እነዚህ አናቅጽ ላይ "ትርጉም" ለሚለው ቃል የገባው ቃል "ተእዊል" تَأْوِيل መሆኑን ልብ አድርግ! አንድ ቃል ብዙ ትርጉም እንዳለው እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንዳ ይህ በነሕው ደርሥ "ኢሥሙል ሙሽተሪክ" ይባላል፥ "ኢሥሙል ሙሽተሪክ" اِسْم المُشْتَرِك ማለት "ተመሳሳይ ቃል ግን የተለያየ ትርጉም ያለው አሳብ"Homonym" ነው። ስለዚህ "ጀድ" جَدّ ማለት "ቀዳማይ" "ጥንታዊ" "ክብር" "ግርማ" "ሞገስ" "ገናናነት" "አያት" እና "የምር"serious" " ማለት ነው፥ ለምሳሌ፦ "ጀድ" جَدّ የሚለው ቃል "የምር"serious" በሚል ፍቺ በሐዲስ ላይ መጥቷል፦
ሚሽካቱል መሷሒብ መጽሐፍ 13, ሐዲስ 200
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ሦስቱ ነገራት የምር ይሁን የምር፥ የቀልድም ይሁን የምር ናቸው። እነርሱም ትዳር፣ ፍች እና መማለስ ናቸው"። وَعَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: " ثَلَاثٌ جَدُّهُنَّ جَدٌّ وَهَزْلُهُنَّ جَدُّ: النِّكَاحُ وَالطَّلَاقُ وَالرِّجْعَةُ ".
እዚህ ሐዲስ ላይ "የምር" ለሚለው የገባው ቃል "ጀድ" جَدّ ሆኖ ሳለ "አያት" ብንለው ትርጉም እንደማይሰጥ ሁሉ "የጌታችን ክብር" የሚለውን "የጌታችን አያት" ብንለው ትርጉሙ አይሰጥም። ለዛ ነው በለዘብተኛ(ሐራዊ) እና በጽንፈኛ(ወጋዊ) ምሁራን የተዘጋጁ የእንግሊዝኛ የቁርኣን ትርጉም "የጌታችን ክብር" "የጌታችን ግርማ" "የጌታችን ሞገስ" "የጌታችን ገናናነት" እንጂ "የጌታችን አያት" ያላሉት።
፨ሢሠልስ ተመሳሳይ ሙግት ባይብል ላይ እንይ! በዕብራይስጥ "ሚዒን" מֵעֶה ማለት "ወገብ" ነው፦
2ኛ ሳሙኤል 7፥12 "ከወገብህ" የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ። וַהֲקִימֹתִ֤י אֶֽת־זַרְעֲךָ֙ אַחֲרֶ֔יךָ אֲשֶׁ֥ר יֵצֵ֖א מִמֵּעֶ֑יךָ וַהֲכִינֹתִ֖י אֶת־מַמְלַכְתֹּֽו׃
"ወገብ" ማለት "ልብ" ማለት እንዳልሆነ ቅቡል ቢሆን ቅሉ ግን "ሚዒን" מֵעֶה የሚለው ቃል “ልብ” ማለት ነው፦
መዝሙር 40፥8 ሕግህም “በልቤ” ውስጥ ነው። חָפָ֑צְתִּי וְ֝תֹ֥ורָתְךָ֗ בְּתֹ֣וךְ מֵעָֽי׃
እዚህ አንቀጽ ላይ “ልብ” ለሚለው የገባው ቃል “ሚዒን” מֵעֶה መሆኑን ልብ አድርግ! ሌላ ምሳሌ፦ “በተን” בֶּטֶן ማለት እኮ “ሆድ” ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 30፥2 ያዕቆብም ራሔልን ተቆጥቶ፦ በውኑ እኔ የሆድን ፍሬ በነሣሽ በእግዚአብሔር ቦታ ነኝን? አላት። וַיִּֽחַר־אַ֥ף יַעֲקֹ֖ב בְּרָחֵ֑ל וַיֹּ֗אמֶר הֲתַ֤חַת אֱלֹהִים֙ אָנֹ֔כִי אֲשֶׁר־מָנַ֥ע מִמֵּ֖ךְ פְּרִי־בָֽטֶן׃
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሆድ” ለሚለው የገባው ቃል “በተን” בֶּטֶן ቢሆንም ሆድ ልብ ባይሆንም “በተን” בֶּטֶן "ልብ" ማለት ነው፦
ምሳሌ 22፥18 እነርሱን “በልብህ” ብትጠብቅ፥ በከንፈሮችህም ላይ የተዘጋጁ ቢሆኑ፥ የተወደደ ነገር ይሆንልሃልና። כִּֽי־נָ֭עִים כִּֽי־תִשְׁמְרֵ֣ם בְּבִטְנֶ֑ךָ יִכֹּ֥נוּ יַ֝חְדָּ֗ו עַל־שְׂפָתֶֽיךָ׃
በግሪክ ኮይኔ “ኪሊአስ” κοιλίας ማለት "ማኅፀን" ማለት ነው፦
ሉቃስ 1፥42 የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው። καὶ εὐλογημένος ὁ καρπὸς τῆς κοιλίας σου.
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማኅፀን” ለሚለው የገባው ቃል “ኪሊአስ” κοιλίας ሲሆን የሚገርመው “ልብ” ለሚለው ቃል በግሪኩ ሰፕቱአጀንት ገብቷል፦
ዕንባቆም 3፥16 እኔ ሰምቻለሁ፥ “ልቤም” ደነገጠብኝ። ἐφυλαξάμην, καὶ ἐπτοήθη ἡ κοιλία μου
እዚህ አንቀጽ ላይ “ልብ” ለሚለው የገባው ቃል “ኪሊአስ” κοιλίας ነው፥ ግን ልብ ማኅፀን አይደለም። ስለዚህ አንድ ቃል ብዙ ትርጉም ካለው እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም ሙግት በዚህ ስሌት ተረዱት! ለመበሻሸቅ ተብሎ ቃላት መቆልመም በእሳት መጫወት ነው፥ ዋጋ ያስከፍላል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሚሽካቱል መሷሒብ መጽሐፍ 13, ሐዲስ 200
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ሦስቱ ነገራት የምር ይሁን የምር፥ የቀልድም ይሁን የምር ናቸው። እነርሱም ትዳር፣ ፍች እና መማለስ ናቸው"። وَعَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: " ثَلَاثٌ جَدُّهُنَّ جَدٌّ وَهَزْلُهُنَّ جَدُّ: النِّكَاحُ وَالطَّلَاقُ وَالرِّجْعَةُ ".
እዚህ ሐዲስ ላይ "የምር" ለሚለው የገባው ቃል "ጀድ" جَدّ ሆኖ ሳለ "አያት" ብንለው ትርጉም እንደማይሰጥ ሁሉ "የጌታችን ክብር" የሚለውን "የጌታችን አያት" ብንለው ትርጉሙ አይሰጥም። ለዛ ነው በለዘብተኛ(ሐራዊ) እና በጽንፈኛ(ወጋዊ) ምሁራን የተዘጋጁ የእንግሊዝኛ የቁርኣን ትርጉም "የጌታችን ክብር" "የጌታችን ግርማ" "የጌታችን ሞገስ" "የጌታችን ገናናነት" እንጂ "የጌታችን አያት" ያላሉት።
፨ሢሠልስ ተመሳሳይ ሙግት ባይብል ላይ እንይ! በዕብራይስጥ "ሚዒን" מֵעֶה ማለት "ወገብ" ነው፦
2ኛ ሳሙኤል 7፥12 "ከወገብህ" የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ። וַהֲקִימֹתִ֤י אֶֽת־זַרְעֲךָ֙ אַחֲרֶ֔יךָ אֲשֶׁ֥ר יֵצֵ֖א מִמֵּעֶ֑יךָ וַהֲכִינֹתִ֖י אֶת־מַמְלַכְתֹּֽו׃
"ወገብ" ማለት "ልብ" ማለት እንዳልሆነ ቅቡል ቢሆን ቅሉ ግን "ሚዒን" מֵעֶה የሚለው ቃል “ልብ” ማለት ነው፦
መዝሙር 40፥8 ሕግህም “በልቤ” ውስጥ ነው። חָפָ֑צְתִּי וְ֝תֹ֥ורָתְךָ֗ בְּתֹ֣וךְ מֵעָֽי׃
እዚህ አንቀጽ ላይ “ልብ” ለሚለው የገባው ቃል “ሚዒን” מֵעֶה መሆኑን ልብ አድርግ! ሌላ ምሳሌ፦ “በተን” בֶּטֶן ማለት እኮ “ሆድ” ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 30፥2 ያዕቆብም ራሔልን ተቆጥቶ፦ በውኑ እኔ የሆድን ፍሬ በነሣሽ በእግዚአብሔር ቦታ ነኝን? አላት። וַיִּֽחַר־אַ֥ף יַעֲקֹ֖ב בְּרָחֵ֑ל וַיֹּ֗אמֶר הֲתַ֤חַת אֱלֹהִים֙ אָנֹ֔כִי אֲשֶׁר־מָנַ֥ע מִמֵּ֖ךְ פְּרִי־בָֽטֶן׃
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሆድ” ለሚለው የገባው ቃል “በተን” בֶּטֶן ቢሆንም ሆድ ልብ ባይሆንም “በተን” בֶּטֶן "ልብ" ማለት ነው፦
ምሳሌ 22፥18 እነርሱን “በልብህ” ብትጠብቅ፥ በከንፈሮችህም ላይ የተዘጋጁ ቢሆኑ፥ የተወደደ ነገር ይሆንልሃልና። כִּֽי־נָ֭עִים כִּֽי־תִשְׁמְרֵ֣ם בְּבִטְנֶ֑ךָ יִכֹּ֥נוּ יַ֝חְדָּ֗ו עַל־שְׂפָתֶֽיךָ׃
በግሪክ ኮይኔ “ኪሊአስ” κοιλίας ማለት "ማኅፀን" ማለት ነው፦
ሉቃስ 1፥42 የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው። καὶ εὐλογημένος ὁ καρπὸς τῆς κοιλίας σου.
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማኅፀን” ለሚለው የገባው ቃል “ኪሊአስ” κοιλίας ሲሆን የሚገርመው “ልብ” ለሚለው ቃል በግሪኩ ሰፕቱአጀንት ገብቷል፦
ዕንባቆም 3፥16 እኔ ሰምቻለሁ፥ “ልቤም” ደነገጠብኝ። ἐφυλαξάμην, καὶ ἐπτοήθη ἡ κοιλία μου
እዚህ አንቀጽ ላይ “ልብ” ለሚለው የገባው ቃል “ኪሊአስ” κοιλίας ነው፥ ግን ልብ ማኅፀን አይደለም። ስለዚህ አንድ ቃል ብዙ ትርጉም ካለው እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም ሙግት በዚህ ስሌት ተረዱት! ለመበሻሸቅ ተብሎ ቃላት መቆልመም በእሳት መጫወት ነው፥ ዋጋ ያስከፍላል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ለምን ተፈጠርን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 ጂኒን እና ሰውን ሊያመልኩኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂን እና ሰው የተፈጠሩበት ዓላማ ሁሉንም የፈጠረውን አንዱን አምላክ አሏህን በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው፦
51፥56 ጂኒን እና ሰውን "ሊ"ያመልኩኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የዕቡዱኒ" يَعْبُدُونِ በሚለው ግሥ መነሻ ቅጥያ ላይ "ሊ" لِ የምትል መስተዋድድ አለች፥ ይህቺ "ላም" ل በነሕው ሕግ "ላሙ-አት-ታዕሊል" لَام الْتَاعْلِل ትባላለች። "ታዕሊል" تَاعْلِل ማለት "ግልጽ ዓላማ" ማለት ሲሆን አሏህ ጂንን እና ሰውን የፈጠረበት ዓላማ እርሱን በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው፥ እያንዳንዱ ሙሐከማት ሁሉ ደግሞ ዒባዳህ ነው። "ላሙ-አት-ታዕሊል" ለመረዳት በነሕው አወቃቀር አንድ ናሙና እስቲ እንመልከት፦
28፥9 የፈርዖንም ሚስት፦ "ለ"እኔ እና "ለ"አንተ የዓይኔ መርጊያ ነው፡፡ አትግደሉት! ሊጠቅመን ወይም ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና» አለች፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا
"እኔ" እና "አንተ" ከሚለው በፊት ያለችው "ላም" ل ላሙ-አት-ታዕሊል ስትሆን ፈርዖን እና ሚስቱ ሙሣን ያነሱበት ዓላማቸው ይጠቅመናል ብለው ሊያሳድጉት እንደሆነ ታሳያለች፥ ነገር ግን አድጎ ምን እንደሚያደርግ ፍጻሜውን ዐያውቁትም፦
28፥9 እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
አምላካችን አሏህ ሁሉን ዐዋቂ በመሆኑ ፍጻሜውን ስለሚያውቅ "ለእነርሱ ጠላት እና ሐዘን ይሆን ዘንድ አነሱት" ብሎ ነገረን፦
28፥8 የፈርዖን ቤተሰቦችም መጨረሻው "ለ"እነርሱ ጠላት እና ሐዘን "ይሆን ዘንድ" አነሱት፡፡ فَٱلْتَقَطَهُۥٓ ءَالُ فِرْعَوْنَ لِيَكُونَ لَهُمْ عَدُوًّۭا وَحَزَنًا
"የኩነ" يَكُونَ በሚለው ግሥ መነሻ ቅጥያ ላይ "ሊ" لِ የምትል መስተዋድድ አለች፥ ይህቺ "ላም" ل በነሕው ሕግ "ላሙል-ዓቂባህ" لَام الْعَاقِبَة ትባላለች። "ዓቂባህ" عَاقِبَة ማለት "ፍጻሜ" ማለት ሲሆን አሏህ ፍጻሜውን በማወቁ የነገረን ንግግር ነው። በተመሳሳይ አምላካችን አሏህ ጂን እና ሰው የፈጠረበት ዓላማ እርሱን እንዲያመልኩ ሲሆን ቅሉ ግን ጂን እና ሰው በነጻ ፈቃዳቸው አሏህን መታዘዝ ሲችሉ ጀነትን በተቃራኒው ሲያምጹ ጀሃነም ይገባሉ፥ ከጂን እና ከሰው በአሏህ ላይ ስለሚያምጹት አሏህ እንዲህ ይለናል፦
7፥179 "ከ"ጂኒ እና "ከ"ሰው ብዙዎችን "ለ"ገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 ጂኒን እና ሰውን ሊያመልኩኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂን እና ሰው የተፈጠሩበት ዓላማ ሁሉንም የፈጠረውን አንዱን አምላክ አሏህን በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው፦
51፥56 ጂኒን እና ሰውን "ሊ"ያመልኩኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የዕቡዱኒ" يَعْبُدُونِ በሚለው ግሥ መነሻ ቅጥያ ላይ "ሊ" لِ የምትል መስተዋድድ አለች፥ ይህቺ "ላም" ل በነሕው ሕግ "ላሙ-አት-ታዕሊል" لَام الْتَاعْلِل ትባላለች። "ታዕሊል" تَاعْلِل ማለት "ግልጽ ዓላማ" ማለት ሲሆን አሏህ ጂንን እና ሰውን የፈጠረበት ዓላማ እርሱን በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው፥ እያንዳንዱ ሙሐከማት ሁሉ ደግሞ ዒባዳህ ነው። "ላሙ-አት-ታዕሊል" ለመረዳት በነሕው አወቃቀር አንድ ናሙና እስቲ እንመልከት፦
28፥9 የፈርዖንም ሚስት፦ "ለ"እኔ እና "ለ"አንተ የዓይኔ መርጊያ ነው፡፡ አትግደሉት! ሊጠቅመን ወይም ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና» አለች፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا
"እኔ" እና "አንተ" ከሚለው በፊት ያለችው "ላም" ل ላሙ-አት-ታዕሊል ስትሆን ፈርዖን እና ሚስቱ ሙሣን ያነሱበት ዓላማቸው ይጠቅመናል ብለው ሊያሳድጉት እንደሆነ ታሳያለች፥ ነገር ግን አድጎ ምን እንደሚያደርግ ፍጻሜውን ዐያውቁትም፦
28፥9 እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
አምላካችን አሏህ ሁሉን ዐዋቂ በመሆኑ ፍጻሜውን ስለሚያውቅ "ለእነርሱ ጠላት እና ሐዘን ይሆን ዘንድ አነሱት" ብሎ ነገረን፦
28፥8 የፈርዖን ቤተሰቦችም መጨረሻው "ለ"እነርሱ ጠላት እና ሐዘን "ይሆን ዘንድ" አነሱት፡፡ فَٱلْتَقَطَهُۥٓ ءَالُ فِرْعَوْنَ لِيَكُونَ لَهُمْ عَدُوًّۭا وَحَزَنًا
"የኩነ" يَكُونَ በሚለው ግሥ መነሻ ቅጥያ ላይ "ሊ" لِ የምትል መስተዋድድ አለች፥ ይህቺ "ላም" ل በነሕው ሕግ "ላሙል-ዓቂባህ" لَام الْعَاقِبَة ትባላለች። "ዓቂባህ" عَاقِبَة ማለት "ፍጻሜ" ማለት ሲሆን አሏህ ፍጻሜውን በማወቁ የነገረን ንግግር ነው። በተመሳሳይ አምላካችን አሏህ ጂን እና ሰው የፈጠረበት ዓላማ እርሱን እንዲያመልኩ ሲሆን ቅሉ ግን ጂን እና ሰው በነጻ ፈቃዳቸው አሏህን መታዘዝ ሲችሉ ጀነትን በተቃራኒው ሲያምጹ ጀሃነም ይገባሉ፥ ከጂን እና ከሰው በአሏህ ላይ ስለሚያምጹት አሏህ እንዲህ ይለናል፦
7፥179 "ከ"ጂኒ እና "ከ"ሰው ብዙዎችን "ለ"ገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ
"ጀሀነም" جَهَنَّمَ በሚለው ቃል መነሻ ላይ ያለችው "ላም" ل ላሙል-ዓቂባህ ስትሆን አሏህ ፍጻሜውን በማወቁ የነገረን ንግግር ለማመልከት የመጣች ናት። አሏህ "ሊያመልኩኝ" በሚልበት ጊዜ "ጂኒ እና ሰው" ሲል ለገሃነም በሚልበት ጊዜ ግን "ከ"ጂኒ" እና "ከ"ሰው" በማለት "ሚን" مِّن ማለትም "ከ" የሚል መስተዋድድ አስገብቷል። አንቀጹ ላይ ከጂኒ እና ከሰው ለገሃነም የዳረጋቸው ልብ እያላቸው አለማወቃቸው፣ ዓይን እያላቸው ዓለማየታቸው፣ ጆሮ እያላቸው አለመስማታቸው ነው፦
7፥179 ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፣ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፣ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
እንስሳ ውሳጣዊ ልብ፣ ዓይን፣ ጆሮ የለውም፥ እነዚህ ግን ውሳጣዊ ማመዛዘኛ እያላቸው ባለመጠቀም እንደ እንስሳ ናቸው። ሆን ብለው በመሳሳት ዘንጊዎች ናቸው፥ ከጂኒ እና ከሰው በአሏህ ላይ ያመጹትን አሏህ በጀሀነም እንደሚቀጣ ሁሉ ከጂኒ እና ከሰው አሏህን የሚፈሩት ጀነትን ይመነዳል፦
55፥45 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ
55፥46 በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
4፥124 "ከ"ወንድ ወይም "ከ"ሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራ እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ
ለገሃነም "ፈጠርን" የሚለው ቃል "ዘረእና" ذَرَأْنَا ሲሆን "ጀዐልና" جَعَلْنَا ማለትም "አደረግን" በሚል ይመጣል፥ ለምሳሌ፦ ሞት የሕይወት ተቃራኒ ነው። አሏህን ግን ሞትን እንደፈጠረ ይናገራል፦
67፥2 ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን ሊፈትናችሁ ሞትን እና ሕይወትን የፈጠረ ነው፡፡ الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا
ሰው ያልነበረበት ሁኔታ ሕይወት አልባ ሲሆን "ሙታን" ተብሏል፥ ከአለመኖር ሁኔታ ወደ መኖር መምጣትን "ሕያውን ከሙት ያወጣል" ይለዋል፦
30፥19 ሕያውን ከሙት ያወጣል፥ ሙታንም ከሕያው ያወጣል፡፡ يُخْرِجُ الْحَيَّ مِنَ الْمَيِّتِ وَيُخْرِجُ الْمَيِّتَ مِنَ الْحَيِّ
2፥28 ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ፣ ከዚያም የሚያሞታችሁ፣ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን፣ ከዚያም ወደ እርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ? كَيْفَ تَكْفُرُونَ بِاللَّهِ وَكُنتُمْ أَمْوَاتًا فَأَحْيَاكُمْ ۖ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ثُمَّ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ስለዚህ አሏህ "ከ"ጂኒ እና "ከ"ሰው "ለ"ገሀነም በእርግጥ አደረግን" ቢል ለገሃነም ማድረጉ ፍትሐዊ ቅጣቱ አይደለምን? በእርግጥ ከጂን እና ከሰው ዲያብሎስን የተከተለ ጀሀነም ይገባል፦
38፥85 ከአንተ እና ከእነርሱ ውስጥ ከተከተሉህ በአንድ ላይ ገሀነምን በእርግጥ እሞላታለሁ፡፡ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنكَ وَمِمَّن تَبِعَكَ مِنْهُمْ أَجْمَعِينَ
32፥13 ግን ገሀነምን ከጂን እና ከሰው የተሰበሰቡ ሆነው በእርግጥ እሞላለሁ ማለት ቃሉ ከእኔ ተረጋግጧል፡፡ وَلَـٰكِنْ حَقَّ الْقَوْلُ مِنِّي لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
አሏህ ለተፈጠርንበት ዓላማ እርሱን ብቻ ለማምለክ ይርዳን! ከጀሀነም ቅጣት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
7፥179 ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፣ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፣ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
እንስሳ ውሳጣዊ ልብ፣ ዓይን፣ ጆሮ የለውም፥ እነዚህ ግን ውሳጣዊ ማመዛዘኛ እያላቸው ባለመጠቀም እንደ እንስሳ ናቸው። ሆን ብለው በመሳሳት ዘንጊዎች ናቸው፥ ከጂኒ እና ከሰው በአሏህ ላይ ያመጹትን አሏህ በጀሀነም እንደሚቀጣ ሁሉ ከጂኒ እና ከሰው አሏህን የሚፈሩት ጀነትን ይመነዳል፦
55፥45 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ
55፥46 በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
4፥124 "ከ"ወንድ ወይም "ከ"ሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራ እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ
ለገሃነም "ፈጠርን" የሚለው ቃል "ዘረእና" ذَرَأْنَا ሲሆን "ጀዐልና" جَعَلْنَا ማለትም "አደረግን" በሚል ይመጣል፥ ለምሳሌ፦ ሞት የሕይወት ተቃራኒ ነው። አሏህን ግን ሞትን እንደፈጠረ ይናገራል፦
67፥2 ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን ሊፈትናችሁ ሞትን እና ሕይወትን የፈጠረ ነው፡፡ الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا
ሰው ያልነበረበት ሁኔታ ሕይወት አልባ ሲሆን "ሙታን" ተብሏል፥ ከአለመኖር ሁኔታ ወደ መኖር መምጣትን "ሕያውን ከሙት ያወጣል" ይለዋል፦
30፥19 ሕያውን ከሙት ያወጣል፥ ሙታንም ከሕያው ያወጣል፡፡ يُخْرِجُ الْحَيَّ مِنَ الْمَيِّتِ وَيُخْرِجُ الْمَيِّتَ مِنَ الْحَيِّ
2፥28 ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ፣ ከዚያም የሚያሞታችሁ፣ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን፣ ከዚያም ወደ እርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ? كَيْفَ تَكْفُرُونَ بِاللَّهِ وَكُنتُمْ أَمْوَاتًا فَأَحْيَاكُمْ ۖ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ثُمَّ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ስለዚህ አሏህ "ከ"ጂኒ እና "ከ"ሰው "ለ"ገሀነም በእርግጥ አደረግን" ቢል ለገሃነም ማድረጉ ፍትሐዊ ቅጣቱ አይደለምን? በእርግጥ ከጂን እና ከሰው ዲያብሎስን የተከተለ ጀሀነም ይገባል፦
38፥85 ከአንተ እና ከእነርሱ ውስጥ ከተከተሉህ በአንድ ላይ ገሀነምን በእርግጥ እሞላታለሁ፡፡ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنكَ وَمِمَّن تَبِعَكَ مِنْهُمْ أَجْمَعِينَ
32፥13 ግን ገሀነምን ከጂን እና ከሰው የተሰበሰቡ ሆነው በእርግጥ እሞላለሁ ማለት ቃሉ ከእኔ ተረጋግጧል፡፡ وَلَـٰكِنْ حَقَّ الْقَوْلُ مِنِّي لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
አሏህ ለተፈጠርንበት ዓላማ እርሱን ብቻ ለማምለክ ይርዳን! ከጀሀነም ቅጣት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ለምን ተፈጠሩ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 ጂኒን እና ሰውን ሊያመልኩኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂን እና ሰው የተፈጠሩበት ዓላማ ሁሉንም የፈጠረውን አንዱን አምላክ አሏህን በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው። ወደ ባይብሉ ከመጣን ግን ኃጢአተኛ የተፈጠረው ለገሃነም ነው፦
ምሳሌ 16፥4 ያህዌህ ሁሉን ለእርሱ ለራሱ እንዲሁ ኅጥኣንን ደግሞ ”ለክፉ ቀን ፈጠረ። כֹּ֤ל פָּעַ֣ל יְ֭הוָה לַֽמַּעֲנֵ֑הוּ וְגַם־רָ֝שָׁ֗ע לְיֹ֣ום רָעָֽה׃
"ክፉ ቀን" ለሚለው የገባው ቃል "ዩውም ራህ" יֹ֣ום רָעָֽה ሲሆን "ዩውም" י֣וֹם በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ "ለ" לְ የሚል መስተዋድድ መግባቱ በራሱ ኃጥአን የተፈጠረው ለክፉ ቀን"doomsday" እንደሆነ ያሳያል፥ ይህ ክፉ ቀን የጥፋት ቀን ሲሆን ፈጣሪ ኅጥኣንን በገሃነም የሚያጠፋበት ክፉ ቀን ነው፦
ኤርምያስ 17፥18 "ክፉንም ቀን" አምጣባቸው፥ በሁለት እጥፍ ጥፋት "አጥፋቸው"።
ማቴዎስ 10፥28 ይልቁንስ ነፍስን እና አካልን በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ። φοβεῖσθε δὲ μᾶλλον τὸν δυνάμενον καὶ ψυχὴν καὶ σῶμα ἀπολέσαι ἐν γεέννῃ.
"ኅጥኣን" ማለት "ኃጢአተኛ" ማለት ነው፥ የፍርዱ ቀን ለጻድቃን መልካም ቀን ሲሆን ለኃጥአን ክፉ ቀን ነው። የሚያፈርስን ኃጢአተኛ እንዲያጠፋ የፈጠረው እራሱ ያህዌህ ነው፥ ይህንን ያደረገው ገና እናታቸው ማኅፀን ውስጥ ሲፈጥራቸው ነው፦
ኢሳይያስ 54፥16 የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ ፈጥሬአለሁ። וְאָנֹכִ֛י בָּרָ֥אתִי מַשְׁחִ֖ית לְחַבֵּֽל
መዝሙር 58፥3 ኅጥኣን ከማኅፀን ጀምረው ተለዩ፤ ከሆድም ጀምረው ሳቱ፥ ሐሰትንም ተናገሩ።
ኅጥኣን እናታቸው ማኅፀን ውስጥ ምን አንደበት ኖሯቸው ነው ሐሰትን የተናገሩት? ያኔስ ማን አሳስታቸው ነው የሳቱት? መልሳቸው ወሒድ ሆይ! ሸክላ ሠሪ ከአንዱ ጭቃ ክፍል አንዱን ዕቃ "ለ"ክብር አንዱንም "ለ"ውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ ሥልጣን የለውምን? የሚል ነው፦
ሮሜ 9፥21 ሸክላ ሠሪ ከአንዱ ጭቃ ክፍል አንዱን ዕቃ "ለ"ክብር አንዱንም "ለ"ውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ ሥልጣን የለውምን?
ስለዚህ አምላክ ሰውን ከጭቃ ሢሠራ አንዱን ለክብር ሌላውን ለውርደት ሊሠራ ሥልጣን ካለው በምን ሒሳብ ይሆን የአሏህን ንግግር ለመተቸት ሞራሉ ያላችሁ? የክርስትና አንጃ"sect" ፕሮቴስታንት ሲሆን ከፕሮቴስታንት ጎጥ"denomination" ደግሞ የካልቪኒዝም ጎጥ ለሕዱስ ሥነ-መለኮት"reformed theology" ፈር ቀዳጅ እና ፋና ወጊ ነው፥ የካልቪኒዝም መሥራች ዮሐንስ ካልቪን እንደ ጎርጎርዮሳውያን አቆጣጠር በ 1539 ድኅረ ልደት "የክርስትና ሃይማኖት ተቋማት" በሚል በጻፈው መጽሐፉ፦ "ሰዎች አንዳንዶቹ ለመዳን ሌሎች ደግሞ ለጥፋት አስቀድሞ መወሰን ተገብቷቸዋል" ብሏል፦
"ሰዎች አንዳንዶቹ ለመዳን ሌሎች ደግሞ ለጥፋት አስቀድሞ መወሰን ተገብቷቸዋል" Mankind some should be predestined to salvation and others to destruction.
The institutes of the christian religion Book 3 Chapter 21 Page 766
ግርድፍ እና ሽርክት ትርጉም ስለሆነብኝ እንግሊዝኛውን እዩት! "የሚድኑት እና የሚጠፉትን አስቀድ ወስኗል" የሚለው የካልቪን እሳቤ "ድርብ ቅድመ ውሳኔ"double predestination " ይባላል። ከካልቪን በፊት የሂፓ አውግስጢኖስ በድርብ ቅድመ ውሳኔ ያምናል፦
"ለምን እንግዲህ በምህረት ከሚያስተምረው በቀር ሁሉንም ወደ ክርስቶስ እንዲመጡ አብ ሁሉንም አላስተማረም? በዚያው ልክ የማያስተምራቸውን በፍርድ አያስተምራቸውም? "እንግዲህ የሚወደውን ይምረዋል፥ የሚወደውንም ደንዳና ያደርገዋል" ሮሜ 9፥18። ነገር ግን መልካም ነገር በመስጠት ይምራል፥ ምን ያህን እንደሚገባ በሚክስ ጊዜ ያደነድናል።
On the Predestination of the Saints (Augustine) Book 1 Chapter 14
ካልቪን ሆነ አውግስጢኖስ ይህንን እሳቤ ያገኙት ከጳውሎስ ትምህርት ነው። ባይብል ላይ በመደረግ ሊጠፉ የተወሰኑ ሰዎች እንዳሉ እና እነዚህ ሰዎች "ከብዙ ጊዜ በፊት" ማለትም "ምንም ነገር ሳይፈጠር" ለፍርድ እንደተጻፉ ይናገራል፦
ቆላስይስ 2፥22 እነዚህ ሁሉ በመደረግ ሊጠፉ ተወስነዋልና።
ይሁዳ 1፥4 ከብዙ ጊዜ በፊት ለዚህ ፍርድ "የተጻፉ" አንዳንዶች ሰዎች ሾልከው ገብተዋልና።
መዝሙር 139፥16 ለእኔ የተወሰኑልኝ ዘመናት ገና አንዳቸውም ወደ መኖር ሳይመጡ በመጽሐፍህ ተመዘገቡ። (አዲሱ መደበኛ ትርጉም) גלמי ראו עיניך ועל ספרך כלם יכתבו ימים יצרו ולא אחד בהם׃
እዚህ አንቀጽ ላይ የአዲሱ መደበኛ ትርጉም ላይ "መጽሐፍ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል በዕብራይስጡ "ሰፈር" סֵפֶר ሲሆን ይህም መጽሐፍ ሰው ወደ መኖር ከመምጣቱ በፊት ተወስኖ የተጻፈበት መጽሐፍ ነው፥ ይህንን የአዲሱ መደበኛ ትርጉም የግርጌ ማስታወሻ፦ "የሰው የሕይወት ዘመን በእግዚአብሔር የተወሰነ ነው፥ "በመጽሐፍህ" የእግዚአብሔር ውሳኔዎች ሁሉ የተጻፉበት የሰማይ መዝገብ ነው" በማለት ያትታል። የ 1954 እትም ደግሞ የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ ሳይፈጠሩ በመጽሐፍ እንደተጻፉ ይናገራል፦
መዝሙር 139፥16 የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ
አንድ ስንኳ ሳይኖር በመጽሐፍህ ተጻፉ። καὶ ἐπὶ τὸ βιβλίον σου πάντες γραφήσονται· ἡμέρας πλασθήσονται καὶ οὐθεὶς ἐν αὐτοῖς.
እዚህ አንቀጽ ላይ በግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ "መጽሐፍ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ቢብሊዮን" βιβλίον ነው፥ "አንድ ስንኳ ሳይኖር" ማለት "ምንም ነገር ሳይኖር" ማለት ሲሆን ምንም ነገር ሳይፈጠር የሰዎች ሁኔታ በአምላክ መጽሐፍ ተጽፏል። ይህንን ኤጲፋንዮስ በቅዳሴ ላይ፦ "ሁሉ በመጽሐፉ የተጻፈ ነው" በማለት ይናገራል፦
የኤጲፋንዮስ ቅዳሴ 14፥15 "ከእርሱ የሚሰወር የለም፣ ሁሉ በእርሱ ዘንድ የተገለጠ ነው፣ በዓይኖቹ ፊት ሁሉ የተዘረጋ ነው፣ ሁሉ በመጽሐፉ የተጻፈ ነው"።
ስለዚህ ሰዎች ለመካድ ሾልከው የገቡት ምንም ነገር ሳይፈጠር በፊት ለፍርድ የተጻፉ ስለሆኑ ነው። ክርስቲያኖች ሆይ! ውልፍጥ ዝልፍጥ ወለም ዘለም ሳትሉ ሰጥ እረጥ ለጥ ብላችሁ አንዱን አምላክ አሏህን እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 ጂኒን እና ሰውን ሊያመልኩኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂን እና ሰው የተፈጠሩበት ዓላማ ሁሉንም የፈጠረውን አንዱን አምላክ አሏህን በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው። ወደ ባይብሉ ከመጣን ግን ኃጢአተኛ የተፈጠረው ለገሃነም ነው፦
ምሳሌ 16፥4 ያህዌህ ሁሉን ለእርሱ ለራሱ እንዲሁ ኅጥኣንን ደግሞ ”ለክፉ ቀን ፈጠረ። כֹּ֤ל פָּעַ֣ל יְ֭הוָה לַֽמַּעֲנֵ֑הוּ וְגַם־רָ֝שָׁ֗ע לְיֹ֣ום רָעָֽה׃
"ክፉ ቀን" ለሚለው የገባው ቃል "ዩውም ራህ" יֹ֣ום רָעָֽה ሲሆን "ዩውም" י֣וֹם በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ "ለ" לְ የሚል መስተዋድድ መግባቱ በራሱ ኃጥአን የተፈጠረው ለክፉ ቀን"doomsday" እንደሆነ ያሳያል፥ ይህ ክፉ ቀን የጥፋት ቀን ሲሆን ፈጣሪ ኅጥኣንን በገሃነም የሚያጠፋበት ክፉ ቀን ነው፦
ኤርምያስ 17፥18 "ክፉንም ቀን" አምጣባቸው፥ በሁለት እጥፍ ጥፋት "አጥፋቸው"።
ማቴዎስ 10፥28 ይልቁንስ ነፍስን እና አካልን በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ። φοβεῖσθε δὲ μᾶλλον τὸν δυνάμενον καὶ ψυχὴν καὶ σῶμα ἀπολέσαι ἐν γεέννῃ.
"ኅጥኣን" ማለት "ኃጢአተኛ" ማለት ነው፥ የፍርዱ ቀን ለጻድቃን መልካም ቀን ሲሆን ለኃጥአን ክፉ ቀን ነው። የሚያፈርስን ኃጢአተኛ እንዲያጠፋ የፈጠረው እራሱ ያህዌህ ነው፥ ይህንን ያደረገው ገና እናታቸው ማኅፀን ውስጥ ሲፈጥራቸው ነው፦
ኢሳይያስ 54፥16 የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ ፈጥሬአለሁ። וְאָנֹכִ֛י בָּרָ֥אתִי מַשְׁחִ֖ית לְחַבֵּֽל
መዝሙር 58፥3 ኅጥኣን ከማኅፀን ጀምረው ተለዩ፤ ከሆድም ጀምረው ሳቱ፥ ሐሰትንም ተናገሩ።
ኅጥኣን እናታቸው ማኅፀን ውስጥ ምን አንደበት ኖሯቸው ነው ሐሰትን የተናገሩት? ያኔስ ማን አሳስታቸው ነው የሳቱት? መልሳቸው ወሒድ ሆይ! ሸክላ ሠሪ ከአንዱ ጭቃ ክፍል አንዱን ዕቃ "ለ"ክብር አንዱንም "ለ"ውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ ሥልጣን የለውምን? የሚል ነው፦
ሮሜ 9፥21 ሸክላ ሠሪ ከአንዱ ጭቃ ክፍል አንዱን ዕቃ "ለ"ክብር አንዱንም "ለ"ውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ ሥልጣን የለውምን?
ስለዚህ አምላክ ሰውን ከጭቃ ሢሠራ አንዱን ለክብር ሌላውን ለውርደት ሊሠራ ሥልጣን ካለው በምን ሒሳብ ይሆን የአሏህን ንግግር ለመተቸት ሞራሉ ያላችሁ? የክርስትና አንጃ"sect" ፕሮቴስታንት ሲሆን ከፕሮቴስታንት ጎጥ"denomination" ደግሞ የካልቪኒዝም ጎጥ ለሕዱስ ሥነ-መለኮት"reformed theology" ፈር ቀዳጅ እና ፋና ወጊ ነው፥ የካልቪኒዝም መሥራች ዮሐንስ ካልቪን እንደ ጎርጎርዮሳውያን አቆጣጠር በ 1539 ድኅረ ልደት "የክርስትና ሃይማኖት ተቋማት" በሚል በጻፈው መጽሐፉ፦ "ሰዎች አንዳንዶቹ ለመዳን ሌሎች ደግሞ ለጥፋት አስቀድሞ መወሰን ተገብቷቸዋል" ብሏል፦
"ሰዎች አንዳንዶቹ ለመዳን ሌሎች ደግሞ ለጥፋት አስቀድሞ መወሰን ተገብቷቸዋል" Mankind some should be predestined to salvation and others to destruction.
The institutes of the christian religion Book 3 Chapter 21 Page 766
ግርድፍ እና ሽርክት ትርጉም ስለሆነብኝ እንግሊዝኛውን እዩት! "የሚድኑት እና የሚጠፉትን አስቀድ ወስኗል" የሚለው የካልቪን እሳቤ "ድርብ ቅድመ ውሳኔ"double predestination " ይባላል። ከካልቪን በፊት የሂፓ አውግስጢኖስ በድርብ ቅድመ ውሳኔ ያምናል፦
"ለምን እንግዲህ በምህረት ከሚያስተምረው በቀር ሁሉንም ወደ ክርስቶስ እንዲመጡ አብ ሁሉንም አላስተማረም? በዚያው ልክ የማያስተምራቸውን በፍርድ አያስተምራቸውም? "እንግዲህ የሚወደውን ይምረዋል፥ የሚወደውንም ደንዳና ያደርገዋል" ሮሜ 9፥18። ነገር ግን መልካም ነገር በመስጠት ይምራል፥ ምን ያህን እንደሚገባ በሚክስ ጊዜ ያደነድናል።
On the Predestination of the Saints (Augustine) Book 1 Chapter 14
ካልቪን ሆነ አውግስጢኖስ ይህንን እሳቤ ያገኙት ከጳውሎስ ትምህርት ነው። ባይብል ላይ በመደረግ ሊጠፉ የተወሰኑ ሰዎች እንዳሉ እና እነዚህ ሰዎች "ከብዙ ጊዜ በፊት" ማለትም "ምንም ነገር ሳይፈጠር" ለፍርድ እንደተጻፉ ይናገራል፦
ቆላስይስ 2፥22 እነዚህ ሁሉ በመደረግ ሊጠፉ ተወስነዋልና።
ይሁዳ 1፥4 ከብዙ ጊዜ በፊት ለዚህ ፍርድ "የተጻፉ" አንዳንዶች ሰዎች ሾልከው ገብተዋልና።
መዝሙር 139፥16 ለእኔ የተወሰኑልኝ ዘመናት ገና አንዳቸውም ወደ መኖር ሳይመጡ በመጽሐፍህ ተመዘገቡ። (አዲሱ መደበኛ ትርጉም) גלמי ראו עיניך ועל ספרך כלם יכתבו ימים יצרו ולא אחד בהם׃
እዚህ አንቀጽ ላይ የአዲሱ መደበኛ ትርጉም ላይ "መጽሐፍ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል በዕብራይስጡ "ሰፈር" סֵפֶר ሲሆን ይህም መጽሐፍ ሰው ወደ መኖር ከመምጣቱ በፊት ተወስኖ የተጻፈበት መጽሐፍ ነው፥ ይህንን የአዲሱ መደበኛ ትርጉም የግርጌ ማስታወሻ፦ "የሰው የሕይወት ዘመን በእግዚአብሔር የተወሰነ ነው፥ "በመጽሐፍህ" የእግዚአብሔር ውሳኔዎች ሁሉ የተጻፉበት የሰማይ መዝገብ ነው" በማለት ያትታል። የ 1954 እትም ደግሞ የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ ሳይፈጠሩ በመጽሐፍ እንደተጻፉ ይናገራል፦
መዝሙር 139፥16 የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ
አንድ ስንኳ ሳይኖር በመጽሐፍህ ተጻፉ። καὶ ἐπὶ τὸ βιβλίον σου πάντες γραφήσονται· ἡμέρας πλασθήσονται καὶ οὐθεὶς ἐν αὐτοῖς.
እዚህ አንቀጽ ላይ በግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ "መጽሐፍ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ቢብሊዮን" βιβλίον ነው፥ "አንድ ስንኳ ሳይኖር" ማለት "ምንም ነገር ሳይኖር" ማለት ሲሆን ምንም ነገር ሳይፈጠር የሰዎች ሁኔታ በአምላክ መጽሐፍ ተጽፏል። ይህንን ኤጲፋንዮስ በቅዳሴ ላይ፦ "ሁሉ በመጽሐፉ የተጻፈ ነው" በማለት ይናገራል፦
የኤጲፋንዮስ ቅዳሴ 14፥15 "ከእርሱ የሚሰወር የለም፣ ሁሉ በእርሱ ዘንድ የተገለጠ ነው፣ በዓይኖቹ ፊት ሁሉ የተዘረጋ ነው፣ ሁሉ በመጽሐፉ የተጻፈ ነው"።
ስለዚህ ሰዎች ለመካድ ሾልከው የገቡት ምንም ነገር ሳይፈጠር በፊት ለፍርድ የተጻፉ ስለሆኑ ነው። ክርስቲያኖች ሆይ! ውልፍጥ ዝልፍጥ ወለም ዘለም ሳትሉ ሰጥ እረጥ ለጥ ብላችሁ አንዱን አምላክ አሏህን እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አስ-ሶመድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
112፥2 አላህ የሁሉ መጠጊያ ነው፡፡ اللَّهُ الصَّمَدُ
ነቢያችን"ﷺ" ለሰዎች የሚሉትን አምላካችን አሏህ በትእዛዛዊ ግሥ "ቁል" قُلْ ማለትም "በል" በማለት ያዛቸዋል፦
112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
አምላካችን አሏህ ስለራሱ "እርሱ" እያለ በሦስተኛ መደብ የሚናገረው አብዛኛውን ነቢያችን"ﷺ" እዲናገሩበት በሚያዝበት ጊዜ ነው፥ በመቀጠል "አላህ የሁሉ መጠጊያ ነው" በማለት ይናገራል፦
112፥2 አላህ የሁሉ መጠጊያ ነው፡፡ اللَّهُ الصَّمَدُ
"አስ-ሶመድ" الصَّمَد በቁርኣን ከተጠቀሱ የአሏህ ስሞች መካከል አንዱ ሲሆን አሏህ "የሁሉ መጠጊያ" መሆኑን የተወሰፈበት ስም ነው፥ "ሶመድ" صَّمَد የሚለው ቃል "ሶመደ" صَّمَدَ ማለትም "አስጠጋ" "አብቃቃ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የሁሉ መጠጊያ" "ተብቃቂ" ማለት ነው። ይህ ሆኖ ሳለ በአንድ ቋት ውስጥ የመፈረጅ አባዜ ያለባቸው ኩልኩሊያውያን ሚሽነሪዎች "አስ-ሶመድ" الصَّمَد የሚለውን የአሏህን ስም "ሶሙድ" صَمُود ከሚለው የጣጉት ስም ጋር ሲቀስጡ ይታያል፥ ለዚህ ቀሽም ስሑት ሙግት ይህንን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
7፥70 «አላህን ብቻውን እንድናመልከው እና አባቶቻችንም ያመልኩት የነበረውን እንድንተው መጣህብን? ከእውነተኞች ከኾንክ የምታስጠነቅብንን ቅጣት አምጣብን» አሉ፡፡ قَالُوا أَجِئْتَنَا لِنَعْبُدَ اللَّهَ وَحْدَهُ وَنَذَرَ مَا كَانَ يَعْبُدُ آبَاؤُنَا ۖ فَأْتِنَا بِمَا تَعِدُنَا إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ
ተፍሢር ኢብኑ ከሲር 7፥70 "ሙሐመድ ኢብኑ ኢሥሐቅ እንደዘገበው፦ "የሁድ ሕዝቦች ሱዳእ፤ ሶሙድ እና ሀባእ የተባሉ የተለያዩ ጣዖታትን ያመልኩ ነበር"።
"ሶሙድ" صَمُود የሚለውን ቃል ጎትቶ እና ወትውቶ "ሶመድ" صَّمَد ከሚል ቃል ጋር እያወናበዱ መወስለት ኅሊናስ ይቀበለዋልን? እነዚህ ኮልኮሌ እና ኮበሌ ሚሽነሪዎች ሲጠቅሱ "ያረገኛል" የሚለውን ሳያስቡ "ያረግልኛል" በሚል ፈሊጥ ኢሥላምን አፈር ድሜ እና ዶግ አመድ ለማድረግ የሚቀጥፉት መቼም አይሳካላቸው፥ ስለዚህ "ሶሙድ" የተባለ ሁሉ "ሶመድ" ነው ብሎ ማሰብ አሻሚ ሕፀፅ"Fallacy of equivocation" ነው። ይህንን ተመሳሳይ ሙግት ከባይብል እንይ! "ሞለክ" מֹלֶךְ ከነዓናውያን እና አሞናውያን የሚያመልኩት ጣዖት ነው፦
አሞጽ 5፥26 ለራሳችሁም የሠራችኋቸውን ምስሎች፥ የእናንተ "ሞሎክን" ድንኳን እና የአምላካችሁን የሬፋን ኮከብ አነሣችሁ። וּנְשָׂאתֶ֗ם אֵ֚ת סִכּ֣וּת מַלְכְּכֶ֔ם וְאֵ֖ת כִּיּ֣וּן צַלְמֵיכֶ֑ם כֹּוכַב֙ אֱלֹ֣הֵיכֶ֔ם אֲשֶׁ֥ר עֲשִׂיתֶ֖ם לָכֶֽם׃
ኢሳይያስ 30፥33 ከቀድሞም ጀምሮ ቶፌት ተዘጋጅታለች፥ "ለሞለክም" ተበጅታለች"። כִּֽי־עָר֤וּךְ מֵֽאֶתְמוּל֙ תָּפְתֶּ֔ה גַּם־ הוּא כ הִ֛יא ק לַמֶּ֥לֶךְ הוּכָ֖ן הֶעְמִ֣יק
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ "ንጉሥ" ለሚለው የገባው ቃል “መለክ” מֶלֶךְ ሲሆን ለሞሎክ የገባ ቃል እንደሆነ ልብ አድርግ! "ሞለክ" מֹלֶךְ ሆነ “መለክ” מֶלֶךְ ትርጉማቸው አንድ ነው። ያህዌህ ደግሞ "መለክ" מֶלֶךְ ተብሏል፦
መዝሙር 74፥12 አምላክ አስቀድሞ የእኔ "መለክ” ነው። וֵ֭אלֹהִים מַלְכִּ֣י מִקֶּ֑דֶם
እናማ ያህዌህ “መለክ” מֶ֖לֶךְ ስለተባለ እና ጣዖቱ “መለክ” מֶ֖לֶךְ ስለተባለ ያህዌህ ጣዖቱ ነውን? መውጫ ቀዳዳ የላችሁም። "በኣል" בַּעַל ከነዓናውያን የመራባት አምላክ ብለው የሚያመልኩት የጣዖት ስም ነው፦
መሣፍንት 2፥13 ያህዌህን ትተው "በኣልን" እና አስታሮትን አመለኩ። וַיַּעַזְב֖וּ אֶת־יְהוָ֑ה וַיַּעַבְד֥וּ לַבַּ֖עַל וְלָעַשְׁתָּרֹֽות׃
1 ነገሥት 16፥32 በሰማርያም በሠራው በ-"በኣል" ቤት ውስጥ ለ-"በኣል" መሠዊያ አቆመ። וַיָּ֥קֶם מִזְבֵּ֖חַ לַבָּ֑עַל בֵּ֣ית הַבַּ֔עַל אֲשֶׁ֥ר בָּנָ֖ה בְּשֹׁמְרֹֽון
ነገር ግን አሻሚ ሕፀፅ በመሥራት "በኣል" בַּעַל የሚለው ቃል ለፈጣሪ አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ኢሳይያስ 54፥5 ፈጣሪሽ ባልሽ ነው። כִּ֤י בֹעֲלַ֙יִךְ֙ עֹשַׂ֔יִךְ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ባል" ለሚለው የገባው ቃል "በኣል" בַּעַל ነው። ስለዚህ ፈጣሪ ጣዖቱ በኣል ነው? አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
112፥2 አላህ የሁሉ መጠጊያ ነው፡፡ اللَّهُ الصَّمَدُ
ነቢያችን"ﷺ" ለሰዎች የሚሉትን አምላካችን አሏህ በትእዛዛዊ ግሥ "ቁል" قُلْ ማለትም "በል" በማለት ያዛቸዋል፦
112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
አምላካችን አሏህ ስለራሱ "እርሱ" እያለ በሦስተኛ መደብ የሚናገረው አብዛኛውን ነቢያችን"ﷺ" እዲናገሩበት በሚያዝበት ጊዜ ነው፥ በመቀጠል "አላህ የሁሉ መጠጊያ ነው" በማለት ይናገራል፦
112፥2 አላህ የሁሉ መጠጊያ ነው፡፡ اللَّهُ الصَّمَدُ
"አስ-ሶመድ" الصَّمَد በቁርኣን ከተጠቀሱ የአሏህ ስሞች መካከል አንዱ ሲሆን አሏህ "የሁሉ መጠጊያ" መሆኑን የተወሰፈበት ስም ነው፥ "ሶመድ" صَّمَد የሚለው ቃል "ሶመደ" صَّمَدَ ማለትም "አስጠጋ" "አብቃቃ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የሁሉ መጠጊያ" "ተብቃቂ" ማለት ነው። ይህ ሆኖ ሳለ በአንድ ቋት ውስጥ የመፈረጅ አባዜ ያለባቸው ኩልኩሊያውያን ሚሽነሪዎች "አስ-ሶመድ" الصَّمَد የሚለውን የአሏህን ስም "ሶሙድ" صَمُود ከሚለው የጣጉት ስም ጋር ሲቀስጡ ይታያል፥ ለዚህ ቀሽም ስሑት ሙግት ይህንን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
7፥70 «አላህን ብቻውን እንድናመልከው እና አባቶቻችንም ያመልኩት የነበረውን እንድንተው መጣህብን? ከእውነተኞች ከኾንክ የምታስጠነቅብንን ቅጣት አምጣብን» አሉ፡፡ قَالُوا أَجِئْتَنَا لِنَعْبُدَ اللَّهَ وَحْدَهُ وَنَذَرَ مَا كَانَ يَعْبُدُ آبَاؤُنَا ۖ فَأْتِنَا بِمَا تَعِدُنَا إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ
ተፍሢር ኢብኑ ከሲር 7፥70 "ሙሐመድ ኢብኑ ኢሥሐቅ እንደዘገበው፦ "የሁድ ሕዝቦች ሱዳእ፤ ሶሙድ እና ሀባእ የተባሉ የተለያዩ ጣዖታትን ያመልኩ ነበር"።
"ሶሙድ" صَمُود የሚለውን ቃል ጎትቶ እና ወትውቶ "ሶመድ" صَّمَد ከሚል ቃል ጋር እያወናበዱ መወስለት ኅሊናስ ይቀበለዋልን? እነዚህ ኮልኮሌ እና ኮበሌ ሚሽነሪዎች ሲጠቅሱ "ያረገኛል" የሚለውን ሳያስቡ "ያረግልኛል" በሚል ፈሊጥ ኢሥላምን አፈር ድሜ እና ዶግ አመድ ለማድረግ የሚቀጥፉት መቼም አይሳካላቸው፥ ስለዚህ "ሶሙድ" የተባለ ሁሉ "ሶመድ" ነው ብሎ ማሰብ አሻሚ ሕፀፅ"Fallacy of equivocation" ነው። ይህንን ተመሳሳይ ሙግት ከባይብል እንይ! "ሞለክ" מֹלֶךְ ከነዓናውያን እና አሞናውያን የሚያመልኩት ጣዖት ነው፦
አሞጽ 5፥26 ለራሳችሁም የሠራችኋቸውን ምስሎች፥ የእናንተ "ሞሎክን" ድንኳን እና የአምላካችሁን የሬፋን ኮከብ አነሣችሁ። וּנְשָׂאתֶ֗ם אֵ֚ת סִכּ֣וּת מַלְכְּכֶ֔ם וְאֵ֖ת כִּיּ֣וּן צַלְמֵיכֶ֑ם כֹּוכַב֙ אֱלֹ֣הֵיכֶ֔ם אֲשֶׁ֥ר עֲשִׂיתֶ֖ם לָכֶֽם׃
ኢሳይያስ 30፥33 ከቀድሞም ጀምሮ ቶፌት ተዘጋጅታለች፥ "ለሞለክም" ተበጅታለች"። כִּֽי־עָר֤וּךְ מֵֽאֶתְמוּל֙ תָּפְתֶּ֔ה גַּם־ הוּא כ הִ֛יא ק לַמֶּ֥לֶךְ הוּכָ֖ן הֶעְמִ֣יק
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ "ንጉሥ" ለሚለው የገባው ቃል “መለክ” מֶלֶךְ ሲሆን ለሞሎክ የገባ ቃል እንደሆነ ልብ አድርግ! "ሞለክ" מֹלֶךְ ሆነ “መለክ” מֶלֶךְ ትርጉማቸው አንድ ነው። ያህዌህ ደግሞ "መለክ" מֶלֶךְ ተብሏል፦
መዝሙር 74፥12 አምላክ አስቀድሞ የእኔ "መለክ” ነው። וֵ֭אלֹהִים מַלְכִּ֣י מִקֶּ֑דֶם
እናማ ያህዌህ “መለክ” מֶ֖לֶךְ ስለተባለ እና ጣዖቱ “መለክ” מֶ֖לֶךְ ስለተባለ ያህዌህ ጣዖቱ ነውን? መውጫ ቀዳዳ የላችሁም። "በኣል" בַּעַל ከነዓናውያን የመራባት አምላክ ብለው የሚያመልኩት የጣዖት ስም ነው፦
መሣፍንት 2፥13 ያህዌህን ትተው "በኣልን" እና አስታሮትን አመለኩ። וַיַּעַזְב֖וּ אֶת־יְהוָ֑ה וַיַּעַבְד֥וּ לַבַּ֖עַל וְלָעַשְׁתָּרֹֽות׃
1 ነገሥት 16፥32 በሰማርያም በሠራው በ-"በኣል" ቤት ውስጥ ለ-"በኣል" መሠዊያ አቆመ። וַיָּ֥קֶם מִזְבֵּ֖חַ לַבָּ֑עַל בֵּ֣ית הַבַּ֔עַל אֲשֶׁ֥ר בָּנָ֖ה בְּשֹׁמְרֹֽון
ነገር ግን አሻሚ ሕፀፅ በመሥራት "በኣል" בַּעַל የሚለው ቃል ለፈጣሪ አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ኢሳይያስ 54፥5 ፈጣሪሽ ባልሽ ነው። כִּ֤י בֹעֲלַ֙יִךְ֙ עֹשַׂ֔יִךְ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ባል" ለሚለው የገባው ቃል "በኣል" בַּעַל ነው። ስለዚህ ፈጣሪ ጣዖቱ በኣል ነው? አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነገረ ድኅነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥103 በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፥ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
በቋንቋ ሊሒቃን ዘንድ "ድህነት" የሚለው ቃል በሃሌታው "ሀ" ሲጻፍ "ማጣት"poverty" የሚለውን ቃል የሚያሳይ ሲሆን "ድኅነት" ተብሎ በብዙኃኑ "ኀ" ሲጻፍ ደግሞ "መዳን"salvation" የሚለውን ቃል ያሳያል፥ በግሪክ ኮይኔ ደኅንነት "ሶቴሪያ" σωτηρία ይባላል። ነገረ ድኅነት"soteriology" በኢሥላም "ነጃህ" ወይም "ፈላሕ" ይባላል፥ "ነጃህ" نَّجَاة የሚለው ቃል "ነጀሐ" نَجَحَ ማለትም "ዳነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መዳን" "ደኅነት" ማለት ነው፦
40፥41 ወገኖቼም ሆይ! ወደ "መዳን" የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳት የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ? وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መዳን" ለሚለው የገባው ቃል "ነጃህ" نَّجَاة እንደሆነ ልብ አድርግ! ሰው የሚድነው ከእሳት ሲሆን የአሏህን ጠሪ በመቀበል አምላካችን አሏህ ከእሳት ቅጣት ያድነናል፦
46፥31 ወገኖቻችን ሆይ! የአላህን ጠሪ ተቀበሉ፡፡ በእርሱም እመኑ፡፡ አላህ ከኀጢአቶቻችሁ ለእናንተ ይምራልና፡፡ ከአሳማሚ ቅጣትም ያድናችኋልና፡፡ يَا قَوْمَنَا أَجِيبُوا دَاعِيَ اللَّهِ وَآمِنُوا بِهِ يَغْفِرْ لَكُم مِّن ذُنُوبِكُمْ وَيُجِرْكُم مِّنْ عَذَابٍ أَلِيمٍ
"ፈላሕ" فَلَاح የሚለው ቃል "ፈለሐ" فَلَحَ ማለትም "ዳነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መዳን" "ደኅነት" ማለት ነው፦
24፥31 ምእመናን ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በመመለስ ተጸጸቱ። وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ትድኑ" ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል "ቱፍሊሑን" تُفْلِحُون ሲሆን የሥም መደቡ "ፈላሕ" فَلَاح ነው፥ ሰው ከእሳት ቅጣት የሚድነው ወደ አሏህን ንስሐ በመግባት ነው። "ተጸጸቱ" ለሚለው የገባው ቃል "ቱቡ" تُوبُوا ነው፥ "ተውባህ" تَوْبَة የሚለው ቃል "ታበ" تَابَ ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከነበሩበት ስህተት በንስሐ ወደ አሏህ መመለስ” ማለት ነው። “ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው ገመድ ምእመናንን በጸጋ ወንድማማቾች የሚያደርግ የአሏህ ገመድ ነው፦
3፥103 የአላህን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ! በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا
ጥርት ያለው “ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው የአሏህ ገመድ ሰዎችን በልቦቻቸው የሚያስተሳስር ነው፥ ኩፍር እና ሺርክ በእሳቱ ጉድጓድ አፋፍ ላይ ለእሳት የሚዳርጉ ሲሆኑ የአሏህ ገመድ ግን ከዚህ ከእሳት ጉድጓድ አፋፍ ተንጠልጥለን የምንድንበት ገመድ ነው፦
3፥103 በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፥ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
አንድ ሙሥሊም ይህንን ገመድ ከያዘ ከእሳት ጉድጓድ አፋፍ ተንጠልጥሎ ድኗል፥ በእርግጥ ምእመናን በዚህ ገመድ ዳኑ፦
23፥1 ምእምናን በእርግጥም "ዳኑ"። قَدْ أَفْلَحَ الْمُؤْمِنُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥103 በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፥ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
በቋንቋ ሊሒቃን ዘንድ "ድህነት" የሚለው ቃል በሃሌታው "ሀ" ሲጻፍ "ማጣት"poverty" የሚለውን ቃል የሚያሳይ ሲሆን "ድኅነት" ተብሎ በብዙኃኑ "ኀ" ሲጻፍ ደግሞ "መዳን"salvation" የሚለውን ቃል ያሳያል፥ በግሪክ ኮይኔ ደኅንነት "ሶቴሪያ" σωτηρία ይባላል። ነገረ ድኅነት"soteriology" በኢሥላም "ነጃህ" ወይም "ፈላሕ" ይባላል፥ "ነጃህ" نَّجَاة የሚለው ቃል "ነጀሐ" نَجَحَ ማለትም "ዳነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መዳን" "ደኅነት" ማለት ነው፦
40፥41 ወገኖቼም ሆይ! ወደ "መዳን" የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳት የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ? وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መዳን" ለሚለው የገባው ቃል "ነጃህ" نَّجَاة እንደሆነ ልብ አድርግ! ሰው የሚድነው ከእሳት ሲሆን የአሏህን ጠሪ በመቀበል አምላካችን አሏህ ከእሳት ቅጣት ያድነናል፦
46፥31 ወገኖቻችን ሆይ! የአላህን ጠሪ ተቀበሉ፡፡ በእርሱም እመኑ፡፡ አላህ ከኀጢአቶቻችሁ ለእናንተ ይምራልና፡፡ ከአሳማሚ ቅጣትም ያድናችኋልና፡፡ يَا قَوْمَنَا أَجِيبُوا دَاعِيَ اللَّهِ وَآمِنُوا بِهِ يَغْفِرْ لَكُم مِّن ذُنُوبِكُمْ وَيُجِرْكُم مِّنْ عَذَابٍ أَلِيمٍ
"ፈላሕ" فَلَاح የሚለው ቃል "ፈለሐ" فَلَحَ ማለትም "ዳነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መዳን" "ደኅነት" ማለት ነው፦
24፥31 ምእመናን ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በመመለስ ተጸጸቱ። وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ትድኑ" ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል "ቱፍሊሑን" تُفْلِحُون ሲሆን የሥም መደቡ "ፈላሕ" فَلَاح ነው፥ ሰው ከእሳት ቅጣት የሚድነው ወደ አሏህን ንስሐ በመግባት ነው። "ተጸጸቱ" ለሚለው የገባው ቃል "ቱቡ" تُوبُوا ነው፥ "ተውባህ" تَوْبَة የሚለው ቃል "ታበ" تَابَ ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከነበሩበት ስህተት በንስሐ ወደ አሏህ መመለስ” ማለት ነው። “ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው ገመድ ምእመናንን በጸጋ ወንድማማቾች የሚያደርግ የአሏህ ገመድ ነው፦
3፥103 የአላህን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ! በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا
ጥርት ያለው “ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው የአሏህ ገመድ ሰዎችን በልቦቻቸው የሚያስተሳስር ነው፥ ኩፍር እና ሺርክ በእሳቱ ጉድጓድ አፋፍ ላይ ለእሳት የሚዳርጉ ሲሆኑ የአሏህ ገመድ ግን ከዚህ ከእሳት ጉድጓድ አፋፍ ተንጠልጥለን የምንድንበት ገመድ ነው፦
3፥103 በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፥ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
አንድ ሙሥሊም ይህንን ገመድ ከያዘ ከእሳት ጉድጓድ አፋፍ ተንጠልጥሎ ድኗል፥ በእርግጥ ምእመናን በዚህ ገመድ ዳኑ፦
23፥1 ምእምናን በእርግጥም "ዳኑ"። قَدْ أَفْلَحَ الْمُؤْمِنُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዳኑ" ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል "አፍለሐ" أَفْلَحَ ሲሆን ሥርወ-ቃሉ "ፈለሐ" فَلَحَ ነው፥ ንቁ! የአላህ ሕዝቦች እነርሱ “የሚድኑት” ናቸው፦
58፥22 ንቁ! የአላህ ሕዝቦች እነርሱ “የሚድኑት” ናቸው፡፡ أَلَا إِنَّ حِزْبَ اللَّهِ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
7፥8 ትክክለኛውም ሚዛን የዚያን ቀን ነው፡፡ ሚዛኖቻቸው የከበዱላቸው ሰዎችም እነዚያ እነርሱ “የሚድኑት” ናቸው፡፡ وَالْوَزْنُ يَوْمَئِذٍ الْحَقُّ ۚ فَمَن ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
"የሚድኑት" ለሚለው የገባው ቃል "ሙፍሊሑን" مُفْلِحُون ሲሆን ሙፍሊሑን መልካም ሥራዎቻቸው የሚመዘንላቸው በጀነት ውስጥ ያለውን የተለያየ ደረጃ ሊመነዱ ነው፥ በተቃራኒው ኩፋሮች የሚሠሩት መልካም ሥራ ያለ ኢማን ስለሆነ ሥራዎቻቸው የሚመዘንበት ሚዛን አይቆምላቸውም፥ እነርሱም ከእሳት አይድኑም፦
18፥105 እነዚያ እነርሱ በጌታቸው ማስረጃዎችና በመገናኘቱ የካዱት ናቸው፡፡ ሥራዎቻቸውም ተበላሹ፡፡ ለእነርሱ በትንሣኤ ቀን ሚዛንን አናቆምላቸውም፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِ رَبِّهِمْ وَلِقَائِهِ فَحَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ فَلَا نُقِيمُ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَزْنًا
6፥135 እነሆ በደለኞች አይድኑም፡፡ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
በኢሥላም ሥነ-መለኮት ለመዳን የሰውዬው ነጻ ፈቃድና ምርጫ፣ እምነት፣ ንስሐ፣ መልካም ሥራ፣ ጽናት እና እንዲሁ የአሏህ ይቅርታ፣ ምሕረት፣ ሉዓላዊነት ስለሚያስፈልግ ደኅንነቱ የመተባበር ድኅነት"synergistic salvation" ነው፥ አንድ ሙሥሊም የአሏህን ገመድ እስከመጨረሻው በጽናት መያዝ ሲኖርበት ከለቀቀው ድኅነቱን ሊያጣ ስለሚችል ድኅነቱ ሁኔታዊ ደኅንነት"conditional salvation" ነው። “ኢሥቲቃማህ” اِسْتِقَامَة የሚለው ቃል “ኢሥቲቃመ اِسْتَقَامَ ማለትም “ቆመ” ወይም “ጸና” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጽናት"perseverance" ማለት ነው፦
41፥30 እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ ከዚያም "ቀጥ ያሉ" «አትፍሩ፤ አትዘኑም፤ በዚያችም ተስፋ ቃል ትደረግላችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ» በማለት በእነርሱ ላይ መላእክት ይወርዳሉ፡፡ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنتُمْ تُوعَدُون
እነዚህ አናቅጽ ላይ “ቀጥ ያሉ” ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተቃሙ” اسْتَقَامُوا ሲሆን "የጸኑ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ጀነትን በተስፋ ዋስትና የሰጠው በዲኑል ኢሥላም ለሚጸኑ አማንያን ነው። አምላካችን አላህ ስለ ፈላሕ ተረድተው ሙፍሊሑን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
58፥22 ንቁ! የአላህ ሕዝቦች እነርሱ “የሚድኑት” ናቸው፡፡ أَلَا إِنَّ حِزْبَ اللَّهِ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
7፥8 ትክክለኛውም ሚዛን የዚያን ቀን ነው፡፡ ሚዛኖቻቸው የከበዱላቸው ሰዎችም እነዚያ እነርሱ “የሚድኑት” ናቸው፡፡ وَالْوَزْنُ يَوْمَئِذٍ الْحَقُّ ۚ فَمَن ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
"የሚድኑት" ለሚለው የገባው ቃል "ሙፍሊሑን" مُفْلِحُون ሲሆን ሙፍሊሑን መልካም ሥራዎቻቸው የሚመዘንላቸው በጀነት ውስጥ ያለውን የተለያየ ደረጃ ሊመነዱ ነው፥ በተቃራኒው ኩፋሮች የሚሠሩት መልካም ሥራ ያለ ኢማን ስለሆነ ሥራዎቻቸው የሚመዘንበት ሚዛን አይቆምላቸውም፥ እነርሱም ከእሳት አይድኑም፦
18፥105 እነዚያ እነርሱ በጌታቸው ማስረጃዎችና በመገናኘቱ የካዱት ናቸው፡፡ ሥራዎቻቸውም ተበላሹ፡፡ ለእነርሱ በትንሣኤ ቀን ሚዛንን አናቆምላቸውም፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِ رَبِّهِمْ وَلِقَائِهِ فَحَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ فَلَا نُقِيمُ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَزْنًا
6፥135 እነሆ በደለኞች አይድኑም፡፡ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
በኢሥላም ሥነ-መለኮት ለመዳን የሰውዬው ነጻ ፈቃድና ምርጫ፣ እምነት፣ ንስሐ፣ መልካም ሥራ፣ ጽናት እና እንዲሁ የአሏህ ይቅርታ፣ ምሕረት፣ ሉዓላዊነት ስለሚያስፈልግ ደኅንነቱ የመተባበር ድኅነት"synergistic salvation" ነው፥ አንድ ሙሥሊም የአሏህን ገመድ እስከመጨረሻው በጽናት መያዝ ሲኖርበት ከለቀቀው ድኅነቱን ሊያጣ ስለሚችል ድኅነቱ ሁኔታዊ ደኅንነት"conditional salvation" ነው። “ኢሥቲቃማህ” اِسْتِقَامَة የሚለው ቃል “ኢሥቲቃመ اِسْتَقَامَ ማለትም “ቆመ” ወይም “ጸና” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጽናት"perseverance" ማለት ነው፦
41፥30 እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ ከዚያም "ቀጥ ያሉ" «አትፍሩ፤ አትዘኑም፤ በዚያችም ተስፋ ቃል ትደረግላችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ» በማለት በእነርሱ ላይ መላእክት ይወርዳሉ፡፡ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنتُمْ تُوعَدُون
እነዚህ አናቅጽ ላይ “ቀጥ ያሉ” ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተቃሙ” اسْتَقَامُوا ሲሆን "የጸኑ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ጀነትን በተስፋ ዋስትና የሰጠው በዲኑል ኢሥላም ለሚጸኑ አማንያን ነው። አምላካችን አላህ ስለ ፈላሕ ተረድተው ሙፍሊሑን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቅጥፈት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ ሐሰትንም ቃል ራቁ፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
ከሥነ-ምግባር እሴት አንዱ ትክክለኛ ንግግር መናገር ነው፥ አንድ አማኝ ትክክለኛውንም ንግግር መናገር እና የሐሰትን ቃል መራቅ አለበት፦
33፥70 እናንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን ፍሩ፤ ትክክለኛውንም ንግግር” ተናገሩ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَقُولُوا۟ قَوْلًۭا سَدِيدًۭا
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ ሐሰትንም ቃል ራቁ፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
“ባጢል” ْبَاطِل ማለት “ሐሰት” “ውሸት” “ቅጥፈት” ማለት ነው። እውነተኛ ሰው በማስረጃ እና በዕውቀት ይናገራል፥ ከእውነተኞችም ጎን ይቆማል፦
2፥111 እውነተኞች እንደኾናችሁ ማስረጃችሁን አምጡ በላቸው፡፡ قُلْ هَاتُوا۟ بُرْهَٰنَكُمْ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
6፥143 "እውነተኞች እንደሆናችሁ በዕውቀት ንገሩኝ" በላቸው፡፡ نَبِّـُٔونِى بِعِلْمٍ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
9፥119 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَكُونُوا۟ مَعَ ٱلصَّٰدِقِينَ
ሰሞኑን ዶዒፍ ሐዲስ ሳይሆን ለሚድያ ማሞቂያ ረሡል"ﷺ" ያላሉትን እንዳሉ እየተደረገ እየተቀጠፈ ይገኛል፥ ምንጭ አልባ እና ሰነድ አልባ ሐዲስ ሲነገራችሁ ፈትሹት! ማንም ሆን ብሎ በተወዳጁ ነቢይ "ﷺ" ላይ የሚቀጥፍ መቀመጫው እሳት ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 41, ሐዲስ 15
ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም ሆን ብሎ በእኔ ላይ የሚቀጥፍ መቀመጫው እሳት ነው"። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ كَذَبَ عَلَىَّ مُتَعَمِّدًا فَلْيَتَبَوَّأْ مَقْعَدَهُ مِنَ النَّارِ " .
አሏህ ፈሣድ ከሚያስፋፉ ሙፍሢዲን ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ ሐሰትንም ቃል ራቁ፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
ከሥነ-ምግባር እሴት አንዱ ትክክለኛ ንግግር መናገር ነው፥ አንድ አማኝ ትክክለኛውንም ንግግር መናገር እና የሐሰትን ቃል መራቅ አለበት፦
33፥70 እናንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን ፍሩ፤ ትክክለኛውንም ንግግር” ተናገሩ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَقُولُوا۟ قَوْلًۭا سَدِيدًۭا
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ ሐሰትንም ቃል ራቁ፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
“ባጢል” ْبَاطِل ማለት “ሐሰት” “ውሸት” “ቅጥፈት” ማለት ነው። እውነተኛ ሰው በማስረጃ እና በዕውቀት ይናገራል፥ ከእውነተኞችም ጎን ይቆማል፦
2፥111 እውነተኞች እንደኾናችሁ ማስረጃችሁን አምጡ በላቸው፡፡ قُلْ هَاتُوا۟ بُرْهَٰنَكُمْ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
6፥143 "እውነተኞች እንደሆናችሁ በዕውቀት ንገሩኝ" በላቸው፡፡ نَبِّـُٔونِى بِعِلْمٍ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
9፥119 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَكُونُوا۟ مَعَ ٱلصَّٰدِقِينَ
ሰሞኑን ዶዒፍ ሐዲስ ሳይሆን ለሚድያ ማሞቂያ ረሡል"ﷺ" ያላሉትን እንዳሉ እየተደረገ እየተቀጠፈ ይገኛል፥ ምንጭ አልባ እና ሰነድ አልባ ሐዲስ ሲነገራችሁ ፈትሹት! ማንም ሆን ብሎ በተወዳጁ ነቢይ "ﷺ" ላይ የሚቀጥፍ መቀመጫው እሳት ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 41, ሐዲስ 15
ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም ሆን ብሎ በእኔ ላይ የሚቀጥፍ መቀመጫው እሳት ነው"። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ كَذَبَ عَلَىَّ مُتَعَمِّدًا فَلْيَتَبَوَّأْ مَقْعَدَهُ مِنَ النَّارِ " .
አሏህ ፈሣድ ከሚያስፋፉ ሙፍሢዲን ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የተበደለው ማን ነው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነገረኛ ወሬን ቢያመጣላችሁ በስህተት ላይ ኾናችሁ ሕዝቦችን እንዳትጎዱና በሠራችሁት ነገር ላይ ተጸጸቾች እንዳትኾኑ አረጋግጡ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن جَاءَكُمْ فَاسِقٌ بِنَبَإٍ فَتَبَيَّنُوا أَن تُصِيبُوا قَوْمًا بِجَهَالَةٍ فَتُصْبِحُوا عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَادِمِينَ
“ዙልም” ظُلْم የሚለው ቃል “ዞለመ” ظَلَمَ ማለትም “በደለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በደል” ማለት ነው፥ "ዙልማህ" ظُلْمَة ማለት "ጨለማ" ማለት ሲሆን በደል በፍርዱ ቀን ጨለማ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 74
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንዳስተላለፈው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በደልን ተጠንቀቁ! በደል በትንሳኤ ቀን ጨለማ ነው"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " اتَّقُوا الظُّلْمَ فَإِنَّ الظُّلْمَ ظُلُمَاتٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
"ዙሉማት" ظُلُمَات የዙልማህ ብዙ ቁጥር ሲሆን "ጨለማዎች" ማለት ነው። አንዳንዴም አሏህ በደለኞች እዚሁ ዱንያህ ላይ ሲቀጣቸውም እናያለን፥ ይህ የሆነበት የተበዳዮች እንባ ወደ አሏህ በመረጨቱ ነው። የተበዳይ ዱዓእ ደግሞ መቅቡል ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 229
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሦስት ሰዎች ልመናቸው ተመላሽ አሆንም፥ እነርሱም፦ "እስኪያፈጥር ድረስ ያለ ፆመኛ፣ ፍትሐዊ መሪ እና የተበዳይ ልመና ናቸው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " ثَلاَثَةٌ لاَ تُرَدُّ دَعْوَتُهُمُ الصَّائِمُ حَتَّى يُفْطِرَ وَالإِمَامُ الْعَادِلُ وَدَعْوَةُ الْمَظْلُومِ "
"መዝሉም" مَظْلُوم ማለት "ተበዳይ" ማለት ሲሆን “ዟሊም” ﻇَﺎﻟِﻢ ማለት ደግሞ “በዳይ” ማለት ነው፥ አንድ ሙሥሊም መርዳት ያለበት ለተበደለው ተበዳይ በሐቅ ቆሞ ገፈትና አበሳን መታገል ሲሆን ለበደለው በዳይ ደግሞ በፍትሕ ቆሞ ጡርና ግፍ መታገል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 46, ሐዲስ 5
አነሥ ኢብኑ”ረ.ዐ” እንደሚተረከው፦ “የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ወንድምህን ተበዳይ ይሁን በዳይም እርዳው! ሶሓባዎችም፦ "የአላህ መልክተኛም”ﷺ” ሆይ! ተበዳዩን መርዳትስ ይሁን፥ በዳዩን እንዴት አድርገን ነው የምንረዳው? አሉ። እርሳቸውም፦ "ሌሎችን እንዳይጨቁን በመከላከል ነው" አሉ"። عَنْ أَنَسٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " انْصُرْ أَخَاكَ ظَالِمًا أَوْ مَظْلُومًا ". قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ هَذَا نَنْصُرُهُ مَظْلُومًا، فَكَيْفَ نَنْصُرُهُ ظَالِمًا قَالَ " تَأْخُذُ فَوْقَ يَدَيْهِ "
ለተበደሉ ሰዎች መፍረድ ሐቀኝነት ሲሆን ለሚበድሉ ሰዎች ማልጎምጎም ብቻ ሳይሆን ከዚህ ድርጊታቸው እንዲታቀቡ መፋረድ ደግሞ ፍትሐዊነት ነው፥ ሰውን የሚበድሉ ሰዎች እራሳቸው የተጎዱ እና የሥነ-ልቦናቸው ዘይቤ የተዛባ ስለሆነ ሌሎችን እንዳይጨቁን ለመከላከል ምክር መስጠት፣ ተዉ ማለት፣ መገሰጽ አለብን!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነገረኛ ወሬን ቢያመጣላችሁ በስህተት ላይ ኾናችሁ ሕዝቦችን እንዳትጎዱና በሠራችሁት ነገር ላይ ተጸጸቾች እንዳትኾኑ አረጋግጡ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن جَاءَكُمْ فَاسِقٌ بِنَبَإٍ فَتَبَيَّنُوا أَن تُصِيبُوا قَوْمًا بِجَهَالَةٍ فَتُصْبِحُوا عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَادِمِينَ
“ዙልም” ظُلْم የሚለው ቃል “ዞለመ” ظَلَمَ ማለትም “በደለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በደል” ማለት ነው፥ "ዙልማህ" ظُلْمَة ማለት "ጨለማ" ማለት ሲሆን በደል በፍርዱ ቀን ጨለማ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 74
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንዳስተላለፈው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በደልን ተጠንቀቁ! በደል በትንሳኤ ቀን ጨለማ ነው"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " اتَّقُوا الظُّلْمَ فَإِنَّ الظُّلْمَ ظُلُمَاتٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
"ዙሉማት" ظُلُمَات የዙልማህ ብዙ ቁጥር ሲሆን "ጨለማዎች" ማለት ነው። አንዳንዴም አሏህ በደለኞች እዚሁ ዱንያህ ላይ ሲቀጣቸውም እናያለን፥ ይህ የሆነበት የተበዳዮች እንባ ወደ አሏህ በመረጨቱ ነው። የተበዳይ ዱዓእ ደግሞ መቅቡል ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 229
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሦስት ሰዎች ልመናቸው ተመላሽ አሆንም፥ እነርሱም፦ "እስኪያፈጥር ድረስ ያለ ፆመኛ፣ ፍትሐዊ መሪ እና የተበዳይ ልመና ናቸው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " ثَلاَثَةٌ لاَ تُرَدُّ دَعْوَتُهُمُ الصَّائِمُ حَتَّى يُفْطِرَ وَالإِمَامُ الْعَادِلُ وَدَعْوَةُ الْمَظْلُومِ "
"መዝሉም" مَظْلُوم ማለት "ተበዳይ" ማለት ሲሆን “ዟሊም” ﻇَﺎﻟِﻢ ማለት ደግሞ “በዳይ” ማለት ነው፥ አንድ ሙሥሊም መርዳት ያለበት ለተበደለው ተበዳይ በሐቅ ቆሞ ገፈትና አበሳን መታገል ሲሆን ለበደለው በዳይ ደግሞ በፍትሕ ቆሞ ጡርና ግፍ መታገል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 46, ሐዲስ 5
አነሥ ኢብኑ”ረ.ዐ” እንደሚተረከው፦ “የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ወንድምህን ተበዳይ ይሁን በዳይም እርዳው! ሶሓባዎችም፦ "የአላህ መልክተኛም”ﷺ” ሆይ! ተበዳዩን መርዳትስ ይሁን፥ በዳዩን እንዴት አድርገን ነው የምንረዳው? አሉ። እርሳቸውም፦ "ሌሎችን እንዳይጨቁን በመከላከል ነው" አሉ"። عَنْ أَنَسٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " انْصُرْ أَخَاكَ ظَالِمًا أَوْ مَظْلُومًا ". قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ هَذَا نَنْصُرُهُ مَظْلُومًا، فَكَيْفَ نَنْصُرُهُ ظَالِمًا قَالَ " تَأْخُذُ فَوْقَ يَدَيْهِ "
ለተበደሉ ሰዎች መፍረድ ሐቀኝነት ሲሆን ለሚበድሉ ሰዎች ማልጎምጎም ብቻ ሳይሆን ከዚህ ድርጊታቸው እንዲታቀቡ መፋረድ ደግሞ ፍትሐዊነት ነው፥ ሰውን የሚበድሉ ሰዎች እራሳቸው የተጎዱ እና የሥነ-ልቦናቸው ዘይቤ የተዛባ ስለሆነ ሌሎችን እንዳይጨቁን ለመከላከል ምክር መስጠት፣ ተዉ ማለት፣ መገሰጽ አለብን!
ወደ ኦርቶዶክስ ጉዳይ ጉዳዩን ስመልሰው ኦርቶዶስ ተወልደን ያደግንበት ስለሆነ ውስጡን እናውቀዋለን፥ ውስጡ ያለው የዘረኝነት ክርፋት ውስጡ ያለ ወይም የነበረ ሰው ከማንም በላይ ያውቀዋል። በሁለት ጽንፎች ኃይለኛ ዋልታ ረገጥ ዘረኝነት አለ፥ "ማነው በትክክል የተበደለው" ለማለት፦
፨አንደኛ አንድ ሙሥሊም እውነቱን ለማወቅ ማረጋገጥ ይጠበቅበታል፦
49፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነገረኛ ወሬን ቢያመጣላችሁ በስህተት ላይ ኾናችሁ ሕዝቦችን እንዳትጎዱና በሠራችሁት ነገር ላይ ተጸጸቾች እንዳትኾኑ አረጋግጡ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن جَاءَكُمْ فَاسِقٌ بِنَبَإٍ فَتَبَيَّنُوا أَن تُصِيبُوا قَوْمًا بِجَهَالَةٍ فَتُصْبِحُوا عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَادِمِينَ
የሚድያ ፓለቲከኞች እና ብሔርተኞች በሚያራግቡት አንዱ ሌላውን የማጥላላት እና ቆዳን የማዋደድ ነገር ስላለ ሙሥሊሙ እንዲህ ዓይነት ውዝግብ ውስጥ ከመግባት መቆጠብ አለበት፥ ጭራሽ ሙሥሊሙ አንዱን ጽንፍ በመደገፍ ጥቁር ፕሮፋይል ማድረግ እና ከኢቲባዕ በመውጣት "አብሬ እጦማለው" እስከማለት መድረሱ እንዲሁ ሌላውን ጽንፍ በመደገፍ ደግሞ "ሽርክ እና ኩፍር በቋንቋዬ ይሰበክልኝ" እስከማለት መድረሱ ሁለቱም ከዲን ጋር የሚላተሙ ዘረኝነት እና ሺርክ ናቸው። የአንድ ሰው እሥልምናው ማማሩ ምልክት የማይመለከተውን ነገር መተዉ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 51
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የአንድ ሰው እሥልምናው ማማሩ ምልክት የማይመለከተውን ነገር መተዉ ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " مِنْ حُسْنِ إِسْلاَمِ الْمَرْءِ تَرْكُهُ مَا لاَ يَعْنِيهِ
የኦርቶዶክስን ችግር ለባለቤቶችን ትተን ከመንቀፍም ከመደገፍም መቆጠባችን ለእነርሱም ሆነ ለእኛ ጤናማ መፍትሄ ነው።
፨ሁለተኛ የክርስትና ግዝትና ግዞት አሊያም መከፍልፈል ዛሬ አልተጀመረም፥ በ 451 ድኅረ ልደት፣ በ 1054 ድኅረ ልደት፣ በ1517 ድኅረ ልደት በዶግማ ተከፋፍለዋል። በአገራችን እራሱ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ፣ ኦርቶዶክስ ጸጋ፣ ኦርቶዶክስ፣ ቅባት፣ ኦርቶዶክስ ካራ እየተባለ በዶግማ ተከፋፍለዋል፥ ዘርን መሠረት ያደረገ የቀኖና ክፍፍል ዛሬ አዲስ ነገር አይደለም። እደውም የክርስትና እርስ በእርስ መበላላት እና መነካከስ የአሏህ ቅጣት ነው፦
5፥14 ስለዚህ እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ በመካከላቸው ጠብንና ጥላቻን ጣልንባቸው፡፡ አላህም ይሠሩት የነበሩትን ሁሉ በእርግጥ ይነግራቸዋል፡፡ فَأَغْرَيْنَا بَيْنَهُمُ الْعَدَاوَةَ وَالْبَغْضَاءَ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ ۚ وَسَوْفَ يُنَبِّئُهُمُ اللَّهُ بِمَا كَانُوا يَصْنَعُونَ
"ስለዚህ" የሚለው ተውሳከ ግሥ አንቀጸ ንባቡ ላይ መቀመጡ "እኛ ነሷራ ነን” ያሉት ከታዘዙበት ነገር ፈንታን የመተዋቸው ምክንያት ለመግለጽ የመጣ ነው፦
5፥14 ከእነዚያም “እኛ “ነሷራ” ነን” ካሉት የጠበቀ ቃል ኪዳናቸውን ያዝን፡፡ በእርሱም ከታዘዙበት ነገር ፈንታን ተውት፡፡ وَمِنَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّا نَصَارَىٰ أَخَذْنَا مِيثَاقَهُمْ فَنَسُوا حَظًّا مِّمَّا ذُكِّرُوا بِهِ
ከሐዋርያት ሕልፈት በኃላ ግን በእነርሱ እግር ሥር ተተካን የሚሉት ነሷራዎች ከታዘዙበት ከተውሒድ ፈታን ተሥሊሥ በመጨመር እንዲሁ ተሠግዎት፣ ምንኩስና ወዘተ… የሚባል የፓጋን ትምህርት በመጨመር ወሰን አለፉ፦
4፥171 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ፡፡ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ إِلَّا الْحَقَّ
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
57፥27 “የፈጠሩዋትንም ምንኩስና በእነርሱ ላይ አልጻፍናትም” وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ
እነዚህ አበው የዒሣን ትምህርት ከግሪክ እና ከሮም ፍልስፍና፣ ወግ፣ ዐረማዊነት ጋር ቀይጠዋል፥ ወራት እና ሳምንት በጣዖታት ስም መሆናቸው በራሱ ይህ የቅሰጣ ውጤት ነው። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ በመካከላቸው ጠብ እና ጥላቻ መኖሩ የአሏህ ቅጣት ነው።
፨ሦስተኛ አይሁዶች እና ክርስቲያኖች ዲናቸውን እስካልተከተልን ድረስ እንደማይወዱን አሏህ ነግሮናል፥ ከእነርሱ ጋር በዲን ረገድ መመሳጠር አይቻልም። ዲናችንን ከማበላሸት አይቦዝኑም፥ ጥላቻቸው ከአፎቻቸው በእርግጥ ተገለጸች። እኛን ለማጥፋት በልባቸው የሚዶልቱት ይበልጥ ትልቅ ነው፦
2፥120 አይሁዶች እና ክርስቲያኖች ሃይማኖታቸውን እስከምትከተል ድረስ ከአንተ ፈጽሞ አይወዱም፡፡ وَلَن تَرْضَىٰ عَنكَ الْيَهُودُ وَلَا النَّصَارَىٰ حَتَّىٰ تَتَّبِعَ مِلَّتَهُمْ
3፥118 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከእናንተ ሌላ ምስጢረኛን አትያዙ፡፡ ማበላሸትን አይገቱላችሁም፡፡ ጉዳታችሁን ይወዳሉ፡፡ ጥላቻይቱ ከአፎቻቸው በእርግጥ ተገለጸች፡፡ ልቦቻቸውም የሚደብቁት ይበልጥ ትልቅ ነው፡፡ ልብ የምታደርጉ እንደኾናችሁ ለእናንተ ማብራሪያዎችን በእርግጥ ገለጽን፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا بِطَانَةً مِّن دُونِكُمْ لَا يَأْلُونَكُمْ خَبَالًا وَدُّوا مَا عَنِتُّمْ قَدْ بَدَتِ الْبَغْضَاءُ مِنْ أَفْوَاهِهِمْ وَمَا تُخْفِي صُدُورُهُمْ أَكْبَرُ ۚ قَدْ بَيَّنَّا لَكُمُ الْآيَاتِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْقِلُونَ
ዕቅበተ እምነት ውስጥ የነገረ መለኮት ንጽጽር"comparative theology" ስላለ እና ስለሚፈቀድ እንጂ ችግራቸው ውስጥ ገብተን በመደገፍ ሆነ በመቃወም በፍጹም መፈትፈት እና በኢሥላም ጠላቶች ልወደድ ባይ መሆን የለብንም። ኢሥላም ሰም እና ወርቅ የያዘ ቅኔ ነው፥ ሰሙ ሐቅ ሲሆን ወርቁ ፍትሕ ነው። አሏህ ለሁላችንም ሂያዳህ ይወፍቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
፨አንደኛ አንድ ሙሥሊም እውነቱን ለማወቅ ማረጋገጥ ይጠበቅበታል፦
49፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነገረኛ ወሬን ቢያመጣላችሁ በስህተት ላይ ኾናችሁ ሕዝቦችን እንዳትጎዱና በሠራችሁት ነገር ላይ ተጸጸቾች እንዳትኾኑ አረጋግጡ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن جَاءَكُمْ فَاسِقٌ بِنَبَإٍ فَتَبَيَّنُوا أَن تُصِيبُوا قَوْمًا بِجَهَالَةٍ فَتُصْبِحُوا عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَادِمِينَ
የሚድያ ፓለቲከኞች እና ብሔርተኞች በሚያራግቡት አንዱ ሌላውን የማጥላላት እና ቆዳን የማዋደድ ነገር ስላለ ሙሥሊሙ እንዲህ ዓይነት ውዝግብ ውስጥ ከመግባት መቆጠብ አለበት፥ ጭራሽ ሙሥሊሙ አንዱን ጽንፍ በመደገፍ ጥቁር ፕሮፋይል ማድረግ እና ከኢቲባዕ በመውጣት "አብሬ እጦማለው" እስከማለት መድረሱ እንዲሁ ሌላውን ጽንፍ በመደገፍ ደግሞ "ሽርክ እና ኩፍር በቋንቋዬ ይሰበክልኝ" እስከማለት መድረሱ ሁለቱም ከዲን ጋር የሚላተሙ ዘረኝነት እና ሺርክ ናቸው። የአንድ ሰው እሥልምናው ማማሩ ምልክት የማይመለከተውን ነገር መተዉ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 51
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የአንድ ሰው እሥልምናው ማማሩ ምልክት የማይመለከተውን ነገር መተዉ ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " مِنْ حُسْنِ إِسْلاَمِ الْمَرْءِ تَرْكُهُ مَا لاَ يَعْنِيهِ
የኦርቶዶክስን ችግር ለባለቤቶችን ትተን ከመንቀፍም ከመደገፍም መቆጠባችን ለእነርሱም ሆነ ለእኛ ጤናማ መፍትሄ ነው።
፨ሁለተኛ የክርስትና ግዝትና ግዞት አሊያም መከፍልፈል ዛሬ አልተጀመረም፥ በ 451 ድኅረ ልደት፣ በ 1054 ድኅረ ልደት፣ በ1517 ድኅረ ልደት በዶግማ ተከፋፍለዋል። በአገራችን እራሱ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ፣ ኦርቶዶክስ ጸጋ፣ ኦርቶዶክስ፣ ቅባት፣ ኦርቶዶክስ ካራ እየተባለ በዶግማ ተከፋፍለዋል፥ ዘርን መሠረት ያደረገ የቀኖና ክፍፍል ዛሬ አዲስ ነገር አይደለም። እደውም የክርስትና እርስ በእርስ መበላላት እና መነካከስ የአሏህ ቅጣት ነው፦
5፥14 ስለዚህ እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ በመካከላቸው ጠብንና ጥላቻን ጣልንባቸው፡፡ አላህም ይሠሩት የነበሩትን ሁሉ በእርግጥ ይነግራቸዋል፡፡ فَأَغْرَيْنَا بَيْنَهُمُ الْعَدَاوَةَ وَالْبَغْضَاءَ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ ۚ وَسَوْفَ يُنَبِّئُهُمُ اللَّهُ بِمَا كَانُوا يَصْنَعُونَ
"ስለዚህ" የሚለው ተውሳከ ግሥ አንቀጸ ንባቡ ላይ መቀመጡ "እኛ ነሷራ ነን” ያሉት ከታዘዙበት ነገር ፈንታን የመተዋቸው ምክንያት ለመግለጽ የመጣ ነው፦
5፥14 ከእነዚያም “እኛ “ነሷራ” ነን” ካሉት የጠበቀ ቃል ኪዳናቸውን ያዝን፡፡ በእርሱም ከታዘዙበት ነገር ፈንታን ተውት፡፡ وَمِنَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّا نَصَارَىٰ أَخَذْنَا مِيثَاقَهُمْ فَنَسُوا حَظًّا مِّمَّا ذُكِّرُوا بِهِ
ከሐዋርያት ሕልፈት በኃላ ግን በእነርሱ እግር ሥር ተተካን የሚሉት ነሷራዎች ከታዘዙበት ከተውሒድ ፈታን ተሥሊሥ በመጨመር እንዲሁ ተሠግዎት፣ ምንኩስና ወዘተ… የሚባል የፓጋን ትምህርት በመጨመር ወሰን አለፉ፦
4፥171 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ፡፡ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ إِلَّا الْحَقَّ
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
57፥27 “የፈጠሩዋትንም ምንኩስና በእነርሱ ላይ አልጻፍናትም” وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ
እነዚህ አበው የዒሣን ትምህርት ከግሪክ እና ከሮም ፍልስፍና፣ ወግ፣ ዐረማዊነት ጋር ቀይጠዋል፥ ወራት እና ሳምንት በጣዖታት ስም መሆናቸው በራሱ ይህ የቅሰጣ ውጤት ነው። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ በመካከላቸው ጠብ እና ጥላቻ መኖሩ የአሏህ ቅጣት ነው።
፨ሦስተኛ አይሁዶች እና ክርስቲያኖች ዲናቸውን እስካልተከተልን ድረስ እንደማይወዱን አሏህ ነግሮናል፥ ከእነርሱ ጋር በዲን ረገድ መመሳጠር አይቻልም። ዲናችንን ከማበላሸት አይቦዝኑም፥ ጥላቻቸው ከአፎቻቸው በእርግጥ ተገለጸች። እኛን ለማጥፋት በልባቸው የሚዶልቱት ይበልጥ ትልቅ ነው፦
2፥120 አይሁዶች እና ክርስቲያኖች ሃይማኖታቸውን እስከምትከተል ድረስ ከአንተ ፈጽሞ አይወዱም፡፡ وَلَن تَرْضَىٰ عَنكَ الْيَهُودُ وَلَا النَّصَارَىٰ حَتَّىٰ تَتَّبِعَ مِلَّتَهُمْ
3፥118 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከእናንተ ሌላ ምስጢረኛን አትያዙ፡፡ ማበላሸትን አይገቱላችሁም፡፡ ጉዳታችሁን ይወዳሉ፡፡ ጥላቻይቱ ከአፎቻቸው በእርግጥ ተገለጸች፡፡ ልቦቻቸውም የሚደብቁት ይበልጥ ትልቅ ነው፡፡ ልብ የምታደርጉ እንደኾናችሁ ለእናንተ ማብራሪያዎችን በእርግጥ ገለጽን፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا بِطَانَةً مِّن دُونِكُمْ لَا يَأْلُونَكُمْ خَبَالًا وَدُّوا مَا عَنِتُّمْ قَدْ بَدَتِ الْبَغْضَاءُ مِنْ أَفْوَاهِهِمْ وَمَا تُخْفِي صُدُورُهُمْ أَكْبَرُ ۚ قَدْ بَيَّنَّا لَكُمُ الْآيَاتِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْقِلُونَ
ዕቅበተ እምነት ውስጥ የነገረ መለኮት ንጽጽር"comparative theology" ስላለ እና ስለሚፈቀድ እንጂ ችግራቸው ውስጥ ገብተን በመደገፍ ሆነ በመቃወም በፍጹም መፈትፈት እና በኢሥላም ጠላቶች ልወደድ ባይ መሆን የለብንም። ኢሥላም ሰም እና ወርቅ የያዘ ቅኔ ነው፥ ሰሙ ሐቅ ሲሆን ወርቁ ፍትሕ ነው። አሏህ ለሁላችንም ሂያዳህ ይወፍቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አል ወላእ ወል በራእ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
60፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጠላቶቼን እና ጠላቶቻችሁን ወዳጆች አድርገችሁ አትያዙ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا عَدُوِّي وَعَدُوَّكُمْ أَوْلِيَاءَ
የተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ተከታዮች በኢብራሂም እና በእነዚያ ከእርሱ ጋር በነበሩት ምእምናን መልካም መከተል አለን፦
60፥4 በኢብራሂም እና በእነዚያ ከእርሱ ጋር በነበሩት ምእምናን መልካም መከተል አለቻችሁ፡፡ قَدْ كَانَتْ لَكُمْ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ فِي إِبْرَاهِيمَ وَالَّذِينَ مَعَهُ
ኢብራሂም እና ተከታዮቹ ለሕዝቦቻቸው ያስተላለፉት መልእክት አላህ አንድ ብቻ የሚለውን የተውሒድ እሳቤ እስኪያምኑ ድረስ በእነርሱ እና በሕዝቦቻቸው መካከል በራእ ማድረግን ነው፦
60፥4 ለሕዝቦቻቸው «እኛ ከእናንተ እና ከአላህ ሌላ ከምታመልኩት ንጹሓን ነን፡፡ በእናንተ ካድን፡፡ በአላህ አንድ ብቻ ሲኾን እስከምታምኑ ድረስ በእኛ እና በእናንተ መካከል ጠብና ጥላቻ ዘወትር ተገለጸ፡፡» ባሉ ጊዜ መልካም መከተል አለቻችሁ፡፡ إِذْ قَالُوا لِقَوْمِهِمْ إِنَّا بُرَآءُ مِنكُمْ وَمِمَّا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ كَفَرْنَا بِكُمْ وَبَدَا بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمُ الْعَدَاوَةُ وَالْبَغْضَاءُ أَبَدًا حَتَّىٰ تُؤْمِنُوا بِاللَّهِ وَحْدَهُ
"ንጹሓን" ለሚለው የገባው ቃል "ቡራእ" بُرَآء ሲሆን "በሪእ" بَرِيء ማለትም "ንጹሕ" ለሚለው ብዜት ነው፥ "በራእ" بَرَاء የሚለው ቃል እራሱ "በሪአ" بَرِئَ ማለትም "ጠላ" "ራቀ" "ተወ" "ነጻ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጥላት" "መራቅ" "መተው" "ንጹሕ" ማለት ነው፦
43፥26 ኢብራሂምም ለአባቱ እና ለሕዝቦቹ፦ «እኔ ከምታመልኩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ፡» ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قَالَ إِبْرَاهِيمُ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِ إِنَّنِي بَرَاءٌ مِّمَّا تَعْبُدُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንጹሕ" ለሚለው የገባው ቃል "በራእ" بَرَاء ሲሆን የአሏህን ጠላቶችን በዲን ነጥብ እና ጉዳይ ላይ በራእ አለማድረግ በአሏህ ላይ ማመጽ ነው፥ ከኢሥላም ውጪ ያሉት አላህ አንድ ብቻ የሚለውን የተውሒድ እሳቤ እስኪያምኑ ድረስ በእኛ እና በእነርሱ መካከል ጠብና ጥላቻ ዘወትር አለ። ቤተሰቦቻችንን ከአሏህ ቅጣት ምንም የማናስመልጥ ስንሆን ለእነርሱ በእርግጥ ምሕረትን እንለምናለን፦
60፥4 ኢብራሂም ለአባቱ «እኔ ለአንተ ከአላህ ቅጣት ምንም የማልጠቅም ስኾን ለአንተ በእርግጥ ምሕረትን እለምንልኻለሁ» ማለቱ ብቻ ሲቀር፡፡ «ጌታችን ሆይ! በአንተ ላይ ተመካን፡፡ ወደ አንተም ተመለስን መመለሻም ወደ አንተ ብቻ ነው፤» ባለው ተከተሉት፡፡ إِلَّا قَوْلَ إِبْرَاهِيمَ لِأَبِيهِ لَأَسْتَغْفِرَنَّ لَكَ وَمَا أَمْلِكُ لَكَ مِنَ اللَّهِ مِن شَيْءٍ ۖ رَّبَّنَا عَلَيْكَ تَوَكَّلْنَا وَإِلَيْكَ أَنَبْنَا وَإِلَيْكَ الْمَصِيرُ
የአሏህ ብቻ ሐቅ እና ገንዘብ የሆነው አምልኮ ለሌላ ምንነት እና ማንነት የሚያጋሩ ሰዎች የአሏህ ጠላቶች ናቸው፥ በዚህ ወንጀል የተዘፈቁ እስከ ዝንተ ዓለም ለእሳት ይዳረጋሉ። ከሓዲያን የአሏህ ጠላቶች ስለሆኑ ለአማንያንም በእርግጥ ግልጽ ጠላቶች ናቸው፦
41፥19 የአላህ ጠላቶች ወደ እሳት የሚሰበሰቡበትን ቀን አስታውስ፡፡ وَيَوْمَ يُحْشَرُ أَعْدَاءُ اللَّهِ إِلَى النَّارِ
4፥101 ከሓዲዎች ለእናንተ በእርግጥ ግልጽ ጠላቶች ናቸውና፡፡ إِنَّ الْكَافِرِينَ كَانُوا لَكُمْ عَدُوًّا مُّبِينًا
60፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጠላቶቼን እና ጠላቶቻችሁን ወዳጆች አድርገችሁ አትያዙ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا عَدُوِّي وَعَدُوَّكُمْ أَوْلِيَاءَ
"ወሊይ" وَلِىّ ማለት "ወዳጅ" "ረዳት" "ጓደኛ" ማለት ሲሆን "አውሊያእ" أَوْلِيَاء ደግሞ "ወዳጆች" "ረዳቶች" "ጓደኞች" ማለት ነው፥ "ወላእ" وَلَاء የሚለው ቃል እራሱ "ወሊየ" وَلِيَ ማለትም "ረዳ" "ወደደ" "ቀረበ" "ተጎዳኘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መርዳት" "መውደድ" "መቅረብ" "መጎዳኘት" ማለት ነው፦
9፥71 ምእመናን እና ምእመናት ከፊሎቻቸው ለከፊሉ "ረዳቶች" ናቸው፡፡ وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ረዳቶች" ለሚለው የገባው ቃል "አውሊያእ" أَوْلِيَاء እንደሆነ ልብ አድርግ! ለአማኝ ወንድሞች እና ለአማኝ እኅቶች "ወዳጆች" "ረዳቶች" "ጓደኞች" ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ነው። በአሏህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑ አማንያን አሏህን እና መልእክተኛው የሚዘልፉ ከቤተሰባቸው ቢሆኑ እንኳን አይወዳጁም፦
58፥22 በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑትን ሕዝቦች አላህን እና መልእክተኛው የሚከራከሩትን ሰዎች፤ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ቢኾኑም እንኳ የሚወዳጁ ኾነው አታገኛቸውም፡፡ لَّا تَجِدُ قَوْمًا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ يُوَادُّونَ مَنْ حَادَّ اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَلَوْ كَانُوا آبَاءَهُمْ أَوْ أَبْنَاءَهُمْ أَوْ إِخْوَانَهُمْ أَوْ عَشِيرَتَهُمْ
እንግዲህ "አል ወላእ ወል በራእ" الْوَلَاء وَالْبَرَاء የሚለው የተውሒድ መርሕ "ለአሏህ ብሎ መወደድ እና መጥላት" ማለት ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42 ሐዲስ 86
አቢ ኡማማህ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም ለአሏህ ብሎ የወደደ እና የጠላ እንዲሁ ለአሏህ ብሎ የሰጠ እና የነፈገ የተሟላ ኢማን ይኖረዋል"። عَنْ أَبِي أُمَامَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ “ مَنْ أَحَبَّ لِلَّهِ وَأَبْغَضَ لِلَّهِ وَأَعْطَى لِلَّهِ وَمَنَعَ لِلَّهِ فَقَدِ اسْتَكْمَلَ الإِيمَان
ለአሏህ ብሎ መስጠት ከእዩልኝ እና ከስሙልኝ ነጻ የሆነ ልግስና ሲሆን ለአሏህ ብሎ ለአልባሌ ነገር ከመስጠት የነፈገ ከጥፋት መታደግ ነው፥ በተመሳሳይ ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለዘውጉ እና ለነፍሥያው ብሎ ሳይሆን ለአሏህ ብሎ አሏህ የሚጠላውን ነገር የሚጠላ እና አሏህ የሚወደውን የሚወድ የተሟላ ኢማን አለው።
አምላካችን አሏህ ሐቅን በማንገስ ባጢልን በማርከስ ወላእ እና በራእ የምናደርግ ያድርገን! ከሙገሳ እና ከወቀሳ ነጻ የሆነ ኢኽላሱን ይወፍቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
60፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጠላቶቼን እና ጠላቶቻችሁን ወዳጆች አድርገችሁ አትያዙ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا عَدُوِّي وَعَدُوَّكُمْ أَوْلِيَاءَ
የተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ተከታዮች በኢብራሂም እና በእነዚያ ከእርሱ ጋር በነበሩት ምእምናን መልካም መከተል አለን፦
60፥4 በኢብራሂም እና በእነዚያ ከእርሱ ጋር በነበሩት ምእምናን መልካም መከተል አለቻችሁ፡፡ قَدْ كَانَتْ لَكُمْ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ فِي إِبْرَاهِيمَ وَالَّذِينَ مَعَهُ
ኢብራሂም እና ተከታዮቹ ለሕዝቦቻቸው ያስተላለፉት መልእክት አላህ አንድ ብቻ የሚለውን የተውሒድ እሳቤ እስኪያምኑ ድረስ በእነርሱ እና በሕዝቦቻቸው መካከል በራእ ማድረግን ነው፦
60፥4 ለሕዝቦቻቸው «እኛ ከእናንተ እና ከአላህ ሌላ ከምታመልኩት ንጹሓን ነን፡፡ በእናንተ ካድን፡፡ በአላህ አንድ ብቻ ሲኾን እስከምታምኑ ድረስ በእኛ እና በእናንተ መካከል ጠብና ጥላቻ ዘወትር ተገለጸ፡፡» ባሉ ጊዜ መልካም መከተል አለቻችሁ፡፡ إِذْ قَالُوا لِقَوْمِهِمْ إِنَّا بُرَآءُ مِنكُمْ وَمِمَّا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ كَفَرْنَا بِكُمْ وَبَدَا بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمُ الْعَدَاوَةُ وَالْبَغْضَاءُ أَبَدًا حَتَّىٰ تُؤْمِنُوا بِاللَّهِ وَحْدَهُ
"ንጹሓን" ለሚለው የገባው ቃል "ቡራእ" بُرَآء ሲሆን "በሪእ" بَرِيء ማለትም "ንጹሕ" ለሚለው ብዜት ነው፥ "በራእ" بَرَاء የሚለው ቃል እራሱ "በሪአ" بَرِئَ ማለትም "ጠላ" "ራቀ" "ተወ" "ነጻ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጥላት" "መራቅ" "መተው" "ንጹሕ" ማለት ነው፦
43፥26 ኢብራሂምም ለአባቱ እና ለሕዝቦቹ፦ «እኔ ከምታመልኩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ፡» ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قَالَ إِبْرَاهِيمُ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِ إِنَّنِي بَرَاءٌ مِّمَّا تَعْبُدُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንጹሕ" ለሚለው የገባው ቃል "በራእ" بَرَاء ሲሆን የአሏህን ጠላቶችን በዲን ነጥብ እና ጉዳይ ላይ በራእ አለማድረግ በአሏህ ላይ ማመጽ ነው፥ ከኢሥላም ውጪ ያሉት አላህ አንድ ብቻ የሚለውን የተውሒድ እሳቤ እስኪያምኑ ድረስ በእኛ እና በእነርሱ መካከል ጠብና ጥላቻ ዘወትር አለ። ቤተሰቦቻችንን ከአሏህ ቅጣት ምንም የማናስመልጥ ስንሆን ለእነርሱ በእርግጥ ምሕረትን እንለምናለን፦
60፥4 ኢብራሂም ለአባቱ «እኔ ለአንተ ከአላህ ቅጣት ምንም የማልጠቅም ስኾን ለአንተ በእርግጥ ምሕረትን እለምንልኻለሁ» ማለቱ ብቻ ሲቀር፡፡ «ጌታችን ሆይ! በአንተ ላይ ተመካን፡፡ ወደ አንተም ተመለስን መመለሻም ወደ አንተ ብቻ ነው፤» ባለው ተከተሉት፡፡ إِلَّا قَوْلَ إِبْرَاهِيمَ لِأَبِيهِ لَأَسْتَغْفِرَنَّ لَكَ وَمَا أَمْلِكُ لَكَ مِنَ اللَّهِ مِن شَيْءٍ ۖ رَّبَّنَا عَلَيْكَ تَوَكَّلْنَا وَإِلَيْكَ أَنَبْنَا وَإِلَيْكَ الْمَصِيرُ
የአሏህ ብቻ ሐቅ እና ገንዘብ የሆነው አምልኮ ለሌላ ምንነት እና ማንነት የሚያጋሩ ሰዎች የአሏህ ጠላቶች ናቸው፥ በዚህ ወንጀል የተዘፈቁ እስከ ዝንተ ዓለም ለእሳት ይዳረጋሉ። ከሓዲያን የአሏህ ጠላቶች ስለሆኑ ለአማንያንም በእርግጥ ግልጽ ጠላቶች ናቸው፦
41፥19 የአላህ ጠላቶች ወደ እሳት የሚሰበሰቡበትን ቀን አስታውስ፡፡ وَيَوْمَ يُحْشَرُ أَعْدَاءُ اللَّهِ إِلَى النَّارِ
4፥101 ከሓዲዎች ለእናንተ በእርግጥ ግልጽ ጠላቶች ናቸውና፡፡ إِنَّ الْكَافِرِينَ كَانُوا لَكُمْ عَدُوًّا مُّبِينًا
60፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጠላቶቼን እና ጠላቶቻችሁን ወዳጆች አድርገችሁ አትያዙ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا عَدُوِّي وَعَدُوَّكُمْ أَوْلِيَاءَ
"ወሊይ" وَلِىّ ማለት "ወዳጅ" "ረዳት" "ጓደኛ" ማለት ሲሆን "አውሊያእ" أَوْلِيَاء ደግሞ "ወዳጆች" "ረዳቶች" "ጓደኞች" ማለት ነው፥ "ወላእ" وَلَاء የሚለው ቃል እራሱ "ወሊየ" وَلِيَ ማለትም "ረዳ" "ወደደ" "ቀረበ" "ተጎዳኘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መርዳት" "መውደድ" "መቅረብ" "መጎዳኘት" ማለት ነው፦
9፥71 ምእመናን እና ምእመናት ከፊሎቻቸው ለከፊሉ "ረዳቶች" ናቸው፡፡ وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ረዳቶች" ለሚለው የገባው ቃል "አውሊያእ" أَوْلِيَاء እንደሆነ ልብ አድርግ! ለአማኝ ወንድሞች እና ለአማኝ እኅቶች "ወዳጆች" "ረዳቶች" "ጓደኞች" ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ነው። በአሏህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑ አማንያን አሏህን እና መልእክተኛው የሚዘልፉ ከቤተሰባቸው ቢሆኑ እንኳን አይወዳጁም፦
58፥22 በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑትን ሕዝቦች አላህን እና መልእክተኛው የሚከራከሩትን ሰዎች፤ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ቢኾኑም እንኳ የሚወዳጁ ኾነው አታገኛቸውም፡፡ لَّا تَجِدُ قَوْمًا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ يُوَادُّونَ مَنْ حَادَّ اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَلَوْ كَانُوا آبَاءَهُمْ أَوْ أَبْنَاءَهُمْ أَوْ إِخْوَانَهُمْ أَوْ عَشِيرَتَهُمْ
እንግዲህ "አል ወላእ ወል በራእ" الْوَلَاء وَالْبَرَاء የሚለው የተውሒድ መርሕ "ለአሏህ ብሎ መወደድ እና መጥላት" ማለት ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42 ሐዲስ 86
አቢ ኡማማህ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም ለአሏህ ብሎ የወደደ እና የጠላ እንዲሁ ለአሏህ ብሎ የሰጠ እና የነፈገ የተሟላ ኢማን ይኖረዋል"። عَنْ أَبِي أُمَامَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ “ مَنْ أَحَبَّ لِلَّهِ وَأَبْغَضَ لِلَّهِ وَأَعْطَى لِلَّهِ وَمَنَعَ لِلَّهِ فَقَدِ اسْتَكْمَلَ الإِيمَان
ለአሏህ ብሎ መስጠት ከእዩልኝ እና ከስሙልኝ ነጻ የሆነ ልግስና ሲሆን ለአሏህ ብሎ ለአልባሌ ነገር ከመስጠት የነፈገ ከጥፋት መታደግ ነው፥ በተመሳሳይ ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለዘውጉ እና ለነፍሥያው ብሎ ሳይሆን ለአሏህ ብሎ አሏህ የሚጠላውን ነገር የሚጠላ እና አሏህ የሚወደውን የሚወድ የተሟላ ኢማን አለው።
አምላካችን አሏህ ሐቅን በማንገስ ባጢልን በማርከስ ወላእ እና በራእ የምናደርግ ያድርገን! ከሙገሳ እና ከወቀሳ ነጻ የሆነ ኢኽላሱን ይወፍቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአሏህ ጠላቶች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
41፥19 የአላህ ጠላቶች ወደ እሳት የሚሰበሰቡበትን ቀን አስታውስ፡፡ وَيَوْمَ يُحْشَرُ أَعْدَاءُ اللَّهِ إِلَى النَّارِ
"አል ወላእ ወል በራእ" الْوَلَاء وَالْبَرَاء የሚለው የተውሒድ መርሕ "ለአሏህ ብሎ መወደድ እና መጥላት" ቢሆንም በማኅበራዊ እሴት ውስጥ በሚኖረን ጉልኅ ሚና ለሰዎች መልካምን ሥራ እንድንሠራ አምላካችን አሏህ ያዘናል፦
4፥36 አላህንም አምልኩ፡፡ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ ”በወላጆችና በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ንብረት ባደረጓቸው፣ መልካምን ሥሩ”። አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
የወላጆች ሐቅ፣ የዝምድና ሐቅ፣ የጉርብትና ሐቅ መወጣት ግዴታ ነው፥ አንድ አማኝ ለራሱ የሚወደውን ለሌላው እስካልወደደ ድረስ አላመነም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 77
አነሥ ኢብኑ ማሊክ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ ”ከእናንተ አንድም አላመነም ለራሱ የሚወደውን ለወንድሙ እስካልወደደ ድረስ ወይም ለራሱ የሚወደውን ለጎረቤቱ እስካልወደደ ድረስ”፡፡ يُحَدِّثُ عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لاَ يُؤْمِنُ أَحَدُكُمْ حَتَّى يُحِبَّ لأَخِيهِ – أَوْ قَالَ لِجَارِهِ – مَا يُحِبُّ لِنَفْسِه
ለሰዎች መልካምን መዋል፣ በፍትሕ ማስተካከል፣ ለአሏህ ብሎ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች መሆን ሸሪዓችን የሚያዘን ነው፦
60፥8 ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ መልካም ብትውሉላቸው እና ወደእነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
5፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا
ሰውን በቀለሙ፣ በቋንቋው፣ በብሔሩ፣ በዘውጉ መጥላት የፍሕት መጓደል ነው፥ ከዚህ ረገድ አንድ ሙሥሊም ሁሉንም ሰዎች በፍትሕ መያዙ ውዴታን ያሳያል። አንድን ድርጊት ከአድራጊው እንዲሁ አንድን ሥራ ከሠሪው ስለማይነጠል የድርጊቱ እና የሥራው ባለቤት በሚያደርገው ድርጊት እና በሚሠራው ሥራ አሏህ እንደሚወድ እና እንደሚጠላ ሁሉ እኛም አሏህ የደደደውን እንወዳለን የጠላውን እንጠላለን፥ ይህ ፍትሓዊ ብይን ነው። በበጎ ነገር እና አሏህን በመፍራት መረዳዳት የታዘዘ ነው፦
5፥2 በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራት ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
41፥19 የአላህ ጠላቶች ወደ እሳት የሚሰበሰቡበትን ቀን አስታውስ፡፡ وَيَوْمَ يُحْشَرُ أَعْدَاءُ اللَّهِ إِلَى النَّارِ
"አል ወላእ ወል በራእ" الْوَلَاء وَالْبَرَاء የሚለው የተውሒድ መርሕ "ለአሏህ ብሎ መወደድ እና መጥላት" ቢሆንም በማኅበራዊ እሴት ውስጥ በሚኖረን ጉልኅ ሚና ለሰዎች መልካምን ሥራ እንድንሠራ አምላካችን አሏህ ያዘናል፦
4፥36 አላህንም አምልኩ፡፡ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ ”በወላጆችና በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ንብረት ባደረጓቸው፣ መልካምን ሥሩ”። አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
የወላጆች ሐቅ፣ የዝምድና ሐቅ፣ የጉርብትና ሐቅ መወጣት ግዴታ ነው፥ አንድ አማኝ ለራሱ የሚወደውን ለሌላው እስካልወደደ ድረስ አላመነም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 77
አነሥ ኢብኑ ማሊክ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ ”ከእናንተ አንድም አላመነም ለራሱ የሚወደውን ለወንድሙ እስካልወደደ ድረስ ወይም ለራሱ የሚወደውን ለጎረቤቱ እስካልወደደ ድረስ”፡፡ يُحَدِّثُ عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لاَ يُؤْمِنُ أَحَدُكُمْ حَتَّى يُحِبَّ لأَخِيهِ – أَوْ قَالَ لِجَارِهِ – مَا يُحِبُّ لِنَفْسِه
ለሰዎች መልካምን መዋል፣ በፍትሕ ማስተካከል፣ ለአሏህ ብሎ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች መሆን ሸሪዓችን የሚያዘን ነው፦
60፥8 ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ መልካም ብትውሉላቸው እና ወደእነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
5፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا
ሰውን በቀለሙ፣ በቋንቋው፣ በብሔሩ፣ በዘውጉ መጥላት የፍሕት መጓደል ነው፥ ከዚህ ረገድ አንድ ሙሥሊም ሁሉንም ሰዎች በፍትሕ መያዙ ውዴታን ያሳያል። አንድን ድርጊት ከአድራጊው እንዲሁ አንድን ሥራ ከሠሪው ስለማይነጠል የድርጊቱ እና የሥራው ባለቤት በሚያደርገው ድርጊት እና በሚሠራው ሥራ አሏህ እንደሚወድ እና እንደሚጠላ ሁሉ እኛም አሏህ የደደደውን እንወዳለን የጠላውን እንጠላለን፥ ይህ ፍትሓዊ ብይን ነው። በበጎ ነገር እና አሏህን በመፍራት መረዳዳት የታዘዘ ነው፦
5፥2 በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራት ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
ነገር ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ መረዳዳት ክልክል ነው፥ ለምሳሌ፦ በሐራም ሥራ መረዳዳት በኃጢአት መረዳዳት ሲሆን በሺርክ ወይም በኩፍር ሥራ መረዳዳት ወሰንን በማለፍ መረዳዳት ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባ ስለ አል ወላእ ወል በራእ በባይብል እንመልከት! ኢየሱስ፦ "ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ" ብሎ አስተምሯል፦
ዮሐንስ 15፥18 ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ። Εἰ ὁ κόσμος ὑμᾶς μισεῖ, γινώσκετε ὅτι ἐμὲ πρῶτον ὑμῶν μεμίσηκεν.
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዓለም" ለሚለው የገባው ቃል "ኮስሞስ" κόσμος ሲሆን ሰዎችን ያመለክታል፥ ኢየሱስ ሆነ ሐዋርያትን የጠሉት ሰዎች እንጂ ግዑዙ ጽንፈ ዓለም አይደለም። ኢየሱስ ሆነ ሐዋርያትን የጠሉት ሰዎች መውደድ ደግሞ ለአምላክ ጥል ነው፥ የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የአምላክ ጠላት ሆኖአል፦
ያዕቆብ 4፥4 አመንዝሮች ሆይ! ዓለምን መውደድ ለአምላክ ጥል እንዲሆን አታውቁምን? እንግዲህ የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የአምላክ ጠላት ሆኖአል። μοιχαλίδες, οὐκ οἴδατε ὅτι ἡ φιλία τοῦ κόσμου ἔχθρα τοῦ Θεοῦ ἐστιν; ὃς ἐὰν οὖν βουληθῇ φίλος εἶναι τοῦ κόσμου, ἐχθρὸς τοῦ Θεοῦ καθίσταται.
"ሰዎች እንዴት የአሏህ ጠላቶች ይሆናሉ? አሏህ እንዴት ሰዎችን ይጠላል" ብላችሁ ለጠየቃችሁ እንኳን ያሻረከ እና የከፈረ ይቅርና የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የአምላክ ጠላት ነው፥ አስማተኛ፣ መተተኛ፣ በድግምት የሚጠነቍል ድግምተኛ፣ መናፍስትን የሚጠራ፣ ጠንቋይም፣ ሙታን ሳቢም በአምላክ ፊት የተጠላ ነው፦
ዘዳግም 18፥11-12 አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ። ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በያህዌህ ፊት "የተጠላ" ነው።
በባይብል ፈጣሪ ኃጢአተኞችን ከመጥላትም ባሻገር በገሃነም ይቀጣ የለ? አንድ ሰው የፈጣሪን መልእክተኛ ለመከተል ሲመጣ ቤተሰቡ እና የራሱን ሕይወት ሊጠላ ይገባዋል፦
ሉቃስ 14፥26 ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱን እና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።
"መጥላት" ማለት "ከራሱ እና ከቤተሰቡ ይልቅ አስበልጦ መውደድ" ማለት ከሆነ እኛም ሙሥሊሞችም ለዲናችን ብለን የማያምኑትን እንጠላለን ማለት ከማያምኑት ይልቅ አስበልጠን ሙሥሊም ወንድማችንን እና እኅታችንን እንወዳለን ማለት ነው። ሰዎች ከአሏህ ሌላ ባለንጣዎችን አሏህን እንደሚወዱ ሊወዱ ቢችሉም አማኞች ግን አሏህን በመውደድ ከከሓድያን የበረቱ ናቸው፦
2፥165 ከሰዎችም ከአላህ ሌላ ባለንጣዎችን አላህን እንደሚወዱ የሚወዷቸው ኾነው የሚይዙ አሉ፡፡ እነዚያ ያመኑትም አላህን በመውደድ ከእነርሱ ይበልጥ የበረቱ ናቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَتَّخِذُ مِن دُونِ اللَّهِ أَندَادًا يُحِبُّونَهُمْ كَحُبِّ اللَّهِ ۖ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَشَدُّ حُبًّا لِّلَّهِ ۗ
አሏህ ሂያዳህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እዚህ ድረስ ከተግባባ ስለ አል ወላእ ወል በራእ በባይብል እንመልከት! ኢየሱስ፦ "ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ" ብሎ አስተምሯል፦
ዮሐንስ 15፥18 ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ። Εἰ ὁ κόσμος ὑμᾶς μισεῖ, γινώσκετε ὅτι ἐμὲ πρῶτον ὑμῶν μεμίσηκεν.
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዓለም" ለሚለው የገባው ቃል "ኮስሞስ" κόσμος ሲሆን ሰዎችን ያመለክታል፥ ኢየሱስ ሆነ ሐዋርያትን የጠሉት ሰዎች እንጂ ግዑዙ ጽንፈ ዓለም አይደለም። ኢየሱስ ሆነ ሐዋርያትን የጠሉት ሰዎች መውደድ ደግሞ ለአምላክ ጥል ነው፥ የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የአምላክ ጠላት ሆኖአል፦
ያዕቆብ 4፥4 አመንዝሮች ሆይ! ዓለምን መውደድ ለአምላክ ጥል እንዲሆን አታውቁምን? እንግዲህ የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የአምላክ ጠላት ሆኖአል። μοιχαλίδες, οὐκ οἴδατε ὅτι ἡ φιλία τοῦ κόσμου ἔχθρα τοῦ Θεοῦ ἐστιν; ὃς ἐὰν οὖν βουληθῇ φίλος εἶναι τοῦ κόσμου, ἐχθρὸς τοῦ Θεοῦ καθίσταται.
"ሰዎች እንዴት የአሏህ ጠላቶች ይሆናሉ? አሏህ እንዴት ሰዎችን ይጠላል" ብላችሁ ለጠየቃችሁ እንኳን ያሻረከ እና የከፈረ ይቅርና የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የአምላክ ጠላት ነው፥ አስማተኛ፣ መተተኛ፣ በድግምት የሚጠነቍል ድግምተኛ፣ መናፍስትን የሚጠራ፣ ጠንቋይም፣ ሙታን ሳቢም በአምላክ ፊት የተጠላ ነው፦
ዘዳግም 18፥11-12 አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ። ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በያህዌህ ፊት "የተጠላ" ነው።
በባይብል ፈጣሪ ኃጢአተኞችን ከመጥላትም ባሻገር በገሃነም ይቀጣ የለ? አንድ ሰው የፈጣሪን መልእክተኛ ለመከተል ሲመጣ ቤተሰቡ እና የራሱን ሕይወት ሊጠላ ይገባዋል፦
ሉቃስ 14፥26 ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱን እና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።
"መጥላት" ማለት "ከራሱ እና ከቤተሰቡ ይልቅ አስበልጦ መውደድ" ማለት ከሆነ እኛም ሙሥሊሞችም ለዲናችን ብለን የማያምኑትን እንጠላለን ማለት ከማያምኑት ይልቅ አስበልጠን ሙሥሊም ወንድማችንን እና እኅታችንን እንወዳለን ማለት ነው። ሰዎች ከአሏህ ሌላ ባለንጣዎችን አሏህን እንደሚወዱ ሊወዱ ቢችሉም አማኞች ግን አሏህን በመውደድ ከከሓድያን የበረቱ ናቸው፦
2፥165 ከሰዎችም ከአላህ ሌላ ባለንጣዎችን አላህን እንደሚወዱ የሚወዷቸው ኾነው የሚይዙ አሉ፡፡ እነዚያ ያመኑትም አላህን በመውደድ ከእነርሱ ይበልጥ የበረቱ ናቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَتَّخِذُ مِن دُونِ اللَّهِ أَندَادًا يُحِبُّونَهُمْ كَحُبِّ اللَّهِ ۖ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَشَدُّ حُبًّا لِّلَّهِ ۗ
አሏህ ሂያዳህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቫላንታይን ቀን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥31 በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በክርስትና ታሪክ ውስጥ ቫለንቲኑስ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ሰዎች ሲሆኑ ከሁለቱ የመጀመሪያው በ 100 ድኅረ ልደት ግብፅ ተወልዶ በ 160 ድኅረ ልደት ቆጵሮስ የሞተው ቫለንቲኑስ የኖስቲስ መሪ የነበረው የቴዎዳስ ተማሪ ነው፥ ቫለንቲኑስ “ኢየሱስ የማርያም ዘር አይደለም” የሚል አቋም ያለው ሲሆን የእርሱ ተማሪዎች ቫለንቱሳውያን ይህንን አቋም በጥንት ጊዜ ያራምዱ ነበር።
ሁለተኛው ደግሞ በ 226 ልደት ተወልዶ በ 269 ድኅረ ልደት በሮሙ ንጉሥ በክላውዲዮስ ዘመን የተሠዋው ሰማዕት ነው፥ ይህ ሰው በዘመነ ሰማዕታት ጊዜ እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር የካቲት 14 ቀን 269 ድኅረ ልደት ሰማዕት ሆኗል። እርሱ የሞተበትን ቀን በምዕራባውያን ካቶሊክ የካቲት 14 ቀን ሲዘከር በምሥራቃውያን ኦርቶዶክስ ደግሞ ሰኔ 6 ይዘከራል፥ ሰማዕቱ ቫለንቲኑስ በሕይወት ዘመኑ ወቅት የሮም መንግሥት ወታደሮች እንዳያገቡ ሲከለክል እርሱ ግን የሚፋቀሩትን ይድር ነበር፥ በዚህም ንጉሡ ክላውዲዮስ አቂሞበት ነበርና በወቅቱ "ጣዖት አላመልክም" በማለት ሰማዕት ሆኗል።
በዘመናችን ያሉ ሰዎች የቫላንታይን ቀን እያሉ በዓመት አንዴ የካቲት 14 ቀን የሚያከብሩት የፍቅረኛሞች ቀን መሠረቱ ይህ ነው፥ "ቫላንታይን"Valentine" የሚለው ቃል እራሱ "ቫለንቲኑስ" ከሚባለው የክርስትና ሰማዕት እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። እንደ ኢሥላም አስተምህሮት የምናከብረው ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻ እና ብቻ ነው፥ እነርሱም ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፊጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፥ ዒዱል አድሓ ደግሞ መሥዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። አሏህን የምንወድ እንደሆንን ተወዳጁ ነቢያችንን"ﷺ" እንከተል፦
3፥31 በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በተረፈ ከክርስትና ሾልኮ የመጣውን የቫላንታይን ቀን ከማክበር ሆነ ከማስከበር እንጠንቀቅ! የቫላንታይን ቀን ማክበር እና ማስከበር ግልጽ ፈሣድ ነው። አሏህ በኢሥላም ስም ፈሣድ ከሚያስፋፉ ሙፍሢዲን ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥31 በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በክርስትና ታሪክ ውስጥ ቫለንቲኑስ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ሰዎች ሲሆኑ ከሁለቱ የመጀመሪያው በ 100 ድኅረ ልደት ግብፅ ተወልዶ በ 160 ድኅረ ልደት ቆጵሮስ የሞተው ቫለንቲኑስ የኖስቲስ መሪ የነበረው የቴዎዳስ ተማሪ ነው፥ ቫለንቲኑስ “ኢየሱስ የማርያም ዘር አይደለም” የሚል አቋም ያለው ሲሆን የእርሱ ተማሪዎች ቫለንቱሳውያን ይህንን አቋም በጥንት ጊዜ ያራምዱ ነበር።
ሁለተኛው ደግሞ በ 226 ልደት ተወልዶ በ 269 ድኅረ ልደት በሮሙ ንጉሥ በክላውዲዮስ ዘመን የተሠዋው ሰማዕት ነው፥ ይህ ሰው በዘመነ ሰማዕታት ጊዜ እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር የካቲት 14 ቀን 269 ድኅረ ልደት ሰማዕት ሆኗል። እርሱ የሞተበትን ቀን በምዕራባውያን ካቶሊክ የካቲት 14 ቀን ሲዘከር በምሥራቃውያን ኦርቶዶክስ ደግሞ ሰኔ 6 ይዘከራል፥ ሰማዕቱ ቫለንቲኑስ በሕይወት ዘመኑ ወቅት የሮም መንግሥት ወታደሮች እንዳያገቡ ሲከለክል እርሱ ግን የሚፋቀሩትን ይድር ነበር፥ በዚህም ንጉሡ ክላውዲዮስ አቂሞበት ነበርና በወቅቱ "ጣዖት አላመልክም" በማለት ሰማዕት ሆኗል።
በዘመናችን ያሉ ሰዎች የቫላንታይን ቀን እያሉ በዓመት አንዴ የካቲት 14 ቀን የሚያከብሩት የፍቅረኛሞች ቀን መሠረቱ ይህ ነው፥ "ቫላንታይን"Valentine" የሚለው ቃል እራሱ "ቫለንቲኑስ" ከሚባለው የክርስትና ሰማዕት እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። እንደ ኢሥላም አስተምህሮት የምናከብረው ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻ እና ብቻ ነው፥ እነርሱም ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፊጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፥ ዒዱል አድሓ ደግሞ መሥዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። አሏህን የምንወድ እንደሆንን ተወዳጁ ነቢያችንን"ﷺ" እንከተል፦
3፥31 በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በተረፈ ከክርስትና ሾልኮ የመጣውን የቫላንታይን ቀን ከማክበር ሆነ ከማስከበር እንጠንቀቅ! የቫላንታይን ቀን ማክበር እና ማስከበር ግልጽ ፈሣድ ነው። አሏህ በኢሥላም ስም ፈሣድ ከሚያስፋፉ ሙፍሢዲን ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአሏህ ሉዓላዊነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥117 ነገርን ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
"ዑሉው" عُلُوّ የሚለው ቃል "ዐላ" عَلَا ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሉዓላዊነት" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ከሁሉ በላይ "ልዑል" ስለሆነ "አል-ዓሊይ" العَلِيّ ነው፦
2፥255 እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው፡፡ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የሁሉ በላይ" ለሚለው የገባው ቃል "አል-ዓሊይ" العَلِيّ ሲሆን "የበላይ" "ምጡቅ" "ልዑል" ማለት ነው፥ "ልዑል" የሚለው የግዕዝ ቃል እራሱ "የሁሉ በላይ" ማለት ነው። "ልዕልና" ወይም "ሉዓላዊነት" ማለት "የበላይነት" "ምጥቀት" ማለት ነው፥ በጥቅሉ "ዑሉዉል ሏህ" عُلُوّ اللَّه ማለት "የአሏህ ሉዓላዊነት"sovereignty of Allah" ማለት ነው። የአሏህ ሉዓላዊነት ሙጅመል ነው፥ "ሙጅመል" مُجّمَل ማለት "ጥቅል"general" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ በጥቅሉ ፍጥረትን እርሱ ሽቶ እና ፈቅዶ ኹን በሚል ቃሉ ወስኖ ማስገኘቱ የአሏህ ሉዓላዊነት ነው፦
2፥117 ነገርን ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
3፥47 ነገርን ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 ነገርን ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
40፥68 ነገርን ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "በሻ" ለሚለው የገባው ቃል "ቀዷ" قَضَىٰ ሲሆን "አራደ" أَرَادَ ማለት ነው፥ "አራደ" أَرَادَ ማለት "ፈለገ" "ፈቀደ" "አሻ" ማለት ነው፦
36፥82 ነገሩም አንዳችን ማስገኘት በሻ ጊዜ ኹን ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "በሻ" ለሚለው የገባው ቃል "አራደ" أَرَادَ ሲሆን በመጀመሪያ መደብ "አረድና" أَرَدْنَا በማለት ተናግራል፦
16፥40 ለማንኛውም ነገር መኾኑን "በሻነው" ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፥ ወዲውም ይኾናል፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
"አረድና-ሁ" أَرَدْنَاهُ ማለት "በወሰነው" "በፈለግነው" "በፈቀድነው" በሻነው" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ሽቶ እና ፈቅዶ ኹን በሚል ቃሉ ወስኖ ማስገኘቱ ጥቅላዊ የአሏህ ሉዓላዊነት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 40, ሐዲስ 19
አቡ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "አሏህ ፍጥረትን ባሻ ጊዜ እራሱ በመጽሐፉ ጻፈ። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لَمَّا قَضَى اللَّهُ الْخَلْقَ كَتَبَ فِي كِتَابِهِ عَلَى نَفْسِهِ
እነዚህ ሐዲስ ላይ "በሻ" ለሚለው የገባው ቃል "ቀዷ" قَضَىٰ ሲሆን ፍጥረትን ከመፍጠሩ በፊት የፍጥረትን ሂደት ቀድሞ ስለሚያውቀው ጽፎታል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥117 ነገርን ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
"ዑሉው" عُلُوّ የሚለው ቃል "ዐላ" عَلَا ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሉዓላዊነት" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ከሁሉ በላይ "ልዑል" ስለሆነ "አል-ዓሊይ" العَلِيّ ነው፦
2፥255 እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው፡፡ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የሁሉ በላይ" ለሚለው የገባው ቃል "አል-ዓሊይ" العَلِيّ ሲሆን "የበላይ" "ምጡቅ" "ልዑል" ማለት ነው፥ "ልዑል" የሚለው የግዕዝ ቃል እራሱ "የሁሉ በላይ" ማለት ነው። "ልዕልና" ወይም "ሉዓላዊነት" ማለት "የበላይነት" "ምጥቀት" ማለት ነው፥ በጥቅሉ "ዑሉዉል ሏህ" عُلُوّ اللَّه ማለት "የአሏህ ሉዓላዊነት"sovereignty of Allah" ማለት ነው። የአሏህ ሉዓላዊነት ሙጅመል ነው፥ "ሙጅመል" مُجّمَل ማለት "ጥቅል"general" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ በጥቅሉ ፍጥረትን እርሱ ሽቶ እና ፈቅዶ ኹን በሚል ቃሉ ወስኖ ማስገኘቱ የአሏህ ሉዓላዊነት ነው፦
2፥117 ነገርን ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
3፥47 ነገርን ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 ነገርን ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
40፥68 ነገርን ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "በሻ" ለሚለው የገባው ቃል "ቀዷ" قَضَىٰ ሲሆን "አራደ" أَرَادَ ማለት ነው፥ "አራደ" أَرَادَ ማለት "ፈለገ" "ፈቀደ" "አሻ" ማለት ነው፦
36፥82 ነገሩም አንዳችን ማስገኘት በሻ ጊዜ ኹን ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "በሻ" ለሚለው የገባው ቃል "አራደ" أَرَادَ ሲሆን በመጀመሪያ መደብ "አረድና" أَرَدْنَا በማለት ተናግራል፦
16፥40 ለማንኛውም ነገር መኾኑን "በሻነው" ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፥ ወዲውም ይኾናል፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
"አረድና-ሁ" أَرَدْنَاهُ ማለት "በወሰነው" "በፈለግነው" "በፈቀድነው" በሻነው" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ሽቶ እና ፈቅዶ ኹን በሚል ቃሉ ወስኖ ማስገኘቱ ጥቅላዊ የአሏህ ሉዓላዊነት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 40, ሐዲስ 19
አቡ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "አሏህ ፍጥረትን ባሻ ጊዜ እራሱ በመጽሐፉ ጻፈ። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لَمَّا قَضَى اللَّهُ الْخَلْقَ كَتَبَ فِي كِتَابِهِ عَلَى نَفْسِهِ
እነዚህ ሐዲስ ላይ "በሻ" ለሚለው የገባው ቃል "ቀዷ" قَضَىٰ ሲሆን ፍጥረትን ከመፍጠሩ በፊት የፍጥረትን ሂደት ቀድሞ ስለሚያውቀው ጽፎታል።
አሏህ ለሰው ልጅ ውሥዕ፣ ተክሊፍ፣ መሺዓህ፣ ኢጥላቅ ሰቶ በሰጣቸው ጸጋ መጠየቁ፣ መሸለሙ እና መቅጣቱ ሙፈሰል ነው፥ "ሙፈሰል" مُفَصَّل ማለት "ተናጥል"particular" ማለት ነው። “መሥኡሉል አደብ” مَسْؤُول الاَدَب ማለት “ግብረገባዊ ተጠያቂነት”moral accountability” ማለት ነው፥ “ተክሊፍ” تَكْلِيف የሚለው ቃል “ከለፈ” كَلَّفَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን የተጣለብን "ድርሻ" "ግዴታ" "አላፍትና" ማለት ነው። አሏህ በሠራው እና በሚሠራው ሥራ አይጠየቅም፥ ሰው ግን በተሰጠው ጸጋ ለሚሠራው ሥራ ይጠየቃል፦
21፥23 ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ግን ይጠየቃሉ፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
102፥8 ከዚያም ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيم ማለት “ጸጋ” ማለት ሲሆን ይህ የተሰጠን ጸጋ አድርግ የተባለውን የመታዘዝና ያለመታዘዝ እንዲሁ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻ ፈቃድ ነው፥ “መሺዓህ” مَشِئَة ማለት “ነጻ ፈቃድ”free will” ማለት ነው፦
18፥29 «እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የፈቀደ ሰው ይመን፤ የፈቀደ ሰው ይካድ» በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“ፈቀደ” ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል “ሻአ” شَاءَ ሲሆን "ኢጥላቅ" إِطْلَاق ማለትም "ነጻነት"libration" ነው፥ ይህ ምርጫ ከአሏህ ዘንድ ዋጋ የሚያስከፍል ዛቻ ነው። ሰዎች በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ይሠሩት የነበሩትን መልካም ነገር ይመነዳሉ፥ በተቃራኒው ይሠሩት የነበሩትን መጥፎ ነገር ይቀጣሉ፦
18፥180 “ይሠሩት የነበሩትን ነገር በእርግጥ ይመነዳሉ”፡፡ سَيُجْزَوْنَ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
6፥120 “እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ”፡፡ نَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
ስለዚህ ሰው ሲፈጠር በነጻ ፈቃዱ መታዘዝ እና ማመጽ የሚችልበትን ችሎታ ተሰቶት ነው፦
23፥62 ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
“ውሥዕ” وُسْع ማለት “ችሎታ” ማለት ሲሆን ሰው አሏህ “አድርግ” ብሎ ያዘዘውን የማድረግ እና “አታድርግ” ብሎ የከለከውን ያለማድረግ ችሎታ እና ዐቅም ያሳያል። አምላካችን አሏህ፦ “በጎ ሥራን ሥሩ” እና “ወሰንንም አትለፉ” ማለቱ በራሱ ሰው በጎ ሥራን የመሥራት እና ያለመሥራት ወይም ወሰን ማለፍ እና አለማለፍ ዐቅም እንዳለው የሚያሳይ ነው፦
2፥195 በጎ ሥራን ሥሩ! አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
5፥87 ወሰንንም አትለፉ፡፡ አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና፡፡ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
ሰው ነጻ ፈቃድ ባይኖረው ኖሮ መሥራት እና አለመሥራት ዐቅም እና ችሎታ የሌለውን ነገር “ሥራ” እና “አትሥራ” የሚል ሙሐከማት መስጠቱ ትርጉም አይኖረውም ነበር፥ አሏህ በጎ ሠሪዎችን የሚወደው በሚሠሩት በጎ ሥራ ሲሆን እና ወሰን አላፊዎችን የሚጠላው ደግሞ በሚሠሩት መጥፎ ሥራ ነው። ሰው በተሰጠው የማድረግ እና ያለማድረግ ነጻ ፈቃድ በዱንያህ ይፈተናል፦
6፥165 እርሱም ያ በምድር ምትኮች ያደረጋችሁ "በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ" ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي جَعَلَكُمْ خَلَائِفَ الْأَرْضِ وَرَفَعَ بَعْضَكُمْ فَوْقَ بَعْضٍ دَرَجَاتٍ لِّيَبْلُوَكُمْ فِي مَا آتَاكُمْ ۗ إِنَّ رَبَّكَ سَرِيعُ الْعِقَابِ وَإِنَّهُ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
የተሰጠን ጸጋ አድርግ የተባለውን የመታዘዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ፈተና ስለሆነ “በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ” ይለናል፥ “ሐዘር” حَذَر ማለት “ጥንቃቄ”discretion” ማለት ሲሆን አምላካችን አሏህ፦ "ጥንቃቄአችሁን ያዙ" "እራሳችሁን ከእሳት ጠብቁ" የሚለው ማስጠንቀቂ ትርጉም ያለው ሰው ግብረገባዊ ተጠያቂነት ስላለው ነው፦
4፥71 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጥንቃቄአችሁን ያዙ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا خُذُوا حِذْرَكُمْ
5፥105 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን ከእሳት ጠብቁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ
አምላካችን አሏህ ፍትሓዊ አምላክ ሰለሆነ ማንንም አይበድልም፥ “ዘራህ” ذَرَّة ማለት “ቅንጣት”atom” ማለት ሲሆን አሏህ ቅንጣት ታክል ማንንም አይበድልም። ነገር ግን ሰው እራሱን የሚበድነው ማመን እና መታዘዝ ሲችል በመካድ እና በማመጽ ነው፦
18፥49 ጌታህም አንድንም አይበድልም፡፡ وَلَا يَظْلِمُ رَبُّكَ أَحَدًا
4፥40 አላህ የብናኝን ክብደት ያህል አይበድልም፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ
10፥44 አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፡፡ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
የአሏህ ሉዓላዊነት እና የሰው ነጻ ፈቃድ በፍጹም የሚጋጩ ነገሮች አይደሉም፥ የአሏህ ሉዓላዊነት ጥቅላዊ ነገር ሲሆን የሰው ፈቃድ ደግሞ በአሏህ ሉዓላዊነት ሥር ያለ ተናጥሏዊ ነገር ነው። አሏህ የእርሱ ዑሉው ተረድተን የተሰጠንን ጸጋ ባግባብ የምንጠቀም ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
21፥23 ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ግን ይጠየቃሉ፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
102፥8 ከዚያም ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيم ማለት “ጸጋ” ማለት ሲሆን ይህ የተሰጠን ጸጋ አድርግ የተባለውን የመታዘዝና ያለመታዘዝ እንዲሁ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻ ፈቃድ ነው፥ “መሺዓህ” مَشِئَة ማለት “ነጻ ፈቃድ”free will” ማለት ነው፦
18፥29 «እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የፈቀደ ሰው ይመን፤ የፈቀደ ሰው ይካድ» በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“ፈቀደ” ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል “ሻአ” شَاءَ ሲሆን "ኢጥላቅ" إِطْلَاق ማለትም "ነጻነት"libration" ነው፥ ይህ ምርጫ ከአሏህ ዘንድ ዋጋ የሚያስከፍል ዛቻ ነው። ሰዎች በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ይሠሩት የነበሩትን መልካም ነገር ይመነዳሉ፥ በተቃራኒው ይሠሩት የነበሩትን መጥፎ ነገር ይቀጣሉ፦
18፥180 “ይሠሩት የነበሩትን ነገር በእርግጥ ይመነዳሉ”፡፡ سَيُجْزَوْنَ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
6፥120 “እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ”፡፡ نَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
ስለዚህ ሰው ሲፈጠር በነጻ ፈቃዱ መታዘዝ እና ማመጽ የሚችልበትን ችሎታ ተሰቶት ነው፦
23፥62 ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
“ውሥዕ” وُسْع ማለት “ችሎታ” ማለት ሲሆን ሰው አሏህ “አድርግ” ብሎ ያዘዘውን የማድረግ እና “አታድርግ” ብሎ የከለከውን ያለማድረግ ችሎታ እና ዐቅም ያሳያል። አምላካችን አሏህ፦ “በጎ ሥራን ሥሩ” እና “ወሰንንም አትለፉ” ማለቱ በራሱ ሰው በጎ ሥራን የመሥራት እና ያለመሥራት ወይም ወሰን ማለፍ እና አለማለፍ ዐቅም እንዳለው የሚያሳይ ነው፦
2፥195 በጎ ሥራን ሥሩ! አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
5፥87 ወሰንንም አትለፉ፡፡ አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና፡፡ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
ሰው ነጻ ፈቃድ ባይኖረው ኖሮ መሥራት እና አለመሥራት ዐቅም እና ችሎታ የሌለውን ነገር “ሥራ” እና “አትሥራ” የሚል ሙሐከማት መስጠቱ ትርጉም አይኖረውም ነበር፥ አሏህ በጎ ሠሪዎችን የሚወደው በሚሠሩት በጎ ሥራ ሲሆን እና ወሰን አላፊዎችን የሚጠላው ደግሞ በሚሠሩት መጥፎ ሥራ ነው። ሰው በተሰጠው የማድረግ እና ያለማድረግ ነጻ ፈቃድ በዱንያህ ይፈተናል፦
6፥165 እርሱም ያ በምድር ምትኮች ያደረጋችሁ "በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ" ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي جَعَلَكُمْ خَلَائِفَ الْأَرْضِ وَرَفَعَ بَعْضَكُمْ فَوْقَ بَعْضٍ دَرَجَاتٍ لِّيَبْلُوَكُمْ فِي مَا آتَاكُمْ ۗ إِنَّ رَبَّكَ سَرِيعُ الْعِقَابِ وَإِنَّهُ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
የተሰጠን ጸጋ አድርግ የተባለውን የመታዘዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ፈተና ስለሆነ “በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ” ይለናል፥ “ሐዘር” حَذَر ማለት “ጥንቃቄ”discretion” ማለት ሲሆን አምላካችን አሏህ፦ "ጥንቃቄአችሁን ያዙ" "እራሳችሁን ከእሳት ጠብቁ" የሚለው ማስጠንቀቂ ትርጉም ያለው ሰው ግብረገባዊ ተጠያቂነት ስላለው ነው፦
4፥71 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጥንቃቄአችሁን ያዙ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا خُذُوا حِذْرَكُمْ
5፥105 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን ከእሳት ጠብቁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ
አምላካችን አሏህ ፍትሓዊ አምላክ ሰለሆነ ማንንም አይበድልም፥ “ዘራህ” ذَرَّة ማለት “ቅንጣት”atom” ማለት ሲሆን አሏህ ቅንጣት ታክል ማንንም አይበድልም። ነገር ግን ሰው እራሱን የሚበድነው ማመን እና መታዘዝ ሲችል በመካድ እና በማመጽ ነው፦
18፥49 ጌታህም አንድንም አይበድልም፡፡ وَلَا يَظْلِمُ رَبُّكَ أَحَدًا
4፥40 አላህ የብናኝን ክብደት ያህል አይበድልም፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ
10፥44 አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፡፡ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
የአሏህ ሉዓላዊነት እና የሰው ነጻ ፈቃድ በፍጹም የሚጋጩ ነገሮች አይደሉም፥ የአሏህ ሉዓላዊነት ጥቅላዊ ነገር ሲሆን የሰው ፈቃድ ደግሞ በአሏህ ሉዓላዊነት ሥር ያለ ተናጥሏዊ ነገር ነው። አሏህ የእርሱ ዑሉው ተረድተን የተሰጠንን ጸጋ ባግባብ የምንጠቀም ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቁርኣን ማስጠንቀቂያ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
34፥28 አንተንም "ለሰዎች ሁሉ በመላ" አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِّلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا
"ነዝር" نَذْر የሚለው ቃል "ነዘረ" نَذَرَ ማለትም "አስጠነቀቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማስጠንቀቂያ" ማለት ነው፥ ቁርኣን ማስጠንቀቂያ ሆኖ በነቢያችን"ﷺ" ላይ የተወረደ ነው። አምላካችን አሏህ እርሳቸው፦ "አስጠንቅቅ" በማለት አዟቸዋል፦
74፥2 ተነሳና አስጠንቅቅ፡፡ قُمْ فَأَنذِرْ
"አስጠንቅቅ" ለሚለው የገባው ትእዛዛዊ ግሥ "አንዚር" أَنذِرْ ሲሆን ነቢያችን"ﷺ" ማስጠንቀቅ እንዲጀምሩ የታዘዙት ከቅርብ ዘመዳቸው ነው፦
26፥214 ቅርቦች ዘመዶችህንም አስጠንቅቅ፡፡ وَأَنذِرْ عَشِيرَتَكَ الْأَقْرَبِينَ
አሏህ፦ "ቅርቦች ዘመዶችህንም አስጠንቅቅ" ስላለ የቁርኣን ማስጠንቀቂያ የመጣው "ለቅርብ ዘመድ ብቻ ነው" የሚል ቂል ከሌለ በተመሳሳይ የቁርኣን ማስጠንቀቂያ የመጣው "ለዐረቦች ብቻ ነው" የሚል ካለ ከቂልም በላይ ቂላቂል ነው፦
36፥6 አባቶቻቸው ያልተስጠነቀቁትን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት ተወረደ፡፡ እነርሱ ዘንጊዎች ናቸውና፡፡ لِتُنذِرَ قَوْمًا مَّا أُنذِرَ آبَاؤُهُمْ فَهُمْ غَافِلُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ብቻ" የሚል ኃይለ-ቃል ሽታው የለም፥ "ኢነማ" إِنَّمَا የሚለው ገላጭ ቅጽል "ብቻ" ማለት ሲሆን ቁርኣን ውስጥ አንጻራዊ ወይም ፍጹማዊ ገደብን ለማሳየት ብዙ ቦታ መጥቷል። ነገር ግን የቁርኣንን መልእክታዊ ማስጠንቀቂያነትን ለመገደብ አንድም ጊዜ መጥቶ አያውቅም፥ ይህንን ከተረዳን ዘንድ ይልቁንስ ነቢያችን"ﷺ" ለአህሉል ኪታብ ማለትም ለአይሁዳውያን እና ለክርስቲያኖችም ጭምር አስጠንቃቂ ሆነው መጥተውላቸዋል፦
5፥19 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! «አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አልመጣልንም» እንዳትሉ ከመልእክተኞች በመቋረጥ ጊዜ ላይ ሲኾን ሕጋችንን የሚያብራራ ኾኖ መልእክተኛችን በእርግጥ "መጣላችሁ"፡፡ አብሳሪ እና አስጠንቃቂ በእርግጥ "መጣላችሁ"፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ عَلَىٰ فَتْرَةٍ مِّنَ الرُّسُلِ أَن تَقُولُوا مَا جَاءَنَا مِن بَشِيرٍ وَلَا نَذِيرٍ ۖ فَقَدْ جَاءَكُم بَشِيرٌ وَنَذِيرٌ ۗ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
"ነዚር" نَذِير ማለት "አስጠንቃቂ" ማለት ሲሆን የተወዳጁ ነቢያችንን"ﷺ" ማስጠንቀቂያ ሰምቶ ያስተባበለ የአይሁድ ሆነ የክርስቲያን ሕዝብ የእሳት ጓድ እንጂ ሌላ አይሆንም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 292
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳስተላለፈው የአሏህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነችው እምላለው፥ የአይሁድ ሆነ የክርስቲያን ሕዝብ የእኔን መላክ ሰምቶ ሳያምን ቢሞት የእሳት ጓድ እንጂ ሌላ አይሆንም"። حَدَّثَهُ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ “ وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ لاَ يَسْمَعُ بِي أَحَدٌ مِنْ هَذِهِ الأُمَّةِ يَهُودِيٌّ وَلاَ نَصْرَانِيٌّ ثُمَّ يَمُوتُ وَلَمْ يُؤْمِنْ بِالَّذِي أُرْسِلْتُ بِهِ إِلاَّ كَانَ مِنْ أَصْحَابِ النَّارِ ”
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
34፥28 አንተንም "ለሰዎች ሁሉ በመላ" አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِّلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا
"ነዝር" نَذْر የሚለው ቃል "ነዘረ" نَذَرَ ማለትም "አስጠነቀቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማስጠንቀቂያ" ማለት ነው፥ ቁርኣን ማስጠንቀቂያ ሆኖ በነቢያችን"ﷺ" ላይ የተወረደ ነው። አምላካችን አሏህ እርሳቸው፦ "አስጠንቅቅ" በማለት አዟቸዋል፦
74፥2 ተነሳና አስጠንቅቅ፡፡ قُمْ فَأَنذِرْ
"አስጠንቅቅ" ለሚለው የገባው ትእዛዛዊ ግሥ "አንዚር" أَنذِرْ ሲሆን ነቢያችን"ﷺ" ማስጠንቀቅ እንዲጀምሩ የታዘዙት ከቅርብ ዘመዳቸው ነው፦
26፥214 ቅርቦች ዘመዶችህንም አስጠንቅቅ፡፡ وَأَنذِرْ عَشِيرَتَكَ الْأَقْرَبِينَ
አሏህ፦ "ቅርቦች ዘመዶችህንም አስጠንቅቅ" ስላለ የቁርኣን ማስጠንቀቂያ የመጣው "ለቅርብ ዘመድ ብቻ ነው" የሚል ቂል ከሌለ በተመሳሳይ የቁርኣን ማስጠንቀቂያ የመጣው "ለዐረቦች ብቻ ነው" የሚል ካለ ከቂልም በላይ ቂላቂል ነው፦
36፥6 አባቶቻቸው ያልተስጠነቀቁትን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት ተወረደ፡፡ እነርሱ ዘንጊዎች ናቸውና፡፡ لِتُنذِرَ قَوْمًا مَّا أُنذِرَ آبَاؤُهُمْ فَهُمْ غَافِلُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ብቻ" የሚል ኃይለ-ቃል ሽታው የለም፥ "ኢነማ" إِنَّمَا የሚለው ገላጭ ቅጽል "ብቻ" ማለት ሲሆን ቁርኣን ውስጥ አንጻራዊ ወይም ፍጹማዊ ገደብን ለማሳየት ብዙ ቦታ መጥቷል። ነገር ግን የቁርኣንን መልእክታዊ ማስጠንቀቂያነትን ለመገደብ አንድም ጊዜ መጥቶ አያውቅም፥ ይህንን ከተረዳን ዘንድ ይልቁንስ ነቢያችን"ﷺ" ለአህሉል ኪታብ ማለትም ለአይሁዳውያን እና ለክርስቲያኖችም ጭምር አስጠንቃቂ ሆነው መጥተውላቸዋል፦
5፥19 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! «አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አልመጣልንም» እንዳትሉ ከመልእክተኞች በመቋረጥ ጊዜ ላይ ሲኾን ሕጋችንን የሚያብራራ ኾኖ መልእክተኛችን በእርግጥ "መጣላችሁ"፡፡ አብሳሪ እና አስጠንቃቂ በእርግጥ "መጣላችሁ"፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ عَلَىٰ فَتْرَةٍ مِّنَ الرُّسُلِ أَن تَقُولُوا مَا جَاءَنَا مِن بَشِيرٍ وَلَا نَذِيرٍ ۖ فَقَدْ جَاءَكُم بَشِيرٌ وَنَذِيرٌ ۗ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
"ነዚር" نَذِير ማለት "አስጠንቃቂ" ማለት ሲሆን የተወዳጁ ነቢያችንን"ﷺ" ማስጠንቀቂያ ሰምቶ ያስተባበለ የአይሁድ ሆነ የክርስቲያን ሕዝብ የእሳት ጓድ እንጂ ሌላ አይሆንም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 292
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳስተላለፈው የአሏህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነችው እምላለው፥ የአይሁድ ሆነ የክርስቲያን ሕዝብ የእኔን መላክ ሰምቶ ሳያምን ቢሞት የእሳት ጓድ እንጂ ሌላ አይሆንም"። حَدَّثَهُ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ “ وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ لاَ يَسْمَعُ بِي أَحَدٌ مِنْ هَذِهِ الأُمَّةِ يَهُودِيٌّ وَلاَ نَصْرَانِيٌّ ثُمَّ يَمُوتُ وَلَمْ يُؤْمِنْ بِالَّذِي أُرْسِلْتُ بِهِ إِلاَّ كَانَ مِنْ أَصْحَابِ النَّارِ ”
"መካህ" مَكَّة የጥንት ስሟ "በካህ" بَكَّة ነው፥ መካህ ውስጥ በይቱል ሐረም ስላለ መካህ ለዓለማት ሁሉ ማእከል ናት፦
3፥96 ለሰዎች መጀመሪያ የተኖረው ቤት ቡሩክ እና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው፡፡ إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِي بِبَكَّةَ مُبَارَكًا وَهُدًى لِّلْعَالَمِينَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 15, ሐዲስ 521
ጃቢር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ኢብራሂም መካን ቀድሷል፥ እኔም መዲናን ቀድሻለው”። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ حَرَّمَ مَكَّةَ وَإِنِّي حَرَّمْتُ الْمَدِينَةَ
"ሐረመ” حَرَّمَ ማለት “ቀደሰ” ወይም “አከበረ” ማለት ሲሆን በመካህ የሚገኘው ቤት “በይቱል ሐረም” بَيْت الْحَرَام ማለትም "የተቀደሰ ቤት" "የተከበረ ቤት" ይባላል፥ መካን በምድር ላይ ካሉት ከተሞች በደረጃ ስለምትልቅ "ኡሙል ቁራ" أُمَّ الْقُرَىٰ ማለትም "የከተሞች እናት" ተብላለች፦
6፥92 የከተሞችን እናት እና በዙሪያዋ ያሉትን ሰዎች ልታስጠነቅቅበት አወረድነው፡፡ وَلِتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا
42፥7 እንደዚሁም የከተሞችን እናት እና በዙሪያዋ ያሉትን ሰዎች ልታስጠነቅቅ እና የመሰብሰቢያውን ቀን በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲኾን ልታስጠነቅቅ ዐረብኛ የኾነን ቁርኣን ወደ አንተ አወረድን፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا وَتُنذِرَ يَوْمَ الْجَمْعِ لَا رَيْبَ فِيهِ
"መን ሐውለ-ሃ" مَنْ حَوْلَهَا ማለት "በዙሪያዋ ያሉት ሰዎች" ማለት ሲሆን ቁርኣን ማስጠንቀቂያ ሆኖ የወረደው የከተሞችን እናት የሆነችውን መካን ብቻ ሳይሆን በዙሪያ ያሉትን መላው ሰዎችን ሁሉ ነው፦
6፥19 እንዲህ በላቸው፦ «በምስክርነት ከነገሩ ሁሉ ይበልጥ ታላቅ ማነው? «አላህ ነው» በል፡፡ በእኔ እና በእናንተ መካከል መስካሪ ነው፡፡ "ይህም ቁርኣን እናንተን እና የደረሰውን ሰው ሁሉ በእርሱ ላስጠነቅቅበት ወደ እኔ ተወረደ"፡፡ قُلْ أَيُّ شَيْءٍ أَكْبَرُ شَهَادَةً ۖ قُلِ اللَّهُ ۖ شَهِيدٌ بَيْنِي وَبَيْنَكُمْ ۚ وَأُوحِيَ إِلَيَّ هَـٰذَا الْقُرْآنُ لِأُنذِرَكُم بِهِ وَمَن بَلَغَ
ምን ትፈልጋለህ? "እናንተ" ሲል ዐረቦችን ሲሆን "የደረሰውን ሰው ሁሉ" ሲል መላው ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል፥ ነቢያችን"ﷺ" ለሰዎች ሁሉ የተላኩ የአሏህ መልእክተኛ ስለሆኑ አሏህ እራሱ፦ "ለሰዎችም ሁሉ" መልእክተኛ ኾነህ ላክንህ" በማለት ለሁሉም የሰው ልጆች መላካቸውን አስረግጦ ተናግሯል። መስካሪም በአሏህ በቃ፦
4፥79 "ለሰዎችም ሁሉ" መልእክተኛ ኾነህ ላክንህ፡፡ መስካሪም በአላህ በቃ፡፡ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
ሡነን ነሣኢይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 37
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እኔ ወደ ሰዎች ሁሉ ተልኬአለሁ፥ ከእኔ በፊት የነበሩት ነቢያት ግን ለገዛ ሕዝቦቻቸው ተልከዋል"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " بُعِثْتُ إِلَى النَّاسِ كَافَّةً وَكَانَ النَّبِيُّ يُبْعَثُ إِلَى قَوْمِهِ خَاصَّةً " .
አምላካችን አሏህ በሁለተኛ መደብ፦ "እናንተ ሰዎች ሆይ" እያለ የሚያናግረው መላውን የሰው ዘር ነው፥ ለመላው የሰው ዘር ነቢያችን"ﷺ"፦ "እኔ ወደ እናንተ "ወደ ሁላችሁም" የአላህ መልእክተኛ ነኝ" እንዲሉ አሏህ "በላቸው" በማለት አዟቸዋል፦
7፥158 በላቸው፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ "ወደ ሁላችሁም" የአላህ መልእክተኛ ነኝ»፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا
34፥28 አንተንም "ለሰዎች ሁሉ በሙሉ" አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፡፡ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِّلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
"ለሰዎች ሁሉ በሙሉ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! አይበቃችሁም? ቁርኣንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላካችን አሏህ ክብርና ጥራት ተገባው፦
25፥1 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው፡፡ تَبَارَكَ الَّذِي نَزَّلَ الْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِ لِيَكُونَ لِلْعَالَمِينَ نَذِيرًا
አሏህ ለእናንተ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
3፥96 ለሰዎች መጀመሪያ የተኖረው ቤት ቡሩክ እና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው፡፡ إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِي بِبَكَّةَ مُبَارَكًا وَهُدًى لِّلْعَالَمِينَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 15, ሐዲስ 521
ጃቢር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ኢብራሂም መካን ቀድሷል፥ እኔም መዲናን ቀድሻለው”። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ حَرَّمَ مَكَّةَ وَإِنِّي حَرَّمْتُ الْمَدِينَةَ
"ሐረመ” حَرَّمَ ማለት “ቀደሰ” ወይም “አከበረ” ማለት ሲሆን በመካህ የሚገኘው ቤት “በይቱል ሐረም” بَيْت الْحَرَام ማለትም "የተቀደሰ ቤት" "የተከበረ ቤት" ይባላል፥ መካን በምድር ላይ ካሉት ከተሞች በደረጃ ስለምትልቅ "ኡሙል ቁራ" أُمَّ الْقُرَىٰ ማለትም "የከተሞች እናት" ተብላለች፦
6፥92 የከተሞችን እናት እና በዙሪያዋ ያሉትን ሰዎች ልታስጠነቅቅበት አወረድነው፡፡ وَلِتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا
42፥7 እንደዚሁም የከተሞችን እናት እና በዙሪያዋ ያሉትን ሰዎች ልታስጠነቅቅ እና የመሰብሰቢያውን ቀን በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲኾን ልታስጠነቅቅ ዐረብኛ የኾነን ቁርኣን ወደ አንተ አወረድን፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا وَتُنذِرَ يَوْمَ الْجَمْعِ لَا رَيْبَ فِيهِ
"መን ሐውለ-ሃ" مَنْ حَوْلَهَا ማለት "በዙሪያዋ ያሉት ሰዎች" ማለት ሲሆን ቁርኣን ማስጠንቀቂያ ሆኖ የወረደው የከተሞችን እናት የሆነችውን መካን ብቻ ሳይሆን በዙሪያ ያሉትን መላው ሰዎችን ሁሉ ነው፦
6፥19 እንዲህ በላቸው፦ «በምስክርነት ከነገሩ ሁሉ ይበልጥ ታላቅ ማነው? «አላህ ነው» በል፡፡ በእኔ እና በእናንተ መካከል መስካሪ ነው፡፡ "ይህም ቁርኣን እናንተን እና የደረሰውን ሰው ሁሉ በእርሱ ላስጠነቅቅበት ወደ እኔ ተወረደ"፡፡ قُلْ أَيُّ شَيْءٍ أَكْبَرُ شَهَادَةً ۖ قُلِ اللَّهُ ۖ شَهِيدٌ بَيْنِي وَبَيْنَكُمْ ۚ وَأُوحِيَ إِلَيَّ هَـٰذَا الْقُرْآنُ لِأُنذِرَكُم بِهِ وَمَن بَلَغَ
ምን ትፈልጋለህ? "እናንተ" ሲል ዐረቦችን ሲሆን "የደረሰውን ሰው ሁሉ" ሲል መላው ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል፥ ነቢያችን"ﷺ" ለሰዎች ሁሉ የተላኩ የአሏህ መልእክተኛ ስለሆኑ አሏህ እራሱ፦ "ለሰዎችም ሁሉ" መልእክተኛ ኾነህ ላክንህ" በማለት ለሁሉም የሰው ልጆች መላካቸውን አስረግጦ ተናግሯል። መስካሪም በአሏህ በቃ፦
4፥79 "ለሰዎችም ሁሉ" መልእክተኛ ኾነህ ላክንህ፡፡ መስካሪም በአላህ በቃ፡፡ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
ሡነን ነሣኢይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 37
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እኔ ወደ ሰዎች ሁሉ ተልኬአለሁ፥ ከእኔ በፊት የነበሩት ነቢያት ግን ለገዛ ሕዝቦቻቸው ተልከዋል"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " بُعِثْتُ إِلَى النَّاسِ كَافَّةً وَكَانَ النَّبِيُّ يُبْعَثُ إِلَى قَوْمِهِ خَاصَّةً " .
አምላካችን አሏህ በሁለተኛ መደብ፦ "እናንተ ሰዎች ሆይ" እያለ የሚያናግረው መላውን የሰው ዘር ነው፥ ለመላው የሰው ዘር ነቢያችን"ﷺ"፦ "እኔ ወደ እናንተ "ወደ ሁላችሁም" የአላህ መልእክተኛ ነኝ" እንዲሉ አሏህ "በላቸው" በማለት አዟቸዋል፦
7፥158 በላቸው፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ "ወደ ሁላችሁም" የአላህ መልእክተኛ ነኝ»፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا
34፥28 አንተንም "ለሰዎች ሁሉ በሙሉ" አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፡፡ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِّلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
"ለሰዎች ሁሉ በሙሉ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! አይበቃችሁም? ቁርኣንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላካችን አሏህ ክብርና ጥራት ተገባው፦
25፥1 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው፡፡ تَبَارَكَ الَّذِي نَزَّلَ الْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِ لِيَكُونَ لِلْعَالَمِينَ نَذِيرًا
አሏህ ለእናንተ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቁርኣን ቋንቋ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
26፥195 ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ አወረደው፡፡ بِلِسَانٍ عَرَبِيٍّ مُّبِينٍ
የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ የአሏህ ተአምራት ነው፥ አምላካችን አሏህ መልእክተኞች ሲልክ በወቅቱ የተወለዱበት ማኅበረሰብ ሊግባቡበት በሚችል ቋንቋ ነው፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፤ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ተአምራቶቹ ነው፡፡ وَمِنْ ءَايَٰتِهِۦ خَلْقُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَٱخْتِلَٰفُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَٰنِكُمْ
14፥4 ከመልክተኛ ማንኛውንም ለእነርሱ ያብራራላቸው ዘንድ በሕዝቦቹ ቋንቋ እንጂ በሌላ አልላክንም፡፡ ﻭَﻣَﺂ ﺃَﺭْﺳَﻠْﻨَﺎ ﻣِﻦ ﺭَّﺳُﻮﻝٍ ﺇِﻟَّﺎ ﺑِﻠِﺴَﺎﻥِ ﻗَﻮْﻣِﻪِۦ ﻟِﻴُﺒَﻴِّﻦَ ﻟَﻬُﻢْ ۖ ﻓَﻴُﻀِﻞُّ ﭐﻟﻠَّﻪُ ﻣَﻦ ﻳَﺸَﺂﺀُ ﻭَﻳَﻬْﺪِﻯ ﻣَﻦ ﻳَﺸَﺂﺀُ ۚ ﻭَﻫُﻮَ ﭐﻟْﻌَﺰِﻳﺰُ ﭐﻟْﺤَﻜِﻴﻢُ
"ቀውም" قَوْم ማለት "ህዝብ" ማለት ሲሆን በአንድ አካባቢ ተመሳሳይ ባህል፣ ቋንቋ፣ አኗኗር፣ ታሪክ፣ መንግሥት እና ቦታ ያለው ማኅበረሰብን ያመለክታል፥ ለምሳሌ፦ ሙሣ ነቢይ ሆኖ በተነሳበት ዘመን አሏህ ሙሣን ወደ ሕዝቦቹ "በተአምራት" እንደላከው እና እነዚያም ሕዝቦች ፈርዖን እና ሹማምንቶቹ የሚጠቀልል መሆኑን ለማመልከት ወደ ፈሮዖንና ወደ ሹማምንቶቹ በእርግጥ ላክን” በማለት ይናገራል፦
14፥5 ሙሳንም፦ "ሕዝቦችህን" ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አውጣ! የአላህንም ቀኖች አስገንዝባቸው" በማለት "በተአምራታችን" በእርግጥ ላክነው። وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِـَٔايَٰتِنَآ أَنْ أَخْرِجْ قَوْمَكَ مِنَ ٱلظُّلُمَٰتِ إِلَى ٱلنُّورِ وَذَكِّرْهُم بِأَيَّىٰمِ ٱللَّهِ
43፥46 ሙሳንም "በተአምራታችን" ወደ ፈርዖን እና ወደ ሹማምንቶቹ በእርግጥ ላክን። እኔ የአለማት ጌታ መልክተኛ ነኝ አላቸውም። وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِـَٔايَٰتِنَآ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَإِي۟هِۦ فَقَالَ إِنِّى رَسُولُ رَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንድ አምላካችን አሏህ ቁርኣንን ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" አውርዶታል፦
26፥195 ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ አወረደው፡፡ بِلِسَانٍ عَرَبِيٍّ مُّبِينٍ
13፥37 እንደዚሁ በዐረብኛ የተነገረ ፍትሕ ሲኾን አወረድነው፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَنزَلْنَاهُ حُكْمًا عَرَبِيًّا
"ሑክም" حُكْم ማለት "ሕግ" "ፍርድ" "ፍትሕ" ማለት ሲሆን "አሕካም" أَحْكَام ደግሞ "ሕግጋት" ማለት ነው፥ አምስቱ አሕካም ፈርድ፣ ሙሥተሐብ፣ ሙባሕ፣ መክሩህ እና ሐራም ምን እንደሆኑ አሏህ ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ አውርዷል። የቁርኣንን ሰዋስው መሠረት እና ውቅር እንዲሁ ዋልታና ማገር እንድንገነዘብ አሏህ ቁርኣንን ዐረብኛ አርድርጎ አውርዶታል፦
43፥3 እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
12፥2 እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
"ትገነዘቡ ዘንድ" ለሚለው የገባው ቃል "ለዐለኩም ተዕቂሉን" لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُون ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ዐቀለ" عَقَلَ ማለትም "ተገነዘበ" "ተረዳ" "ዐወቀ" ነው፥ ለመገንዘብ፣ ለመረዳት፣ ለማወቅ የምታስተነትንበት እእምሮ እራሱ "ዐቅል" عَقْل ይባላል። የቁርኣን የአቀራሩ ስልት የሆኑት ሐረካት፣ ተንዊን፣ መድ፣ ስኩን፣ ኢዝሃር፣ ኢድጋም፣ ኢቅላብ፣ ኢኽፋእ፣ ተፍኺም፣ ተርቂቅ፣ ተሽዲድ እራሱን የቻለ አምሳያ የሌለው የቁርኣኑ ተአምር ነው፦
52፥34 እውነተኞችም ቢኾኑ መሰሉ የኾነን ንግግር ያምጡ፡፡ فَلْيَأْتُوا بِحَدِيثٍ مِّثْلِهِ إِن كَانُوا صَادِقِينَ
ቁርኣኑ እራሱ ችሎ በተጅዊድ ሐረካት፣ ተንዊን፣ መድ፣ ስኩን፣ ኢዝሃር፣ ኢድጋም፣ ኢቅላብ፣ ኢኽፋእ፣ ተፍኺም፣ ተርቂቅ፣ ተሽዲድ አለው፥ የቁርኣን መሰሉ የኾነን ንግግርን ማንም ማምጣት አይችልም። አምላካችን አሏህ የቁርኣንን ሑሩፉል ሙፍረዳት በማርባት እና በማባዛት ሶርፍ፣ የቁርኣንን ሑሩፉል ሙፍረዳት በማብራራት ሉጋህ፣ የቁርኣንን ሑሩፉል ሙረከባት በዓረፍተ ነገር በማዋቀር ነሕው፣ የቁርኣንን ሑሩፉል ሙረከባት የዓረፍተ ነገሩን መልእክት በመግለጽ በላጋህ በማድረግ መዛባት በሌለበት ዐረብኛ አብራርቶታል፦
39፥28 መዛባት የሌለበት ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን አብራራነው፡፡ ሊጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ قُرْآنًا عَرَبِيًّا غَيْرَ ذِي عِوَجٍ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ
41፥3 አንቀጾቹ የተብራሩ የኾነ መጽሐፍ ነው፡፡ ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን ለሚያውቁ ሕዝቦች የተብራራ ነው፡፡ كِتَابٌ فُصِّلَتْ آيَاتُهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
26፥195 ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ አወረደው፡፡ بِلِسَانٍ عَرَبِيٍّ مُّبِينٍ
የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ የአሏህ ተአምራት ነው፥ አምላካችን አሏህ መልእክተኞች ሲልክ በወቅቱ የተወለዱበት ማኅበረሰብ ሊግባቡበት በሚችል ቋንቋ ነው፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፤ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ተአምራቶቹ ነው፡፡ وَمِنْ ءَايَٰتِهِۦ خَلْقُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَٱخْتِلَٰفُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَٰنِكُمْ
14፥4 ከመልክተኛ ማንኛውንም ለእነርሱ ያብራራላቸው ዘንድ በሕዝቦቹ ቋንቋ እንጂ በሌላ አልላክንም፡፡ ﻭَﻣَﺂ ﺃَﺭْﺳَﻠْﻨَﺎ ﻣِﻦ ﺭَّﺳُﻮﻝٍ ﺇِﻟَّﺎ ﺑِﻠِﺴَﺎﻥِ ﻗَﻮْﻣِﻪِۦ ﻟِﻴُﺒَﻴِّﻦَ ﻟَﻬُﻢْ ۖ ﻓَﻴُﻀِﻞُّ ﭐﻟﻠَّﻪُ ﻣَﻦ ﻳَﺸَﺂﺀُ ﻭَﻳَﻬْﺪِﻯ ﻣَﻦ ﻳَﺸَﺂﺀُ ۚ ﻭَﻫُﻮَ ﭐﻟْﻌَﺰِﻳﺰُ ﭐﻟْﺤَﻜِﻴﻢُ
"ቀውም" قَوْم ማለት "ህዝብ" ማለት ሲሆን በአንድ አካባቢ ተመሳሳይ ባህል፣ ቋንቋ፣ አኗኗር፣ ታሪክ፣ መንግሥት እና ቦታ ያለው ማኅበረሰብን ያመለክታል፥ ለምሳሌ፦ ሙሣ ነቢይ ሆኖ በተነሳበት ዘመን አሏህ ሙሣን ወደ ሕዝቦቹ "በተአምራት" እንደላከው እና እነዚያም ሕዝቦች ፈርዖን እና ሹማምንቶቹ የሚጠቀልል መሆኑን ለማመልከት ወደ ፈሮዖንና ወደ ሹማምንቶቹ በእርግጥ ላክን” በማለት ይናገራል፦
14፥5 ሙሳንም፦ "ሕዝቦችህን" ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አውጣ! የአላህንም ቀኖች አስገንዝባቸው" በማለት "በተአምራታችን" በእርግጥ ላክነው። وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِـَٔايَٰتِنَآ أَنْ أَخْرِجْ قَوْمَكَ مِنَ ٱلظُّلُمَٰتِ إِلَى ٱلنُّورِ وَذَكِّرْهُم بِأَيَّىٰمِ ٱللَّهِ
43፥46 ሙሳንም "በተአምራታችን" ወደ ፈርዖን እና ወደ ሹማምንቶቹ በእርግጥ ላክን። እኔ የአለማት ጌታ መልክተኛ ነኝ አላቸውም። وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِـَٔايَٰتِنَآ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَإِي۟هِۦ فَقَالَ إِنِّى رَسُولُ رَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንድ አምላካችን አሏህ ቁርኣንን ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" አውርዶታል፦
26፥195 ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ አወረደው፡፡ بِلِسَانٍ عَرَبِيٍّ مُّبِينٍ
13፥37 እንደዚሁ በዐረብኛ የተነገረ ፍትሕ ሲኾን አወረድነው፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَنزَلْنَاهُ حُكْمًا عَرَبِيًّا
"ሑክም" حُكْم ማለት "ሕግ" "ፍርድ" "ፍትሕ" ማለት ሲሆን "አሕካም" أَحْكَام ደግሞ "ሕግጋት" ማለት ነው፥ አምስቱ አሕካም ፈርድ፣ ሙሥተሐብ፣ ሙባሕ፣ መክሩህ እና ሐራም ምን እንደሆኑ አሏህ ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ አውርዷል። የቁርኣንን ሰዋስው መሠረት እና ውቅር እንዲሁ ዋልታና ማገር እንድንገነዘብ አሏህ ቁርኣንን ዐረብኛ አርድርጎ አውርዶታል፦
43፥3 እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
12፥2 እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
"ትገነዘቡ ዘንድ" ለሚለው የገባው ቃል "ለዐለኩም ተዕቂሉን" لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُون ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ዐቀለ" عَقَلَ ማለትም "ተገነዘበ" "ተረዳ" "ዐወቀ" ነው፥ ለመገንዘብ፣ ለመረዳት፣ ለማወቅ የምታስተነትንበት እእምሮ እራሱ "ዐቅል" عَقْل ይባላል። የቁርኣን የአቀራሩ ስልት የሆኑት ሐረካት፣ ተንዊን፣ መድ፣ ስኩን፣ ኢዝሃር፣ ኢድጋም፣ ኢቅላብ፣ ኢኽፋእ፣ ተፍኺም፣ ተርቂቅ፣ ተሽዲድ እራሱን የቻለ አምሳያ የሌለው የቁርኣኑ ተአምር ነው፦
52፥34 እውነተኞችም ቢኾኑ መሰሉ የኾነን ንግግር ያምጡ፡፡ فَلْيَأْتُوا بِحَدِيثٍ مِّثْلِهِ إِن كَانُوا صَادِقِينَ
ቁርኣኑ እራሱ ችሎ በተጅዊድ ሐረካት፣ ተንዊን፣ መድ፣ ስኩን፣ ኢዝሃር፣ ኢድጋም፣ ኢቅላብ፣ ኢኽፋእ፣ ተፍኺም፣ ተርቂቅ፣ ተሽዲድ አለው፥ የቁርኣን መሰሉ የኾነን ንግግርን ማንም ማምጣት አይችልም። አምላካችን አሏህ የቁርኣንን ሑሩፉል ሙፍረዳት በማርባት እና በማባዛት ሶርፍ፣ የቁርኣንን ሑሩፉል ሙፍረዳት በማብራራት ሉጋህ፣ የቁርኣንን ሑሩፉል ሙረከባት በዓረፍተ ነገር በማዋቀር ነሕው፣ የቁርኣንን ሑሩፉል ሙረከባት የዓረፍተ ነገሩን መልእክት በመግለጽ በላጋህ በማድረግ መዛባት በሌለበት ዐረብኛ አብራርቶታል፦
39፥28 መዛባት የሌለበት ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን አብራራነው፡፡ ሊጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ قُرْآنًا عَرَبِيًّا غَيْرَ ذِي عِوَجٍ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ
41፥3 አንቀጾቹ የተብራሩ የኾነ መጽሐፍ ነው፡፡ ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን ለሚያውቁ ሕዝቦች የተብራራ ነው፡፡ كِتَابٌ فُصِّلَتْ آيَاتُهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
በዐማርኛ፣ በእንግሊዝኛ፣ በፈረንሳይኛ ወዘተ... የምናነባቸው የቁርኣን ትርጉም እንጂ ቁርኣን አይደሉም፥ ትርጉም የመልእክቱ አሳብ የምንረዳበት እንጂ የቁርኣኑን ምጥቀት እና ጥልቀት ያለው አሏህ እራሱ ባወደረበት በግልጹ እና መዛባት በሌለበት ዐረብኛ ቁርኣን ነው። ይህ ከላሙል ዐረቢይ የሆነው ቁርኣን የወረደው ለመላው የሰው ልጆች ሁሉ ነው፦
6፥90 «በእርሱ በቁርአን ላይ ምንም ዋጋ አልጠይቃችሁም፡፡ እርሱ ለዓለማት ግሣጼ እንጅ ሌላ አይደለም» በላቸው፡፡ قُل لَّا أَسْأَلُكُمْ عَلَيْهِ أَجْرًا ۖ إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرَىٰ لِلْعَالَمِينَ
ቁርኣን ለዓለማት ግሣጼ እንደወረደ በተጨማሪ 68፥52 38፥87 12፥104 81፥27 ላይ ተመልከት!
"ዓለማት" የሚለው ቃል በቁርኣን ሰፊ እና ጠባብ ትርጉም አለው፥ በሰፊ ትርጉሙ "የዐለማቱ ጌታ" በሚል ከመጣ "አጽናፈ ዓለማትን" ያመለክታል፦
7፥54 የዓለማት ጌታ አላህ ክብሩ ላቀ፡፡ تَبَارَكَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
"ዓለማት" በጠባብ ትርጉሙ ከመጣ "መላውን የሰው ልጆች ሁሉ" ያመለክታል፦
29፥10 አላህ "በዓለማት ልቦች" ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ አይደለምን? أَوَلَيْسَ اللَّهُ بِأَعْلَمَ بِمَا فِي صُدُورِ الْعَالَمِينَ
በተጨማሪ "ዓለማት" በጠባብ ትርጉሙ "መላውን የሰው ልጆች ሁሉ" እንደሚያመለክት 2፥47 3፥33 3፥42 21፥91 29፥15 37፥79 3፥96 21፥107 7፥80 26፥165 ላይ ተመልከት!
ስለዚህ አምላካችን አሏህ ለመላውን የሰው ልጆች ሁሉ መገሰጫ ይሆን ዘንድ ቁርኣንን ግልጽ በሆነ ዐረብኛ አውርዶታል።
ቁርኣን ለኦሮሞ በኦሮምኛ፣ ለትግሬ በትግርኛ፣ ለዐማራ በዐማርኛ ስላልወረደ እና በዐረቢኛ ስለወረደ "ለዐረቦች ብቻ ወረደ" ካልን በዓለም ላይ 7,117 ቋንቋዎች ስላሉ ለ 7,117 ቋንቋዎች ተናጋሪዎች በራሳቸው 7,117 ቁርኣኖች እና ነቢያት መላክ ነበረባቸውን? ይህ ሕፀፃዊ አስተሳሰብ ነው፥ አምላካችን አሏህ ለሁሉም የሰው ልጆች አንድ ሰው መርጦ ነቢያችንን"ﷺ" ነቢይ እንዳደረገ ሁሉ እሳቸው የመጡበትን ቋንቋ ዐረብኛን መርጦ መልእክቱን አውርዶበታል። አሏህ ቁርኣንን በነቢያች"ﷺ" ቋንቋ ያገራው የመልእክቱ ጥልቀት እና ምጥቀት እንድንገነዘብ ብቻ ነው፦
3፥74 በችሮታው (በነቢይነት) የሚሻውን ይመርጣል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ يَخْتَصُّ بِرَحْمَتِهِ مَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ
44፥58 ቁርኣንን በቋንቋህም ያገራነው ይገነዘቡ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ فَإِنَّمَا يَسَّرْنَاهُ بِلِسَانِكَ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
42፥7 እንደዚሁም የከተሞችን እናት እና በዙሪያዋ ያሉትን ሰዎች ልታስጠነቅቅ እና የመሰብሰቢያውን ቀን በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲኾን ልታስጠነቅቅ ዐረብኛ የኾነን ቁርኣን ወደ አንተ አወረድን፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا وَتُنذِرَ يَوْمَ الْجَمْعِ لَا رَيْبَ فِيهِ
"መን ሐውለ-ሃ" مَنْ حَوْلَهَا ማለት "በዙሪያዋ ያሉት ሰዎች" ማለት ሲሆን ቁርኣን ማስጠንቀቂያ ሆኖ የወረደው የከተሞችን እናት የሆነችውን መካን ብቻ ሳይሆን በዙሪያ ያሉትን መላው ሰዎችን ሁሉ ነው፥ "ዐረብኛ የኾነን ቁርኣን ወደ አንተ አወረድን" ማለቱ ደግሞ ቁርኣን ለመላው የሰው ዘር ሁሉ በዐረብኛ መውረዱን ያሳያል። አምላካችን አሏህ የቁርኣንን ጥልቀት እና ምጥቀት የምንገነዘብ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
6፥90 «በእርሱ በቁርአን ላይ ምንም ዋጋ አልጠይቃችሁም፡፡ እርሱ ለዓለማት ግሣጼ እንጅ ሌላ አይደለም» በላቸው፡፡ قُل لَّا أَسْأَلُكُمْ عَلَيْهِ أَجْرًا ۖ إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرَىٰ لِلْعَالَمِينَ
ቁርኣን ለዓለማት ግሣጼ እንደወረደ በተጨማሪ 68፥52 38፥87 12፥104 81፥27 ላይ ተመልከት!
"ዓለማት" የሚለው ቃል በቁርኣን ሰፊ እና ጠባብ ትርጉም አለው፥ በሰፊ ትርጉሙ "የዐለማቱ ጌታ" በሚል ከመጣ "አጽናፈ ዓለማትን" ያመለክታል፦
7፥54 የዓለማት ጌታ አላህ ክብሩ ላቀ፡፡ تَبَارَكَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
"ዓለማት" በጠባብ ትርጉሙ ከመጣ "መላውን የሰው ልጆች ሁሉ" ያመለክታል፦
29፥10 አላህ "በዓለማት ልቦች" ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ አይደለምን? أَوَلَيْسَ اللَّهُ بِأَعْلَمَ بِمَا فِي صُدُورِ الْعَالَمِينَ
በተጨማሪ "ዓለማት" በጠባብ ትርጉሙ "መላውን የሰው ልጆች ሁሉ" እንደሚያመለክት 2፥47 3፥33 3፥42 21፥91 29፥15 37፥79 3፥96 21፥107 7፥80 26፥165 ላይ ተመልከት!
ስለዚህ አምላካችን አሏህ ለመላውን የሰው ልጆች ሁሉ መገሰጫ ይሆን ዘንድ ቁርኣንን ግልጽ በሆነ ዐረብኛ አውርዶታል።
ቁርኣን ለኦሮሞ በኦሮምኛ፣ ለትግሬ በትግርኛ፣ ለዐማራ በዐማርኛ ስላልወረደ እና በዐረቢኛ ስለወረደ "ለዐረቦች ብቻ ወረደ" ካልን በዓለም ላይ 7,117 ቋንቋዎች ስላሉ ለ 7,117 ቋንቋዎች ተናጋሪዎች በራሳቸው 7,117 ቁርኣኖች እና ነቢያት መላክ ነበረባቸውን? ይህ ሕፀፃዊ አስተሳሰብ ነው፥ አምላካችን አሏህ ለሁሉም የሰው ልጆች አንድ ሰው መርጦ ነቢያችንን"ﷺ" ነቢይ እንዳደረገ ሁሉ እሳቸው የመጡበትን ቋንቋ ዐረብኛን መርጦ መልእክቱን አውርዶበታል። አሏህ ቁርኣንን በነቢያች"ﷺ" ቋንቋ ያገራው የመልእክቱ ጥልቀት እና ምጥቀት እንድንገነዘብ ብቻ ነው፦
3፥74 በችሮታው (በነቢይነት) የሚሻውን ይመርጣል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ يَخْتَصُّ بِرَحْمَتِهِ مَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ
44፥58 ቁርኣንን በቋንቋህም ያገራነው ይገነዘቡ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ فَإِنَّمَا يَسَّرْنَاهُ بِلِسَانِكَ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
42፥7 እንደዚሁም የከተሞችን እናት እና በዙሪያዋ ያሉትን ሰዎች ልታስጠነቅቅ እና የመሰብሰቢያውን ቀን በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲኾን ልታስጠነቅቅ ዐረብኛ የኾነን ቁርኣን ወደ አንተ አወረድን፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا وَتُنذِرَ يَوْمَ الْجَمْعِ لَا رَيْبَ فِيهِ
"መን ሐውለ-ሃ" مَنْ حَوْلَهَا ማለት "በዙሪያዋ ያሉት ሰዎች" ማለት ሲሆን ቁርኣን ማስጠንቀቂያ ሆኖ የወረደው የከተሞችን እናት የሆነችውን መካን ብቻ ሳይሆን በዙሪያ ያሉትን መላው ሰዎችን ሁሉ ነው፥ "ዐረብኛ የኾነን ቁርኣን ወደ አንተ አወረድን" ማለቱ ደግሞ ቁርኣን ለመላው የሰው ዘር ሁሉ በዐረብኛ መውረዱን ያሳያል። አምላካችን አሏህ የቁርኣንን ጥልቀት እና ምጥቀት የምንገነዘብ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም