰመርበት የሚገባ ነጥብ ነው።
በተጨማሪ “ነሢይ” نَسِيّ የሚለው ቃል “ተሪክ” تَارِك ማለትም “መተው” በሚል ቃል ይመጣል፤ ኢማም ቁርጡቢ ሱረቱል አዕራፍ 7፥51 ላይ ያለውን አንቀጽ ሲፈስሩ እንዲህ ይላሉ፦ “ዛሬ እንረሳቸዋልን” ማለት “በእሳት እንተዋቸዋለን” ማለት ሲሆን “ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን እንደ እንደረሱት” ማለት ደግሞ “ይህንን ስራቸውን እንደ እንደተዉትና እንዳስተባበሉት” ማለት ነው። فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ أي نتركهم في النار كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَذَا أي تركوا العمل به وكذبوا به
በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር “የተወውን” ሰው “ረሳ” ይባላል፤ ያንን አስተባባይ አላህ በዚያ በመገናኛው ቀን “ይተወዋል”፦
18፥57 በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር *ከረሳ ሰው*፣ ይበልጥ በዳይ ማነው? وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن ذُكِّرَ بِـَٔايَٰتِ رَبِّهِۦ فَأَعْرَضَ عَنْهَا وَنَسِىَ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ
32፥14 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *በመርሳታችሁ* ምክንያት ቅጣትን ቅመሱ! እኛ *ተውናችሁ*፡፡ ትሠሩት በነበራችሁትም ጥፋት ዘውታሪን ቅጣት ቅመሱ” ይባላሉ ፡፡ فَذُوقُوا بِمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا إِنَّا نَسِينَاكُمْ ۖ وَذُوقُوا عَذَابَ الْخُلْدِ بِمَا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ
20፥126 ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ «ታምራታችን መጣችልህ፡፡ *ተውካትም*፡፡ እንደዚሁም ዛሬ *ትተዋለህ*» ይለዋል፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ أَتَتْكَ ءَايَٰتُنَا فَنَسِيتَهَا ۖ وَكَذَٰلِكَ ٱلْيَوْمَ تُنسَىٰ
19፥67 መናፍቃንና መናፍቃት ከፊሎቻቸው ከከፊሉ ናቸው፡፡ በመጥፎ ነገር ያዛሉ ከደግም ነገር ይከለክላሉ፡፡ እጆቻቸውንም ከልግስና ይሰበስባሉ፡፡ አላህን *እረሱ*፤ ስለዚህ እርሱ *ተዋቸው*፡፡ መናፍቃን አመጸኞቹ እነሱ ናቸው፡፡ ٱلْمُنَٰفِقُونَ وَٱلْمُنَٰفِقَٰتُ بَعْضُهُم مِّنۢ بَعْضٍۢ ۚ يَأْمُرُونَ بِٱلْمُنكَرِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ٱلْمَعْرُوفِ وَيَقْبِضُونَ أَيْدِيَهُمْ ۚ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَنَسِيَهُمْ ۗ إِنَّ ٱلْمُنَٰفِقِينَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
“እንረሳችኋለን” የሚለው ቃል *ነሢናኩም” نَسِينَاكُمْ ማለትም “ተውናችሁ”፣ “ቱንሣ” تُنْسَىٰ ማለትም “ትተዋለህ”፣ “ነሢተሃ” نَسِيتَهَا ማለትም “ተውካት” በሚል ተለዋዋጭ ቃል እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከምንም በላይ አላህን መርሳት ሆን ተብሎ አመጽ ነው፤ አላህ ማስታወስ ግን አላህም በመገናኛውን ቀን ያስታውሰዋል፦
59፥19 እንደነዚያም *አላህን እንደረሱት እና እራሳቸውን እንዳስረሳቸው* አትኹኑ፡፡ እነዚያ እነርሱ *አመጸኞቹ* ናቸው፡፡ وَلَا تَكُونُوا۟ كَٱلَّذِينَ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَأَنسَىٰهُمْ أَنفُسَهُمْ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
2:44 እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን? *እራሳችሁንም ትረሳላችሁን?* የሥራችሁን መጥፎነት አታውቁምን? أَتَأْمُرُونَ ٱلنَّاسَ بِٱلْبِرِّ وَتَنسَوْنَ أَنفُسَكُمْ وَأَنتُمْ تَتْلُونَ ٱلْكِتَٰبَ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
2፥152 *አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና* ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَٱذْكُرُونِىٓ أَذْكُرْكُمْ وَٱشْكُرُوا۟ لِى وَلَا تَكْفُرُونِ
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 55, ሐዲስ 22
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አላህ እንዲህ ይላል አሉ፦ “እኔን እንደረሳኸኝ እረሳካለው” فَيَقُولُ أَفَظَنَنْتَ أَنَّكَ مُلاَقِيَّ فَيَقُولُ لاَ . فَيَقُولُ فَإِنِّي أَنْسَاكَ كَمَا نَسِيتَنِي