ነጥብ ሶስት
“ሚወረደው”
ወደ ነቢያችን”ﷺ” የሚወርደው ለቀደሙት መልክተኞች የሚወርደው የነበረው የአንድ አምላክ አስተምህሮት ነው፣ ከነቢያችን በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ይህ የተውሒድ ተስተምህሮት ነው ነቢያችን”ﷺ” የሚከተሉት፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ *ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ፣ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*። وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
41:43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ቢጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፤ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍۢ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍۢ
ነጥብ አራት
“አስጠንቃቂ”
አላህ የነቢያችን”ﷺ” ቢጤዎች መልክተኞችን አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርጎ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ልኳል፦
18:56 መልክተኞችንም *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* ሆነው እንጂ አንልክም፤ وَمَا نُرْسِلُ ٱلْمُرْسَلِينَ إِلَّا مُبَشِّرِينَ وَمُنذِرِين
4:165 ከመልክተኞቹ በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ አስረጅ እንዳይኖር *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* የሆኑን መልክተኞች ላክን፤ رُّسُلًۭا مُّبَشِّرِينَ وَمُنذِرِينَ لِئَلَّا يَكُونَ لِلنَّاسِ عَلَى ٱللَّهِ حُجَّةٌۢ بَعْدَ ٱلرُّسُلِ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًۭا
2:213 አላህም ነቢያትን *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* አድርጎ ላከ፡፡ وَٰحِدَةًۭ فَبَعَثَ ٱللَّهُ ٱلنَّبِيِّـۧنَ مُبَشِّرِينَ وَمُنذِرِينَ
በተመሳሳይ መልኩ በጀነት አብሳሪ በጀሃነም አስጠንቃቂ ይሆኑ ዘንድ ነብያችንን”ﷺ” አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርጎ ልኳል፦
2:119 እኛ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* ኾነህ በእውነት ላክንህ፡፡ ከእሳትም ጓዶች አትጠየቅም፡፡ إِنَّآ أَرْسَلْنَٰكَ بِٱلْحَقِّ بَشِيرًۭا وَنَذِيرًۭا ۖ وَلَا تُسْـَٔلُ عَنْ أَصْحَٰبِ ٱلْجَحِيمِ
34:28 አንተንም ለሰዎች ሁሉ በሙሉ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፤ وَمَآ أَرْسَلْنَٰكَ إِلَّا كَآفَّةًۭ لِّلنَّاسِ بَشِيرًۭا وَنَذِيرًۭا وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
33:45 አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* አድርገን ላክንህ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ إِنَّآ أَرْسَلْنَٰكَ شَٰهِدًۭا وَمُبَشِّرًۭا وَنَذِيرًۭا
አላህም፦ ”አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ አንድ ከኾነው አላህ በቀር ምንም አምላክ የለም፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ ነኝ” በል በማለት አስጠንቃቂ መሆናቸውን አውርዷል፦
11:2 እንዲህ በላቸው ፦ አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ *እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ ነኝ*። أَلَّا تَعْبُدُوٓا۟ إِلَّا ٱللَّهَ ۚ إِنَّنِى لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌۭ وَبَشِيرٌۭ
22:49 ፦ እላንተ ስዎች ሆይ እኔ ለእናንተ *ግልጽ አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ*፣ በላቸው። قُلْ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّمَآ أَنَا۠ لَكُمْ نَذِيرٌۭ مُّبِينٌۭ
ስለዚህ ከላይ ያለውን አንቀጽ የወረደበትም አውድ ስንመለከተው ነብያችን”ﷺ” ጀነት ስለ አለመግባታቸው ምንም የሚያወራው ነገር የለም፣ አውዱ ለማስተላለፍ የፈለገውን በግድ ጠምዝዞ ይህን ለማለት ነው የፈለገው ብሎ ማጣመም ከሥነ-አፈታት ጥናት “hermeneutics” ጋር መላተም እና የደፈረሰ የተሳከረ መረዳት ነው፣ ይህ ሙግት የአውድ ሙግት”contextual approach” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ሚወረደው”
ወደ ነቢያችን”ﷺ” የሚወርደው ለቀደሙት መልክተኞች የሚወርደው የነበረው የአንድ አምላክ አስተምህሮት ነው፣ ከነቢያችን በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ይህ የተውሒድ ተስተምህሮት ነው ነቢያችን”ﷺ” የሚከተሉት፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ *ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ፣ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*። وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
41:43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ቢጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፤ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍۢ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍۢ
ነጥብ አራት
“አስጠንቃቂ”
አላህ የነቢያችን”ﷺ” ቢጤዎች መልክተኞችን አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርጎ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ልኳል፦
18:56 መልክተኞችንም *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* ሆነው እንጂ አንልክም፤ وَمَا نُرْسِلُ ٱلْمُرْسَلِينَ إِلَّا مُبَشِّرِينَ وَمُنذِرِين
4:165 ከመልክተኞቹ በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ አስረጅ እንዳይኖር *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* የሆኑን መልክተኞች ላክን፤ رُّسُلًۭا مُّبَشِّرِينَ وَمُنذِرِينَ لِئَلَّا يَكُونَ لِلنَّاسِ عَلَى ٱللَّهِ حُجَّةٌۢ بَعْدَ ٱلرُّسُلِ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًۭا
2:213 አላህም ነቢያትን *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* አድርጎ ላከ፡፡ وَٰحِدَةًۭ فَبَعَثَ ٱللَّهُ ٱلنَّبِيِّـۧنَ مُبَشِّرِينَ وَمُنذِرِينَ
በተመሳሳይ መልኩ በጀነት አብሳሪ በጀሃነም አስጠንቃቂ ይሆኑ ዘንድ ነብያችንን”ﷺ” አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርጎ ልኳል፦
2:119 እኛ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* ኾነህ በእውነት ላክንህ፡፡ ከእሳትም ጓዶች አትጠየቅም፡፡ إِنَّآ أَرْسَلْنَٰكَ بِٱلْحَقِّ بَشِيرًۭا وَنَذِيرًۭا ۖ وَلَا تُسْـَٔلُ عَنْ أَصْحَٰبِ ٱلْجَحِيمِ
34:28 አንተንም ለሰዎች ሁሉ በሙሉ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፤ وَمَآ أَرْسَلْنَٰكَ إِلَّا كَآفَّةًۭ لِّلنَّاسِ بَشِيرًۭا وَنَذِيرًۭا وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
33:45 አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* አድርገን ላክንህ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ إِنَّآ أَرْسَلْنَٰكَ شَٰهِدًۭا وَمُبَشِّرًۭا وَنَذِيرًۭا
አላህም፦ ”አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ አንድ ከኾነው አላህ በቀር ምንም አምላክ የለም፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ ነኝ” በል በማለት አስጠንቃቂ መሆናቸውን አውርዷል፦
11:2 እንዲህ በላቸው ፦ አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ *እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ ነኝ*። أَلَّا تَعْبُدُوٓا۟ إِلَّا ٱللَّهَ ۚ إِنَّنِى لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌۭ وَبَشِيرٌۭ
22:49 ፦ እላንተ ስዎች ሆይ እኔ ለእናንተ *ግልጽ አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ*፣ በላቸው። قُلْ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّمَآ أَنَا۠ لَكُمْ نَذِيرٌۭ مُّبِينٌۭ
ስለዚህ ከላይ ያለውን አንቀጽ የወረደበትም አውድ ስንመለከተው ነብያችን”ﷺ” ጀነት ስለ አለመግባታቸው ምንም የሚያወራው ነገር የለም፣ አውዱ ለማስተላለፍ የፈለገውን በግድ ጠምዝዞ ይህን ለማለት ነው የፈለገው ብሎ ማጣመም ከሥነ-አፈታት ጥናት “hermeneutics” ጋር መላተም እና የደፈረሰ የተሳከረ መረዳት ነው፣ ይህ ሙግት የአውድ ሙግት”contextual approach” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የዓኢሻ”ረ.ዓ.” ቤት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
9፥33 የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ለማጥፋት ይፈልጋሉ፤ አላህም ከሓዲዎች ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን መሙላትን እንጅ ሌላን አይሻም፡፡
መግቢያ
መቼም ሚሽነሪዎች የኢስላም ብርሃን በምን እናጠልሸው ብለው ከተነሱ ጊዜያት አለፉ፤ የኢስላምን መሰረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ ያልተረዱ ስለሆኑ መደበኛ በሆነ መርሃ-ግብርና መዋቅር ከመማር ይልቅ ጎግል ላይ በሰፈረው የተለቃቀመ ጥራዝ-ነጠቅ መረጃ ድምዳሜ ላይ ሲደርሱ ማየት እጅጉን ያማል፣ አንዱ ሚሽነሪ፦ ነብያችንን”ﷺ” የዓኢሻ”ረ.ዓ.” ልብስ ሲለብሱ እና ከእርሷ ጋር ተራክቦ ሲያደርጉ ብቻ ነው ወህይ የሚወርድላቸው ብሎ በትክክል እንኳን ማንበብ የማይችለውን ጩቤ ጥቅስ ጠቅሶ የጨባራ ለቅሶ እና ተስካር የሆነው ውሃ የማይቋጥ ሙግት ሲሟገተኝ ነበር፤ ይህ ስሁት የሆነ ሙግት ሳይርቅ በቅርቡ ሳይደርቅ በእጥቡ ሳይቃጠል በቅጠል እንደሚባለው ከመነሻው አከርካሪውን መመታት አለበት፤ እስቲ ሐዲሱን እንመልከት፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 51 , ሐዲስ 16:
ሂሻም ኢብኑ ኡርዋህ ከዓኢሻ”ረ.ዓ.” እንደተረከው….*የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ለኡሙ ሰላማ”ረ.ዓ.” በአይሻ ጉዳይ አታስቸግሪኝ፤ ወላሂ ከማናቸውም ሴቶች ልብስ ውስጥ ወህይ አይመጣልኝም “ከአይሻ ልብስ በስተቀር አሏት”*፤ فَقَالَ لَهَا ” لاَ تُؤْذِينِي فِي عَائِشَةَ، فَإِنَّ الْوَحْىَ لَمْ يَأْتِنِي، وَأَنَا فِي ثَوْبِ امْرَأَةٍ إِلاَّ عَائِشَةَ ” ።
ምን ያህል ቅጥፈት እንዳለ ተመልከቱ፤ እዚህ ሐዲስ ላይ የዓኢሻ”ረ.ዓ.” ልብስ ለበሱ የሚል የት አለ? ከዓኢሻ”ረ.ዓ.” ጋር ተራክቦ ሳደርግ የሚል የት አለ? ወህይ የሚመጣልኝ ከአይሻ ልብስ ውስጥ ብቻ ነው የሚል የት አለ? ይህ ሁሉ ገለባ ሂስ ነው፤ ነብያችን ወህይ የሚመጣላቸው በተለያየ ሁኔታ ቢሆንም ከሌሎች ባለቤቶታቸው ይልቅ የዓኢሻ”ረ.ዓ.” ቤት እያሉ ብቻ ነው ወህይ የሚመጣላቸው ማለት “ይልቅ” የሚለው ማነፃፀሪያ ከሴቶቹ ጋር እንጂ አጠቃላይ አይደለም፤ “ሠውብ” ثَوْب የሚለው ቃል በብዙ ይመጣል፦
“ሂጃብ” حِجَاب “መጋረጃ”፣
“ፊራሽ” فِرَٰش ምንጣፍ”፣
“ሊሃፍ” لِحَاف “ፍራሽ”
“በይት” بَيْت “ቤት”
“ሊባሥ” لِبَاس “ልብስ” በሚል ይመጣል፤ ይህንን በተለያዩ ነጥቦች ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
“ሊሃፍ”
“ሊሃፍ” لِحَاف የሚለው ቃል “ፍራሽ” ማለት ሲሆን “ከአይሻ ልብስ በስተቀር” የሚለው “ከአይሻ ፍራሽ በስተቀር” በሚለው መጥቷል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 62 , ሐዲስ 122:
*ኡሙ ሰላማ ሆይ በአይሻ ጉዳይ አታስቸግሪኝ፤ ወላሂ ከማናቸውም ሴቶች ፍራሽ ውስጥ ወህይ አይመጣልኝም “ከአይሻ ፍራሽ በስተቀር”* يَا أُمَّ سَلَمَةَ لاَ تُؤْذِينِي فِي عَائِشَةَ، فَإِنَّهُ وَاللَّهِ مَا نَزَلَ عَلَىَّ الْوَحْىُ وَأَنَا فِي لِحَافِ امْرَأَةٍ مِنْكُنَّ غَيْرِهَا ”. ፤
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
9፥33 የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ለማጥፋት ይፈልጋሉ፤ አላህም ከሓዲዎች ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን መሙላትን እንጅ ሌላን አይሻም፡፡
መግቢያ
መቼም ሚሽነሪዎች የኢስላም ብርሃን በምን እናጠልሸው ብለው ከተነሱ ጊዜያት አለፉ፤ የኢስላምን መሰረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ ያልተረዱ ስለሆኑ መደበኛ በሆነ መርሃ-ግብርና መዋቅር ከመማር ይልቅ ጎግል ላይ በሰፈረው የተለቃቀመ ጥራዝ-ነጠቅ መረጃ ድምዳሜ ላይ ሲደርሱ ማየት እጅጉን ያማል፣ አንዱ ሚሽነሪ፦ ነብያችንን”ﷺ” የዓኢሻ”ረ.ዓ.” ልብስ ሲለብሱ እና ከእርሷ ጋር ተራክቦ ሲያደርጉ ብቻ ነው ወህይ የሚወርድላቸው ብሎ በትክክል እንኳን ማንበብ የማይችለውን ጩቤ ጥቅስ ጠቅሶ የጨባራ ለቅሶ እና ተስካር የሆነው ውሃ የማይቋጥ ሙግት ሲሟገተኝ ነበር፤ ይህ ስሁት የሆነ ሙግት ሳይርቅ በቅርቡ ሳይደርቅ በእጥቡ ሳይቃጠል በቅጠል እንደሚባለው ከመነሻው አከርካሪውን መመታት አለበት፤ እስቲ ሐዲሱን እንመልከት፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 51 , ሐዲስ 16:
ሂሻም ኢብኑ ኡርዋህ ከዓኢሻ”ረ.ዓ.” እንደተረከው….*የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ለኡሙ ሰላማ”ረ.ዓ.” በአይሻ ጉዳይ አታስቸግሪኝ፤ ወላሂ ከማናቸውም ሴቶች ልብስ ውስጥ ወህይ አይመጣልኝም “ከአይሻ ልብስ በስተቀር አሏት”*፤ فَقَالَ لَهَا ” لاَ تُؤْذِينِي فِي عَائِشَةَ، فَإِنَّ الْوَحْىَ لَمْ يَأْتِنِي، وَأَنَا فِي ثَوْبِ امْرَأَةٍ إِلاَّ عَائِشَةَ ” ።
ምን ያህል ቅጥፈት እንዳለ ተመልከቱ፤ እዚህ ሐዲስ ላይ የዓኢሻ”ረ.ዓ.” ልብስ ለበሱ የሚል የት አለ? ከዓኢሻ”ረ.ዓ.” ጋር ተራክቦ ሳደርግ የሚል የት አለ? ወህይ የሚመጣልኝ ከአይሻ ልብስ ውስጥ ብቻ ነው የሚል የት አለ? ይህ ሁሉ ገለባ ሂስ ነው፤ ነብያችን ወህይ የሚመጣላቸው በተለያየ ሁኔታ ቢሆንም ከሌሎች ባለቤቶታቸው ይልቅ የዓኢሻ”ረ.ዓ.” ቤት እያሉ ብቻ ነው ወህይ የሚመጣላቸው ማለት “ይልቅ” የሚለው ማነፃፀሪያ ከሴቶቹ ጋር እንጂ አጠቃላይ አይደለም፤ “ሠውብ” ثَوْب የሚለው ቃል በብዙ ይመጣል፦
“ሂጃብ” حِجَاب “መጋረጃ”፣
“ፊራሽ” فِرَٰش ምንጣፍ”፣
“ሊሃፍ” لِحَاف “ፍራሽ”
“በይት” بَيْت “ቤት”
“ሊባሥ” لِبَاس “ልብስ” በሚል ይመጣል፤ ይህንን በተለያዩ ነጥቦች ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
“ሊሃፍ”
“ሊሃፍ” لِحَاف የሚለው ቃል “ፍራሽ” ማለት ሲሆን “ከአይሻ ልብስ በስተቀር” የሚለው “ከአይሻ ፍራሽ በስተቀር” በሚለው መጥቷል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 62 , ሐዲስ 122:
*ኡሙ ሰላማ ሆይ በአይሻ ጉዳይ አታስቸግሪኝ፤ ወላሂ ከማናቸውም ሴቶች ፍራሽ ውስጥ ወህይ አይመጣልኝም “ከአይሻ ፍራሽ በስተቀር”* يَا أُمَّ سَلَمَةَ لاَ تُؤْذِينِي فِي عَائِشَةَ، فَإِنَّهُ وَاللَّهِ مَا نَزَلَ عَلَىَّ الْوَحْىُ وَأَنَا فِي لِحَافِ امْرَأَةٍ مِنْكُنَّ غَيْرِهَا ”. ፤
ነጥብ ሁለት
“በይት”
“በይት” بَيْت ማለት “ቤት” ሲሆን “ከአይሻ ልብስ በስተቀር” የሚለው “ከአይሻ ቤት” በሚለው መጥቷል፤ ቤት የሚከፋፈለው በመጋረኛ ስለሆነ “ሠውብ” የሚለው በሌላ ሪዋያ ላይ “በይት” بَيْت “ቤት” በሚል መጥቷል፦
ኢማሙ አህመድ መጽሐፍ 6 ሐዲስ 293
የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *ኡሙ ሰላማ ሆይ በአይሻ ጉዳይ አታስቸግሪኝ፤ ወላሂ ከማናቸውም ሴቶች ቤት ውስጥ ወህይ አይመጣልኝም ከአይሻ ቤት በስተቀር*፤ رسول الله صلى الله عليه و سلم ثم قال يا أم سلمة لا تؤذيني في عائشة فإنه والله ما نزل على الوحي وأنا في بيت امرأة من نسائي غير عائشة ።
ነጥብ ሶስት
“ሊባሥ”
“ሊባሥ” لِبَاس ማለት ትርጉሙ “ልብስ” ማለት ሲሆን “ሠውብ” ማለት “ሊባሥ” ነው ብንል እንኳን “ልብስ” የሚለው ቃል ሁልጊዜ ሱሪን፣ ቀሚስን፣ ጃኬትን ብቻ ሳይሆን የሚያመለክተው መጠለያን፣ መከለያ፣ መሸሸጊያ ለማመልከት ይመጣል፤ አምላካችም አላህ ለምሳሌ ሴት የወንድ ልብስ ናት ወንድ የሴት ልብስ ነው ይለናል፦
2፥187 በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለእናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ *እነርሱ ለእናንተ “ልብሶች” ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ “ልብሶች” ናችሁ*። أُحِلَّ لَكُمْ لَيْلَةَ ٱلصِّيَامِ ٱلرَّفَثُ إِلَىٰ نِسَآئِكُمْ ۚ هُنَّ لِبَاسٌۭ لَّكُمْ وَأَنتُمْ لِبَاسٌۭ لَّهُن
መቼም ልብስ የሚለውን አንዱ የአንዱ መሸሸጊያ ማለት እንጂ አንዱ የአንዱ ጃኬት ወይም ቀሚስ አሊያም ሱሪ ማለት ነው የሚል ቂል የለም፤ አላህ ሌሊትን ልብስ አደረገ፤ ያ ማለት “መጠለያ” ማለት ነው፦
25:47 እርሱም ያ ለእናንተ *”ሌሊትን” ልብስ፣ እንቅልፍንም ማረፊያ ያደረገ፤ ቀንንም መበተኛ ያደረገላችሁ ነው*። وَهُوَ ٱلَّذِى جَعَلَ لَكُمُ ٱلَّيْلَ لِبَاسًۭا وَٱلنَّوْمَ سُبَاتًۭا وَجَعَلَ ٱلنَّهَارَ نُشُورًۭا
78:10 *ሌሊቱንም ልብስ አደረግን*። وَجَعَلْنَا ٱلَّيْلَ لِبَاسًۭا
ይህንን ካየን ነብያችን”ﷺ”፦ “ከማናቸውም ሴቶች ልብስ ውስጥ ወህይ አይመጣልኝም ከዓኢሻ”ረ.ዓ.” ልብስ በስተቀር” ሲሉ ከዓኢሻ”ረ.ዓ.” ፍራሽ ወይም ቤት ማለታቸው እንደሆነ እሙንና ቅቡል ነው እንጂ ቃላትን ማንሸዋረር እና ማውረግረግ አይቻልም። እንዴት የአንድ ሴት ልብስ ውስጥ አንድ ወንድ ቃል በቃል ሊገባስ ይችላል? ይህ ሆን ተብሎ ድርቅና አላህ በትንሣኤ ቀን በዚያ በእርሱ ትወዛገቡበት በነበራችሁት ሁሉ በመካከላችሁ ይፈርዳል፦
18፥68-69 *ቢከራከሩህም «አላህ የምትሰሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነው» በላቸው፡፡ አላህ በትንሣኤ ቀን በዚያ በእርሱ ትወዛገቡበት በነበራችሁት ሁሉ በመካከላችሁ ይፈርዳል፡፡*
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“በይት”
“በይት” بَيْت ማለት “ቤት” ሲሆን “ከአይሻ ልብስ በስተቀር” የሚለው “ከአይሻ ቤት” በሚለው መጥቷል፤ ቤት የሚከፋፈለው በመጋረኛ ስለሆነ “ሠውብ” የሚለው በሌላ ሪዋያ ላይ “በይት” بَيْت “ቤት” በሚል መጥቷል፦
ኢማሙ አህመድ መጽሐፍ 6 ሐዲስ 293
የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *ኡሙ ሰላማ ሆይ በአይሻ ጉዳይ አታስቸግሪኝ፤ ወላሂ ከማናቸውም ሴቶች ቤት ውስጥ ወህይ አይመጣልኝም ከአይሻ ቤት በስተቀር*፤ رسول الله صلى الله عليه و سلم ثم قال يا أم سلمة لا تؤذيني في عائشة فإنه والله ما نزل على الوحي وأنا في بيت امرأة من نسائي غير عائشة ።
ነጥብ ሶስት
“ሊባሥ”
“ሊባሥ” لِبَاس ማለት ትርጉሙ “ልብስ” ማለት ሲሆን “ሠውብ” ማለት “ሊባሥ” ነው ብንል እንኳን “ልብስ” የሚለው ቃል ሁልጊዜ ሱሪን፣ ቀሚስን፣ ጃኬትን ብቻ ሳይሆን የሚያመለክተው መጠለያን፣ መከለያ፣ መሸሸጊያ ለማመልከት ይመጣል፤ አምላካችም አላህ ለምሳሌ ሴት የወንድ ልብስ ናት ወንድ የሴት ልብስ ነው ይለናል፦
2፥187 በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለእናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ *እነርሱ ለእናንተ “ልብሶች” ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ “ልብሶች” ናችሁ*። أُحِلَّ لَكُمْ لَيْلَةَ ٱلصِّيَامِ ٱلرَّفَثُ إِلَىٰ نِسَآئِكُمْ ۚ هُنَّ لِبَاسٌۭ لَّكُمْ وَأَنتُمْ لِبَاسٌۭ لَّهُن
መቼም ልብስ የሚለውን አንዱ የአንዱ መሸሸጊያ ማለት እንጂ አንዱ የአንዱ ጃኬት ወይም ቀሚስ አሊያም ሱሪ ማለት ነው የሚል ቂል የለም፤ አላህ ሌሊትን ልብስ አደረገ፤ ያ ማለት “መጠለያ” ማለት ነው፦
25:47 እርሱም ያ ለእናንተ *”ሌሊትን” ልብስ፣ እንቅልፍንም ማረፊያ ያደረገ፤ ቀንንም መበተኛ ያደረገላችሁ ነው*። وَهُوَ ٱلَّذِى جَعَلَ لَكُمُ ٱلَّيْلَ لِبَاسًۭا وَٱلنَّوْمَ سُبَاتًۭا وَجَعَلَ ٱلنَّهَارَ نُشُورًۭا
78:10 *ሌሊቱንም ልብስ አደረግን*። وَجَعَلْنَا ٱلَّيْلَ لِبَاسًۭا
ይህንን ካየን ነብያችን”ﷺ”፦ “ከማናቸውም ሴቶች ልብስ ውስጥ ወህይ አይመጣልኝም ከዓኢሻ”ረ.ዓ.” ልብስ በስተቀር” ሲሉ ከዓኢሻ”ረ.ዓ.” ፍራሽ ወይም ቤት ማለታቸው እንደሆነ እሙንና ቅቡል ነው እንጂ ቃላትን ማንሸዋረር እና ማውረግረግ አይቻልም። እንዴት የአንድ ሴት ልብስ ውስጥ አንድ ወንድ ቃል በቃል ሊገባስ ይችላል? ይህ ሆን ተብሎ ድርቅና አላህ በትንሣኤ ቀን በዚያ በእርሱ ትወዛገቡበት በነበራችሁት ሁሉ በመካከላችሁ ይፈርዳል፦
18፥68-69 *ቢከራከሩህም «አላህ የምትሰሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነው» በላቸው፡፡ አላህ በትንሣኤ ቀን በዚያ በእርሱ ትወዛገቡበት በነበራችሁት ሁሉ በመካከላችሁ ይፈርዳል፡፡*
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ነብዩ የሕያ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥7 «ዘከሪያ ሆይ! እኛ በወንድ ልጅ *ስሙ የሕያ በኾነ ከዚህ በፊት ሞክሼን ባላደረግንለት እናበስርሃለን*» አለው፡፡ يَا زَكَرِيَّا إِنَّا نُبَشِّرُكَ بِغُلَامٍ اسْمُهُ يَحْيَىٰ لَمْ نَجْعَل لَّهُ مِن قَبْلُ سَمِيًّا
ነጥብ አንድ
"ሞክሼ"
"ሞክሼ" የሚለው ቃል "ሠሚይ" سَمِيّ ሲሆን በቁርኣን ሁለት ጊዜ ተጠቅሷል፤ የአላህን ባህርይ ለማመልከት መጥቷል፦
19፥65 እርሱ የሰማያትና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ *ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን?* رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ ۚ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا
የአላህ ባህርያት ሞክሼ የለውም፤ የአላህ ስሞች ባህርያቱ የተሰየሙበት ናቸው፤ አላህ ከፍጡራን ጋር በባህርይ የማይመሳሰሉ በቁርኣን የተገለጹ 99 መልካም ስሞች አሉት፦
7፥180 *ለአላህም መልካም ስሞች አሉት፡፡ ስትጸልዩ በእርሷም ጥሩት*፡፡ وَلِلَّهِ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ فَادْعُوهُ بِهَا
17፥110 «አላህን ጥሩ ወይም አልረሕማንን ጥሩ፤ ከሁለቱ ማንኛውንም ብትጠሩ መልካም ነው፡፡ *ለእርሱ መልካም ስሞች አሉትና*» በላቸው፡፡ قُلِ ادْعُوا اللَّهَ أَوِ ادْعُوا الرَّحْمَـٰنَ ۖ أَيًّا مَّا تَدْعُوا فَلَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
20፥8 *አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *ለእርሱ መልካሞች የኾኑ ስሞች አሉት*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው፣ አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ *ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት*፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى
ለምሳሌ ከአላህ ስሞች መካከል አሥ-ሠሚዕ" السَّمِيعُ እና "አል-በሲር" الْبَصِيرُ ነው፤ ሰውም ሰሚ እና ተመልካች ነው፤ ነገር ግን ሰው ሰው ሰሚና ተመልካች የተባለው አላህ ሰሚ እና ተመልካች በተባለበት ስሌትና ቀመር አይደለም፦
76፥2 እኛ ሰውን በሕግ ግዳጅ የምንሞከረው ስንኾን ቅልቅሎች ከኾኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነው፡፡ *ሰሚ ተመልካችም* አደረግነው፡፡ إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
42፥11 *የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም "ሰሚው" "ተመልካቹ" ነው*፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ ۖ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
"የሚመስለው ምንም ነገር የለም" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ የአላህ መስማት እና ማየት ጊዜና ቦታ ሳይወስነው በጨለማ እና በሹክሹክታ ያሉትን ያያል ይሰማል፤ የፍጡራን መስማት እና ማየት ግን በጊዜና በቦታ ተወስኖ በጨለማ እና በሹክሹክታ ያሉትን አያይም አይሰማም። ስለዚህ የአላህ ስም የወከለውን ባህርይ ሞክሼ የለውም። በተመሳሳይም የየሕያ ስም ሞክሼ የለውም ሲባል ለየት ያለ የስም ትርጉም አለው፤ በተጨማሪም "የሕያ" በሚል ስም የተጠራ ሰው ከእርሱ በፊት የለም ማለት ነው፦
19፥7 «ዘከሪያ ሆይ! እኛ በወንድ ልጅ *ስሙ የሕያ በኾነ ከዚህ በፊት ሞክሼን ባላደረግንለት እናበስርሃለን*» አለው፡፡ يَا زَكَرِيَّا إِنَّا نُبَشِّرُكَ بِغُلَامٍ اسْمُهُ يَحْيَىٰ لَمْ نَجْعَل لَّهُ مِن قَبْلُ سَمِيًّا
ነጥብ ሁለት
"የሕያ"
"የሕያ" يَحْيَىٰ ማለት "ሕያው" ማለት ነው፦
20፥74 እነሆ ከሓዲ ኾኖ ወደ ጌታው የሚመጣ ሰው ለእርሱ ገሀነም አለችው፡፡ *በውስጧም አይሞትም "ሕያውም" አይኾን*፡፡ إِنَّهُۥ مَن يَأْتِ رَبَّهُۥ مُجْرِمًۭا فَإِنَّ لَهُۥ جَهَنَّمَ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَىٰ
87፥13 *ከዚያም በእርሷ ውስጥ አይሞትም "ሕያውም" አይኾንም*፡፡ ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَىٰ
"ሕያው" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "የሕያ" يَحْيَىٰ ነው፤ አምላካችን አላህ ስለ የሕያ ለነብያችን"ﷺ" በሚናገርበት አንቀጽ ላይ፦
19፥15 *በተወለደበት ቀን፣ በሚሞትበትም ቀን እና ሕያው ሆኖ በሚነሳበትም ቀን ሰላም በእሱ ላይ ይሁን*፡፡ وَسَلَامٌ عَلَيْهِ يَوْمَ وُلِدَ وَيَوْمَ يَمُوتُ وَيَوْمَ يُبْعَثُ حَيًّا
"ዉሊደ" وُلِدَ ማለት "ተወለደ" ማለት ሲሆን አላፊ ጊዜ ነው፤ "የሙቱ" يَمُوتُ ማለት ግን "የሚሞት" ማለት ሲሆን የወደፊት ጊዜ ነው፤ ይህንን አንቀጽ እና የስሙን ትርጉም የሕያ አልሞተም፤ ወደፊት ይሞትና በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል የሚል እሳቤ ይይዛል፤ ይህ አንደኛው እይታ ነው። ሁለተኛው እይታ የሕያ በአላህ መንገድ የተገደለ ሸሂድ ነው፤ ሸሂድ ደግሞ ሕያው ነው፤ ስለዚህ የሕያ ሕያው የተባለበት ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ ይህ ሌላው እይታ ነው፦
2፥154 *በአላህ መንገድ የሚገደሉትን ሰዎችም «ሙታን ናቸው» አትበሉ፡፡ በእውነቱ "ሕያዋን ናቸው"፤ ግን አታውቁም*፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَن يُقْتَلُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ أَمْوَاتٌ ۚ بَلْ أَحْيَاءٌ وَلَـٰكِن لَّا تَشْعُرُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥7 «ዘከሪያ ሆይ! እኛ በወንድ ልጅ *ስሙ የሕያ በኾነ ከዚህ በፊት ሞክሼን ባላደረግንለት እናበስርሃለን*» አለው፡፡ يَا زَكَرِيَّا إِنَّا نُبَشِّرُكَ بِغُلَامٍ اسْمُهُ يَحْيَىٰ لَمْ نَجْعَل لَّهُ مِن قَبْلُ سَمِيًّا
ነጥብ አንድ
"ሞክሼ"
"ሞክሼ" የሚለው ቃል "ሠሚይ" سَمِيّ ሲሆን በቁርኣን ሁለት ጊዜ ተጠቅሷል፤ የአላህን ባህርይ ለማመልከት መጥቷል፦
19፥65 እርሱ የሰማያትና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ *ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን?* رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ ۚ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا
የአላህ ባህርያት ሞክሼ የለውም፤ የአላህ ስሞች ባህርያቱ የተሰየሙበት ናቸው፤ አላህ ከፍጡራን ጋር በባህርይ የማይመሳሰሉ በቁርኣን የተገለጹ 99 መልካም ስሞች አሉት፦
7፥180 *ለአላህም መልካም ስሞች አሉት፡፡ ስትጸልዩ በእርሷም ጥሩት*፡፡ وَلِلَّهِ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ فَادْعُوهُ بِهَا
17፥110 «አላህን ጥሩ ወይም አልረሕማንን ጥሩ፤ ከሁለቱ ማንኛውንም ብትጠሩ መልካም ነው፡፡ *ለእርሱ መልካም ስሞች አሉትና*» በላቸው፡፡ قُلِ ادْعُوا اللَّهَ أَوِ ادْعُوا الرَّحْمَـٰنَ ۖ أَيًّا مَّا تَدْعُوا فَلَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
20፥8 *አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *ለእርሱ መልካሞች የኾኑ ስሞች አሉት*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው፣ አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ *ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት*፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى
ለምሳሌ ከአላህ ስሞች መካከል አሥ-ሠሚዕ" السَّمِيعُ እና "አል-በሲር" الْبَصِيرُ ነው፤ ሰውም ሰሚ እና ተመልካች ነው፤ ነገር ግን ሰው ሰው ሰሚና ተመልካች የተባለው አላህ ሰሚ እና ተመልካች በተባለበት ስሌትና ቀመር አይደለም፦
76፥2 እኛ ሰውን በሕግ ግዳጅ የምንሞከረው ስንኾን ቅልቅሎች ከኾኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነው፡፡ *ሰሚ ተመልካችም* አደረግነው፡፡ إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
42፥11 *የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም "ሰሚው" "ተመልካቹ" ነው*፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ ۖ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
"የሚመስለው ምንም ነገር የለም" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ የአላህ መስማት እና ማየት ጊዜና ቦታ ሳይወስነው በጨለማ እና በሹክሹክታ ያሉትን ያያል ይሰማል፤ የፍጡራን መስማት እና ማየት ግን በጊዜና በቦታ ተወስኖ በጨለማ እና በሹክሹክታ ያሉትን አያይም አይሰማም። ስለዚህ የአላህ ስም የወከለውን ባህርይ ሞክሼ የለውም። በተመሳሳይም የየሕያ ስም ሞክሼ የለውም ሲባል ለየት ያለ የስም ትርጉም አለው፤ በተጨማሪም "የሕያ" በሚል ስም የተጠራ ሰው ከእርሱ በፊት የለም ማለት ነው፦
19፥7 «ዘከሪያ ሆይ! እኛ በወንድ ልጅ *ስሙ የሕያ በኾነ ከዚህ በፊት ሞክሼን ባላደረግንለት እናበስርሃለን*» አለው፡፡ يَا زَكَرِيَّا إِنَّا نُبَشِّرُكَ بِغُلَامٍ اسْمُهُ يَحْيَىٰ لَمْ نَجْعَل لَّهُ مِن قَبْلُ سَمِيًّا
ነጥብ ሁለት
"የሕያ"
"የሕያ" يَحْيَىٰ ማለት "ሕያው" ማለት ነው፦
20፥74 እነሆ ከሓዲ ኾኖ ወደ ጌታው የሚመጣ ሰው ለእርሱ ገሀነም አለችው፡፡ *በውስጧም አይሞትም "ሕያውም" አይኾን*፡፡ إِنَّهُۥ مَن يَأْتِ رَبَّهُۥ مُجْرِمًۭا فَإِنَّ لَهُۥ جَهَنَّمَ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَىٰ
87፥13 *ከዚያም በእርሷ ውስጥ አይሞትም "ሕያውም" አይኾንም*፡፡ ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَىٰ
"ሕያው" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "የሕያ" يَحْيَىٰ ነው፤ አምላካችን አላህ ስለ የሕያ ለነብያችን"ﷺ" በሚናገርበት አንቀጽ ላይ፦
19፥15 *በተወለደበት ቀን፣ በሚሞትበትም ቀን እና ሕያው ሆኖ በሚነሳበትም ቀን ሰላም በእሱ ላይ ይሁን*፡፡ وَسَلَامٌ عَلَيْهِ يَوْمَ وُلِدَ وَيَوْمَ يَمُوتُ وَيَوْمَ يُبْعَثُ حَيًّا
"ዉሊደ" وُلِدَ ማለት "ተወለደ" ማለት ሲሆን አላፊ ጊዜ ነው፤ "የሙቱ" يَمُوتُ ማለት ግን "የሚሞት" ማለት ሲሆን የወደፊት ጊዜ ነው፤ ይህንን አንቀጽ እና የስሙን ትርጉም የሕያ አልሞተም፤ ወደፊት ይሞትና በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል የሚል እሳቤ ይይዛል፤ ይህ አንደኛው እይታ ነው። ሁለተኛው እይታ የሕያ በአላህ መንገድ የተገደለ ሸሂድ ነው፤ ሸሂድ ደግሞ ሕያው ነው፤ ስለዚህ የሕያ ሕያው የተባለበት ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ ይህ ሌላው እይታ ነው፦
2፥154 *በአላህ መንገድ የሚገደሉትን ሰዎችም «ሙታን ናቸው» አትበሉ፡፡ በእውነቱ "ሕያዋን ናቸው"፤ ግን አታውቁም*፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَن يُقْتَلُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ أَمْوَاتٌ ۚ بَلْ أَحْيَاءٌ وَلَـٰكِن لَّا تَشْعُرُونَ
ነጥብ ሦስት
"ስሙ"
"የሕያ" يَحْيَىٰ በሚል ስም የተጠራ ከእርሱ በፊት አንድም የለም፦
19፥7 «ዘከሪያ ሆይ! እኛ በወንድ ልጅ *ስሙ የሕያ በኾነ ከዚህ በፊት ሞክሼን ባላደረግንለት እናበስርሃለን*» አለው፡፡ يَا زَكَرِيَّا إِنَّا نُبَشِّرُكَ بِغُلَامٍ اسْمُهُ يَحْيَىٰ لَمْ نَجْعَل لَّهُ مِن قَبْلُ سَمِيًّا
ሚሽነሪዎች "የሕያ" የሚለው ስም ከእርሱ በፊት ነበረ በማለት የአላህን ንግግር ለማስዋሸት ሲዳክሩ ይታያል፤ ግን እውን "የሕያ" የሚል ስም ነበረን? እስቲ እንይ! "ዮሐና" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዩሓናን" يُوحانان ሲሆን 27 ጊዜ በብሉይ ኪዳን ተጠቀሷል፤ ይህ ስም ለየሃቃጣን ልጅ ዮሐናን እና ለቃሬያም ልጅ ዮሐናን አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ዕዝራ 8፥12 ከዓዝጋድ ልጆች *የሃቃጣን ልጅ ዮሐናን*፥ ከእርሱም ጋር መቶ አሥር ወንዶች። وَمِن بَنِي عَزْجَدَ يُوحَنانُ بْنُ هِقّاطانَ وَمَعَهُ مِئَةٌ وَعَشْرَةُ رِجالٍ.
ኤርምያስ 40፥8 *የቃሬያም ልጅ ዮሐናን* እና ዮናታን፥ የተንሑሜትም ልጅ ሠራያ፥ የነጦፋዊውም የዮፌ ልጆች የማዕካታዊውም ልጅ ያእዛንያ ከሰዎቻቸው ጋር ወደ ጎዶልያስ ወደ ምጽጳ መጡ። وَأتَى الرِّجالُ التّالِيَةُ أسماؤُهُمْ إلَى جَدَلْيا فِي المِصفاةِ: إسْماعِيلُ بْنُ نَثَنْيا وَيُوحانانُ وَيُوناثانُ ابنا قارِيحَ، وَسَرايا بْنُ تَنحُومَثَ، وَأبناءُ عُوفايَ النَّطُوفاتِيِّ، وَيَزَنْيا بْنُ المَعكِيِّ. أتَى هَؤُلاءِ مَعَ رِجالِهِمْ إلَى جَدَلْيا فِي المِصفاةِ.
"ዮሐና" እና "ዮሐንስ" ሁለት የተለያዩ ስሞች ናቸው፤ "ዮሐንስ" በዓረቢኛው "ዩሐና" يُوحَنّا እንጂ "ዩሓናን" يُوحانان አይደለም፤ "ዩሐና" ሐ ፈትሃ "ሐ" እና ኑን ሸዳ አሊፍ ስኩን "ንና" ሲሆን "ዩሐናን" ግን ሐ ፈትሃ አሊፍ ስኩን "ሓ"፣ ኑን አሊፍ ስኩን "ና" እና በኑን ስኩን "ን" ተብሎ የሚሰክን ነው፦
ሉቃስ 1፥13 መልአኩም እንዲህ አለው፦ ዘካርያስ ሆይ፥ ጸሎትህ ተሰምቶልሃልና አትፍራ ሚስትህ ኤልሳቤጥም ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፥ *ስሙንም ዮሐንስ ትለዋለህ*። فَقالَ لَهُ المَلاكُ: «لا تَخَفْ يا زَكَرِيّا. لَقَدْ سَمِعَ اللهُ صَلاتَكَ. وَسَتَلِدُ لَكَ زَوجَتُكَ ألِيصاباتُ ابناً، فَسَمِّهِ يُوحَنّا
በዐረቢኛው ባይብል እንኳን ብንሄድ ሁለት የተለያዩ ቃላት ናቸው። እኛ የፈለግነው "የሕያ" በሚል ስም የተጠራ ሰው ካለ መረጃ ይቅረብልን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
"ስሙ"
"የሕያ" يَحْيَىٰ በሚል ስም የተጠራ ከእርሱ በፊት አንድም የለም፦
19፥7 «ዘከሪያ ሆይ! እኛ በወንድ ልጅ *ስሙ የሕያ በኾነ ከዚህ በፊት ሞክሼን ባላደረግንለት እናበስርሃለን*» አለው፡፡ يَا زَكَرِيَّا إِنَّا نُبَشِّرُكَ بِغُلَامٍ اسْمُهُ يَحْيَىٰ لَمْ نَجْعَل لَّهُ مِن قَبْلُ سَمِيًّا
ሚሽነሪዎች "የሕያ" የሚለው ስም ከእርሱ በፊት ነበረ በማለት የአላህን ንግግር ለማስዋሸት ሲዳክሩ ይታያል፤ ግን እውን "የሕያ" የሚል ስም ነበረን? እስቲ እንይ! "ዮሐና" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዩሓናን" يُوحانان ሲሆን 27 ጊዜ በብሉይ ኪዳን ተጠቀሷል፤ ይህ ስም ለየሃቃጣን ልጅ ዮሐናን እና ለቃሬያም ልጅ ዮሐናን አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ዕዝራ 8፥12 ከዓዝጋድ ልጆች *የሃቃጣን ልጅ ዮሐናን*፥ ከእርሱም ጋር መቶ አሥር ወንዶች። وَمِن بَنِي عَزْجَدَ يُوحَنانُ بْنُ هِقّاطانَ وَمَعَهُ مِئَةٌ وَعَشْرَةُ رِجالٍ.
ኤርምያስ 40፥8 *የቃሬያም ልጅ ዮሐናን* እና ዮናታን፥ የተንሑሜትም ልጅ ሠራያ፥ የነጦፋዊውም የዮፌ ልጆች የማዕካታዊውም ልጅ ያእዛንያ ከሰዎቻቸው ጋር ወደ ጎዶልያስ ወደ ምጽጳ መጡ። وَأتَى الرِّجالُ التّالِيَةُ أسماؤُهُمْ إلَى جَدَلْيا فِي المِصفاةِ: إسْماعِيلُ بْنُ نَثَنْيا وَيُوحانانُ وَيُوناثانُ ابنا قارِيحَ، وَسَرايا بْنُ تَنحُومَثَ، وَأبناءُ عُوفايَ النَّطُوفاتِيِّ، وَيَزَنْيا بْنُ المَعكِيِّ. أتَى هَؤُلاءِ مَعَ رِجالِهِمْ إلَى جَدَلْيا فِي المِصفاةِ.
"ዮሐና" እና "ዮሐንስ" ሁለት የተለያዩ ስሞች ናቸው፤ "ዮሐንስ" በዓረቢኛው "ዩሐና" يُوحَنّا እንጂ "ዩሓናን" يُوحانان አይደለም፤ "ዩሐና" ሐ ፈትሃ "ሐ" እና ኑን ሸዳ አሊፍ ስኩን "ንና" ሲሆን "ዩሐናን" ግን ሐ ፈትሃ አሊፍ ስኩን "ሓ"፣ ኑን አሊፍ ስኩን "ና" እና በኑን ስኩን "ን" ተብሎ የሚሰክን ነው፦
ሉቃስ 1፥13 መልአኩም እንዲህ አለው፦ ዘካርያስ ሆይ፥ ጸሎትህ ተሰምቶልሃልና አትፍራ ሚስትህ ኤልሳቤጥም ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፥ *ስሙንም ዮሐንስ ትለዋለህ*። فَقالَ لَهُ المَلاكُ: «لا تَخَفْ يا زَكَرِيّا. لَقَدْ سَمِعَ اللهُ صَلاتَكَ. وَسَتَلِدُ لَكَ زَوجَتُكَ ألِيصاباتُ ابناً، فَسَمِّهِ يُوحَنّا
በዐረቢኛው ባይብል እንኳን ብንሄድ ሁለት የተለያዩ ቃላት ናቸው። እኛ የፈለግነው "የሕያ" በሚል ስም የተጠራ ሰው ካለ መረጃ ይቅረብልን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአሕዛብ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
"አሕዛብ" أَحْزَاب የሚለው ቃል "ሒዝብ" حِزْب "ማለትም "ሕዝብ" ለሚለው ቃል ብዜት ሲሆን "ሕዝቦች" ማለት ነው፦
33፥22 *አማኞቹም "አሕዛብን" ባዩ ጊዜ «ይህ አላህና መልክተኛው የቀጠሩን ነው፡፡ አላህና መልክተኛውም እውነትን ተናገሩ» አሉ*፡፡ وَلَمَّا رَأَى الْمُؤْمِنُونَ الْأَحْزَابَ قَالُوا هَـٰذَا مَا وَعَدَنَا اللَّهُ وَرَسُولُهُ وَصَدَقَ اللَّهُ وَرَسُولُهُ
ይህ ቃል በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱአጀንት እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ "ኤትኖስ" ἔθνος ሲሆን በዕብራይስጡ ደሃራይ እደ-ክታባት ላይ ደግሞ "ጎይ" גוי ተብሎ ተቀምጧል፤ ይህ ቃል እንደየ ዐውዱ ለተለያየ ትርጉም አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን "ህዝብ" "ብሔር" "አረማዊ" "ይሁዲ ያልሆነ" የሚል ፍቺ እንዳለው የግሪክና የዕብራይስጥ ሙዳየ-ቃላት ያትታሉ።
ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እዚህ አርስት ላይ "አሕዛብ" ብለን የምንመለከተው "አረማዊ"pagan" የሚለው እሳቤ ነው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 16፥26 *የአሕዛብ አማልክት ሁሉ ጣዖታት ናቸው*፤
እውን የአሕዛብ አምላክ ሁሉ ጣዖታት ናቸውን? ምክንያቱም እግዚአብሔር የአሕዛብ አምላክ ነው ይላል፦
ሮሜ 3፥29 ወይስ *እግዚአብሔር የአይሁድ ብቻ አምላክ ነውን? የአሕዛብስ ደግሞ አምላክ አይደለምን?*
ራእይ 15፥3 ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ፥ ሥራህ ታላቅና ድንቅ ነው፤ *የአሕዛብ ንጉሥ* ሆይ፥ መንገድህ ጻድቅና እውነተኛ ነው፤
አይ እግዚአብሔር የአሕዛብ አምላክ ነው ሲባል በመፍጠር ደረጃ ነው፤ የአሕዛብ አምላክ ሁሉ ጣዖታት ናቸው የተባለው ከማምለክ አንጻር ነው ከተባለ እንግዲያውስ አሕዛብ የሚያመልኳቸው አማልክት የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው፤ ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ ናቸው፦
መዝሙር 115፥4 *የአሕዛብ ጣዖታቶች የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው*።
ኤርሚያስ 10፥11 እናንተም፦ *ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ እነዚህ አማልክት* ከምድር ላይ ከሰማይም በታች ይጠፋሉ ትሉአቸዋላችሁ።
"ጣዖት" ማለት እንኳን ሊፈጥር የማይሰማ፣ የማይናገር፣ የማያይ፣ የማያውቅ ግዑዝ ነው። እንግዲያውስ አሕዛብ የሚለው ስሙ እኛን ሙስሊሞችን አይመለከትም። ምክንያቱም የእኛ አምላክ አላህ ሁሉን የሚሰማ፣ በቃሉ የሚናገር፣ ሁሉን የሚያይ፣ ሁሉን የሚያውቅ ሕያው ነው፤ እርሱ ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ ነው፦
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
ከዛም አልፎ ከእርሱ ከፈጣሪ ሌላ ጣዖታውያን የሚገዟቸው ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ በል በማለት ጥያቄ ያቀርባል፦
35፥40 በላቸው *«እነዚያን ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን ተጋሪዎቻችሁን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ፤ ወይስ ለእነርሱ በሰማያት ውስጥ ሽርክና አላቸውን?»* ፡፡ قُلْ أَرَأَيْتُمْ شُرَكَاءَكُمُ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ أَرُونِي مَاذَا خَلَقُوا مِنَ الْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌ فِي السَّمَاوَات
46፥4 በል፦ *«ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ፡፡ ወይም በሰማያት ለእነርሱ መጋራት አላቸውን?»* ፡፡ قُلْ أَرَأَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ أَرُونِي مَاذَا خَلَقُوا مِنَ الْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌ فِي السَّمَاوَات
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
"አሕዛብ" أَحْزَاب የሚለው ቃል "ሒዝብ" حِزْب "ማለትም "ሕዝብ" ለሚለው ቃል ብዜት ሲሆን "ሕዝቦች" ማለት ነው፦
33፥22 *አማኞቹም "አሕዛብን" ባዩ ጊዜ «ይህ አላህና መልክተኛው የቀጠሩን ነው፡፡ አላህና መልክተኛውም እውነትን ተናገሩ» አሉ*፡፡ وَلَمَّا رَأَى الْمُؤْمِنُونَ الْأَحْزَابَ قَالُوا هَـٰذَا مَا وَعَدَنَا اللَّهُ وَرَسُولُهُ وَصَدَقَ اللَّهُ وَرَسُولُهُ
ይህ ቃል በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱአጀንት እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ "ኤትኖስ" ἔθνος ሲሆን በዕብራይስጡ ደሃራይ እደ-ክታባት ላይ ደግሞ "ጎይ" גוי ተብሎ ተቀምጧል፤ ይህ ቃል እንደየ ዐውዱ ለተለያየ ትርጉም አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን "ህዝብ" "ብሔር" "አረማዊ" "ይሁዲ ያልሆነ" የሚል ፍቺ እንዳለው የግሪክና የዕብራይስጥ ሙዳየ-ቃላት ያትታሉ።
ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እዚህ አርስት ላይ "አሕዛብ" ብለን የምንመለከተው "አረማዊ"pagan" የሚለው እሳቤ ነው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 16፥26 *የአሕዛብ አማልክት ሁሉ ጣዖታት ናቸው*፤
እውን የአሕዛብ አምላክ ሁሉ ጣዖታት ናቸውን? ምክንያቱም እግዚአብሔር የአሕዛብ አምላክ ነው ይላል፦
ሮሜ 3፥29 ወይስ *እግዚአብሔር የአይሁድ ብቻ አምላክ ነውን? የአሕዛብስ ደግሞ አምላክ አይደለምን?*
ራእይ 15፥3 ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ፥ ሥራህ ታላቅና ድንቅ ነው፤ *የአሕዛብ ንጉሥ* ሆይ፥ መንገድህ ጻድቅና እውነተኛ ነው፤
አይ እግዚአብሔር የአሕዛብ አምላክ ነው ሲባል በመፍጠር ደረጃ ነው፤ የአሕዛብ አምላክ ሁሉ ጣዖታት ናቸው የተባለው ከማምለክ አንጻር ነው ከተባለ እንግዲያውስ አሕዛብ የሚያመልኳቸው አማልክት የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው፤ ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ ናቸው፦
መዝሙር 115፥4 *የአሕዛብ ጣዖታቶች የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው*።
ኤርሚያስ 10፥11 እናንተም፦ *ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ እነዚህ አማልክት* ከምድር ላይ ከሰማይም በታች ይጠፋሉ ትሉአቸዋላችሁ።
"ጣዖት" ማለት እንኳን ሊፈጥር የማይሰማ፣ የማይናገር፣ የማያይ፣ የማያውቅ ግዑዝ ነው። እንግዲያውስ አሕዛብ የሚለው ስሙ እኛን ሙስሊሞችን አይመለከትም። ምክንያቱም የእኛ አምላክ አላህ ሁሉን የሚሰማ፣ በቃሉ የሚናገር፣ ሁሉን የሚያይ፣ ሁሉን የሚያውቅ ሕያው ነው፤ እርሱ ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ ነው፦
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
ከዛም አልፎ ከእርሱ ከፈጣሪ ሌላ ጣዖታውያን የሚገዟቸው ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ በል በማለት ጥያቄ ያቀርባል፦
35፥40 በላቸው *«እነዚያን ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን ተጋሪዎቻችሁን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ፤ ወይስ ለእነርሱ በሰማያት ውስጥ ሽርክና አላቸውን?»* ፡፡ قُلْ أَرَأَيْتُمْ شُرَكَاءَكُمُ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ أَرُونِي مَاذَا خَلَقُوا مِنَ الْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌ فِي السَّمَاوَات
46፥4 በል፦ *«ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ፡፡ ወይም በሰማያት ለእነርሱ መጋራት አላቸውን?»* ፡፡ قُلْ أَرَأَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ أَرُونِي مَاذَا خَلَقُوا مِنَ الْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌ فِي السَّمَاوَات
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ፈውስ እና ታምራት በኡስታዞች የተዘጋጀ ደርስ፦
https://youtu.be/D08TaGGVOns
https://youtu.be/D08TaGGVOns
የማይመገብ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
አምላካችን አላህ የሚመገቡ አካላትን በመፍጠር እርሱ የሁሉም መጋቢ ነው፤ ነገር ግን በተቃራኒው እርሱ ሲሳይን ሰጪ ስለሆነ የማይመገብ አምላክ ነው፦
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
51፥57 *ከእነርሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም፡፡ ሊመግቡኝም አልሻም*፡፡ مَا أُرِيدُ مِنْهُم مِّن رِّزْقٍ وَمَا أُرِيدُ أَن يُطْعِمُونِ
በባይብልም አንዱ አምላክ እንደማይመገብ ተገልጿል፦
መዝሙር 50፥12 *ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና። የፍሪዳውን ሥጋ እበላለሁን? የፍየሉንስ ደም እጠጣለሁን?*
ፈጣሪ፦ እበላለሁን? እጠጣለሁን? ሲል በምጸታዊ አነጋገር አልበላም አልጠጣም እያለ ነው፤ ከዚያ ይልቅ ሁሉን የሚመግብ ነው፦
መዝሙር 136፥25 *ለሥጋ ሁሉ ምግብን የሚሰጥ*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
አምላካችን አላህ መርየምን እና ልጇን ለዓለማት ታምር አድርጓል፤ ነገር ግን እርሱ መልእክተኛ እናቱ ደግሞ እውነተኛ ናቸው እንጂ ከዚያ ያለፈ ደረጃ የላቸውም፤ ሁለቱም እንደማንኛውን ፍጡር ምግብን የሚበሉ ነበሩ፤ መመለክ የሚገባው የሚመግብ የማይመገብ ከማንም ምንም ሲሳይ የማይፈልግ አንድ አምላክ አላህ ብቻ ነው፦
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ ሁለቱም ምግብን የሚበሉ ነበሩ*፤ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ ۖ كَانَا يَأْكُلَانِ الطَّعَامَ ۗ انظُرْ كَيْفَ نُبَيِّنُ لَهُمُ الْآيَاتِ ثُمَّ انظُرْ أَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ
ኢየሱስ ለሥድስቱ የተፈጥሮ ሕግጋት ይገዛል፤ እነዚህም ሕግጋት፦ መራብ፣ መጠማት፣ መብላት፣ መጠጣት፣ መጸዳዳት እና መሽናት ናቸው። ኢየሱስ እየበላ እና እየጠጣ መጣ፦
ማቴዎስ 11፥19 *የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ*፥
ሉቃስ 24፥42 እነርሱም *ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤ ተቀብሎም በፊታቸው በላ*።
ኢየሱስ ይራብ፣ ይጠማ፣ ይበላ እና ይጠጣ ከነበረ፤ ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ መጸዳዳት ግድ ይለዋል፦
ማቴዎስ 15፥17 *ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?*
ፈጣሪ ሰው ሆኖ ይራባል፣ ይጠማል፤ ይበላል፣ ይጠጣል፣ ይጸዳዳል፣ ይሸናል ማለት ለእርሱ የነውርና የጎደሎ ባህርይ ነው፤ የሰማያትና ምድር ጌታ፣ የዙፋኑ ጌታ፣ የማሸነፍ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ፤ “ከሚሉት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የሲፉነ” يَصِفُونَ ማለት “ባህርይ ካደረጉለት”they attribute” ነገር ሁሉ የጠራ ነው፦
43፥82 *የሰማያትና ምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
6:100 *ጥራት የተገባው ከሚሉት ነገር የላቀ ነው*። سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يَصِفُونَ
23:91 *አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
37፥180 *የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّكَ رَبِّ الْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
አምላካችን አላህ የሚመገቡ አካላትን በመፍጠር እርሱ የሁሉም መጋቢ ነው፤ ነገር ግን በተቃራኒው እርሱ ሲሳይን ሰጪ ስለሆነ የማይመገብ አምላክ ነው፦
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
51፥57 *ከእነርሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም፡፡ ሊመግቡኝም አልሻም*፡፡ مَا أُرِيدُ مِنْهُم مِّن رِّزْقٍ وَمَا أُرِيدُ أَن يُطْعِمُونِ
በባይብልም አንዱ አምላክ እንደማይመገብ ተገልጿል፦
መዝሙር 50፥12 *ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና። የፍሪዳውን ሥጋ እበላለሁን? የፍየሉንስ ደም እጠጣለሁን?*
ፈጣሪ፦ እበላለሁን? እጠጣለሁን? ሲል በምጸታዊ አነጋገር አልበላም አልጠጣም እያለ ነው፤ ከዚያ ይልቅ ሁሉን የሚመግብ ነው፦
መዝሙር 136፥25 *ለሥጋ ሁሉ ምግብን የሚሰጥ*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
አምላካችን አላህ መርየምን እና ልጇን ለዓለማት ታምር አድርጓል፤ ነገር ግን እርሱ መልእክተኛ እናቱ ደግሞ እውነተኛ ናቸው እንጂ ከዚያ ያለፈ ደረጃ የላቸውም፤ ሁለቱም እንደማንኛውን ፍጡር ምግብን የሚበሉ ነበሩ፤ መመለክ የሚገባው የሚመግብ የማይመገብ ከማንም ምንም ሲሳይ የማይፈልግ አንድ አምላክ አላህ ብቻ ነው፦
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ ሁለቱም ምግብን የሚበሉ ነበሩ*፤ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ ۖ كَانَا يَأْكُلَانِ الطَّعَامَ ۗ انظُرْ كَيْفَ نُبَيِّنُ لَهُمُ الْآيَاتِ ثُمَّ انظُرْ أَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ
ኢየሱስ ለሥድስቱ የተፈጥሮ ሕግጋት ይገዛል፤ እነዚህም ሕግጋት፦ መራብ፣ መጠማት፣ መብላት፣ መጠጣት፣ መጸዳዳት እና መሽናት ናቸው። ኢየሱስ እየበላ እና እየጠጣ መጣ፦
ማቴዎስ 11፥19 *የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ*፥
ሉቃስ 24፥42 እነርሱም *ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤ ተቀብሎም በፊታቸው በላ*።
ኢየሱስ ይራብ፣ ይጠማ፣ ይበላ እና ይጠጣ ከነበረ፤ ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ መጸዳዳት ግድ ይለዋል፦
ማቴዎስ 15፥17 *ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?*
ፈጣሪ ሰው ሆኖ ይራባል፣ ይጠማል፤ ይበላል፣ ይጠጣል፣ ይጸዳዳል፣ ይሸናል ማለት ለእርሱ የነውርና የጎደሎ ባህርይ ነው፤ የሰማያትና ምድር ጌታ፣ የዙፋኑ ጌታ፣ የማሸነፍ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ፤ “ከሚሉት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የሲፉነ” يَصِفُونَ ማለት “ባህርይ ካደረጉለት”they attribute” ነገር ሁሉ የጠራ ነው፦
43፥82 *የሰማያትና ምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
6:100 *ጥራት የተገባው ከሚሉት ነገር የላቀ ነው*። سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يَصِفُونَ
23:91 *አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
37፥180 *የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّكَ رَبِّ الْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ማህበራዊ ዘይቤ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
17፥53 ለባሮቼም በላቸው፦ ያችን እርሷ *“መልካም የሆነችውን ቃል ይናገሩ”፤ ሰይጣን በመካከላቸው ያበላሻልና*፤ ሰይጣን ለሰው ግልጽ ጠላት ነውና። وَقُل لِّعِبَادِى يَقُولُوا۟ ٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ يَنزَغُ بَيْنَهُمْ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ كَانَ لِلْإِنسَٰنِ عَدُوًّۭا مُّبِينًۭا
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፤ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው፤ በማህበራዊ ዘይቤ ውስጥ ከሰዎች ጋር በሚኖረን ጤናማ ግንኑኝነት እና መስተጋብር ሥነ-ምግባር እና ግብረገብ ወሳኝ ሚና ናቸው፤ “አኽላቅ” أخلاق ማለት ሥነ-ምግባር”ethics” ማለት ሲሆን “አደብ” أدب ማለት ደግሞ ግብረገብ”manners” ማለት ነው።
አምላካችን አላህ በወላጆች፣ በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ ለሰራተኞች መልካምን እንድንሰራ አዞናል፦
4፥36 *አላህንም አምልኩ፤ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ በወላጆች፣ በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ንብረት ባደረጓቸው መልካምን ሥሩ*፤ አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
ኩራት እና ጉራ የሥነ-ምግባ እና የግብረገብ እጦት ነው፤ ከላይ ያለው ግብረገብ ሙስሊም ካልሆኑም ጋር በሚኖረን መስተጋብር ያጠቃልላል፤ ሙስሊም ያልሆኑ ሰላማውያን ጋር መልካምን መዋዋልና በፍትሕ ማስተካከል አላህ አልከለከለንም። አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና፦
60፥8 *ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ ከሓዲዎች መልካም ብትውሉላቸውና ወደ እነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና*፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
አንድ ሙስሊም ከሰዎች ጋር በሚኖረው ማህበራዊ ዘይቤ ምን ምን የሥነ-ምግባር እና የግብረገብ እሴቶችን ከቁርኣን ነጥብ በነጥብ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
“መልካም ጠባይ”
ከሥነ-ምግባር እሴት አንዱ መልካም ባህርይ ነው፤ መልካም ባህርይ በመጥፎ ባህርይ ላይ ተጽእኖ ማድረግ ይችላል፤ አውንታዊ ጠባይ ጠበኛን ሰው አዛኝ ዘመድ ያደርጋል፦
31፥34 *መልካሚቱ እና ክፉይቱም ጸባይ አይተካከሉም፡፡ በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ጸባይ መጥፎይቱን ገፍትር፡፡ ያን ጊዜ ያ በአንተ እና በእርሱ ጠብ ያለው ሰው መካከል እርሱ ልክ እንደ አዛኝ ዘመድ ይኾናል*፡፡ وَلَا تَسْتَوِي الْحَسَنَةُ وَلَا السَّيِّئَةُ ۚ ادْفَعْ بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ فَإِذَا الَّذِي بَيْنَكَ وَبَيْنَهُ عَدَاوَةٌ كَأَنَّهُ وَلِيٌّ حَمِيمٌ
ይህንን ገር ጠባይ ይዞ በመልካም ማዘዝ ነው፤ የአልረሕማንም ባሮች የተረጋጉ ናቸው፤ ውድቅን ቃል በሰሙ ጊዜ ከእርሱ ይርቃሉ፤ ባለጌዎች በክፉ ባነጋገሩዋቸው ጊዜ “ሰላም” የሚሉት ናቸው፦
7፥199 *ገርን ጠባይ ያዝ”፤ በመልካምም እዘዝ “መሃይማንን” ተዋቸው*። خُذِ ٱلْعَفْوَ وَأْمُرْ بِٱلْعُرْفِ وَأَعْرِضْ عَنِ ٱلْجَٰهِلِينَ
25፥63 *የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚኼዱት”፣ ባለጌዎች በክፉ ባነጋገሩዋቸው ጊዜ፣ “ሰላም” የሚሉት ናቸው*። وَعِبَادُ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى ٱلْأَرْضِ هَوْنًۭا وَإِذَا خَاطَبَهُمُ ٱلْجَٰهِلُونَ قَالُوا۟ سَلَٰمًۭا
28፥55 *ውድቅንም ቃል በሰሙ ጊዜ ከእርሱ ይርቃሉ*፡፡ «ለእኛ ሥራዎቻችን አሉን፡፡ ለናንተም ሥራዎቻችሁ አሏችሁ፡፡ *ሰላም በእናንተ ላይ ይኹን መሃይማንን አንፈልግም» ይላሉ*፡፡وَإِذَا سَمِعُوا۟ ٱللَّغْوَ أَعْرَضُوا۟ عَنْهُ وَقَالُوا۟ لَنَآ أَعْمَٰلُنَا وَلَكُمْ أَعْمَٰلُكُمْ سَلَٰمٌ عَلَيْكُمْ لَا نَبْتَغِى ٱلْجَٰهِلِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
17፥53 ለባሮቼም በላቸው፦ ያችን እርሷ *“መልካም የሆነችውን ቃል ይናገሩ”፤ ሰይጣን በመካከላቸው ያበላሻልና*፤ ሰይጣን ለሰው ግልጽ ጠላት ነውና። وَقُل لِّعِبَادِى يَقُولُوا۟ ٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ يَنزَغُ بَيْنَهُمْ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ كَانَ لِلْإِنسَٰنِ عَدُوًّۭا مُّبِينًۭا
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፤ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው፤ በማህበራዊ ዘይቤ ውስጥ ከሰዎች ጋር በሚኖረን ጤናማ ግንኑኝነት እና መስተጋብር ሥነ-ምግባር እና ግብረገብ ወሳኝ ሚና ናቸው፤ “አኽላቅ” أخلاق ማለት ሥነ-ምግባር”ethics” ማለት ሲሆን “አደብ” أدب ማለት ደግሞ ግብረገብ”manners” ማለት ነው።
አምላካችን አላህ በወላጆች፣ በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ ለሰራተኞች መልካምን እንድንሰራ አዞናል፦
4፥36 *አላህንም አምልኩ፤ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ በወላጆች፣ በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ንብረት ባደረጓቸው መልካምን ሥሩ*፤ አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
ኩራት እና ጉራ የሥነ-ምግባ እና የግብረገብ እጦት ነው፤ ከላይ ያለው ግብረገብ ሙስሊም ካልሆኑም ጋር በሚኖረን መስተጋብር ያጠቃልላል፤ ሙስሊም ያልሆኑ ሰላማውያን ጋር መልካምን መዋዋልና በፍትሕ ማስተካከል አላህ አልከለከለንም። አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና፦
60፥8 *ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ ከሓዲዎች መልካም ብትውሉላቸውና ወደ እነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና*፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
አንድ ሙስሊም ከሰዎች ጋር በሚኖረው ማህበራዊ ዘይቤ ምን ምን የሥነ-ምግባር እና የግብረገብ እሴቶችን ከቁርኣን ነጥብ በነጥብ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
“መልካም ጠባይ”
ከሥነ-ምግባር እሴት አንዱ መልካም ባህርይ ነው፤ መልካም ባህርይ በመጥፎ ባህርይ ላይ ተጽእኖ ማድረግ ይችላል፤ አውንታዊ ጠባይ ጠበኛን ሰው አዛኝ ዘመድ ያደርጋል፦
31፥34 *መልካሚቱ እና ክፉይቱም ጸባይ አይተካከሉም፡፡ በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ጸባይ መጥፎይቱን ገፍትር፡፡ ያን ጊዜ ያ በአንተ እና በእርሱ ጠብ ያለው ሰው መካከል እርሱ ልክ እንደ አዛኝ ዘመድ ይኾናል*፡፡ وَلَا تَسْتَوِي الْحَسَنَةُ وَلَا السَّيِّئَةُ ۚ ادْفَعْ بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ فَإِذَا الَّذِي بَيْنَكَ وَبَيْنَهُ عَدَاوَةٌ كَأَنَّهُ وَلِيٌّ حَمِيمٌ
ይህንን ገር ጠባይ ይዞ በመልካም ማዘዝ ነው፤ የአልረሕማንም ባሮች የተረጋጉ ናቸው፤ ውድቅን ቃል በሰሙ ጊዜ ከእርሱ ይርቃሉ፤ ባለጌዎች በክፉ ባነጋገሩዋቸው ጊዜ “ሰላም” የሚሉት ናቸው፦
7፥199 *ገርን ጠባይ ያዝ”፤ በመልካምም እዘዝ “መሃይማንን” ተዋቸው*። خُذِ ٱلْعَفْوَ وَأْمُرْ بِٱلْعُرْفِ وَأَعْرِضْ عَنِ ٱلْجَٰهِلِينَ
25፥63 *የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚኼዱት”፣ ባለጌዎች በክፉ ባነጋገሩዋቸው ጊዜ፣ “ሰላም” የሚሉት ናቸው*። وَعِبَادُ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى ٱلْأَرْضِ هَوْنًۭا وَإِذَا خَاطَبَهُمُ ٱلْجَٰهِلُونَ قَالُوا۟ سَلَٰمًۭا
28፥55 *ውድቅንም ቃል በሰሙ ጊዜ ከእርሱ ይርቃሉ*፡፡ «ለእኛ ሥራዎቻችን አሉን፡፡ ለናንተም ሥራዎቻችሁ አሏችሁ፡፡ *ሰላም በእናንተ ላይ ይኹን መሃይማንን አንፈልግም» ይላሉ*፡፡وَإِذَا سَمِعُوا۟ ٱللَّغْوَ أَعْرَضُوا۟ عَنْهُ وَقَالُوا۟ لَنَآ أَعْمَٰلُنَا وَلَكُمْ أَعْمَٰلُكُمْ سَلَٰمٌ عَلَيْكُمْ لَا نَبْتَغِى ٱلْجَٰهِلِينَ
ነጥብ ሁለት
“መልካም ቃል”
ከሥነ-ምግባር እሴት አንዱ መልካም ቃልን መናገር ነው፤ ሰይጣን መልካም ቃል በማይናገሩት በመካከላቸው ያበላሻል፤ አላህ መልካምን ቃልን ፍሬ በምትሰጥ መልካም ዛፍ ሲመስላት ክፉ ቃልን ደግሞ ፍሬ በማይሰጥ ክፉ ዛፍ ይመስለዋል፦
17፥53 ለባሮቼም በላቸው፦ ያችን እርሷ *“መልካም የሆነችውን ቃል ይናገሩ”፤ ሰይጣን በመካከላቸው ያበላሻልና*፤ ሰይጣን ለሰው ግልጽ ጠላት ነውና። وَقُل لِّعِبَادِى يَقُولُوا۟ ٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ يَنزَغُ بَيْنَهُمْ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ كَانَ لِلْإِنسَٰنِ عَدُوًّۭا مُّبِينًۭا
14፥24 *አላህ መልካምን ቃል ሥርዋ በምድር ውስጥ የተደላደለች ቅርንጫፍዋም ወደ ሰማይ የረዘመች እንደሆነች መልካም ዛፍ አድርጎ ምሳሌን እንዴት እንደገለጸ አላየኽምን?* أَلَمْ تَرَ كَيْفَ ضَرَبَ اللَّهُ مَثَلًا كَلِمَةً طَيِّبَةً كَشَجَرَةٍ طَيِّبَةٍ أَصْلُهَا ثَابِتٌ وَفَرْعُهَا فِي السَّمَاءِ
14፥25 *ፍሬዋን በጌታዋ ፈቃድ በየጊዜው ትሰጣለች፡፡ አላህም ለሰዎች ይገሰጹ ዘንድ ምሳሌዎችን ይገልጻል*፡፡ تُؤْتِي أُكُلَهَا كُلَّ حِينٍ بِإِذْنِ رَبِّهَا ۗ وَيَضْرِبُ اللَّهُ الْأَمْثَالَ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
14፥26 *የመጥፎም ቃል ምሳሌ ከምድር በላይ የተጎለሰሰች ለእርሷ ምንም መደላደል የሌላት እንደኾነች መጥፎ ዛፍ ነው*፡፡ وَمَثَلُ كَلِمَةٍ خَبِيثَةٍ كَشَجَرَةٍ خَبِيثَةٍ اجْتُثَّتْ مِن فَوْقِ الْأَرْضِ مَا لَهَا مِن قَرَارٍ
ነብያችንም”ﷺ” በቅዱስ ንግግራቸው፦ “በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምን መልካም ይናገር አሊያም ዝም ይበል” ብለዋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 46
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምን መልካም ይናገር አሊያም ዝም ይበል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ مَنْ كَانَ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ فَلْيَقُلْ خَيْرًا أَوْ لِيَسْكُتْ ”
ነጥብ ሥስት
“ትክክለኛ ንግግር”
ከሥነ-ምግባር እሴት አንዱ ትክክለኛ ንግግር መናገር ነው፤ አንድ አማኝ ትክክለኛውንም ንግግር መናገር እና የሐሰትንም ቃል መራቅ አለበት፦
33:70 እላንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን ፍሩ፤ *ትክክለኛውንም ንግግር” ተናገሩ*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَقُولُوا۟ قَوْلًۭا سَدِيدًۭا
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
እውነተኛ ሰው በማስረኛ ይናገራል፤ ከእውነተኞችም ጎን ይቆማል፦
2፥111 *እውነተኞች እንደኾናችሁ ማስረጃችሁን አምጡ* በላቸው፡፡ قُلْ هَاتُوا۟ بُرْهَٰنَكُمْ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
9፥119 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ *ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَكُونُوا۟ مَعَ ٱلصَّٰدِقِينَ
እውነተኛ ሰው በዕውቀት ትክክለኛውን ንግግር ይናገራል፤ ያለ ዕውቀት ምንም አይከተልም፦
6፥143 *እውነተኞች እንደሆናችሁ በዕውቀት ንገሩኝ* በላቸው፡፡ نَبِّـُٔونِى بِعِلْمٍ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል*፡፡ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና፡፡ وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِۦ عِلْمٌ ۚ إِنَّ ٱلسَّمْعَ وَٱلْبَصَرَ وَٱلْفُؤَادَ كُلُّ أُو۟لَٰٓئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْـُٔولًۭا
ያለ ማስረጃ እና ያለ ዕውቀት በግምት እርገጠኛ ሆኖ መናገር እርግማን ያመጣል፤ አንድ ነገረኛ ሰው ወሬን ቢያመጣልን በስሕተት ላይ ሆነን ሕዝቦችን እንዳንጎዳ እና በሠራነው ነገር ላይ ተጸጻቾች እንዳንሆን በዕውቀት እና በማስረጃ ማረጋገጥ አለብን፦
51፥10 *በግምት የሚናገሩ ውሸታሞች ተረገሙ*፡፡ قُتِلَ الْخَرَّاصُونَ
49፥6 እላንተ ያመናችሁ ሆይ *ነገረኛ ወሬን ቢያመጣላችሁ” በስሕተት ላይ ሆናችሁ “ሕዝቦችን እንዳትጎዱ” እና በሠራችሁት ነገር ላይ “ተጸጻቾች” እንዳትሆኑ ”አረጋግጡ”*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِن جَآءَكُمْ فَاسِقٌۢ بِنَبَإٍۢ فَتَبَيَّنُوٓا۟ أَن تُصِيبُوا۟ قَوْمًۢا بِجَهَٰلَةٍۢ فَتُصْبِحُوا۟ عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَٰدِمِينَ
“መልካም ቃል”
ከሥነ-ምግባር እሴት አንዱ መልካም ቃልን መናገር ነው፤ ሰይጣን መልካም ቃል በማይናገሩት በመካከላቸው ያበላሻል፤ አላህ መልካምን ቃልን ፍሬ በምትሰጥ መልካም ዛፍ ሲመስላት ክፉ ቃልን ደግሞ ፍሬ በማይሰጥ ክፉ ዛፍ ይመስለዋል፦
17፥53 ለባሮቼም በላቸው፦ ያችን እርሷ *“መልካም የሆነችውን ቃል ይናገሩ”፤ ሰይጣን በመካከላቸው ያበላሻልና*፤ ሰይጣን ለሰው ግልጽ ጠላት ነውና። وَقُل لِّعِبَادِى يَقُولُوا۟ ٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ يَنزَغُ بَيْنَهُمْ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ كَانَ لِلْإِنسَٰنِ عَدُوًّۭا مُّبِينًۭا
14፥24 *አላህ መልካምን ቃል ሥርዋ በምድር ውስጥ የተደላደለች ቅርንጫፍዋም ወደ ሰማይ የረዘመች እንደሆነች መልካም ዛፍ አድርጎ ምሳሌን እንዴት እንደገለጸ አላየኽምን?* أَلَمْ تَرَ كَيْفَ ضَرَبَ اللَّهُ مَثَلًا كَلِمَةً طَيِّبَةً كَشَجَرَةٍ طَيِّبَةٍ أَصْلُهَا ثَابِتٌ وَفَرْعُهَا فِي السَّمَاءِ
14፥25 *ፍሬዋን በጌታዋ ፈቃድ በየጊዜው ትሰጣለች፡፡ አላህም ለሰዎች ይገሰጹ ዘንድ ምሳሌዎችን ይገልጻል*፡፡ تُؤْتِي أُكُلَهَا كُلَّ حِينٍ بِإِذْنِ رَبِّهَا ۗ وَيَضْرِبُ اللَّهُ الْأَمْثَالَ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
14፥26 *የመጥፎም ቃል ምሳሌ ከምድር በላይ የተጎለሰሰች ለእርሷ ምንም መደላደል የሌላት እንደኾነች መጥፎ ዛፍ ነው*፡፡ وَمَثَلُ كَلِمَةٍ خَبِيثَةٍ كَشَجَرَةٍ خَبِيثَةٍ اجْتُثَّتْ مِن فَوْقِ الْأَرْضِ مَا لَهَا مِن قَرَارٍ
ነብያችንም”ﷺ” በቅዱስ ንግግራቸው፦ “በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምን መልካም ይናገር አሊያም ዝም ይበል” ብለዋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 46
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምን መልካም ይናገር አሊያም ዝም ይበል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ مَنْ كَانَ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ فَلْيَقُلْ خَيْرًا أَوْ لِيَسْكُتْ ”
ነጥብ ሥስት
“ትክክለኛ ንግግር”
ከሥነ-ምግባር እሴት አንዱ ትክክለኛ ንግግር መናገር ነው፤ አንድ አማኝ ትክክለኛውንም ንግግር መናገር እና የሐሰትንም ቃል መራቅ አለበት፦
33:70 እላንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን ፍሩ፤ *ትክክለኛውንም ንግግር” ተናገሩ*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَقُولُوا۟ قَوْلًۭا سَدِيدًۭا
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
እውነተኛ ሰው በማስረኛ ይናገራል፤ ከእውነተኞችም ጎን ይቆማል፦
2፥111 *እውነተኞች እንደኾናችሁ ማስረጃችሁን አምጡ* በላቸው፡፡ قُلْ هَاتُوا۟ بُرْهَٰنَكُمْ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
9፥119 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ *ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَكُونُوا۟ مَعَ ٱلصَّٰدِقِينَ
እውነተኛ ሰው በዕውቀት ትክክለኛውን ንግግር ይናገራል፤ ያለ ዕውቀት ምንም አይከተልም፦
6፥143 *እውነተኞች እንደሆናችሁ በዕውቀት ንገሩኝ* በላቸው፡፡ نَبِّـُٔونِى بِعِلْمٍ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል*፡፡ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና፡፡ وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِۦ عِلْمٌ ۚ إِنَّ ٱلسَّمْعَ وَٱلْبَصَرَ وَٱلْفُؤَادَ كُلُّ أُو۟لَٰٓئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْـُٔولًۭا
ያለ ማስረጃ እና ያለ ዕውቀት በግምት እርገጠኛ ሆኖ መናገር እርግማን ያመጣል፤ አንድ ነገረኛ ሰው ወሬን ቢያመጣልን በስሕተት ላይ ሆነን ሕዝቦችን እንዳንጎዳ እና በሠራነው ነገር ላይ ተጸጻቾች እንዳንሆን በዕውቀት እና በማስረጃ ማረጋገጥ አለብን፦
51፥10 *በግምት የሚናገሩ ውሸታሞች ተረገሙ*፡፡ قُتِلَ الْخَرَّاصُونَ
49፥6 እላንተ ያመናችሁ ሆይ *ነገረኛ ወሬን ቢያመጣላችሁ” በስሕተት ላይ ሆናችሁ “ሕዝቦችን እንዳትጎዱ” እና በሠራችሁት ነገር ላይ “ተጸጻቾች” እንዳትሆኑ ”አረጋግጡ”*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِن جَآءَكُمْ فَاسِقٌۢ بِنَبَإٍۢ فَتَبَيَّنُوٓا۟ أَن تُصِيبُوا۟ قَوْمًۢا بِجَهَٰلَةٍۢ فَتُصْبِحُوا۟ عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَٰدِمِينَ
ነጥብ አራት
“ምክክር”
ከማህበራዊ እሴት መካከል አንዱ ሹራ ነው፤ “ሹራ” شُورَىٰ ማለት “መመካከር” ሲሆን “ተሻዉር” تَشَاوُر ደግሞ “ምክክር”consultation” ማለት ነው፤ “ሹራ” የአንድ ሱራ ስም ሆኖ ወርዷል፤ ይህም ሱራ “ሱረቱ አሽ-ሹራ” ይባላል፦
42፥38 *ለእነዚያም የጌታቸውን ጥሪ ለተቀበሉት፣ ሶላትንም ላዘወተሩት፣ ”ነገራቸውም በመካከላቸው መመካከር ለኾነው” ከሰጠናቸውም ሲሳይ ለሚለግሱት*፡፡ وَٱلَّذِينَ ٱسْتَجَابُوا۟ لِرَبِّهِمْ وَأَقَامُوا۟ ٱلصَّلَوٰةَ وَأَمْرُهُمْ شُورَىٰ بَيْنَهُمْ وَمِمَّا رَزَقْنَٰهُمْ يُنفِقُونَ
“ነሲሓ” نَّصِيحَة ማለት “ነሰሑ” نَصَحُ ማለትም “መከረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምክር” “ንጹሕ” “ቅንነት” “ፍጹምነት” “ታዛዥነት” የሚል ፍቺ አለው፤ “ናሲሕ” نَاصِح ማለት “መካሪ” ማለት ነው፤ “ኑስሕ” نُصْح ማለት ደግሞ “ምክር” ማለት ነው፦
ሱነን ነሣኢ መጽሐፍ 39 , ሐዲስ 49
ተሚም አድ-ዳሪይ እንደተረከው *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “ዲን ነሲሓ ነው፤ የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ነሲሓ ለማን ነው? ብለው አሉ፤ እርሳቸው፦ “ለአላህ፣ ለመጽሐፍቱ፣ ለመልእክተኞቹ፣ ለሙስሊሞች ኢማም እና ለጋራ ህዝቦቻቸው” አሉ*። عَنْ تَمِيمٍ الدَّارِيِّ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّمَا الدِّينُ النَّصِيحَةُ ” . قَالُوا لِمَنْ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ ” لِلَّهِ وَلِكِتَابِهِ وَلِرَسُولِهِ وَلأَئِمَّةِ الْمُسْلِمِينَ وَعَامَّتِهِمْ .
ችግሮችን በመመነጋገር መፍታት ሹራ ነው፤ የውይይታችን አጀንዳ የአላህ ውዴታ ለመፈለግ ተብሎ ስለ ምጽዋት፣ በሰዎች መካከል ማስታረቅ ሆነ በበጎ ሥራ ሁሉ ከሆነ አጅር አለው፤ ከዚያ ውጪ ደግ ነገር የለበትም፦
4፥114 *ከውይይታቸው በምጽዋት ወይም በበጎ ሥራ ወይም በሰዎች መካከል በማስታረቅ ከሚያዙ ሰዎች ውይይት በስተቀር በብዙው ውስጥ ደግ ነገር የለበትም፡፡ ይኸንንም የተባለውን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ የሚሠራ ሰው ታላቅ ምንዳን እንሰጠዋለን*፡፡ لَّا خَيْرَ فِى كَثِيرٍۢ مِّن نَّجْوَىٰهُمْ إِلَّا مَنْ أَمَرَ بِصَدَقَةٍ أَوْ مَعْرُوفٍ أَوْ إِصْلَٰحٍۭ بَيْنَ ٱلنَّاسِ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ ٱبْتِغَآءَ مَرْضَاتِ ٱللَّهِ فَسَوْفَ نُؤْتِيهِ أَجْرًا عَظِيمًۭا
58፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በተንሾካሾካችሁ ጊዜ በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ፣ መልክተኛውንም በመቃወም አትንሾካሾኩ፡፡ ግን *”በበጎ ሥራና አላህን በመፍራት ተወያዩ”*፡፡ ያንንም ወደ እርሱ የምትሰበሰቡበትን አላህን ፍሩ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِذَا تَنَٰجَيْتُمْ فَلَا تَتَنَٰجَوْا۟ بِٱلْإِثْمِ وَٱلْعُدْوَٰنِ وَمَعْصِيَتِ ٱلرَّسُولِ وَتَنَٰجَوْا۟ بِٱلْبِرِّ وَٱلتَّقْوَىٰ ۖ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ٱلَّذِىٓ إِلَيْهِ تُحْشَرُونَ
ነጥብ አምስት
“ትክክለኛ ፍትሕ”
ማህበራዊ ቀውስ የሚያስከትለው ዋናው ዝንባሌ ነው፤ “አህዋ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ሲሆን ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ዘረኝነት፣ ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ማዳላት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ዝንባሌ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ዝንባሉን ሳንከተል፣ ደሃ ሃብታም ሳንል እራስ፣ ወላጅ እና ቅርብ ዘመድን ሳንወግን ለአላህ ስልን ሳናዳላ በትክክል መስካሪዎች መሆን አለብን፤ ከንቱ እና ጭፍን ፍቅር አሊያም ከንቱ እና ጭፍን ጥላቻ ለአላህ ቀጥተኞች ወይም በትክክል መስካሪዎች እንዳንሆን ያደርገናል፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
5፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፤ አላህ የሚፈራ ሰው ፍትኸኛ ይሆናል፤ አላህ በምሰራው ሁሉ ይመለከተኛል ብሎ ያስባል። አምላካችን አላህ አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ምክክር”
ከማህበራዊ እሴት መካከል አንዱ ሹራ ነው፤ “ሹራ” شُورَىٰ ማለት “መመካከር” ሲሆን “ተሻዉር” تَشَاوُر ደግሞ “ምክክር”consultation” ማለት ነው፤ “ሹራ” የአንድ ሱራ ስም ሆኖ ወርዷል፤ ይህም ሱራ “ሱረቱ አሽ-ሹራ” ይባላል፦
42፥38 *ለእነዚያም የጌታቸውን ጥሪ ለተቀበሉት፣ ሶላትንም ላዘወተሩት፣ ”ነገራቸውም በመካከላቸው መመካከር ለኾነው” ከሰጠናቸውም ሲሳይ ለሚለግሱት*፡፡ وَٱلَّذِينَ ٱسْتَجَابُوا۟ لِرَبِّهِمْ وَأَقَامُوا۟ ٱلصَّلَوٰةَ وَأَمْرُهُمْ شُورَىٰ بَيْنَهُمْ وَمِمَّا رَزَقْنَٰهُمْ يُنفِقُونَ
“ነሲሓ” نَّصِيحَة ማለት “ነሰሑ” نَصَحُ ማለትም “መከረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምክር” “ንጹሕ” “ቅንነት” “ፍጹምነት” “ታዛዥነት” የሚል ፍቺ አለው፤ “ናሲሕ” نَاصِح ማለት “መካሪ” ማለት ነው፤ “ኑስሕ” نُصْح ማለት ደግሞ “ምክር” ማለት ነው፦
ሱነን ነሣኢ መጽሐፍ 39 , ሐዲስ 49
ተሚም አድ-ዳሪይ እንደተረከው *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “ዲን ነሲሓ ነው፤ የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ነሲሓ ለማን ነው? ብለው አሉ፤ እርሳቸው፦ “ለአላህ፣ ለመጽሐፍቱ፣ ለመልእክተኞቹ፣ ለሙስሊሞች ኢማም እና ለጋራ ህዝቦቻቸው” አሉ*። عَنْ تَمِيمٍ الدَّارِيِّ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّمَا الدِّينُ النَّصِيحَةُ ” . قَالُوا لِمَنْ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ ” لِلَّهِ وَلِكِتَابِهِ وَلِرَسُولِهِ وَلأَئِمَّةِ الْمُسْلِمِينَ وَعَامَّتِهِمْ .
ችግሮችን በመመነጋገር መፍታት ሹራ ነው፤ የውይይታችን አጀንዳ የአላህ ውዴታ ለመፈለግ ተብሎ ስለ ምጽዋት፣ በሰዎች መካከል ማስታረቅ ሆነ በበጎ ሥራ ሁሉ ከሆነ አጅር አለው፤ ከዚያ ውጪ ደግ ነገር የለበትም፦
4፥114 *ከውይይታቸው በምጽዋት ወይም በበጎ ሥራ ወይም በሰዎች መካከል በማስታረቅ ከሚያዙ ሰዎች ውይይት በስተቀር በብዙው ውስጥ ደግ ነገር የለበትም፡፡ ይኸንንም የተባለውን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ የሚሠራ ሰው ታላቅ ምንዳን እንሰጠዋለን*፡፡ لَّا خَيْرَ فِى كَثِيرٍۢ مِّن نَّجْوَىٰهُمْ إِلَّا مَنْ أَمَرَ بِصَدَقَةٍ أَوْ مَعْرُوفٍ أَوْ إِصْلَٰحٍۭ بَيْنَ ٱلنَّاسِ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ ٱبْتِغَآءَ مَرْضَاتِ ٱللَّهِ فَسَوْفَ نُؤْتِيهِ أَجْرًا عَظِيمًۭا
58፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በተንሾካሾካችሁ ጊዜ በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ፣ መልክተኛውንም በመቃወም አትንሾካሾኩ፡፡ ግን *”በበጎ ሥራና አላህን በመፍራት ተወያዩ”*፡፡ ያንንም ወደ እርሱ የምትሰበሰቡበትን አላህን ፍሩ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِذَا تَنَٰجَيْتُمْ فَلَا تَتَنَٰجَوْا۟ بِٱلْإِثْمِ وَٱلْعُدْوَٰنِ وَمَعْصِيَتِ ٱلرَّسُولِ وَتَنَٰجَوْا۟ بِٱلْبِرِّ وَٱلتَّقْوَىٰ ۖ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ٱلَّذِىٓ إِلَيْهِ تُحْشَرُونَ
ነጥብ አምስት
“ትክክለኛ ፍትሕ”
ማህበራዊ ቀውስ የሚያስከትለው ዋናው ዝንባሌ ነው፤ “አህዋ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ሲሆን ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ዘረኝነት፣ ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ማዳላት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ዝንባሌ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ዝንባሉን ሳንከተል፣ ደሃ ሃብታም ሳንል እራስ፣ ወላጅ እና ቅርብ ዘመድን ሳንወግን ለአላህ ስልን ሳናዳላ በትክክል መስካሪዎች መሆን አለብን፤ ከንቱ እና ጭፍን ፍቅር አሊያም ከንቱ እና ጭፍን ጥላቻ ለአላህ ቀጥተኞች ወይም በትክክል መስካሪዎች እንዳንሆን ያደርገናል፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
5፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፤ አላህ የሚፈራ ሰው ፍትኸኛ ይሆናል፤ አላህ በምሰራው ሁሉ ይመለከተኛል ብሎ ያስባል። አምላካችን አላህ አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ውሸትን አትቅጠፉ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ቧጠውና ሟጠው በጥላቻ ጥላሸት ለማጠልሸት በአላህ ላይ በውሸት ይቀጥፋሉ፤ በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም፦
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኞች፦ “ሐዲስ ላይ አላህን እራቁቱን ባዶ እግሩን ሳይገረዝ ታገኙታላችሁ” ወሊአዑዙቢላህ ይላል ይሉናል፤ ይህም የሚሉበት ምክንያት ሰው የሆነ ኢየሱስ መገረዙን ስንነግራቸው እና አምላክ አይገረዝም ለሚል ሙግታችን ምላሽ መሆኑ ነው፣ እስቲ የተቀጠፈበትን ይህንን ሐዲስ እንመልከት፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 113:
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ባዶ እግራችሁን፤እራቁታችሁን እየተራመዳችሁ እና ሳትገረዙ አላህን ታገኙታላችሁ”*። سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ إِنَّكُمْ مُلاَقُو اللَّهِ حُفَاةً عُرَاةً مُشَاةً غُرْلاً ”. قَالَ سُفْيَانُ هَذَا مِمَّا نَعُدُّ أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ سَمِعَهُ مِنَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم.
እዚህ ሐዲስ ላይ በግልጽና በማያሻማ መልኩ “ኢነኩም” إِنَّكُمْ ማለትም “እናንተ” የሚል የብዜት ተውላጠ ስም እኛን ሰዎችን ያመለክታል፤ “ሙላቁል-ሏህ” مُلاَقُو اللَّهِ ማለትም “አላህን ታገኙታላችሁ” ስለሚል ባዳ እግር፣ እራቁት እና አለመገረዝ ሆኖ አግኚው እኛ ስንሆን የምናገኘው አላህን ነው። ይህንን ቅጥፈት እንደበቀቀን ሲደጋግሙት ይታያል፤ ለህሊናው ኖሮ ሃይ እና አንድ የሚል ይጥፋ እንዴ? ሐዲሱን ወረድ ብለን ስንመለከተው ይበልጥ ግልጽ ይሆናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 116:
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ይሰበሰባሉ” እኔም አልኩኝ፦ የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ወንዱም ሴቱም እራቁታቸዉን ሲሆኑ አይተፋፈሩምን? እርሳቸውም፦ “ያን ሁኔታ ከባድ ስለሆነ ለእንዲህ አይነቱ ነገር ለማጤን አያስችላቸውም” አሉ*። أَنَّ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” تُحْشَرُونَ حُفَاةً عُرَاةً غُرْلاً ” قَالَتْ عَائِشَةُ فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ الرِّجَالُ وَالنِّسَاءُ يَنْظُرُ بَعْضُهُمْ إِلَى بَعْضٍ. فَقَالَ ” الأَمْرُ أَشَدُّ مِنْ أَنْ يُهِمَّهُمْ ذَاكِ ”.
ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ሲሰበሰቡ ሁሉም ስለራሱ እንጂ ተቃራኒ ወገኑ እራቁቱን መሆኑን የሚያስብበት ጊዜም ሆነ አቅም የለውም፤ እዚህ ሐዲስ ላይ ደግሞ ቁልጭ እና ፍንትው ብሎ “ቱሕሸሩነ” تُحْشَرُونَ ማለትም “ይሰበሰባሉ” የሚል ቃላት አለ፤ ቀጥሎ ያሉት ቃላት፦ ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ” የሚለው ሰውን እንጂ ፈጣሪን በፍጹም አያመለክትም።
አምላካችን አላህም በተከበረው ቃሉ ሰው አላህን በትንሳኤ ቀን ሲቀሰቀስ ተገኛኝ እንደሆነ እና ወደ እርሱ ሲቀርቡ፦ “በመጀመሪያ ጊዜ እንደ ፈጠርናችሁ ራቁታችሁን በእርግጥ መጣችሁን?” እንደሚላቸው ተናግሯል፦
84፥6 አንተ ሰው ሆይ! *አንተ ጌታህን እስከምትገናኝ ድረስ ልፋትን ለፊ ነህ፤ ተገናኚውም ነህ*፡፡ يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ إِنَّكَ كَادِحٌ إِلَىٰ رَبِّكَ كَدْحًا فَمُلَاقِيهِ
18፥48 የተሰለፉም ኾነው በጌታህ ላይ ይቀረባሉ፡፡ ይባላሉም፦ *”በመጀመሪያ ጊዜ እንደ ፈጠርናችሁ ራቁታችሁን በእርግጥ መጣችሁን? በእውነቱ ለእናንተ ለመቀስቀሻ ጊዜን አናደርግም መስሏችሁ ነበር?”*፡፡ وَعُرِضُوا عَلَىٰ رَبِّكَ صَفًّا لَّقَدْ جِئْتُمُونَا كَمَا خَلَقْنَاكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍ ۚ بَلْ زَعَمْتُمْ أَلَّن نَّجْعَلَ لَكُم مَّوْعِدًا
እውነቱ ይህ ነው፤ እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ እና በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ መኖሩን አትርሱ፦
29፥68 *በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ወይም እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ የለምን?* وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِالْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُ ۚ أَلَيْسَ فِي جَهَنَّمَ مَثْوًى لِّلْكَافِرِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ቧጠውና ሟጠው በጥላቻ ጥላሸት ለማጠልሸት በአላህ ላይ በውሸት ይቀጥፋሉ፤ በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም፦
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኞች፦ “ሐዲስ ላይ አላህን እራቁቱን ባዶ እግሩን ሳይገረዝ ታገኙታላችሁ” ወሊአዑዙቢላህ ይላል ይሉናል፤ ይህም የሚሉበት ምክንያት ሰው የሆነ ኢየሱስ መገረዙን ስንነግራቸው እና አምላክ አይገረዝም ለሚል ሙግታችን ምላሽ መሆኑ ነው፣ እስቲ የተቀጠፈበትን ይህንን ሐዲስ እንመልከት፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 113:
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ባዶ እግራችሁን፤እራቁታችሁን እየተራመዳችሁ እና ሳትገረዙ አላህን ታገኙታላችሁ”*። سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ إِنَّكُمْ مُلاَقُو اللَّهِ حُفَاةً عُرَاةً مُشَاةً غُرْلاً ”. قَالَ سُفْيَانُ هَذَا مِمَّا نَعُدُّ أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ سَمِعَهُ مِنَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم.
እዚህ ሐዲስ ላይ በግልጽና በማያሻማ መልኩ “ኢነኩም” إِنَّكُمْ ማለትም “እናንተ” የሚል የብዜት ተውላጠ ስም እኛን ሰዎችን ያመለክታል፤ “ሙላቁል-ሏህ” مُلاَقُو اللَّهِ ማለትም “አላህን ታገኙታላችሁ” ስለሚል ባዳ እግር፣ እራቁት እና አለመገረዝ ሆኖ አግኚው እኛ ስንሆን የምናገኘው አላህን ነው። ይህንን ቅጥፈት እንደበቀቀን ሲደጋግሙት ይታያል፤ ለህሊናው ኖሮ ሃይ እና አንድ የሚል ይጥፋ እንዴ? ሐዲሱን ወረድ ብለን ስንመለከተው ይበልጥ ግልጽ ይሆናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 116:
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ይሰበሰባሉ” እኔም አልኩኝ፦ የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ወንዱም ሴቱም እራቁታቸዉን ሲሆኑ አይተፋፈሩምን? እርሳቸውም፦ “ያን ሁኔታ ከባድ ስለሆነ ለእንዲህ አይነቱ ነገር ለማጤን አያስችላቸውም” አሉ*። أَنَّ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” تُحْشَرُونَ حُفَاةً عُرَاةً غُرْلاً ” قَالَتْ عَائِشَةُ فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ الرِّجَالُ وَالنِّسَاءُ يَنْظُرُ بَعْضُهُمْ إِلَى بَعْضٍ. فَقَالَ ” الأَمْرُ أَشَدُّ مِنْ أَنْ يُهِمَّهُمْ ذَاكِ ”.
ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ሲሰበሰቡ ሁሉም ስለራሱ እንጂ ተቃራኒ ወገኑ እራቁቱን መሆኑን የሚያስብበት ጊዜም ሆነ አቅም የለውም፤ እዚህ ሐዲስ ላይ ደግሞ ቁልጭ እና ፍንትው ብሎ “ቱሕሸሩነ” تُحْشَرُونَ ማለትም “ይሰበሰባሉ” የሚል ቃላት አለ፤ ቀጥሎ ያሉት ቃላት፦ ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ” የሚለው ሰውን እንጂ ፈጣሪን በፍጹም አያመለክትም።
አምላካችን አላህም በተከበረው ቃሉ ሰው አላህን በትንሳኤ ቀን ሲቀሰቀስ ተገኛኝ እንደሆነ እና ወደ እርሱ ሲቀርቡ፦ “በመጀመሪያ ጊዜ እንደ ፈጠርናችሁ ራቁታችሁን በእርግጥ መጣችሁን?” እንደሚላቸው ተናግሯል፦
84፥6 አንተ ሰው ሆይ! *አንተ ጌታህን እስከምትገናኝ ድረስ ልፋትን ለፊ ነህ፤ ተገናኚውም ነህ*፡፡ يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ إِنَّكَ كَادِحٌ إِلَىٰ رَبِّكَ كَدْحًا فَمُلَاقِيهِ
18፥48 የተሰለፉም ኾነው በጌታህ ላይ ይቀረባሉ፡፡ ይባላሉም፦ *”በመጀመሪያ ጊዜ እንደ ፈጠርናችሁ ራቁታችሁን በእርግጥ መጣችሁን? በእውነቱ ለእናንተ ለመቀስቀሻ ጊዜን አናደርግም መስሏችሁ ነበር?”*፡፡ وَعُرِضُوا عَلَىٰ رَبِّكَ صَفًّا لَّقَدْ جِئْتُمُونَا كَمَا خَلَقْنَاكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍ ۚ بَلْ زَعَمْتُمْ أَلَّن نَّجْعَلَ لَكُم مَّوْعِدًا
እውነቱ ይህ ነው፤ እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ እና በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ መኖሩን አትርሱ፦
29፥68 *በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ወይም እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ የለምን?* وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِالْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُ ۚ أَلَيْسَ فِي جَهَنَّمَ مَثْوًى لِّلْكَافِرِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ይቅባይነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
3፥134 ለእነዚያ በድሎትም ኾነ በችግር ለሚለግሱት፣ ቁጭትንም ገቺዎች *ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት ተደግሳለች*፡፡ አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ ٱلَّذِينَ يُنفِقُونَ فِى ٱلسَّرَّآءِ وَٱلضَّرَّآءِ وَٱلْكَٰظِمِينَ ٱلْغَيْظَ وَٱلْعَافِينَ عَنِ ٱلنَّاسِ ۗ وَٱللَّهُ يُحِبُّ ٱلْمُحْسِنِينَ
በቁርኣን ከተገለጹ የአላህ ስሞች መካከል "አል-ዐፉው" العَفُوّ ሲሆን "ዐፋ" عَفَا ማለት "ይቅር አለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ይቅር ባዩ" ማለት ነው፤ አላህ እጅግ በጣም "ይቅርባይ" ነው፦
42፥25 *እርሱም ያ ከባሮቹ ንስሓን የሚቀበል፣ ከኃጢአቶችም ይቅር የሚል፣ የምትሠሩትንም ሁሉ የሚያውቅ ነው*፡፡ وَهُوَ الَّذِي يَقْبَلُ التَّوْبَةَ عَنْ عِبَادِهِ وَيَعْفُو عَنِ السَّيِّئَاتِ وَيَعْلَمُ مَا تَفْعَلُونَ
4፥99 እነዚያም አላህ ከእነርሱ ይቅርታ ሊያደርግ ይሻል፡፡ *አላህም ይቅር ባይ መሓሪ ነው*፡፡ فَأُولَـٰئِكَ عَسَى اللَّهُ أَن يَعْفُوَ عَنْهُمْ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَفُوًّا غَفُورًا
4፥43 *አላህ ይቅር ባይ መሓሪ ነውና*፡፡ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَفُوًّا غَفُورًا
የአል-ዐፉው" ተለዋዋጭ ቃል "አል-ገፋር" الغَفَّار ወይም "አል-ገፉር" الغَفُور ሲሆን "ገፈረ" غَفَرَ ማለትም "ማረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መሐሪው" ማለት ነው።
"ዐፍዉ" عَفْو ወይም "መግፊራህ" مَّغْفِرَة ማለት "ይቅርባይነት" "ምህረት" ማለት ነው። ተበድለው ለአላህ ብለው ይቅር የሚሉ ይቅርታ አድራጊዎች "ዐፊን" عَافِين ወይም "ሙሥተግፊር" مُسْتَغْفِر ይባላሉ፦
3፥134 ለእነዚያ በድሎትም ኾነ በችግር ለሚለግሱት፣ ቁጭትንም ገቺዎች *ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት ተደግሳለች*፡፡ አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ ٱلَّذِينَ يُنفِقُونَ فِى ٱلسَّرَّآءِ وَٱلضَّرَّآءِ وَٱلْكَٰظِمِينَ ٱلْغَيْظَ وَٱلْعَافِينَ عَنِ ٱلنَّاسِ ۗ وَٱللَّهُ يُحِبُّ ٱلْمُحْسِنِينَ
አንድ ሰው ተበድሎ የተበደለበትን ሃቅ ማስመለስ ወቀሳ የለበትም፤ ፍትሕ ነውና። የመጥፎም ነገረ ዋጋ ብጤዋ መጥፎ ነው። ነገር ግን ለአላህ ብሎ ይቅርባይ የሆነ አላህ ዘንድ የሚያገኘው ወሮታ፣ አጸፌታ፣ ምንዳና ትሩፋት ያለ ግምት ነው፦
42፥41 ከተበደሉም በኋላ *በመሰሉ የተበቀሉ እነዚያ በነርሱ ላይ ምንም የወቀሳ መንገድ የለባቸውም*፡፡ وَلَمَنِ ٱنتَصَرَ بَعْدَ ظُلْمِهِۦ فَأُو۟لَٰٓئِكَ مَا عَلَيْهِم مِّن سَبِيلٍ
42፥40 የመጥፎም ነገረ ዋጋ ብጤዋ መጥፎ ናት፡፡ *ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው*፡፡ እርሱ በደለኞችን አይወድም፡፡ وَجَزَٰٓؤُا۟ سَيِّئَةٍۢ سَيِّئَةٌۭ مِّثْلُهَا ۖ فَمَنْ عَفَا وَأَصْلَحَ فَأَجْرُهُۥ عَلَى ٱللَّهِ ۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلظَّٰلِمِينَ
አላህ ይቅርባዮችም ኀጢኣታቸውን ይቅር ይላቸዋል፦
42፥37 ለእነዚያም የኀጢኣትን ታላላቆችና ጠያፎችን የሚርቁ *”በተቆጡም ጊዜ እነርሱ የሚምሩት ለኾኑት”*፡፡ وَٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ وَإِذَا مَا غَضِبُوا۟ هُمْ يَغْفِرُونَ
4፥149 ደግ ነገርን ብትገልጹ ወይም ብትደብቁት ወይም ከመጥፎ ነገር *ከበደል ይቅርታ ብታደርጉ አላህ ይቅር ባይ ኃያል ነው*፡፡ إِن تُبْدُوا۟ خَيْرًا أَوْ تُخْفُوهُ أَوْ تَعْفُوا۟ عَن سُوٓءٍۢ فَإِنَّ ٱللَّهَ كَانَ عَفُوًّۭا قَدِيرًا
የይቅርባይነት ተቃራኒ ቁርሾ ነው፤ ቁርሾ ከጥላቻ የሚመጣ ሲሆን ቁርሾ ወደ ይቅርባይነት የሚቀየረው በፍቅር ብቻ ነው፤ ፍቅር የሻከረን ግንኙነት ያለሰልሳል፤ ጥላቻ ኪሳራም ጉዳትም ያመጣል፤ ፍቅር ግን ትርፍም ጥቅምም ያመጣል። ይቅርታ ማድረግ እና የሰዎችን ጥፋት በይቅታ ማለፍ ከአላህ ዘንድ ይቅርባይነት ያሰጣል፤ በተቃራኒው ቂምን መዶለት ቅጣት አለው፦
24፥22 ከእናንተም የችሮታና የክብረት ባለቤቶች የኾኑት ለቅርብ ዘመዶችና ለድኾች በአላህም መንገድ ለተሰደዱ ሰዎች ላይሰጡ አይማሉ፡፡ *ይቅርታም ያድርጉ፡፡ ጥፋተኞቹን ይለፉም፡፡ አላህ ለእናንተ ሊምር አትወዱምን? አላህም መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَلَا يَأْتَلِ أُولُو الْفَضْلِ مِنكُمْ وَالسَّعَةِ أَن يُؤْتُوا أُولِي الْقُرْبَىٰ وَالْمَسَاكِينَ وَالْمُهَاجِرِينَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۖ وَلْيَعْفُوا وَلْيَصْفَحُوا ۗ أَلَا تُحِبُّونَ أَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
35፥10 ማሸነፍን የሚፈልግ የኾነ ሰው አሸናፊነት ለአላህ ብቻ ነው፤ እርሱን በመገዛት ማሸነፍን ይፈልግ፡፡ መልካም ንግግር ወደ እርሱ ይወጣል፡፡ በጎ ሥራም ከፍ ያደርገዋል፡፡ *እነዚያም መጥፎ ሥራዎችን የሚዶልቱ ለእነርሱ ብርቱ ቅጣት አላቸው፡፡ የእነዚያም ተንኮል እርሱ ይጠፋል*፡፡ مَن كَانَ يُرِيدُ ٱلْعِزَّةَ فَلِلَّهِ ٱلْعِزَّةُ جَمِيعًا ۚ إِلَيْهِ يَصْعَدُ ٱلْكَلِمُ ٱلطَّيِّبُ وَٱلْعَمَلُ ٱلصَّٰلِحُ يَرْفَعُهُۥ ۚ وَٱلَّذِينَ يَمْكُرُونَ ٱلسَّيِّـَٔاتِ لَهُمْ عَذَابٌۭ شَدِيدٌۭ ۖ وَمَكْرُ أُو۟لَٰٓئِكَ هُوَ يَبُورُ
አላህ የተብቃቃ ነው፤ ሰደቃ ስንሰጥ ለእርሱ ታዛዥነትና ፍቅር መገለጫ ብቻ ነው፤ ይቅርባይነት ግን ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው። አምላካችን አላህ ይቅርባዮች ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን፦
2፥263 *መልካም ንግግር እና ምሕረት ማድረግ ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው፡፡ አላህም ተብቃቂ ታጋሽ ነው*፡፡ قَوْلٌۭ مَّعْرُوفٌۭ وَمَغْفِرَةٌ خَيْرٌۭ مِّن صَدَقَةٍۢ يَتْبَعُهَآ أَذًۭى ۗ وَٱللَّهُ غَنِىٌّ حَلِيمٌۭ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
3፥134 ለእነዚያ በድሎትም ኾነ በችግር ለሚለግሱት፣ ቁጭትንም ገቺዎች *ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት ተደግሳለች*፡፡ አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ ٱلَّذِينَ يُنفِقُونَ فِى ٱلسَّرَّآءِ وَٱلضَّرَّآءِ وَٱلْكَٰظِمِينَ ٱلْغَيْظَ وَٱلْعَافِينَ عَنِ ٱلنَّاسِ ۗ وَٱللَّهُ يُحِبُّ ٱلْمُحْسِنِينَ
በቁርኣን ከተገለጹ የአላህ ስሞች መካከል "አል-ዐፉው" العَفُوّ ሲሆን "ዐፋ" عَفَا ማለት "ይቅር አለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ይቅር ባዩ" ማለት ነው፤ አላህ እጅግ በጣም "ይቅርባይ" ነው፦
42፥25 *እርሱም ያ ከባሮቹ ንስሓን የሚቀበል፣ ከኃጢአቶችም ይቅር የሚል፣ የምትሠሩትንም ሁሉ የሚያውቅ ነው*፡፡ وَهُوَ الَّذِي يَقْبَلُ التَّوْبَةَ عَنْ عِبَادِهِ وَيَعْفُو عَنِ السَّيِّئَاتِ وَيَعْلَمُ مَا تَفْعَلُونَ
4፥99 እነዚያም አላህ ከእነርሱ ይቅርታ ሊያደርግ ይሻል፡፡ *አላህም ይቅር ባይ መሓሪ ነው*፡፡ فَأُولَـٰئِكَ عَسَى اللَّهُ أَن يَعْفُوَ عَنْهُمْ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَفُوًّا غَفُورًا
4፥43 *አላህ ይቅር ባይ መሓሪ ነውና*፡፡ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَفُوًّا غَفُورًا
የአል-ዐፉው" ተለዋዋጭ ቃል "አል-ገፋር" الغَفَّار ወይም "አል-ገፉር" الغَفُور ሲሆን "ገፈረ" غَفَرَ ማለትም "ማረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መሐሪው" ማለት ነው።
"ዐፍዉ" عَفْو ወይም "መግፊራህ" مَّغْفِرَة ማለት "ይቅርባይነት" "ምህረት" ማለት ነው። ተበድለው ለአላህ ብለው ይቅር የሚሉ ይቅርታ አድራጊዎች "ዐፊን" عَافِين ወይም "ሙሥተግፊር" مُسْتَغْفِر ይባላሉ፦
3፥134 ለእነዚያ በድሎትም ኾነ በችግር ለሚለግሱት፣ ቁጭትንም ገቺዎች *ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት ተደግሳለች*፡፡ አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ ٱلَّذِينَ يُنفِقُونَ فِى ٱلسَّرَّآءِ وَٱلضَّرَّآءِ وَٱلْكَٰظِمِينَ ٱلْغَيْظَ وَٱلْعَافِينَ عَنِ ٱلنَّاسِ ۗ وَٱللَّهُ يُحِبُّ ٱلْمُحْسِنِينَ
አንድ ሰው ተበድሎ የተበደለበትን ሃቅ ማስመለስ ወቀሳ የለበትም፤ ፍትሕ ነውና። የመጥፎም ነገረ ዋጋ ብጤዋ መጥፎ ነው። ነገር ግን ለአላህ ብሎ ይቅርባይ የሆነ አላህ ዘንድ የሚያገኘው ወሮታ፣ አጸፌታ፣ ምንዳና ትሩፋት ያለ ግምት ነው፦
42፥41 ከተበደሉም በኋላ *በመሰሉ የተበቀሉ እነዚያ በነርሱ ላይ ምንም የወቀሳ መንገድ የለባቸውም*፡፡ وَلَمَنِ ٱنتَصَرَ بَعْدَ ظُلْمِهِۦ فَأُو۟لَٰٓئِكَ مَا عَلَيْهِم مِّن سَبِيلٍ
42፥40 የመጥፎም ነገረ ዋጋ ብጤዋ መጥፎ ናት፡፡ *ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው*፡፡ እርሱ በደለኞችን አይወድም፡፡ وَجَزَٰٓؤُا۟ سَيِّئَةٍۢ سَيِّئَةٌۭ مِّثْلُهَا ۖ فَمَنْ عَفَا وَأَصْلَحَ فَأَجْرُهُۥ عَلَى ٱللَّهِ ۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلظَّٰلِمِينَ
አላህ ይቅርባዮችም ኀጢኣታቸውን ይቅር ይላቸዋል፦
42፥37 ለእነዚያም የኀጢኣትን ታላላቆችና ጠያፎችን የሚርቁ *”በተቆጡም ጊዜ እነርሱ የሚምሩት ለኾኑት”*፡፡ وَٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ وَإِذَا مَا غَضِبُوا۟ هُمْ يَغْفِرُونَ
4፥149 ደግ ነገርን ብትገልጹ ወይም ብትደብቁት ወይም ከመጥፎ ነገር *ከበደል ይቅርታ ብታደርጉ አላህ ይቅር ባይ ኃያል ነው*፡፡ إِن تُبْدُوا۟ خَيْرًا أَوْ تُخْفُوهُ أَوْ تَعْفُوا۟ عَن سُوٓءٍۢ فَإِنَّ ٱللَّهَ كَانَ عَفُوًّۭا قَدِيرًا
የይቅርባይነት ተቃራኒ ቁርሾ ነው፤ ቁርሾ ከጥላቻ የሚመጣ ሲሆን ቁርሾ ወደ ይቅርባይነት የሚቀየረው በፍቅር ብቻ ነው፤ ፍቅር የሻከረን ግንኙነት ያለሰልሳል፤ ጥላቻ ኪሳራም ጉዳትም ያመጣል፤ ፍቅር ግን ትርፍም ጥቅምም ያመጣል። ይቅርታ ማድረግ እና የሰዎችን ጥፋት በይቅታ ማለፍ ከአላህ ዘንድ ይቅርባይነት ያሰጣል፤ በተቃራኒው ቂምን መዶለት ቅጣት አለው፦
24፥22 ከእናንተም የችሮታና የክብረት ባለቤቶች የኾኑት ለቅርብ ዘመዶችና ለድኾች በአላህም መንገድ ለተሰደዱ ሰዎች ላይሰጡ አይማሉ፡፡ *ይቅርታም ያድርጉ፡፡ ጥፋተኞቹን ይለፉም፡፡ አላህ ለእናንተ ሊምር አትወዱምን? አላህም መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَلَا يَأْتَلِ أُولُو الْفَضْلِ مِنكُمْ وَالسَّعَةِ أَن يُؤْتُوا أُولِي الْقُرْبَىٰ وَالْمَسَاكِينَ وَالْمُهَاجِرِينَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۖ وَلْيَعْفُوا وَلْيَصْفَحُوا ۗ أَلَا تُحِبُّونَ أَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
35፥10 ማሸነፍን የሚፈልግ የኾነ ሰው አሸናፊነት ለአላህ ብቻ ነው፤ እርሱን በመገዛት ማሸነፍን ይፈልግ፡፡ መልካም ንግግር ወደ እርሱ ይወጣል፡፡ በጎ ሥራም ከፍ ያደርገዋል፡፡ *እነዚያም መጥፎ ሥራዎችን የሚዶልቱ ለእነርሱ ብርቱ ቅጣት አላቸው፡፡ የእነዚያም ተንኮል እርሱ ይጠፋል*፡፡ مَن كَانَ يُرِيدُ ٱلْعِزَّةَ فَلِلَّهِ ٱلْعِزَّةُ جَمِيعًا ۚ إِلَيْهِ يَصْعَدُ ٱلْكَلِمُ ٱلطَّيِّبُ وَٱلْعَمَلُ ٱلصَّٰلِحُ يَرْفَعُهُۥ ۚ وَٱلَّذِينَ يَمْكُرُونَ ٱلسَّيِّـَٔاتِ لَهُمْ عَذَابٌۭ شَدِيدٌۭ ۖ وَمَكْرُ أُو۟لَٰٓئِكَ هُوَ يَبُورُ
አላህ የተብቃቃ ነው፤ ሰደቃ ስንሰጥ ለእርሱ ታዛዥነትና ፍቅር መገለጫ ብቻ ነው፤ ይቅርባይነት ግን ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው። አምላካችን አላህ ይቅርባዮች ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን፦
2፥263 *መልካም ንግግር እና ምሕረት ማድረግ ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው፡፡ አላህም ተብቃቂ ታጋሽ ነው*፡፡ قَوْلٌۭ مَّعْرُوفٌۭ وَمَغْفِرَةٌ خَيْرٌۭ مِّن صَدَقَةٍۢ يَتْبَعُهَآ أَذًۭى ۗ وَٱللَّهُ غَنِىٌّ حَلِيمٌۭ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መለኮታዊ እግር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
68፥42 እግር የሚገለጥበትን ከሓዲዎች ወደ መስገድም የሚጠሩበትን እና የማይችሉበት ቀን አስታውስ፡፡ يَوْمَ يُكْشَفُ عَن سَاقٍۢ وَيُدْعَوْنَ إِلَى ٱلسُّجُودِ فَلَا يَسْتَطِيعُونَ
“ሣቅ” سَاق ማለት “እግር” ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ የትንሳኤ ቀን ከሓዲዎችን ወደ መስገድ የሚጠራበት እና የማይችሉበት ቀን ነው፤ በተቃራኒው ጌታችን እግሩን ይገልጣል፤ ሁሉም ምእመናንና ምእመናት ይሰግዱለታል፤ ታላቁ ሙፈሲር ኢብኑ ከሲር”ረሒመሁላህ” የኢማም ቡኻርይን ሐዲስ ይዞ ይህንን አንቀጽ በዚህ መልኩ ፈስሮታል፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4919
አቢ ሠዒድ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፤ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማው፦ “ጌታችን እግሩን ይገልጣል፤ ሁሉም ምእመናንና ምእመናት ይሰግዱለታል፤ عَنْ أَبِي سَعِيدٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ يَكْشِفُ رَبُّنَا عَنْ سَاقِهِ فَيَسْجُدُ لَهُ كُلُّ مُؤْمِنٍ وَمُؤْمِنَةٍ،
ሚሽነሪዎች ይህንን እሳቤ ይዘው የአላህ እግር ልክ እንደ ፍጡራን እግር ፍጥረታዊ እግር ለማስመሰል ሲዳዱ ይታያል፤ ይህ ስሁት ሙግት ልከክልህ እከክልኝ በሚል ቁጭት ነው፤ ምክንያቱም ኢየሱስ ፍጥረታዊ እግር ስላለው የግድ አላህንም እንደዛ ለማድረግ ነው፤ ሲጀመር የኢየሱስ እግር አካላዊና ፍጥረታዊ እግር ማለትም ስጋ፣ አጥንት፣ ነርቭ፣ ጅማት እና ጡንቻ ያለው ነው፦
ሉቃስ 7፥38 በስተ ኋላውም *በእግሩ* አጠገብ ቆማ እያለቀሰች በእንባዋ *እግሩን* ታርስ ጀመረች፥ በራስ ጠጕርዋም ታብሰው *እግሩንም* ትስመው ሽቱም ትቀባው ነበረች።
ሉቃስ 7፥44 ወደ ሴቲቱም ዘወር ብሎ ስምዖንን እንዲህ አለው፦ ይህችን ሴት ታያለህን? እኔ ወደ ቤትህ ገባሁ፥ ውኃ ስንኳ *ለእግሬ* አላቀረብህልኝም፤ እርስዋ ግን በእንባዋ *እግሬን* አራሰች በጠጕርዋም አበሰች።
ሲቀጥል ይህ እግር በቁመት የሚያድግ ፍጥረታዊ እግር ነው፦
ሉቃስ 2፥52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና *በቁመት* በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት *ያድግ* ነበር።
አስቡት የጫማ ቁጥሩ 30, 35, 40, 41, 42 እያለ የሚተልቀው እግሩ ስለሚያድግ ነው።
ሲሠልስ የኢየሱስ እግር እናቱ ማህጸን ውስጥ ከመፈጠሩ በፊት የኢየሱስ እግርን የፈጠረ ፈጣሪ የእራሱ መለኮታዊ፣ አምላካዊ እና መንፈሳዊ እግር አለው፦
ኢሳይያስ 66፥1 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው፥ ምድርም *የእግሬ* መረገጫ ናት፤
መዝሙር 99፥5 አምላካችንን እግዚአብሔርን ከፍ ከፍ አድርጉት፥ ቅዱስ ነውና ወደ *እግሩ* መረገጫ ስገዱ።
ኢሳይያስ 60፥13 *የእግሬንም* ስፍራ አከብራለሁ።
ናሆም 1፥3 እግዚአብሔር በወጀብና በዐውሎ ነፋስ ውስጥ መንገድ አለው፥ ደመናም *የእግሩ* ትቢያ ነው።
ፈጣሪ የሚመስለው ምንም ነገር ከሌለ የእርሱን መለኮታዊ እግር ከፍጥረታዊ እግር ጋር ማመሳሰል ነውር ነው፦
ኢዮብ23፥13 እርሱ ግን ብቻውን ነው፤ *እርሱንስ የሚመስለው* ማን ነው?
ኢሳይያስ 40፥18 እንግዲህ *ያህዌህን በማን ትመስሉታላችሁ? ወይስ በምን ምሳሌ ታስተያዩታላችሁ?*
የፈጣሪ ባህርይ ከፍጡር ባህርይ ጋር ማመሳል ነውር ከሆነ የአላህንም መለኮታዊና አምላካዊ እግር ከፍጥረታዊና ከአካላዊ እግር ጋር ማመሳሰል ነውር ነው፤ አላህ የሚመስለው ምንም ማንም የለም፤ ለእርሱ አንድም ቢጤ የለውም፦
42፥11 *የሚመስለው ምንም ነገር የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِۦ شَىْءٌۭ ۖ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
112፤4 *ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም*፡፡ وَلَمْ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدٌۢ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
68፥42 እግር የሚገለጥበትን ከሓዲዎች ወደ መስገድም የሚጠሩበትን እና የማይችሉበት ቀን አስታውስ፡፡ يَوْمَ يُكْشَفُ عَن سَاقٍۢ وَيُدْعَوْنَ إِلَى ٱلسُّجُودِ فَلَا يَسْتَطِيعُونَ
“ሣቅ” سَاق ማለት “እግር” ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ የትንሳኤ ቀን ከሓዲዎችን ወደ መስገድ የሚጠራበት እና የማይችሉበት ቀን ነው፤ በተቃራኒው ጌታችን እግሩን ይገልጣል፤ ሁሉም ምእመናንና ምእመናት ይሰግዱለታል፤ ታላቁ ሙፈሲር ኢብኑ ከሲር”ረሒመሁላህ” የኢማም ቡኻርይን ሐዲስ ይዞ ይህንን አንቀጽ በዚህ መልኩ ፈስሮታል፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4919
አቢ ሠዒድ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፤ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማው፦ “ጌታችን እግሩን ይገልጣል፤ ሁሉም ምእመናንና ምእመናት ይሰግዱለታል፤ عَنْ أَبِي سَعِيدٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ يَكْشِفُ رَبُّنَا عَنْ سَاقِهِ فَيَسْجُدُ لَهُ كُلُّ مُؤْمِنٍ وَمُؤْمِنَةٍ،
ሚሽነሪዎች ይህንን እሳቤ ይዘው የአላህ እግር ልክ እንደ ፍጡራን እግር ፍጥረታዊ እግር ለማስመሰል ሲዳዱ ይታያል፤ ይህ ስሁት ሙግት ልከክልህ እከክልኝ በሚል ቁጭት ነው፤ ምክንያቱም ኢየሱስ ፍጥረታዊ እግር ስላለው የግድ አላህንም እንደዛ ለማድረግ ነው፤ ሲጀመር የኢየሱስ እግር አካላዊና ፍጥረታዊ እግር ማለትም ስጋ፣ አጥንት፣ ነርቭ፣ ጅማት እና ጡንቻ ያለው ነው፦
ሉቃስ 7፥38 በስተ ኋላውም *በእግሩ* አጠገብ ቆማ እያለቀሰች በእንባዋ *እግሩን* ታርስ ጀመረች፥ በራስ ጠጕርዋም ታብሰው *እግሩንም* ትስመው ሽቱም ትቀባው ነበረች።
ሉቃስ 7፥44 ወደ ሴቲቱም ዘወር ብሎ ስምዖንን እንዲህ አለው፦ ይህችን ሴት ታያለህን? እኔ ወደ ቤትህ ገባሁ፥ ውኃ ስንኳ *ለእግሬ* አላቀረብህልኝም፤ እርስዋ ግን በእንባዋ *እግሬን* አራሰች በጠጕርዋም አበሰች።
ሲቀጥል ይህ እግር በቁመት የሚያድግ ፍጥረታዊ እግር ነው፦
ሉቃስ 2፥52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና *በቁመት* በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት *ያድግ* ነበር።
አስቡት የጫማ ቁጥሩ 30, 35, 40, 41, 42 እያለ የሚተልቀው እግሩ ስለሚያድግ ነው።
ሲሠልስ የኢየሱስ እግር እናቱ ማህጸን ውስጥ ከመፈጠሩ በፊት የኢየሱስ እግርን የፈጠረ ፈጣሪ የእራሱ መለኮታዊ፣ አምላካዊ እና መንፈሳዊ እግር አለው፦
ኢሳይያስ 66፥1 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው፥ ምድርም *የእግሬ* መረገጫ ናት፤
መዝሙር 99፥5 አምላካችንን እግዚአብሔርን ከፍ ከፍ አድርጉት፥ ቅዱስ ነውና ወደ *እግሩ* መረገጫ ስገዱ።
ኢሳይያስ 60፥13 *የእግሬንም* ስፍራ አከብራለሁ።
ናሆም 1፥3 እግዚአብሔር በወጀብና በዐውሎ ነፋስ ውስጥ መንገድ አለው፥ ደመናም *የእግሩ* ትቢያ ነው።
ፈጣሪ የሚመስለው ምንም ነገር ከሌለ የእርሱን መለኮታዊ እግር ከፍጥረታዊ እግር ጋር ማመሳሰል ነውር ነው፦
ኢዮብ23፥13 እርሱ ግን ብቻውን ነው፤ *እርሱንስ የሚመስለው* ማን ነው?
ኢሳይያስ 40፥18 እንግዲህ *ያህዌህን በማን ትመስሉታላችሁ? ወይስ በምን ምሳሌ ታስተያዩታላችሁ?*
የፈጣሪ ባህርይ ከፍጡር ባህርይ ጋር ማመሳል ነውር ከሆነ የአላህንም መለኮታዊና አምላካዊ እግር ከፍጥረታዊና ከአካላዊ እግር ጋር ማመሳሰል ነውር ነው፤ አላህ የሚመስለው ምንም ማንም የለም፤ ለእርሱ አንድም ቢጤ የለውም፦
42፥11 *የሚመስለው ምንም ነገር የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِۦ شَىْءٌۭ ۖ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
112፤4 *ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም*፡፡ وَلَمْ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدٌۢ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሐጅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥26 *ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ «በእኔ ምንንም አታጋራ፣ ቤቴንም ለሚዞሩት፣ ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱት እና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው» ባልነው ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَاهِيمَ مَكَانَ الْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِي شَيْئًا وَطَهِّرْ بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْقَائِمِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ
“ሓጅ” حَآجّ ወይንም “ሐጅ” حَجّ የሚለው ቃል “ሐጀ” حَجَّ ማለትም “ጎበኘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “ጉብኝት”pilgrimage” ማለት ነው፤ “ሐጅ” መደበኛ ዐብይ ጉብኝት ሲሆን “ዑምራ” عُمْرَة ደግሞ መደበኛ ያልሆነ ንዑስ ጉብኝት ነው፦
2፥196 *ሐጅን እና ዑምራንም ለአላህ ሙሉ*፡፡ وَأَتِمُّوا الْحَجَّ وَالْعُمْرَةَ لِلَّه
3፥97 በውስጡ ግልጽ የኾኑ ተዓምራቶች የኢብራሒምም መቆሚያ አለ፡፡ ወደ ውስጡ የገባ ሰው ጸጥተኛ ይኾናል፡፡ ለአላህም በሰዎች ላይ ወደ እርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ *ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው*፡፡ የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው፡፡ فِيهِ آيَاتٌ بَيِّنَاتٌ مَّقَامُ إِبْرَاهِيمَ ۖ وَمَن دَخَلَهُ كَانَ آمِنًا ۗ وَلِلَّهِ عَلَى النَّاسِ حِجُّ الْبَيْتِ مَنِ اسْتَطَاعَ إِلَيْهِ سَبِيلًا ۚ وَمَن كَفَرَ فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ
2፥158 *ሶፋና መርዋ ከአላህ ምልክቶች ናቸው፤ “ቤቱን በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ” ሰው በሁለቱ መካከል በመመላለሱ በእርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም*፡፡ إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِن شَعَائِرِ اللَّهِ ۖ فَمَنْ حَجَّ الْبَيْتَ أَوِ اعْتَمَرَ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِ أَن يَطَّوَّفَ بِهِمَا
“የጎበኘ” ለሚለው ቃል የገባው “ሐጀ” حَجَّ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ሐጅ የራሱ ጊዜ አለው፦
2፥89 *ከለጋ ጨረቃዎች መለዋወጥ ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
2፥197 *ሐጅ ጊዜያቱ የታወቁ ወሮች ናቸው፡፡ በእነርሱም ውስጥ ሐጅን እንዲሠራ ነፍሱን ያስገደደ ሰው በሐጅ ውስጥ ሴትን መገናኘት ማመጽም ክርክርም የለም*፡፡ الْحَجُّ أَشْهُرٌ مَّعْلُومَاتٌ ۚ فَمَن فَرَضَ فِيهِنَّ الْحَجَّ فَلَا رَفَثَ وَلَا فُسُوقَ وَلَا جِدَالَ فِي الْحَج
22፥28 ለእነርሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ *በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከለማዳ እንስሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ ይመጡልሃል*፡፡ ከእርሷም ብሉ፡፡ ችግረኛ ድሃንም አብሉ፡፡ لِّيَشْهَدُوا۟ مَنَٰفِعَ لَهُمْ وَيَذْكُرُوا۟ ٱسْمَ ٱللَّهِ فِىٓ أَيَّامٍۢ مَّعْلُومَٰتٍ عَلَىٰ مَا رَزَقَهُم مِّنۢ بَهِيمَةِ ٱلْأَنْعَٰمِ ۖ فَكُلُوا۟ مِنْهَا وَأَطْعِمُوا۟ ٱلْبَآئِسَ ٱلْفَقِيرَ
89፥2 *በዐሥር ሌሊቶችም እምላለው*፡፡ وَلَيَالٍ عَشْرٍۢ
የታወቁ ቀኖች 12ኛ ወር- ዙል-ሒጃህ ላይ የመጀመሪያዎቹ ዐሥሩ ሌሊቶች ናቸው። አላህ በዚህ ወቅት ቤቱን እንዲጎበኙ ያዘዘው ለኢብራሂም ነው፦
22፥27 *አልነውም፡- በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትዕዛዝ ጥራ*፡፡ እግረኞች ከየሩቅ መንገድ በሚመጡ ከሲታ ግመሎችም ሁሉ ላይ ሆነው ይመጡሃልና፡፡ وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا وَعَلَىٰ كُلِّ ضَامِرٍ يَأْتِينَ مِن كُلِّ فَجٍّ عَمِيقٍ
22፥26 *ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ «በእኔ ምንንም አታጋራ፣ ቤቴንም ለሚዞሩት፣ ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱት እና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው» ባልነው ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَاهِيمَ مَكَانَ الْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِي شَيْئًا وَطَهِّرْ بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْقَائِمِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ
“ለሚዞሩት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሊጧዒፊነ” لِلطَّائِفِينَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ “ጠዋፍ” طَواف የሚለው ቃል “ጧፈ” طَافَ ማለትም “ዞረ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ዙረት” ማለት ነው፤ ቤቱን በመጎብኘት ሰባት ጊዜ መዞር አምላካችን አላህ ለኢብራሂም የሰጠው ትእዛዝ ነው፦
22፥29 ከዚያም እንደ ጠጉርና ጥፍር ያሉትን ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥26 *ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ «በእኔ ምንንም አታጋራ፣ ቤቴንም ለሚዞሩት፣ ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱት እና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው» ባልነው ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَاهِيمَ مَكَانَ الْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِي شَيْئًا وَطَهِّرْ بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْقَائِمِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ
“ሓጅ” حَآجّ ወይንም “ሐጅ” حَجّ የሚለው ቃል “ሐጀ” حَجَّ ማለትም “ጎበኘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “ጉብኝት”pilgrimage” ማለት ነው፤ “ሐጅ” መደበኛ ዐብይ ጉብኝት ሲሆን “ዑምራ” عُمْرَة ደግሞ መደበኛ ያልሆነ ንዑስ ጉብኝት ነው፦
2፥196 *ሐጅን እና ዑምራንም ለአላህ ሙሉ*፡፡ وَأَتِمُّوا الْحَجَّ وَالْعُمْرَةَ لِلَّه
3፥97 በውስጡ ግልጽ የኾኑ ተዓምራቶች የኢብራሒምም መቆሚያ አለ፡፡ ወደ ውስጡ የገባ ሰው ጸጥተኛ ይኾናል፡፡ ለአላህም በሰዎች ላይ ወደ እርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ *ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው*፡፡ የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው፡፡ فِيهِ آيَاتٌ بَيِّنَاتٌ مَّقَامُ إِبْرَاهِيمَ ۖ وَمَن دَخَلَهُ كَانَ آمِنًا ۗ وَلِلَّهِ عَلَى النَّاسِ حِجُّ الْبَيْتِ مَنِ اسْتَطَاعَ إِلَيْهِ سَبِيلًا ۚ وَمَن كَفَرَ فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ
2፥158 *ሶፋና መርዋ ከአላህ ምልክቶች ናቸው፤ “ቤቱን በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ” ሰው በሁለቱ መካከል በመመላለሱ በእርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም*፡፡ إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِن شَعَائِرِ اللَّهِ ۖ فَمَنْ حَجَّ الْبَيْتَ أَوِ اعْتَمَرَ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِ أَن يَطَّوَّفَ بِهِمَا
“የጎበኘ” ለሚለው ቃል የገባው “ሐጀ” حَجَّ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ሐጅ የራሱ ጊዜ አለው፦
2፥89 *ከለጋ ጨረቃዎች መለዋወጥ ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
2፥197 *ሐጅ ጊዜያቱ የታወቁ ወሮች ናቸው፡፡ በእነርሱም ውስጥ ሐጅን እንዲሠራ ነፍሱን ያስገደደ ሰው በሐጅ ውስጥ ሴትን መገናኘት ማመጽም ክርክርም የለም*፡፡ الْحَجُّ أَشْهُرٌ مَّعْلُومَاتٌ ۚ فَمَن فَرَضَ فِيهِنَّ الْحَجَّ فَلَا رَفَثَ وَلَا فُسُوقَ وَلَا جِدَالَ فِي الْحَج
22፥28 ለእነርሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ *በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከለማዳ እንስሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ ይመጡልሃል*፡፡ ከእርሷም ብሉ፡፡ ችግረኛ ድሃንም አብሉ፡፡ لِّيَشْهَدُوا۟ مَنَٰفِعَ لَهُمْ وَيَذْكُرُوا۟ ٱسْمَ ٱللَّهِ فِىٓ أَيَّامٍۢ مَّعْلُومَٰتٍ عَلَىٰ مَا رَزَقَهُم مِّنۢ بَهِيمَةِ ٱلْأَنْعَٰمِ ۖ فَكُلُوا۟ مِنْهَا وَأَطْعِمُوا۟ ٱلْبَآئِسَ ٱلْفَقِيرَ
89፥2 *በዐሥር ሌሊቶችም እምላለው*፡፡ وَلَيَالٍ عَشْرٍۢ
የታወቁ ቀኖች 12ኛ ወር- ዙል-ሒጃህ ላይ የመጀመሪያዎቹ ዐሥሩ ሌሊቶች ናቸው። አላህ በዚህ ወቅት ቤቱን እንዲጎበኙ ያዘዘው ለኢብራሂም ነው፦
22፥27 *አልነውም፡- በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትዕዛዝ ጥራ*፡፡ እግረኞች ከየሩቅ መንገድ በሚመጡ ከሲታ ግመሎችም ሁሉ ላይ ሆነው ይመጡሃልና፡፡ وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا وَعَلَىٰ كُلِّ ضَامِرٍ يَأْتِينَ مِن كُلِّ فَجٍّ عَمِيقٍ
22፥26 *ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ «በእኔ ምንንም አታጋራ፣ ቤቴንም ለሚዞሩት፣ ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱት እና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው» ባልነው ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَاهِيمَ مَكَانَ الْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِي شَيْئًا وَطَهِّرْ بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْقَائِمِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ
“ለሚዞሩት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሊጧዒፊነ” لِلطَّائِفِينَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ “ጠዋፍ” طَواف የሚለው ቃል “ጧፈ” طَافَ ማለትም “ዞረ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ዙረት” ማለት ነው፤ ቤቱን በመጎብኘት ሰባት ጊዜ መዞር አምላካችን አላህ ለኢብራሂም የሰጠው ትእዛዝ ነው፦
22፥29 ከዚያም እንደ ጠጉርና ጥፍር ያሉትን ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
“ይዙሩ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የጠወፉ” يَطَّوَّفُوا መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ቤቱን የሚዞሩት ዘዋሪዎች ደግሞ “ጧዒፍ” طَآئِف ይባላሉ፦
2፥125 ቤቱንም ለሰዎች መመለሻ እና ጸጥተኛ ባደረግን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከኢብራሂምም መቆሚያ መስገጃን አድርጉ፡፡ *ወደ ኢብራሂም እና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን “ለዘዋሪዎቹ”፣ ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ ስንል ቃል ኪዳን ያዝን*፡፡ وَإِذْ جَعَلْنَا الْبَيْتَ مَثَابَةً لِّلنَّاسِ وَأَمْنًا وَاتَّخِذُوا مِن مَّقَامِ إِبْرَاهِيمَ مُصَلًّى ۖ وَعَهِدْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ أَن طَهِّرَا بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْعَاكِفِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ
ለኢብራሂም በመጀመሪያ አገናዛቢ መደብ “ቤቴን” የሚለው የሚለው የዓለማቱ ጌታ አላህ እንደሆነ ልብ አድርግ፤ ቁሬሾች በሶፋ እና በመርዋ መካከል ይጎበኙ ስለነበር የአንሷር ሰዎች በዛ ቦታ ጠዋፍ ማድረግ በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረ ሥርዓት አድርገው ያስቡ ነበር፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 129
ዓሲም እንደተረከው፦ *”እኔ አነሥ ኢብኑ ማሊክን”ረ.ዐ”፦ “በሶፋ እና በመርዋ መካከል መዞርን ትጠላ ነበርን? ብዬ ጠየኩት፤ እርሱም፦ አዎ! አላህ፦ “ሶፋና መርዋ ከአላህ ትዕዛዝ መፈጸሚያ ምልክቶች ናቸው፡፡ ቤቱን በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ ሰው በሁለቱ መካከል በመመላለሱ በእርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም” የሚለው አንቀጽ እስከሚያወርድ ድረስ በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረ ሥርዓት አርገን እናስብ ነበር*። أَخْبَرَنَا عَاصِمٌ، قَالَ قُلْتُ لأَنَسِ بْنِ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ أَكُنْتُمْ تَكْرَهُونَ السَّعْىَ بَيْنَ الصَّفَا وَالْمَرْوَةِ قَالَ نَعَمْ. لأَنَّهَا كَانَتْ مِنْ شَعَائِرِ الْجَاهِلِيَّةِ، حَتَّى أَنْزَلَ اللَّهُ {إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِنْ شَعَائِرِ اللَّهِ فَمَنْ حَجَّ الْبَيْتَ أَوِ اعْتَمَرَ فَلاَ جُنَاحَ عَلَيْهِ أَنْ يَطَّوَّفَ بِهِمَا}.
“ኢሕራም” إحرام ማለት ቋንቋዊ ፍቺው “ክልክል” ማለት ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ በሐጅ እና በዑምራ ያለውን የቅድስና ሁኔታ ያመለክታል፤ በኢሕራም ውስጥ የሚገባው ሰው ሙሕሪም” محرم ይባላል። ሙሽሪኮች ሶፋና መርዋ መካከል መናት የሚባለውን ጣዖት አስገብተው ያመልኩ ነበር፣ ይህን የተረዱት የመዲና ሰዎች ኢሕራም የማናት ስም ይመስላቸው ነበር፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4861
ዑርዋ እንደተረከው፦ *”እኔም ዓኢሻን”ረ.ዐ.” ስለ ሶፋና መርዋ ጠየኳት፤ እርሷም፦ “መናት የምትባለው ጣዖት በሙሸለል ተቀምጦ ነበር፤ ኢሕራም የእርሱ ስም ስለሚመስላቸው በሶፋ እና በመርዋ መካከል ጠዋፍ የማያረጉ ነበሩ። አላህም፦ “ሶፋና መርዋ ከአላህ ትዕዛዝ መፈጸሚያ ምልክቶች ናቸው” የሚለውን አንቀጽ አወረደ፤ ስለዚህ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እና ሙስሊሞች ጠዋፍ ያረጉ ጀመር*። سَمِعْتُ عُرْوَةَ، قُلْتُ لِعَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ فَقَالَتْ إِنَّمَا كَانَ مَنْ أَهَلَّ بِمَنَاةَ الطَّاغِيَةِ الَّتِي بِالْمُشَلَّلِ لاَ يَطُوفُونَ بَيْنَ الصَّفَا وَالْمَرْوَةِ، فَأَنْزَلَ اللَّهُ تَعَالَى {إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِنْ شَعَائِرِ اللَّهِ} فَطَافَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَالْمُسْلِمُونَ.
ሚሽነሪዎች፦ “ሐጅን የጀመሩት ፓጋን ዐረቦቹ ናቸው” የሚሉት የቡና ወሬ አላቸው። ሐጅ እና በውስጥ ያሉት ቅድመ-ተከተል አምላካችን አላህ ለነቢዩ ኢብራሂ ያዘዘው ሥርዓት እንደሆነ በአንክሮትና በአጽንዖት ከላይ አይተናል፤ ከዘመነ-ጃህሊያህ ሥርዓት ወስዶ ዐቂደቱል ረባንያ በሆነው በዲነል ኢስላም ላይ መጨመር ቢድዓም ሺርክም እንደሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን፤ አላህ ዘንድ ከተጠሉት ክፉ አድራጊዎች ሁለተኛው ከዘመነ-ጃህሊያህ ሥርዓት ወስዶ ዲነል ኢስላም ላይ መጨመር መሆኑን ሐዲሳች ላይ በግልጽና በማያሻማ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 87 ሐዲስ 21
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ “ነብዩም፦ “ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አላህ ዘንድ የተጠሉ ሦስት ሰዎች አሉ፦ አንደኛው ከትክክለኛው ግብረገብ ወጥቶ ክፉ ነገር አድራጊ፣ ሁለተኛው ከዘመነ-ጃህሊያህ ሥርዓት ኢስላም ውስጥ ለማስቀረት የሚፈልግ፣ ሦስተኛው ያለ ሕግ የአንድ ሰው ደም ማፍሰስ የሚፈልግ*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ أَبْغَضُ النَّاسِ إِلَى اللَّهِ ثَلاَثَةٌ مُلْحِدٌ فِي الْحَرَمِ، وَمُبْتَغٍ فِي الإِسْلاَمِ سُنَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ، وَمُطَّلِبُ دَمِ امْرِئٍ بِغَيْرِ حَقٍّ لِيُهَرِيقَ دَمَهُ
አምላካችን አላህ ቤቱን ከሚጎበኙት ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
2፥125 ቤቱንም ለሰዎች መመለሻ እና ጸጥተኛ ባደረግን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከኢብራሂምም መቆሚያ መስገጃን አድርጉ፡፡ *ወደ ኢብራሂም እና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን “ለዘዋሪዎቹ”፣ ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ ስንል ቃል ኪዳን ያዝን*፡፡ وَإِذْ جَعَلْنَا الْبَيْتَ مَثَابَةً لِّلنَّاسِ وَأَمْنًا وَاتَّخِذُوا مِن مَّقَامِ إِبْرَاهِيمَ مُصَلًّى ۖ وَعَهِدْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ أَن طَهِّرَا بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْعَاكِفِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ
ለኢብራሂም በመጀመሪያ አገናዛቢ መደብ “ቤቴን” የሚለው የሚለው የዓለማቱ ጌታ አላህ እንደሆነ ልብ አድርግ፤ ቁሬሾች በሶፋ እና በመርዋ መካከል ይጎበኙ ስለነበር የአንሷር ሰዎች በዛ ቦታ ጠዋፍ ማድረግ በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረ ሥርዓት አድርገው ያስቡ ነበር፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 129
ዓሲም እንደተረከው፦ *”እኔ አነሥ ኢብኑ ማሊክን”ረ.ዐ”፦ “በሶፋ እና በመርዋ መካከል መዞርን ትጠላ ነበርን? ብዬ ጠየኩት፤ እርሱም፦ አዎ! አላህ፦ “ሶፋና መርዋ ከአላህ ትዕዛዝ መፈጸሚያ ምልክቶች ናቸው፡፡ ቤቱን በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ ሰው በሁለቱ መካከል በመመላለሱ በእርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም” የሚለው አንቀጽ እስከሚያወርድ ድረስ በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረ ሥርዓት አርገን እናስብ ነበር*። أَخْبَرَنَا عَاصِمٌ، قَالَ قُلْتُ لأَنَسِ بْنِ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ أَكُنْتُمْ تَكْرَهُونَ السَّعْىَ بَيْنَ الصَّفَا وَالْمَرْوَةِ قَالَ نَعَمْ. لأَنَّهَا كَانَتْ مِنْ شَعَائِرِ الْجَاهِلِيَّةِ، حَتَّى أَنْزَلَ اللَّهُ {إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِنْ شَعَائِرِ اللَّهِ فَمَنْ حَجَّ الْبَيْتَ أَوِ اعْتَمَرَ فَلاَ جُنَاحَ عَلَيْهِ أَنْ يَطَّوَّفَ بِهِمَا}.
“ኢሕራም” إحرام ማለት ቋንቋዊ ፍቺው “ክልክል” ማለት ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ በሐጅ እና በዑምራ ያለውን የቅድስና ሁኔታ ያመለክታል፤ በኢሕራም ውስጥ የሚገባው ሰው ሙሕሪም” محرم ይባላል። ሙሽሪኮች ሶፋና መርዋ መካከል መናት የሚባለውን ጣዖት አስገብተው ያመልኩ ነበር፣ ይህን የተረዱት የመዲና ሰዎች ኢሕራም የማናት ስም ይመስላቸው ነበር፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4861
ዑርዋ እንደተረከው፦ *”እኔም ዓኢሻን”ረ.ዐ.” ስለ ሶፋና መርዋ ጠየኳት፤ እርሷም፦ “መናት የምትባለው ጣዖት በሙሸለል ተቀምጦ ነበር፤ ኢሕራም የእርሱ ስም ስለሚመስላቸው በሶፋ እና በመርዋ መካከል ጠዋፍ የማያረጉ ነበሩ። አላህም፦ “ሶፋና መርዋ ከአላህ ትዕዛዝ መፈጸሚያ ምልክቶች ናቸው” የሚለውን አንቀጽ አወረደ፤ ስለዚህ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እና ሙስሊሞች ጠዋፍ ያረጉ ጀመር*። سَمِعْتُ عُرْوَةَ، قُلْتُ لِعَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ فَقَالَتْ إِنَّمَا كَانَ مَنْ أَهَلَّ بِمَنَاةَ الطَّاغِيَةِ الَّتِي بِالْمُشَلَّلِ لاَ يَطُوفُونَ بَيْنَ الصَّفَا وَالْمَرْوَةِ، فَأَنْزَلَ اللَّهُ تَعَالَى {إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِنْ شَعَائِرِ اللَّهِ} فَطَافَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَالْمُسْلِمُونَ.
ሚሽነሪዎች፦ “ሐጅን የጀመሩት ፓጋን ዐረቦቹ ናቸው” የሚሉት የቡና ወሬ አላቸው። ሐጅ እና በውስጥ ያሉት ቅድመ-ተከተል አምላካችን አላህ ለነቢዩ ኢብራሂ ያዘዘው ሥርዓት እንደሆነ በአንክሮትና በአጽንዖት ከላይ አይተናል፤ ከዘመነ-ጃህሊያህ ሥርዓት ወስዶ ዐቂደቱል ረባንያ በሆነው በዲነል ኢስላም ላይ መጨመር ቢድዓም ሺርክም እንደሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን፤ አላህ ዘንድ ከተጠሉት ክፉ አድራጊዎች ሁለተኛው ከዘመነ-ጃህሊያህ ሥርዓት ወስዶ ዲነል ኢስላም ላይ መጨመር መሆኑን ሐዲሳች ላይ በግልጽና በማያሻማ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 87 ሐዲስ 21
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ “ነብዩም፦ “ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አላህ ዘንድ የተጠሉ ሦስት ሰዎች አሉ፦ አንደኛው ከትክክለኛው ግብረገብ ወጥቶ ክፉ ነገር አድራጊ፣ ሁለተኛው ከዘመነ-ጃህሊያህ ሥርዓት ኢስላም ውስጥ ለማስቀረት የሚፈልግ፣ ሦስተኛው ያለ ሕግ የአንድ ሰው ደም ማፍሰስ የሚፈልግ*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ أَبْغَضُ النَّاسِ إِلَى اللَّهِ ثَلاَثَةٌ مُلْحِدٌ فِي الْحَرَمِ، وَمُبْتَغٍ فِي الإِسْلاَمِ سُنَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ، وَمُطَّلِبُ دَمِ امْرِئٍ بِغَيْرِ حَقٍّ لِيُهَرِيقَ دَمَهُ
አምላካችን አላህ ቤቱን ከሚጎበኙት ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አደም እና ዝርዮቹ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፡፡ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አልን*፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ዲያብሎስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
"ኀጢአት" ማለት አበሳ፣ አመፅ፣ አለመታዘዝ፤ ወንጀል፣ ጥፋት ሲሆን አላህ አድርግ ወይም አታድርግ የሚለውን ትእዛዝ መተላለፍ ነው፤ ኀጢአት አለመታዘዝ ከሆነ አደም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም፦
20፥121 ከእርሷም በሉ፡፡ ለእነርሱም ኀፍረተ ገላቸው ተገለጸች፡፡ ከገነትም ቅጠል በላያቸው ላይ ይለጥፉ ጀመር፡፡ *"አደምም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም"*፡፡ فَأَكَلَا مِنْهَا فَبَدَتْ لَهُمَا سَوْءَٰتُهُمَا وَطَفِقَا يَخْصِفَانِ عَلَيْهِمَا مِن وَرَقِ ٱلْجَنَّةِ ۚ وَعَصَىٰٓ ءَادَمُ رَبَّهُۥ فَغَوَىٰ
አደምና ሐዋም በሰሩት ስህተት፦ “ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን” በማለት ንስሃ ገብተዋል፤ አላህም ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላቸው፤ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፦
7፥23 *«ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን» አሉ*፡፡ قَالَا رَبَّنَا ظَلَمْنَا أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
2፥37 *አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በእርሱ ላይም ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*፡፡ فَتَلَقَّىٰ آدَمُ مِن رَّبِّهِ كَلِمَاتٍ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُ هُوَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ከአደም ወደ ዝርዮቹ የተላለፈ ምንም አይነት የውርስ ኀጢአት የለም። አደምና ሐዋም ለሰሩት ወንጀል ቶብተው አላህ ይቅር ብሏቸዋል። አደምና ሐዋም ባይጸጸቱ ኖሮ ወደፊት በጀሃነም ይቀጡ ነበር፤ ነገር ግን ስለተጸጸቱ አላህ ለተጻቾች ባዘጋጀው ዘላለሚቱ ጀነት ይገባሉ፦
85፥10 እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ *ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አላቸው*፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ فَتَنُوا الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ ثُمَّ لَمْ يَتُوبُوا فَلَهُمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمْ عَذَابُ الْحَرِيقِ
እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አላህ በነብያችም"ﷺ" ዘመን እኛን በሁለተኛ መደብ፦ "በእርግጥም ፈጠርናችሁ፥ ከዚያም ቀረጽናችሁ" ይለናል፤ ከዚያም ከፈጠረንና ከቀረጸን በኃላ፦ "ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አለ፦
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፥ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አልን*፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ዲያብሎስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
ለአደም እና ለሐዋ ቢሆን ኖሮ በሙተና "ኸለቅናኩማ" خَلَقْنَاكُما "ሰወርናኩማ" صَوَّرْنَاكُما ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ከሁለት በላይ እኛን ለማሳየት በጀመዕ "ኸለቅናኩም" خَلَقْنَاكُمْ "ሰወርናኩም" صَوَّرْنَاكُمْ ነው የሚለው፤ ከዚያም ለመላእክት ለአደም ስገዱ አለ፤ ይህንን ከማለቱ በፊት እኛ ተፈጥረን ነበርን? አዎ እኛ የአደም ዘር ሆነን በአብራክ ውስጥ አለን፦
7፥172 *"ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና፦ «ጌታችሁ አይደለሁምን?» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ የኾነውን አስታውስ፡፡ «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፡፡ «በትንሣኤ ቀን ከዚህ ኪዳን ዘንጊዎች ነበርን እንዳትሉ፡፡»* وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِن بَنِي آدَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ ۖ قَالُوا بَلَىٰ ۛ شَهِدْنَا ۛ أَن تَقُولُوا يَوْمَ الْقِيَامَةِ إِنَّا كُنَّا عَنْ هَـٰذَا غَافِلِينَ
"ዘሮቻቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዙረየተሁም" ذُرِّيَّتَهُمْ ሲሆን አላህ አደምን በፈጠረ ጊዜ ጀርባውን አበሰው፤ ከጀርባው ሁሉንም ነፍስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ከዝርያው የሚፈጥረውን አወጣ፤ "ጌታችሁ አይደለሁምን? ሲል በነፍሶቻቸው ላይ አስመሰከረባቸው፤ እነርሱም «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3356
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ አደምን በፈጠረ ጊዜ ጀርባውን አበሰው፤ ከጀርባው ሁሉንም ነፍስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ከዝርያው የሚፈጥረውን አወጣ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لَمَّا خَلَقَ اللَّهُ آدَمَ مَسَحَ ظَهْرَهُ فَسَقَطَ مِنْ ظَهْرِهِ كُلُّ نَسَمَةٍ هُوَ خَالِقُهَا مِنْ ذُرِّيَّتِهِ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَة
"ዝርያው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዙረየቲሂ" ذُرِّيَّتِهِ ሲሆን ከእናት እና አባት ከመፈጠራችን በፊት በአደም አብራክ ውስጥ ነበርን፤ አደም በጀነት እያለ በእርሱ አብራክ ውስጥ ዘሩ ነበረ፤ ሲወጣም አብሮ ከጀነት ወጥቷል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 140
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነብዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አደም እና ሙሳ እርስ በእርሳቸው ተሟገቱ፤ ሙሳም፦ "አንተ አደም ያ ዝርያህን ከጀነት ያስወጣህ ነህ። አደምም አለ፦ "አንተ ሙሳ አላህ በመልእክቱ የመረጠክ እና ያናገረክ ነህ፤ ከመፈጠሬ በፊት በተቀደረው ነገር ትወቅሰኛለህን? ያኔ አደም ሙሳን እረታው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " احْتَجَّ آدَمُ وَمُوسَى، فَقَالَ مُوسَى أَنْتَ آدَمُ الَّذِي أَخْرَجْتَ ذُرِّيَّتَكَ مِنَ الْجَنَّةِ. قَالَ آدَمُ أَنْتَ مُوسَى الَّذِي اصْطَفَاكَ اللَّهُ بِرِسَالاَتِهِ وَكَلاَمِهِ، ثُمَّ تَلُومُنِي عَلَى أَمْرٍ قَدْ قُدِّرَ عَلَىَّ قَبْلَ أَنْ أُخْلَقَ. فَحَجَّ آدَمُ مُوسَى
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፡፡ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አልን*፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ዲያብሎስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
"ኀጢአት" ማለት አበሳ፣ አመፅ፣ አለመታዘዝ፤ ወንጀል፣ ጥፋት ሲሆን አላህ አድርግ ወይም አታድርግ የሚለውን ትእዛዝ መተላለፍ ነው፤ ኀጢአት አለመታዘዝ ከሆነ አደም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም፦
20፥121 ከእርሷም በሉ፡፡ ለእነርሱም ኀፍረተ ገላቸው ተገለጸች፡፡ ከገነትም ቅጠል በላያቸው ላይ ይለጥፉ ጀመር፡፡ *"አደምም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም"*፡፡ فَأَكَلَا مِنْهَا فَبَدَتْ لَهُمَا سَوْءَٰتُهُمَا وَطَفِقَا يَخْصِفَانِ عَلَيْهِمَا مِن وَرَقِ ٱلْجَنَّةِ ۚ وَعَصَىٰٓ ءَادَمُ رَبَّهُۥ فَغَوَىٰ
አደምና ሐዋም በሰሩት ስህተት፦ “ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን” በማለት ንስሃ ገብተዋል፤ አላህም ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላቸው፤ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፦
7፥23 *«ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን» አሉ*፡፡ قَالَا رَبَّنَا ظَلَمْنَا أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
2፥37 *አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በእርሱ ላይም ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*፡፡ فَتَلَقَّىٰ آدَمُ مِن رَّبِّهِ كَلِمَاتٍ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُ هُوَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ከአደም ወደ ዝርዮቹ የተላለፈ ምንም አይነት የውርስ ኀጢአት የለም። አደምና ሐዋም ለሰሩት ወንጀል ቶብተው አላህ ይቅር ብሏቸዋል። አደምና ሐዋም ባይጸጸቱ ኖሮ ወደፊት በጀሃነም ይቀጡ ነበር፤ ነገር ግን ስለተጸጸቱ አላህ ለተጻቾች ባዘጋጀው ዘላለሚቱ ጀነት ይገባሉ፦
85፥10 እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ *ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አላቸው*፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ فَتَنُوا الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ ثُمَّ لَمْ يَتُوبُوا فَلَهُمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمْ عَذَابُ الْحَرِيقِ
እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አላህ በነብያችም"ﷺ" ዘመን እኛን በሁለተኛ መደብ፦ "በእርግጥም ፈጠርናችሁ፥ ከዚያም ቀረጽናችሁ" ይለናል፤ ከዚያም ከፈጠረንና ከቀረጸን በኃላ፦ "ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አለ፦
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፥ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አልን*፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ዲያብሎስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
ለአደም እና ለሐዋ ቢሆን ኖሮ በሙተና "ኸለቅናኩማ" خَلَقْنَاكُما "ሰወርናኩማ" صَوَّرْنَاكُما ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ከሁለት በላይ እኛን ለማሳየት በጀመዕ "ኸለቅናኩም" خَلَقْنَاكُمْ "ሰወርናኩም" صَوَّرْنَاكُمْ ነው የሚለው፤ ከዚያም ለመላእክት ለአደም ስገዱ አለ፤ ይህንን ከማለቱ በፊት እኛ ተፈጥረን ነበርን? አዎ እኛ የአደም ዘር ሆነን በአብራክ ውስጥ አለን፦
7፥172 *"ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና፦ «ጌታችሁ አይደለሁምን?» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ የኾነውን አስታውስ፡፡ «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፡፡ «በትንሣኤ ቀን ከዚህ ኪዳን ዘንጊዎች ነበርን እንዳትሉ፡፡»* وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِن بَنِي آدَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ ۖ قَالُوا بَلَىٰ ۛ شَهِدْنَا ۛ أَن تَقُولُوا يَوْمَ الْقِيَامَةِ إِنَّا كُنَّا عَنْ هَـٰذَا غَافِلِينَ
"ዘሮቻቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዙረየተሁም" ذُرِّيَّتَهُمْ ሲሆን አላህ አደምን በፈጠረ ጊዜ ጀርባውን አበሰው፤ ከጀርባው ሁሉንም ነፍስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ከዝርያው የሚፈጥረውን አወጣ፤ "ጌታችሁ አይደለሁምን? ሲል በነፍሶቻቸው ላይ አስመሰከረባቸው፤ እነርሱም «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3356
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ አደምን በፈጠረ ጊዜ ጀርባውን አበሰው፤ ከጀርባው ሁሉንም ነፍስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ከዝርያው የሚፈጥረውን አወጣ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لَمَّا خَلَقَ اللَّهُ آدَمَ مَسَحَ ظَهْرَهُ فَسَقَطَ مِنْ ظَهْرِهِ كُلُّ نَسَمَةٍ هُوَ خَالِقُهَا مِنْ ذُرِّيَّتِهِ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَة
"ዝርያው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዙረየቲሂ" ذُرِّيَّتِهِ ሲሆን ከእናት እና አባት ከመፈጠራችን በፊት በአደም አብራክ ውስጥ ነበርን፤ አደም በጀነት እያለ በእርሱ አብራክ ውስጥ ዘሩ ነበረ፤ ሲወጣም አብሮ ከጀነት ወጥቷል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 140
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነብዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አደም እና ሙሳ እርስ በእርሳቸው ተሟገቱ፤ ሙሳም፦ "አንተ አደም ያ ዝርያህን ከጀነት ያስወጣህ ነህ። አደምም አለ፦ "አንተ ሙሳ አላህ በመልእክቱ የመረጠክ እና ያናገረክ ነህ፤ ከመፈጠሬ በፊት በተቀደረው ነገር ትወቅሰኛለህን? ያኔ አደም ሙሳን እረታው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " احْتَجَّ آدَمُ وَمُوسَى، فَقَالَ مُوسَى أَنْتَ آدَمُ الَّذِي أَخْرَجْتَ ذُرِّيَّتَكَ مِنَ الْجَنَّةِ. قَالَ آدَمُ أَنْتَ مُوسَى الَّذِي اصْطَفَاكَ اللَّهُ بِرِسَالاَتِهِ وَكَلاَمِهِ، ثُمَّ تَلُومُنِي عَلَى أَمْرٍ قَدْ قُدِّرَ عَلَىَّ قَبْلَ أَنْ أُخْلَقَ. فَحَجَّ آدَمُ مُوسَى
አደም ጀነት ውስጥ መኖሩ ጊዚያዊ እንጂ ዘላለማዊ አይደለም፤ ምክንያቱም ለዘላለም እንዲኖር ተፈጠረ የሚል አስተምህሮት በኢስላም የለም። ስለዚህ ከገነት መውጣቱ ውጤቱን አላህ ቀድሞውኑ በዕውቀቱ ቀድሮታል። "ዝርያህ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዙረየተከ" ذُرِّيَّتَكَ ሲሆን በአብራኩ ያለው ዘር በምድር ላይ እንዲኖር የቀደረው አላህ ነው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1 ሐዲስ 390
ሑደይፋህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ተባረክ ወተዓላ ሰዎችን ይሰበስባል፤ አማንያን ጀነት ወደ እነርሱ እስክትቀርብ ድረስ ይቆማሉ፤ ወደ አደም መጥተው እንዲህ ይላሉ፦ "አባታችን ሆይ! ጀነትን ለእኛ ክፈትልን፤ እርሱም፦ ማነው ከጀነት ያስወጣችሁ የአባታችሁ የአደም ህፀፅ አይደለምን? ያንን ለማድረግ ደረጃዬ አይደለም። የአላህ ወዳጅ ወደሆነ ወደ ልጄ ኢብራሂም መሄዱ የተሻለ ነው*። عَنْ حُذَيْفَةَ، قَالاَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يَجْمَعُ اللَّهُ تَبَارَكَ وَتَعَالَى النَّاسَ فَيَقُومُ الْمُؤْمِنُونَ حَتَّى تُزْلَفَ لَهُمُ الْجَنَّةُ فَيَأْتُونَ آدَمَ فَيَقُولُونَ يَا أَبَانَا اسْتَفْتِحْ لَنَا الْجَنَّةَ . فَيَقُولُ وَهَلْ أَخْرَجَكُمْ مِنَ الْجَنَّةِ إِلاَّ خَطِيئَةُ أَبِيكُمْ آدَمَ لَسْتُ بِصَاحِبِ ذَلِكَ اذْهَبُوا إِلَى ابْنِي إِبْرَاهِيمَ خَلِيلِ اللَّهِ
አደም በመሳሳቱ ሲወጣ ሰዎች በህልውና ደረጃ ሳይሆን በዘር ደረጃ በእርሱ አብራክ ይኖሩ ነበር። ይህ አገላለጽ ፍካሬአዊ እንጂ እማሪያዊ አይደለም፦
ዕብራውያን 7፥9-10 ይህንም ለማለት ሲፈቀድ፥ *አሥራትን የሚያስወጣ ሌዊ እንኳ በአብርሃም እጅ አሥራትን ሰጥቶአል፤ መልከ ጼዴቅ በተገናኘው ጊዜ ገና በአባቱ ወገብ ነበረና*።
ልብ አድርግ ሌዊ የአብርሃም የልጅ ልጅ ልጅ ነው፤ አብርሃም ለሌዊ ቅድመ-አያት ነው፤ አብርሃም መልከ ጼዴቅን በተገናኘው ጊዜ አልተወለደም አልተፈጠረም። ነገር ግን በአባቱ ወገብ ነበረ፤ ሌዊ በአባቱ ወገብ ሆኖ አስራት በአብርሃም እጅ ለመልከ ጼዴቅ ሰጥቷል። ግን ያ ዘር ቃል በቃል ነበረ እንዴ? አስራትስ ሰጥቷልን? በፍጹም! ይህ ዘር በአብራክ ይኖራል እንጂ ስብዕና ኖሮት አልኖረም ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ የአደም ዘር በአደም አብራክ ውስጥ ተፈጥሮ፣ አብሮ በጀነት ነበረ፣ ሲወጣም አብሮ ወጥቷል፤ ለመውጣቱ መንስኤ አደም ሲሆን ውጤቱ ግን አላህ አስቀድሞ ቀድሮታል። ሌላውን የሚነሳው ጥያቄ ይህ ሐዲስ ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3356
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦.... *አደም ተሳሳተ ዝርያዎችም ተሳሳቱ፣ አደም ረስቷል ዝርያዎችም ረስተዋል፤ አደም በድሏል፤ ዝርያዎችም በድለዋል*። فَجَحَدَ آدَمُ فَجَحَدَتْ ذُرِّيَّتُهُ وَنَسِيَ آدَمُ فَنَسِيَتْ ذُرِّيَّتُهُ وَخَطِئَ آدَمُ فَخَطِئَتْ ذُرِّيَّتُه
ይህ ሐዲስ ላይ አደም እንደሚሳሳት፣ እንደሚረሳ፣ እንደሚበድል ዝርያዎቹም ይሳሳታሉ፣ ይረሳሉ፣ ይበድላሉ ማለት እንጂ በአደም የተነሳ ይሳሳታሉ፣ ይረሳሉ፣ ይበድላሉ የሚል ሽታው የለም። ከዚያ ይልቅ የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፤ ነገር ግን በተውበት ወደ አላህ ከተመለሱ አላህ ይቅር ይላቸዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4392
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው"*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ : " كُلُّ بَنِي آدَمَ خَطَّاءٌ وَخَيْرُ الْخَطَّائِينَ التَّوَّابُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1 ሐዲስ 390
ሑደይፋህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ተባረክ ወተዓላ ሰዎችን ይሰበስባል፤ አማንያን ጀነት ወደ እነርሱ እስክትቀርብ ድረስ ይቆማሉ፤ ወደ አደም መጥተው እንዲህ ይላሉ፦ "አባታችን ሆይ! ጀነትን ለእኛ ክፈትልን፤ እርሱም፦ ማነው ከጀነት ያስወጣችሁ የአባታችሁ የአደም ህፀፅ አይደለምን? ያንን ለማድረግ ደረጃዬ አይደለም። የአላህ ወዳጅ ወደሆነ ወደ ልጄ ኢብራሂም መሄዱ የተሻለ ነው*። عَنْ حُذَيْفَةَ، قَالاَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يَجْمَعُ اللَّهُ تَبَارَكَ وَتَعَالَى النَّاسَ فَيَقُومُ الْمُؤْمِنُونَ حَتَّى تُزْلَفَ لَهُمُ الْجَنَّةُ فَيَأْتُونَ آدَمَ فَيَقُولُونَ يَا أَبَانَا اسْتَفْتِحْ لَنَا الْجَنَّةَ . فَيَقُولُ وَهَلْ أَخْرَجَكُمْ مِنَ الْجَنَّةِ إِلاَّ خَطِيئَةُ أَبِيكُمْ آدَمَ لَسْتُ بِصَاحِبِ ذَلِكَ اذْهَبُوا إِلَى ابْنِي إِبْرَاهِيمَ خَلِيلِ اللَّهِ
አደም በመሳሳቱ ሲወጣ ሰዎች በህልውና ደረጃ ሳይሆን በዘር ደረጃ በእርሱ አብራክ ይኖሩ ነበር። ይህ አገላለጽ ፍካሬአዊ እንጂ እማሪያዊ አይደለም፦
ዕብራውያን 7፥9-10 ይህንም ለማለት ሲፈቀድ፥ *አሥራትን የሚያስወጣ ሌዊ እንኳ በአብርሃም እጅ አሥራትን ሰጥቶአል፤ መልከ ጼዴቅ በተገናኘው ጊዜ ገና በአባቱ ወገብ ነበረና*።
ልብ አድርግ ሌዊ የአብርሃም የልጅ ልጅ ልጅ ነው፤ አብርሃም ለሌዊ ቅድመ-አያት ነው፤ አብርሃም መልከ ጼዴቅን በተገናኘው ጊዜ አልተወለደም አልተፈጠረም። ነገር ግን በአባቱ ወገብ ነበረ፤ ሌዊ በአባቱ ወገብ ሆኖ አስራት በአብርሃም እጅ ለመልከ ጼዴቅ ሰጥቷል። ግን ያ ዘር ቃል በቃል ነበረ እንዴ? አስራትስ ሰጥቷልን? በፍጹም! ይህ ዘር በአብራክ ይኖራል እንጂ ስብዕና ኖሮት አልኖረም ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ የአደም ዘር በአደም አብራክ ውስጥ ተፈጥሮ፣ አብሮ በጀነት ነበረ፣ ሲወጣም አብሮ ወጥቷል፤ ለመውጣቱ መንስኤ አደም ሲሆን ውጤቱ ግን አላህ አስቀድሞ ቀድሮታል። ሌላውን የሚነሳው ጥያቄ ይህ ሐዲስ ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3356
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦.... *አደም ተሳሳተ ዝርያዎችም ተሳሳቱ፣ አደም ረስቷል ዝርያዎችም ረስተዋል፤ አደም በድሏል፤ ዝርያዎችም በድለዋል*። فَجَحَدَ آدَمُ فَجَحَدَتْ ذُرِّيَّتُهُ وَنَسِيَ آدَمُ فَنَسِيَتْ ذُرِّيَّتُهُ وَخَطِئَ آدَمُ فَخَطِئَتْ ذُرِّيَّتُه
ይህ ሐዲስ ላይ አደም እንደሚሳሳት፣ እንደሚረሳ፣ እንደሚበድል ዝርያዎቹም ይሳሳታሉ፣ ይረሳሉ፣ ይበድላሉ ማለት እንጂ በአደም የተነሳ ይሳሳታሉ፣ ይረሳሉ፣ ይበድላሉ የሚል ሽታው የለም። ከዚያ ይልቅ የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፤ ነገር ግን በተውበት ወደ አላህ ከተመለሱ አላህ ይቅር ይላቸዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4392
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው"*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ : " كُلُّ بَنِي آدَمَ خَطَّاءٌ وَخَيْرُ الْخَطَّائِينَ التَّوَّابُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአላህ ቤት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
106፥3 ስለዚህ *የዚህን ቤት ጌታ ያምልኩ*፡፡ فَلْيَعْبُدُوا رَبَّ هَـٰذَا الْبَيْتِ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አላህ የሚመለክበት ቦታ ደግሞ የእርሱ ቤት እንደሆነ ለማመልከት ለኢብራሂምም፦ “በይቲይ” بَيْتِىَ ማለትም “ቤቴ” በማለት ይናገራል፦
22:26 ለኢብራሂምም፦ *”የቤቱን” ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በእኔ ምንንም አታጋራ፤ ”ቤቴንም”* ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ ”ባልነው ጊዜ አስታውስ”*። وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
አላህ፦ “በእኔ ምንም አታጋራ” ማለቱ አላህ እኔነት ያለው ነባቢ መለኮት መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ይህም ቤቱ በመካ የሚገኝ የመጀመሪያው እና ጥንታዊ ቤት ነው፦
3:96 ለሰዎች *”መጀመሪያ የተኖረዉ ቤት”* ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው። إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍۢ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِى بِبَكَّةَ مُبَارَكًۭا وَهُدًۭى لِّلْعَٰلَمِينَ
22፥29 ከዚያም ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
ይህ ቤት ታላቁ ቤት ስለሆነ “በይተል ሐረም” ْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ ማለትም “የተከበረው ቤት” ይባላል፤ አላህ የሚመለክበት ቤት ስለሆነ “መስጂደል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ማለት “የተከበረ መስጊድ” ይባላል፦
5፥2 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የአላህ ክልክል ያደረጋቸውን ምልክቶች የተፈቀዱ አታድርጉ፤ የተከበረውንም ወር በመጋደል አትድፈሩ፡፡ ወደ መካ የሚነዱትን መስዋዕትና የሚታበቱባቸውንም ገመዶች ከጌታቸው ችሮታንና ውዴታን ፈልገው *ወደ ተከበረው ቤት* አሳቢዎችንም ሰዎች አትንኩ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تُحِلُّوا۟ شَعَٰٓئِرَ ٱللَّهِ وَلَا ٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَلَا ٱلْهَدْىَ وَلَا ٱلْقَلَٰٓئِدَ وَلَآ ءَآمِّينَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ يَبْتَغُونَ فَضْلًۭا مِّن رَّبِّهِمْ وَرِضْوَٰنًۭا
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” ማለትም “ሰገደ” سَجَدَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው፤ በምድር ላይ ያሉት መስጊዶች ሁሉ የአላህ ብቻ ናቸው፤ በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አንገዛም፤ ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ እናወድሰዋለን፤ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ እናጠራለን፦
72፥18 *እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ”* ማለትም፡፡ وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا
24፥36 *አላህ እንድትከበርና ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ አወድሱት፡፡ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ*፡፡ فِى بُيُوتٍ أَذِنَ ٱللَّهُ أَن تُرْفَعَ وَيُذْكَرَ فِيهَا ٱسْمُهُۥ يُسَبِّحُ لَهُۥ فِيهَا بِٱلْغُدُوِّ وَٱلْـَٔاصَالِ
“ቤቶች” የሚለው ይሰመርበት፤ መስጊዶች ሁሉ የአላህ ቤቶች ናቸው፤መስዋዕቱንና ታላቁ ቤት ንድፉ “አንኳር” ስለሆነ “ከዕባህ” ተብሏል፤ “ከዕባህ” الكعبة ማለት “አንኳር“Cube” ማለት ነው፤ አንኳር “ምልዓት” ነው፤ ምልአት ባለ ሦስት ቅጥ ነው፤ ይህም ቁመት፣ ርዝምት እና ስፋት ነው፦
5፥97 *ከዕባን የተከበረውን ቤት፤* ክልክል የኾነውንም ወር፣ ባለ ምልክቶቹንም መንጋዎች አላህ ለሰዎች መቋቋሚያ አደረገ፡፡ جَعَلَ ٱللَّهُ ٱلْكَعْبَةَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ قِيَٰمًۭا لِّلنَّاسِ وَٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَٱلْهَدْىَ وَٱلْقَلَٰٓئِدَ
ሁላችንም አላህ ባዘዘን መሰረት ቂብላችን ወደዚህ ቤት ነው፤ “ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ ማለትም “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው፤ የትም ቦታ ሆነን ለአንድነት ለአላህ የምንሰግደው ወደ ከዕባህ ነው፦
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
”ወደ” ከዕባህ ”ለ” ከዕባህ መስገድ ይለያያል፤ “ወደ” ምድር መስገድ እና “ለ” ምድር መስገድ አንድ ነው? “ለ” እና “ወደ” የተባሉት መስተዋድዶች ትርጉሙን ሁለት ያረጉታል፤ ስግደታችን ”ለ”አላህ ሲሆን አቅጣጫው ”ወደ” ከዕባህ ነው፤ የምናመልከውም ቤቱን ሳይሆን የቤቱን ጌታ አላህን ብቻ ነው፦
106፥3 ስለዚህ *የዚህን ቤት ጌታ ያምልኩ*፡፡ فَلْيَعْبُدُوا رَبَّ هَـٰذَا الْبَيْتِ
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
106፥3 ስለዚህ *የዚህን ቤት ጌታ ያምልኩ*፡፡ فَلْيَعْبُدُوا رَبَّ هَـٰذَا الْبَيْتِ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አላህ የሚመለክበት ቦታ ደግሞ የእርሱ ቤት እንደሆነ ለማመልከት ለኢብራሂምም፦ “በይቲይ” بَيْتِىَ ማለትም “ቤቴ” በማለት ይናገራል፦
22:26 ለኢብራሂምም፦ *”የቤቱን” ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በእኔ ምንንም አታጋራ፤ ”ቤቴንም”* ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ ”ባልነው ጊዜ አስታውስ”*። وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
አላህ፦ “በእኔ ምንም አታጋራ” ማለቱ አላህ እኔነት ያለው ነባቢ መለኮት መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ይህም ቤቱ በመካ የሚገኝ የመጀመሪያው እና ጥንታዊ ቤት ነው፦
3:96 ለሰዎች *”መጀመሪያ የተኖረዉ ቤት”* ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው። إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍۢ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِى بِبَكَّةَ مُبَارَكًۭا وَهُدًۭى لِّلْعَٰلَمِينَ
22፥29 ከዚያም ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
ይህ ቤት ታላቁ ቤት ስለሆነ “በይተል ሐረም” ْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ ማለትም “የተከበረው ቤት” ይባላል፤ አላህ የሚመለክበት ቤት ስለሆነ “መስጂደል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ማለት “የተከበረ መስጊድ” ይባላል፦
5፥2 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የአላህ ክልክል ያደረጋቸውን ምልክቶች የተፈቀዱ አታድርጉ፤ የተከበረውንም ወር በመጋደል አትድፈሩ፡፡ ወደ መካ የሚነዱትን መስዋዕትና የሚታበቱባቸውንም ገመዶች ከጌታቸው ችሮታንና ውዴታን ፈልገው *ወደ ተከበረው ቤት* አሳቢዎችንም ሰዎች አትንኩ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تُحِلُّوا۟ شَعَٰٓئِرَ ٱللَّهِ وَلَا ٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَلَا ٱلْهَدْىَ وَلَا ٱلْقَلَٰٓئِدَ وَلَآ ءَآمِّينَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ يَبْتَغُونَ فَضْلًۭا مِّن رَّبِّهِمْ وَرِضْوَٰنًۭا
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” ማለትም “ሰገደ” سَجَدَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው፤ በምድር ላይ ያሉት መስጊዶች ሁሉ የአላህ ብቻ ናቸው፤ በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አንገዛም፤ ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ እናወድሰዋለን፤ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ እናጠራለን፦
72፥18 *እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ”* ማለትም፡፡ وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا
24፥36 *አላህ እንድትከበርና ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ አወድሱት፡፡ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ*፡፡ فِى بُيُوتٍ أَذِنَ ٱللَّهُ أَن تُرْفَعَ وَيُذْكَرَ فِيهَا ٱسْمُهُۥ يُسَبِّحُ لَهُۥ فِيهَا بِٱلْغُدُوِّ وَٱلْـَٔاصَالِ
“ቤቶች” የሚለው ይሰመርበት፤ መስጊዶች ሁሉ የአላህ ቤቶች ናቸው፤መስዋዕቱንና ታላቁ ቤት ንድፉ “አንኳር” ስለሆነ “ከዕባህ” ተብሏል፤ “ከዕባህ” الكعبة ማለት “አንኳር“Cube” ማለት ነው፤ አንኳር “ምልዓት” ነው፤ ምልአት ባለ ሦስት ቅጥ ነው፤ ይህም ቁመት፣ ርዝምት እና ስፋት ነው፦
5፥97 *ከዕባን የተከበረውን ቤት፤* ክልክል የኾነውንም ወር፣ ባለ ምልክቶቹንም መንጋዎች አላህ ለሰዎች መቋቋሚያ አደረገ፡፡ جَعَلَ ٱللَّهُ ٱلْكَعْبَةَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ قِيَٰمًۭا لِّلنَّاسِ وَٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَٱلْهَدْىَ وَٱلْقَلَٰٓئِدَ
ሁላችንም አላህ ባዘዘን መሰረት ቂብላችን ወደዚህ ቤት ነው፤ “ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ ማለትም “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው፤ የትም ቦታ ሆነን ለአንድነት ለአላህ የምንሰግደው ወደ ከዕባህ ነው፦
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
”ወደ” ከዕባህ ”ለ” ከዕባህ መስገድ ይለያያል፤ “ወደ” ምድር መስገድ እና “ለ” ምድር መስገድ አንድ ነው? “ለ” እና “ወደ” የተባሉት መስተዋድዶች ትርጉሙን ሁለት ያረጉታል፤ ስግደታችን ”ለ”አላህ ሲሆን አቅጣጫው ”ወደ” ከዕባህ ነው፤ የምናመልከውም ቤቱን ሳይሆን የቤቱን ጌታ አላህን ብቻ ነው፦
106፥3 ስለዚህ *የዚህን ቤት ጌታ ያምልኩ*፡፡ فَلْيَعْبُدُوا رَبَّ هَـٰذَا الْبَيْتِ
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢብሊሥ መልአክ ነበርን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
“ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል "በለሠ" بَلَسَ ማለትም "ተስፋ ቆረጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተስፋ የቆረጠ" ማለት ነው፥ "ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል 11 ጊዜ በ 11 ቦታ ከጂን ለሆነ ፍጡር የተሰጠ የግብር ስም ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር። ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ከጂን ነበር" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት "ጂኒ" جِنِّيّ የሚለው ቃል "ጀነ" جَنَّ ማለትም "ሰወረ" "ደበቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስውር" "ድብቅ" ማለት ነው፥ "ጂን" جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው። ኢብሊሥ ጥንተ ተፈጥሮው ከጂን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፣ ጃን ከእሳት ነበልባል ተፈጥሯል፣ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል"፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
"ጃን" جَانّ ልክ እንደ "ሰው" ለጂኒዎች ጥቅላዊ ስም ነው፥ መላእክት እና ጃን "ወ" وَ ማለትም "እና" የሚል መስተጻምር መጠቀሙ በራሱ መላእክት እና ጂን ሁለት የተለያዩ ፍጥረታት እንደሆኑ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። እዚህ ድረስ ከተግባባን "ኢብሊሥ መልአክ ነበር" ብለው ሚሽነሪዎች የሚሞግቱት በዚህ ጥቅስ ነው፦
17፥61 ለመላእክትም "ለአደም ስገዱ" ባልናቸው ጊዜ አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ
፨ሲጀመር "ለ" የሚለው መስተዋድድ "መላእክት" በሚል መነሻ ቅጥያ ላይ መግባቱ አሏህ "ስገዱ" ያለው "ለመላእክት ብቻ" እንደሆነ ማስረጃ መሆን በፍጹም አይችልም። ይህንን በአንድ ተመሳሳይ ሙግት እንሞግት፦
7፥79 "ለ"-እነርሱም ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፣ "ለ"-እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፣ "ለ"-እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም፡፡ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا
ዐውዱ ላይ "እነርሱ" የተባሉት "ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፥ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው" የተባሉትን ነው፥ ቅሉ ግን "ለ" የሚለው መስተዋድድ "እነርሱ" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መምጣቱ ልቦች፣ ዓይኖች፣ ጆሮዎች አሉዋቸው የተባሉት ዘንጊዎቹ እና የተሳሳቱት ብቻ ናቸው እንደማንል ሁሉ አሏህ "ስገዱ" ያለው ለመላእክት ብቻ ሳይሆን ለኢብሊሥም ጭምር ነው፦
7፥12 አላህ፦ «ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ» አለው፡፡قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ
አሏህ ያለው "ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ሳይሆን "ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ነው፥ "ባዘዝኩህ" የሚለው ኃይለ-ቃል አሏህ ለአደም "ስገድ" ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። "ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" ማለቱ በራሱ እንዲሰግድ የታዘዙት መላእክት ብቻ አለመሆናቸውን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፦
18፥50 ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡ وَإِذْ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
“ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል "በለሠ" بَلَسَ ማለትም "ተስፋ ቆረጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተስፋ የቆረጠ" ማለት ነው፥ "ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል 11 ጊዜ በ 11 ቦታ ከጂን ለሆነ ፍጡር የተሰጠ የግብር ስም ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር። ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ከጂን ነበር" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት "ጂኒ" جِنِّيّ የሚለው ቃል "ጀነ" جَنَّ ማለትም "ሰወረ" "ደበቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስውር" "ድብቅ" ማለት ነው፥ "ጂን" جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው። ኢብሊሥ ጥንተ ተፈጥሮው ከጂን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፣ ጃን ከእሳት ነበልባል ተፈጥሯል፣ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል"፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
"ጃን" جَانّ ልክ እንደ "ሰው" ለጂኒዎች ጥቅላዊ ስም ነው፥ መላእክት እና ጃን "ወ" وَ ማለትም "እና" የሚል መስተጻምር መጠቀሙ በራሱ መላእክት እና ጂን ሁለት የተለያዩ ፍጥረታት እንደሆኑ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። እዚህ ድረስ ከተግባባን "ኢብሊሥ መልአክ ነበር" ብለው ሚሽነሪዎች የሚሞግቱት በዚህ ጥቅስ ነው፦
17፥61 ለመላእክትም "ለአደም ስገዱ" ባልናቸው ጊዜ አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ
፨ሲጀመር "ለ" የሚለው መስተዋድድ "መላእክት" በሚል መነሻ ቅጥያ ላይ መግባቱ አሏህ "ስገዱ" ያለው "ለመላእክት ብቻ" እንደሆነ ማስረጃ መሆን በፍጹም አይችልም። ይህንን በአንድ ተመሳሳይ ሙግት እንሞግት፦
7፥79 "ለ"-እነርሱም ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፣ "ለ"-እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፣ "ለ"-እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም፡፡ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا
ዐውዱ ላይ "እነርሱ" የተባሉት "ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፥ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው" የተባሉትን ነው፥ ቅሉ ግን "ለ" የሚለው መስተዋድድ "እነርሱ" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መምጣቱ ልቦች፣ ዓይኖች፣ ጆሮዎች አሉዋቸው የተባሉት ዘንጊዎቹ እና የተሳሳቱት ብቻ ናቸው እንደማንል ሁሉ አሏህ "ስገዱ" ያለው ለመላእክት ብቻ ሳይሆን ለኢብሊሥም ጭምር ነው፦
7፥12 አላህ፦ «ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ» አለው፡፡قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ
አሏህ ያለው "ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ሳይሆን "ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ነው፥ "ባዘዝኩህ" የሚለው ኃይለ-ቃል አሏህ ለአደም "ስገድ" ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። "ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" ማለቱ በራሱ እንዲሰግድ የታዘዙት መላእክት ብቻ አለመሆናቸውን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፦
18፥50 ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡ وَإِذْ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ