ተውሒድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" ማለትን ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» በላቸው"፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
ኢሥላም የትምህርቱ ጭብጥ እና የመልእክት አንኳር ተውሒድ ነው፥ አህሉል ኪታብን ስናገኛቸው ቅድሚያ ወደ ተውሒድ እሳቤ እንጠራቸዋለን። ይህ የተውሒድ እሳቤ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 24 ሐዲስ 1
“ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙዓዝን"ረ.ዐ." ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ "ከአሏህ በቀር አምላክ እንደሌለ እና እኔም የአሏህ መልእክተኛ መሆኔን እንዲመሰክሩ ጥራቸው"። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم بَعَثَ مُعَاذًا ـ رضى الله عنه ـ إِلَى الْيَمَنِ فَقَالَ " ادْعُهُمْ إِلَى شَهَادَةِ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، وَأَنِّي رَسُولُ اللّٰه
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 2
“ኢብኑ ዐባሥ እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙዓዝን ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ ”ከመጽሐፍ ሰዎች የሆኑ ሕዝቦች ታገኛለህ፡፡ በቅድሚያ የላቀውን አሏህን "አንድ ነው" እንዲሉ ትጠራቸዋለህ” ። يَقُولُ سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، يَقُولُ لَمَّا بَعَثَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مُعَاذًا نَحْوَ الْيَمَنِ قَالَ لَهُ " إِنَّكَ تَقْدَمُ عَلَى قَوْمٍ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ فَلْيَكُنْ أَوَّلَ مَا تَدْعُوهُمْ إِلَى أَنْ يُوَحِّدُوا اللَّهَ تَعَالَى
እዚህ ሐዲስ ላይ “ዩወሐዱ” يُوَحِّدُوا የሚለው የግስ መደብ ይሰመርበት! “ዋሒድ” وَٰحِد የሚለው ቃል "ዋሐደ" وَٰحَدَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አንድ"one" ማለት ነው፥ "ተውሒድ" تَوْحِيد ማለት ደግሞ "አንድ-ነት"one-ness" ወይም "አሐዳዊነት"Monotheism" ማለት ነው፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" ማለትን ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» በላቸው"፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
"አንድ" ለሚለው ቃል የገባው ቃል “ዋሒድ” وَٰحِد መሆኑ አንባቢ ልብ አድርግ! ስለዚህ "ተውሒድ" የሚለው ቃል "ዋሒድ" በሚለው ቃል "ኢሥቲንባጥ" اِسْتِنْبَاطْ ሲደረግ ቁርኣን ላይም አለ ማለት ነው። "አሏህ አንድ ነው" ብሎ የሚያምን “ሙዋሒድ” مُوَٰحِد ማለትም "አሐዳዊ"Monotheist" ይባላል፥ "ተውሒድ" تَوْحِيد የሚለውን ቃል ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ተጠቅመውታል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 39, ሐዲስ 25
ጃቢር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አንዳንድ "የተውሒድ ባለቤቶች" የሆኑ ሰዎች ፍም እስኪሆኑ ድረስ በእሳት ይቀጣሉ፥ ከዚያም የአሏህ ምሕረት ይደርሳቸውና ከእሳቱ ይወጣሉ"። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يُعَذَّبُ نَاسٌ مِنْ أَهْلِ التَّوْحِيدِ فِي النَّارِ حَتَّى يَكُونُوا فِيهَا حُمَمًا ثُمَّ تُدْرِكُهُمُ الرَّحْمَةُ فَيُخْرَجُونَ
የተውሒድ ባለቤቶች እስካላሻረኩ ድረስ አህሉል ጀናህ ናቸው፥ ቅሉ ግን ከሺርክ ውጪ ያሉትን ወንጀሎች ንስሓ እስካልገቡ ድረስ ለሥራቸው ተመጣጣኝ ቅጣት ተቀብለው ወደ ጀነት ይገባሉ፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 113
አቡ ዘር እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ጂብሪል ወደ እኔ መጥቶ እንዲህ ሲል አበሰረኝ፦ "ማንም ምንም ነገር በአሏህ ላይ ያላሻረከ ወደ ጀነናህ ይገባል። እኔም፦ "ቢሰርቅም እና ቢያመነዝርም? ብዬ ጠየኩት። እርሱም፦ "ቢሰርቅም እና ቢያመነዝርም" አለኝ"*። عَنِ الْمَعْرُورِ، قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَتَانِي جِبْرِيلُ فَبَشَّرَنِي أَنَّهُ مَنْ مَاتَ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ". قُلْتُ وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى قَالَ " وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 33
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አንዳንድ የተውሒድ ባለቤቶች የሆኑ ሰዎች ከእሳት ይወጣሉ፥ ወደ ጀነት ይገባሉ"። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " سَيَخْرُجُ قَوْمٌ مِنَ النَّارِ مِنْ أَهْلِ التَّوْحِيدِ وَيَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ "
"ተውሒድ" የሚለው ቃል ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ የለም" የሚሉ ሚሽነሪዎች ምንተ ሐፍረታቸው ሲገለጥ ተመልከቱ! "ሥላሴ" የሚለው ቃል ግን ባይብል ላይ እንደሌለ የክርስትና ምሁራን ይስማማሉ። እኛም ጥያቄአችን "ሥላሴ" የሚለው ቃል ባይብል ላይ አለ ወይ? ሳይሆን "ሥላሴ" የሚለው ቃል የወከለው አሳብ አለ ወይ? የሚል ነው፥ አሳቡ፦ "አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ናቸው" እና "አንዱ አምላክ ሦስት አካላት አሉት" የሚል ሲሆን ይህ እሳቤ ባይብል ላይ የለም። "ሥላሴ" የሚለው ቃል "ሠለሠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሦስት-ነት" ማለት ነው፥ የስም መደቡ "ሥሉስ" ማለትም "ሦስት" ነው። "አምላክ በአካል ሦስት ነው" የሚለው ይቅርና "ሦስት" የሚለው ቃል አምላክ አካባቢ ዝር ብሎ አያውቅም፥ ሥላሴ ሰው በማመኑ የሚድነበት በመካዱ የሚጠፋበት ትምህርት ቢሆን ኖሮ ከነቢያት ወይም ከሐዋርያት መካከል፦ "አምላክ አንድ ነው" ባሉበት አፋቸው ሳት ብሏቸው እንኳን "አምላክ ሦስት ነው" ብለው ያስተምሩ ነበር።
እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! «ሦስት ነው» አትበሉም! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አሏህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉም! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" ማለትን ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» በላቸው"፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
ኢሥላም የትምህርቱ ጭብጥ እና የመልእክት አንኳር ተውሒድ ነው፥ አህሉል ኪታብን ስናገኛቸው ቅድሚያ ወደ ተውሒድ እሳቤ እንጠራቸዋለን። ይህ የተውሒድ እሳቤ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 24 ሐዲስ 1
“ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙዓዝን"ረ.ዐ." ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ "ከአሏህ በቀር አምላክ እንደሌለ እና እኔም የአሏህ መልእክተኛ መሆኔን እንዲመሰክሩ ጥራቸው"። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم بَعَثَ مُعَاذًا ـ رضى الله عنه ـ إِلَى الْيَمَنِ فَقَالَ " ادْعُهُمْ إِلَى شَهَادَةِ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، وَأَنِّي رَسُولُ اللّٰه
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 2
“ኢብኑ ዐባሥ እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙዓዝን ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ ”ከመጽሐፍ ሰዎች የሆኑ ሕዝቦች ታገኛለህ፡፡ በቅድሚያ የላቀውን አሏህን "አንድ ነው" እንዲሉ ትጠራቸዋለህ” ። يَقُولُ سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، يَقُولُ لَمَّا بَعَثَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مُعَاذًا نَحْوَ الْيَمَنِ قَالَ لَهُ " إِنَّكَ تَقْدَمُ عَلَى قَوْمٍ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ فَلْيَكُنْ أَوَّلَ مَا تَدْعُوهُمْ إِلَى أَنْ يُوَحِّدُوا اللَّهَ تَعَالَى
እዚህ ሐዲስ ላይ “ዩወሐዱ” يُوَحِّدُوا የሚለው የግስ መደብ ይሰመርበት! “ዋሒድ” وَٰحِد የሚለው ቃል "ዋሐደ" وَٰحَدَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አንድ"one" ማለት ነው፥ "ተውሒድ" تَوْحِيد ማለት ደግሞ "አንድ-ነት"one-ness" ወይም "አሐዳዊነት"Monotheism" ማለት ነው፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" ማለትን ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» በላቸው"፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
"አንድ" ለሚለው ቃል የገባው ቃል “ዋሒድ” وَٰحِد መሆኑ አንባቢ ልብ አድርግ! ስለዚህ "ተውሒድ" የሚለው ቃል "ዋሒድ" በሚለው ቃል "ኢሥቲንባጥ" اِسْتِنْبَاطْ ሲደረግ ቁርኣን ላይም አለ ማለት ነው። "አሏህ አንድ ነው" ብሎ የሚያምን “ሙዋሒድ” مُوَٰحِد ማለትም "አሐዳዊ"Monotheist" ይባላል፥ "ተውሒድ" تَوْحِيد የሚለውን ቃል ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ተጠቅመውታል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 39, ሐዲስ 25
ጃቢር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አንዳንድ "የተውሒድ ባለቤቶች" የሆኑ ሰዎች ፍም እስኪሆኑ ድረስ በእሳት ይቀጣሉ፥ ከዚያም የአሏህ ምሕረት ይደርሳቸውና ከእሳቱ ይወጣሉ"። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يُعَذَّبُ نَاسٌ مِنْ أَهْلِ التَّوْحِيدِ فِي النَّارِ حَتَّى يَكُونُوا فِيهَا حُمَمًا ثُمَّ تُدْرِكُهُمُ الرَّحْمَةُ فَيُخْرَجُونَ
የተውሒድ ባለቤቶች እስካላሻረኩ ድረስ አህሉል ጀናህ ናቸው፥ ቅሉ ግን ከሺርክ ውጪ ያሉትን ወንጀሎች ንስሓ እስካልገቡ ድረስ ለሥራቸው ተመጣጣኝ ቅጣት ተቀብለው ወደ ጀነት ይገባሉ፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 113
አቡ ዘር እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ጂብሪል ወደ እኔ መጥቶ እንዲህ ሲል አበሰረኝ፦ "ማንም ምንም ነገር በአሏህ ላይ ያላሻረከ ወደ ጀነናህ ይገባል። እኔም፦ "ቢሰርቅም እና ቢያመነዝርም? ብዬ ጠየኩት። እርሱም፦ "ቢሰርቅም እና ቢያመነዝርም" አለኝ"*። عَنِ الْمَعْرُورِ، قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَتَانِي جِبْرِيلُ فَبَشَّرَنِي أَنَّهُ مَنْ مَاتَ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ". قُلْتُ وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى قَالَ " وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 33
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አንዳንድ የተውሒድ ባለቤቶች የሆኑ ሰዎች ከእሳት ይወጣሉ፥ ወደ ጀነት ይገባሉ"። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " سَيَخْرُجُ قَوْمٌ مِنَ النَّارِ مِنْ أَهْلِ التَّوْحِيدِ وَيَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ "
"ተውሒድ" የሚለው ቃል ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ የለም" የሚሉ ሚሽነሪዎች ምንተ ሐፍረታቸው ሲገለጥ ተመልከቱ! "ሥላሴ" የሚለው ቃል ግን ባይብል ላይ እንደሌለ የክርስትና ምሁራን ይስማማሉ። እኛም ጥያቄአችን "ሥላሴ" የሚለው ቃል ባይብል ላይ አለ ወይ? ሳይሆን "ሥላሴ" የሚለው ቃል የወከለው አሳብ አለ ወይ? የሚል ነው፥ አሳቡ፦ "አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ናቸው" እና "አንዱ አምላክ ሦስት አካላት አሉት" የሚል ሲሆን ይህ እሳቤ ባይብል ላይ የለም። "ሥላሴ" የሚለው ቃል "ሠለሠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሦስት-ነት" ማለት ነው፥ የስም መደቡ "ሥሉስ" ማለትም "ሦስት" ነው። "አምላክ በአካል ሦስት ነው" የሚለው ይቅርና "ሦስት" የሚለው ቃል አምላክ አካባቢ ዝር ብሎ አያውቅም፥ ሥላሴ ሰው በማመኑ የሚድነበት በመካዱ የሚጠፋበት ትምህርት ቢሆን ኖሮ ከነቢያት ወይም ከሐዋርያት መካከል፦ "አምላክ አንድ ነው" ባሉበት አፋቸው ሳት ብሏቸው እንኳን "አምላክ ሦስት ነው" ብለው ያስተምሩ ነበር።
እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! «ሦስት ነው» አትበሉም! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አሏህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉም! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የዓላማ አንድነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥80 መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ
አንድ ጊዜ እኔ አንዱን ሰው፦ "ኢየሱስ እኔ አምላክ ነኝ አምልኩኝ" ያለበትን ጥቅስ አሳየን ብዬ ስጠይቀው፥ እርሱም፦ "አንተም፦ "ኢየሱስ "እኔ አምላክ አይደለሁም አታምልኩኝ" ያለበትን ጥቅስ አሳየን ብሎ አረፈው። እኔም በመቀጠል፦ "ኢየሱስ "እኔ አምላክ አይደለሁም አታምልኩኝ" ያለበትን ጥቅስ ባይገኝ ኢየሱስ አምላክ መሆኑን እና መመለኩን ያሳያልን? ብዬ ጠየኩት፥ እርሱም አዳልጦት "አዎ" አለኝ። እኔም በመቀጠል፦ "ስለዚህ የእምነት አባት አብርሃም "እኔ አምላክ አይደለሁም አታምልኩኝ" አላለም፤ አለማለቱ ግን አብርሃም አምላክ ለመሆን እና ለመመለክ መስፈርት ነውን? ስለው ተለጉሞ ይህንን ጥቅስ ጠቀሰልኝ፦
ዮሐንስ 10፥30 እኔ እና አብ አንድ ነን። ἐγὼ καὶ ὁ Πατὴρ ἕν ἐσμεν.
ብዙ ጊዜ ክርስቲያኖች "ለኢየሱስ አምላክነት ድምዳሜ ያደርሰናል" ብለው የሚጠቅሳቸው ጥቅሶች ለእኔ ኢየሱስ አምላክ አለመሆን የሚያሳዩ ናቸው። "ኤጎ" ἐγὼ ማለት "እኔ" ማለት ሲሆን ኢየሱስ የራሱ እኔነት ያለው ማንነት መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፥ "ፓቴር" Πατὴρ ማለት "አብ" "አባት" "አስገኝ" ማለት ሲሆን አብ "እኔ" ከሚለው ማንነት የተለየ ለመሆኑ "ካይ" καὶ ማለትም "እና" የሚል አያያዥ መስተጻምር ይጠቀማል። "እኔ" የሚለው ኢየሱስ እና አብ ሁለት የተለያዩ ማንነቶች መሆናቸው ለማሳየት "ኤስሜን" ἐσμεν ማለትም "ነን" የሚል የብዜት አያያዥ ግሥ ይጠቀማል፥ "እኔ አብ ነኝ"("ኤጎ ኤይሚ ሆ ፓቴር" ἐγὼ εἰμί ὁ Πατὴρ) ማለት እና "እኔ እና አብ አንድ ነን"("ኤጎ ካይ ሆ ፓቴር ሄን ኤስሜን" ἐγὼ καὶ ὁ Πατὴρ ἕν ἐσμεν) ማለት ሁለት የተለያየ ትርጉም አለው። ስለዚህ "ኢየሱስ አብ ወይም አምላክ ነው" ለሚል ሙግት "ነን" ማስረጃ አይሆንም፥ "ሄን" ἕν ማለት "አንድ" ማለት ሲሆን የአብን እና የኢየሱስን የዓላማ አንድነት ለማሳየት የገባ እንጂ የመለኮት አንድነት ለማሳየት የገባ በፍጹም አይደለም፦
ዮሐንስ 17፥11 ቅዱስ አባት ሆይ እነዚህን የሰጠኸኝን እንደ እኛ አንድ እንዲሆኑ በስምህ ጠብቃቸው። Πάτερ ἅγιε, τήρησον αὐτοὺς ἐν τῷ ὀνόματί σου ᾧ δέδωκάς μοι, ἵνα ὦσιν ἓν καθὼς ἡμεῖς.
እዚህ አንቀጽ ላይ "እነዚህ" የሚለው አሥራ ሁለቱን ሐዋርያት ሲሆን አሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ከሌሎች ሰዎች አንድ የሆኑት በማንነት አሊያም በምንነት ሳይሆን የዓላማ አንድነት ነው፥ ምክንያቱም በማንነት አሥራ ሁለት ሰዎች ሲሆኑ በምንነት ደግሞ ከሌሎች ሰዎች ጋር "ሰው" ስለሆኑ አንድ ናቸው። ቅሉ ግን ከዓለም ተመርጠው አንድ ያረጋቸው ይህ አንድነት ልክ እንደ አብ እና ወልድ አንድነት ስለሆነ ኢየሱስ "እንደ እኛ አንድ እንዲሆኑ" በማለቱ የሐዋርያት አንድነት የመለኮት ሳይሆን የዓላማ እንደሆነ ሁሉ የአብ እና የወልድ አንድነት የዓላማ አንድነት ነው፥ "ካቶስ" καθώς የሚለው ተውሳከ ግሥ "እንደ" ማለት ሲሆን የሐዋርያት አንድነት "እንደ" አብ እና ወልድ አንድነት ወይም የአብ እና የወልድ አንድነት "እንደ" ሐዋርያት አንድነት እንደሆነ ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው። የሚገርመው ሐዋርያት "አንድ" የተባሉበት ገላጭ ቅጽል በተመሳሳይ "ሄን" ἓν ነው፥ መቼም ሐዋርያት አሥራ ሁለት ሰዎች ሆነው ሳሉ ጨፍልቀን "አንድ መለኮት" ናቸው አንልም። "የሰጠኸኝን በስምህ ጠብቃቸው" ሲል በጎቹን አብ ጠባቂ መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን ወልድ "በስምህ እኔ እጠብቃቸው ነበር" ሲል ወልድ በአብ ትእዛዝ ይጠብቅ ስለነበር ነው፦
ዮሐንስ 17፥12 ከእነርሱ ጋር በዓለም ሳለሁ የሰጠኸኝን በስምህ እኔ እጠብቃቸው ነበር።
ዮሐንስ 10፥28-29 ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም። የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፥ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም።
"ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም" የወልድን እረኛ መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን "ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም" የአብን ጥበቃ የሚያሳይ ነው፥ ይህን ካለ በኃላ "እኔ እና አብ አንድ ነን" በማለት ዓላማቸው አንድ እንደሆነ ያስረዳል። "የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል" ሲል ከሁሉም የሚበልጠው አብ ለወልድ በጎቹን የሰጠው እንጂ ከራሱ የራሱ አልነበሩም፦
ዮሐንስ 17፥6 ከዓለም ለሰጠኸኝ ሰዎች ስምህን ገለጥሁላቸው። የአንተ ነበሩ ለእኔም ሰጠሃቸው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥80 መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ
አንድ ጊዜ እኔ አንዱን ሰው፦ "ኢየሱስ እኔ አምላክ ነኝ አምልኩኝ" ያለበትን ጥቅስ አሳየን ብዬ ስጠይቀው፥ እርሱም፦ "አንተም፦ "ኢየሱስ "እኔ አምላክ አይደለሁም አታምልኩኝ" ያለበትን ጥቅስ አሳየን ብሎ አረፈው። እኔም በመቀጠል፦ "ኢየሱስ "እኔ አምላክ አይደለሁም አታምልኩኝ" ያለበትን ጥቅስ ባይገኝ ኢየሱስ አምላክ መሆኑን እና መመለኩን ያሳያልን? ብዬ ጠየኩት፥ እርሱም አዳልጦት "አዎ" አለኝ። እኔም በመቀጠል፦ "ስለዚህ የእምነት አባት አብርሃም "እኔ አምላክ አይደለሁም አታምልኩኝ" አላለም፤ አለማለቱ ግን አብርሃም አምላክ ለመሆን እና ለመመለክ መስፈርት ነውን? ስለው ተለጉሞ ይህንን ጥቅስ ጠቀሰልኝ፦
ዮሐንስ 10፥30 እኔ እና አብ አንድ ነን። ἐγὼ καὶ ὁ Πατὴρ ἕν ἐσμεν.
ብዙ ጊዜ ክርስቲያኖች "ለኢየሱስ አምላክነት ድምዳሜ ያደርሰናል" ብለው የሚጠቅሳቸው ጥቅሶች ለእኔ ኢየሱስ አምላክ አለመሆን የሚያሳዩ ናቸው። "ኤጎ" ἐγὼ ማለት "እኔ" ማለት ሲሆን ኢየሱስ የራሱ እኔነት ያለው ማንነት መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፥ "ፓቴር" Πατὴρ ማለት "አብ" "አባት" "አስገኝ" ማለት ሲሆን አብ "እኔ" ከሚለው ማንነት የተለየ ለመሆኑ "ካይ" καὶ ማለትም "እና" የሚል አያያዥ መስተጻምር ይጠቀማል። "እኔ" የሚለው ኢየሱስ እና አብ ሁለት የተለያዩ ማንነቶች መሆናቸው ለማሳየት "ኤስሜን" ἐσμεν ማለትም "ነን" የሚል የብዜት አያያዥ ግሥ ይጠቀማል፥ "እኔ አብ ነኝ"("ኤጎ ኤይሚ ሆ ፓቴር" ἐγὼ εἰμί ὁ Πατὴρ) ማለት እና "እኔ እና አብ አንድ ነን"("ኤጎ ካይ ሆ ፓቴር ሄን ኤስሜን" ἐγὼ καὶ ὁ Πατὴρ ἕν ἐσμεν) ማለት ሁለት የተለያየ ትርጉም አለው። ስለዚህ "ኢየሱስ አብ ወይም አምላክ ነው" ለሚል ሙግት "ነን" ማስረጃ አይሆንም፥ "ሄን" ἕν ማለት "አንድ" ማለት ሲሆን የአብን እና የኢየሱስን የዓላማ አንድነት ለማሳየት የገባ እንጂ የመለኮት አንድነት ለማሳየት የገባ በፍጹም አይደለም፦
ዮሐንስ 17፥11 ቅዱስ አባት ሆይ እነዚህን የሰጠኸኝን እንደ እኛ አንድ እንዲሆኑ በስምህ ጠብቃቸው። Πάτερ ἅγιε, τήρησον αὐτοὺς ἐν τῷ ὀνόματί σου ᾧ δέδωκάς μοι, ἵνα ὦσιν ἓν καθὼς ἡμεῖς.
እዚህ አንቀጽ ላይ "እነዚህ" የሚለው አሥራ ሁለቱን ሐዋርያት ሲሆን አሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ከሌሎች ሰዎች አንድ የሆኑት በማንነት አሊያም በምንነት ሳይሆን የዓላማ አንድነት ነው፥ ምክንያቱም በማንነት አሥራ ሁለት ሰዎች ሲሆኑ በምንነት ደግሞ ከሌሎች ሰዎች ጋር "ሰው" ስለሆኑ አንድ ናቸው። ቅሉ ግን ከዓለም ተመርጠው አንድ ያረጋቸው ይህ አንድነት ልክ እንደ አብ እና ወልድ አንድነት ስለሆነ ኢየሱስ "እንደ እኛ አንድ እንዲሆኑ" በማለቱ የሐዋርያት አንድነት የመለኮት ሳይሆን የዓላማ እንደሆነ ሁሉ የአብ እና የወልድ አንድነት የዓላማ አንድነት ነው፥ "ካቶስ" καθώς የሚለው ተውሳከ ግሥ "እንደ" ማለት ሲሆን የሐዋርያት አንድነት "እንደ" አብ እና ወልድ አንድነት ወይም የአብ እና የወልድ አንድነት "እንደ" ሐዋርያት አንድነት እንደሆነ ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው። የሚገርመው ሐዋርያት "አንድ" የተባሉበት ገላጭ ቅጽል በተመሳሳይ "ሄን" ἓν ነው፥ መቼም ሐዋርያት አሥራ ሁለት ሰዎች ሆነው ሳሉ ጨፍልቀን "አንድ መለኮት" ናቸው አንልም። "የሰጠኸኝን በስምህ ጠብቃቸው" ሲል በጎቹን አብ ጠባቂ መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን ወልድ "በስምህ እኔ እጠብቃቸው ነበር" ሲል ወልድ በአብ ትእዛዝ ይጠብቅ ስለነበር ነው፦
ዮሐንስ 17፥12 ከእነርሱ ጋር በዓለም ሳለሁ የሰጠኸኝን በስምህ እኔ እጠብቃቸው ነበር።
ዮሐንስ 10፥28-29 ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም። የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፥ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም።
"ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም" የወልድን እረኛ መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን "ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም" የአብን ጥበቃ የሚያሳይ ነው፥ ይህን ካለ በኃላ "እኔ እና አብ አንድ ነን" በማለት ዓላማቸው አንድ እንደሆነ ያስረዳል። "የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል" ሲል ከሁሉም የሚበልጠው አብ ለወልድ በጎቹን የሰጠው እንጂ ከራሱ የራሱ አልነበሩም፦
ዮሐንስ 17፥6 ከዓለም ለሰጠኸኝ ሰዎች ስምህን ገለጥሁላቸው። የአንተ ነበሩ ለእኔም ሰጠሃቸው።
ከዓለም መርጦ ለኢየሱስ የሰጠው አሥራ ሁለቱ ሐዋርያት የአብ ነበሩ ለወልድ እንዲንከባከባቸው ሰጣቸው፥ ወልድ በአምላኩ ኃይል እና ስም መንጋውን ስለሚጠብቅ አምላኩ እረኛ አርጎ አቁሞታል፦
ሚክያስ 5፥4 እርሱም ይቆማል፥ በያህዌህም ኃይል በአምላኩ በያህዌህ ስም ግርማ መንጋውን ይጠብቃል።
ሕዝቅኤል 34፥23 በላያቸውም አንድ እረኛ አቆማለሁ እርሱም ያሰማራቸዋል፥ እርሱም ባሪያዬ ዳዊት ነው፤ ያሰማራቸዋል እረኛም ይሆናቸዋል።
አብ የሚጠብቀው በራሱ ስም ሲሆን ወልድ ግን መልእክተኛ ስለሆነ የሚጠብቀው በራሱ ስም ሳይሆን በአምላኩ ስም ነው፥ እዚህ አንቀጽ ላይ "ዳዊት" የተባለው የሰሎሞን አባት ሳይሆን የሚመጣው መሢሕ ነው።
ሌላው ተመሳሳይ የሰዋስው አወቃቀር ጳውሎስ እና አጵሎስ ሁለት የተለያዩ ሰዎች ሲሆኑ በወንጌል የዓላማ አንድነት ነበራቸው፥ የሚተክል ጳውሎስ እና የሚያጠጣ አጵሎስ በመለኮት ሳይሆን በዓላማ አንድ ናቸው፦
1 ቆሮንቶስ 3፥6 እኔ ተከልሁ አጵሎስም አጠጣ ነገር ግን እግዚአብሔር ያሳድግ ነበር።
1 ቆሮንቶስ 3፥8 የሚተክል እና የሚያጠጣ አንድ ናቸው። ὁ φυτεύων δὲ καὶ ὁ ποτίζων ἕν εἰσιν,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ናቸው" ለሚለው የገባው የሦስተኛ መደብ አያያዥ ግሥ "ኤይሲን" εἰσιν ጳውሎስ እና አጵሎስ ሁለት ማንነቶች መሆናቸው እንደሚያሳይ ሁሉ "ነን" ለሚለው የገባው የመጀመሪያ መደብ አያያዥ ግሥ "ኤስሜን" ἐσμεν ደግሞ ወልድ እና አብ ሁለት ማንነቶች መሆናቸውን ያሳያል፥ ስለዚህ የሚተክል ጳውሎስ እና የሚያጠጣ አጵሎስ በመለኮት ሳይሆን በዓላማ አንድ እንደሆኑ ሁሉ ወልድን የፈጠረ አብ እና በአብ የተፈጠረ ወልድ በዓላማ አንድ ናቸው። እግዚአብሔር እና ለሄኖክ የተገለጠለት መልአክ አንድ ናቸው፦
መጽሐፈ ሄኖክ 16፥39 ከእኔ ጋር የሚኖር ከእግዚአብሔር ጋር አንድነት ያለው መልአኩም፦ "እነዚህ ሁለቱ አውሬዎች በእግዚአብሔር ገናነነት ተጠብቀው የእግዚአብሔር መቅሠፍቱ በክ እንዳታደርጋቸው ይመገቡ ዘንድ የተዘጋጁ ናቸው" አለኝ ።
"ከእግዚአብሔር ጋር አንድነት ያለው መልአኩ" ስለተባለ እግዚአብሔር እና መልአኩ በመለኮት አንድ አይደሉም፥ ባይሆን መልአኩ ከእግዚአብሔር እየሰማ የሚናገር ፍጡር ነው። በተመሳሳይ ወልድ ከአብ እየሰማ እንጂ ከራሱ ምንም ስለማይናገር ከአብ ጋር በዓላማ አንድ ናቸው፦
ዮሐንስ 14፥10 እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም።
ዮሐንስ 14፥24 የምትሰሙትም ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ አይደለም።
ዮሐንስ 12፥49 እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፤ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ።
ዮሐንስ 7፥16 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህም አላቸው፦ ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም።
የተላከው ኢየሱስ የላከውን መልእክት እንጂ ከራሱ ምንም ካላስተማረ በእርግጥም ኢየሱስ እና የላከው በዓላማ አንድ ስለሆኑ መልእክተኛው ኢየሱስን የሚታዘዝ የላከውን አንድ አምላክ ታዘዘ፦
4፥80 መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ
ኢየሱስን መልእክተኛ አድርጎ መልእክት የሰጠውን እና የላከውን አንዱን አምላክ አሏህን በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አሏህን ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሚክያስ 5፥4 እርሱም ይቆማል፥ በያህዌህም ኃይል በአምላኩ በያህዌህ ስም ግርማ መንጋውን ይጠብቃል።
ሕዝቅኤል 34፥23 በላያቸውም አንድ እረኛ አቆማለሁ እርሱም ያሰማራቸዋል፥ እርሱም ባሪያዬ ዳዊት ነው፤ ያሰማራቸዋል እረኛም ይሆናቸዋል።
አብ የሚጠብቀው በራሱ ስም ሲሆን ወልድ ግን መልእክተኛ ስለሆነ የሚጠብቀው በራሱ ስም ሳይሆን በአምላኩ ስም ነው፥ እዚህ አንቀጽ ላይ "ዳዊት" የተባለው የሰሎሞን አባት ሳይሆን የሚመጣው መሢሕ ነው።
ሌላው ተመሳሳይ የሰዋስው አወቃቀር ጳውሎስ እና አጵሎስ ሁለት የተለያዩ ሰዎች ሲሆኑ በወንጌል የዓላማ አንድነት ነበራቸው፥ የሚተክል ጳውሎስ እና የሚያጠጣ አጵሎስ በመለኮት ሳይሆን በዓላማ አንድ ናቸው፦
1 ቆሮንቶስ 3፥6 እኔ ተከልሁ አጵሎስም አጠጣ ነገር ግን እግዚአብሔር ያሳድግ ነበር።
1 ቆሮንቶስ 3፥8 የሚተክል እና የሚያጠጣ አንድ ናቸው። ὁ φυτεύων δὲ καὶ ὁ ποτίζων ἕν εἰσιν,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ናቸው" ለሚለው የገባው የሦስተኛ መደብ አያያዥ ግሥ "ኤይሲን" εἰσιν ጳውሎስ እና አጵሎስ ሁለት ማንነቶች መሆናቸው እንደሚያሳይ ሁሉ "ነን" ለሚለው የገባው የመጀመሪያ መደብ አያያዥ ግሥ "ኤስሜን" ἐσμεν ደግሞ ወልድ እና አብ ሁለት ማንነቶች መሆናቸውን ያሳያል፥ ስለዚህ የሚተክል ጳውሎስ እና የሚያጠጣ አጵሎስ በመለኮት ሳይሆን በዓላማ አንድ እንደሆኑ ሁሉ ወልድን የፈጠረ አብ እና በአብ የተፈጠረ ወልድ በዓላማ አንድ ናቸው። እግዚአብሔር እና ለሄኖክ የተገለጠለት መልአክ አንድ ናቸው፦
መጽሐፈ ሄኖክ 16፥39 ከእኔ ጋር የሚኖር ከእግዚአብሔር ጋር አንድነት ያለው መልአኩም፦ "እነዚህ ሁለቱ አውሬዎች በእግዚአብሔር ገናነነት ተጠብቀው የእግዚአብሔር መቅሠፍቱ በክ እንዳታደርጋቸው ይመገቡ ዘንድ የተዘጋጁ ናቸው" አለኝ ።
"ከእግዚአብሔር ጋር አንድነት ያለው መልአኩ" ስለተባለ እግዚአብሔር እና መልአኩ በመለኮት አንድ አይደሉም፥ ባይሆን መልአኩ ከእግዚአብሔር እየሰማ የሚናገር ፍጡር ነው። በተመሳሳይ ወልድ ከአብ እየሰማ እንጂ ከራሱ ምንም ስለማይናገር ከአብ ጋር በዓላማ አንድ ናቸው፦
ዮሐንስ 14፥10 እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም።
ዮሐንስ 14፥24 የምትሰሙትም ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ አይደለም።
ዮሐንስ 12፥49 እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፤ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ።
ዮሐንስ 7፥16 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህም አላቸው፦ ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም።
የተላከው ኢየሱስ የላከውን መልእክት እንጂ ከራሱ ምንም ካላስተማረ በእርግጥም ኢየሱስ እና የላከው በዓላማ አንድ ስለሆኑ መልእክተኛው ኢየሱስን የሚታዘዝ የላከውን አንድ አምላክ ታዘዘ፦
4፥80 መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ
ኢየሱስን መልእክተኛ አድርጎ መልእክት የሰጠውን እና የላከውን አንዱን አምላክ አሏህን በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አሏህን ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጥሪያችን ተለቋል። ጎራ በሉ፦ https://youtu.be/RMSZIj7bCAI
ሹሩጡል ዒባዳህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
28፥50 እሺ ባይሉህም የሚከተሉት ዝንባሌዎቻቸውን ብቻ መኾኑን ዕወቅ፡፡ فَإِن لَّمْ يَسْتَجِيبُوا لَكَ فَاعْلَمْ أَنَّمَا يَتَّبِعُونَ أَهْوَاءَهُمْ
“ዒባዳህ” عِبَادَة የሚለው ቃል “ዓበደ” عَبَدَ ማለትም “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው። "ሸርጥ" شَرْط የሚለው ቃል "ሸረጠ" شَرَطَ ማለትም "ሰፈረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መስፈርት" ማለት ነው፥ የሸርጥ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሹሩጥ" شُرُوط ነው። በጥቅሉ "ሹሩጡል ዒባዳህ" شُرُوط الْعِبَادَة ማለት "የአምልኮ መስፈርቶች" ማለት ነው፥ ሹሩጡል ዒባዳህ የሚባሉት ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢትባዕ ናቸው። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ኢማን"
"ኢማን" إِيمَٰن የሚለው ቃል "አሚነ" أَمِنَ ማለትም "አመነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "እምነት" ማለት ነው፥ ያለ እምነት የተሠራ ማንኛውም መልካም ሥራ በአኺራ ተቀባይነት የለውም፦
24፥39 እነዚያም የካዱት ሰዎች መልካም ሥራዎቻቸው በበረሃ ሜዳ እንዳለ ሲሪብዱ የጠማው ሰው "ውኃ ነው" ብሎ እንደሚያስበው በመጣውም ጊዜ ምንም ነገር ኾኖ እንደማያገኘው ነው፡፡ وَالَّذِينَ كَفَرُوا أَعْمَالُهُمْ كَسَرَابٍ بِقِيعَةٍ يَحْسَبُهُ الظَّمْآنُ مَاءً حَتَّىٰ إِذَا جَاءَهُ لَمْ يَجِدْهُ شَيْئًا وَوَجَدَ اللَّهَ عِندَهُ فَوَفَّاهُ حِسَابَهُ ۗ وَاللَّهُ سَرِيعُ الْحِسَابِ
14፥18 የእነዚያ በጌታቸው የካዱት ሰዎች ምሳሌ መልካም ሥራዎቻቸው በነፋሻ ቀን ነፋስ በእርሱ እንደ በረታችበት አመድ ነው፡፡ በሠሩት ሥራ በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም፡፡ ይህ እርሱ ሩቅ ጥፋት ነው፡፡ مَّثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا بِرَبِّهِمْ ۖ أَعْمَالُهُمْ كَرَمَادٍ اشْتَدَّتْ بِهِ الرِّيحُ فِي يَوْمٍ عَاصِفٍ ۖ لَّا يَقْدِرُونَ مِمَّا كَسَبُوا عَلَىٰ شَيْءٍ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الضَّلَالُ الْبَعِيدُ
በኢማን የሚሠራ መልካም ሥራ በአኺራ ከአሏህ ዘንድ ትርሲት እና ምንዳ ያስገኛል፦
22፥56 "እነዚያም ያመኑት መልካም ሥራዎችንም የሠሩት በመደሰቻ ገነቶች ውስጥ ናቸው"፡፡ ۚ فَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
ነጥብ ሁለት
"ኢኽላስ"
“ኢኽላስ” إِخْلَاص የሚለው ቃል "አኽለሶ" أَخْلَصَ ማለትም "አጠራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን እውነት ለማንገሥ ሐሠትን ለማርከሥ የሚደረግ "መተናነስ" ወይም ከሙገሳ እና ከወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአሏህ ውዴታ የሚደረግ "ማጥራት" ማለት ነው፥ ሊሏህ ሳይሆን ለእዩልኝ እና ለስሙልኝ ተብሎ የሚሠራ ማንኛው መልካም ሥራ አሏህ ዘንድ መቅቡል ሳይሆን መርዱድ ነው፦
2፥264 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እንደዚያ ገንዘቡን ለሰዎች ማሳየት ሲል እንደሚሰጠው እና በአላህና በመጨረሻውም ቀን እንደማያምነው ሰው ምጽዋቶቻችሁን በመመጻደቅና በማስከፋት አታበላሹ”። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تُبْطِلُوا صَدَقَاتِكُم بِالْمَنِّ وَالْأَذَىٰ كَالَّذِي يُنفِقُ مَالَهُ رِئَاءَ النَّاسِ وَلَا يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ
107፥4 ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلْمُصَلِّينَ
107፥6 ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡ ٱلَّذِينَ هُمْ يُرَآءُونَ
በኢኽላስ የሚሠራ መልካም ሥራ በአኺራ ከአሏህ ዘንድ ስርጉት እና ትሩፋት ያስገኛል፦
13፥22 እነዚያም "የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ" የታገሱ፣ ሶላትንም አዘውትረው የሰገዱ፣ እኛ ከሰጠናቸው ሲሳይም በምስጢርም ኾነ በግልጽ የመጸወቱ ክፉውንም ነገር በበጎ የሚገፈትሩ ናቸው፡፡ እነዚያ ለእነርሱ መጨረሻይቱ ምስጉን አገር አለቻቸው*፡፡ وَالَّذِينَ صَبَرُوا ابْتِغَاءَ وَجْهِ رَبِّهِمْ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَأَنفَقُوا مِمَّا رَزَقْنَاهُمْ سِرًّا وَعَلَانِيَةً وَيَدْرَءُونَ بِالْحَسَنَةِ السَّيِّئَةَ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عُقْبَى الدَّارِ
76፥9 «የምናበላችሁ "ለአላህ ውዴታ ብቻ ነው"፡፡ ከእናንተ ዋጋንም ማመስገንንም አንፈልግም፡፡ إِنَّمَا نُطْعِمُكُمْ لِوَجْهِ اللَّهِ لَا نُرِيدُ مِنكُمْ جَزَاءً وَلَا شُكُورًا
76፥10 «እኛ ፊትን የሚያጨፈግግን ብርቱ ቀን ከጌታችን እንፈራለንና» ይላሉ፡፡ إِنَّا نَخَافُ مِن رَّبِّنَا يَوْمًا عَبُوسًا قَمْطَرِيرًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
28፥50 እሺ ባይሉህም የሚከተሉት ዝንባሌዎቻቸውን ብቻ መኾኑን ዕወቅ፡፡ فَإِن لَّمْ يَسْتَجِيبُوا لَكَ فَاعْلَمْ أَنَّمَا يَتَّبِعُونَ أَهْوَاءَهُمْ
“ዒባዳህ” عِبَادَة የሚለው ቃል “ዓበደ” عَبَدَ ማለትም “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው። "ሸርጥ" شَرْط የሚለው ቃል "ሸረጠ" شَرَطَ ማለትም "ሰፈረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መስፈርት" ማለት ነው፥ የሸርጥ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሹሩጥ" شُرُوط ነው። በጥቅሉ "ሹሩጡል ዒባዳህ" شُرُوط الْعِبَادَة ማለት "የአምልኮ መስፈርቶች" ማለት ነው፥ ሹሩጡል ዒባዳህ የሚባሉት ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢትባዕ ናቸው። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ኢማን"
"ኢማን" إِيمَٰن የሚለው ቃል "አሚነ" أَمِنَ ማለትም "አመነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "እምነት" ማለት ነው፥ ያለ እምነት የተሠራ ማንኛውም መልካም ሥራ በአኺራ ተቀባይነት የለውም፦
24፥39 እነዚያም የካዱት ሰዎች መልካም ሥራዎቻቸው በበረሃ ሜዳ እንዳለ ሲሪብዱ የጠማው ሰው "ውኃ ነው" ብሎ እንደሚያስበው በመጣውም ጊዜ ምንም ነገር ኾኖ እንደማያገኘው ነው፡፡ وَالَّذِينَ كَفَرُوا أَعْمَالُهُمْ كَسَرَابٍ بِقِيعَةٍ يَحْسَبُهُ الظَّمْآنُ مَاءً حَتَّىٰ إِذَا جَاءَهُ لَمْ يَجِدْهُ شَيْئًا وَوَجَدَ اللَّهَ عِندَهُ فَوَفَّاهُ حِسَابَهُ ۗ وَاللَّهُ سَرِيعُ الْحِسَابِ
14፥18 የእነዚያ በጌታቸው የካዱት ሰዎች ምሳሌ መልካም ሥራዎቻቸው በነፋሻ ቀን ነፋስ በእርሱ እንደ በረታችበት አመድ ነው፡፡ በሠሩት ሥራ በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም፡፡ ይህ እርሱ ሩቅ ጥፋት ነው፡፡ مَّثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا بِرَبِّهِمْ ۖ أَعْمَالُهُمْ كَرَمَادٍ اشْتَدَّتْ بِهِ الرِّيحُ فِي يَوْمٍ عَاصِفٍ ۖ لَّا يَقْدِرُونَ مِمَّا كَسَبُوا عَلَىٰ شَيْءٍ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الضَّلَالُ الْبَعِيدُ
በኢማን የሚሠራ መልካም ሥራ በአኺራ ከአሏህ ዘንድ ትርሲት እና ምንዳ ያስገኛል፦
22፥56 "እነዚያም ያመኑት መልካም ሥራዎችንም የሠሩት በመደሰቻ ገነቶች ውስጥ ናቸው"፡፡ ۚ فَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
ነጥብ ሁለት
"ኢኽላስ"
“ኢኽላስ” إِخْلَاص የሚለው ቃል "አኽለሶ" أَخْلَصَ ማለትም "አጠራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን እውነት ለማንገሥ ሐሠትን ለማርከሥ የሚደረግ "መተናነስ" ወይም ከሙገሳ እና ከወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአሏህ ውዴታ የሚደረግ "ማጥራት" ማለት ነው፥ ሊሏህ ሳይሆን ለእዩልኝ እና ለስሙልኝ ተብሎ የሚሠራ ማንኛው መልካም ሥራ አሏህ ዘንድ መቅቡል ሳይሆን መርዱድ ነው፦
2፥264 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እንደዚያ ገንዘቡን ለሰዎች ማሳየት ሲል እንደሚሰጠው እና በአላህና በመጨረሻውም ቀን እንደማያምነው ሰው ምጽዋቶቻችሁን በመመጻደቅና በማስከፋት አታበላሹ”። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تُبْطِلُوا صَدَقَاتِكُم بِالْمَنِّ وَالْأَذَىٰ كَالَّذِي يُنفِقُ مَالَهُ رِئَاءَ النَّاسِ وَلَا يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ
107፥4 ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلْمُصَلِّينَ
107፥6 ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡ ٱلَّذِينَ هُمْ يُرَآءُونَ
በኢኽላስ የሚሠራ መልካም ሥራ በአኺራ ከአሏህ ዘንድ ስርጉት እና ትሩፋት ያስገኛል፦
13፥22 እነዚያም "የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ" የታገሱ፣ ሶላትንም አዘውትረው የሰገዱ፣ እኛ ከሰጠናቸው ሲሳይም በምስጢርም ኾነ በግልጽ የመጸወቱ ክፉውንም ነገር በበጎ የሚገፈትሩ ናቸው፡፡ እነዚያ ለእነርሱ መጨረሻይቱ ምስጉን አገር አለቻቸው*፡፡ وَالَّذِينَ صَبَرُوا ابْتِغَاءَ وَجْهِ رَبِّهِمْ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَأَنفَقُوا مِمَّا رَزَقْنَاهُمْ سِرًّا وَعَلَانِيَةً وَيَدْرَءُونَ بِالْحَسَنَةِ السَّيِّئَةَ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عُقْبَى الدَّارِ
76፥9 «የምናበላችሁ "ለአላህ ውዴታ ብቻ ነው"፡፡ ከእናንተ ዋጋንም ማመስገንንም አንፈልግም፡፡ إِنَّمَا نُطْعِمُكُمْ لِوَجْهِ اللَّهِ لَا نُرِيدُ مِنكُمْ جَزَاءً وَلَا شُكُورًا
76፥10 «እኛ ፊትን የሚያጨፈግግን ብርቱ ቀን ከጌታችን እንፈራለንና» ይላሉ፡፡ إِنَّا نَخَافُ مِن رَّبِّنَا يَوْمًا عَبُوسًا قَمْطَرِيرًا
ነጥብ ሦስት
"ኢትባዕ"
"ኢትባዕ" إِتْبَاع የሚለው ቃል "አትበዐ" أَتْبَعَ ማለትም "ተከተለ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መከተል" ማለት ነው፥ ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም "ኢትባዕ" ይባላል፦
6፥106 ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
"ተከተሉ" የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን ስለዚህ "ኢትባዕ" ማለት ከአሏህ ዘንድ ወደ ነቢያችን"ﷺ" የተወረደውን ብቻ እና ብቻ ተከትለን አምልኮ ስንፈጽም ማለት ነው፥ አንድ ሥራን መልካም ወይም ክፉ ተብሎ መስፈቱ ያለው ከአሏህ ዘንድ በተወረደው ግልጠተ መለኮት ነው። የኢትባዕ ተቃራኒ ደግሞ "ቢድዓህ" ነው፥ የራሳችን ዝንባሌ ተከትለን የምፈጽመው አምልኮ "ቢድዓህ" ነው፦
28፥50 እሺ ባይሉህም የሚከተሉት ዝንባሌዎቻቸውን ብቻ መኾኑን ዕወቅ፡፡ ከአላህም የኾነ መመሪያ ሳይኖረው ዝንባሌውን ከተከተለ ሰው ይበልጥ የጠመመ አንድም የለም፡፡ فَإِن لَّمْ يَسْتَجِيبُوا لَكَ فَاعْلَمْ أَنَّمَا يَتَّبِعُونَ أَهْوَاءَهُمْ ۚ وَمَنْ أَضَلُّ مِمَّنِ اتَّبَعَ هَوَاهُ بِغَيْرِ هُدًى مِّنَ اللَّهِ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 76
አቢ ሁራይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "እሳት በዝንባሌዎች ዙሪያ ነው፥ ጀናህ ደግሞ በመላቀቅ ዙሪያ ናት"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ حُجِبَتِ النَّارُ بِالشَّهَوَاتِ، وَحُجِبَتِ الْجَنَّةُ بِالْمَكَارِهِ ”.
"አህዋእ" أَهْوَآء ማለት "ዝንባሌ"inclination" ማለት ነው፥ "ቢድዓህ" بِدْعَة ደግሞ "በደዐ" بَدَّعَ ማለትም "ፈጠረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፈጠራ" ማለት ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓህ ነው፥ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው። ጥመት ሁሉ በእሳት ውስጥ ያረጋል፦
ሡነን ነሣኢይ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ ኹጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ "አሏህ የመራውን ማንም አያጠመውም፥ አሏህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአሏህ መጽሐፍ ነው፥ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓህ ነው፥ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው። ጥመት ሁሉ በእሳት ውስጥ ያረጋል"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ
አምላካችን አሏህ እርሱ ባስቀመጠልን መስፈርት በኢማን፣ በኢኽላስ፣ በኢትባዕ የምናመልከው ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ኢትባዕ"
"ኢትባዕ" إِتْبَاع የሚለው ቃል "አትበዐ" أَتْبَعَ ማለትም "ተከተለ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መከተል" ማለት ነው፥ ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም "ኢትባዕ" ይባላል፦
6፥106 ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
"ተከተሉ" የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን ስለዚህ "ኢትባዕ" ማለት ከአሏህ ዘንድ ወደ ነቢያችን"ﷺ" የተወረደውን ብቻ እና ብቻ ተከትለን አምልኮ ስንፈጽም ማለት ነው፥ አንድ ሥራን መልካም ወይም ክፉ ተብሎ መስፈቱ ያለው ከአሏህ ዘንድ በተወረደው ግልጠተ መለኮት ነው። የኢትባዕ ተቃራኒ ደግሞ "ቢድዓህ" ነው፥ የራሳችን ዝንባሌ ተከትለን የምፈጽመው አምልኮ "ቢድዓህ" ነው፦
28፥50 እሺ ባይሉህም የሚከተሉት ዝንባሌዎቻቸውን ብቻ መኾኑን ዕወቅ፡፡ ከአላህም የኾነ መመሪያ ሳይኖረው ዝንባሌውን ከተከተለ ሰው ይበልጥ የጠመመ አንድም የለም፡፡ فَإِن لَّمْ يَسْتَجِيبُوا لَكَ فَاعْلَمْ أَنَّمَا يَتَّبِعُونَ أَهْوَاءَهُمْ ۚ وَمَنْ أَضَلُّ مِمَّنِ اتَّبَعَ هَوَاهُ بِغَيْرِ هُدًى مِّنَ اللَّهِ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 76
አቢ ሁራይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "እሳት በዝንባሌዎች ዙሪያ ነው፥ ጀናህ ደግሞ በመላቀቅ ዙሪያ ናት"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ حُجِبَتِ النَّارُ بِالشَّهَوَاتِ، وَحُجِبَتِ الْجَنَّةُ بِالْمَكَارِهِ ”.
"አህዋእ" أَهْوَآء ማለት "ዝንባሌ"inclination" ማለት ነው፥ "ቢድዓህ" بِدْعَة ደግሞ "በደዐ" بَدَّعَ ማለትም "ፈጠረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፈጠራ" ማለት ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓህ ነው፥ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው። ጥመት ሁሉ በእሳት ውስጥ ያረጋል፦
ሡነን ነሣኢይ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ ኹጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ "አሏህ የመራውን ማንም አያጠመውም፥ አሏህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአሏህ መጽሐፍ ነው፥ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓህ ነው፥ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው። ጥመት ሁሉ በእሳት ውስጥ ያረጋል"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ
አምላካችን አሏህ እርሱ ባስቀመጠልን መስፈርት በኢማን፣ በኢኽላስ፣ በኢትባዕ የምናመልከው ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ሰገደለት ወይስ ሰገደበት? በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 25፥60 *"ለእነርሱም፦ "ለአልረሕማን ስገዱ" በተባሉ ጊዜ "አልረሕማን ማነው? ለምታዘን እንሰግዳለን? ይላሉ፡፡ ይህ መራቅንም ጨመራቸው"*፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ اسْجُدُوا لِلرَّحْمَـٰنِ قَالُوا وَمَا الرَّحْمَـٰنُ أَنَسْجُدُ لِمَا تَأْمُرُنَا وَزَادَهُمْ…
ሰገደለት እና ሰገደበት የሚለው ቃል ለይቶ ለማይረዳ ከማስረዳት ፊደል ማስቆጠር ይቀላል።
ጽርፈት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
43፥59 እርሱ በእርሱ ላይ የለገስንለት እና ለእስራኤልም ልጆች ተአምር ያደረግነው የኾነ ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا عَبْدٌ أَنْعَمْنَا عَلَيْهِ وَجَعَلْنَاهُ مَثَلًا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
"ጽርፈት" ማለት "ስድብ”blasphemy" ማለት ሲሆን አይሁዳውያን በእነርሱ እሳቤ ያልተገባ ደረጃ "ይገባኛል" የሚል ማንነት ሲናገር የሚቃወሙበት ቃል ነው፥ በአይሁዳውያን እሳቤ የሚያምኑት የሚመጣው መሢሕ "አምላክ" ወይም ፈጣሪ ነው" ብለው ሳይሆን "ንጉሥ እና ነቢይ ነው" ብለው ነው፦
ማርቆስ 14፥61-62 እርሱ ግን ዝም አለ አንዳችም አልመለሰም። ደግሞ ሊቀ ካህናቱ ጠየቀውና፦ የቡሩክ ልጅ ክርስቶስ አንተ ነህን? አለው። ኢየሱስም አለ፦ "እኔ ነኝ"፤ የሰው ልጅም በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ በሰማይም ደመና ሲመጣ ታያላችሁ።
አይሁዳውያን የሚመጣው መሢሕ "የቡሩክ ልጅ ነው" የሚል እምነት ስለነበራቸው ኢየሱስ ያ የቡሩክ ልጅ "እኔ ነኝ" በማለቱ "ስድብ ነው" ብለዋል፦
ማርቆስ 14፥63-64 ሊቀ ካህናቱም ልብሱን ቀደደና፦ ከእንግዲህ ወዲህ ምስክሮችን ምን ያስፈልገናል? ስድቡን ሰማችሁ፤ ምን ይመስላችኋል? አለ። እነርሱም ሁሉ፦ "ሞት ይገባዋል" ብለው ፈረዱበት።
ኢየሱስን "ሞት ይገባዋል" ብለው የፈረዱበት የሚመጣው መሢሕ "እኔ ነኝ" ወይም "የአምላክ ልጅ ነኝ" በማለቱ ነው፦
ዮሐንስ 19፥7 አይሁድም መልሰው፦ እኛ ሕግ አለን፥ እንደ ሕጋችንም ሊሞት ይገባዋል፥ "ራሱን የእግዚአብሔር ልጅ አድርጎአልና" አሉት።
ኢየሱስ እራሱን "የእግዚአብሔር ልጅ" በሚል የመሢሑን ደረጃ በማስቀመጡ ድንጋይ ሊወግሩ አነሱበት፦
ዮሐንስ 10፥29 የሰጠኝ "አባቴ" ከሁሉ ይበልጣል፥ "ከአባቴም" እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም።
ዮሐንስ 10፥31 አይሁድ ሊወግሩት ደግመው ድንጋይ አነሡ።
ዮሐንስ 10፥33 አይሁድም፦ ስለ መልካም ሥራ አንወግርህም፤ ስለ "ስድብ"፤ አንተም ሰው ስትሆን ራስህን አምላክ ስለ ማድረግህ ነው እንጂ፡ ብለው መለሱለት።
ኢየሱስ "አባቴ" "አባቴ" በማለት እራሱ "የእግዚአብሔር ልጅ" ስላለ "ስድብ ነው" አሉ፥ እርሱም ያለው፦ "አምላክ ነኝ" ሳይሆን "የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ስላልሁ" ስድብ አይደለም በማለት መለሰ፦
ዮሐንስ 10፥36 "የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ" ስላልሁ እናንተ አብ የቀደሰውን ወደ ዓለምም የላከውን፦ "ትሳደባለህ" ትሉታላችሁን?
"አንተም ሰው ስትሆን ራስህን አምላክ ስለ ማድረግህ ነው" ለሚለው የሐሰት ክሳቸው ደግሞ ፈጣሪ ነቢያትን ሁሉ "አማልክት" ብሏቸዋል የሚል ምላሽ ሰቷቸዋል፦
ዮሐንስ 10፥34 ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፦ እኔ፦ "አማልክት ናችሁ" አልሁ" ተብሎ በሕጋችሁ የተጻፈ አይደለምን?
መዝሙር 82፥6 እኔ ግን፦ "አማልክት ናችሁ፥ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ።
"አምላክ" በነጠላ ሲሆን በጸያፍ ርቢ ብዜት "አምላኮች" ለሚለው ምትክ "አማልክት" ነው፥ የእግዚአብሔር ቃል የመጣላቸው ነቢያት ሁሉ "አማልክት" እና "የእግዚአብሔር ልጆች" ናቸው፦
ዮሐንስ 10፥35 መጽሐፉ ሊሻር አይቻልምና እነዚያን የእግዚአብሔር ቃል የመጣላቸውን አማልክት ካላቸው።
መጽሐፈ ምሥጢር ምዕራፍ 4 ቁጥር 25
"ወበእንተ ነቢያት ይቤ አንሰ እቤ አማልክት አንትሙ ወደቂቀ ልዑል ኲልክሙ"
ትርጉም፦ "ስለ ነቢያትም እኔ፦ "እናንተ አማልክት ናችሁ፥ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ" አልሁ"።
ስለዚህ ኢየሱስ "አምላክ ነኝ" አላለም፥ ቢል እንኳን የእግዚአብሔር ቃል የመጣላቸውን ነቢያት "አማልክት እና የእግዚአብሔር ልጆች" ካላቸው እርሱ "የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ" በማለቱ እንዴት ጽርፈት ይሆናል? ኢየሱስ "ልጅ" የተባለበት ነቢያት በተባሉበት ሒሣብ እና ስሌት ነው፥ ምክንያቱም የኢየሱስ አምላክ አንዱ አምላክ የአማልክት አምላክ ተብሏል፦
ዮሐንስ 10፥36 "የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ" ስላልሁ እናንተ አብ የቀደሰውን ወደ ዓለምም የላከውን፦ "ትሳደባለህ" ትሉታላችሁን?
መዝሙር 82፥1 አምላክ በአማልክት ማኅበር ቆመ፥ በአማልክትም መካከል ይፈርዳል።
መዝሙር 136፥2 የአማልክትን አምላክ አመስግኑ! ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
እኛ ሙሥሊሞች አይሁዳውያን የሚጠብቁት መሢሕ ኢየሱስ ነው ብለን እናምናለን፥ ኢየሱስ አሏህ መጽሐፍ እና ነቢይነት የለገሰው ባሪያ እና ያለ አባት በመወለድ ለእስራኤልም ልጆች ተአምር የተደረገ ባሪያ ነው፦
43፥59 እርሱ በእርሱ ላይ የለገስንለት እና ለእስራኤል ልጆች ተአምር ያደረግነው የኾነ ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا عَبْدٌ أَنْعَمْنَا عَلَيْهِ وَجَعَلْنَاهُ مَثَلًا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
ለኢየሱስ ነቢይነትን እና መጽሐፍን የሰጠውን አንዱን አምላክ አሏህን እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
43፥59 እርሱ በእርሱ ላይ የለገስንለት እና ለእስራኤልም ልጆች ተአምር ያደረግነው የኾነ ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا عَبْدٌ أَنْعَمْنَا عَلَيْهِ وَجَعَلْنَاهُ مَثَلًا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
"ጽርፈት" ማለት "ስድብ”blasphemy" ማለት ሲሆን አይሁዳውያን በእነርሱ እሳቤ ያልተገባ ደረጃ "ይገባኛል" የሚል ማንነት ሲናገር የሚቃወሙበት ቃል ነው፥ በአይሁዳውያን እሳቤ የሚያምኑት የሚመጣው መሢሕ "አምላክ" ወይም ፈጣሪ ነው" ብለው ሳይሆን "ንጉሥ እና ነቢይ ነው" ብለው ነው፦
ማርቆስ 14፥61-62 እርሱ ግን ዝም አለ አንዳችም አልመለሰም። ደግሞ ሊቀ ካህናቱ ጠየቀውና፦ የቡሩክ ልጅ ክርስቶስ አንተ ነህን? አለው። ኢየሱስም አለ፦ "እኔ ነኝ"፤ የሰው ልጅም በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ በሰማይም ደመና ሲመጣ ታያላችሁ።
አይሁዳውያን የሚመጣው መሢሕ "የቡሩክ ልጅ ነው" የሚል እምነት ስለነበራቸው ኢየሱስ ያ የቡሩክ ልጅ "እኔ ነኝ" በማለቱ "ስድብ ነው" ብለዋል፦
ማርቆስ 14፥63-64 ሊቀ ካህናቱም ልብሱን ቀደደና፦ ከእንግዲህ ወዲህ ምስክሮችን ምን ያስፈልገናል? ስድቡን ሰማችሁ፤ ምን ይመስላችኋል? አለ። እነርሱም ሁሉ፦ "ሞት ይገባዋል" ብለው ፈረዱበት።
ኢየሱስን "ሞት ይገባዋል" ብለው የፈረዱበት የሚመጣው መሢሕ "እኔ ነኝ" ወይም "የአምላክ ልጅ ነኝ" በማለቱ ነው፦
ዮሐንስ 19፥7 አይሁድም መልሰው፦ እኛ ሕግ አለን፥ እንደ ሕጋችንም ሊሞት ይገባዋል፥ "ራሱን የእግዚአብሔር ልጅ አድርጎአልና" አሉት።
ኢየሱስ እራሱን "የእግዚአብሔር ልጅ" በሚል የመሢሑን ደረጃ በማስቀመጡ ድንጋይ ሊወግሩ አነሱበት፦
ዮሐንስ 10፥29 የሰጠኝ "አባቴ" ከሁሉ ይበልጣል፥ "ከአባቴም" እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም።
ዮሐንስ 10፥31 አይሁድ ሊወግሩት ደግመው ድንጋይ አነሡ።
ዮሐንስ 10፥33 አይሁድም፦ ስለ መልካም ሥራ አንወግርህም፤ ስለ "ስድብ"፤ አንተም ሰው ስትሆን ራስህን አምላክ ስለ ማድረግህ ነው እንጂ፡ ብለው መለሱለት።
ኢየሱስ "አባቴ" "አባቴ" በማለት እራሱ "የእግዚአብሔር ልጅ" ስላለ "ስድብ ነው" አሉ፥ እርሱም ያለው፦ "አምላክ ነኝ" ሳይሆን "የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ስላልሁ" ስድብ አይደለም በማለት መለሰ፦
ዮሐንስ 10፥36 "የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ" ስላልሁ እናንተ አብ የቀደሰውን ወደ ዓለምም የላከውን፦ "ትሳደባለህ" ትሉታላችሁን?
"አንተም ሰው ስትሆን ራስህን አምላክ ስለ ማድረግህ ነው" ለሚለው የሐሰት ክሳቸው ደግሞ ፈጣሪ ነቢያትን ሁሉ "አማልክት" ብሏቸዋል የሚል ምላሽ ሰቷቸዋል፦
ዮሐንስ 10፥34 ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰላቸው፦ እኔ፦ "አማልክት ናችሁ" አልሁ" ተብሎ በሕጋችሁ የተጻፈ አይደለምን?
መዝሙር 82፥6 እኔ ግን፦ "አማልክት ናችሁ፥ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ።
"አምላክ" በነጠላ ሲሆን በጸያፍ ርቢ ብዜት "አምላኮች" ለሚለው ምትክ "አማልክት" ነው፥ የእግዚአብሔር ቃል የመጣላቸው ነቢያት ሁሉ "አማልክት" እና "የእግዚአብሔር ልጆች" ናቸው፦
ዮሐንስ 10፥35 መጽሐፉ ሊሻር አይቻልምና እነዚያን የእግዚአብሔር ቃል የመጣላቸውን አማልክት ካላቸው።
መጽሐፈ ምሥጢር ምዕራፍ 4 ቁጥር 25
"ወበእንተ ነቢያት ይቤ አንሰ እቤ አማልክት አንትሙ ወደቂቀ ልዑል ኲልክሙ"
ትርጉም፦ "ስለ ነቢያትም እኔ፦ "እናንተ አማልክት ናችሁ፥ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ" አልሁ"።
ስለዚህ ኢየሱስ "አምላክ ነኝ" አላለም፥ ቢል እንኳን የእግዚአብሔር ቃል የመጣላቸውን ነቢያት "አማልክት እና የእግዚአብሔር ልጆች" ካላቸው እርሱ "የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ" በማለቱ እንዴት ጽርፈት ይሆናል? ኢየሱስ "ልጅ" የተባለበት ነቢያት በተባሉበት ሒሣብ እና ስሌት ነው፥ ምክንያቱም የኢየሱስ አምላክ አንዱ አምላክ የአማልክት አምላክ ተብሏል፦
ዮሐንስ 10፥36 "የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ" ስላልሁ እናንተ አብ የቀደሰውን ወደ ዓለምም የላከውን፦ "ትሳደባለህ" ትሉታላችሁን?
መዝሙር 82፥1 አምላክ በአማልክት ማኅበር ቆመ፥ በአማልክትም መካከል ይፈርዳል።
መዝሙር 136፥2 የአማልክትን አምላክ አመስግኑ! ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
እኛ ሙሥሊሞች አይሁዳውያን የሚጠብቁት መሢሕ ኢየሱስ ነው ብለን እናምናለን፥ ኢየሱስ አሏህ መጽሐፍ እና ነቢይነት የለገሰው ባሪያ እና ያለ አባት በመወለድ ለእስራኤልም ልጆች ተአምር የተደረገ ባሪያ ነው፦
43፥59 እርሱ በእርሱ ላይ የለገስንለት እና ለእስራኤል ልጆች ተአምር ያደረግነው የኾነ ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا عَبْدٌ أَنْعَمْنَا عَلَيْهِ وَجَعَلْنَاهُ مَثَلًا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
ለኢየሱስ ነቢይነትን እና መጽሐፍን የሰጠውን አንዱን አምላክ አሏህን እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተጠየቅ ዘኦርቶዶክስ
ሰማያት 14 ናቸውን? "ሰባቱ ሰማያትን ፈጥረን ከጨረስን በኋላ በቅፅበት ሌሎች ሰባት ሰማዮችን ፈጠርን" በማለት ከሰባት ሰማያት መፈጠር በኃላ ሌሎች ሰባት ሰማያት እንደተፈጠሩ ቀሌምንጦስ ይናገራል፦
ቀሌምንጦስ 6፥25 ብርሃኑ በሰማዮች ያለ ነው። ይህም ብርሃን አያልቅም አይለወጥምም፥ የሁሉም መድረሻና መነሻ እኛ ነን። ሁሉም የሚኖረው በመዳፋችን ነው። ሰባቱ ሰማያትን ፈጥረን ከጨረስን በኋላ በቅፅበት ሌሎች ሰባት ሰማዮችን ፈጠርን፥ የፈጠርነውም በቃላችን ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ሰማያት 14 ናቸውን? "ሰባቱ ሰማያትን ፈጥረን ከጨረስን በኋላ በቅፅበት ሌሎች ሰባት ሰማዮችን ፈጠርን" በማለት ከሰባት ሰማያት መፈጠር በኃላ ሌሎች ሰባት ሰማያት እንደተፈጠሩ ቀሌምንጦስ ይናገራል፦
ቀሌምንጦስ 6፥25 ብርሃኑ በሰማዮች ያለ ነው። ይህም ብርሃን አያልቅም አይለወጥምም፥ የሁሉም መድረሻና መነሻ እኛ ነን። ሁሉም የሚኖረው በመዳፋችን ነው። ሰባቱ ሰማያትን ፈጥረን ከጨረስን በኋላ በቅፅበት ሌሎች ሰባት ሰማዮችን ፈጠርን፥ የፈጠርነውም በቃላችን ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ከዕባህ
የአሏህ ቤት፦ https://tttttt.me/Wahidcom/579
መካህ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2171
ቂብላህ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2171
ሐጅ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/1003
መስገጃ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2762
ሐጅሩል አሥወድ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2297
ምስክር፦ https://tttttt.me/Wahidcom/3789
ሩክነይሉን የማኒየይን፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2287
የአሏህ ቤት፦ https://tttttt.me/Wahidcom/579
መካህ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2171
ቂብላህ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2171
ሐጅ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/1003
መስገጃ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2762
ሐጅሩል አሥወድ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2297
ምስክር፦ https://tttttt.me/Wahidcom/3789
ሩክነይሉን የማኒየይን፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2287
ግጥም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥269 አላህ ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፥ ጥበብንም የተሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠው፡፡ يُؤْتِي الْحِكْمَةَ مَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُؤْتَ الْحِكْمَةَ فَقَدْ أُوتِيَ خَيْرًا كَثِيرًا
"ሐኪም" حَكِيم የሚለው ቃል "ሐከመ" حَكَمَ ማለትም "ተጠበበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥበበኛ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ የጥበብ ምንጭ ስለሆነ "አል-ሐኪም" ٱلْحَكِيم ነው፦
28፥9 «ሙሳ ሆይ! እነሆ እኔ አሸናፊው "ጥበበኛው" አላህ ነኝ፡፡ يَٰمُوسَىٰٓ إِنَّهُۥٓ أَنَا ٱللَّهُ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
3፥6 እርሱ ያ በማሕጸኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው "ጥበበኛው" ነው፡፡ هُوَ ٱلَّذِى يُصَوِّرُكُمْ فِى ٱلْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَآءُ ۚ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
"ሒክማህ" حِكْمَة ማለት "ጥበብ" ማለት ሲሆን አሏህ ለሚሻው ሰው ሒክማህ ይሰጣል፥ ሒክማህ የተሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠው፦
2፥269 አላህ ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፥ ጥበብንም የተሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠው፡፡ የአእምሮዎች ባለቤቶች እንጂ ሌላው አይገሰጽም፡፡ يُؤْتِي الْحِكْمَةَ مَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُؤْتَ الْحِكْمَةَ فَقَدْ أُوتِيَ خَيْرًا كَثِيرًا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّا أُولُو الْأَلْبَابِ
ጥበብ ከተሰጠው ሰው ብዙ መልካም ነገር አንዱ ግጥም ነው። "ሸዕር" شِّعْر የሚለው ቃል "ሸዐረ" شِعَرَ ማለትም "ገጠመ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ግጥም"poetry" ማለት ነው፥ በእርግጥ አንዳንድ ግጥም ጥበብ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 118
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በእርግጥ አንዳንድ ግጥም ጥበብ ነው"። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ مِنَ الشِّعْرِ حِكْمَةً "
"አሽ-ሸዕር" الشِّعْر በሚለው ቃል ላይ "ሚን" مِن የሚለው ሐርፉል ጀር መምጣቱ በራሱ "አንዳንድ ግጥም" ጥበብ ሆነው መልካም እንደሆኑ ሰዎች ለአሉታዊ የሚጠቀሙባቸው መጥፎ ግጥም ሊኖሩ ይችላሉ፦
አል-አደቡል ሙፍረድ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 10
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ግጥም ልክ እንደ ንግግር ነው። መልካሙ ልክ እንደ መልካሙ ንግግር ነው፥ መጥፎው ልክ እንደ መጥፎ ንግግር ነው"። عَنْ عَبْدِ اللهِ بْنِ عَمْرٍو قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ صلى الله عليه وسلم: الشِّعْرُ بِمَنْزِلَةِ الْكَلاَمِ، حَسَنُهُ كَحَسَنِ الْكَلامِ، وَقَبِيحُهُ كَقَبِيحِ الْكَلامِ.
ስለዚህ "በእሥልምና ግጥም ሐራም ነው" የሚለው የሚሽነሪዎች አላዋቂነት ውኃ በላው። ለአሉታዊ መልእክት የሚጠቀሙበት መጥፎ ግጥም እንዳለ ሁሉ ለአውንታዊ መልእክት የሚጠቀሙበት መልካም ግጥም አለ፥ አመዛዝኖ ጥሩውን መቀበል እና መጥፎውን መተው የእኛ ድርሻ ነው፦
አል-አደቡል ሙፍረድ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 11
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተናገረች፦ "ከመልካም የሆነ ግጥም አለ፥ ከመጥፎ የሆነ ግጥም አለ። መልካሙን ወስደህ ክፉውን ተወው!"። عَنْ عَائِشَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهَا، أَنَّهَا كَانَتْ تَقُولُ: الشِّعْرُ مِنْهُ حَسَنٌ وَمِنْهُ قَبِيحٌ، خُذْ بِالْحَسَنِ وَدَعِ الْقَبِيحَ
በአንድ ወቅት ከሸይጧን የሆነውን መጥፎ ግጥም በተገጠመ ጊዜ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "የሰው ሆድ መግል መሙላት ከዚህ ግጥም ከመሙላት ይሻላል" ብለዋል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 41, ሐዲስ 10
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ እንደተረከው፦ "ከአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ጋር እየሄደን ልክ በዐርጅ እንደረስን የሚገጥም ገጣሚ በተገናኘን ጊዜ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሸይጧኑን ያዙት ወይም ሸይጧኑን አስወጡት! የሰው ሆድ መግል መሙላት ከዚህ ግጥም ከመሙላት ይሻላል"። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ بَيْنَا نَحْنُ نَسِيرُ مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم بِالْعَرْجِ إِذْ عَرَضَ شَاعِرٌ يُنْشِدُ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " خُذُوا الشَّيْطَانَ أَوْ أَمْسِكُوا الشَّيْطَانَ لأَنْ يَمْتَلِئَ جَوْفُ رَجُلٍ قَيْحًا خَيْرٌ لَهُ مِنْ أَنْ يَمْتَلِئَ شِعْرًا " .
"መግል" የቱን ያህል መጥፎ ነገር ቢሆንም መጥፎ ግጥም ከመግጠም ይልቅ የተሻለ መሆኑ መገለጹ በራሱ መጥፎ ግጥም ምን ያህል ጎጂ መሆኑን አመላካች ነው፥ መጥፎ ግጥም ለዘፈን፣ ለኩፍር ፓለቲካ፣ ለዘረኝነት፣ ለጎጠኝነት፣ ለነገር፣ ለአሽሙር ሊውል ይችላል። ሌላው በመሣጂድ ውስጥ ግጥም መግጠም ክልክል መሆኑን ሚሽነሪዎች "ግጥም በእሥልምና የተጠላ ነው" የሚል የሐሰት ፕሮፓጋንዳ አላቸው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 15
ዐምሪው ኢብኑ ሹዐይብ ከአባቱ እና ከአያቱ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" መግዛት፣ መሸጥ እና ግጥም መግጠም በመሣጂድ ውስጥ ከልክለዋል"። عَنْ عَمْرِو بْنِ شُعَيْبٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ جَدِّهِ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ عَنِ الْبَيْعِ وَالاِبْتِيَاعِ وَعَنْ تَنَاشُدِ الأَشْعَارِ فِي الْمَسَاجِدِ .
መግዛት እና መሸጥ በንግድ ቦታ ክልክል እንዳልሆነ ሁሉ ግጥም መግጠም በቦታው ክልክል አይደለም፥ "በመሣጂድ ውስጥ" የምትለዋን ኃይለ ቃል ነጥሎ "ክልክል" የምትለዋል ቃል "ግጥም መግጠም" ከሚለው ጋር አጣፍቶ ማምታታት እጅግ ሲበዛ ክፉኛ ጠማማነት ነው። ደግሞ፦ "የግጥም ክህሎት ያላችሁ ሙሥሊሞች አሳዘናችሁን" ይላሉ፥ ምስኪን! መቅኖ እንዳጣ ገልቱ የምታሳዝኑት በውሸት ጊዜያችሁን፣ ጉለበታችሁን፣ ዐቅማችሁን የምታቃጥሉት ናችሁ። አሏህን ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥269 አላህ ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፥ ጥበብንም የተሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠው፡፡ يُؤْتِي الْحِكْمَةَ مَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُؤْتَ الْحِكْمَةَ فَقَدْ أُوتِيَ خَيْرًا كَثِيرًا
"ሐኪም" حَكِيم የሚለው ቃል "ሐከመ" حَكَمَ ማለትም "ተጠበበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥበበኛ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ የጥበብ ምንጭ ስለሆነ "አል-ሐኪም" ٱلْحَكِيم ነው፦
28፥9 «ሙሳ ሆይ! እነሆ እኔ አሸናፊው "ጥበበኛው" አላህ ነኝ፡፡ يَٰمُوسَىٰٓ إِنَّهُۥٓ أَنَا ٱللَّهُ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
3፥6 እርሱ ያ በማሕጸኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው "ጥበበኛው" ነው፡፡ هُوَ ٱلَّذِى يُصَوِّرُكُمْ فِى ٱلْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَآءُ ۚ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
"ሒክማህ" حِكْمَة ማለት "ጥበብ" ማለት ሲሆን አሏህ ለሚሻው ሰው ሒክማህ ይሰጣል፥ ሒክማህ የተሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠው፦
2፥269 አላህ ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፥ ጥበብንም የተሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠው፡፡ የአእምሮዎች ባለቤቶች እንጂ ሌላው አይገሰጽም፡፡ يُؤْتِي الْحِكْمَةَ مَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُؤْتَ الْحِكْمَةَ فَقَدْ أُوتِيَ خَيْرًا كَثِيرًا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّا أُولُو الْأَلْبَابِ
ጥበብ ከተሰጠው ሰው ብዙ መልካም ነገር አንዱ ግጥም ነው። "ሸዕር" شِّعْر የሚለው ቃል "ሸዐረ" شِعَرَ ማለትም "ገጠመ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ግጥም"poetry" ማለት ነው፥ በእርግጥ አንዳንድ ግጥም ጥበብ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 118
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በእርግጥ አንዳንድ ግጥም ጥበብ ነው"። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ مِنَ الشِّعْرِ حِكْمَةً "
"አሽ-ሸዕር" الشِّعْر በሚለው ቃል ላይ "ሚን" مِن የሚለው ሐርፉል ጀር መምጣቱ በራሱ "አንዳንድ ግጥም" ጥበብ ሆነው መልካም እንደሆኑ ሰዎች ለአሉታዊ የሚጠቀሙባቸው መጥፎ ግጥም ሊኖሩ ይችላሉ፦
አል-አደቡል ሙፍረድ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 10
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ግጥም ልክ እንደ ንግግር ነው። መልካሙ ልክ እንደ መልካሙ ንግግር ነው፥ መጥፎው ልክ እንደ መጥፎ ንግግር ነው"። عَنْ عَبْدِ اللهِ بْنِ عَمْرٍو قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ صلى الله عليه وسلم: الشِّعْرُ بِمَنْزِلَةِ الْكَلاَمِ، حَسَنُهُ كَحَسَنِ الْكَلامِ، وَقَبِيحُهُ كَقَبِيحِ الْكَلامِ.
ስለዚህ "በእሥልምና ግጥም ሐራም ነው" የሚለው የሚሽነሪዎች አላዋቂነት ውኃ በላው። ለአሉታዊ መልእክት የሚጠቀሙበት መጥፎ ግጥም እንዳለ ሁሉ ለአውንታዊ መልእክት የሚጠቀሙበት መልካም ግጥም አለ፥ አመዛዝኖ ጥሩውን መቀበል እና መጥፎውን መተው የእኛ ድርሻ ነው፦
አል-አደቡል ሙፍረድ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 11
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተናገረች፦ "ከመልካም የሆነ ግጥም አለ፥ ከመጥፎ የሆነ ግጥም አለ። መልካሙን ወስደህ ክፉውን ተወው!"። عَنْ عَائِشَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهَا، أَنَّهَا كَانَتْ تَقُولُ: الشِّعْرُ مِنْهُ حَسَنٌ وَمِنْهُ قَبِيحٌ، خُذْ بِالْحَسَنِ وَدَعِ الْقَبِيحَ
በአንድ ወቅት ከሸይጧን የሆነውን መጥፎ ግጥም በተገጠመ ጊዜ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "የሰው ሆድ መግል መሙላት ከዚህ ግጥም ከመሙላት ይሻላል" ብለዋል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 41, ሐዲስ 10
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ እንደተረከው፦ "ከአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ጋር እየሄደን ልክ በዐርጅ እንደረስን የሚገጥም ገጣሚ በተገናኘን ጊዜ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሸይጧኑን ያዙት ወይም ሸይጧኑን አስወጡት! የሰው ሆድ መግል መሙላት ከዚህ ግጥም ከመሙላት ይሻላል"። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ بَيْنَا نَحْنُ نَسِيرُ مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم بِالْعَرْجِ إِذْ عَرَضَ شَاعِرٌ يُنْشِدُ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " خُذُوا الشَّيْطَانَ أَوْ أَمْسِكُوا الشَّيْطَانَ لأَنْ يَمْتَلِئَ جَوْفُ رَجُلٍ قَيْحًا خَيْرٌ لَهُ مِنْ أَنْ يَمْتَلِئَ شِعْرًا " .
"መግል" የቱን ያህል መጥፎ ነገር ቢሆንም መጥፎ ግጥም ከመግጠም ይልቅ የተሻለ መሆኑ መገለጹ በራሱ መጥፎ ግጥም ምን ያህል ጎጂ መሆኑን አመላካች ነው፥ መጥፎ ግጥም ለዘፈን፣ ለኩፍር ፓለቲካ፣ ለዘረኝነት፣ ለጎጠኝነት፣ ለነገር፣ ለአሽሙር ሊውል ይችላል። ሌላው በመሣጂድ ውስጥ ግጥም መግጠም ክልክል መሆኑን ሚሽነሪዎች "ግጥም በእሥልምና የተጠላ ነው" የሚል የሐሰት ፕሮፓጋንዳ አላቸው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 15
ዐምሪው ኢብኑ ሹዐይብ ከአባቱ እና ከአያቱ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" መግዛት፣ መሸጥ እና ግጥም መግጠም በመሣጂድ ውስጥ ከልክለዋል"። عَنْ عَمْرِو بْنِ شُعَيْبٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ جَدِّهِ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ عَنِ الْبَيْعِ وَالاِبْتِيَاعِ وَعَنْ تَنَاشُدِ الأَشْعَارِ فِي الْمَسَاجِدِ .
መግዛት እና መሸጥ በንግድ ቦታ ክልክል እንዳልሆነ ሁሉ ግጥም መግጠም በቦታው ክልክል አይደለም፥ "በመሣጂድ ውስጥ" የምትለዋን ኃይለ ቃል ነጥሎ "ክልክል" የምትለዋል ቃል "ግጥም መግጠም" ከሚለው ጋር አጣፍቶ ማምታታት እጅግ ሲበዛ ክፉኛ ጠማማነት ነው። ደግሞ፦ "የግጥም ክህሎት ያላችሁ ሙሥሊሞች አሳዘናችሁን" ይላሉ፥ ምስኪን! መቅኖ እንዳጣ ገልቱ የምታሳዝኑት በውሸት ጊዜያችሁን፣ ጉለበታችሁን፣ ዐቅማችሁን የምታቃጥሉት ናችሁ። አሏህን ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኑን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
68፥1 "ኑን" በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት። نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ
"ሑሩፉል ሙቀጧዓት" حُرُوف الْمُقَطَّعَات ማለት "አጽርዖተ-ፊደላት" ወይም "አጫጭር ፊደላት" ማለት ነው፥ ሑሩፉል ሙቀጧዓት በቁርኣን ከ 114 ምዕራፎች ውስጥ በ 29 ምዕራፎች መግቢያ ላይ ስላሉ "ፈዋቲሕ" فَوَاتِح ማለትም “ከፋች” ይባላሉ። እነዚህም ሐርፎች 14 ናቸው፥ ከአሥራ አራቱ አንዱ ፊደል "ኑን" ነው፦
68፥1 "ኑን" በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት። نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኑን" نٓ ሙቀጧዓህ ሐርፍ ሆኖ በመክፈቻነት እንደ ሌሎቹ መጥቷል፥ "ኑን" نُّون ማለት "ዓሣ" ማለት ነው፦
21፥87 የዓሣውንም ባለቤት ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَذَا النُّونِ إِذ ذَّهَبَ مُغَاضِبًا فَظَنَّ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዓሣ" ለሚለው ቃል የገባው "ኑን" نُّون ሲሆን ነቢዩ ዩኑሥ "ዙ አን-ኑን" ተብሏል፥ "ዙ አን-ኑን" ذَا النُّون ማለት "የዓሣው ባለቤት" ማለት ነው። የሚያጅበው ሡረቱል ቀለም ላይ ነቢዩ ዩኑሥ "የዓሣው ባለቤት" ተብሏል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ! እንደ ዓሣው ባለቤትም" አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ فَاصْبِرْ لِحُكْمِ رَبِّكَ وَلَا تَكُن كَصَاحِبِ الْحُوتِ إِذْ نَادَىٰ وَهُوَ مَكْظُومٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የዓሣው ባለቤት" ለሚለው የገባው ቃል "ሷሒቡል ሑት" صَاحِبِ الْحُوت ሲሆን "ዙ አን-ኑን" ذَا النُّون ማለት ነው፥ ስለዚህ "ኑን" نُّون ማለት በትርጉም ደረጃ "ሑት" حُوت ማለት ነው።
"ኑን ሐርፉል ሙቀጧህ ነው" በሚል ጁሙሑር ዑለማእ ይስማማሉ፥ ቅሉ ግን ከኢብኑ ዐባሥ በተገኘው ሪዋያ ኢብኑ ከሲር፣ ቁርጡቢይ፣ ጦበሪይ ወዘተ.. "ከምድር በታች ባለው ውኃ ውስጥ ያለ ትልቅ ዓሣ ነው" ብለው ፈሥረዋል። ኢብኑ ዐባሥ ይህንን ያመጣው ከተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ሳይሆን ከዕበል አሕባር ከሚባል የመን ይኖር የነበረ አይሁዳዊ ሠለምቴ ነው፥ ስለዚህ "ከምድር በታች ባለው ውኃ ውስጥ ትልቅ ዓሣ አለ" የሚለው ኢሥራዒልያህ ነው።
በተጨማሪም "ምድር በውኃ ላይ ናት፣ ውኃው ደግሞ በዓለት ላይ ነው፣ ዓለቱም በዓሣ ነባሪ ጀርባ ላይ ነው" የሚለው ትርክት ደረጃው መውዱዕ" مَوْضُوْع ማለትም "የተፈበረከ"Fabrication" ነው፦
፨ሸይኽ አልባኒይ ሲልሲላት አል-አሒዲስ ዳዒፍ ወልመውዱዕ ገጽ 462 ሐዲስ ቁጥር 294 "ምድር በውኃ ላይ ናት፣ ውኃው ደግሞ በዓለት ላይ ነው፣ ዓለቱም በዓሣ ነባሪ ጀርባ ላይ ነው፣ ዓሣ ነባሪውም በመልአክ ትከሻ ላይ ነው። الأرض على الماء والماء على صخرة والصخرة على ظهر حوت يلتقي حرفاه بالعرش والحوت على كاهل ملك قدماه في الهواء
፨መናር አል-መኒፍ በኢብኑል-ቀይም "ረሒመሁሏህ" ቁጥር 67 “ምድር በዓለት ላይ ናት፣ ዓለቱ ደግሞ የበሬ ቀንድ ላይ ነው፣ በሬው ቀንዱን ሲያንቀሳቅስ ዓለቱ ይንቀሳቀሳል፣ ምድርም እንዲሁ የምትንቀጠቀጥ ስትሆን ትንቀሳቀሳለች። إنَّ الأرضَ على صخرةٍ والصَّخرةُ على قرنِ ثورٍ فإذا حرَّكَ الثَّورُ قرنَهُ تحرَّكتِ الصَّخرةُ فتحرَّكتِ الأرضُ وَهيَ الزَّلزلةُ.
በተመሳሳይ፦
፨ኢማሙ ዘሀቢይ ሚዛን አል-ኢዕቲዳል በተሰኘው መጽሐፉ ገጽ 144 ቁጥር 2 ላይ ዘገባውን "ደዒፍ" ضَعِيْف ማለትም "ደካማ"weak" ብሎታል።
፨ኢብኑ ቀይሰራኒም በመጽሐፋቸው ደኺራ አል-ሃፊዝ ገፅ 254 ላይ ኢስናዱን "ደዒፉል ጂዳን" ضَعِيْف الجِدًّا ማለትም "እጅግ ደካማ"very weak" ብለውታል።
፨ኢማም ኢብኑ ሐጀር አል-አስቀላኒም ቱህፈቱል ነበላዕ በተሰኘው መጽሐፋቸው ገጽ 60 ላይ ኑን አሰነባሪ ነው የሚለውን የመራል ሀምዳኒይ ሪዋያ ዶዒፍ መሆኑን ተናግረዋል።
፨ኢብኑ ከሢርም አል-ቢዳያ ወኒሃያ በተባለው መጽሐፉ ገጽ 32 ላይ ዘገባው ኢሥራዒልያት መሆኑን ከተናገረ ቡኋለ መትሩክ እንደሆነ ገልጿል።
፨የሐዲስ ሊቅ የሆነው ኢብኑ ሒባን አል-መጅሩሂን በተሰኘው መጽሐፉ ገፅ 404 ላይ ኢስናዱ ዶዒፍ መሆኑን ተናግሯል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
68፥1 "ኑን" በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት። نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ
"ሑሩፉል ሙቀጧዓት" حُرُوف الْمُقَطَّعَات ማለት "አጽርዖተ-ፊደላት" ወይም "አጫጭር ፊደላት" ማለት ነው፥ ሑሩፉል ሙቀጧዓት በቁርኣን ከ 114 ምዕራፎች ውስጥ በ 29 ምዕራፎች መግቢያ ላይ ስላሉ "ፈዋቲሕ" فَوَاتِح ማለትም “ከፋች” ይባላሉ። እነዚህም ሐርፎች 14 ናቸው፥ ከአሥራ አራቱ አንዱ ፊደል "ኑን" ነው፦
68፥1 "ኑን" በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት። نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኑን" نٓ ሙቀጧዓህ ሐርፍ ሆኖ በመክፈቻነት እንደ ሌሎቹ መጥቷል፥ "ኑን" نُّون ማለት "ዓሣ" ማለት ነው፦
21፥87 የዓሣውንም ባለቤት ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَذَا النُّونِ إِذ ذَّهَبَ مُغَاضِبًا فَظَنَّ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዓሣ" ለሚለው ቃል የገባው "ኑን" نُّون ሲሆን ነቢዩ ዩኑሥ "ዙ አን-ኑን" ተብሏል፥ "ዙ አን-ኑን" ذَا النُّون ማለት "የዓሣው ባለቤት" ማለት ነው። የሚያጅበው ሡረቱል ቀለም ላይ ነቢዩ ዩኑሥ "የዓሣው ባለቤት" ተብሏል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ! እንደ ዓሣው ባለቤትም" አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ فَاصْبِرْ لِحُكْمِ رَبِّكَ وَلَا تَكُن كَصَاحِبِ الْحُوتِ إِذْ نَادَىٰ وَهُوَ مَكْظُومٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የዓሣው ባለቤት" ለሚለው የገባው ቃል "ሷሒቡል ሑት" صَاحِبِ الْحُوت ሲሆን "ዙ አን-ኑን" ذَا النُّون ማለት ነው፥ ስለዚህ "ኑን" نُّون ማለት በትርጉም ደረጃ "ሑት" حُوت ማለት ነው።
"ኑን ሐርፉል ሙቀጧህ ነው" በሚል ጁሙሑር ዑለማእ ይስማማሉ፥ ቅሉ ግን ከኢብኑ ዐባሥ በተገኘው ሪዋያ ኢብኑ ከሲር፣ ቁርጡቢይ፣ ጦበሪይ ወዘተ.. "ከምድር በታች ባለው ውኃ ውስጥ ያለ ትልቅ ዓሣ ነው" ብለው ፈሥረዋል። ኢብኑ ዐባሥ ይህንን ያመጣው ከተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ሳይሆን ከዕበል አሕባር ከሚባል የመን ይኖር የነበረ አይሁዳዊ ሠለምቴ ነው፥ ስለዚህ "ከምድር በታች ባለው ውኃ ውስጥ ትልቅ ዓሣ አለ" የሚለው ኢሥራዒልያህ ነው።
በተጨማሪም "ምድር በውኃ ላይ ናት፣ ውኃው ደግሞ በዓለት ላይ ነው፣ ዓለቱም በዓሣ ነባሪ ጀርባ ላይ ነው" የሚለው ትርክት ደረጃው መውዱዕ" مَوْضُوْع ማለትም "የተፈበረከ"Fabrication" ነው፦
፨ሸይኽ አልባኒይ ሲልሲላት አል-አሒዲስ ዳዒፍ ወልመውዱዕ ገጽ 462 ሐዲስ ቁጥር 294 "ምድር በውኃ ላይ ናት፣ ውኃው ደግሞ በዓለት ላይ ነው፣ ዓለቱም በዓሣ ነባሪ ጀርባ ላይ ነው፣ ዓሣ ነባሪውም በመልአክ ትከሻ ላይ ነው። الأرض على الماء والماء على صخرة والصخرة على ظهر حوت يلتقي حرفاه بالعرش والحوت على كاهل ملك قدماه في الهواء
፨መናር አል-መኒፍ በኢብኑል-ቀይም "ረሒመሁሏህ" ቁጥር 67 “ምድር በዓለት ላይ ናት፣ ዓለቱ ደግሞ የበሬ ቀንድ ላይ ነው፣ በሬው ቀንዱን ሲያንቀሳቅስ ዓለቱ ይንቀሳቀሳል፣ ምድርም እንዲሁ የምትንቀጠቀጥ ስትሆን ትንቀሳቀሳለች። إنَّ الأرضَ على صخرةٍ والصَّخرةُ على قرنِ ثورٍ فإذا حرَّكَ الثَّورُ قرنَهُ تحرَّكتِ الصَّخرةُ فتحرَّكتِ الأرضُ وَهيَ الزَّلزلةُ.
በተመሳሳይ፦
፨ኢማሙ ዘሀቢይ ሚዛን አል-ኢዕቲዳል በተሰኘው መጽሐፉ ገጽ 144 ቁጥር 2 ላይ ዘገባውን "ደዒፍ" ضَعِيْف ማለትም "ደካማ"weak" ብሎታል።
፨ኢብኑ ቀይሰራኒም በመጽሐፋቸው ደኺራ አል-ሃፊዝ ገፅ 254 ላይ ኢስናዱን "ደዒፉል ጂዳን" ضَعِيْف الجِدًّا ማለትም "እጅግ ደካማ"very weak" ብለውታል።
፨ኢማም ኢብኑ ሐጀር አል-አስቀላኒም ቱህፈቱል ነበላዕ በተሰኘው መጽሐፋቸው ገጽ 60 ላይ ኑን አሰነባሪ ነው የሚለውን የመራል ሀምዳኒይ ሪዋያ ዶዒፍ መሆኑን ተናግረዋል።
፨ኢብኑ ከሢርም አል-ቢዳያ ወኒሃያ በተባለው መጽሐፉ ገጽ 32 ላይ ዘገባው ኢሥራዒልያት መሆኑን ከተናገረ ቡኋለ መትሩክ እንደሆነ ገልጿል።
፨የሐዲስ ሊቅ የሆነው ኢብኑ ሒባን አል-መጅሩሂን በተሰኘው መጽሐፉ ገፅ 404 ላይ ኢስናዱ ዶዒፍ መሆኑን ተናግሯል።
ከዕበል አሕባር ማለት በሁለተኛው ኸሊፋ በዑመር"ረ.ዐ" ጊዜ እሥልምናን የተቀበለ የየመን ረብቢ ማለትም የአይሁድ መምህር ነበር፥ ይህ ሰው ከልጅነቱ ጀምሮ ከኦሪትን ጀምሮ ያሉትን የአይሁዳውያን መጽሐፍት እያነበበ ያደገ ሰው ነው። ወደ እሥልምና ከመጣ በኃላም ብዙ የአይሁዳውያንን ወጎች ከእሥልምና ጋር በመቀላቀሉ ምክንያት በበርካታ ጥንታውያን ሊቃውንት ትርክቱ ውድቅ ሆኗል፥ "ምድርን የተሸከመው ዓሣ ነው" የሚለውንም ትርክቱ በባይብል ሆነ በአዋልድ አሊያም በትውፊት ላይ ያለ ነው። ባይብል ምድር የተዘረጋችው በውኃ ወይም በባሕር ላይ እንደሆነ ይናገራል፦
መዝሙር 136፥6 "ምድርን በውኃ ላይ ያጸና"።
መዝሙር 24፥1 እርሱ በባሕሮች ላይ መሥርቶአታልና። כִּי־ ה֖וּא עַל־ יַמִּ֣ים
1ኛ መቃብያን 27፥1 "ምድርንም በውኃ ላይ አጸናት"።
ቀለሜንጦስ 6፥50 "ምድርንም በውኃ ላይ እኛ ፈጠርናት"።
በገድላት ላይ ምድርን በውኃ ላይ ወይም በባሕር ጀርባ ላይ እንደ ዘረጋት ይናገራሉ፦
ገድለ ተክለ ሃይማኖት 60፥2 ሰማይን እንደ ዋልታ በሰቀለ፣ "ምድርን ያለመሠረት በውኃ ላይ እንደ አረንጓዴ የዘረጋት"።
ገድለ ቅዱስ ቂርቆስ 12ኛ ተአምር ቁጥር 4 ጌታዬ ሆይ! መሬትን በባሕር ላይ ያጸናህ አንተ ነህ"።
በድርሳናት ላይ ምድርን በውኃ ላይ ወይም በባሕር ጀርባ ላይ እንደ ዘረጋት ይናገራሉ፦
ድርሳነ ሚካኤል ዘወርኃ ኅዳር 3፥118 ምድርን በባሕር ላይ በዘረጋው"።
ድርሳነ መድኃኒ ዓለም ዘሰኑይ 7፥17 "አቤቱ አንተ ምድርን በባሕር ላይ ያጸናኃት"።
ድርሳነ መስቀል ዘወርኃ መጋቢት 19፥19 "ምድርን በባሕር ጀርባ ላይ የዘረጋት" እግዚአብሔርን እናመሰግናለን።
በተጨማሪም በዕብራይስጥም "ኑን" נ ማለት "አንበሪ" "ታላቁ ዓሣ" ማለት ሲሆን ይህ ታላቁ ዓሣ ከምድር በታች ባለው ውኃ ውስጥ እንዳለ ይናገራል፦
ዘጸአት 20፥4 "ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር" የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
ዘዳግም 4፥18 "ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን "የዓሣን" ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ።
"ከምድር በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረው ዓሣ" የሚለው ይሰመርበት! "ከምድር በታች ውኃ አለ" የሚለው ትምህርት ከአፈ ታሪክ የተቀዳ ነው፥ በከነዓናውያን ደግሞ "ነህስ" ނ ማለት "ታላቁ እባብ" ማለት ሲሆን "ሌዋታን" ይባላል። ሌዋታን እባብ የሚኖረው በጥልቁ ባሕር ውስጥ ነው፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ ሌዋታንን በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል።
አሞጽ 9፥3 በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ እባቡን አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል።
1ኛ መቃብያን 25፥5 ከምድር በታች ያለውን እባብ አዘዋለሁ፥ በባሕርም ውስጥ ያለውን ዓሣ አዘዋለሁ።
"ከምድር በታች ባለው ባሕር ውስጥ ሌዋታን የሚባል ዘንድ ወይም ታላቁ እባብ አለ" የሚለው ትምህርት ከፓጋን የተቀዳ ነው። ድርሳናት እና ሃይማኖተ አበው ከምድር በታች በውኃ ውስጥ የተሰወሩ ፍጥረት እንዳሉ ይናገራሉ፦
ድርሳነ መስቀል ዘወርኃ ታህሣሥ 11፥26 "ከምድር በታች የተሰወሩትን የሰው እና የእንስሳት ድምፅ ይሰማሉ"።
ድርሳነ ሚካኤል ዘወርኃ ኅዳር 3፥118 "ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ካለው ፍጥረት ሁሉ አንተ አምላክ አታብጅ"።
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 129፥ ቁጥር 3 "ከምድር በታች በሚገኙ በውኃዎች ውስጥ ባሉ ፍጥረታት አምሳል ጣዖት አታብጅ"።
ስለዚህ "ከምድር በታች ውኃ አለ እና በውኃ ውስጥ ትልቅ ዓሣ አለ" የሚለው ትርክት ኢሥራዒልያህ እንጂ አሥ-ሠለፉል ኢጅማዕ አይደለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መዝሙር 136፥6 "ምድርን በውኃ ላይ ያጸና"።
መዝሙር 24፥1 እርሱ በባሕሮች ላይ መሥርቶአታልና። כִּי־ ה֖וּא עַל־ יַמִּ֣ים
1ኛ መቃብያን 27፥1 "ምድርንም በውኃ ላይ አጸናት"።
ቀለሜንጦስ 6፥50 "ምድርንም በውኃ ላይ እኛ ፈጠርናት"።
በገድላት ላይ ምድርን በውኃ ላይ ወይም በባሕር ጀርባ ላይ እንደ ዘረጋት ይናገራሉ፦
ገድለ ተክለ ሃይማኖት 60፥2 ሰማይን እንደ ዋልታ በሰቀለ፣ "ምድርን ያለመሠረት በውኃ ላይ እንደ አረንጓዴ የዘረጋት"።
ገድለ ቅዱስ ቂርቆስ 12ኛ ተአምር ቁጥር 4 ጌታዬ ሆይ! መሬትን በባሕር ላይ ያጸናህ አንተ ነህ"።
በድርሳናት ላይ ምድርን በውኃ ላይ ወይም በባሕር ጀርባ ላይ እንደ ዘረጋት ይናገራሉ፦
ድርሳነ ሚካኤል ዘወርኃ ኅዳር 3፥118 ምድርን በባሕር ላይ በዘረጋው"።
ድርሳነ መድኃኒ ዓለም ዘሰኑይ 7፥17 "አቤቱ አንተ ምድርን በባሕር ላይ ያጸናኃት"።
ድርሳነ መስቀል ዘወርኃ መጋቢት 19፥19 "ምድርን በባሕር ጀርባ ላይ የዘረጋት" እግዚአብሔርን እናመሰግናለን።
በተጨማሪም በዕብራይስጥም "ኑን" נ ማለት "አንበሪ" "ታላቁ ዓሣ" ማለት ሲሆን ይህ ታላቁ ዓሣ ከምድር በታች ባለው ውኃ ውስጥ እንዳለ ይናገራል፦
ዘጸአት 20፥4 "ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር" የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
ዘዳግም 4፥18 "ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን "የዓሣን" ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ።
"ከምድር በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረው ዓሣ" የሚለው ይሰመርበት! "ከምድር በታች ውኃ አለ" የሚለው ትምህርት ከአፈ ታሪክ የተቀዳ ነው፥ በከነዓናውያን ደግሞ "ነህስ" ނ ማለት "ታላቁ እባብ" ማለት ሲሆን "ሌዋታን" ይባላል። ሌዋታን እባብ የሚኖረው በጥልቁ ባሕር ውስጥ ነው፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ ሌዋታንን በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል።
አሞጽ 9፥3 በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ እባቡን አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል።
1ኛ መቃብያን 25፥5 ከምድር በታች ያለውን እባብ አዘዋለሁ፥ በባሕርም ውስጥ ያለውን ዓሣ አዘዋለሁ።
"ከምድር በታች ባለው ባሕር ውስጥ ሌዋታን የሚባል ዘንድ ወይም ታላቁ እባብ አለ" የሚለው ትምህርት ከፓጋን የተቀዳ ነው። ድርሳናት እና ሃይማኖተ አበው ከምድር በታች በውኃ ውስጥ የተሰወሩ ፍጥረት እንዳሉ ይናገራሉ፦
ድርሳነ መስቀል ዘወርኃ ታህሣሥ 11፥26 "ከምድር በታች የተሰወሩትን የሰው እና የእንስሳት ድምፅ ይሰማሉ"።
ድርሳነ ሚካኤል ዘወርኃ ኅዳር 3፥118 "ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ካለው ፍጥረት ሁሉ አንተ አምላክ አታብጅ"።
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 129፥ ቁጥር 3 "ከምድር በታች በሚገኙ በውኃዎች ውስጥ ባሉ ፍጥረታት አምሳል ጣዖት አታብጅ"።
ስለዚህ "ከምድር በታች ውኃ አለ እና በውኃ ውስጥ ትልቅ ዓሣ አለ" የሚለው ትርክት ኢሥራዒልያህ እንጂ አሥ-ሠለፉል ኢጅማዕ አይደለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሌዋታን እና ቤሔሞት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥77 «እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የኾነን ወሰንን አትለፉ! በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ غَيْرَ الْحَقِّ وَلَا تَتَّبِعُوا أَهْوَاءَ قَوْمٍ قَدْ ضَلُّوا مِن قَبْلُ وَأَضَلُّوا كَثِيرًا وَضَلُّوا عَن سَوَاءِ السَّبِيلِ
"ኹራፋት" خُرَافَات ማለት "ሥነ-ተረት"mythology" ማለት ሲሆን ባይብል ሌዋታን እና ቤሔሞት ስለሚባሉ ሁለት ግዙፋን አራዊት ከፓጋን ሥነ-ተረት ቀድቶ ይተርካል፦
ዘፍጥረት 1፥21 ኤሎሂም ታላላቆች አንበሪዎችን ፈጠረ። וַיִּבְרָ֣א אֱלֹהִ֔ים אֶת־הַתַּנִּינִ֖ם הַגְּדֹלִ֑ים
"አንበሪ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ተኒም" תַּנִּין ሲሆን "እባብ" "ዘንዶ" "የባሕር ጭራቅ" "ታላቅ ዓሣ"whale" ማለት ነው፥ እንደ ሥነ ተረቱ ትርክት እነዚህ ሁለት ታላላቅ አራዊት በአምስተኛው ቀን የተፈጠሩት ብሔሞት እና ሌዋታን ናቸው፦
ዕዝራ ሱቱኤል 4፥49 ያን ጊዜ የፈጠርካቸው ሁለቱን እንስሳት አኖርክ፥ የአንዱን ስሙን "ብሔሞት" የሁለተኛውን ስሙን "ሌዋታን" አልከው።
ነጥብ አንድ
"ቤሕሞት"
"ቤሔሞት" בְ֭הֵמוֹת ከግብፅ የተወሰደ የሦስት ቃላት ውቅር ነው፥ "ቤ" בְ֭ አመልካች መስተአምር ሲሆን "the" ማለት ነው፣ "ሔ" הֵ ማለት "በሬ" ማለት ነው፣ "ሞት" מוֹת ማለት "ውኃ" ማለት ነው። በጥቅሉ "ቤሔሞት" בְ֭הֵמוֹת ማለት "በሬ የሚመስል የባሕር አንበሪ" ማለት ነው፥ ቤሔሞት ከምድር በታች በማይታይ ቦታ የሚኖር ወንዱ አውሬ ነው፦
ዕዝራ ሱቱኤል 4፥51 ለብሔሞት ከስድስተኛው እጅ አንዱን እጅ የብስን ሰጠኸው።
መጽሐፈ ሄኖክ 16፥13 የማይታየውን ምድረ በዳ በደረቱ የሚይዝ ስሙ "ብሔሞት" የሚባል የወንዱም አውሬ ቦታው በየብስ ነው።
ኢዮብ 40፥15 ከአንተ ጋር የሠራሁትን ቤሔሞት እስኪ ተመልከት! እንደ በሬ ሣር ይበላል። הִנֵּה־נָ֣א בְ֭הֵמֹות אֲשֶׁר־עָשִׂ֣יתִי עִמָּ֑ךְ חָ֝צִ֗יר כַּבָּקָ֥ר יֹאכֵֽל׃
ኢዮብ 40፥19 እርሱ የአምላክ ፍጥረት አውራ ነው። ה֖וּא רֵאשִׁ֣ית דַּרְכֵי־אֵ֑ל
"ረሺት" רֵאשִׁית ማለት "መጀመሪያ" "አውራ" "ራስ" "አለቃ" ማለት ሲሆን እንደ ሥነ-ተረቱ የአራዊት ሁሉ አለቃ፣ ራስ፣ አውራ ነው፥ በዐማርኛው ላይ "ጉማሬ" ቢለውም በዕብራይስጡ ግን "ቤሔሞት" בְ֭הֵמוֹת ብሎታል። ይህ እጅግ ግዙፍ ፍጡር በአፈ ታሪኩ ከምድር በታች ምድርን ከቦ ያለ አንበሪ ነው፦
1ኛ መቃብያን 25፥5 ከምድር በታች ያለውን እባብ አዘዋለሁ፥ በባሕርም ውስጥ ያለውን ዓሣ አዘዋለሁ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥77 «እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የኾነን ወሰንን አትለፉ! በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ غَيْرَ الْحَقِّ وَلَا تَتَّبِعُوا أَهْوَاءَ قَوْمٍ قَدْ ضَلُّوا مِن قَبْلُ وَأَضَلُّوا كَثِيرًا وَضَلُّوا عَن سَوَاءِ السَّبِيلِ
"ኹራፋት" خُرَافَات ማለት "ሥነ-ተረት"mythology" ማለት ሲሆን ባይብል ሌዋታን እና ቤሔሞት ስለሚባሉ ሁለት ግዙፋን አራዊት ከፓጋን ሥነ-ተረት ቀድቶ ይተርካል፦
ዘፍጥረት 1፥21 ኤሎሂም ታላላቆች አንበሪዎችን ፈጠረ። וַיִּבְרָ֣א אֱלֹהִ֔ים אֶת־הַתַּנִּינִ֖ם הַגְּדֹלִ֑ים
"አንበሪ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ተኒም" תַּנִּין ሲሆን "እባብ" "ዘንዶ" "የባሕር ጭራቅ" "ታላቅ ዓሣ"whale" ማለት ነው፥ እንደ ሥነ ተረቱ ትርክት እነዚህ ሁለት ታላላቅ አራዊት በአምስተኛው ቀን የተፈጠሩት ብሔሞት እና ሌዋታን ናቸው፦
ዕዝራ ሱቱኤል 4፥49 ያን ጊዜ የፈጠርካቸው ሁለቱን እንስሳት አኖርክ፥ የአንዱን ስሙን "ብሔሞት" የሁለተኛውን ስሙን "ሌዋታን" አልከው።
ነጥብ አንድ
"ቤሕሞት"
"ቤሔሞት" בְ֭הֵמוֹת ከግብፅ የተወሰደ የሦስት ቃላት ውቅር ነው፥ "ቤ" בְ֭ አመልካች መስተአምር ሲሆን "the" ማለት ነው፣ "ሔ" הֵ ማለት "በሬ" ማለት ነው፣ "ሞት" מוֹת ማለት "ውኃ" ማለት ነው። በጥቅሉ "ቤሔሞት" בְ֭הֵמוֹת ማለት "በሬ የሚመስል የባሕር አንበሪ" ማለት ነው፥ ቤሔሞት ከምድር በታች በማይታይ ቦታ የሚኖር ወንዱ አውሬ ነው፦
ዕዝራ ሱቱኤል 4፥51 ለብሔሞት ከስድስተኛው እጅ አንዱን እጅ የብስን ሰጠኸው።
መጽሐፈ ሄኖክ 16፥13 የማይታየውን ምድረ በዳ በደረቱ የሚይዝ ስሙ "ብሔሞት" የሚባል የወንዱም አውሬ ቦታው በየብስ ነው።
ኢዮብ 40፥15 ከአንተ ጋር የሠራሁትን ቤሔሞት እስኪ ተመልከት! እንደ በሬ ሣር ይበላል። הִנֵּה־נָ֣א בְ֭הֵמֹות אֲשֶׁר־עָשִׂ֣יתִי עִמָּ֑ךְ חָ֝צִ֗יר כַּבָּקָ֥ר יֹאכֵֽל׃
ኢዮብ 40፥19 እርሱ የአምላክ ፍጥረት አውራ ነው። ה֖וּא רֵאשִׁ֣ית דַּרְכֵי־אֵ֑ל
"ረሺት" רֵאשִׁית ማለት "መጀመሪያ" "አውራ" "ራስ" "አለቃ" ማለት ሲሆን እንደ ሥነ-ተረቱ የአራዊት ሁሉ አለቃ፣ ራስ፣ አውራ ነው፥ በዐማርኛው ላይ "ጉማሬ" ቢለውም በዕብራይስጡ ግን "ቤሔሞት" בְ֭הֵמוֹת ብሎታል። ይህ እጅግ ግዙፍ ፍጡር በአፈ ታሪኩ ከምድር በታች ምድርን ከቦ ያለ አንበሪ ነው፦
1ኛ መቃብያን 25፥5 ከምድር በታች ያለውን እባብ አዘዋለሁ፥ በባሕርም ውስጥ ያለውን ዓሣ አዘዋለሁ።
ነጥብ ሁለት
"ሌዋታን"
ሁለተኛው ከምድር በታችም በባሕር ውስጥ ያለውን ትልቁ ዓሣ መሳይ እባብ ደግሞ የዓሣዎች አለቃ "ሌዋታን" לִוְיָתָן ስትባል ሴቷ እባብ፣ ዘንዶ፣ ጭራቅ፣ ዓሣ ናት፦
ዘዳግም 4፥18 "ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን "የዓሣን" ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ።
ኢዮብ 41፥1 በውኑ ሌዋታንን በመቃጥን ታወጣለህን? ምላሱንስ በገመድ ታስረዋለህን? תִּמְשֹׁ֣ךְ לִוְיָתָ֣ן בְּחַכָּ֑ה וּ֝בְחֶ֗בֶל תַּשְׁקִ֥יעַ
በዐማርኛው ላይ "አዞ" ቢለውም በዕብራይስጡ ግን "ሌዋታን" לִוְיָתָן ብሎታል፥ በተጨማሪም ስለ ሌዋታን ተመልከት፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ "ሌዋታንን" ጠማማውንም እባብ "ሌዋታንን" በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል።
አሞጽ 9፥3 በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ "እባቡን" አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል።
ዕዝራ ሱቱኤል 4፥52 ሰባተኛዋንም እጅ ባሕሩን ለሌዋታን ሰጠኸው።
መጽሐፈ ሄኖክ 16:12 በዚች ቀን ሁለቱ አውሬዎች ከደማዊት ነፍስ ይለያሉ፤ ስሟ ሌዋታን የሚባል ሴቲቱ አውሬ በውኃዎች ምንጮች ላይ በባሕሩ ጥልቅ ትኖር ዘንድ ተፈጠረች።
"ሌዋታን" የሚባሉት በጥንት ዘመን ይኖሩ ከነበሩት የጥንት ሕዝቦች ወገኖች ጋር የሚመሳሰል ተመሳሳይ አፈ ታሪክ ነው፥ ለምሳሌ ያህል በከነዓናዊያን ከምድር በታች ባለው ባሕር ውስጥ የሚኖር እባብ "ሎጣን" ሲባል በባቢሎናውያን ደግሞ "ታያማት" ይባላል።
እንግዲህ በተጠናጥል ስለ ሁለቱም ካየን ዘንዳ በጥቅሉ እንደ ሥነ-ተረቱ ሌዋታን በግራ ቤሔሞት በቀኝ ምድርን ተጠምጥመው ከበዋታል፦
አክሲማሮስ ዘሐሙስ ቁጥር 3 "ብሔሞት በቀኝ በየብስ ላይ ሌዋታን በግራ በባሕር ዙረው እና ተጠምጥመው እነርሱ እንደ ቀሚስ ዓለም እንደ አንገት እንዲሁ እነርሱ እንደ ቀለበት ዓለምን እንደ ጣት አድርገው ይኖራሉ"።
እነዚህ ጭራቆች ከተፈጠሩ ጀምረው እስከ አሁን ያተዋለዱ እና ያልሞቱ ፍጥረታት ሲሆኑ ብሔሞት ከየብስ ካሉ ፍጥረታት ከሰው በቀር ሺህ ሺህ በጸጉሩ የሚመገብ ነው፥ ሌዋታን ከባሕር ውስጥ ከሚኖሩ ፍጥረታት ሺህ ሺህ በጸጉሯ የምትመገብ ናት፦
አክሲማሮስ ዘሐሙስ ቁጥር 3 "ብሔሞት ከየብስ ካሉ ፍጥረታት ከሰው በቀር ሺህ ሺህ በጸጉሩ ይገባለታል፥ ያንን እየተመገበ እና ፈጣሪውን እያመሰገነ በየብስ ይኖራል። ሌዋታን ከባሕር ውስጥ ከሚኖሩ ፍጥረታት ሺህ ሺህ በጸጉሯ ይገባላታል፥ ያንን እየተመገበች እና ፈጣሪውን እያመሰገነች በባሕር ትኖራለች።
እነርሱ የፍርዱ ቀን ከመላእክት ጋር ተዋግተው ወይም እርስ በእርስ ተገዳድለው ይሞታሉ፥ ከዚያም ይታረዱና የተመረጡ የሆኑ ሰዎች ይበሏቸዋል። የአራዊት ንጉሥ ብሔሞት፣ የባሕር ንጉሥ ሌዋታን፣ የአእዋፋት ንጉሥ ዚዝ የሚለው ሥነ ተረት በባቢሎን፣ በሱመርያ፣ በአሶር፣ በከነዓን ወዘተ የሚነገሩ ሥነ ተረቶች ናቸው፥ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ዘፍጥረት 1፥21 የግርጌ ማስታወሻ ስለዚህ ሌዋታን እንዲህ ብሏል፦
"በከነዓናውያን ሥነ ተረት ውስጥ በጣም አስፈሪ ለሆነ አንድ የባሕር ውስጥ እንስሳ የተሰጠ ስያሜ ነው"።
የእነዚህን ሥነ ተረት የመጽሐፉ ሰዎችወሰንን አይሁዳውያን እና ክርስቲያኖች በመጽሐፎቻቸው አስገብተዋል። የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በእናንተ ፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ፦
5፥77 «እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የኾነን አትለፉ! በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ غَيْرَ الْحَقِّ وَلَا تَتَّبِعُوا أَهْوَاءَ قَوْمٍ قَدْ ضَلُّوا مِن قَبْلُ وَأَضَلُّوا كَثِيرًا وَضَلُّوا عَن سَوَاءِ السَّبِيلِ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ሌዋታን"
ሁለተኛው ከምድር በታችም በባሕር ውስጥ ያለውን ትልቁ ዓሣ መሳይ እባብ ደግሞ የዓሣዎች አለቃ "ሌዋታን" לִוְיָתָן ስትባል ሴቷ እባብ፣ ዘንዶ፣ ጭራቅ፣ ዓሣ ናት፦
ዘዳግም 4፥18 "ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን "የዓሣን" ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ።
ኢዮብ 41፥1 በውኑ ሌዋታንን በመቃጥን ታወጣለህን? ምላሱንስ በገመድ ታስረዋለህን? תִּמְשֹׁ֣ךְ לִוְיָתָ֣ן בְּחַכָּ֑ה וּ֝בְחֶ֗בֶל תַּשְׁקִ֥יעַ
በዐማርኛው ላይ "አዞ" ቢለውም በዕብራይስጡ ግን "ሌዋታን" לִוְיָתָן ብሎታል፥ በተጨማሪም ስለ ሌዋታን ተመልከት፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ "ሌዋታንን" ጠማማውንም እባብ "ሌዋታንን" በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል።
አሞጽ 9፥3 በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ "እባቡን" አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል።
ዕዝራ ሱቱኤል 4፥52 ሰባተኛዋንም እጅ ባሕሩን ለሌዋታን ሰጠኸው።
መጽሐፈ ሄኖክ 16:12 በዚች ቀን ሁለቱ አውሬዎች ከደማዊት ነፍስ ይለያሉ፤ ስሟ ሌዋታን የሚባል ሴቲቱ አውሬ በውኃዎች ምንጮች ላይ በባሕሩ ጥልቅ ትኖር ዘንድ ተፈጠረች።
"ሌዋታን" የሚባሉት በጥንት ዘመን ይኖሩ ከነበሩት የጥንት ሕዝቦች ወገኖች ጋር የሚመሳሰል ተመሳሳይ አፈ ታሪክ ነው፥ ለምሳሌ ያህል በከነዓናዊያን ከምድር በታች ባለው ባሕር ውስጥ የሚኖር እባብ "ሎጣን" ሲባል በባቢሎናውያን ደግሞ "ታያማት" ይባላል።
እንግዲህ በተጠናጥል ስለ ሁለቱም ካየን ዘንዳ በጥቅሉ እንደ ሥነ-ተረቱ ሌዋታን በግራ ቤሔሞት በቀኝ ምድርን ተጠምጥመው ከበዋታል፦
አክሲማሮስ ዘሐሙስ ቁጥር 3 "ብሔሞት በቀኝ በየብስ ላይ ሌዋታን በግራ በባሕር ዙረው እና ተጠምጥመው እነርሱ እንደ ቀሚስ ዓለም እንደ አንገት እንዲሁ እነርሱ እንደ ቀለበት ዓለምን እንደ ጣት አድርገው ይኖራሉ"።
እነዚህ ጭራቆች ከተፈጠሩ ጀምረው እስከ አሁን ያተዋለዱ እና ያልሞቱ ፍጥረታት ሲሆኑ ብሔሞት ከየብስ ካሉ ፍጥረታት ከሰው በቀር ሺህ ሺህ በጸጉሩ የሚመገብ ነው፥ ሌዋታን ከባሕር ውስጥ ከሚኖሩ ፍጥረታት ሺህ ሺህ በጸጉሯ የምትመገብ ናት፦
አክሲማሮስ ዘሐሙስ ቁጥር 3 "ብሔሞት ከየብስ ካሉ ፍጥረታት ከሰው በቀር ሺህ ሺህ በጸጉሩ ይገባለታል፥ ያንን እየተመገበ እና ፈጣሪውን እያመሰገነ በየብስ ይኖራል። ሌዋታን ከባሕር ውስጥ ከሚኖሩ ፍጥረታት ሺህ ሺህ በጸጉሯ ይገባላታል፥ ያንን እየተመገበች እና ፈጣሪውን እያመሰገነች በባሕር ትኖራለች።
እነርሱ የፍርዱ ቀን ከመላእክት ጋር ተዋግተው ወይም እርስ በእርስ ተገዳድለው ይሞታሉ፥ ከዚያም ይታረዱና የተመረጡ የሆኑ ሰዎች ይበሏቸዋል። የአራዊት ንጉሥ ብሔሞት፣ የባሕር ንጉሥ ሌዋታን፣ የአእዋፋት ንጉሥ ዚዝ የሚለው ሥነ ተረት በባቢሎን፣ በሱመርያ፣ በአሶር፣ በከነዓን ወዘተ የሚነገሩ ሥነ ተረቶች ናቸው፥ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ዘፍጥረት 1፥21 የግርጌ ማስታወሻ ስለዚህ ሌዋታን እንዲህ ብሏል፦
"በከነዓናውያን ሥነ ተረት ውስጥ በጣም አስፈሪ ለሆነ አንድ የባሕር ውስጥ እንስሳ የተሰጠ ስያሜ ነው"።
የእነዚህን ሥነ ተረት የመጽሐፉ ሰዎችወሰንን አይሁዳውያን እና ክርስቲያኖች በመጽሐፎቻቸው አስገብተዋል። የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በእናንተ ፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ፦
5፥77 «እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የኾነን አትለፉ! በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ غَيْرَ الْحَقِّ وَلَا تَتَّبِعُوا أَهْوَاءَ قَوْمٍ قَدْ ضَلُّوا مِن قَبْلُ وَأَضَلُّوا كَثِيرًا وَضَلُّوا عَن سَوَاءِ السَّبِيلِ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዚዝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥77 «እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የኾነን ወሰንን አትለፉ! በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ غَيْرَ الْحَقِّ وَلَا تَتَّبِعُوا أَهْوَاءَ قَوْمٍ قَدْ ضَلُّوا مِن قَبْلُ وَأَضَلُّوا كَثِيرًا وَضَلُّوا عَن سَوَاءِ السَّبِيلِ
"ኹራፋህ" خُرَافَة የሚለው ቃል "ኸረፈ" خَرَفَ ማለትም "ተረተ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሥነ-ተረት"mythology" ማለት ነው፥ የኹራፋህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኹራፋት" خُرَافَات ነው። አይሁዳውያን በጥንት ጊዜ በፋርሳውያን "ሲሙርግ" እየተባለ፣ በሱሜሪያን "አንዙ" እየተባለ፣ በግሪክ ደግሞ "ፊኒክስ" እየተባለ የሚነገርለትን "ዚዝ" זִיז በመጽሐፉ ላይ አስገብተዋል፥ "ዚዝ" የአእዋፋት ንግሥት ስትሆን መኖሪያዋ ሰማይ ላይ ነው። ፀሐይ ምድርን 109 ጊዜ ያክል የምትበልጥ ፍጡር ስትሆን በአይሁዳውያን ሥነ-ተረት "ዚዝ ፀሐይን በክንፏ መጋረድ የምትችል ትልቅ ወፍ ናት፥ ግዝፈቷ እንደ ሌዋታን ስትሆን እንቁላሏ ቢወድቅ አንድ ከተማ ሊያወድም ይችላል" ተብሎ ይታመናል፥ ባይብል ላይም ስለ ዚዝ ይናገራል፦
መዝሙር 80፥13 የሜዳ "ዚዝ" ይበላታል"። וְזִ֖יז שָׂדַ֣י יִרְעֶֽנָּה׃
መዝሙር 50፥11 የሜዳ "ዚዝ" በእኔ ዘንድ ነው። וְזִ֥יז דַ֗י עִמָּדִֽי
"በእኔ ዘንድ" ማለት ሰማይ ላይ ማለት ነው፥ የአእዋፋት አለቃ ዚዝ የአይሁዳውያን አጋዳህ ላይ፦ "ሌዋታን የዓሣዎች ንጉሥ እንደሆነ ሁሉ ዚዝም በወፎች ላይ እንድትገዛ ተሹማለች"።
ይህቺ ጭራቅ ከተፈጠረችበት ጀምራ እስከ አሁን የማትወልድ እና የማትሞት ስትሆን የፍርዱ ቀን ታርዳ ለተመረጡ አትክልታውያን"vegetarian" ምግብ ትሆናለች፥ ይህ የፓጋኑን ሥነ ተረት የመጽሐፉ ሰዎች አይሁዳውያን በመጽሐፎቻቸው አስገብተዋል። የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በእናንተ ፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ፦
5፥77 «እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የኾነን ወሰንን አትለፉ! በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ غَيْرَ الْحَقِّ وَلَا تَتَّبِعُوا أَهْوَاءَ قَوْمٍ قَدْ ضَلُّوا مِن قَبْلُ وَأَضَلُّوا كَثِيرًا وَضَلُّوا عَن سَوَاءِ السَّبِيلِ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥77 «እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የኾነን ወሰንን አትለፉ! በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ غَيْرَ الْحَقِّ وَلَا تَتَّبِعُوا أَهْوَاءَ قَوْمٍ قَدْ ضَلُّوا مِن قَبْلُ وَأَضَلُّوا كَثِيرًا وَضَلُّوا عَن سَوَاءِ السَّبِيلِ
"ኹራፋህ" خُرَافَة የሚለው ቃል "ኸረፈ" خَرَفَ ማለትም "ተረተ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሥነ-ተረት"mythology" ማለት ነው፥ የኹራፋህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኹራፋት" خُرَافَات ነው። አይሁዳውያን በጥንት ጊዜ በፋርሳውያን "ሲሙርግ" እየተባለ፣ በሱሜሪያን "አንዙ" እየተባለ፣ በግሪክ ደግሞ "ፊኒክስ" እየተባለ የሚነገርለትን "ዚዝ" זִיז በመጽሐፉ ላይ አስገብተዋል፥ "ዚዝ" የአእዋፋት ንግሥት ስትሆን መኖሪያዋ ሰማይ ላይ ነው። ፀሐይ ምድርን 109 ጊዜ ያክል የምትበልጥ ፍጡር ስትሆን በአይሁዳውያን ሥነ-ተረት "ዚዝ ፀሐይን በክንፏ መጋረድ የምትችል ትልቅ ወፍ ናት፥ ግዝፈቷ እንደ ሌዋታን ስትሆን እንቁላሏ ቢወድቅ አንድ ከተማ ሊያወድም ይችላል" ተብሎ ይታመናል፥ ባይብል ላይም ስለ ዚዝ ይናገራል፦
መዝሙር 80፥13 የሜዳ "ዚዝ" ይበላታል"። וְזִ֖יז שָׂדַ֣י יִרְעֶֽנָּה׃
መዝሙር 50፥11 የሜዳ "ዚዝ" በእኔ ዘንድ ነው። וְזִ֥יז דַ֗י עִמָּדִֽי
"በእኔ ዘንድ" ማለት ሰማይ ላይ ማለት ነው፥ የአእዋፋት አለቃ ዚዝ የአይሁዳውያን አጋዳህ ላይ፦ "ሌዋታን የዓሣዎች ንጉሥ እንደሆነ ሁሉ ዚዝም በወፎች ላይ እንድትገዛ ተሹማለች"።
ይህቺ ጭራቅ ከተፈጠረችበት ጀምራ እስከ አሁን የማትወልድ እና የማትሞት ስትሆን የፍርዱ ቀን ታርዳ ለተመረጡ አትክልታውያን"vegetarian" ምግብ ትሆናለች፥ ይህ የፓጋኑን ሥነ ተረት የመጽሐፉ ሰዎች አይሁዳውያን በመጽሐፎቻቸው አስገብተዋል። የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በእናንተ ፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ፦
5፥77 «እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የኾነን ወሰንን አትለፉ! በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ غَيْرَ الْحَقِّ وَلَا تَتَّبِعُوا أَهْوَاءَ قَوْمٍ قَدْ ضَلُّوا مِن قَبْلُ وَأَضَلُّوا كَثِيرًا وَضَلُّوا عَن سَوَاءِ السَّبِيلِ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሏህ ሰሚ ነው የሚለው ትምህርቴ በድምፅ ቀርቧል። ገብታችሁ ኮምኩሙ፦ https://youtu.be/khV_DAWyxg0
የልብ እረፍት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
48፥4 እርሱ ያ በምእምናን ልቦች ውስጥ ከእምነታቸው ጋር እምነትን ይጨምሩ ዘንድ እርጋታን ያወረደ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ السَّكِينَةَ فِي قُلُوبِ الْمُؤْمِنِينَ لِيَزْدَادُوا إِيمَانًا مَّعَ إِيمَانِهِمْ
"ቀልብ" قَلْب የሚለው ቃል "ቀለበ" قَلَبَ ማለትም "ለበወ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ልብ" ማለት ነው፥ የቀልብ ብዙ ቁጥር "ቁሉብ" قُلُوب ሲሆን "ልቦች" ማለት ነው። "ቀልብ" የሰው ውሳጣዊ ምንነት የሆነው "ናላ" "ቆሌ" ነው፦
15፥51 አላህም በልቦቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል፡፡ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا فِي قُلُوبِكُمْ
"ራሓህ" رَاحَة ማለት "እረፍት" ማለት ሲሆን ይህም የልብ እረፍት ውስጣዊ ደስታ፣ ጸጥታ፣ እርካታ፣ መረጋጋት፣ ሰላም፣ መብቃቃት ነው፥ ከአሏህ ዘንድ የልብ እረፍት የሚሰጡት ኢሥላም፣ ኢማን፣ ኢሕሣን፣ ሶላት፣ ዚክር፣ ቁርኣን ናቸው። ሰው ልቡ እረፍት እንዲኖረው ኢሥላም የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፦
2፥112 እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን ለአላህ የሰጠ ሰው ለእርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፥ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም። እነርሱም አያዝኑም፡፡ مَنْ أَسْلَمَ وَجْهَهُ لِلَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَلَهُ أَجْرُهُ عِندَ رَبِّهِ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
"የሰጠ" ለሚለው የገባው ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ሲሆን "ሙሥሊም" مُسْلِم ማለት ለአሏህ "ተገዢ" "ታዛዥ" "አምላኪ" ማለት ነው፥ አሏህን መፍራት "ተቅዋእ" تَقْوَا ወይም "ኸውፍ" خَوْف ሲሆን አሏህን በመፍራት የሚገዛ እና የሚታዘዝ ሙሥሊም ውስጡ ፍርሃት የለበትም እንዲሁ ይደሰታል እንጂ አያዝንም፦
7፥56 ፈርታችሁ እና ከጅላችሁም ተገዙት፡፡ وَادْعُوهُ خَوْفًا وَطَمَعًا
"አሏህ ሁሉን ዐዋቂ ነው" በልቤ የማስበውን ያውቃል፣ "አሏህ ሁሉን ነገር ሰሚ ነው" መስጥሬ የምናገረውን ይሰማል፣ "አሏህ ሁሉን ተመልካች ነው" ተደብቄ የማደርገውን ያያል የሚል ስሜት ሲኖረን ያ አሏህ መፍራት ማለት ነው። በአሏህ ላይ ሌላ ማንነትን እና ምንነትን ማሻረክ ታላቅ በደል ነው፥ እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፦
31፥13 ማጋራት ታላቅ በደል ነው። إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
6፥82 እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَـٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ
"አምን" أَمْن ማለት "ጸጥታ" ማለት ሲሆን በተውሒድ የውስጥ ሰላም ማግኘት ነው፥ ሺርክ ውስጥን የሚረብሽ፣ የሚያወዛግብ፣ የሚያቀባዥር ነው። ሰው ልቡ እረፍት እንዲኖረው ኢማን ጉልኅ ሚና አለው፦
6፥48 ያመኑ እና መልካምን የሠሩ ሰዎችም በእነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፥ እነርሱም አያዝኑም፡፡ آمَنَ وَأَصْلَحَ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
"ያመኑ" ለሚለው የገባው ቃል "አመነ" آمَنَ ሲሆን "ሙእሚን" مُؤْمِن ማለት ኢማን ያለው "አማኝ" ወይም "ምእመን" ማለት ነው፥ ሰው ኢማን በልቡ ሲኖር ውስጡ ፍርሃት የለበትም እንዲሁ ይደሰታል እንጂ አያዝንም። ሰው ልቡ እረፍት እንዲኖረው መልካም ሥራ ጉልኅ ሚና አለው፦
2፥277 እነዚያ ያመኑ፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፣ ሶላትንም ያስተካከሉ፣ ዘካንም የሰጡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፥ እነርሱም አያዝኑም፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
"የሠሩ" ለሚለው የገባው ቃል "ዐሚሉ" عَمِلُوا ሲሆን "ሙሕሢን" مُحْسِن ማለት ኢሕሣን ያለው "መልካም ሠሪ" ማለት ነው፥ ሰው ኢሕሣን በልቡ ሲኖር ውስጡ ፍርሃት የለበትም እንዲሁ ይደሰታል እንጂ አያዝንም።
ሸይጧን ሰውን በመጥፎ እና በሚጠላ ነገር ያዛል፥ ሶላት ከመጥፎ እና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለች፦
24፥21 እርሱ በመጥፎ እና በሚጠላ ነገር ያዛልና፡፡ فَإِنَّهُ يَأْمُرُ بِالْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ
29፥45 ሶላት ከመጥፎ እና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና፡፡ አላህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው። إِنَّ الصَّلَاةَ تَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ ۗ وَلَذِكْرُ اللَّهِ أَكْبَرُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
48፥4 እርሱ ያ በምእምናን ልቦች ውስጥ ከእምነታቸው ጋር እምነትን ይጨምሩ ዘንድ እርጋታን ያወረደ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ السَّكِينَةَ فِي قُلُوبِ الْمُؤْمِنِينَ لِيَزْدَادُوا إِيمَانًا مَّعَ إِيمَانِهِمْ
"ቀልብ" قَلْب የሚለው ቃል "ቀለበ" قَلَبَ ማለትም "ለበወ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ልብ" ማለት ነው፥ የቀልብ ብዙ ቁጥር "ቁሉብ" قُلُوب ሲሆን "ልቦች" ማለት ነው። "ቀልብ" የሰው ውሳጣዊ ምንነት የሆነው "ናላ" "ቆሌ" ነው፦
15፥51 አላህም በልቦቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል፡፡ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا فِي قُلُوبِكُمْ
"ራሓህ" رَاحَة ማለት "እረፍት" ማለት ሲሆን ይህም የልብ እረፍት ውስጣዊ ደስታ፣ ጸጥታ፣ እርካታ፣ መረጋጋት፣ ሰላም፣ መብቃቃት ነው፥ ከአሏህ ዘንድ የልብ እረፍት የሚሰጡት ኢሥላም፣ ኢማን፣ ኢሕሣን፣ ሶላት፣ ዚክር፣ ቁርኣን ናቸው። ሰው ልቡ እረፍት እንዲኖረው ኢሥላም የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፦
2፥112 እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን ለአላህ የሰጠ ሰው ለእርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፥ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም። እነርሱም አያዝኑም፡፡ مَنْ أَسْلَمَ وَجْهَهُ لِلَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَلَهُ أَجْرُهُ عِندَ رَبِّهِ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
"የሰጠ" ለሚለው የገባው ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ሲሆን "ሙሥሊም" مُسْلِم ማለት ለአሏህ "ተገዢ" "ታዛዥ" "አምላኪ" ማለት ነው፥ አሏህን መፍራት "ተቅዋእ" تَقْوَا ወይም "ኸውፍ" خَوْف ሲሆን አሏህን በመፍራት የሚገዛ እና የሚታዘዝ ሙሥሊም ውስጡ ፍርሃት የለበትም እንዲሁ ይደሰታል እንጂ አያዝንም፦
7፥56 ፈርታችሁ እና ከጅላችሁም ተገዙት፡፡ وَادْعُوهُ خَوْفًا وَطَمَعًا
"አሏህ ሁሉን ዐዋቂ ነው" በልቤ የማስበውን ያውቃል፣ "አሏህ ሁሉን ነገር ሰሚ ነው" መስጥሬ የምናገረውን ይሰማል፣ "አሏህ ሁሉን ተመልካች ነው" ተደብቄ የማደርገውን ያያል የሚል ስሜት ሲኖረን ያ አሏህ መፍራት ማለት ነው። በአሏህ ላይ ሌላ ማንነትን እና ምንነትን ማሻረክ ታላቅ በደል ነው፥ እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፦
31፥13 ማጋራት ታላቅ በደል ነው። إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
6፥82 እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَـٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ
"አምን" أَمْن ማለት "ጸጥታ" ማለት ሲሆን በተውሒድ የውስጥ ሰላም ማግኘት ነው፥ ሺርክ ውስጥን የሚረብሽ፣ የሚያወዛግብ፣ የሚያቀባዥር ነው። ሰው ልቡ እረፍት እንዲኖረው ኢማን ጉልኅ ሚና አለው፦
6፥48 ያመኑ እና መልካምን የሠሩ ሰዎችም በእነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፥ እነርሱም አያዝኑም፡፡ آمَنَ وَأَصْلَحَ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
"ያመኑ" ለሚለው የገባው ቃል "አመነ" آمَنَ ሲሆን "ሙእሚን" مُؤْمِن ማለት ኢማን ያለው "አማኝ" ወይም "ምእመን" ማለት ነው፥ ሰው ኢማን በልቡ ሲኖር ውስጡ ፍርሃት የለበትም እንዲሁ ይደሰታል እንጂ አያዝንም። ሰው ልቡ እረፍት እንዲኖረው መልካም ሥራ ጉልኅ ሚና አለው፦
2፥277 እነዚያ ያመኑ፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፣ ሶላትንም ያስተካከሉ፣ ዘካንም የሰጡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፥ እነርሱም አያዝኑም፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
"የሠሩ" ለሚለው የገባው ቃል "ዐሚሉ" عَمِلُوا ሲሆን "ሙሕሢን" مُحْسِن ማለት ኢሕሣን ያለው "መልካም ሠሪ" ማለት ነው፥ ሰው ኢሕሣን በልቡ ሲኖር ውስጡ ፍርሃት የለበትም እንዲሁ ይደሰታል እንጂ አያዝንም።
ሸይጧን ሰውን በመጥፎ እና በሚጠላ ነገር ያዛል፥ ሶላት ከመጥፎ እና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለች፦
24፥21 እርሱ በመጥፎ እና በሚጠላ ነገር ያዛልና፡፡ فَإِنَّهُ يَأْمُرُ بِالْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ
29፥45 ሶላት ከመጥፎ እና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና፡፡ አላህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው። إِنَّ الصَّلَاةَ تَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ ۗ وَلَذِكْرُ اللَّهِ أَكْبَرُ
"ፈሕሻእ" فَحْشَاء ማለት "መጥፎ ቃላት" ማለት ሲሆን "ሙንከር" مُنكَر ደግሞ "መጥፎ ሥራ" ነው፥ ሁለቱም የሸይጧን እርምጃዎች ናቸው። ሶላት ግን በኢማን፣ በኢኽላስ እና በኢትባዕ ከተፈጸመች ከፈሕሻእ እና ከሙንከር ነገር ሁሉ ትከለክላለችና፥ አሏህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው። ዚክር ልብን ያረካል፦
13፥28 እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ اللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
አሏህ በማውሳት የደረቀው ልብ ይረጥባል፥ "ኢጥሚእናን" اِطْمِئْنَان ማለት "እርካታ"satisfaction" ማለት ሲሆን የዚክር አይነቶች በሆኑት በተህሊል፣ በተክቢር፣ በተሕሚድ፣ በተሥቢሕ፣ በተምጂድ፣ በኢሥቲግፋር፣ በኢሥቲዓዛህ፣ በበሥመሏህ፣ በሐሥበሏህ፣ በኢሥቲርጃዕ ልብ ይረካል።
ቁርኣን መቅራት የልብ እረፍት ነው፥ ምክንያቱም በልብ ውስጥ ላለው በሽታ ቁርኣን መድኃኒት ነው፦
10፥57 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ግሳጼ በልቦች ውስጥም ላለው በሽታ መድኃኒት ለምእምናንም ብርሃን እና እዝነት በእርግጥ መጣችላችሁ፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَتْكُم مَّوْعِظَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَشِفَاءٌ لِّمَا فِي الصُّدُورِ وَهُدًى وَرَحْمَةٌ لِّلْمُؤْمِنِينَ
ኢማን ቋሚ አይደለም፥ እላዩ ላይ ዒልም ካልተጨመረበት ይቀንሳል። የአሏህ አናቅጽ ቁርኣን ሲቀራ ኢማን ይጨምራል፥ ኢማን ይጨምር ዘንድ እርጋታ በልብ ውስጥ ይወርዳል፦
8፥2 ፍጹም ምእምናን እነዚያ አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚፈሩት፣ በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን በተነበቡ ጊዜ እምነትን የሚጨምሩላቸው፣ በጌታቸውም ላይ ብቻ የሚመኩት ናቸው፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ إِذَا ذُكِرَ اللَّهُ وَجِلَتْ قُلُوبُهُمْ وَإِذَا تُلِيَتْ عَلَيْهِمْ آيَاتُهُ زَادَتْهُمْ إِيمَانًا وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
48፥4 እርሱ ያ በምእምናን ልቦች ውስጥ ከእምነታቸው ጋር እምነትን ይጨምሩ ዘንድ እርጋታን ያወረደ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ السَّكِينَةَ فِي قُلُوبِ الْمُؤْمِنِينَ لِيَزْدَادُوا إِيمَانًا مَّعَ إِيمَانِهِمْ
ምንኛ መታደል ነው? "ሠኪናህ" سَّكِينَة ማለት "መረጋጋት"tranquility" ማለት ሲሆን የልብ መብቃቃት እና ሰላም እኮ ነው፥ ክብር እና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ ይሁን!
ይህንን የመሰለ የልብ እረፍት እያለ ድብርት እና ደባርቴ ያለባቸው ሰዎች ባለማወቅ ለልብ እረፍት ብለው አደንዛዥ ዕፅ"drug" እና አስካሪ መጠጥ"alcohol" ይጠቀማሉ፥ ሲብስባቸውም ወደ ጠንቋይ ቤት እና ወደ ፕሮቴስታንት ይሄዳሉ። ይህ እንጥል መቧጠጥ ሳሩን እንጂ ገደሉን ሳያዩ ገደል መግባት ነው፥ ከዚህ መቅኖ አጥቶ ከመቅበዝበዝ ሕይወት ወጥታችሁ ማረፍ ከፈለጋችሁ በንስሓ ወደ አሏህ ተመለሱ! አሏህ በልቦቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው። በመሳሳትም ብታጠፉ እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው፦
4፥25 ጌታችሁ በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ በመሳሳትም ብታጠፉ እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው፡፡ رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا
አሏህ ለሁሉም ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
ብዙዎችን ካሉበት እስራት ነጻ ለማውጣት ይህንን የኢሥላም መልእክት ሼር በማድረግ ድርሻዎን ይወጡ!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
13፥28 እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ اللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
አሏህ በማውሳት የደረቀው ልብ ይረጥባል፥ "ኢጥሚእናን" اِطْمِئْنَان ማለት "እርካታ"satisfaction" ማለት ሲሆን የዚክር አይነቶች በሆኑት በተህሊል፣ በተክቢር፣ በተሕሚድ፣ በተሥቢሕ፣ በተምጂድ፣ በኢሥቲግፋር፣ በኢሥቲዓዛህ፣ በበሥመሏህ፣ በሐሥበሏህ፣ በኢሥቲርጃዕ ልብ ይረካል።
ቁርኣን መቅራት የልብ እረፍት ነው፥ ምክንያቱም በልብ ውስጥ ላለው በሽታ ቁርኣን መድኃኒት ነው፦
10፥57 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ግሳጼ በልቦች ውስጥም ላለው በሽታ መድኃኒት ለምእምናንም ብርሃን እና እዝነት በእርግጥ መጣችላችሁ፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَتْكُم مَّوْعِظَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَشِفَاءٌ لِّمَا فِي الصُّدُورِ وَهُدًى وَرَحْمَةٌ لِّلْمُؤْمِنِينَ
ኢማን ቋሚ አይደለም፥ እላዩ ላይ ዒልም ካልተጨመረበት ይቀንሳል። የአሏህ አናቅጽ ቁርኣን ሲቀራ ኢማን ይጨምራል፥ ኢማን ይጨምር ዘንድ እርጋታ በልብ ውስጥ ይወርዳል፦
8፥2 ፍጹም ምእምናን እነዚያ አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚፈሩት፣ በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን በተነበቡ ጊዜ እምነትን የሚጨምሩላቸው፣ በጌታቸውም ላይ ብቻ የሚመኩት ናቸው፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ إِذَا ذُكِرَ اللَّهُ وَجِلَتْ قُلُوبُهُمْ وَإِذَا تُلِيَتْ عَلَيْهِمْ آيَاتُهُ زَادَتْهُمْ إِيمَانًا وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
48፥4 እርሱ ያ በምእምናን ልቦች ውስጥ ከእምነታቸው ጋር እምነትን ይጨምሩ ዘንድ እርጋታን ያወረደ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ السَّكِينَةَ فِي قُلُوبِ الْمُؤْمِنِينَ لِيَزْدَادُوا إِيمَانًا مَّعَ إِيمَانِهِمْ
ምንኛ መታደል ነው? "ሠኪናህ" سَّكِينَة ማለት "መረጋጋት"tranquility" ማለት ሲሆን የልብ መብቃቃት እና ሰላም እኮ ነው፥ ክብር እና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ ይሁን!
ይህንን የመሰለ የልብ እረፍት እያለ ድብርት እና ደባርቴ ያለባቸው ሰዎች ባለማወቅ ለልብ እረፍት ብለው አደንዛዥ ዕፅ"drug" እና አስካሪ መጠጥ"alcohol" ይጠቀማሉ፥ ሲብስባቸውም ወደ ጠንቋይ ቤት እና ወደ ፕሮቴስታንት ይሄዳሉ። ይህ እንጥል መቧጠጥ ሳሩን እንጂ ገደሉን ሳያዩ ገደል መግባት ነው፥ ከዚህ መቅኖ አጥቶ ከመቅበዝበዝ ሕይወት ወጥታችሁ ማረፍ ከፈለጋችሁ በንስሓ ወደ አሏህ ተመለሱ! አሏህ በልቦቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው። በመሳሳትም ብታጠፉ እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው፦
4፥25 ጌታችሁ በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ በመሳሳትም ብታጠፉ እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው፡፡ رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا
አሏህ ለሁሉም ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
ብዙዎችን ካሉበት እስራት ነጻ ለማውጣት ይህንን የኢሥላም መልእክት ሼር በማድረግ ድርሻዎን ይወጡ!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም