ማንን እንመን?
ክፍል ሶስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
በቀደሙት ሁለት ክፍሎች ስለ ጴጥሮስና ድርጊቱ የተገለፁት ዘገባዎች እርስ በእርስ እንዴት እንደሚፋለሱ አይተን ነበር፤ ዛሬ ደግሞ ስለ ኢየሱስ፣ ስለ ሁለቱ ሃዋርያት ስለ ጴጥሮስና እንድሪያስ እና ስለ መጥምቁ ዮሃንስ የተዛባውን ትረካ እንመለከታለን፦
ነጥብ አንድ
“ኢየሱስ”
የማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ከተጠመቀ በኃላ ወዲያውኑ ወደ ምድረ በዳ ወጥቶ አርባ ቀን ሰነበተ የለናል፦
ማርቆስ 1:12-13 “ወዲያውም””immediately” መንፈስ ወደ ምድረ በዳ አወጣው። በምድረ በዳም ከሰይጣን እየተፈተነ አርባ ቀን ሰነበተ ከአራዊትም ጋር ነበረ፥ መላእክቱም አገለገሉት።
በተቃራኒ የዮሃንስ ዘጋቢ ግን ኢየሱስ በዮሃንስ እጅ ተጠመቀ ይለን እና በሁለተኛው ቀን ሁለት ደቀመዛሙርቱ ቆመው ነበር ይለንና በሶስተኛ ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ላይ ነበረ ይለናል፦
1. የመጀመሪያው ቀን ፦
ዮሐ 1:32-33 ዮሐንስም እንዲህ ብሎ መሰከረ። መንፈስ ከሰማይ እንደ ርግብ ሆኖ ሲወርድ አየሁ፤ በእርሱ ላይም ኖረ። እኔም አላውቀውም ነበር፥ ዳሩ ግን በውኃ አጠምቅ ዘንድ የላከኝ እርሱ። መንፈስ ሲወርድበትና ሲኖርበት የምታየው፥ በመንፈስ ቅዱስ የሚያጠምቅ እርሱ ነው አለኝ።
2. በሁለተኛው ቀን፦
ዮሐ 1:35 “በነገው”the next day” ደግሞ ዮሐንስ ከደቀ መዛሙርቱም ሁለት ቆመው ነበር፤
3. በሶስተኛው ቀን፦
ዮሐ 2:1 “በሦስተኛውም ቀን” በገሊላ ቃና ሰርግ ነበረ፥ የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች፤
ጥያቄአችን ኢየሱስ ከተጠመቀ በኃላ ወዲያውኑ ወደ ወደ ምድረ-በዳ 40 ቀን ፆመ ወይስ በሶስተኛው ቀን ቃና ዘገሊላ ሰርግ ላይ ተገኘ?
ነጥብ ሁለት
“ሁለቱ ሃዋርያት”
ሁለቱ ሃዋርያት ጴጥሮስና እንድርያስ ወንድማማቾች ሆነው ኢየሱስ ከተጠመቀ በኃላ መጥምቁ ዮሐንስ እርስ ቤት ከገባ በኃላ በገሊላ ባህር ላይ አሳ ሲያጠምዱ ኢየሱስ ለደቀመዝሙርነት እንደመለመላቸው የማርቆስ ዘጋቢ ይነግረናል፦
ማርቆስ 1:14-18 “”ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ”” ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ወንጌል እየሰበከና። ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች ንስሐ ግቡ በወንጌልም እመኑ እያለ “”ወደ ገሊላ”” መጣ። “በገሊላ ባሕርም” አጠገብ ሲያልፍ “ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን” መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና። ኢየሱስም፦ በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው። “ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት”።
የዮሐንስ ዘጋቢ ግን በተቃራኒው ኢየሱስ ኢየሱስ ለደቀመዝሙርነት የመለመላቸው መጥምቁ ዮሃንስ እስር ቤት ሳይገባ ዮሃንስ አጠገብ ቆመው መጀመሪያ እንድርያስን መልምሎ ቀጥሎ ወንድሙን ጴጥሮስን መለመለ፦
ዮሐ 1:35-45 በነገው ደግሞ ዮሐንስ ከደቀ መዛሙርቱም ሁለት “ቆመው” ነበር፥ ኢየሱስም ሲሄድ ተመልክቶ። እነሆ የእግዚአብሔር በግ አለ። ሁለቱም ደቀ መዛሙርት ሲናገር ሰምተው ኢየሱስን ተከተሉት። ከዮሐንስ ዘንድ ሰምተው ከተከተሉት “ከሁለቱ አንዱ የስምዖን ጴጥሮስ ወንድም እንድርያስ” ነበረ። እርሱ አስቀድሞ የራሱን ወንድም “ስምዖንን አገኘውና”። መሢሕን አግኝተናል አለው፤ ትርጓሜውም ክርስቶስ ማለት ነው። ወደ ኢየሱስም አመጣው። ኢየሱስም ተመልክቶ። አንተ የዮና ልጅ ስምዖን ነህ፤ አንተ ኬፋ ትባላለህ አለው፤ ትርጓሜው ጴጥሮስ ማለት ነው።
ጥያቄአችን፦ የቱ ነው እውነተኛ ትረካ? ኢየሱስ ሁለቱን ሃዋርያት የመለመላቸው ከመጥምቁ ዮሃንስ በኃላ የሚለው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ሁለቱን ሃዋርያት የመመመላቸው መጥምቁ ዮሃንስ ቆሞ ነው የሚለው የዮሃንስ ዘጋቢ?
ነጥብ ሶስት
“መጥምቁ ዮሃንስ”
ኢየሱስ 40 ቀን ፆሞ ሲጨርስና ማስተማር ሲጀምርና ሁለቱን ደቀመዛሙርት ሲመለምል መጥምቁ ዮሃንስ እስር ቤት ታስሮ ነበር፦
ማርቆስ 1:14-15 “”ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ”” ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ወንጌል እየሰበከና። ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች ንስሐ ግቡ በወንጌልም እመኑ እያለ ወደ ገሊላ መጣ።
ነገር ግን የዮሃንስ ዘጋቢ እንደሚተርክልን ደግሞ ኢየሱስ ሁለቱን ደቀመዛሙርት ከመለመለ በኃላ መጥምቁ ዮሃንስ እስር ቤት አልገባም፣ ጭራሽ ዮሐንስም በሳሌም አቅራቢያ በሄኖን በዚያ ያጠምቅ ነበር ይለናል፦
ዮሐ.3:22 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ “”ከደቀ መዛሙርቱ”” ጋር ወደ ይሁዳ አገር መጣ፥ በዚያም ከእነርሱ ጋር ተቀምጦ ያጠምቅ ነበር። “ዮሐንስም” ደግሞ በሳሌም አቅራቢያ በሄኖን በዚያ ብዙ ውኃ ነበርና “”ያጠምቅ” ነበር፥ እየመጡም ይጠመቁ ነበር “””ዮሐንስ ገና ወደ ወኅኒ አልተጨመረም ነበርና”””።
ጥያቄአችን፦ የቱ ነው እውነተኛ ትረካ? ኢየሱስ ሁለቱን ሃዋርያት ከመመልመሉ በፊት መጥምቁ ዮሃንስ ታስሮ ነበር የሚለን የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ሁለቱን ሃዋርያት ከመለላቸው በኃላ መጥምቁ ዮሃንስ እስር ቤት አልገባም የሚለው የዮሃንስ ዘጋቢ?
ኢንሻላህ ይቀጥላል……
✍🏼ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ክፍል ሶስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
በቀደሙት ሁለት ክፍሎች ስለ ጴጥሮስና ድርጊቱ የተገለፁት ዘገባዎች እርስ በእርስ እንዴት እንደሚፋለሱ አይተን ነበር፤ ዛሬ ደግሞ ስለ ኢየሱስ፣ ስለ ሁለቱ ሃዋርያት ስለ ጴጥሮስና እንድሪያስ እና ስለ መጥምቁ ዮሃንስ የተዛባውን ትረካ እንመለከታለን፦
ነጥብ አንድ
“ኢየሱስ”
የማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ከተጠመቀ በኃላ ወዲያውኑ ወደ ምድረ በዳ ወጥቶ አርባ ቀን ሰነበተ የለናል፦
ማርቆስ 1:12-13 “ወዲያውም””immediately” መንፈስ ወደ ምድረ በዳ አወጣው። በምድረ በዳም ከሰይጣን እየተፈተነ አርባ ቀን ሰነበተ ከአራዊትም ጋር ነበረ፥ መላእክቱም አገለገሉት።
በተቃራኒ የዮሃንስ ዘጋቢ ግን ኢየሱስ በዮሃንስ እጅ ተጠመቀ ይለን እና በሁለተኛው ቀን ሁለት ደቀመዛሙርቱ ቆመው ነበር ይለንና በሶስተኛ ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ላይ ነበረ ይለናል፦
1. የመጀመሪያው ቀን ፦
ዮሐ 1:32-33 ዮሐንስም እንዲህ ብሎ መሰከረ። መንፈስ ከሰማይ እንደ ርግብ ሆኖ ሲወርድ አየሁ፤ በእርሱ ላይም ኖረ። እኔም አላውቀውም ነበር፥ ዳሩ ግን በውኃ አጠምቅ ዘንድ የላከኝ እርሱ። መንፈስ ሲወርድበትና ሲኖርበት የምታየው፥ በመንፈስ ቅዱስ የሚያጠምቅ እርሱ ነው አለኝ።
2. በሁለተኛው ቀን፦
ዮሐ 1:35 “በነገው”the next day” ደግሞ ዮሐንስ ከደቀ መዛሙርቱም ሁለት ቆመው ነበር፤
3. በሶስተኛው ቀን፦
ዮሐ 2:1 “በሦስተኛውም ቀን” በገሊላ ቃና ሰርግ ነበረ፥ የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች፤
ጥያቄአችን ኢየሱስ ከተጠመቀ በኃላ ወዲያውኑ ወደ ወደ ምድረ-በዳ 40 ቀን ፆመ ወይስ በሶስተኛው ቀን ቃና ዘገሊላ ሰርግ ላይ ተገኘ?
ነጥብ ሁለት
“ሁለቱ ሃዋርያት”
ሁለቱ ሃዋርያት ጴጥሮስና እንድርያስ ወንድማማቾች ሆነው ኢየሱስ ከተጠመቀ በኃላ መጥምቁ ዮሐንስ እርስ ቤት ከገባ በኃላ በገሊላ ባህር ላይ አሳ ሲያጠምዱ ኢየሱስ ለደቀመዝሙርነት እንደመለመላቸው የማርቆስ ዘጋቢ ይነግረናል፦
ማርቆስ 1:14-18 “”ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ”” ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ወንጌል እየሰበከና። ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች ንስሐ ግቡ በወንጌልም እመኑ እያለ “”ወደ ገሊላ”” መጣ። “በገሊላ ባሕርም” አጠገብ ሲያልፍ “ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን” መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና። ኢየሱስም፦ በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው። “ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት”።
የዮሐንስ ዘጋቢ ግን በተቃራኒው ኢየሱስ ኢየሱስ ለደቀመዝሙርነት የመለመላቸው መጥምቁ ዮሃንስ እስር ቤት ሳይገባ ዮሃንስ አጠገብ ቆመው መጀመሪያ እንድርያስን መልምሎ ቀጥሎ ወንድሙን ጴጥሮስን መለመለ፦
ዮሐ 1:35-45 በነገው ደግሞ ዮሐንስ ከደቀ መዛሙርቱም ሁለት “ቆመው” ነበር፥ ኢየሱስም ሲሄድ ተመልክቶ። እነሆ የእግዚአብሔር በግ አለ። ሁለቱም ደቀ መዛሙርት ሲናገር ሰምተው ኢየሱስን ተከተሉት። ከዮሐንስ ዘንድ ሰምተው ከተከተሉት “ከሁለቱ አንዱ የስምዖን ጴጥሮስ ወንድም እንድርያስ” ነበረ። እርሱ አስቀድሞ የራሱን ወንድም “ስምዖንን አገኘውና”። መሢሕን አግኝተናል አለው፤ ትርጓሜውም ክርስቶስ ማለት ነው። ወደ ኢየሱስም አመጣው። ኢየሱስም ተመልክቶ። አንተ የዮና ልጅ ስምዖን ነህ፤ አንተ ኬፋ ትባላለህ አለው፤ ትርጓሜው ጴጥሮስ ማለት ነው።
ጥያቄአችን፦ የቱ ነው እውነተኛ ትረካ? ኢየሱስ ሁለቱን ሃዋርያት የመለመላቸው ከመጥምቁ ዮሃንስ በኃላ የሚለው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ሁለቱን ሃዋርያት የመመመላቸው መጥምቁ ዮሃንስ ቆሞ ነው የሚለው የዮሃንስ ዘጋቢ?
ነጥብ ሶስት
“መጥምቁ ዮሃንስ”
ኢየሱስ 40 ቀን ፆሞ ሲጨርስና ማስተማር ሲጀምርና ሁለቱን ደቀመዛሙርት ሲመለምል መጥምቁ ዮሃንስ እስር ቤት ታስሮ ነበር፦
ማርቆስ 1:14-15 “”ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ”” ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ወንጌል እየሰበከና። ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች ንስሐ ግቡ በወንጌልም እመኑ እያለ ወደ ገሊላ መጣ።
ነገር ግን የዮሃንስ ዘጋቢ እንደሚተርክልን ደግሞ ኢየሱስ ሁለቱን ደቀመዛሙርት ከመለመለ በኃላ መጥምቁ ዮሃንስ እስር ቤት አልገባም፣ ጭራሽ ዮሐንስም በሳሌም አቅራቢያ በሄኖን በዚያ ያጠምቅ ነበር ይለናል፦
ዮሐ.3:22 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ “”ከደቀ መዛሙርቱ”” ጋር ወደ ይሁዳ አገር መጣ፥ በዚያም ከእነርሱ ጋር ተቀምጦ ያጠምቅ ነበር። “ዮሐንስም” ደግሞ በሳሌም አቅራቢያ በሄኖን በዚያ ብዙ ውኃ ነበርና “”ያጠምቅ” ነበር፥ እየመጡም ይጠመቁ ነበር “””ዮሐንስ ገና ወደ ወኅኒ አልተጨመረም ነበርና”””።
ጥያቄአችን፦ የቱ ነው እውነተኛ ትረካ? ኢየሱስ ሁለቱን ሃዋርያት ከመመልመሉ በፊት መጥምቁ ዮሃንስ ታስሮ ነበር የሚለን የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ሁለቱን ሃዋርያት ከመለላቸው በኃላ መጥምቁ ዮሃንስ እስር ቤት አልገባም የሚለው የዮሃንስ ዘጋቢ?
ኢንሻላህ ይቀጥላል……
✍🏼ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ማንን እንመን?
ክፍል አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
በዚህ ክፍል እንደ ቀድሞ ክፍሎች በኢየሱስና በሃዋርያት መካከል ያለውን መስተጋብር የሚተርከው ዘገባ የእርሰ በእርስ አለመስማማት የምናይበት ነው፦
ነጥብ አንድ
“ሃዋርያት”
የዮሃንስ ተራኪ ኢየሱስ አስሩን ሃዋርያት ከሳምንቱ ፊተኛው በመሸ ጊዜ ተሰብስበው በነበሩበት ቤት እንዳገኛቸውና አስራ አንደኛው ቶማስን በኃላ እንዳገኘው ይናገራል፦
ዮሐ 20:19 ያም ቀን እርሱም ከሳምንቱ ፊተኛው በመሸ ጊዜ፥ ደቀ መዛሙርቱ ተሰብስበው በነበሩበት፥ አይሁድን ስለ ፈሩ ደጆቹ ተዘግተው ሳሉ፥ ኢየሱስ መጣ፤ በመካከላቸውም ቆሞ። ሰላም ለእናንተ ይሁን አላቸው።
ዮሐ 20:24 ነገር ግን “ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ” ኢየሱስ በመጣ ጊዜ ከእነርሱ ጋር አልነበረም።
ከዚህ በተቃራኒ የማቴዎስ ተራኪ ደግሞ ሃዋርያት ኢየሱስን ያገኙት በሴቶቹ ጥቆማ ወደ ገሊላ ተራራ ሲሆን እዛ ያገኘው ደግሞ አሥራ አንዱንም ደቀ መዛሙርት እንደሆነ ይነግረናል፦
ማቴዎስ 28:10 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ፡- አትፍሩ፤ ሄዳችሁ “ወደ ገሊላ” እንዲሄዱ ለወንድሞቼ ተናገሩ፥ በዚያም “ያዩኛል” አላቸው።
ማቴዎስ 28:16 “”አሥራ አንዱ ደቀ መዛሙርት ግን ኢየሱስ ወዳዘዛቸው ተራራ ወደ ገሊላ ሄዱ””፥ ባዩትም” ጊዜ ሰገዱለት፤
ጥያቄአችን፦ ኢየሱስ ከትንሳኤው በኃላ ሃዋርያትን ያገኘው የት ነው? አስሩን በተዘጋ ቤት ወይስ አስራ አንዱን በገሊላ? ቶማስ ነበረ ወይስ አልነበረም?
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ግርም የሚለኝ አንድ ነገር አለ፤ ኢየሱስ ለምን መቅደላዊት ማርያም አትንኪኝ አላት? ስንል መልሱ፦ “ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ” የሚል ነው፤ እንዳትነካው የፈለገው ስላላረገ ከሆነ ማቴዎስ ለምንድን ነው መቅደላዊት ማርያምና ሌሎች ሴቶች “እግሩን ይዘው” ሰገዱለት” ብሎ ያለው? ያኔስ እግሩን ከመንካትም አልፈው ሲይዙት አርጎ ነበርን?
ማቴዎስ 28፥9-10 እነሆም፥ ኢየሱስ አገኛቸውና። ደስ ይበላችሁ አላቸው። እነርሱም ቀርበው “እግሩን ይዘው” ሰገዱለት። በዚያን ጊዜ ኢየሱስ። አትፍሩ፤ ሄዳችሁ ወደ ገሊላ እንዲሄዱ ለወንድሞቼ ተናገሩ፥ በዚያም ያዩኛል አላቸው።
ዮሐንስ 20:17 ኢየሱስም። “ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ”፤
ነጥብ ሁለት
“ይሁዳ”
የሉቃስ ዘጋቢ ሰይጣን ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ የገባው ከፋሲካ እራት በፊት እንደሆነ ይተርካል፦
ሉቃስ 22፥3 “ሰይጣንም ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው የአስቆሮቱ በሚባለው በይሁዳ ገባ”፤
ሉቃስ 22፥7 ፋሲካንም ሊያርዱበት የሚገባው የቂጣ በዓል ደረሰ፤
የዮሃንስ ዘጋቢ በተቃራኒው ሰይጣን ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ የገባው በእራት ጊዜ እንደሆነ ይተርካል፦
ዮሐንስ 13 26-27 ኢየሱስም፦ እኔ ቍራሽ አጥቅሼ የምሰጠው እርሱ ነው ብሎ መለሰለት። ቍራሽም አጥቅሶ ለአስቆሮቱ ለስምዖን ልጅ ለይሁዳ ሰጠው፤
ቍራሽም ከተቀበለ በኋላ “”ያን ጊዜ”” ሰይጣን ገባበት።
ጥያቄአችን፦ የትኛው ትረካ ነው ትክክል? ሰይጣን ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ የገባው ከእራት በፊት የሚለው የሉቃስ ዘጋቢ ወይስ ሰይጣን ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ የገባው በእራት ጊዜ ነው የሚለው የዮሃንስ ዘጋቢ?
ኢንሻላህ ይቀጥላል…..
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ክፍል አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
በዚህ ክፍል እንደ ቀድሞ ክፍሎች በኢየሱስና በሃዋርያት መካከል ያለውን መስተጋብር የሚተርከው ዘገባ የእርሰ በእርስ አለመስማማት የምናይበት ነው፦
ነጥብ አንድ
“ሃዋርያት”
የዮሃንስ ተራኪ ኢየሱስ አስሩን ሃዋርያት ከሳምንቱ ፊተኛው በመሸ ጊዜ ተሰብስበው በነበሩበት ቤት እንዳገኛቸውና አስራ አንደኛው ቶማስን በኃላ እንዳገኘው ይናገራል፦
ዮሐ 20:19 ያም ቀን እርሱም ከሳምንቱ ፊተኛው በመሸ ጊዜ፥ ደቀ መዛሙርቱ ተሰብስበው በነበሩበት፥ አይሁድን ስለ ፈሩ ደጆቹ ተዘግተው ሳሉ፥ ኢየሱስ መጣ፤ በመካከላቸውም ቆሞ። ሰላም ለእናንተ ይሁን አላቸው።
ዮሐ 20:24 ነገር ግን “ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ” ኢየሱስ በመጣ ጊዜ ከእነርሱ ጋር አልነበረም።
ከዚህ በተቃራኒ የማቴዎስ ተራኪ ደግሞ ሃዋርያት ኢየሱስን ያገኙት በሴቶቹ ጥቆማ ወደ ገሊላ ተራራ ሲሆን እዛ ያገኘው ደግሞ አሥራ አንዱንም ደቀ መዛሙርት እንደሆነ ይነግረናል፦
ማቴዎስ 28:10 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ፡- አትፍሩ፤ ሄዳችሁ “ወደ ገሊላ” እንዲሄዱ ለወንድሞቼ ተናገሩ፥ በዚያም “ያዩኛል” አላቸው።
ማቴዎስ 28:16 “”አሥራ አንዱ ደቀ መዛሙርት ግን ኢየሱስ ወዳዘዛቸው ተራራ ወደ ገሊላ ሄዱ””፥ ባዩትም” ጊዜ ሰገዱለት፤
ጥያቄአችን፦ ኢየሱስ ከትንሳኤው በኃላ ሃዋርያትን ያገኘው የት ነው? አስሩን በተዘጋ ቤት ወይስ አስራ አንዱን በገሊላ? ቶማስ ነበረ ወይስ አልነበረም?
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ግርም የሚለኝ አንድ ነገር አለ፤ ኢየሱስ ለምን መቅደላዊት ማርያም አትንኪኝ አላት? ስንል መልሱ፦ “ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ” የሚል ነው፤ እንዳትነካው የፈለገው ስላላረገ ከሆነ ማቴዎስ ለምንድን ነው መቅደላዊት ማርያምና ሌሎች ሴቶች “እግሩን ይዘው” ሰገዱለት” ብሎ ያለው? ያኔስ እግሩን ከመንካትም አልፈው ሲይዙት አርጎ ነበርን?
ማቴዎስ 28፥9-10 እነሆም፥ ኢየሱስ አገኛቸውና። ደስ ይበላችሁ አላቸው። እነርሱም ቀርበው “እግሩን ይዘው” ሰገዱለት። በዚያን ጊዜ ኢየሱስ። አትፍሩ፤ ሄዳችሁ ወደ ገሊላ እንዲሄዱ ለወንድሞቼ ተናገሩ፥ በዚያም ያዩኛል አላቸው።
ዮሐንስ 20:17 ኢየሱስም። “ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ”፤
ነጥብ ሁለት
“ይሁዳ”
የሉቃስ ዘጋቢ ሰይጣን ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ የገባው ከፋሲካ እራት በፊት እንደሆነ ይተርካል፦
ሉቃስ 22፥3 “ሰይጣንም ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው የአስቆሮቱ በሚባለው በይሁዳ ገባ”፤
ሉቃስ 22፥7 ፋሲካንም ሊያርዱበት የሚገባው የቂጣ በዓል ደረሰ፤
የዮሃንስ ዘጋቢ በተቃራኒው ሰይጣን ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ የገባው በእራት ጊዜ እንደሆነ ይተርካል፦
ዮሐንስ 13 26-27 ኢየሱስም፦ እኔ ቍራሽ አጥቅሼ የምሰጠው እርሱ ነው ብሎ መለሰለት። ቍራሽም አጥቅሶ ለአስቆሮቱ ለስምዖን ልጅ ለይሁዳ ሰጠው፤
ቍራሽም ከተቀበለ በኋላ “”ያን ጊዜ”” ሰይጣን ገባበት።
ጥያቄአችን፦ የትኛው ትረካ ነው ትክክል? ሰይጣን ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ የገባው ከእራት በፊት የሚለው የሉቃስ ዘጋቢ ወይስ ሰይጣን ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ የገባው በእራት ጊዜ ነው የሚለው የዮሃንስ ዘጋቢ?
ኢንሻላህ ይቀጥላል…..
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ማንን እንመን?
ክፍል አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
መግቢያ
የአዲስ ኪዳን ምሁር ሄርማን ቻርለስ በ 1890 AD ሲናገሩ፦ 5,800 የሚደርሱ የአዲስ ኪዳን ግሪክ እደ-ክታባት ይገኛሉ፤ እነዚህ እደ-ክታባት እርስ በእርሳቸው የቃላት ሆነ የትርጉም ልዩነት አላቸው፤ ለምሳሌ በሳይናቲከስና በቫቲካነስ እደ-ክታባት መካከል የ 3,036 የቃላትና የትርጉም ልዩነት አላቸው ብለዋል፤ ይህ ልዩነት የመጣው የአዲስ ኪዳን ስረ-መሰረት”orgion” ስለሌለና አሁን ያለት እደ-ክታባት የቅጂዎች ቅጂ ስለሆነ እንደሆነ ምሁራን ይናገራሉ፤ ይህ ልዩነት ጤናማ አለመሆን ብቻ ሳይሆን የክርስትናን ዶግማ ክፉኛ ይፈታተናል፤ ምክንያቱም እነዚህን አራት ወንጌላት ሃዋርያት አለመፃፋቸው ብቻ ሳይሆን በእነርሱ የዳቦ ስም የገለበጡት ፅሁፍም ችግር ስላለበት ነው፤ እስቲ ይህንን ልዩነት ዛሬ በስቅለቱ ዙሪያ ያሉትን ዘገባዎች እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የቤተ መቅደስም መጋረጃ”
የሉቃስ ዘጋቢ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከተቀደደ በኃላ እንደሆነ ይተርካል፦
ሉቃስ 23፥45-46 “የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ተቀደደ”። ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ፦ አባት ሆይ፥ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ።
የማቴዎስ ዘገቢ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከመቀደዱ በፊት እንደሆነ ይተርካል፦
ማቴዎስ 27፥ 50-51 ኢየሱስም ሁለተኛ በታላቅ ድምፅ ጮኾ ነፍሱን ተወ። እነሆም፥ “የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ከሁለት ተቀደደ”፥ ምድርም ተናወጠች፥ ዓለቶችም ተሰነጠቁ፤
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከተቀደደ በኃላ እንደሆነ የሚተርክልን የሉቃስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከመቀደዱ በፊት እንደሆነ የሚተርክልን የማቴዎስ ዘጋቢ?
ነጥብ ሁለት
“በሰቀሉትም ጊዜ”
ቅድሚያ የአራቱ ወንጌላት ተራኪዎች ጊዜን የሚቆጥሩት በዕብራውያን አቆጣጠር ብቻ መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፤ የሮማውያን አቆጣጠር አንዳንዶች ይጠቀሙ ነበር የሚለው ቅጥፈት የታሪክ፣ የአውድና የባህል ማስረጃ የለውም፤ ይህ ቅጥፈት ግጭትን ለመደበቅ ሆን ብሎ ግምታዊ ነው፤ ለምሳሌ ማርቆስ የዕብራዊያን አቆጣጠሩ ኢየሱስ ተሰቀለ የተባለበት በዕብራውያን 3 ሰአት ነው ይለናል፦
ማርቆስ 15፥25 “”በሰቀሉትም ጊዜ” “”ሦስት ሰዓት”” ነበረ።
ማርቆስ 15፥33 “ስድስት ሰዓትም”” በሆነ ጊዜ፥ እስከ “”ዘጠኝ ሰዓት”” በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።
34 “”በዘጠኝ ሰዓትም”” ኢየሱስ፦ ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤
በዚህ ሁለም ይስማማል፤ ኢየሱስ ተሰቀለ የተባለው ከ ቀኑ ጠዋት 3 ሰአት ነው፤ ከዮሃንስ ዘገባ ጋር ፍጭቱን ከማየታችን በፊት ዮሃንስ የሚጠቀመው የዕብራውያን አቆጣጠር መሆኑን በአፅንኦትና በአንክሮት እንመልከት፦
ዮሐንስ 1፥40 መጥታችሁ እዩ አላቸው። መጥተው የሚኖርበትን አዩ፥ በዚያም ቀን በእርሱ ዘንድ ዋሉ፤ “አሥር ሰዓት” ያህል ነበረ።
ዮሐንስ 4፥6 በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ “”ጊዜውም ስድስት ሰዓት”” ያህል ነበረ።
ድካም ያለበት ቀትር ስድስት ሰአት የዕብራውያን አቆጣጠር እንጂ የሮማውያን አቆጣጠር አይደለም፤ ምክንያቱም የሮማውያን ስድስት ሰአት የዕብራውያን ከምሽቱ 12 ሰአት አሊያም ከጎህ 12 ሰአት ነው፤ ይህን ሃቅ ይዘን የዮሃንስ ዘጋቢ ጋር ኢየሱስ ስድስት ሰአት ላይ እንኳን ሊሰቀል ይቅርና ገና ህዝቡ ስቀለው እያሉ ይጮኹ እንደነበር ይተርካል፦
ዮሃንስ 19፥14-15 ለፋሲካም የማዘጋጀት ቀን ነበረ፤ “ስድስት ሰዓትም” የሚያህል ነበረ፤ አይሁድንም፦ እነሆ ንጉሣችሁ አላቸው። እነርሱ ግን፦ አስወግደው፥ አስወግደው፥ “”ስቀለው”” እያሉ ጮኹ።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? በሰቀሉት ጊዜ 3 ሰአት ነበረ ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ 6 ሰአት ላይ ገና አልተሰቀለም ብሎ የሚተርከው የዮሃንስ ዘጋቢ?
ነጥብ ሶስት
“ሶስት ቀን”
ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ መቼም አራቱ ወንጌላት ላይ ያሉት ቃላት አይደለም የኢየሱስ ይቅርና የመጀመሪያዎቹ ፀሃፊያን ያልሆኑ ንግግሮች በእማኝነትና በአስረኝነት ማቅረብ ይቻላል፤ ነገር ግን ነጥባችን እርሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ተናገረ ተብሎ የተቀጠፈበት ነገር እርስ በእርሱ ይጋጫል፤ እንደ ማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በኃላ” የሚለው መስተዋድድ በአራተኛው ቀን አሊያም በአምስተኛው ቀን ሊሆን ይችላል፤ ግን ሶስኛውን ቀን አይጨምርም፦
ማርቆስ 8፥31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ሊነሣ” እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።
የማቴዎ ዘጋቢ ደግሞ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በ” የሚለው መስተዋድድ ሶስተኛውን ቀን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
ማቴዎስ 16፥21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ “”በሦስተኛውም ቀን” ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ነው ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ነው ብሎ የሚተርከው የማቴዎስ ዘጋቢ?
ክፍል አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
መግቢያ
የአዲስ ኪዳን ምሁር ሄርማን ቻርለስ በ 1890 AD ሲናገሩ፦ 5,800 የሚደርሱ የአዲስ ኪዳን ግሪክ እደ-ክታባት ይገኛሉ፤ እነዚህ እደ-ክታባት እርስ በእርሳቸው የቃላት ሆነ የትርጉም ልዩነት አላቸው፤ ለምሳሌ በሳይናቲከስና በቫቲካነስ እደ-ክታባት መካከል የ 3,036 የቃላትና የትርጉም ልዩነት አላቸው ብለዋል፤ ይህ ልዩነት የመጣው የአዲስ ኪዳን ስረ-መሰረት”orgion” ስለሌለና አሁን ያለት እደ-ክታባት የቅጂዎች ቅጂ ስለሆነ እንደሆነ ምሁራን ይናገራሉ፤ ይህ ልዩነት ጤናማ አለመሆን ብቻ ሳይሆን የክርስትናን ዶግማ ክፉኛ ይፈታተናል፤ ምክንያቱም እነዚህን አራት ወንጌላት ሃዋርያት አለመፃፋቸው ብቻ ሳይሆን በእነርሱ የዳቦ ስም የገለበጡት ፅሁፍም ችግር ስላለበት ነው፤ እስቲ ይህንን ልዩነት ዛሬ በስቅለቱ ዙሪያ ያሉትን ዘገባዎች እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የቤተ መቅደስም መጋረጃ”
የሉቃስ ዘጋቢ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከተቀደደ በኃላ እንደሆነ ይተርካል፦
ሉቃስ 23፥45-46 “የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ተቀደደ”። ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ፦ አባት ሆይ፥ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ።
የማቴዎስ ዘገቢ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከመቀደዱ በፊት እንደሆነ ይተርካል፦
ማቴዎስ 27፥ 50-51 ኢየሱስም ሁለተኛ በታላቅ ድምፅ ጮኾ ነፍሱን ተወ። እነሆም፥ “የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ከሁለት ተቀደደ”፥ ምድርም ተናወጠች፥ ዓለቶችም ተሰነጠቁ፤
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከተቀደደ በኃላ እንደሆነ የሚተርክልን የሉቃስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከመቀደዱ በፊት እንደሆነ የሚተርክልን የማቴዎስ ዘጋቢ?
ነጥብ ሁለት
“በሰቀሉትም ጊዜ”
ቅድሚያ የአራቱ ወንጌላት ተራኪዎች ጊዜን የሚቆጥሩት በዕብራውያን አቆጣጠር ብቻ መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፤ የሮማውያን አቆጣጠር አንዳንዶች ይጠቀሙ ነበር የሚለው ቅጥፈት የታሪክ፣ የአውድና የባህል ማስረጃ የለውም፤ ይህ ቅጥፈት ግጭትን ለመደበቅ ሆን ብሎ ግምታዊ ነው፤ ለምሳሌ ማርቆስ የዕብራዊያን አቆጣጠሩ ኢየሱስ ተሰቀለ የተባለበት በዕብራውያን 3 ሰአት ነው ይለናል፦
ማርቆስ 15፥25 “”በሰቀሉትም ጊዜ” “”ሦስት ሰዓት”” ነበረ።
ማርቆስ 15፥33 “ስድስት ሰዓትም”” በሆነ ጊዜ፥ እስከ “”ዘጠኝ ሰዓት”” በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።
34 “”በዘጠኝ ሰዓትም”” ኢየሱስ፦ ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤
በዚህ ሁለም ይስማማል፤ ኢየሱስ ተሰቀለ የተባለው ከ ቀኑ ጠዋት 3 ሰአት ነው፤ ከዮሃንስ ዘገባ ጋር ፍጭቱን ከማየታችን በፊት ዮሃንስ የሚጠቀመው የዕብራውያን አቆጣጠር መሆኑን በአፅንኦትና በአንክሮት እንመልከት፦
ዮሐንስ 1፥40 መጥታችሁ እዩ አላቸው። መጥተው የሚኖርበትን አዩ፥ በዚያም ቀን በእርሱ ዘንድ ዋሉ፤ “አሥር ሰዓት” ያህል ነበረ።
ዮሐንስ 4፥6 በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ “”ጊዜውም ስድስት ሰዓት”” ያህል ነበረ።
ድካም ያለበት ቀትር ስድስት ሰአት የዕብራውያን አቆጣጠር እንጂ የሮማውያን አቆጣጠር አይደለም፤ ምክንያቱም የሮማውያን ስድስት ሰአት የዕብራውያን ከምሽቱ 12 ሰአት አሊያም ከጎህ 12 ሰአት ነው፤ ይህን ሃቅ ይዘን የዮሃንስ ዘጋቢ ጋር ኢየሱስ ስድስት ሰአት ላይ እንኳን ሊሰቀል ይቅርና ገና ህዝቡ ስቀለው እያሉ ይጮኹ እንደነበር ይተርካል፦
ዮሃንስ 19፥14-15 ለፋሲካም የማዘጋጀት ቀን ነበረ፤ “ስድስት ሰዓትም” የሚያህል ነበረ፤ አይሁድንም፦ እነሆ ንጉሣችሁ አላቸው። እነርሱ ግን፦ አስወግደው፥ አስወግደው፥ “”ስቀለው”” እያሉ ጮኹ።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? በሰቀሉት ጊዜ 3 ሰአት ነበረ ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ 6 ሰአት ላይ ገና አልተሰቀለም ብሎ የሚተርከው የዮሃንስ ዘጋቢ?
ነጥብ ሶስት
“ሶስት ቀን”
ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ መቼም አራቱ ወንጌላት ላይ ያሉት ቃላት አይደለም የኢየሱስ ይቅርና የመጀመሪያዎቹ ፀሃፊያን ያልሆኑ ንግግሮች በእማኝነትና በአስረኝነት ማቅረብ ይቻላል፤ ነገር ግን ነጥባችን እርሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ተናገረ ተብሎ የተቀጠፈበት ነገር እርስ በእርሱ ይጋጫል፤ እንደ ማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በኃላ” የሚለው መስተዋድድ በአራተኛው ቀን አሊያም በአምስተኛው ቀን ሊሆን ይችላል፤ ግን ሶስኛውን ቀን አይጨምርም፦
ማርቆስ 8፥31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ሊነሣ” እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።
የማቴዎ ዘጋቢ ደግሞ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በ” የሚለው መስተዋድድ ሶስተኛውን ቀን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
ማቴዎስ 16፥21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ “”በሦስተኛውም ቀን” ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ነው ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ነው ብሎ የሚተርከው የማቴዎስ ዘጋቢ?
መደምደሚያ
እንግዲህ ከላይ የዘረዘርናቸው የተለያዩ ትረካዎች የመጡት ከመለኮት ሳይሆን የሰው ንግግር መሆናቸውንም የክርስትና ምሁራንን ይስማሙበታል፤ ነገር ግን ይህ እርስ በእርስ የሚጋጨው ትረካ ከአምላክ ዘንድ የተገለጠ ግህደተ-መለኮት ነው ብለው በእጅ አዙር ይናገራሉ፤ ይህንን ነጥብ አምላካችን አላህ እንዲህ ይናገራል፦
79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡
በዚህም ከአላህ የወረደውን እውነት ካልተወረደው ውሸት ቀላቅለውታል፤ ይህም መበረዝ ይባላል፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን “ትቀላቅላላችሁ”? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን “ትደብቃላችሁ”?
መጽሐፍትና ከሰው መጽሐፍት ተቀላቅለው እያለ ቁርአን በነቢያችን ላይ ወረደ፣ ቁርአን ከጌታ የመጣውን እውነት ሊያረጋግጥ የየቀጠፉትን ደግሞ ሊያርም የወረደው፦
5:48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” مُصَدِّقًا እና በርሱ ላይ “ተጠባባቂ” وَمُهَيْمِنًا ሲሆን በውነት አወረድን፤
ቁርአን “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا “አረጋጋጭ” ሲሆን የቀድሞቹን መጽሐፍት ከአላህ ዘንድ የወረዱትን እውነትነት ያላቸው መሆኑን ሲያረጋግጥ የሰዎች ጽሁፍ የገቡበትን ደግሞ የምንመዝንበት “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ነው፣ ሙሃይሚን የሚለው ቃል “አራሚ”correcter” አሊያም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ፍቺ አለው፣ የቀድሞ ነቢያት የትምህርታቸው ጭብጥ ምን እንደነበረ የመጽሃፉን አስኳል ያስቀምጣል በዚህም የሰው ትምህርትን ከመለኮት ትምህርት የምንለይበት ሚዛን ነው።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እንግዲህ ከላይ የዘረዘርናቸው የተለያዩ ትረካዎች የመጡት ከመለኮት ሳይሆን የሰው ንግግር መሆናቸውንም የክርስትና ምሁራንን ይስማሙበታል፤ ነገር ግን ይህ እርስ በእርስ የሚጋጨው ትረካ ከአምላክ ዘንድ የተገለጠ ግህደተ-መለኮት ነው ብለው በእጅ አዙር ይናገራሉ፤ ይህንን ነጥብ አምላካችን አላህ እንዲህ ይናገራል፦
79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡
በዚህም ከአላህ የወረደውን እውነት ካልተወረደው ውሸት ቀላቅለውታል፤ ይህም መበረዝ ይባላል፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን “ትቀላቅላላችሁ”? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን “ትደብቃላችሁ”?
መጽሐፍትና ከሰው መጽሐፍት ተቀላቅለው እያለ ቁርአን በነቢያችን ላይ ወረደ፣ ቁርአን ከጌታ የመጣውን እውነት ሊያረጋግጥ የየቀጠፉትን ደግሞ ሊያርም የወረደው፦
5:48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” مُصَدِّقًا እና በርሱ ላይ “ተጠባባቂ” وَمُهَيْمِنًا ሲሆን በውነት አወረድን፤
ቁርአን “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا “አረጋጋጭ” ሲሆን የቀድሞቹን መጽሐፍት ከአላህ ዘንድ የወረዱትን እውነትነት ያላቸው መሆኑን ሲያረጋግጥ የሰዎች ጽሁፍ የገቡበትን ደግሞ የምንመዝንበት “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ነው፣ ሙሃይሚን የሚለው ቃል “አራሚ”correcter” አሊያም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ፍቺ አለው፣ የቀድሞ ነቢያት የትምህርታቸው ጭብጥ ምን እንደነበረ የመጽሃፉን አስኳል ያስቀምጣል በዚህም የሰው ትምህርትን ከመለኮት ትምህርት የምንለይበት ሚዛን ነው።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ቀደር
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
54፥49 *እኛ ሁሉን ነገር በልክ ፈጠርነው*፡፡ إِنَّا كُلَّ شَيْءٍ خَلَقْنَاهُ بِقَدَرٍ
የኢማን መሰረቶች ስድስት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦ በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በቀደር ማመን ናቸው፤ ከስድስቱ የኢማን መሰረቶች ስድስተኛው በቀደር ማመን መሆነ እሙንና ቅቡል ነው፤ ይህ በሐዲሰል ጂብሪል ተገልጿል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 5
ዑመር ኢብኑ ኽጣብ እንዳስተላለፈው፦ "አንድ በጣም ነጭ ልብስ የለበሰና በጣም ጥቁር ጸጉር ያለው ሰው በመጣ ጊዜ ከአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ ወደ እርሳቸው ሲጓዝ አይታይም ነበር፤ ወደ ነብዩ"ﷺ" እስከሚደርስ ድረስ ከእኛ መካከል ማንም ዐላወቀውም፤ ጉልበቱን በእራሳቸው ጉልበት ተቃራኒ አድርጎ ከዚያም እንዲህ አለ፦ *"ሙሐመድ ሆይ! ኢማን ምንድን ነው? እርሳቸውም፦ "በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በሰናይ እና እኩይ ቀደር ማመን ነው" አሉ*።
قَالَ عُمَرُ بْنُ الْخَطَّابِ كُنَّا عِنْدَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَجَاءَ رَجُلٌ شَدِيدُ بَيَاضِ الثِّيَابِ شَدِيدُ سَوَادِ الشَّعَرِ لاَ يُرَى عَلَيْهِ أَثَرُ السَّفَرِ وَلاَ يَعْرِفُهُ مِنَّا أَحَدٌ حَتَّى أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَأَلْزَقَ رُكْبَتَهُ بِرُكْبَتِهِ ثُمَّ قَالَ يَا مُحَمَّدُ مَا الإِيمَانُ قَالَ " أَنْ تُؤْمِنَ بِاللَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ وَالْقَدَرِ خَيْرِهِ وَشَرِّهِ "
“ቀደር” قَدَر የሚለው ቃል “ቀደረ” قَدَرَ ማለትም “ቻለ” ወይም “ወሰነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ውሳኔ” ማለት ነው፤ “ቀድር” قَدْر ማለት ደግሞ “ችሎታ” ማለት ነው፤ “አል-ቀዲር” القَدِير ማለት “ሁሉን ቻይ” “ከሃሊ ኩሉ” ማለት ሲሆን ከአላህ ስሞች ውስጥ አንዱ ነው፤ “ተቅዲር” تَقْدِير ማለትም “ሁሉን ቻይነት” የአላህ ባህርይ ነው፤ አላህ “ሁሉን ቻይ” ነው ማለት “ሁሉንም ነገር ማድረግ ይችላል” ማለት ነው፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
35፥1 *በፍጥረቱ ውስጥ የሚሻውን ይጨምራል፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَزِيدُ فِي الْخَلْقِ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
አምላካችን አላህ ሁሉን ቻይ ስለሆነ ነገርን ሁሉ በቀደር ፈጥሮታል፦
54፥49 *እኛ ሁሉን ነገር በልክ ፈጠርነው*፡፡ إِنَّا كُلَّ شَيْءٍ خَلَقْنَاهُ بِقَدَرٍ
"ልክ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ቀደር” قَدَر ሲሆን አላህ ነገርን ሁሉ አስቀድሞ በዕውቀቱ፣ በኪታቡ፣ በፈቃዱ እና በሥራው ቀድሮታል፤ የአላህ ቀደር የተለያየ "መራቲብ" مراتب ማለትም "ደረጃ"Degree" አሉት፤ እነዚህ መራቲበል ቀደር የሚባሉት፦ መርተበቱል ዒልሚያህ፣ መርተበቱል ኪታባህ፣ መርተበቱል መሺያህ እና መርተበቱል ኸልቅ ይባላሉ። እነዚህ ነጥብ በነጥብ ኢንሻላህ እናያለን፦
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
54፥49 *እኛ ሁሉን ነገር በልክ ፈጠርነው*፡፡ إِنَّا كُلَّ شَيْءٍ خَلَقْنَاهُ بِقَدَرٍ
የኢማን መሰረቶች ስድስት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦ በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በቀደር ማመን ናቸው፤ ከስድስቱ የኢማን መሰረቶች ስድስተኛው በቀደር ማመን መሆነ እሙንና ቅቡል ነው፤ ይህ በሐዲሰል ጂብሪል ተገልጿል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 5
ዑመር ኢብኑ ኽጣብ እንዳስተላለፈው፦ "አንድ በጣም ነጭ ልብስ የለበሰና በጣም ጥቁር ጸጉር ያለው ሰው በመጣ ጊዜ ከአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ ወደ እርሳቸው ሲጓዝ አይታይም ነበር፤ ወደ ነብዩ"ﷺ" እስከሚደርስ ድረስ ከእኛ መካከል ማንም ዐላወቀውም፤ ጉልበቱን በእራሳቸው ጉልበት ተቃራኒ አድርጎ ከዚያም እንዲህ አለ፦ *"ሙሐመድ ሆይ! ኢማን ምንድን ነው? እርሳቸውም፦ "በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በሰናይ እና እኩይ ቀደር ማመን ነው" አሉ*።
قَالَ عُمَرُ بْنُ الْخَطَّابِ كُنَّا عِنْدَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَجَاءَ رَجُلٌ شَدِيدُ بَيَاضِ الثِّيَابِ شَدِيدُ سَوَادِ الشَّعَرِ لاَ يُرَى عَلَيْهِ أَثَرُ السَّفَرِ وَلاَ يَعْرِفُهُ مِنَّا أَحَدٌ حَتَّى أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَأَلْزَقَ رُكْبَتَهُ بِرُكْبَتِهِ ثُمَّ قَالَ يَا مُحَمَّدُ مَا الإِيمَانُ قَالَ " أَنْ تُؤْمِنَ بِاللَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ وَالْقَدَرِ خَيْرِهِ وَشَرِّهِ "
“ቀደር” قَدَر የሚለው ቃል “ቀደረ” قَدَرَ ማለትም “ቻለ” ወይም “ወሰነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ውሳኔ” ማለት ነው፤ “ቀድር” قَدْر ማለት ደግሞ “ችሎታ” ማለት ነው፤ “አል-ቀዲር” القَدِير ማለት “ሁሉን ቻይ” “ከሃሊ ኩሉ” ማለት ሲሆን ከአላህ ስሞች ውስጥ አንዱ ነው፤ “ተቅዲር” تَقْدِير ማለትም “ሁሉን ቻይነት” የአላህ ባህርይ ነው፤ አላህ “ሁሉን ቻይ” ነው ማለት “ሁሉንም ነገር ማድረግ ይችላል” ማለት ነው፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
35፥1 *በፍጥረቱ ውስጥ የሚሻውን ይጨምራል፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَزِيدُ فِي الْخَلْقِ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
አምላካችን አላህ ሁሉን ቻይ ስለሆነ ነገርን ሁሉ በቀደር ፈጥሮታል፦
54፥49 *እኛ ሁሉን ነገር በልክ ፈጠርነው*፡፡ إِنَّا كُلَّ شَيْءٍ خَلَقْنَاهُ بِقَدَرٍ
"ልክ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ቀደር” قَدَر ሲሆን አላህ ነገርን ሁሉ አስቀድሞ በዕውቀቱ፣ በኪታቡ፣ በፈቃዱ እና በሥራው ቀድሮታል፤ የአላህ ቀደር የተለያየ "መራቲብ" مراتب ማለትም "ደረጃ"Degree" አሉት፤ እነዚህ መራቲበል ቀደር የሚባሉት፦ መርተበቱል ዒልሚያህ፣ መርተበቱል ኪታባህ፣ መርተበቱል መሺያህ እና መርተበቱል ኸልቅ ይባላሉ። እነዚህ ነጥብ በነጥብ ኢንሻላህ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
"የአላህ ዕውቀት"
በቁርአን ከተገለፁት የአላህ መልካም ስሞች መካከል “አል-ዐሊም” الْعَلِيم ወይም “አል-ዓሊም” الْعَٰلِم ሲሆን “ሁሉን ዐዋቂ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን ነገር ዐዋቂ ነው፦
33፥54 ማንኛውንም ነገር ብትገልጹ ወይም ብትደብቁ በእርሱ ይመነዳችኋል፤ *አላህ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነውና*። إِن تُبْدُوا شَيْئًا أَوْ تُخْفُوهُ فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
“ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን የአላህ ዕውቀት የአላህ የራሱ ባህርይ ነው፤ ይህ የአላህ ዕውቀት በመሃይምነት ተቅድሞ መነሻ እና በመሃይምነት ተደምድሞ መዳረሻ የለውም፤ የአላህ ዕውቀት በጊዜ እና በቦታ እንደ ፍጡራን አይገደብም፤ ዕውቀቱ አይሻሻልም አይለወጥም።
ይህ የአላህ ዕውቀት በቁርአን ውስጥ የተገለፀው በሁለት መልኩ ነው፤ አንደኛው “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ሁለተኛው “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል።
“ዒልሙል ገይብ” عِلْمٌ الْغَيْب ማለት “ስውር ወይም እሩቅ አሊያም ረቂቅ ዕውቀት”subjective knowledge” ማለት ነው፤ “ገይብ” غَيْب ማለት “ባጢን” بَاطِن “ስውር” ወይም “እሩቅ” ማለት ሲሆን አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊት፣ ከተከሰተ በኃላ እና በተከሰተ ጊዜ ያለውን ዕውቀት ነው፦
19፥64 «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *”በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው”* ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
“ገይብ” በሶስት ይከፈላል፦
አንደኛው “አል-ገይቡል ማዲ” الغيبه المادي ሲሆን ያለፈ ክስተት ነው።
ሁለተኛው “አል-ገይቡል ሙዷሪዕ” الغيب المضارع ሲሆን እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ በአሁኑ ሰዓት ቀጣይነት ያለው ነገር ነው፤ አላህ በመካከል ማለትም ከህዋስ ባሻገር ለምሳሌ በልብ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል።
ሶስተኛው “አል-ገይቡል ሙስተቅበል” الغيب المستقبل ሲሆን መጪው ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚሆን ነው፤ ከፍጡራን በኃላ ወደ ፊት ምን እንሚከሰት ያውቃል።
“አል-ገይቡል ሙስተቅበል” ሁለት ደረጃ አለው አንዱ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሲሆን “አል-ገይቡል ሙጥለቅ” الغيب المطلق ሲባል፣ ሁለተኛው ደግሞ አላህ ለሚልከው ነቢይ ሲያሳውቅ ያ የሚያሳውቀው የሩቅ ነገር ምስጢር “አል-ገይቡ አን- ኒስቢይ” الغيب النسبي ይባላል፤ አላህ ወደፊት የሚከሰተውን ክስተት አስቀድሞ ለሚወደው ነቢይ ይገልጥለታል፦
72፥26-27 «እርሱ *”ሩቁን ምስጢር”* ዐዋቂ ነው፡፡ በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡» عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
*ከመልክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጅ ለሌላ አይገልጽም*፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
ስለዚህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊት ያለው ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ከተከሰተ በኃላ የሚገልጠው ዕውቀት “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል።
ዒልሙዝ ዛሂር” عِلْمٌ الظَهِير ማለት “ግልፅ ወይም ቅርብ አሊያም ተጨባጭ ዕውቀት”objective knowledge” ማለት ነው፤ “ዛሂር” ظَهِير ማለት “ሸሀደት” شَهَٰدَة “ግልፅ” ወይም “ቅርብ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር ሲከሰት ነው።
አምላካችን አላህ ሁሉንም ነገር ማለትም መልካሙ ይሁን መጥፎ ነገር ከመከሰቱ በፊት ያውቀዋል፦
59፥22 *እርሱ አላህ ነው፤ ያ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ "ሩቁን እና ቅርቡን ዐዋቂ የኾነ ነው"፡፡ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ ነው*፡፡ هُوَ اللَّهُ الَّذِي لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ عَالِمُ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ ۖ هُوَ الرَّحْمَـٰنُ الرَّحِيمُ
ኢንሻላህ ስለ ቀደር ሁለተኛ ደረጃ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
"የአላህ ዕውቀት"
በቁርአን ከተገለፁት የአላህ መልካም ስሞች መካከል “አል-ዐሊም” الْعَلِيم ወይም “አል-ዓሊም” الْعَٰلِم ሲሆን “ሁሉን ዐዋቂ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን ነገር ዐዋቂ ነው፦
33፥54 ማንኛውንም ነገር ብትገልጹ ወይም ብትደብቁ በእርሱ ይመነዳችኋል፤ *አላህ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነውና*። إِن تُبْدُوا شَيْئًا أَوْ تُخْفُوهُ فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
“ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን የአላህ ዕውቀት የአላህ የራሱ ባህርይ ነው፤ ይህ የአላህ ዕውቀት በመሃይምነት ተቅድሞ መነሻ እና በመሃይምነት ተደምድሞ መዳረሻ የለውም፤ የአላህ ዕውቀት በጊዜ እና በቦታ እንደ ፍጡራን አይገደብም፤ ዕውቀቱ አይሻሻልም አይለወጥም።
ይህ የአላህ ዕውቀት በቁርአን ውስጥ የተገለፀው በሁለት መልኩ ነው፤ አንደኛው “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ሁለተኛው “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል።
“ዒልሙል ገይብ” عِلْمٌ الْغَيْب ማለት “ስውር ወይም እሩቅ አሊያም ረቂቅ ዕውቀት”subjective knowledge” ማለት ነው፤ “ገይብ” غَيْب ማለት “ባጢን” بَاطِن “ስውር” ወይም “እሩቅ” ማለት ሲሆን አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊት፣ ከተከሰተ በኃላ እና በተከሰተ ጊዜ ያለውን ዕውቀት ነው፦
19፥64 «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *”በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው”* ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
“ገይብ” በሶስት ይከፈላል፦
አንደኛው “አል-ገይቡል ማዲ” الغيبه المادي ሲሆን ያለፈ ክስተት ነው።
ሁለተኛው “አል-ገይቡል ሙዷሪዕ” الغيب المضارع ሲሆን እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ በአሁኑ ሰዓት ቀጣይነት ያለው ነገር ነው፤ አላህ በመካከል ማለትም ከህዋስ ባሻገር ለምሳሌ በልብ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል።
ሶስተኛው “አል-ገይቡል ሙስተቅበል” الغيب المستقبل ሲሆን መጪው ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚሆን ነው፤ ከፍጡራን በኃላ ወደ ፊት ምን እንሚከሰት ያውቃል።
“አል-ገይቡል ሙስተቅበል” ሁለት ደረጃ አለው አንዱ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሲሆን “አል-ገይቡል ሙጥለቅ” الغيب المطلق ሲባል፣ ሁለተኛው ደግሞ አላህ ለሚልከው ነቢይ ሲያሳውቅ ያ የሚያሳውቀው የሩቅ ነገር ምስጢር “አል-ገይቡ አን- ኒስቢይ” الغيب النسبي ይባላል፤ አላህ ወደፊት የሚከሰተውን ክስተት አስቀድሞ ለሚወደው ነቢይ ይገልጥለታል፦
72፥26-27 «እርሱ *”ሩቁን ምስጢር”* ዐዋቂ ነው፡፡ በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡» عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
*ከመልክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጅ ለሌላ አይገልጽም*፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
ስለዚህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊት ያለው ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ከተከሰተ በኃላ የሚገልጠው ዕውቀት “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል።
ዒልሙዝ ዛሂር” عِلْمٌ الظَهِير ማለት “ግልፅ ወይም ቅርብ አሊያም ተጨባጭ ዕውቀት”objective knowledge” ማለት ነው፤ “ዛሂር” ظَهِير ማለት “ሸሀደት” شَهَٰدَة “ግልፅ” ወይም “ቅርብ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር ሲከሰት ነው።
አምላካችን አላህ ሁሉንም ነገር ማለትም መልካሙ ይሁን መጥፎ ነገር ከመከሰቱ በፊት ያውቀዋል፦
59፥22 *እርሱ አላህ ነው፤ ያ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ "ሩቁን እና ቅርቡን ዐዋቂ የኾነ ነው"፡፡ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ ነው*፡፡ هُوَ اللَّهُ الَّذِي لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ عَالِمُ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ ۖ هُوَ الرَّحْمَـٰنُ الرَّحِيمُ
ኢንሻላህ ስለ ቀደር ሁለተኛ ደረጃ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ቀደር
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
57፥22 በምድርም በራሳችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
ነጥብ ሁለት
"ጥብቁ ሰሌዳ"
አምላካችን አላህ ሁሉን ነገር ማለትም ኸይሩንም ሸሩንም ነገር በዕውቀቱ ያካበበው ነው፦
65፥12 አላህ በነገር ሁሉ ቻይ መሆኑን አላህም *በነገሩ ሁሉ በእውቀት ያካበበ መሆኑን ታውቁ ዘንድ ይህንን አሳወቃችሁ*። أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ وَأَنَّ اللَّهَ قَدْ أَحَاطَ بِكُلِّ شَيْءٍ عِلْمًا
እዚህ አንቀፅ ላይ የምንመለከተው የአላህ ዕውቀት እና “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ሁለት ጉዳዮች ናቸው፤ “ዕውቀት” ምንም ነገር ሳይኖር የአላህ ባህርይ ሲሆን “ነገር” ደግሞ “ፍጡር” ነው፤ “ነገር” ደግሞ ጊዜና ቦታ ሁሉ ነው፤ አምላካችን አላህ ስለ አንድ ነገር ዕውቀት በመጽሐፍ ውስጥ ከሁሉ ነገር መከሰት፣ መደረግ እና መከናወን በፊት መዝግቦቷል፦
50፥4 ከእነርሱ ምድር የምታጎድለውን በእርግጥ *ዐውቀናል፡፡ እኛም ዘንድ ጠባቂ መጽሐፍ አለ*፡፡ قَدْ عَلِمْنَا مَا تَنقُصُ الْأَرْضُ مِنْهُمْ ۖ وَعِندَنَا كِتَابٌ حَفِيظٌ
20፥52 ሙሳም፦ *ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም* አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّي فِي كِتَابٍ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّي وَلَا يَنسَى
22፥70 አላህ *በሰማይና በምድር ውስጥ ያለን ሁሉ በእርግጥ የሚያውቅ መኾኑን አታውቅምን? ይህ በመጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ነው*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۗ إِنَّ ذَٰلِكَ فِي كِتَابٍ ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
52፥2 *በተጻፈው መጽሐፍም* እምላለው፡፡ وَكِتَابٍ مَّسْطُورٍ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 54, ሐዲስ 414
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ በመጀመሪያ ምንም ነገር ሳይኖር አላህ ነበረ፤ ከዚያ ዙፋኑን በውሃ ላይ ነበረ፤ *ከዚያ ሁሉን ነገር በመጽሐፍ ጻፈ*፤ ከዚያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ። كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ، وَكَتَبَ فِي الذِّكْرِ كُلَّ شَىْءٍ، وَخَلَقَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ ”.
አምላካችን አላህ የሚከትብበትና የሚቀድርበት ኪታብ "ለውሐል መሕፉዝ" ይባላል። “ለውሐል መሕፉዝ” لَوحَ المَّحْفُوظ ማለት “የተጠበቀው ሰሌዳ””preserved tablet”” ማለት ሲሆን ሌላው ስሙ “ኡሙል ኪታብ” “ኪታቡል መክኑን” “ኪታቡል ሐፊዝ” “ኪታቡል ሙቢን” እየተባለ በቁርኣን ይጠራል።
አምላካችን አላህ አንድ ክስተት ከመከሰቱ በፊት፣ አንድ ድርጊት ከመደረጉ በፊት፣ አንድ ክንውን ከመከናወኑ በፊት ስለሚያውቀው ያንን ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ከትቦታል፦
57፥22 በምድርም በራሳችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
27፥75 *በሰማይና በምድር ውስጥ ምንም የተደበቀ ነገር የለም ገላጭ በኾነው መጽሐፍ ውስጥ ያለ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَمَا مِنْ غَائِبَةٍ فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
6፥59 የሩቅ ነገርም መክፈቻዎች እርሱ ዘንድ ናቸው፡፡ ከእርሱ በቀር ማንም አያውቃቸውም፡፡ *በየብስና በባሕር ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ ከቅጠልም አንዲትም አትረግፍም የሚያውቃት ቢኾን እንጅ፡፡ ከቅንጣትም በመሬት ጨለማዎች ውስጥ የለም ከእርጥብም ከደረቅም አንድም የለም ግልጽ በኾነው መጽሐፍ ውሰጥ የተመዘገበ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَعِندَهُ مَفَاتِحُ الْغَيْبِ لَا يَعْلَمُهَا إِلَّا هُوَ ۚ وَيَعْلَمُ مَا فِي الْبَرِّ وَالْبَحْرِ ۚ وَمَا تَسْقُطُ مِن وَرَقَةٍ إِلَّا يَعْلَمُهَا وَلَا حَبَّةٍ فِي ظُلُمَاتِ الْأَرْضِ وَلَا رَطْبٍ وَلَا يَابِسٍ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
36፥22 እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን፡፡ ያስቀደሙትንም ሥራ ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን፡፡ *ነገሩንም ሁሉ ገላጭ መሪ በኾነ መጽሐፍ ውስጥ አጠቃለልነው*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ ۚ وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ فِي إِمَامٍ مُّبِينٍ
34፥3 እነዚያ የካዱትም «ሰዓቲቱ አትመጣብንም» አሉ፡፡ በላቸው «አይደለም፤ *ሩቁን ሁሉ ዐዋቂ በኾነው ጌታዬ እምላለሁ፡፡ በእርግጥ ትመጣባችኋለች፡፡ የብናኝ ክብደት ያክል እንኳ በሰማያትና በምድር ውስጥ ከእርሱ አይርቅም፡፡ ከዚህ ያነሰም ኾነ የበለጠ የለም በግልጹ መጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَا تَأْتِينَا السَّاعَةُ ۖ قُلْ بَلَىٰ وَرَبِّي لَتَأْتِيَنَّكُمْ عَالِمِ الْغَيْبِ ۖ لَا يَعْزُبُ عَنْهُ مِثْقَالُ ذَرَّةٍ فِي السَّمَاوَاتِ وَلَا فِي الْأَرْضِ وَلَا أَصْغَرُ مِن ذَٰلِكَ وَلَا أَكْبَرُ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
አላህ ድርጊቱን የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ እንዲከናወን ብቻ አይደለም፤ ለምሳሌ ሀራም ነገር ማድረግ ከልክሏል፤ ያንን የከለከለው አንድ ሰው ከማድረጉ በፊት አላህ የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ ያ ሰው እንዲያደርገው አይደለም፤ ያ ቢሆንማ አላህ እንዲያደርግ መከልከሉና በማድረጉ መቅጣቱ ትርጉም አይኖረውም ነበር፤ ሆነም ቀረ የተጠበቀው ሰሌዳ ላይ የተመዘገበው የአላህ ዕውቀት ብቻ ነው።
ኢንሻላህ ስለ ቀደር ሦስተኛ ደረጃ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
57፥22 በምድርም በራሳችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
ነጥብ ሁለት
"ጥብቁ ሰሌዳ"
አምላካችን አላህ ሁሉን ነገር ማለትም ኸይሩንም ሸሩንም ነገር በዕውቀቱ ያካበበው ነው፦
65፥12 አላህ በነገር ሁሉ ቻይ መሆኑን አላህም *በነገሩ ሁሉ በእውቀት ያካበበ መሆኑን ታውቁ ዘንድ ይህንን አሳወቃችሁ*። أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ وَأَنَّ اللَّهَ قَدْ أَحَاطَ بِكُلِّ شَيْءٍ عِلْمًا
እዚህ አንቀፅ ላይ የምንመለከተው የአላህ ዕውቀት እና “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ሁለት ጉዳዮች ናቸው፤ “ዕውቀት” ምንም ነገር ሳይኖር የአላህ ባህርይ ሲሆን “ነገር” ደግሞ “ፍጡር” ነው፤ “ነገር” ደግሞ ጊዜና ቦታ ሁሉ ነው፤ አምላካችን አላህ ስለ አንድ ነገር ዕውቀት በመጽሐፍ ውስጥ ከሁሉ ነገር መከሰት፣ መደረግ እና መከናወን በፊት መዝግቦቷል፦
50፥4 ከእነርሱ ምድር የምታጎድለውን በእርግጥ *ዐውቀናል፡፡ እኛም ዘንድ ጠባቂ መጽሐፍ አለ*፡፡ قَدْ عَلِمْنَا مَا تَنقُصُ الْأَرْضُ مِنْهُمْ ۖ وَعِندَنَا كِتَابٌ حَفِيظٌ
20፥52 ሙሳም፦ *ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም* አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّي فِي كِتَابٍ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّي وَلَا يَنسَى
22፥70 አላህ *በሰማይና በምድር ውስጥ ያለን ሁሉ በእርግጥ የሚያውቅ መኾኑን አታውቅምን? ይህ በመጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ነው*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۗ إِنَّ ذَٰلِكَ فِي كِتَابٍ ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
52፥2 *በተጻፈው መጽሐፍም* እምላለው፡፡ وَكِتَابٍ مَّسْطُورٍ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 54, ሐዲስ 414
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ በመጀመሪያ ምንም ነገር ሳይኖር አላህ ነበረ፤ ከዚያ ዙፋኑን በውሃ ላይ ነበረ፤ *ከዚያ ሁሉን ነገር በመጽሐፍ ጻፈ*፤ ከዚያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ። كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ، وَكَتَبَ فِي الذِّكْرِ كُلَّ شَىْءٍ، وَخَلَقَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ ”.
አምላካችን አላህ የሚከትብበትና የሚቀድርበት ኪታብ "ለውሐል መሕፉዝ" ይባላል። “ለውሐል መሕፉዝ” لَوحَ المَّحْفُوظ ማለት “የተጠበቀው ሰሌዳ””preserved tablet”” ማለት ሲሆን ሌላው ስሙ “ኡሙል ኪታብ” “ኪታቡል መክኑን” “ኪታቡል ሐፊዝ” “ኪታቡል ሙቢን” እየተባለ በቁርኣን ይጠራል።
አምላካችን አላህ አንድ ክስተት ከመከሰቱ በፊት፣ አንድ ድርጊት ከመደረጉ በፊት፣ አንድ ክንውን ከመከናወኑ በፊት ስለሚያውቀው ያንን ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ከትቦታል፦
57፥22 በምድርም በራሳችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
27፥75 *በሰማይና በምድር ውስጥ ምንም የተደበቀ ነገር የለም ገላጭ በኾነው መጽሐፍ ውስጥ ያለ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَمَا مِنْ غَائِبَةٍ فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
6፥59 የሩቅ ነገርም መክፈቻዎች እርሱ ዘንድ ናቸው፡፡ ከእርሱ በቀር ማንም አያውቃቸውም፡፡ *በየብስና በባሕር ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ ከቅጠልም አንዲትም አትረግፍም የሚያውቃት ቢኾን እንጅ፡፡ ከቅንጣትም በመሬት ጨለማዎች ውስጥ የለም ከእርጥብም ከደረቅም አንድም የለም ግልጽ በኾነው መጽሐፍ ውሰጥ የተመዘገበ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَعِندَهُ مَفَاتِحُ الْغَيْبِ لَا يَعْلَمُهَا إِلَّا هُوَ ۚ وَيَعْلَمُ مَا فِي الْبَرِّ وَالْبَحْرِ ۚ وَمَا تَسْقُطُ مِن وَرَقَةٍ إِلَّا يَعْلَمُهَا وَلَا حَبَّةٍ فِي ظُلُمَاتِ الْأَرْضِ وَلَا رَطْبٍ وَلَا يَابِسٍ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
36፥22 እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን፡፡ ያስቀደሙትንም ሥራ ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን፡፡ *ነገሩንም ሁሉ ገላጭ መሪ በኾነ መጽሐፍ ውስጥ አጠቃለልነው*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ ۚ وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ فِي إِمَامٍ مُّبِينٍ
34፥3 እነዚያ የካዱትም «ሰዓቲቱ አትመጣብንም» አሉ፡፡ በላቸው «አይደለም፤ *ሩቁን ሁሉ ዐዋቂ በኾነው ጌታዬ እምላለሁ፡፡ በእርግጥ ትመጣባችኋለች፡፡ የብናኝ ክብደት ያክል እንኳ በሰማያትና በምድር ውስጥ ከእርሱ አይርቅም፡፡ ከዚህ ያነሰም ኾነ የበለጠ የለም በግልጹ መጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَا تَأْتِينَا السَّاعَةُ ۖ قُلْ بَلَىٰ وَرَبِّي لَتَأْتِيَنَّكُمْ عَالِمِ الْغَيْبِ ۖ لَا يَعْزُبُ عَنْهُ مِثْقَالُ ذَرَّةٍ فِي السَّمَاوَاتِ وَلَا فِي الْأَرْضِ وَلَا أَصْغَرُ مِن ذَٰلِكَ وَلَا أَكْبَرُ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
አላህ ድርጊቱን የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ እንዲከናወን ብቻ አይደለም፤ ለምሳሌ ሀራም ነገር ማድረግ ከልክሏል፤ ያንን የከለከለው አንድ ሰው ከማድረጉ በፊት አላህ የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ ያ ሰው እንዲያደርገው አይደለም፤ ያ ቢሆንማ አላህ እንዲያደርግ መከልከሉና በማድረጉ መቅጣቱ ትርጉም አይኖረውም ነበር፤ ሆነም ቀረ የተጠበቀው ሰሌዳ ላይ የተመዘገበው የአላህ ዕውቀት ብቻ ነው።
ኢንሻላህ ስለ ቀደር ሦስተኛ ደረጃ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ቀደር
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ነጥብ ሦስት
“የአላህ ፈቃድ”
“ሻአ” شَآءَ ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ተቀድሯል፤ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው። የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ የተፈጠረ ነው። ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም፤ ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ፍጥረት አይጠየቅበትም፤ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም። ሁለተኛው ፍጥረት በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ ይጠየቃሉ፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
አላህ በሚሰራው ሥራ አይጠየቅም፤ ምክንያቱም አላህ ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም፤ አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ፦
3፥108 *አላህም ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም*፡፡ وَمَا اللَّهُ يُرِيدُ ظُلْمًا لِّلْعَالَمِينَ
10፥44 *አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
ሰዎች የሚፈጽሙ እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ፣ አላህ የሚወደውና የሚጠላው ሃራምና ሃላል በሙሉ አላህ ስለፈቀ ነው የሚከናወኑት፤ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ነጥብ ሦስት
“የአላህ ፈቃድ”
“ሻአ” شَآءَ ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ተቀድሯል፤ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው። የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ የተፈጠረ ነው። ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም፤ ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ፍጥረት አይጠየቅበትም፤ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም። ሁለተኛው ፍጥረት በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ ይጠየቃሉ፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
አላህ በሚሰራው ሥራ አይጠየቅም፤ ምክንያቱም አላህ ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም፤ አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ፦
3፥108 *አላህም ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም*፡፡ وَمَا اللَّهُ يُرِيدُ ظُلْمًا لِّلْعَالَمِينَ
10፥44 *አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
ሰዎች የሚፈጽሙ እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ፣ አላህ የሚወደውና የሚጠላው ሃራምና ሃላል በሙሉ አላህ ስለፈቀ ነው የሚከናወኑት፤ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
አላህ ለሰዎች ነጻ ፈቃድ እንዲኖራቸው ፈቅዷል፤ ነገር ግን አላህ የሚወደው ብናመሰግነው እንጂ ብንክደው አይደለም፤ አላህ ለሰው ይህ የሚያስክድ መንገድ ነው፤ ይህ የሚያስመሰግን መንገድ ነው ብሎ ሁለቱንም መንገድ በቅዱስ ቃሉ ተናግሯል፦
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ፡
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን መራነው፤ ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
ሰው የራሱ ነፃ ፈቃድ ባይኖረው ኖሮ ተጠያቂነት፣ ቅጣትና ሽልማት፣ ጀነትና ጀሃነም፣ ትክክል እና ስህተት ትርጉም አይኖራቸውም ነበር፤ ለዛ ነው አላህ፦ “የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ” ያለው፤ ለዛ ነው በምድር ላይ ከሓዲ እና አማኝ ያለው፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
ሰው በፈቃዱ በሚያምነት እምነት አላህ የሚሻውን ያንን ያመነውን ሰው ይምራል፤ ሰው በፈቃዱ በሚክደው ክህደት አላህ የሚሻውን ያንን የካደውን ሰው መቅጣት ይችላል፤ አማንያንን እና ከሃድያንን በቅጣትና በሽልማት እኩል አይመነዳም፦
5፥40 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ መኾኑን አላወቅክምን የሚሻውን ሰው ይቀጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ይምራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ يُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ وَيَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥129 በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ *ለሚሻው ሰው ይምራል፤ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَلِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ يَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ وَيُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
38፥28 *በእውነቱ እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን በምድር ውስጥ እንደሚያጠፉት እናደርጋለን? ወይስ አላህን ፊረዎቹን እንደ ከሓዲዎቹ እናደርጋለን?* أَمْ نَجْعَلُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَالْمُفْسِدِينَ فِي الْأَرْضِ أَمْ نَجْعَلُ الْمُتَّقِينَ كَالْفُجَّار
ኢንሻላህ ስለ ቀደር አራተኛውና የመጨረሻው ደረጃ ይቀጥላል….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ፡
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን መራነው፤ ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
ሰው የራሱ ነፃ ፈቃድ ባይኖረው ኖሮ ተጠያቂነት፣ ቅጣትና ሽልማት፣ ጀነትና ጀሃነም፣ ትክክል እና ስህተት ትርጉም አይኖራቸውም ነበር፤ ለዛ ነው አላህ፦ “የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ” ያለው፤ ለዛ ነው በምድር ላይ ከሓዲ እና አማኝ ያለው፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
ሰው በፈቃዱ በሚያምነት እምነት አላህ የሚሻውን ያንን ያመነውን ሰው ይምራል፤ ሰው በፈቃዱ በሚክደው ክህደት አላህ የሚሻውን ያንን የካደውን ሰው መቅጣት ይችላል፤ አማንያንን እና ከሃድያንን በቅጣትና በሽልማት እኩል አይመነዳም፦
5፥40 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ መኾኑን አላወቅክምን የሚሻውን ሰው ይቀጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ይምራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ يُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ وَيَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥129 በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ *ለሚሻው ሰው ይምራል፤ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَلِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ يَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ وَيُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
38፥28 *በእውነቱ እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን በምድር ውስጥ እንደሚያጠፉት እናደርጋለን? ወይስ አላህን ፊረዎቹን እንደ ከሓዲዎቹ እናደርጋለን?* أَمْ نَجْعَلُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَالْمُفْسِدِينَ فِي الْأَرْضِ أَمْ نَجْعَلُ الْمُتَّقِينَ كَالْفُجَّار
ኢንሻላህ ስለ ቀደር አራተኛውና የመጨረሻው ደረጃ ይቀጥላል….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ቀደር
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
ነጥብ አራት
"የአላህ ፍጥረት"
"ፊዕል" فِعْل ማለት "ድርጊት"action" ማለት ሲሆን አራት ነገር ናቸው፤ እነርሱም፦ ጊዜ፣ ቦታ፣ ቁስ እና ነጻ ምርጫ ናቸው፤ እነዚህን ነገሮች የፈጠረው አላህ ነው፤ አላህ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
"ነገር" በሚለው ቃል ውስጥ መልካም ነገር እና መጥፎ ነገር ይካተታሉ፤ አላህ እኛንም እኛ የምንሰራውን ሁሉ የፈጠረ ነው፦
37፥96 *አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُون
ቁስን ማለት የምንሰማበት ጆሮ፣ የምናይበት ዐይን እና የምናስብበት ልብ የፈጠረልን አላህ ነው፤ መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ ስለተሰጠው የእነርሱ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
"ነዒም" نَّعِيمِ ማለት "ጸጋ" ማለት ነው፤ በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል፤ ያስመነዳናል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
45፥22 አላህም ሰማያትንና ምድርን ለችሎታው እንደሚያመለክትባቸውና *ነፍስም ሁሉ በሠራችው ሥራ ትምመነዳ ዘንድ በትክክል ፈጠረ፡፡ እነርሱም አይበደሉም*፡፡ وَخَلَقَ اللَّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ وَلِتُجْزَىٰ كُلُّ نَفْسٍ بِمَا كَسَبَتْ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
"ዐመል" عَمَل "ሥራ"deed" ማለት ሲሆን በዚህ ሥራችን እንጠየቃለን፤ በምንሠራው ሥራ ሰበቡ እኛው ነን፤ “ሰበብ” سَبَب ማለት “ምክንያት” ማለት ሲሆን አላህ ለሰው የራሱ ነጻ ፈቃድ ሰቶታል፣ አንድ ሰው ፈቃዱን ተጠቅሞ መልካም ነገር ሲፈልግ ያ መልካም ነገር ሰበቡ አላህ ሲሆን ነገር ግን በተቃራኒው መጥፎ ነገር ሲያገኝ የዛ የመጥፎ ነገር ሰበቡ እራሱ ሰውዬው ነው፦
4፥79 ከደግም የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከፉዉም የሚደርስብህ *ከራስህ* ነው፤ مَّا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ ۖ وَمَا أَصَابَكَ مِن سَيِّئَةٍ فَمِن نَّفْسِكَ ۚ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
“ራስህ” የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን “ራስነትን”own self-hood” ያመለክታል፤ በራሳችን በምንሠራው ሥራ ሊፈትነን ሞት እና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
ነጥብ አራት
"የአላህ ፍጥረት"
"ፊዕል" فِعْل ማለት "ድርጊት"action" ማለት ሲሆን አራት ነገር ናቸው፤ እነርሱም፦ ጊዜ፣ ቦታ፣ ቁስ እና ነጻ ምርጫ ናቸው፤ እነዚህን ነገሮች የፈጠረው አላህ ነው፤ አላህ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
"ነገር" በሚለው ቃል ውስጥ መልካም ነገር እና መጥፎ ነገር ይካተታሉ፤ አላህ እኛንም እኛ የምንሰራውን ሁሉ የፈጠረ ነው፦
37፥96 *አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُون
ቁስን ማለት የምንሰማበት ጆሮ፣ የምናይበት ዐይን እና የምናስብበት ልብ የፈጠረልን አላህ ነው፤ መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ ስለተሰጠው የእነርሱ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
"ነዒም" نَّعِيمِ ማለት "ጸጋ" ማለት ነው፤ በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል፤ ያስመነዳናል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
45፥22 አላህም ሰማያትንና ምድርን ለችሎታው እንደሚያመለክትባቸውና *ነፍስም ሁሉ በሠራችው ሥራ ትምመነዳ ዘንድ በትክክል ፈጠረ፡፡ እነርሱም አይበደሉም*፡፡ وَخَلَقَ اللَّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ وَلِتُجْزَىٰ كُلُّ نَفْسٍ بِمَا كَسَبَتْ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
"ዐመል" عَمَل "ሥራ"deed" ማለት ሲሆን በዚህ ሥራችን እንጠየቃለን፤ በምንሠራው ሥራ ሰበቡ እኛው ነን፤ “ሰበብ” سَبَب ማለት “ምክንያት” ማለት ሲሆን አላህ ለሰው የራሱ ነጻ ፈቃድ ሰቶታል፣ አንድ ሰው ፈቃዱን ተጠቅሞ መልካም ነገር ሲፈልግ ያ መልካም ነገር ሰበቡ አላህ ሲሆን ነገር ግን በተቃራኒው መጥፎ ነገር ሲያገኝ የዛ የመጥፎ ነገር ሰበቡ እራሱ ሰውዬው ነው፦
4፥79 ከደግም የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከፉዉም የሚደርስብህ *ከራስህ* ነው፤ مَّا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ ۖ وَمَا أَصَابَكَ مِن سَيِّئَةٍ فَمِن نَّفْسِكَ ۚ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
“ራስህ” የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን “ራስነትን”own self-hood” ያመለክታል፤ በራሳችን በምንሠራው ሥራ ሊፈትነን ሞት እና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
አላህ፦ መልካም ሥራ ስሩ፤ መጥፎ ሥራ አትስሩ ማለቱ የተሰጠ ጸጋ ፈተና መሆኑን ያሳያል፦
2፥195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም እራሳችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ *በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና*፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
23፥51 *በጎ ሥራንም ሥሩ፡፡ እኔ የምተሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነኝ*፡፡ وَاعْمَلُوا صَالِحًا ۖ إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ عَلِيمٌ
17፥32 *ዝሙትንም አትቅረቡ፡፡ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፡፡ መንገድነቱም ከፋ*! وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَىٰ ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا
27፥11 ግን የበደለ ሰው ከዚያም *ከመጥፎ ሥራው በኋላ መልካምን የለወጠ እኔ መሓሪ አዛኝ ነኝ*፡፡ إِلَّا مَن ظَلَمَ ثُمَّ بَدَّلَ حُسْنًا بَعْدَ سُوءٍ فَإِنِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ምንዳውንያገኘዋል፤ የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ቅጣቱንያገኘዋል፦
99፥7 *የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል*፡፡ فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ
99፥8 *የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል*፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ
አንድ ሰው ሐራም ማድረጉ የተቀደረ ነው ማለት ሰበቡ ቀደር ነው ማለት አይደለም፤ አላህ የቀደረው ስለምናደርገው እንጂ እንድናደርገው አይደለም። አላህ ቀድሮታል ማለት አላህ ቀድሞኑ ያውቀዋል፤ ያወቀውን ከትቦታል፤ የከተበውን ፈቅዶታል ማለት ነው። እንግዲህ ከፍጥረት ጀምሮ እስከ ትንሳኤ ቀን ያለው ኸይር ይሁን ሸር ክስተት፣ ክንውን፣ ድርጊት በአላህ ዕውቀት፣ በአላህ መዝገብ፣ በአላህ ፈቃድ እና በአላህ ሥራ የተቀደረ ነው፦
13፥8 *ነገሩም ሁሉ እርሱ ዘንድ በቀደር የተወሰነ ነው*። وَكُلُّ شَيْءٍ عِندَهُ بِمِقْدَارٍ
በዚህ ሂደት ውስጥ አምላካችን አላህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው፤ ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
አላህ ስንፈራው እንኳን የቻልነውን ያክል ነው፤ በተረዳነው፣ በገባን፣ በደረስንበትና ባወቅነክ ልክ ነው፤ ይህ ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 *አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት*፤ ትዕዛዙን ስሙም፤ ታዘዙም፤ ለግሱም፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ይሰጣችኋልና። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ وَاسْمَعُوا وَأَطِيعُوا وَأَنفِقُوا خَيْرًا لِّأَنفُسِكُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት*፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
""""""""ተፈፀመ""""""""
ከላይ ያለውን ባለአራት ክፍል ደርስ ከኡስታዙና አቡሃይደር አላህ ይጠብቀው የተማርኩት ትምህርት ነው፤ ጊዜውና ሁኔታው ከተመቻቸላችሁ በድምጽ ደረጃ አዳምጡት➤ http://goo.gl/vcjPlJ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
2፥195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም እራሳችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ *በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና*፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
23፥51 *በጎ ሥራንም ሥሩ፡፡ እኔ የምተሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነኝ*፡፡ وَاعْمَلُوا صَالِحًا ۖ إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ عَلِيمٌ
17፥32 *ዝሙትንም አትቅረቡ፡፡ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፡፡ መንገድነቱም ከፋ*! وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَىٰ ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا
27፥11 ግን የበደለ ሰው ከዚያም *ከመጥፎ ሥራው በኋላ መልካምን የለወጠ እኔ መሓሪ አዛኝ ነኝ*፡፡ إِلَّا مَن ظَلَمَ ثُمَّ بَدَّلَ حُسْنًا بَعْدَ سُوءٍ فَإِنِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ምንዳውንያገኘዋል፤ የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ቅጣቱንያገኘዋል፦
99፥7 *የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል*፡፡ فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ
99፥8 *የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል*፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ
አንድ ሰው ሐራም ማድረጉ የተቀደረ ነው ማለት ሰበቡ ቀደር ነው ማለት አይደለም፤ አላህ የቀደረው ስለምናደርገው እንጂ እንድናደርገው አይደለም። አላህ ቀድሮታል ማለት አላህ ቀድሞኑ ያውቀዋል፤ ያወቀውን ከትቦታል፤ የከተበውን ፈቅዶታል ማለት ነው። እንግዲህ ከፍጥረት ጀምሮ እስከ ትንሳኤ ቀን ያለው ኸይር ይሁን ሸር ክስተት፣ ክንውን፣ ድርጊት በአላህ ዕውቀት፣ በአላህ መዝገብ፣ በአላህ ፈቃድ እና በአላህ ሥራ የተቀደረ ነው፦
13፥8 *ነገሩም ሁሉ እርሱ ዘንድ በቀደር የተወሰነ ነው*። وَكُلُّ شَيْءٍ عِندَهُ بِمِقْدَارٍ
በዚህ ሂደት ውስጥ አምላካችን አላህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው፤ ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
አላህ ስንፈራው እንኳን የቻልነውን ያክል ነው፤ በተረዳነው፣ በገባን፣ በደረስንበትና ባወቅነክ ልክ ነው፤ ይህ ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 *አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት*፤ ትዕዛዙን ስሙም፤ ታዘዙም፤ ለግሱም፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ይሰጣችኋልና። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ وَاسْمَعُوا وَأَطِيعُوا وَأَنفِقُوا خَيْرًا لِّأَنفُسِكُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት*፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
""""""""ተፈፀመ""""""""
ከላይ ያለውን ባለአራት ክፍል ደርስ ከኡስታዙና አቡሃይደር አላህ ይጠብቀው የተማርኩት ትምህርት ነው፤ ጊዜውና ሁኔታው ከተመቻቸላችሁ በድምጽ ደረጃ አዳምጡት➤ http://goo.gl/vcjPlJ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ነቢዩ ኢስማዒል
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
“ኢስማኢል” إِسْمَٰعِيْل የሚለው የዐረቢኛው ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ኢስማ” إِسْم ማለት “ሰማኝ” ማለት ሲሆን “ኢል” َٰعِيْل ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ “አምላክ ጸሎቴን ሰማኝ” ማለት ነው፤ ኢብራሂም ወደ አላህ ልመናው፦ “ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን ልጅ ስጠኝ” የሚል ነበር፤ አላህም ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰረው፤ በዚህ ምክንያት “ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና” አለ፦
37፥100 *ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን ልጅ ስጠኝ*፡፡ رَبِّ هَبْ لِى مِنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
14፥39 «ለእዚያ ከሽምግልና በኋላ *ኢስማዒልን ኢስሐቅንም ለእኔ ለሰጠኝ* አላህ ምሰጋና ይገባው፡፡ *ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና*፡፡ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي وَهَبَ لِي عَلَى الْكِبَرِ إِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ ۚ إِنَّ رَبِّي لَسَمِيعُ الدُّعَاءِ
አላህ ወደ ኢስማዒል ወሕይ አውርዷል፤ አላህ ስለ ኢስማኢል ሲናገር “በኢስማዒልም ላይ በተወረደው አመንን በሉ” በማለት ግህደተ-መለኮት ወርዶለት እንደነበር ይናገራል፦
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና *በኢስማዒልም*፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ *በተወረደው*፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው *አመንን*፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» *በል*፡፡ قُلْ آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ عَلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَمَا أُوتِيَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَالنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
2፥136 «በአላህ እና ወደኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም *ወደ ኢስማዒል* እና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም *በተወረደው* በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከእነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን *አመንን*፤ እኛም ለእርሱ ለአላህ ታዛዦች ነን» *በሉ*፡፡ قُولُوا آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَمَا أُوتِيَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَا أُوتِيَ النَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
4፥163 እኛ ወደ ኑሕ እና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ *ወደ ኢስማዒልም*፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
ኢስማዒልን መልክተኛ ነቢይም ነበር፦
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
19፥55 ቤተሰቦቹንም *በሶላትና በዘካ ያዝ ነበር*፡፡ እጌታውም ዘንድ ተወዳጅ ነበር፡፡ وَكَانَ يَأْمُرُ أَهْلَهُ بِالصَّلَاةِ وَالزَّكَاةِ وَكَانَ عِندَ رَبِّهِ مَرْضِيًّا
“እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና” ይለናል፤ የትኛውን ቀጠሮ አክባሪ ነው? ይህም ቀጠሮ ኢብራሂም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፤ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፤ እርሱም «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፦
37፥102 ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ *«ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ»* አለ፡፡ فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ ٱلسَّعْىَ قَالَ يَٰبُنَىَّ إِنِّىٓ أَرَىٰ فِى ٱلْمَنَامِ أَنِّىٓ أَذْبَحُكَ فَٱنظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَٰٓأَبَتِ ٱفْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِىٓ إِن شَآءَ ٱللَّهُ مِنَ ٱلصَّٰبِرِينَ
እጌታውም ዘንድ ተወዳጅና ከመልካሞቹ የሆነ ይህ ልጅ አላህ ለኢብራሂም የሰጠው የበኩር ልጅ ነው፦
14፥39 «ለእዚያ ከሽምግልና በኋላ *ኢስማዒልን ኢስሐቅንም ለእኔ ለሰጠኝ* አላህ ምሰጋና ይገባው፡፡ ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና፡፡ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي وَهَبَ لِي عَلَى الْكِبَرِ إِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ ۚ إِنَّ رَبِّي لَسَمِيعُ الدُّعَاءِ
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
“ኢስማኢል” إِسْمَٰعِيْل የሚለው የዐረቢኛው ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ኢስማ” إِسْم ማለት “ሰማኝ” ማለት ሲሆን “ኢል” َٰعِيْل ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ “አምላክ ጸሎቴን ሰማኝ” ማለት ነው፤ ኢብራሂም ወደ አላህ ልመናው፦ “ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን ልጅ ስጠኝ” የሚል ነበር፤ አላህም ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰረው፤ በዚህ ምክንያት “ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና” አለ፦
37፥100 *ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን ልጅ ስጠኝ*፡፡ رَبِّ هَبْ لِى مِنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
14፥39 «ለእዚያ ከሽምግልና በኋላ *ኢስማዒልን ኢስሐቅንም ለእኔ ለሰጠኝ* አላህ ምሰጋና ይገባው፡፡ *ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና*፡፡ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي وَهَبَ لِي عَلَى الْكِبَرِ إِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ ۚ إِنَّ رَبِّي لَسَمِيعُ الدُّعَاءِ
አላህ ወደ ኢስማዒል ወሕይ አውርዷል፤ አላህ ስለ ኢስማኢል ሲናገር “በኢስማዒልም ላይ በተወረደው አመንን በሉ” በማለት ግህደተ-መለኮት ወርዶለት እንደነበር ይናገራል፦
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና *በኢስማዒልም*፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ *በተወረደው*፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው *አመንን*፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» *በል*፡፡ قُلْ آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ عَلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَمَا أُوتِيَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَالنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
2፥136 «በአላህ እና ወደኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም *ወደ ኢስማዒል* እና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም *በተወረደው* በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከእነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን *አመንን*፤ እኛም ለእርሱ ለአላህ ታዛዦች ነን» *በሉ*፡፡ قُولُوا آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَمَا أُوتِيَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَا أُوتِيَ النَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
4፥163 እኛ ወደ ኑሕ እና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ *ወደ ኢስማዒልም*፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
ኢስማዒልን መልክተኛ ነቢይም ነበር፦
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
19፥55 ቤተሰቦቹንም *በሶላትና በዘካ ያዝ ነበር*፡፡ እጌታውም ዘንድ ተወዳጅ ነበር፡፡ وَكَانَ يَأْمُرُ أَهْلَهُ بِالصَّلَاةِ وَالزَّكَاةِ وَكَانَ عِندَ رَبِّهِ مَرْضِيًّا
“እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና” ይለናል፤ የትኛውን ቀጠሮ አክባሪ ነው? ይህም ቀጠሮ ኢብራሂም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፤ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፤ እርሱም «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፦
37፥102 ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ *«ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ»* አለ፡፡ فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ ٱلسَّعْىَ قَالَ يَٰبُنَىَّ إِنِّىٓ أَرَىٰ فِى ٱلْمَنَامِ أَنِّىٓ أَذْبَحُكَ فَٱنظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَٰٓأَبَتِ ٱفْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِىٓ إِن شَآءَ ٱللَّهُ مِنَ ٱلصَّٰبِرِينَ
እጌታውም ዘንድ ተወዳጅና ከመልካሞቹ የሆነ ይህ ልጅ አላህ ለኢብራሂም የሰጠው የበኩር ልጅ ነው፦
14፥39 «ለእዚያ ከሽምግልና በኋላ *ኢስማዒልን ኢስሐቅንም ለእኔ ለሰጠኝ* አላህ ምሰጋና ይገባው፡፡ ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና፡፡ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي وَهَبَ لِي عَلَى الْكِبَرِ إِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ ۚ إِنَّ رَبِّي لَسَمِيعُ الدُّعَاءِ
እዚህ አንቀጽ ላይ ከኢስሐቅ በፊት ኢስማዒል መጠቀሱ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ አላህ በልጅ ጉዳይ ኢብራሂም ያበሰረው ሁለት ጊዜ ነው፤ የመጀመሪያው፦ “ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው” የሚል ነው፦
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
በመቀጠል ሁለተኛው፦ “በኢስሐቅም አበሰርነው” የሚል ነው፦
37፥103 *በኢስሐቅም አበሰርነው*፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡ وَبَشَّرْنَٰهُ بِإِسْحَٰقَ نَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
“አበሰርነው” የሚለው ቃል አንድ ዐውድ ላይ ሁለቴ መምጣቱ ኢስሐቅ እና ከላይ የተጠቀሰው በዱዓ የመጣው ልጅ ይለያያሉ፤ በተጨማሪም “ወ” و የሚለው አርፉል አጥፍ ብስራቱ ሁለት ጊዜ መሆኑን ያሳያል፤ አንደኛው ረድፍ “ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅ” ሲሆን ሁለተኛው ረድፍ “በኢስሐቅም አበሰርነው” የሚለው ነው፤ ኢስሐቅ ደግሞ ኢብራሂም አላህን ለምኖ የተሰጠ ልጅ ሳይሆን አንወልድም ብለው ተስፋ በቆረጡበት የተበሰሩት ልጅ ነው፦
15፥53 «አትፍራ፤ እኛ ዐዋቂ በኾነ ወንድ ልጅ *እናበስርሃለን*» አሉት፡፡ قَالُوا۟ لَا تَوْجَلْ إِنَّا نُبَشِّرُكَ بِغُلَٰمٍ عَلِيمٍۢ
15፥54 *«እርጅና የደረሰብኝ ከመኾኔ ጋር አበሰራችሁኝን በምን ታበስሩኛላችሁ»* አለ፡፡ قَالَ أَبَشَّرْتُمُونِى عَلَىٰٓ أَن مَّسَّنِىَ ٱلْكِبَرُ فَبِمَ تُبَشِّرُونَ
15፥55 «በእውነት *አበሰርንህ፡፡ ከተሰፋ ቆራጮችም አትኹን*» አሉ፡፡ قَالُوا۟ بَشَّرْنَٰكَ بِٱلْحَقِّ فَلَا تَكُن مِّنَ ٱلْقَٰنِطِينَ
11፥71 ሚስቱም የቆመች ስትኾን አትፍራ አሉት፤ ሳቀችም፡፡ *በኢስሐቅም አበሰርናት፡፡ ከኢስሐቅም በኋላ በልጁ በያዕቁብ አበሰርናት*፡፡ وَٱمْرَأَتُهُۥ قَآئِمَةٌۭ فَضَحِكَتْ فَبَشَّرْنَٰهَا بِإِسْحَٰقَ وَمِن وَرَآءِ إِسْحَٰقَ يَعْقُوبَ
ኢብራሂም በኢስሀቅ ሲበሰር፦ “እርጅና የደረሰብኝ ከመኾኔ ጋር አበሰራችሁኝን በምን ታበስሩኛላችሁ?” ማለቱ ለምኖ ያገኘው ልጅ ሳይሆን ያላሰበው ልጅ መሆኑ ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፤ ኢብራሂም የተበሰረው በኢስሀቅ ብቻ ሳይሆን በልጅ ልጁ በያዕቁብም ነው፤ ኢብራሂም ኢስሀቅ ሳይታረድ ተርፎ የልጅ ልጁ ያዕቆብ እንደሚወለድ ካወቀ፤ ኢስሀቅ ያዕቁብ የሚባል ልጅ እንደሚኖረዉ አስቀድሞ ከተበሰረ ልጅህን እረድልኝ ብሎ ማዘዙ ፈተናው ትርጉም አልባ ይሆን ነበር፤ ምክንያቱም ልጅህን እረድልኝ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፤ ፈተና ትርጉም የሚኖረው ተፈታኙ የሚፈተነውን የማያውቅ ሲሆን ብቻ ነው፦
37፥106 ይህ እርሱ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلْبَلَٰٓؤُا۟ ٱلْمُبِينُ
37፥102 ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡ فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ ٱلسَّعْىَ قَالَ يَٰبُنَىَّ إِنِّىٓ أَرَىٰ فِى ٱلْمَنَامِ أَنِّىٓ أَذْبَحُكَ فَٱنظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَٰٓأَبَتِ ٱفْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِىٓ إِن شَآءَ ٱللَّهُ مِنَ ٱلصَّٰبِرِينَ
በተጨማሪም አላህ ኢብራሂምንም በቃላት በፈተነው ጊዜ ተያይዞ ኢብራሂምና ኢስማኢል የአላህን ቤት መሠረቶቹን ከፍ በማድረግ እና አላህም፦ “ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ” ብሎ ያዘዘው ኢብራሂምና ኢስማኢል ነው፦
2፥124 *ኢብራሂምንም ጌታው በቃላት በፈተነው* እና በፈጸማቸው ጊዜ አስታውስ፤ «እኔ ለሰዎች መሪ አድራጊህ ነኝ» አለው፡፡ «ከዘሮቼም አድርግ» አለ፡፡ ቃል ኪዳኔ በዳዮቹን አያገኝም አለው፡፡ وَإِذِ ٱبْتَلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ رَبُّهُۥ بِكَلِمَٰتٍۢ فَأَتَمَّهُنَّ ۖ قَالَ إِنِّى جَاعِلُكَ لِلنَّاسِ إِمَامًۭا ۖ قَالَ وَمِن ذُرِّيَّتِى ۖ قَالَ لَا يَنَالُ عَهْدِى ٱلظَّٰلِمِينَ
2፥127 *ኢብራሂምና ኢስማኢልም «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَاهِيمُ الْقَوَاعِدَ مِنَ الْبَيْتِ وَإِسْمَاعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
2፥125 ቤቱንም ለሰዎች መመለሻና ጸጥተኛ ባደረግን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከኢብራሂምም መቆሚያ መስገጃን አድርጉ፡፡ *ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም* ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَإِذْ جَعَلْنَا الْبَيْتَ مَثَابَةً لِّلنَّاسِ وَأَمْنًا وَاتَّخِذُوا مِن مَّقَامِ إِبْرَاهِيمَ مُصَلًّى ۖ وَعَهِدْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ أَن طَهِّرَا بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْعَاكِفِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ
ይህ እርድ የሚካሄድበት ቦታ በመካ እንጂ በሻም አለመሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። እንግዲህ ከእነርሱ የትውልድ መስመር በትንቢት ቃል ኪዳን የተገባላቸው የነብያት መደምደሚያ ነብያችን”ﷺ” መጥተዋል፦
2፥129 «ጌታችን ሆይ! *በውስጣቸውም ከእነርሱው የኾነን መልክተኛ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን ከክህደት የሚያጠራቸውንም ላክ*፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» የሚሉም ሲኾኑ፡፡ رَبَّنَا وَٱبْعَثْ فِيهِمْ رَسُولًۭا مِّنْهُمْ يَتْلُوا۟ عَلَيْهِمْ ءَايَٰتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ ۚ إِنَّكَ أَنتَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
2፥151 *በውስጣችሁ ከእናንተው የኾነን በእናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁና የሚያጠራችሁ፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን ጸጋን ሞላንላችሁ*፡፡ كَمَا أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولًا مِّنكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُم مَّا لَمْ تَكُونُوا تَعْلَمُونَ
በቁርአን ላይ ስለ ነቢዩ ኢስማዒል ያለውን ምልከታ ለእይታ ያክል ካየን ዘንዳ ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ነቢዩ ኢስማዒል በባይብል ላይ ያለውን ምልከታ ለእይታ ያክል እንመለከታለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
በመቀጠል ሁለተኛው፦ “በኢስሐቅም አበሰርነው” የሚል ነው፦
37፥103 *በኢስሐቅም አበሰርነው*፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡ وَبَشَّرْنَٰهُ بِإِسْحَٰقَ نَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
“አበሰርነው” የሚለው ቃል አንድ ዐውድ ላይ ሁለቴ መምጣቱ ኢስሐቅ እና ከላይ የተጠቀሰው በዱዓ የመጣው ልጅ ይለያያሉ፤ በተጨማሪም “ወ” و የሚለው አርፉል አጥፍ ብስራቱ ሁለት ጊዜ መሆኑን ያሳያል፤ አንደኛው ረድፍ “ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅ” ሲሆን ሁለተኛው ረድፍ “በኢስሐቅም አበሰርነው” የሚለው ነው፤ ኢስሐቅ ደግሞ ኢብራሂም አላህን ለምኖ የተሰጠ ልጅ ሳይሆን አንወልድም ብለው ተስፋ በቆረጡበት የተበሰሩት ልጅ ነው፦
15፥53 «አትፍራ፤ እኛ ዐዋቂ በኾነ ወንድ ልጅ *እናበስርሃለን*» አሉት፡፡ قَالُوا۟ لَا تَوْجَلْ إِنَّا نُبَشِّرُكَ بِغُلَٰمٍ عَلِيمٍۢ
15፥54 *«እርጅና የደረሰብኝ ከመኾኔ ጋር አበሰራችሁኝን በምን ታበስሩኛላችሁ»* አለ፡፡ قَالَ أَبَشَّرْتُمُونِى عَلَىٰٓ أَن مَّسَّنِىَ ٱلْكِبَرُ فَبِمَ تُبَشِّرُونَ
15፥55 «በእውነት *አበሰርንህ፡፡ ከተሰፋ ቆራጮችም አትኹን*» አሉ፡፡ قَالُوا۟ بَشَّرْنَٰكَ بِٱلْحَقِّ فَلَا تَكُن مِّنَ ٱلْقَٰنِطِينَ
11፥71 ሚስቱም የቆመች ስትኾን አትፍራ አሉት፤ ሳቀችም፡፡ *በኢስሐቅም አበሰርናት፡፡ ከኢስሐቅም በኋላ በልጁ በያዕቁብ አበሰርናት*፡፡ وَٱمْرَأَتُهُۥ قَآئِمَةٌۭ فَضَحِكَتْ فَبَشَّرْنَٰهَا بِإِسْحَٰقَ وَمِن وَرَآءِ إِسْحَٰقَ يَعْقُوبَ
ኢብራሂም በኢስሀቅ ሲበሰር፦ “እርጅና የደረሰብኝ ከመኾኔ ጋር አበሰራችሁኝን በምን ታበስሩኛላችሁ?” ማለቱ ለምኖ ያገኘው ልጅ ሳይሆን ያላሰበው ልጅ መሆኑ ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፤ ኢብራሂም የተበሰረው በኢስሀቅ ብቻ ሳይሆን በልጅ ልጁ በያዕቁብም ነው፤ ኢብራሂም ኢስሀቅ ሳይታረድ ተርፎ የልጅ ልጁ ያዕቆብ እንደሚወለድ ካወቀ፤ ኢስሀቅ ያዕቁብ የሚባል ልጅ እንደሚኖረዉ አስቀድሞ ከተበሰረ ልጅህን እረድልኝ ብሎ ማዘዙ ፈተናው ትርጉም አልባ ይሆን ነበር፤ ምክንያቱም ልጅህን እረድልኝ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፤ ፈተና ትርጉም የሚኖረው ተፈታኙ የሚፈተነውን የማያውቅ ሲሆን ብቻ ነው፦
37፥106 ይህ እርሱ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلْبَلَٰٓؤُا۟ ٱلْمُبِينُ
37፥102 ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡ فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ ٱلسَّعْىَ قَالَ يَٰبُنَىَّ إِنِّىٓ أَرَىٰ فِى ٱلْمَنَامِ أَنِّىٓ أَذْبَحُكَ فَٱنظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَٰٓأَبَتِ ٱفْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِىٓ إِن شَآءَ ٱللَّهُ مِنَ ٱلصَّٰبِرِينَ
በተጨማሪም አላህ ኢብራሂምንም በቃላት በፈተነው ጊዜ ተያይዞ ኢብራሂምና ኢስማኢል የአላህን ቤት መሠረቶቹን ከፍ በማድረግ እና አላህም፦ “ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ” ብሎ ያዘዘው ኢብራሂምና ኢስማኢል ነው፦
2፥124 *ኢብራሂምንም ጌታው በቃላት በፈተነው* እና በፈጸማቸው ጊዜ አስታውስ፤ «እኔ ለሰዎች መሪ አድራጊህ ነኝ» አለው፡፡ «ከዘሮቼም አድርግ» አለ፡፡ ቃል ኪዳኔ በዳዮቹን አያገኝም አለው፡፡ وَإِذِ ٱبْتَلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ رَبُّهُۥ بِكَلِمَٰتٍۢ فَأَتَمَّهُنَّ ۖ قَالَ إِنِّى جَاعِلُكَ لِلنَّاسِ إِمَامًۭا ۖ قَالَ وَمِن ذُرِّيَّتِى ۖ قَالَ لَا يَنَالُ عَهْدِى ٱلظَّٰلِمِينَ
2፥127 *ኢብራሂምና ኢስማኢልም «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَاهِيمُ الْقَوَاعِدَ مِنَ الْبَيْتِ وَإِسْمَاعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
2፥125 ቤቱንም ለሰዎች መመለሻና ጸጥተኛ ባደረግን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከኢብራሂምም መቆሚያ መስገጃን አድርጉ፡፡ *ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም* ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَإِذْ جَعَلْنَا الْبَيْتَ مَثَابَةً لِّلنَّاسِ وَأَمْنًا وَاتَّخِذُوا مِن مَّقَامِ إِبْرَاهِيمَ مُصَلًّى ۖ وَعَهِدْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ أَن طَهِّرَا بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْعَاكِفِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ
ይህ እርድ የሚካሄድበት ቦታ በመካ እንጂ በሻም አለመሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። እንግዲህ ከእነርሱ የትውልድ መስመር በትንቢት ቃል ኪዳን የተገባላቸው የነብያት መደምደሚያ ነብያችን”ﷺ” መጥተዋል፦
2፥129 «ጌታችን ሆይ! *በውስጣቸውም ከእነርሱው የኾነን መልክተኛ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን ከክህደት የሚያጠራቸውንም ላክ*፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» የሚሉም ሲኾኑ፡፡ رَبَّنَا وَٱبْعَثْ فِيهِمْ رَسُولًۭا مِّنْهُمْ يَتْلُوا۟ عَلَيْهِمْ ءَايَٰتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ ۚ إِنَّكَ أَنتَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
2፥151 *በውስጣችሁ ከእናንተው የኾነን በእናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁና የሚያጠራችሁ፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን ጸጋን ሞላንላችሁ*፡፡ كَمَا أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولًا مِّنكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُم مَّا لَمْ تَكُونُوا تَعْلَمُونَ
በቁርአን ላይ ስለ ነቢዩ ኢስማዒል ያለውን ምልከታ ለእይታ ያክል ካየን ዘንዳ ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ነቢዩ ኢስማዒል በባይብል ላይ ያለውን ምልከታ ለእይታ ያክል እንመለከታለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ነብዩ ኢስማዒል
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
መግቢያ
ከነብያችን”ﷺ” በፊት የተከሰቱን የሩቅ ወሬዎች ቁርአን ላይ ያሉት ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አንዱ አምላክ አላህ ያወረደው ነው፤ ኢብራሂም እንዲህ ብለን “አበሰርነው” እያለን የሚተርክልን እራሱ ሁሉን ዐዋቂው አላህ ነው፦
25፥6 «ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ ٱلَّذِى يَعْلَمُ ٱلسِّرَّ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
11፥120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን *እንተርክልሃለን*፡፡ وَكُلًّا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ الرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِ فُؤَادَكَ ۚ وَجَاءَكَ فِي هَـٰذِهِ الْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
37፥103 *በኢስሐቅም አበሰርነው*፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡ وَبَشَّرْنَٰهُ بِإِسْحَٰقَ نَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
ነገር ግን የዘፍጥረት ትረካ የአምላክ ንግግር ሳይሆን በቶራህ ላይ የተጨመረ ታሪክ ነው፤ ይህንን ታሪክ የሚተርክልን ማን እንደሆነ አይታወቅም። “ቶራህ” תּוֹרָה የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ሕግ” “ትዕዛዝ” “መመሪያ” “መርህ” ማለት ነው፣ ይህ ሕግ ለሙሴ የተሰጠው በ 1312 BC ሲሆን በዚህ ሕግ ላይ መጨመር ሆነ መቀነስ ክልክል ነው፦
ዘዳግም 4፥2 እኔ ያዘዝኋችሁን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን *ትእዛዝ* ትጠብቃላችሁ እንጂ ባዘዝኋችሁ ቃል ላይ *አትጨምሩም፥ ከእርሱም አታጎድሉም*።
ነገር ግን ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC ውስጥ “ፔንታተች” πεντάτευχος ተዘጋጀ፤ “ፔንታ” πεντά ማለት “አምስት” ማለት ሲሆን “ተች” τευχος ማለት ደግሞ “ጥቅል” ማለት ነው፤ አንድ የነበረውን መጽሐፍ ከፋፍለው አምስት አደረጉት፤ እነርሱም ዘፍጥረት፣ ዘጸአት፣ ዘሌዋውያን፣ ዘኁልቅ፣ ዘዳግም ናቸው፣ ዘፍጥረት ላይ ያለው ተራኪ ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC ያለ ታሪክ ዘጋቢ እንጂ ሙሴ ወይም ፈጣሪ የተናገረው አይደለም፤ ይህንን ለዘብተኛ ምሁራን ሆነ ጽንፈኛ ምሁራን ይስማማሉ፤ ከዚያም ባሻገር ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC የተዘጋጁት የመጀመሪያው “አሲል” أصیل ማለት “ሥረ-መሰረት”origin” የለም። ዛሬ ያለው ቀዳማይ እደ-ክታብ የግሪክ ሰፕቱአጀንት”LXX” ሲሆን ቅጂ ነው፤ የሙት ባህር ጥቅል የሚባሉትም ብጥስጣሽ ቅጂ እንጂ ኦርጅናል የሚባል ቃል የለም።
ያ ማለት ግን ውስጡ እውነታነት ያለው ቁም ነገር የለውም ማለት እንዳልሆነም አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ታሪክ ማስረጃ መሆን ባይችልም መረጃ ግን ይሆናል፤ ይህንን እሳቤ ይዘን ወደ ነብዩ ኢስማዒል ጉዳይ እንግባ፦
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
መግቢያ
ከነብያችን”ﷺ” በፊት የተከሰቱን የሩቅ ወሬዎች ቁርአን ላይ ያሉት ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አንዱ አምላክ አላህ ያወረደው ነው፤ ኢብራሂም እንዲህ ብለን “አበሰርነው” እያለን የሚተርክልን እራሱ ሁሉን ዐዋቂው አላህ ነው፦
25፥6 «ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ ٱلَّذِى يَعْلَمُ ٱلسِّرَّ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
11፥120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን *እንተርክልሃለን*፡፡ وَكُلًّا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ الرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِ فُؤَادَكَ ۚ وَجَاءَكَ فِي هَـٰذِهِ الْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
37፥103 *በኢስሐቅም አበሰርነው*፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡ وَبَشَّرْنَٰهُ بِإِسْحَٰقَ نَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
ነገር ግን የዘፍጥረት ትረካ የአምላክ ንግግር ሳይሆን በቶራህ ላይ የተጨመረ ታሪክ ነው፤ ይህንን ታሪክ የሚተርክልን ማን እንደሆነ አይታወቅም። “ቶራህ” תּוֹרָה የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ሕግ” “ትዕዛዝ” “መመሪያ” “መርህ” ማለት ነው፣ ይህ ሕግ ለሙሴ የተሰጠው በ 1312 BC ሲሆን በዚህ ሕግ ላይ መጨመር ሆነ መቀነስ ክልክል ነው፦
ዘዳግም 4፥2 እኔ ያዘዝኋችሁን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን *ትእዛዝ* ትጠብቃላችሁ እንጂ ባዘዝኋችሁ ቃል ላይ *አትጨምሩም፥ ከእርሱም አታጎድሉም*።
ነገር ግን ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC ውስጥ “ፔንታተች” πεντάτευχος ተዘጋጀ፤ “ፔንታ” πεντά ማለት “አምስት” ማለት ሲሆን “ተች” τευχος ማለት ደግሞ “ጥቅል” ማለት ነው፤ አንድ የነበረውን መጽሐፍ ከፋፍለው አምስት አደረጉት፤ እነርሱም ዘፍጥረት፣ ዘጸአት፣ ዘሌዋውያን፣ ዘኁልቅ፣ ዘዳግም ናቸው፣ ዘፍጥረት ላይ ያለው ተራኪ ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC ያለ ታሪክ ዘጋቢ እንጂ ሙሴ ወይም ፈጣሪ የተናገረው አይደለም፤ ይህንን ለዘብተኛ ምሁራን ሆነ ጽንፈኛ ምሁራን ይስማማሉ፤ ከዚያም ባሻገር ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC የተዘጋጁት የመጀመሪያው “አሲል” أصیل ማለት “ሥረ-መሰረት”origin” የለም። ዛሬ ያለው ቀዳማይ እደ-ክታብ የግሪክ ሰፕቱአጀንት”LXX” ሲሆን ቅጂ ነው፤ የሙት ባህር ጥቅል የሚባሉትም ብጥስጣሽ ቅጂ እንጂ ኦርጅናል የሚባል ቃል የለም።
ያ ማለት ግን ውስጡ እውነታነት ያለው ቁም ነገር የለውም ማለት እንዳልሆነም አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ታሪክ ማስረጃ መሆን ባይችልም መረጃ ግን ይሆናል፤ ይህንን እሳቤ ይዘን ወደ ነብዩ ኢስማዒል ጉዳይ እንግባ፦
ነጥብ አንድ
“ኢሽማኤል”
“ኢሽማኤል” יִשְׁמָעֵאל የሚለው የዕብራይስጥ ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ኢሽማ” שָׁמַע ማለት “ሰማኝ” ማለት ሲሆን “ኤል” אֵל ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ “አምላክ ጸሎቴን ሰማኝ” ማለት ነው፤ ይህ ስም የወጣበት ምክንያት አብራምም፦ “አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? ያለ ልጅ እሄዳለሁ” ብሎ ለለመነው ልመና መልስ ሲሆን “ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል” የሚል ምላሽ ነው፤ ሲወለድም፦ “ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ” በማለት የአብርሃም ልመና መሆኑን ያሳያል፦
ዘፍጥረት 15፥2 አብራምም፦ *አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? እኔም ያለ ልጅ እሄዳለሁ*፤ የቤቴም መጋቢ የደማስቆ ሰው ይህ ኤሊዔዘር ነው፡ አለ። አብራምም፦ *ለእኔ ዘር አልሰጠኸኝም፤ እነሆም፥ በቤቴ የተወለደ ሰው ይወርሰኛል* አለ። እነሆም፥ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጣለት፦ ይህ አይወርስህም፤ ነገር ግን *ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል*።
ዘፍጥረት 17፥20 *ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ፤ እነሆ ባርኬዋለሁ*፥ ፍሬያምም አደርገዋለሁ፥ እጅግም አበዛዋለሁ፤ አሥራ ሁለት አለቆችንም ይወልዳል፥ ታላቅ ሕዝብም እንዲሆን አደርገዋለሁ።
ይህንን ስም ያወጣው ሰው ሳይሆን ፈጣሪ በመልአኩ ያወጣለት ስም ነው፤ ከዚያ አብርሃምም የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው፦
ዘፍጥረት 16፥11 የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ *ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ*፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።
ዘፍጥረት16፥15 አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን *የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው*።
ነጥብ ሁለት
“የበኵር ልጅ”
ብዙ ሰዎች እስማኤል የአብርሃም ልጅ አይደለም፤ ጭራሽ አልተባረከም የሚል ሙግት አላቸው፤ ይህ የሚያሳየው ምን ያህል መጽሐፋቸውን እንደማያነቡት ነው፤ እስማኤል የአብርሃም ልጅና ዘር ስለመሆኑና ስለመባረኩ በቁና መረጃ ይኸው፦
ዘፍጥረት 17፥26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ *ልጁ እስማኤልም*።
ዘፍጥረት 16፥15 አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን *የልጁን ስም እስማኤል* ብሎ ጠራው።
ዘፍጥረት25፥9 *ልጆቹ ይስሐቅና እስማኤልም* በመምሬ ፊት ለፊት ባለው በኬጢያዊ በሰዓር ልጅ በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው ዋሻ ውስጥ ቀበሩት።
ገላቲያ 4፥22 አንዱ ከባሪያይቱ አንዱም ከጨዋይቱ የሆኑ *ሁለት ልጆች ለአብርሃም እንደ ነበሩት* ተጽፎአልና።
ዘፍጥረት 21፥13 የባሪያይቱን ልጅ ደግሞ ሕዝብ አደርገዋለሁ፥ *ዘርህ ነውና*።
ዘፍጥረት 17፥20 *ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ፤ እነሆ ባርኬዋለሁ*፥ ፍሬያምም አደርገዋለሁ፥ እጅግም አበዛዋለሁ፤ አሥራ ሁለት አለቆችንም ይወልዳል፥ ታላቅ ሕዝብም እንዲሆን አደርገዋለሁ።
እስማኤል የአብርሃም የበኵር ልጅ ማለትም የመጀመሪያ ልጅ ነው፤ ምክንያቱም አብርሃምም ልጁ እስማኤልን ሲወልድ የሰማንያ ስድስት ዓመት ዕድሜ ነበረ፤ ይስሐቅን ሲወልድ ደግሞ የመቶ ዓመት ዓመት ዕድሜ ነበረ፤ ስለዚህ እስማኤል ይስሐቅን በአስራ አራት ዓመት ይበልጠዋል፦
ዘፍጥረት 16፥16 አጋር እስማኤልን ለአብራም በወለደችለት ጊዜ *አብራም የሰማንያ ስድስት ዓመት ሰው ነበረ*።
ዘፍጥረት 21፥5 አብርሃምም ልጁ ይስሐቅ በተወለደለት ጊዜ *የመቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ*።
አብርሃም አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ነበሩት፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ወልደውለታል፥ በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ሲሆን፥ በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር አላደረገም፤ ነገር ግን ሁለት እጥፍ ለእርሱ በመስጠት ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ አስታውቋል፤ የኃይሉ መጀመሪያ ነውና በኵርነቱ የእርሱ ነው፤ ይህንን ሕግ አብርሃም ጠብቋል፦
ዘፍጥረት 26፥5 አብርሃም ቃሌን ሰምቶአልና፥ ፍርዴን ትእዛዜን ሥርዓቴን *ሕጌንም ጠብቆአልና*።
ዘዳግም 21፥15-17 *ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት*፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ቢወልዱ፥ *በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ቢሆን*፥ ለልጆቹ ከብቱን በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር ያደርገው ዘንድ አይገባውም፤ ነገር ግን ከከብቱ ሁለት እጥፍ ለእርሱ በመስጠት *ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ ያስታውቅ። የኃይሉ መጀመሪያ ነውና በኵርነቱ የእርሱ ነው*።
ልጆቹ እስማኤልና ይስሐቅ ሲሆኑ ጽድቅና ፍርድ በማድረግ የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ አዟቸዋል፤ ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ተፈጽሟል፦
ዘፍ 18፡18-19 ጽድቅንና ፍርድን በማድረግ *የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ልጆቹን እና ከእርሱ በኋላ ቤቱን እንዲያዝዝ አውቃለሁና፤ ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ያመጣ ዘንድ ነው*።
“ኢሽማኤል”
“ኢሽማኤል” יִשְׁמָעֵאל የሚለው የዕብራይስጥ ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ኢሽማ” שָׁמַע ማለት “ሰማኝ” ማለት ሲሆን “ኤል” אֵל ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ “አምላክ ጸሎቴን ሰማኝ” ማለት ነው፤ ይህ ስም የወጣበት ምክንያት አብራምም፦ “አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? ያለ ልጅ እሄዳለሁ” ብሎ ለለመነው ልመና መልስ ሲሆን “ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል” የሚል ምላሽ ነው፤ ሲወለድም፦ “ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ” በማለት የአብርሃም ልመና መሆኑን ያሳያል፦
ዘፍጥረት 15፥2 አብራምም፦ *አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? እኔም ያለ ልጅ እሄዳለሁ*፤ የቤቴም መጋቢ የደማስቆ ሰው ይህ ኤሊዔዘር ነው፡ አለ። አብራምም፦ *ለእኔ ዘር አልሰጠኸኝም፤ እነሆም፥ በቤቴ የተወለደ ሰው ይወርሰኛል* አለ። እነሆም፥ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጣለት፦ ይህ አይወርስህም፤ ነገር ግን *ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል*።
ዘፍጥረት 17፥20 *ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ፤ እነሆ ባርኬዋለሁ*፥ ፍሬያምም አደርገዋለሁ፥ እጅግም አበዛዋለሁ፤ አሥራ ሁለት አለቆችንም ይወልዳል፥ ታላቅ ሕዝብም እንዲሆን አደርገዋለሁ።
ይህንን ስም ያወጣው ሰው ሳይሆን ፈጣሪ በመልአኩ ያወጣለት ስም ነው፤ ከዚያ አብርሃምም የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው፦
ዘፍጥረት 16፥11 የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ *ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ*፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።
ዘፍጥረት16፥15 አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን *የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው*።
ነጥብ ሁለት
“የበኵር ልጅ”
ብዙ ሰዎች እስማኤል የአብርሃም ልጅ አይደለም፤ ጭራሽ አልተባረከም የሚል ሙግት አላቸው፤ ይህ የሚያሳየው ምን ያህል መጽሐፋቸውን እንደማያነቡት ነው፤ እስማኤል የአብርሃም ልጅና ዘር ስለመሆኑና ስለመባረኩ በቁና መረጃ ይኸው፦
ዘፍጥረት 17፥26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ *ልጁ እስማኤልም*።
ዘፍጥረት 16፥15 አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን *የልጁን ስም እስማኤል* ብሎ ጠራው።
ዘፍጥረት25፥9 *ልጆቹ ይስሐቅና እስማኤልም* በመምሬ ፊት ለፊት ባለው በኬጢያዊ በሰዓር ልጅ በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው ዋሻ ውስጥ ቀበሩት።
ገላቲያ 4፥22 አንዱ ከባሪያይቱ አንዱም ከጨዋይቱ የሆኑ *ሁለት ልጆች ለአብርሃም እንደ ነበሩት* ተጽፎአልና።
ዘፍጥረት 21፥13 የባሪያይቱን ልጅ ደግሞ ሕዝብ አደርገዋለሁ፥ *ዘርህ ነውና*።
ዘፍጥረት 17፥20 *ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ፤ እነሆ ባርኬዋለሁ*፥ ፍሬያምም አደርገዋለሁ፥ እጅግም አበዛዋለሁ፤ አሥራ ሁለት አለቆችንም ይወልዳል፥ ታላቅ ሕዝብም እንዲሆን አደርገዋለሁ።
እስማኤል የአብርሃም የበኵር ልጅ ማለትም የመጀመሪያ ልጅ ነው፤ ምክንያቱም አብርሃምም ልጁ እስማኤልን ሲወልድ የሰማንያ ስድስት ዓመት ዕድሜ ነበረ፤ ይስሐቅን ሲወልድ ደግሞ የመቶ ዓመት ዓመት ዕድሜ ነበረ፤ ስለዚህ እስማኤል ይስሐቅን በአስራ አራት ዓመት ይበልጠዋል፦
ዘፍጥረት 16፥16 አጋር እስማኤልን ለአብራም በወለደችለት ጊዜ *አብራም የሰማንያ ስድስት ዓመት ሰው ነበረ*።
ዘፍጥረት 21፥5 አብርሃምም ልጁ ይስሐቅ በተወለደለት ጊዜ *የመቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ*።
አብርሃም አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ነበሩት፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ወልደውለታል፥ በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ሲሆን፥ በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር አላደረገም፤ ነገር ግን ሁለት እጥፍ ለእርሱ በመስጠት ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ አስታውቋል፤ የኃይሉ መጀመሪያ ነውና በኵርነቱ የእርሱ ነው፤ ይህንን ሕግ አብርሃም ጠብቋል፦
ዘፍጥረት 26፥5 አብርሃም ቃሌን ሰምቶአልና፥ ፍርዴን ትእዛዜን ሥርዓቴን *ሕጌንም ጠብቆአልና*።
ዘዳግም 21፥15-17 *ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት*፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ቢወልዱ፥ *በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ቢሆን*፥ ለልጆቹ ከብቱን በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር ያደርገው ዘንድ አይገባውም፤ ነገር ግን ከከብቱ ሁለት እጥፍ ለእርሱ በመስጠት *ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ ያስታውቅ። የኃይሉ መጀመሪያ ነውና በኵርነቱ የእርሱ ነው*።
ልጆቹ እስማኤልና ይስሐቅ ሲሆኑ ጽድቅና ፍርድ በማድረግ የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ አዟቸዋል፤ ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ተፈጽሟል፦
ዘፍ 18፡18-19 ጽድቅንና ፍርድን በማድረግ *የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ልጆቹን እና ከእርሱ በኋላ ቤቱን እንዲያዝዝ አውቃለሁና፤ ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ያመጣ ዘንድ ነው*።
ነጥብ ሦስት
“የእርዱ ልጅ”
በሙሴ ሕግ አስቀድሞ የተወለደው የበኲር ልጅ ለእግዚአብሔር ይሆናል፤ የበኵር ልጅ በእርሱ ፋንታ እንስሳ ይታረዳል፦
ዘጸአት 13፥2 በእስራኤል ልጆች ዘንድ ከሰውም ከእንስሳም ማሕፀንን የሚከፈት *በኵር ሁሉ ለእኔ ቀድስልኝ የእኔ ነው*።
ዘጸአት 13፥12 ማሕፀንን የሚከፍተውን ሁሉ ለእግዚአብሔር ለይ፤ ከሚሆንልህ ከብት ሁሉ ተባት ሆኖ *አስቀድሞ የተወለደው ለእግዚአብሔር ይሆናል*።
ዘጸአት 13፥15 ስለዚህ ወንድ ሆኖ ማሕፀንን የከፈተውን ሁሉ *ለእግዚአብሔር እሠዋለሁ፥ ነገር ግን የልጆቼን በኵር ሁሉ እዋጃለሁ*።
ይህንን የሙሴ ሕግ አብርሃም ፈጽሞታል፦
ዘፍጥረት 26፥5 አብርሃም ቃሌን ሰምቶአልና፥ ፍርዴን ትእዛዜን ሥርዓቴን *ሕጌንም ጠብቆአልና*።
ዘፍጥረት 22፥16 እንዲህም አለው፦ እግዚአብሔር፦ በራሴ ማልሁ ይላል፤ ይህን ነገር አድርገሃልና፥ *አንድ ልጅህንም* አልከለከልህምና፤
“አንድ ልጅህን” የሚለው ይሰመርበት፤ አብርሐም አንድ ልጅ ብቻ ነው ያለው? በፍፁም ግን ሁለተኛ ልጅ እስኪመጣ ድረስ የበኲር ልጅ ለወላጅ አንድ ልጅ ነው፦
ሉቃስ 7፥12 ወደ ከተማይቱም በር በቀረበ ጊዜ፥ እነሆ፥ የሞተ ሰው ተሸክመው አወጡ፤ እርሱም ለእናቱ *አንድ ልጅ* ነበረ፥ እርስዋም መበለት ነበረች፥ ብዙም የከተማ ሕዝብ ከእርስዋ ጋር አብረው ነበሩ።
ሉቃስ 9፥38 እነሆም፥ ከሕዝቡ አንድ ሰው እንዲህ እያለ ጮኸ፦ መምህር ሆይ፥ ለእኔ *አንድ ልጅ* ነውና ልጄን እንድታይልኝ እለምንሃለሁ።
እውን ይስሐቅ ቢሆን የእርዱ ልጅ አንድ ልጅህን የሚለው ትርጉም ይሰጣልን? ይስሐቅ ከመወለዱ በፊት አድጎ ዘር እንደሚኖረው ለአብርሃም ተነግሮታልም፤ ያውቃልም፦
ዘፍጥረት 17፥19 እግዚአብሔርም አለ፦ በእውነት ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅን ትወልድልሃለች፥ *ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ ከእርሱ በኋላ ለዘሩ* የዘላለም ቃል ኪዳን እንዲሆን ቃል ኪዳኔን ከእርሱ ጋር አቆማለሁ።
ታዲያ አብርሐም ልጁ ይስሐቅ ሳይወለድ ዘሩ እንደሚቀጥል እያወቀ ፈተና ነው ማለት ትርጉም ይኖረዋልን? ምክንያቱም ልጅህን እረድልኝ ፈተና ነው፤ ፈተና ትርጉም የሚኖረው ተፈታኙ የሚፈተነውን የማያውቅ ሲሆን ብቻ ነው፦
ዘፍጥረት 22፥1 ከእነዚህም ነገሮች በኋላ *እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው*፥ እንዲህም አለው፦ አብርሃም ሆይ። አብርሃምም፦ እነሆ፥ አለሁ፡ አለ።
ነጥብ አራት
“የተስፋ ቃል”
እስማኤል በባይብል ነብይ መሆኑ አልተገለጠም፤ እርሱ ብቻ ሳይሆን ይስሐቅም ያዕቆብም ነብይ መሆናቸው አልተገለጠም፤ ስለዚህ ነብይ ነው ወይስ አይደለም ብለን አንሞግትም፤ ነገር ግን እንደ ነብይ አምላክ ከእስማኤል ጋር ነበረ፦
ዘፍጥረት 21፥20 *እግዚአብሔርም ከብላቴናው ጋር ነበረ*፤ አደገም፥ በምድረ በዳም ተቀመጠ፥ ቀስተኛም ሆነ።
ዘፍጥረት 39፥2 *እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ነበረ*፥
ዘጸአት 34፥28 በዚያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት *ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ*፤
ኢያሱ 6፥27 *እግዚአብሔርም ከኢያሱ ጋር ነበረ*፤
1ኛ ሳሙኤል 3፥19 ሳሙኤልም አደገ፥ *እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ*፤
1ኛ ሳሙኤል18፥14 ዳዊትም በአካሄዱ ሁሉ አስተውሎ ያደርግ ነበር፤ *እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ*።
አንድ ነብይ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር የሚሆነው ሊያናግረው ነው፤ ነብይ ማለት አምላክ የሚያናግረው ማለት ነው፤ እስማኤል እና እናቱ በፋራን ምድረ-በዳ ተቀመጡ፤ “ዐረብ” ማለት ትርጉሙ “ምድረ-በዳ” ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 21፥20 በ*ፋራን ምድረ በዳም ተቀመጠ*፤ እናቱም ከምድረ ግብፅ ሚስት ወሰደችለት።
ገላትያ 4፥25 ይህችም *አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ-ሲና ናት*፤ አሁንም ያለችውን ኢየሩሳሌምን ትመስላለች፥ ከልጆችዋ ጋር በባርነት ናትና።
“ደብር” ማለት “ተራራ” ማለት ነው፤ “አድባር” ማለት “ተራሮች” ማለት ነው፤ “ደብረ ሲና” ማለት “የሲና ተራራ” ማለት ነው፤ ሲና ዐረብ አገር እንዳለች ይህ ጥቅስ ያስረዳል፤ ፋራን ማለት መካ፣ መዲና እና ታቡክ እንደሆነ የታሪክ ምሁራን በመድብለ-ዕውቀት ላይ አስፍረዋል፤ ከዚያም ባሻገር የቂሳርያው አውሳቢዮስና የሮሙ ጄሮም ፋራን በዐረቢያ ውስጥ እንደምትገኝ በድርሳናቸው ውስጥ አስፍረዋል፦ “Eusebius of Caesarea, Onomasticon Biblical Dictionary (1971) Translation. pp. 1-75. entry for Pharan No 917“ ከዚህ ከዐረብ ቦታ ካለችው ከፋራን የአምላክ ቅዱስ እንደሚመጣ ትንቢት ነበረ፦
ዕንባቆም 3፥3 እግዚአብሔር ከቴማን፥ *ቅዱሱም ከፋራን ተራራ ይመጣል*። ክብሩ ሰማያትን ከድኖአል፥ ምስጋናውም ምድርን ሞልቶአል።
“የእርሱ ቅዱስ”his holy one” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ኤሎሃ” אֱל֙וֹהַ֙ ማለት “አምላክ” ማለት ሲሆን “የእርሱ ቅዱስ” ከአምላክ ለመለየት “ወ” וְ የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፤ ይህ የአምላክ ቅዱስ “የቦው” יָב֔וֹא ማለትም “ይመጣል” በሚል በወደፊት ግስ ተተንብዮ ነበር፤ ይህ የአምላክ ቅዱስ ከፋራን የመጡት ነብያችን”ﷺ” ብቻ ናቸው፤ አይ ሌላ የአምላክ ቅዱስ ነው የመጣው አሊያም ወደ ፊት የሚመጣው ነው ከተባለ መረጃና ማስረጃ ማስቀመጥ ነው፤ ምን ይህ ብቻ ነብያችን”ﷺ” ከባልደረቦቻቸው ጋር በ 622 AD ያደረጉትን ስደት ቁልጭ እና ፍትንው ተደርጎ በትንቢት ተቀምጧል፦
ኢሳይያስ 21፥13-15 *ስለ ዓረብ የተነገረ ሸክም*፤ የድዳናውያን ነጋዴዎች ሆይ፥ በዓረብ ዱር ውስጥ ታድራላችሁ። በቴማን የምትኖሩ ሆይ፥ *ወደ ተጠሙት ሰዎች ውኃ አምጡ እንጀራ ይዛችሁ የሸሹትን ሰዎች ተቀበሉአቸው*። *ከሰይፍ፥ ከተመዘዘው ሰይፍ፥ ከተለጠጠውም ቀስት ከጽኑም ሰልፍ ሸሽተዋልና*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“የእርዱ ልጅ”
በሙሴ ሕግ አስቀድሞ የተወለደው የበኲር ልጅ ለእግዚአብሔር ይሆናል፤ የበኵር ልጅ በእርሱ ፋንታ እንስሳ ይታረዳል፦
ዘጸአት 13፥2 በእስራኤል ልጆች ዘንድ ከሰውም ከእንስሳም ማሕፀንን የሚከፈት *በኵር ሁሉ ለእኔ ቀድስልኝ የእኔ ነው*።
ዘጸአት 13፥12 ማሕፀንን የሚከፍተውን ሁሉ ለእግዚአብሔር ለይ፤ ከሚሆንልህ ከብት ሁሉ ተባት ሆኖ *አስቀድሞ የተወለደው ለእግዚአብሔር ይሆናል*።
ዘጸአት 13፥15 ስለዚህ ወንድ ሆኖ ማሕፀንን የከፈተውን ሁሉ *ለእግዚአብሔር እሠዋለሁ፥ ነገር ግን የልጆቼን በኵር ሁሉ እዋጃለሁ*።
ይህንን የሙሴ ሕግ አብርሃም ፈጽሞታል፦
ዘፍጥረት 26፥5 አብርሃም ቃሌን ሰምቶአልና፥ ፍርዴን ትእዛዜን ሥርዓቴን *ሕጌንም ጠብቆአልና*።
ዘፍጥረት 22፥16 እንዲህም አለው፦ እግዚአብሔር፦ በራሴ ማልሁ ይላል፤ ይህን ነገር አድርገሃልና፥ *አንድ ልጅህንም* አልከለከልህምና፤
“አንድ ልጅህን” የሚለው ይሰመርበት፤ አብርሐም አንድ ልጅ ብቻ ነው ያለው? በፍፁም ግን ሁለተኛ ልጅ እስኪመጣ ድረስ የበኲር ልጅ ለወላጅ አንድ ልጅ ነው፦
ሉቃስ 7፥12 ወደ ከተማይቱም በር በቀረበ ጊዜ፥ እነሆ፥ የሞተ ሰው ተሸክመው አወጡ፤ እርሱም ለእናቱ *አንድ ልጅ* ነበረ፥ እርስዋም መበለት ነበረች፥ ብዙም የከተማ ሕዝብ ከእርስዋ ጋር አብረው ነበሩ።
ሉቃስ 9፥38 እነሆም፥ ከሕዝቡ አንድ ሰው እንዲህ እያለ ጮኸ፦ መምህር ሆይ፥ ለእኔ *አንድ ልጅ* ነውና ልጄን እንድታይልኝ እለምንሃለሁ።
እውን ይስሐቅ ቢሆን የእርዱ ልጅ አንድ ልጅህን የሚለው ትርጉም ይሰጣልን? ይስሐቅ ከመወለዱ በፊት አድጎ ዘር እንደሚኖረው ለአብርሃም ተነግሮታልም፤ ያውቃልም፦
ዘፍጥረት 17፥19 እግዚአብሔርም አለ፦ በእውነት ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅን ትወልድልሃለች፥ *ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ ከእርሱ በኋላ ለዘሩ* የዘላለም ቃል ኪዳን እንዲሆን ቃል ኪዳኔን ከእርሱ ጋር አቆማለሁ።
ታዲያ አብርሐም ልጁ ይስሐቅ ሳይወለድ ዘሩ እንደሚቀጥል እያወቀ ፈተና ነው ማለት ትርጉም ይኖረዋልን? ምክንያቱም ልጅህን እረድልኝ ፈተና ነው፤ ፈተና ትርጉም የሚኖረው ተፈታኙ የሚፈተነውን የማያውቅ ሲሆን ብቻ ነው፦
ዘፍጥረት 22፥1 ከእነዚህም ነገሮች በኋላ *እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው*፥ እንዲህም አለው፦ አብርሃም ሆይ። አብርሃምም፦ እነሆ፥ አለሁ፡ አለ።
ነጥብ አራት
“የተስፋ ቃል”
እስማኤል በባይብል ነብይ መሆኑ አልተገለጠም፤ እርሱ ብቻ ሳይሆን ይስሐቅም ያዕቆብም ነብይ መሆናቸው አልተገለጠም፤ ስለዚህ ነብይ ነው ወይስ አይደለም ብለን አንሞግትም፤ ነገር ግን እንደ ነብይ አምላክ ከእስማኤል ጋር ነበረ፦
ዘፍጥረት 21፥20 *እግዚአብሔርም ከብላቴናው ጋር ነበረ*፤ አደገም፥ በምድረ በዳም ተቀመጠ፥ ቀስተኛም ሆነ።
ዘፍጥረት 39፥2 *እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ነበረ*፥
ዘጸአት 34፥28 በዚያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት *ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ*፤
ኢያሱ 6፥27 *እግዚአብሔርም ከኢያሱ ጋር ነበረ*፤
1ኛ ሳሙኤል 3፥19 ሳሙኤልም አደገ፥ *እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ*፤
1ኛ ሳሙኤል18፥14 ዳዊትም በአካሄዱ ሁሉ አስተውሎ ያደርግ ነበር፤ *እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ*።
አንድ ነብይ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር የሚሆነው ሊያናግረው ነው፤ ነብይ ማለት አምላክ የሚያናግረው ማለት ነው፤ እስማኤል እና እናቱ በፋራን ምድረ-በዳ ተቀመጡ፤ “ዐረብ” ማለት ትርጉሙ “ምድረ-በዳ” ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 21፥20 በ*ፋራን ምድረ በዳም ተቀመጠ*፤ እናቱም ከምድረ ግብፅ ሚስት ወሰደችለት።
ገላትያ 4፥25 ይህችም *አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ-ሲና ናት*፤ አሁንም ያለችውን ኢየሩሳሌምን ትመስላለች፥ ከልጆችዋ ጋር በባርነት ናትና።
“ደብር” ማለት “ተራራ” ማለት ነው፤ “አድባር” ማለት “ተራሮች” ማለት ነው፤ “ደብረ ሲና” ማለት “የሲና ተራራ” ማለት ነው፤ ሲና ዐረብ አገር እንዳለች ይህ ጥቅስ ያስረዳል፤ ፋራን ማለት መካ፣ መዲና እና ታቡክ እንደሆነ የታሪክ ምሁራን በመድብለ-ዕውቀት ላይ አስፍረዋል፤ ከዚያም ባሻገር የቂሳርያው አውሳቢዮስና የሮሙ ጄሮም ፋራን በዐረቢያ ውስጥ እንደምትገኝ በድርሳናቸው ውስጥ አስፍረዋል፦ “Eusebius of Caesarea, Onomasticon Biblical Dictionary (1971) Translation. pp. 1-75. entry for Pharan No 917“ ከዚህ ከዐረብ ቦታ ካለችው ከፋራን የአምላክ ቅዱስ እንደሚመጣ ትንቢት ነበረ፦
ዕንባቆም 3፥3 እግዚአብሔር ከቴማን፥ *ቅዱሱም ከፋራን ተራራ ይመጣል*። ክብሩ ሰማያትን ከድኖአል፥ ምስጋናውም ምድርን ሞልቶአል።
“የእርሱ ቅዱስ”his holy one” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ኤሎሃ” אֱל֙וֹהַ֙ ማለት “አምላክ” ማለት ሲሆን “የእርሱ ቅዱስ” ከአምላክ ለመለየት “ወ” וְ የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፤ ይህ የአምላክ ቅዱስ “የቦው” יָב֔וֹא ማለትም “ይመጣል” በሚል በወደፊት ግስ ተተንብዮ ነበር፤ ይህ የአምላክ ቅዱስ ከፋራን የመጡት ነብያችን”ﷺ” ብቻ ናቸው፤ አይ ሌላ የአምላክ ቅዱስ ነው የመጣው አሊያም ወደ ፊት የሚመጣው ነው ከተባለ መረጃና ማስረጃ ማስቀመጥ ነው፤ ምን ይህ ብቻ ነብያችን”ﷺ” ከባልደረቦቻቸው ጋር በ 622 AD ያደረጉትን ስደት ቁልጭ እና ፍትንው ተደርጎ በትንቢት ተቀምጧል፦
ኢሳይያስ 21፥13-15 *ስለ ዓረብ የተነገረ ሸክም*፤ የድዳናውያን ነጋዴዎች ሆይ፥ በዓረብ ዱር ውስጥ ታድራላችሁ። በቴማን የምትኖሩ ሆይ፥ *ወደ ተጠሙት ሰዎች ውኃ አምጡ እንጀራ ይዛችሁ የሸሹትን ሰዎች ተቀበሉአቸው*። *ከሰይፍ፥ ከተመዘዘው ሰይፍ፥ ከተለጠጠውም ቀስት ከጽኑም ሰልፍ ሸሽተዋልና*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ስለ ቀደር ተከታታይ ትምህርት ያንብቡ፦
ክፍል አንድ
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/994479660738872/
ክፍል ሁለት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/995651747288330/
ክፍል ሦስት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/996953107158194/
ክፍል አራት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/998044057049099/
ለወዳጅ፣ ለባለንጀራዎ፣ ለቤተሰብዎ እና ለዘመድዎ ሼር በማድረግ የዳዋ ተደራሽነትዎን ይወጡ።
ክፍል አንድ
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/994479660738872/
ክፍል ሁለት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/995651747288330/
ክፍል ሦስት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/996953107158194/
ክፍል አራት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/998044057049099/
ለወዳጅ፣ ለባለንጀራዎ፣ ለቤተሰብዎ እና ለዘመድዎ ሼር በማድረግ የዳዋ ተደራሽነትዎን ይወጡ።
የተፈጠርንበት ዓላማ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
ጂን እና ሰው የተፈጠረበት ዓላማ ሁሉንም የፈጠረውን አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ነጥብ አንድ
“ላም”
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“የዕቡዱኒ” يَعْبُدُونِ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” ማለትም “የመንስኤ መስተዋድድ” prefixed particle of purpose” ትባላለች፤ ይህንን የሰዋስው ሙግት ለመረዳት ለናሙና ያክል አንድ ሌላ አንቀጽ እንመልከት፦
28፥9 *የፈርዖንም ሚስት፦ ለእኔም ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው*፡፡ አትግደሉት፡፡ *”ሊ”ጠቅመን ወይም ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና» አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት*፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ነው፤ እዚህ ጋር የገባችው “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” እንደሆነች አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ነገር ግን እነርሱ ማለትም የፈርዖን ቤተሰቦች ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው ከባህር አነሱት፤ አላህ ግን ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” ብሎ ነገረን፦
28፥8 *የፈርዖን ቤተሰቦችም መጨረሻው “ለ”እነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት*፡፡ فَٱلْتَقَطَهُۥٓ ءَالُ فِرْعَوْنَ لِيَكُونَ لَهُمْ عَدُوًّۭا وَحَزَنًا
እዚህ ጋር ነው ነጥቡ፤ የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ሆኖ ሳለ ነገር ግን ሙሳ ሲያድግ ለእነርሱ ጠላትና ሐዘን ሆነባቸው፤ አላህ ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” አለን፤ እዚህ ጋር “የኩነ” يَكُونَ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” ማለትም “የውጤት መስተዋድድ” prefixed particle of result” ትባላለች፤ ፍጻሜያቸውና መጨረሻቸው ምን እንደሆነ ቀድሞ በመታወቁ ምክንያት የምትመጣ መስተዋድድ ናት፤ ይህንን የሰዋሰው ሙግት ከተረዳን ጂን እና ሰው የተፈጠሩበት ዓላማ አላህን እንዲያመልክ ሆኖ ሳለ ነገር ግን ከጂን እና ከሰው በነጻ ፈቃዳቸው ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ፤ አላህ የእነዚህን ፍጻሜ ስለሚያውቅ፦ “ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አለ፦
7፥179 *ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
እዚሁ አንቀጽ ላይ “ጀሃነም” جَهَنَّمَ በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” የተባለችው የውጤት መስተዋድድ መግባቷ አንባቢ ልብ ይላታል፤ ስለዚህ እነዚያ ዘንጊዎቹ መጨረሻቸው ለገሃነም ናቸው፤ እነዚያን ዘንጊዎቹ የፈጠራቸው አላህ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
ጂን እና ሰው የተፈጠረበት ዓላማ ሁሉንም የፈጠረውን አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ነጥብ አንድ
“ላም”
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“የዕቡዱኒ” يَعْبُدُونِ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” ማለትም “የመንስኤ መስተዋድድ” prefixed particle of purpose” ትባላለች፤ ይህንን የሰዋስው ሙግት ለመረዳት ለናሙና ያክል አንድ ሌላ አንቀጽ እንመልከት፦
28፥9 *የፈርዖንም ሚስት፦ ለእኔም ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው*፡፡ አትግደሉት፡፡ *”ሊ”ጠቅመን ወይም ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና» አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት*፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ነው፤ እዚህ ጋር የገባችው “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” እንደሆነች አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ነገር ግን እነርሱ ማለትም የፈርዖን ቤተሰቦች ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው ከባህር አነሱት፤ አላህ ግን ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” ብሎ ነገረን፦
28፥8 *የፈርዖን ቤተሰቦችም መጨረሻው “ለ”እነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት*፡፡ فَٱلْتَقَطَهُۥٓ ءَالُ فِرْعَوْنَ لِيَكُونَ لَهُمْ عَدُوًّۭا وَحَزَنًا
እዚህ ጋር ነው ነጥቡ፤ የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ሆኖ ሳለ ነገር ግን ሙሳ ሲያድግ ለእነርሱ ጠላትና ሐዘን ሆነባቸው፤ አላህ ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” አለን፤ እዚህ ጋር “የኩነ” يَكُونَ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” ማለትም “የውጤት መስተዋድድ” prefixed particle of result” ትባላለች፤ ፍጻሜያቸውና መጨረሻቸው ምን እንደሆነ ቀድሞ በመታወቁ ምክንያት የምትመጣ መስተዋድድ ናት፤ ይህንን የሰዋሰው ሙግት ከተረዳን ጂን እና ሰው የተፈጠሩበት ዓላማ አላህን እንዲያመልክ ሆኖ ሳለ ነገር ግን ከጂን እና ከሰው በነጻ ፈቃዳቸው ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ፤ አላህ የእነዚህን ፍጻሜ ስለሚያውቅ፦ “ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አለ፦
7፥179 *ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
እዚሁ አንቀጽ ላይ “ጀሃነም” جَهَنَّمَ በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” የተባለችው የውጤት መስተዋድድ መግባቷ አንባቢ ልብ ይላታል፤ ስለዚህ እነዚያ ዘንጊዎቹ መጨረሻቸው ለገሃነም ናቸው፤ እነዚያን ዘንጊዎቹ የፈጠራቸው አላህ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ሚን”
አላህ፦ ”ጂኒዎችም ሰዎችም ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አላለም፤ ጂኒዎችም ሰዎችም በሚሉት ቃላት መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህም የሚያስረዳው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ የገሃነም መሆናቸውን ነው፤ ይህንን ለመረዳት የሚቀጥለውን አንቀጽ እንመልከት፦
30፥8 *”ከ”ሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሓዲዎች ናቸው*፡፡ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ لَكَافِرُون
አንቀጹ ላይ የሚለው “ሰዎች በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ሳይሆን “ከሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ነው፤ “ሰዎች” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ሌላ ናሙና እስቲ እንመልከት፦
4፥124 *”ከ”ወንድ ወይም “ከ”ሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ*፡፡ በተምር ፍሬ ላይ ያለችን ነጥብ ያክል እንኳ አይበደሉም፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ نَقِيرًا
አንቀጹ ላይ የሚለው “ወንድ ወይም ሴት እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ሳይሆን “ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ነው፤ “ወንድ እና ሴት” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህ የሚያሳየው ከወንድ ወይም ከሴት መካከል አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው ገነትን ይገባሉ ነው፤ እንዲሁ በተቃራኒው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ ነው።
ነጥብ ሦስት
“አውላዒከ”
“አውላዒከ” أُولَـٰئِكَ ማለት “እነዚያ” ማለት ሲሆን አመልካች ተውላጠ-ስም ነው፤ የአንቀጹን ዓረፍተ-ነገር ከሃረጉ አፋቶ ማንበብ ክፉኛ መሃይምነት ነው፤ ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል “እነዚያ” የተባሉት ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ናቸው፤ ሆን ብለው የአላህን መልእክት ያስተባበሉ ናቸው፤ እነርሱ ልክ እንደ እንስሳ ውሳጣዊ ተፈጥሮአቸው ደንድኗል፣ ታውሯል፣ ደንቁሯል፦
25፥44 ይልቁንም *አብዛኛዎቻቸው የሚሰሙ ወይም የሚያውቁ መኾናቸውን ታስባለህን እነርሱ እንደ እንስሳዎች እንጂ ሌላ አይደሉም*፡፡ ከቶውንም እነሱ ይልቅ መንገድን የተሳሳቱ ናቸው፡፡ أَمْ تَحْسَبُ أَنَّ أَكْثَرَهُمْ يَسْمَعُونَ أَوْ يَعْقِلُونَ ۚ إِنْ هُمْ إِلَّا كَالْأَنْعَامِ ۖ بَلْ هُمْ أَضَلُّ سَبِيلًا
2:171 *የእነዚያም የካዱት እና ወደ ቅን መንገድ የሚጠራቸው ሰው ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ እንስሳ ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም*፡፡ وَمَثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا كَمَثَلِ الَّذِي يَنْعِقُ بِمَا لَا يَسْمَعُ إِلَّا دُعَاءً وَنِدَاءً ۚ صُمٌّ بُكْمٌ عُمْيٌ فَهُمْ لَا يَعْقِلُونَ
7፥179 ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
“ሚን”
አላህ፦ ”ጂኒዎችም ሰዎችም ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አላለም፤ ጂኒዎችም ሰዎችም በሚሉት ቃላት መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህም የሚያስረዳው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ የገሃነም መሆናቸውን ነው፤ ይህንን ለመረዳት የሚቀጥለውን አንቀጽ እንመልከት፦
30፥8 *”ከ”ሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሓዲዎች ናቸው*፡፡ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ لَكَافِرُون
አንቀጹ ላይ የሚለው “ሰዎች በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ሳይሆን “ከሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ነው፤ “ሰዎች” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ሌላ ናሙና እስቲ እንመልከት፦
4፥124 *”ከ”ወንድ ወይም “ከ”ሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ*፡፡ በተምር ፍሬ ላይ ያለችን ነጥብ ያክል እንኳ አይበደሉም፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ نَقِيرًا
አንቀጹ ላይ የሚለው “ወንድ ወይም ሴት እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ሳይሆን “ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ነው፤ “ወንድ እና ሴት” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህ የሚያሳየው ከወንድ ወይም ከሴት መካከል አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው ገነትን ይገባሉ ነው፤ እንዲሁ በተቃራኒው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ ነው።
ነጥብ ሦስት
“አውላዒከ”
“አውላዒከ” أُولَـٰئِكَ ማለት “እነዚያ” ማለት ሲሆን አመልካች ተውላጠ-ስም ነው፤ የአንቀጹን ዓረፍተ-ነገር ከሃረጉ አፋቶ ማንበብ ክፉኛ መሃይምነት ነው፤ ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል “እነዚያ” የተባሉት ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ናቸው፤ ሆን ብለው የአላህን መልእክት ያስተባበሉ ናቸው፤ እነርሱ ልክ እንደ እንስሳ ውሳጣዊ ተፈጥሮአቸው ደንድኗል፣ ታውሯል፣ ደንቁሯል፦
25፥44 ይልቁንም *አብዛኛዎቻቸው የሚሰሙ ወይም የሚያውቁ መኾናቸውን ታስባለህን እነርሱ እንደ እንስሳዎች እንጂ ሌላ አይደሉም*፡፡ ከቶውንም እነሱ ይልቅ መንገድን የተሳሳቱ ናቸው፡፡ أَمْ تَحْسَبُ أَنَّ أَكْثَرَهُمْ يَسْمَعُونَ أَوْ يَعْقِلُونَ ۚ إِنْ هُمْ إِلَّا كَالْأَنْعَامِ ۖ بَلْ هُمْ أَضَلُّ سَبِيلًا
2:171 *የእነዚያም የካዱት እና ወደ ቅን መንገድ የሚጠራቸው ሰው ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ እንስሳ ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም*፡፡ وَمَثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا كَمَثَلِ الَّذِي يَنْعِقُ بِمَا لَا يَسْمَعُ إِلَّا دُعَاءً وَنِدَاءً ۚ صُمٌّ بُكْمٌ عُمْيٌ فَهُمْ لَا يَعْقِلُونَ
7፥179 ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ