የኢብራሂም ደባ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥57 «በአላህም እምላለሁ ዟሪዎች ኾናችሁ ከሄዳችሁ በኋላ ጣዖቶቻችሁን አሴራባቸዋለሁ» አለ፡፡ وَتَٱللَّهِ لَأَكِيدَنَّ أَصْنَٰمَكُم بَعْدَ أَن تُوَلُّوا۟ مُدْبِرِينَ
“ጧጉት” طَّٰغُوت የሚለው ቃል “ጦጋ” طَغَىٰ ማለትም “ወሰን አለፈ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በአሏህ ሐቅ ላይ ወሰን ማለፍ” ማለት ነው፥ በአሏህ ሐቅ ላይ ወሰን ማሳለፊያ ምንነት “ጣዖት” ይባላል። በአሏህ ሐቅ ላይ ወሰን ማሳለፊያ ምንነት "አስናም" እና "አውሳን" ናቸው፥ “አስናም” أَصْنَام ከእንጨት፣ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሠርቶ አምልኮ የሚቀርብለት ጣዖት ሲሆን “አውሳን” أَوْثَٰن ደግሞ ከድንጋይ ተቀርፆ አምልኮ የሚቀርብለት ምንነት ነው። ኢብራሂም ለአባቱ እና ለሕዝቦቹ ስለ አውሳን፦ "ይህቺ ቅርጻ ቅርጽ ያቺ እናንተ ለእርሷ ተገዢዎች የኾናችሁት ምንድን ናት? ብሎ ጠየቃቸው፥ እነርሱም፦ "አባቶቻችንን ለእርሷ ተገዢዎች ኾነው አገኘን" አሉ፦
21፥52 ለአባቱ እና ለሕዝቦቹ፦ «ይህቺ ቅርጻ ቅርጽ ያቺ እናንተ ለእርሷ ተገዢዎች የኾናችሁት ምንድን ናት» ባለ ጊዜ መራነው፡፡ إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦ مَا هَٰذِهِ ٱلتَّمَاثِيلُ ٱلَّتِىٓ أَنتُمْ لَهَا عَٰكِفُونَ
21፥53 «አባቶቻችንን ለእርሷ ተገዢዎች ኾነው አገኘን» አሉት፡፡ قَالُوا۟ وَجَدْنَآ ءَابَآءَنَا لَهَا عَٰبِدِينَ
እርሱም፦ "እናንተም አባቶቻችሁም በእርግጥ በግልጽ ስህተት ውስጥ ነበራችሁ" አላቸው፥ እነርሱም፦ "በምሩ መጣህልን ወይንስ አንተ ከሚቀልዱት ነህ? አሉት፦
21፥54 «እናንተም አባቶቻችሁም በእርግጥ በግልጽ ስህተት ውስጥ ነበራችሁ» አላቸው፡፡ قَالَ لَقَدْ كُنتُمْ أَنتُمْ وَآبَاؤُكُمْ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ
21፥55 «በምሩ መጣህልን ወይንስ አንተ ከሚቀልዱት ነህ» አሉት፡፡ قَالُوا أَجِئْتَنَا بِالْحَقِّ أَمْ أَنتَ مِنَ اللَّاعِبِينَ
እርሱም፦ “አይደለም ጌታችሁ የሰማያትና የምድር ጌታ ያ የፈጠራቸው ነው፡፡ እኔም በዚህ ላይ ከመስካሪዎቹ ነኝ” አላቸው፦
21፥56 «አይደለም ጌታችሁ የሰማያት እና የምድር ጌታ ያ የፈጠራቸው ነው፡፡ እኔም በዚህ ላይ ከመስካሪዎቹ ነኝ» አለ፡፡ قَالَ بَل رَّبُّكُمْ رَبُّ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ٱلَّذِى فَطَرَهُنَّ وَأَنَا۠ عَلَىٰ ذَٰلِكُم مِّنَ ٱلشَّٰهِدِينَ
21፥57 «በአላህም እምላለሁ ዟሪዎች ኾናችሁ ከሄዳችሁ በኋላ ጣዖቶቻችሁን አሴራባቸዋለሁ» አለ፡፡ وَتَٱللَّهِ لَأَكِيدَنَّ أَصْنَٰمَكُم بَعْدَ أَن تُوَلُّوا۟ مُدْبِرِينَ
"አኪደነ" أَكِيدَنَّ ማለት "አደባለው" "አሴራለው" ማለት ነው፥ "ከይድ" كَيْد የሚለው ቃል "ካደ" كَادَ ማለትም "አደበ" "አሴረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ደባ" "ሴራ" ማለት ነው። ይህም ሴራ ዘወር ሲሉ ለእነርሱ የኾነ አንድ ታላቅ ጣዖት ብቻ ሲቀር ስብርብሮችም አደረጋቸው፦
21፥58 ዘወር ሲሉ ለእነርሱ የኾነ አንድ ታላቅ ጣዖት ብቻ ሲቀር ስብርብሮችም አደረጋቸው፥ ወደ እርሱ ይመለሱ ዘንድ እርሱን ተወው፡፡ فَجَعَلَهُمْ جُذَٰذًا إِلَّا كَبِيرًۭا لَّهُمْ لَعَلَّهُمْ إِلَيْهِ يَرْجِعُونَ
አንድ ታላቅ ጣዖት ብቻ ያስቀረው ወደ ታላቁ ጣዖት ተመልሰው የተሰባበሩት ማን እንደሰባበራቸው ሲጠይቁት መልስ ይሰጡ እንደሆነ ዘንድ ነው፥ እነርሱም ጣዖቶቻቸው ተሰባብረው ሲያዩ፦ "በአማልክቶቻችን ይህንን የሠራ ማነው እርሱ በእርግጥ ከበደለኞች ነው? ኢብራሂም ሆይ! በአማልክቶቻችን ይህንን የሠራህ አንተ ነህን? አሉት፦
21፥59 «በአማልክቶቻችን ይህንን የሠራ ማነው እርሱ በእርግጥ ከበደለኞች ነው» አሉ፡፡ قَالُوا مَن فَعَلَ هَـٰذَا بِآلِهَتِنَا إِنَّهُ لَمِنَ الظَّالِمِينَ
21፥62 «ኢብራሂም ሆይ! በአማልክቶቻችን ይህንን የሠራህ አንተ ነህን?» አሉት፡፡ قَالُوا أَأَنتَ فَعَلْتَ هَـٰذَا بِآلِهَتِنَا يَا إِبْرَاهِيمُ
እርሱም፦ "አይደለም ይህ ታላቃቸው ሠራው፡፡ ይናገሩም እንደ ኾነ ጠይቋቸው" አለ፦
21፥63 «አይደለም ይህ ታላቃቸው ሠራው፡፡ ይናገሩም እንደ ኾነ ጠይቋቸው» አለ፡፡ قَالَ بَلْ فَعَلَهُۥ كَبِيرُهُمْ هَٰذَا فَسْـَٔلُوهُمْ إِن كَانُوا۟ يَنطِقُونَ
21፥64 ወደ እራሳቸውም ተመለሱ፥ «እናንተ በመጠየቃችሁ በዳዮቹ እናንተው ናችሁም» ተባባሉ፡፡ فَرَجَعُوٓا۟ إِلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ فَقَالُوٓا۟ إِنَّكُمْ أَنتُمُ ٱلظَّٰلِمُونَ
21፥65 ከዚያም በራሶቻቸው ላይ ተገለበጡ፡፡ «እነዚህ የሚናገሩ አለመኾናቸውን በእርግጥ ዐውቀሃል» አሉ፡፡ ثُمَّ نُكِسُوا۟ عَلَىٰ رُءُوسِهِمْ لَقَدْ عَلِمْتَ مَا هَٰٓؤُلَآءِ يَنطِقُونَ
የእነርሱ ከንቱ አምልኮ የሚያሳፍር ሲሆን የኢብራሂም ሂክማህ ግን ድንቅ ነው፥ በሴራው ሰበረ የተባለው ታላቁ ጣዖት ሆነ ተሰበሩ የተባሉት ጣዖታት የማይናገሩ፣ የማይሰሙ፣ የማያዩ፣ የማይጠቅሙ ነበሩ፦
21፥66 «ታዲያ ለእናንተ ምንም የማይጠቅማችሁን እና የማይጎዳችሁን ነገር ከአላህ ሌላ ታመልካላችሁን?» አላቸው፡፡ قَالَ أَفَتَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ مَا لَا يَنفَعُكُمْ شَيْـًۭٔا وَلَا يَضُرُّكُمْ
አምልኮ የሚገባው ሁሉን ዐዋቂ፣ ሁሉን ሰሚ፣ ሁሉን ተመልካች፣ በግልጠት የሚናገር፣ በጀነት የሚጠቅም፣ በቅጣት የሚጎዳ የዓለማቱ ጌታ አሏህ ብቻ ነው፥ ይህንን አንዱን አምላክ በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥57 «በአላህም እምላለሁ ዟሪዎች ኾናችሁ ከሄዳችሁ በኋላ ጣዖቶቻችሁን አሴራባቸዋለሁ» አለ፡፡ وَتَٱللَّهِ لَأَكِيدَنَّ أَصْنَٰمَكُم بَعْدَ أَن تُوَلُّوا۟ مُدْبِرِينَ
“ጧጉት” طَّٰغُوت የሚለው ቃል “ጦጋ” طَغَىٰ ማለትም “ወሰን አለፈ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በአሏህ ሐቅ ላይ ወሰን ማለፍ” ማለት ነው፥ በአሏህ ሐቅ ላይ ወሰን ማሳለፊያ ምንነት “ጣዖት” ይባላል። በአሏህ ሐቅ ላይ ወሰን ማሳለፊያ ምንነት "አስናም" እና "አውሳን" ናቸው፥ “አስናም” أَصْنَام ከእንጨት፣ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሠርቶ አምልኮ የሚቀርብለት ጣዖት ሲሆን “አውሳን” أَوْثَٰن ደግሞ ከድንጋይ ተቀርፆ አምልኮ የሚቀርብለት ምንነት ነው። ኢብራሂም ለአባቱ እና ለሕዝቦቹ ስለ አውሳን፦ "ይህቺ ቅርጻ ቅርጽ ያቺ እናንተ ለእርሷ ተገዢዎች የኾናችሁት ምንድን ናት? ብሎ ጠየቃቸው፥ እነርሱም፦ "አባቶቻችንን ለእርሷ ተገዢዎች ኾነው አገኘን" አሉ፦
21፥52 ለአባቱ እና ለሕዝቦቹ፦ «ይህቺ ቅርጻ ቅርጽ ያቺ እናንተ ለእርሷ ተገዢዎች የኾናችሁት ምንድን ናት» ባለ ጊዜ መራነው፡፡ إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦ مَا هَٰذِهِ ٱلتَّمَاثِيلُ ٱلَّتِىٓ أَنتُمْ لَهَا عَٰكِفُونَ
21፥53 «አባቶቻችንን ለእርሷ ተገዢዎች ኾነው አገኘን» አሉት፡፡ قَالُوا۟ وَجَدْنَآ ءَابَآءَنَا لَهَا عَٰبِدِينَ
እርሱም፦ "እናንተም አባቶቻችሁም በእርግጥ በግልጽ ስህተት ውስጥ ነበራችሁ" አላቸው፥ እነርሱም፦ "በምሩ መጣህልን ወይንስ አንተ ከሚቀልዱት ነህ? አሉት፦
21፥54 «እናንተም አባቶቻችሁም በእርግጥ በግልጽ ስህተት ውስጥ ነበራችሁ» አላቸው፡፡ قَالَ لَقَدْ كُنتُمْ أَنتُمْ وَآبَاؤُكُمْ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ
21፥55 «በምሩ መጣህልን ወይንስ አንተ ከሚቀልዱት ነህ» አሉት፡፡ قَالُوا أَجِئْتَنَا بِالْحَقِّ أَمْ أَنتَ مِنَ اللَّاعِبِينَ
እርሱም፦ “አይደለም ጌታችሁ የሰማያትና የምድር ጌታ ያ የፈጠራቸው ነው፡፡ እኔም በዚህ ላይ ከመስካሪዎቹ ነኝ” አላቸው፦
21፥56 «አይደለም ጌታችሁ የሰማያት እና የምድር ጌታ ያ የፈጠራቸው ነው፡፡ እኔም በዚህ ላይ ከመስካሪዎቹ ነኝ» አለ፡፡ قَالَ بَل رَّبُّكُمْ رَبُّ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ٱلَّذِى فَطَرَهُنَّ وَأَنَا۠ عَلَىٰ ذَٰلِكُم مِّنَ ٱلشَّٰهِدِينَ
21፥57 «በአላህም እምላለሁ ዟሪዎች ኾናችሁ ከሄዳችሁ በኋላ ጣዖቶቻችሁን አሴራባቸዋለሁ» አለ፡፡ وَتَٱللَّهِ لَأَكِيدَنَّ أَصْنَٰمَكُم بَعْدَ أَن تُوَلُّوا۟ مُدْبِرِينَ
"አኪደነ" أَكِيدَنَّ ማለት "አደባለው" "አሴራለው" ማለት ነው፥ "ከይድ" كَيْد የሚለው ቃል "ካደ" كَادَ ማለትም "አደበ" "አሴረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ደባ" "ሴራ" ማለት ነው። ይህም ሴራ ዘወር ሲሉ ለእነርሱ የኾነ አንድ ታላቅ ጣዖት ብቻ ሲቀር ስብርብሮችም አደረጋቸው፦
21፥58 ዘወር ሲሉ ለእነርሱ የኾነ አንድ ታላቅ ጣዖት ብቻ ሲቀር ስብርብሮችም አደረጋቸው፥ ወደ እርሱ ይመለሱ ዘንድ እርሱን ተወው፡፡ فَجَعَلَهُمْ جُذَٰذًا إِلَّا كَبِيرًۭا لَّهُمْ لَعَلَّهُمْ إِلَيْهِ يَرْجِعُونَ
አንድ ታላቅ ጣዖት ብቻ ያስቀረው ወደ ታላቁ ጣዖት ተመልሰው የተሰባበሩት ማን እንደሰባበራቸው ሲጠይቁት መልስ ይሰጡ እንደሆነ ዘንድ ነው፥ እነርሱም ጣዖቶቻቸው ተሰባብረው ሲያዩ፦ "በአማልክቶቻችን ይህንን የሠራ ማነው እርሱ በእርግጥ ከበደለኞች ነው? ኢብራሂም ሆይ! በአማልክቶቻችን ይህንን የሠራህ አንተ ነህን? አሉት፦
21፥59 «በአማልክቶቻችን ይህንን የሠራ ማነው እርሱ በእርግጥ ከበደለኞች ነው» አሉ፡፡ قَالُوا مَن فَعَلَ هَـٰذَا بِآلِهَتِنَا إِنَّهُ لَمِنَ الظَّالِمِينَ
21፥62 «ኢብራሂም ሆይ! በአማልክቶቻችን ይህንን የሠራህ አንተ ነህን?» አሉት፡፡ قَالُوا أَأَنتَ فَعَلْتَ هَـٰذَا بِآلِهَتِنَا يَا إِبْرَاهِيمُ
እርሱም፦ "አይደለም ይህ ታላቃቸው ሠራው፡፡ ይናገሩም እንደ ኾነ ጠይቋቸው" አለ፦
21፥63 «አይደለም ይህ ታላቃቸው ሠራው፡፡ ይናገሩም እንደ ኾነ ጠይቋቸው» አለ፡፡ قَالَ بَلْ فَعَلَهُۥ كَبِيرُهُمْ هَٰذَا فَسْـَٔلُوهُمْ إِن كَانُوا۟ يَنطِقُونَ
21፥64 ወደ እራሳቸውም ተመለሱ፥ «እናንተ በመጠየቃችሁ በዳዮቹ እናንተው ናችሁም» ተባባሉ፡፡ فَرَجَعُوٓا۟ إِلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ فَقَالُوٓا۟ إِنَّكُمْ أَنتُمُ ٱلظَّٰلِمُونَ
21፥65 ከዚያም በራሶቻቸው ላይ ተገለበጡ፡፡ «እነዚህ የሚናገሩ አለመኾናቸውን በእርግጥ ዐውቀሃል» አሉ፡፡ ثُمَّ نُكِسُوا۟ عَلَىٰ رُءُوسِهِمْ لَقَدْ عَلِمْتَ مَا هَٰٓؤُلَآءِ يَنطِقُونَ
የእነርሱ ከንቱ አምልኮ የሚያሳፍር ሲሆን የኢብራሂም ሂክማህ ግን ድንቅ ነው፥ በሴራው ሰበረ የተባለው ታላቁ ጣዖት ሆነ ተሰበሩ የተባሉት ጣዖታት የማይናገሩ፣ የማይሰሙ፣ የማያዩ፣ የማይጠቅሙ ነበሩ፦
21፥66 «ታዲያ ለእናንተ ምንም የማይጠቅማችሁን እና የማይጎዳችሁን ነገር ከአላህ ሌላ ታመልካላችሁን?» አላቸው፡፡ قَالَ أَفَتَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ مَا لَا يَنفَعُكُمْ شَيْـًۭٔا وَلَا يَضُرُّكُمْ
አምልኮ የሚገባው ሁሉን ዐዋቂ፣ ሁሉን ሰሚ፣ ሁሉን ተመልካች፣ በግልጠት የሚናገር፣ በጀነት የሚጠቅም፣ በቅጣት የሚጎዳ የዓለማቱ ጌታ አሏህ ብቻ ነው፥ ይህንን አንዱን አምላክ በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገዥ እና ተገዥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥65 እርሱ የሰማያት እና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን? رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ ۚ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا
በገዢ እና በተገዢ መካከል ያለው መገዛዛት የአገልግሎት መገዛዛት" functional subordination" እና የባሕርይ መገዛዛት" ontological subordination" ተብሎ ለሁለት ይከፈላል፥ ይህንን ነጥብ በነጥብ እስቲ እንይ፦
ነጥብ አንድ
"የአገልግሎት መገዛዛት"
ለምሳሌ ባል የሚስት ራስ በመሆን ገዥ ሲሆን ሚስት ደግሞ ተገዥ ናት፦
1 ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል "እንዲገዙ" እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
የትኛው ሕግ? ስንል "ኦሪት" ማለት "ሕግ" ማለት ሲሆን ኦሪት ዘፍጥረት ላይ ባል የሚስት ገዥ እንደሆነ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 3፥16 እርሱም "ገዥሽ" ይሆናል።
ባል እና ሚስት በምንነት ሰው ሲሆኑ አንድ ናቸው፥ በማንነት ግን ሁለት ስለሆኑ ሁለት ሰው ናቸው። በመካከላቸው ያለው መገዛዛት የምንነት ሳይሆን የደረጃ መገዛዛት ነው፦
ኤፌሶን 5፥22 ሚስቶች ሆይ! ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ!
ሚስት ለባሏ የምትገዛው ለክርስቶስ እንደምትገዛው ነው፥ ክርስቶስ ሰው ሲሆን ሚስት ክርስቶስ በመከተል የምትገዛው በደረጃ መገዛዛት ነው። ምክንያቱም ሚስት እና ባል ሰው ሆነው የኤክሌሲያ ክፍል ናቸው፥ ኤክሌሲያ ለክርስቶስ የምትገዛው የደረጃ መገዛት ነው፦
ኤፌሶን 5፥24 ዳሩ ግን ቤተ ክርስቲያን ለክርስቶስ እንደምትገዛ እንዲሁ ሚስቶች ደግሞ በሁሉ ለባሎቻቸው ይገዙ።
ባል ሚስቱን ክርስቶስ ኤክሌሲያን የሚገዛው በደረጃ መገዛት ነው፥ ካልሆነ ኤክሌሲያ በሚስት ክርስቶስ በባል መመሰሉ ትርጉም የለውም። “ኤክሌሲያ” ἐκκλησία የሚለው የግሪኩ ቃል ከሁለት ቃላት የተዋቀረ ቃል ነው፥ እርሱም “ኤክ” ἐκ ማለትም “ከ” ከሚል መስተዋድድ እና “ካሌኦ” καλέω ማለትም “የተጠራ” ከሚል ግስ ነው። በጥቅሉ “ተጠርተው የወጡ” ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሙያዊ ፍቺው ደግሞ “ጉባኤ” “ማኅበር” “ስብሰባ” ማለት ነው።
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ መጽሐፈ ምሥጢር በሚለው መጽሐፉ ላይ ከሚያበሻቅታቸው መናፍቃን አንዱ የእስክንድርያውን አርጌንስ ሲሆን አንድ ምዕራፍ ሰጥቶ በምዕራፍ 7 ላይ ይወርፈዋል፥ ሲደመድምም፦ "ልቡ ደካማ እና ኅሊናው የእንስሳ" በማለት ያብጠለጥለዋል፦
መጽሐፈ ምሥጢር 7፥17 "ልቡ ደካማ እና ኅሊናው የእንስሳ የሆነ የአርጌንስ ተግሳጽ ተፈጸመ"
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ የእስክንድርያው አርጌንስን የሚያነውርበት ምክንያት "አብ የወልድ ገዥ ነው፥ ወልድ የአብ ተገዥ ነው" በማለት ዛሬ የፕሮቴስታንት ሥነ-መለኮት የሚቀበለውም የአገልግሎት መገዛዛት" functional subordination" ስላራመደ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥65 እርሱ የሰማያት እና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን? رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ ۚ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا
በገዢ እና በተገዢ መካከል ያለው መገዛዛት የአገልግሎት መገዛዛት" functional subordination" እና የባሕርይ መገዛዛት" ontological subordination" ተብሎ ለሁለት ይከፈላል፥ ይህንን ነጥብ በነጥብ እስቲ እንይ፦
ነጥብ አንድ
"የአገልግሎት መገዛዛት"
ለምሳሌ ባል የሚስት ራስ በመሆን ገዥ ሲሆን ሚስት ደግሞ ተገዥ ናት፦
1 ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል "እንዲገዙ" እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
የትኛው ሕግ? ስንል "ኦሪት" ማለት "ሕግ" ማለት ሲሆን ኦሪት ዘፍጥረት ላይ ባል የሚስት ገዥ እንደሆነ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 3፥16 እርሱም "ገዥሽ" ይሆናል።
ባል እና ሚስት በምንነት ሰው ሲሆኑ አንድ ናቸው፥ በማንነት ግን ሁለት ስለሆኑ ሁለት ሰው ናቸው። በመካከላቸው ያለው መገዛዛት የምንነት ሳይሆን የደረጃ መገዛዛት ነው፦
ኤፌሶን 5፥22 ሚስቶች ሆይ! ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ!
ሚስት ለባሏ የምትገዛው ለክርስቶስ እንደምትገዛው ነው፥ ክርስቶስ ሰው ሲሆን ሚስት ክርስቶስ በመከተል የምትገዛው በደረጃ መገዛዛት ነው። ምክንያቱም ሚስት እና ባል ሰው ሆነው የኤክሌሲያ ክፍል ናቸው፥ ኤክሌሲያ ለክርስቶስ የምትገዛው የደረጃ መገዛት ነው፦
ኤፌሶን 5፥24 ዳሩ ግን ቤተ ክርስቲያን ለክርስቶስ እንደምትገዛ እንዲሁ ሚስቶች ደግሞ በሁሉ ለባሎቻቸው ይገዙ።
ባል ሚስቱን ክርስቶስ ኤክሌሲያን የሚገዛው በደረጃ መገዛት ነው፥ ካልሆነ ኤክሌሲያ በሚስት ክርስቶስ በባል መመሰሉ ትርጉም የለውም። “ኤክሌሲያ” ἐκκλησία የሚለው የግሪኩ ቃል ከሁለት ቃላት የተዋቀረ ቃል ነው፥ እርሱም “ኤክ” ἐκ ማለትም “ከ” ከሚል መስተዋድድ እና “ካሌኦ” καλέω ማለትም “የተጠራ” ከሚል ግስ ነው። በጥቅሉ “ተጠርተው የወጡ” ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሙያዊ ፍቺው ደግሞ “ጉባኤ” “ማኅበር” “ስብሰባ” ማለት ነው።
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ መጽሐፈ ምሥጢር በሚለው መጽሐፉ ላይ ከሚያበሻቅታቸው መናፍቃን አንዱ የእስክንድርያውን አርጌንስ ሲሆን አንድ ምዕራፍ ሰጥቶ በምዕራፍ 7 ላይ ይወርፈዋል፥ ሲደመድምም፦ "ልቡ ደካማ እና ኅሊናው የእንስሳ" በማለት ያብጠለጥለዋል፦
መጽሐፈ ምሥጢር 7፥17 "ልቡ ደካማ እና ኅሊናው የእንስሳ የሆነ የአርጌንስ ተግሳጽ ተፈጸመ"
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ የእስክንድርያው አርጌንስን የሚያነውርበት ምክንያት "አብ የወልድ ገዥ ነው፥ ወልድ የአብ ተገዥ ነው" በማለት ዛሬ የፕሮቴስታንት ሥነ-መለኮት የሚቀበለውም የአገልግሎት መገዛዛት" functional subordination" ስላራመደ ነው።
ነጥብ ሁለት
"የባሕርይ መገዛዛት"
ለምሳሌ ሰው በእንስሳት ላይ ሁሉ ገዥ ነው፦
ዘፍጥረት 1፥28፤ እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው፦ ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ "ግዙአትም" የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ "ግዙአቸው"።
የሰው ኑባሬ እና የእንስሳ ኑባሬ አንድ አይደለም፥ ሰው በምንነት ሰው እንጂ ድመት፣ ውሻ፣ በግ፣ በሬ አይደለም። እንስሳን ሲገዛ የሚገዛው በባሕርይ ነው፦
መዝሙር 8፥6 በእጆችህም ሥራ ሁሉ ላይ ሾምኸው፤ ሁሉን ከእግሮቹ በታች አስገዛህለት፥
መዝሙር 8፥7-8 በጎችንም ላሞችንም ሁሉ ደግሞም የምድረ በዳውን እንስሶች፥ የሰማይንም ወፎች የባሕርንም ዓሦች፥ በባሕር መንገድ የሚሄደውንም ሁሉ።
"ሁሉን" በሚለው ቃል በጎች፣ ላሞች፣ የምድረ በዳውን እንስሶች፣ የሰማይንም ወፎች፣ የባሕርንም ዓሦች፣ በባሕር መንገድ የሚሄደው ያጠቃልላል፥ ይህ ጥቅስ ስለ ሰው የሚናገር ቢሆንም የዕብራውያን ጸሐፊ ከዚህ ጠቅሶ ለኢየሱስ ይጠቀምበታል፦
ዕብራውያን 2፥8 "ሁሉን ከእግሮቹ በታች አስገዛህለት" ብሎ መሰከረ። ሁሉን ከእርሱ በታች ባስገዛ ጊዜ ያልተገዛለት ምንም አልተወምና። አሁን ግን ሁሉ እንደ ተገዛለት ገና አናይም።
አሁን ግን ሁሉ ማለትም በጎች፣ ላሞች፣ የምድረ በዳውን እንስሶች፣ የሰማይንም ወፎች፣ የባሕርንም ዓሦች፣ በባሕር መንገድ የሚሄደው እንደ ተገዛለት ገና አናይም፥ ግን ዳግም ሲመጣ ሁሉም ከእግሩ በታች ይገዛለታል፦
ኤፌሶን 1፥22 ሁሉንም ከእግሩ በታች አስገዛለት።
1 ቆሮንቶስ 15፥27 ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቶአልና። ነገር ግን፦ "ሁሉ ተገዝቶአል" ሲል፥ ሁሉን ካስገዛለት በቀር መሆኑ ግልጥ ነው።
አንዱ አምላክ ለክርስቶስ ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቷል ሲባለው "ሁሉ" በሚለው ቃል ውስጥ ሁሉን ያስገዛለት አንዱን አምላክ አይጨምርም፥ ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ኢየሱስ ሁሉን ላስገዛለት ለአንዱ አምላክ ይገዛል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥28 ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል።
በጎች፣ ላሞች፣ የምድረ በዳውን እንስሶች፣ የሰማይንም ወፎች፣ የባሕርንም ዓሦች፣ በባሕር መንገድ የሚሄደው ለኢየሱስ የሚገዛው የባሕርይ መገዛት ሲሆን ኢየሱስ ፍጡር ስለሆነ ለፈጣሪው የሚገዛው የባሕርይ ነው፦
1 ቆሮንቶስ 11፥3 ነገር ግን የወንድ ሁሉ ራስ ክርስቶስ፥ የሴትም ራስ ወንድ፥ የክርስቶስም ራስ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ልታውቁ እወዳለሁ።
"ክርስቶስ" ማለት "የተቀባ" ማለት ነው፥ ይህንን የተቀባ ሰው የቀባው አንዱ አምላክ ሲሆን ይህ አንዱ አምላክ ለዚህ ሰው "ራስ" ከሆነ ይህ መግዛት የባሕርይ ነው። "ራስ" ማለት "ገዥ" ማለት ነው፦
1 ዜና 29፥11 አንተም በሁሉ ላይ ከፍ ከፍ ያልህ ራስ ነህ።
ፈጣሪ በፍጡራኑ ሁሉ ላይ ራስ ከሆነ የእርሱ ገዥነት የባሕርይ እስከሆነ ድረስ በኢየሱስ ላይ የባሕርይ ገዥ ነው፥ እንደ ጳውሎስ እሳቤ መሢሑ በስጦታ እና በጸጋ ያገኘውን የመግዛት ሥልጣን ለሰጠው ማንነት ያስረክባል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥24 በኋላም "መንግሥቱን" ለእግዚአብሔር ለአባቱ አሳልፎ "በሰጠ ጊዜ" አለቅነትንም ሁሉና ሥልጣንን ሁሉ ኃይልንም በሻረ ጊዜ፥ ፍጻሜ ይሆናል።
እዚህ ጥቅስ ላይ "በሰጠ ጊዜ" ጊዜ የሚለው ይሰመርበት!! መንግሥትን(መግዛትን) ሲያስረክብ ያኔ እርሱ ራሱ ገዥ ሳይሆን ተገዥ ይሆናል። ኢየሱስ እራሱ የሚገዛው ጌታ ካለው ይህ ጌታ የሰማያት እና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው። መሢሑ እራሱ የዓለማቱን ጌታ አሏህን ከመገዛት አይጠየፍም፦
19፥65 እርሱ የሰማያት እና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን? رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ ۚ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا
4፥172 መሢሑ ለአላህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክትም አይጠየፉም፡፡ እርሱን ከመገዛት የሚጠየፍ እና የሚኮራም ሰው አላህ ሁሉንም ወደ እርሱ በእርግጥ ይሰበስባቸዋል፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ وَلَا الْمَلَائِكَةُ الْمُقَرَّبُونَ ۚ وَمَن يَسْتَنكِفْ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيَسْتَكْبِرْ فَسَيَحْشُرُهُمْ إِلَيْهِ جَمِيعًا
ኢየሱስ ከመገዛት የማያቅማማለትን አንዱን አምላክ አሏህን ትገዙ ዘንድ ጥሪያችን ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"የባሕርይ መገዛዛት"
ለምሳሌ ሰው በእንስሳት ላይ ሁሉ ገዥ ነው፦
ዘፍጥረት 1፥28፤ እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው፦ ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ "ግዙአትም" የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ "ግዙአቸው"።
የሰው ኑባሬ እና የእንስሳ ኑባሬ አንድ አይደለም፥ ሰው በምንነት ሰው እንጂ ድመት፣ ውሻ፣ በግ፣ በሬ አይደለም። እንስሳን ሲገዛ የሚገዛው በባሕርይ ነው፦
መዝሙር 8፥6 በእጆችህም ሥራ ሁሉ ላይ ሾምኸው፤ ሁሉን ከእግሮቹ በታች አስገዛህለት፥
መዝሙር 8፥7-8 በጎችንም ላሞችንም ሁሉ ደግሞም የምድረ በዳውን እንስሶች፥ የሰማይንም ወፎች የባሕርንም ዓሦች፥ በባሕር መንገድ የሚሄደውንም ሁሉ።
"ሁሉን" በሚለው ቃል በጎች፣ ላሞች፣ የምድረ በዳውን እንስሶች፣ የሰማይንም ወፎች፣ የባሕርንም ዓሦች፣ በባሕር መንገድ የሚሄደው ያጠቃልላል፥ ይህ ጥቅስ ስለ ሰው የሚናገር ቢሆንም የዕብራውያን ጸሐፊ ከዚህ ጠቅሶ ለኢየሱስ ይጠቀምበታል፦
ዕብራውያን 2፥8 "ሁሉን ከእግሮቹ በታች አስገዛህለት" ብሎ መሰከረ። ሁሉን ከእርሱ በታች ባስገዛ ጊዜ ያልተገዛለት ምንም አልተወምና። አሁን ግን ሁሉ እንደ ተገዛለት ገና አናይም።
አሁን ግን ሁሉ ማለትም በጎች፣ ላሞች፣ የምድረ በዳውን እንስሶች፣ የሰማይንም ወፎች፣ የባሕርንም ዓሦች፣ በባሕር መንገድ የሚሄደው እንደ ተገዛለት ገና አናይም፥ ግን ዳግም ሲመጣ ሁሉም ከእግሩ በታች ይገዛለታል፦
ኤፌሶን 1፥22 ሁሉንም ከእግሩ በታች አስገዛለት።
1 ቆሮንቶስ 15፥27 ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቶአልና። ነገር ግን፦ "ሁሉ ተገዝቶአል" ሲል፥ ሁሉን ካስገዛለት በቀር መሆኑ ግልጥ ነው።
አንዱ አምላክ ለክርስቶስ ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቷል ሲባለው "ሁሉ" በሚለው ቃል ውስጥ ሁሉን ያስገዛለት አንዱን አምላክ አይጨምርም፥ ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ኢየሱስ ሁሉን ላስገዛለት ለአንዱ አምላክ ይገዛል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥28 ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል።
በጎች፣ ላሞች፣ የምድረ በዳውን እንስሶች፣ የሰማይንም ወፎች፣ የባሕርንም ዓሦች፣ በባሕር መንገድ የሚሄደው ለኢየሱስ የሚገዛው የባሕርይ መገዛት ሲሆን ኢየሱስ ፍጡር ስለሆነ ለፈጣሪው የሚገዛው የባሕርይ ነው፦
1 ቆሮንቶስ 11፥3 ነገር ግን የወንድ ሁሉ ራስ ክርስቶስ፥ የሴትም ራስ ወንድ፥ የክርስቶስም ራስ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ልታውቁ እወዳለሁ።
"ክርስቶስ" ማለት "የተቀባ" ማለት ነው፥ ይህንን የተቀባ ሰው የቀባው አንዱ አምላክ ሲሆን ይህ አንዱ አምላክ ለዚህ ሰው "ራስ" ከሆነ ይህ መግዛት የባሕርይ ነው። "ራስ" ማለት "ገዥ" ማለት ነው፦
1 ዜና 29፥11 አንተም በሁሉ ላይ ከፍ ከፍ ያልህ ራስ ነህ።
ፈጣሪ በፍጡራኑ ሁሉ ላይ ራስ ከሆነ የእርሱ ገዥነት የባሕርይ እስከሆነ ድረስ በኢየሱስ ላይ የባሕርይ ገዥ ነው፥ እንደ ጳውሎስ እሳቤ መሢሑ በስጦታ እና በጸጋ ያገኘውን የመግዛት ሥልጣን ለሰጠው ማንነት ያስረክባል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥24 በኋላም "መንግሥቱን" ለእግዚአብሔር ለአባቱ አሳልፎ "በሰጠ ጊዜ" አለቅነትንም ሁሉና ሥልጣንን ሁሉ ኃይልንም በሻረ ጊዜ፥ ፍጻሜ ይሆናል።
እዚህ ጥቅስ ላይ "በሰጠ ጊዜ" ጊዜ የሚለው ይሰመርበት!! መንግሥትን(መግዛትን) ሲያስረክብ ያኔ እርሱ ራሱ ገዥ ሳይሆን ተገዥ ይሆናል። ኢየሱስ እራሱ የሚገዛው ጌታ ካለው ይህ ጌታ የሰማያት እና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው። መሢሑ እራሱ የዓለማቱን ጌታ አሏህን ከመገዛት አይጠየፍም፦
19፥65 እርሱ የሰማያት እና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን? رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ ۚ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا
4፥172 መሢሑ ለአላህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክትም አይጠየፉም፡፡ እርሱን ከመገዛት የሚጠየፍ እና የሚኮራም ሰው አላህ ሁሉንም ወደ እርሱ በእርግጥ ይሰበስባቸዋል፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ وَلَا الْمَلَائِكَةُ الْمُقَرَّبُونَ ۚ وَمَن يَسْتَنكِفْ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيَسْتَكْبِرْ فَسَيَحْشُرُهُمْ إِلَيْهِ جَمِيعًا
ኢየሱስ ከመገዛት የማያቅማማለትን አንዱን አምላክ አሏህን ትገዙ ዘንድ ጥሪያችን ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አማላጁ ኢየሱስ
በ 1879 እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር የተዘጋጀው የቁም ጽሑፍ የሚባል የባይብል ዕትም ኢየሱስ አማላጅ እንደሆነ ይናገራል፦
1ኛ ዮሐንስ 2፥1 ከላንትም ማንም ኃጢአት ቢሰራ ከአብ ዘንድ አማላጅ አለን፥ የሱስ ክርስቶስ ጻድቅ። ሮሜ ፰፤፫፬ ዕብ ፯፤፪፭
ኢየሱስ ለምኖ መልስ የሚጠብቅ "አማላጅ" ከተባለ ፍጡር ነው ማለት ነው፥ ምክንያቱም አማላጅ ካለ ተማላጅ አለ። ተማላጁ አንዱ አምላክ ከሆነ አማላጁ ኢየሱስ ይሆናል ማለት ነው፥ የሚገርመው ሮሜ 8፥34 እና ዕብ 7፥25 ማጣቀሻ ያስቀምጣል። በሮሜ 8፥34 ላይ "የሚያስምር" ሲለው እና በዕብ 7፥25 ደግሞ "ጸሎትን የሚያሳርግ" ይለዋል፥ እርሱ የሚያስምር እና ጸሎትን የሚያሳርግ ከሆነ የሚምር እና ጸሎትን የሚቀበል አንድ አምላክ ከኢየሱስ በማንነት ሆነ በምንነት የሚለይ ኑባሬ አለ።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
በ 1879 እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር የተዘጋጀው የቁም ጽሑፍ የሚባል የባይብል ዕትም ኢየሱስ አማላጅ እንደሆነ ይናገራል፦
1ኛ ዮሐንስ 2፥1 ከላንትም ማንም ኃጢአት ቢሰራ ከአብ ዘንድ አማላጅ አለን፥ የሱስ ክርስቶስ ጻድቅ። ሮሜ ፰፤፫፬ ዕብ ፯፤፪፭
ኢየሱስ ለምኖ መልስ የሚጠብቅ "አማላጅ" ከተባለ ፍጡር ነው ማለት ነው፥ ምክንያቱም አማላጅ ካለ ተማላጅ አለ። ተማላጁ አንዱ አምላክ ከሆነ አማላጁ ኢየሱስ ይሆናል ማለት ነው፥ የሚገርመው ሮሜ 8፥34 እና ዕብ 7፥25 ማጣቀሻ ያስቀምጣል። በሮሜ 8፥34 ላይ "የሚያስምር" ሲለው እና በዕብ 7፥25 ደግሞ "ጸሎትን የሚያሳርግ" ይለዋል፥ እርሱ የሚያስምር እና ጸሎትን የሚያሳርግ ከሆነ የሚምር እና ጸሎትን የሚቀበል አንድ አምላክ ከኢየሱስ በማንነት ሆነ በምንነት የሚለይ ኑባሬ አለ።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ነቢዩ ዙልኪፍል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥85 ኢስማዒልን፣ ኢድሪስን፣ ዙልኪፍልን አስታውስ! ሁሉም ከታጋሾቹ ናቸው፡፡ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِدْرِيسَ وَذَا الْكِفْلِ ۖ كُلٌّ مِّنَ الصَّابِرِينَ
"ዙ አን-ኑን" ذَا النُّونِ ማለት "የዓሣው ባለቤት" ማለት ሲሆን "ዙል-ቀርነይን" ذِي الْقَرْنَيْن ማለት "የሁለቱ ቀንዶች ባለቤት" ወይም "የሁለቱ ክፍለ-ዘመናት ባለቤት" ማለት ነው፦
21፥87 የዓሣውንም ባለቤት ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَذَا النُّونِ إِذ ذَّهَبَ مُغَاضِبًا
18፥83 “ስለ ዙል-ቀርነይንም ይጠይቁካል፡፡ «በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ» በላቸው”፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَن ذِي الْقَرْنَيْنِ ۖ قُلْ سَأَتْلُو عَلَيْكُم مِّنْهُ ذِكْرًا
"ዙ" ذَا ማለት በአገዛዛቢ መደብ የመጣ ሲሆን "ባለቤት" ማለት ነው፥ "ኪፍል" كِفْل ማለት "ክፍል" ማለት ሲሆን "ዙልኪፍል" ذَا الْكِفْل ማለት "የክፍል ባለቤት" ማለት ነው። ይህ ነቢይ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ዒራቅ ውስጥ ነበረ፥ እዛ የተወሰነ ክፍል ተሰቶት ይኖር ነበር። ያ የኖረበት ቦታ "ኪፍል" كِفْل ሲባል ነቢዩ ደግሞ "የክፍል ባለቤት" ተብሏል፥ ይህ ነቢይ በቁርኣን ውስጥ ልክ እንደ ኢድሪሥ በማዕረግ ስም ተጠርቷል። የተጸውዖ ስሙ "ሒዝቂያል" حِزْقِيَال ይባላል፥ አይሁዳውያን ኪፍል በሚባል ቦታ የሕዝቅኤልን መቃብር ይጎበኙ ነበር። አምላካችን አሏህ ዙልኪፍልን ከኢስማዒል እና ከኢድሪስ ጋር ያወሳዋል፦
21፥85 ኢስማዒልን፣ ኢድሪስን፣ ዙልኪፍልን አስታውስ! ሁሉም ከታጋሾቹ ናቸው፡፡ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِدْرِيسَ وَذَا الْكِفْلِ ۖ كُلٌّ مِّنَ الصَّابِرِينَ
21፥86 ከችሮታችንም ውስጥ አገባናቸው፡፡ እነርሱ ከመልካሞቹ ናቸውና፡፡ وَأَدْخَلْنَاهُمْ فِي رَحْمَتِنَا ۖ إِنَّهُم مِّنَ الصَّالِحِينَ
አሏህ ኢስማዒልን፣ ኢድሪስን፣ ዙልኪፍልን ከችሮታው ውስጥ አገባቸው፥ ይህም ችሮታ ወሕይ በማውረድ የሚሰጥ ነቢይነት ነው፦
3፥74 በችሮታው (በነቢይነት) የሚሻውን ይመርጣል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ يَخْتَصُّ بِرَحْمَتِهِ مَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ
2፥90 አላህ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከችሮታው (ራእይን) ማውረዱን በመመቅኘት አላህ ባወረደው ነገር መካዳቸው ነው፡፡ أَن يَكْفُرُوا بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ بَغْيًا أَن يُنَزِّلَ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ
አሏህ "ባሪያችንን አዩብን፣ ባሮቻችንን ኢብራሂምን፣ ኢሥሐቅን፣ የዕቁብን አውሳ" ካለ በኃላ "ኢስማዒልን፣ አልየሰዕን፣ ዙልኪፍልን አውሳ! በማለት ከነቢያት ምድብ ውስጥ ይከታቸዋል፥ ኢስማዒል፣ አልየሰዕ፣ ዙልኪፍል ከበላጮቹ ናቸው። አሏህ መጽሐፍን፣ ጥበብን እና ነቢይነትን ሰቷቸዋል፦
38፥48 ኢስማዒልን፣ አልየሰዕን፣ ዙልኪፍልን አውሳ! ሁሉም ከበላጮቹ ናቸው፡፡ وَاذْكُرْ إِسْمَاعِيلَ وَالْيَسَعَ وَذَا الْكِفْلِ ۖ وَكُلٌّ مِّنَ الْأَخْيَارِ
6፥89 እነዚህ እነዚያ መጽሐፍን፣ ጥበብን እና ነቢይነትን የሰጠናቸው ናቸው፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ وَالْحُكْمَ وَالنُّبُوَّةَ
አምላካችን አሏህ በትንሳኤ ቀን በእነርሱ ላይ ከለገሳቸው ከነቢያት ጋር ያማረ ጓደኛ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥85 ኢስማዒልን፣ ኢድሪስን፣ ዙልኪፍልን አስታውስ! ሁሉም ከታጋሾቹ ናቸው፡፡ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِدْرِيسَ وَذَا الْكِفْلِ ۖ كُلٌّ مِّنَ الصَّابِرِينَ
"ዙ አን-ኑን" ذَا النُّونِ ማለት "የዓሣው ባለቤት" ማለት ሲሆን "ዙል-ቀርነይን" ذِي الْقَرْنَيْن ማለት "የሁለቱ ቀንዶች ባለቤት" ወይም "የሁለቱ ክፍለ-ዘመናት ባለቤት" ማለት ነው፦
21፥87 የዓሣውንም ባለቤት ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَذَا النُّونِ إِذ ذَّهَبَ مُغَاضِبًا
18፥83 “ስለ ዙል-ቀርነይንም ይጠይቁካል፡፡ «በእናንተ ላይ ከእርሱ ወሬን አነባለሁ» በላቸው”፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَن ذِي الْقَرْنَيْنِ ۖ قُلْ سَأَتْلُو عَلَيْكُم مِّنْهُ ذِكْرًا
"ዙ" ذَا ማለት በአገዛዛቢ መደብ የመጣ ሲሆን "ባለቤት" ማለት ነው፥ "ኪፍል" كِفْل ማለት "ክፍል" ማለት ሲሆን "ዙልኪፍል" ذَا الْكِفْل ማለት "የክፍል ባለቤት" ማለት ነው። ይህ ነቢይ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ዒራቅ ውስጥ ነበረ፥ እዛ የተወሰነ ክፍል ተሰቶት ይኖር ነበር። ያ የኖረበት ቦታ "ኪፍል" كِفْل ሲባል ነቢዩ ደግሞ "የክፍል ባለቤት" ተብሏል፥ ይህ ነቢይ በቁርኣን ውስጥ ልክ እንደ ኢድሪሥ በማዕረግ ስም ተጠርቷል። የተጸውዖ ስሙ "ሒዝቂያል" حِزْقِيَال ይባላል፥ አይሁዳውያን ኪፍል በሚባል ቦታ የሕዝቅኤልን መቃብር ይጎበኙ ነበር። አምላካችን አሏህ ዙልኪፍልን ከኢስማዒል እና ከኢድሪስ ጋር ያወሳዋል፦
21፥85 ኢስማዒልን፣ ኢድሪስን፣ ዙልኪፍልን አስታውስ! ሁሉም ከታጋሾቹ ናቸው፡፡ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِدْرِيسَ وَذَا الْكِفْلِ ۖ كُلٌّ مِّنَ الصَّابِرِينَ
21፥86 ከችሮታችንም ውስጥ አገባናቸው፡፡ እነርሱ ከመልካሞቹ ናቸውና፡፡ وَأَدْخَلْنَاهُمْ فِي رَحْمَتِنَا ۖ إِنَّهُم مِّنَ الصَّالِحِينَ
አሏህ ኢስማዒልን፣ ኢድሪስን፣ ዙልኪፍልን ከችሮታው ውስጥ አገባቸው፥ ይህም ችሮታ ወሕይ በማውረድ የሚሰጥ ነቢይነት ነው፦
3፥74 በችሮታው (በነቢይነት) የሚሻውን ይመርጣል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ يَخْتَصُّ بِرَحْمَتِهِ مَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ
2፥90 አላህ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከችሮታው (ራእይን) ማውረዱን በመመቅኘት አላህ ባወረደው ነገር መካዳቸው ነው፡፡ أَن يَكْفُرُوا بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ بَغْيًا أَن يُنَزِّلَ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ
አሏህ "ባሪያችንን አዩብን፣ ባሮቻችንን ኢብራሂምን፣ ኢሥሐቅን፣ የዕቁብን አውሳ" ካለ በኃላ "ኢስማዒልን፣ አልየሰዕን፣ ዙልኪፍልን አውሳ! በማለት ከነቢያት ምድብ ውስጥ ይከታቸዋል፥ ኢስማዒል፣ አልየሰዕ፣ ዙልኪፍል ከበላጮቹ ናቸው። አሏህ መጽሐፍን፣ ጥበብን እና ነቢይነትን ሰቷቸዋል፦
38፥48 ኢስማዒልን፣ አልየሰዕን፣ ዙልኪፍልን አውሳ! ሁሉም ከበላጮቹ ናቸው፡፡ وَاذْكُرْ إِسْمَاعِيلَ وَالْيَسَعَ وَذَا الْكِفْلِ ۖ وَكُلٌّ مِّنَ الْأَخْيَارِ
6፥89 እነዚህ እነዚያ መጽሐፍን፣ ጥበብን እና ነቢይነትን የሰጠናቸው ናቸው፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ وَالْحُكْمَ وَالنُّبُوَّةَ
አምላካችን አሏህ በትንሳኤ ቀን በእነርሱ ላይ ከለገሳቸው ከነቢያት ጋር ያማረ ጓደኛ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኃጢአት ማስተሰረይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥87 የመርየምን ልጅ ዒሣንም ግልጽ ተአምራትን ሰጠነው፡፡ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ
የናዝሬቱ ኢየሱስ በአምላክ እና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራ እና በቃል ብርቱ ነቢይ ነበር፦
ሉቃስ 24፥19 እርሱም፦ ይህ ምንድር ነው? አላቸው። እነርሱም እንዲህ አሉት፦ "በእግዚአብሔር እና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራና በቃል ብርቱ ነቢይ ስለ ነበረው ስለ ናዝሬቱ ስለ ኢየሱስ"።
ይህ ነቢይ አንዳንዴ ቃል ብቻ ሲናገር ሽባ ይፈውስ ነበር፥ በአልጋ የተኛ ሽባ አምጥተውለት "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" ሲለው ያም ሽባ ተፈውሷል፦
ማቴዎስ 8፥8 የመቶ አለቃውም መልሶ፦ ጌታ ሆይ፥ በቤቴ ጣራ ከታች ልትገባ አይገባኝም፤ ነገር ግን "ቃል ብቻ ተናገር" ብላቴናዬም ይፈወሳል።
ማቴዎስ 9፥2 እነሆም፥ በአልጋ የተኛ ሽባ ወደ እርሱ አመጡ። ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፦ አንተ ልጅ፥ አይዞህ! "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" አለው።
"ጽርፈት" ማለት "ስድብ"blasphemy" ማለት ሲሆን ኢየሱስ፦ "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" ሲል ከጻፎቹ አንዳንዱ "ይህስ ይሳደባል፥ ከአንዱ ከአምላክ በቀር ኃጢአት ሊያስተሰርይ ማን ይችላል? ብለው አሰቡ፦
ማቴዎስ 9፥3 እነሆም ከጻፎቹ አንዳንዱ በልባቸው፦ "ይህስ ይሳደባል" አሉ።
ማርቆስ 2፥7 ይህ ሰው ስለ ምን እንደዚህ ያለ ስድብ ይናገራል? ከአንዱ ከአምላክ በቀር ኃጢአት ሊያስተሰርይ ማን ይችላል? ብለው አሰቡ።
ስድብ ብለው ያሰቡት "ኃጢአት ሊያስተሰርይ የሚችለው አንዱ አምላክ ነው" ብለው ስላሰቡ ኢየሱስ ደግሞ መንፈስ ቅዱስ ስለተሞላ የዕውቀት መንፈስ ስላለው በልባቸው እንዲህ እንዳሰቡ በመንፈስ ቅዱስ አውቆ፦ "ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ? አላቸው፦
ማርቆስ 2፥8 ወዲያውም ኢየሱስ በልባቸው እንዲህ እንዳሰቡ "በመንፈስ አውቆ" እንዲህ አላቸው፦ በልባችሁ ይህን ስለ ምን ታስባላችሁ?
ማቴዎስ 9፥4 ኢየሱስም አሳባቸውን አውቆ እንዲህ አለ፦ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ?
እነርሱ በልባቸው፦ "እራሱን አምላክ አርጎ ያስባልን?"That’s blasphemy! Does he think he’s God?” (New Living Translation) ብለው ያሰቡት አሳብ ክፉ አሳብ እንደሆነ ለማመልከት፦ "ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ" አላቸው፥ ስለዚህ "ኢየሱስ አምላክ ነው" ብሎ ማሰብ ክፉ አሳብ ነው። ታዲያ ኢየሱስ ኃጢአት ሊያስተሰርይ እንዴት ቻለ? ካልን አምላክ ስለሆነ ሳይሆን የሰው ልጅ ነውና ኃጢአትን ያስተሰርይ ዘንድ ሥልጣን የሰጠው አምላኩ ነው፦
ማቴዎስ 9፥6 ነገር ግን በምድር ላይ ኃጢአትን ያስተሰርይ ዘንድ ለሰው ልጅ ሥልጣን እንዳለው እንድታውቁ።
ማቴዎስ 28፥18 ኢየሱስም ቀረበና እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦ ሥልጣን ሁሉ በሰማይ እና በምድር ተሰጠኝ።
"ሥልጣን ሁሉ" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! በምድር ላይ ኃጢአትን የማስተሰረይ ሥልጣን የሰጠው አንዱ አምላክ ስለሆነ "ተሰጠኝ" በማለት ይናገራል፦
ሉቃስ 10፥22 ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል።
ዮሐንስ 5፥27 የሰው ልጅም ስለ ሆነ ይፈርድ ዘንድ ሥልጣን ሰጠው።
ምን ትፈልጋለህ? ሁሉም ነገር ከአብ የተሰጠው ነው፥ ለኢየሱስ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ ብሎ እንዲፈርድ ሥልጣን ያገኘው በስጦታ ነው። ኢየሱስ ከራሱ ምንም አልተናገረም፥ "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" ብሎ የሚለውን እና የሚናገረውን ትእዛዝ የሰጠው የላከው ነው፦
ዮሐንስ 12፥49 እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፥ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ።
ኢየሱስ እኮ እንዲፈውስ የጌታ ኃይል የሆነለት ሰው ነው፥ ከራሱ ምንም ማድረግ የማይችለው እና ከላከው እየሰማ "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" በማለት ይፈርድ ነበር፦
ሉቃስ 5፥17 እርሱም እንዲፈውስ የጌታ ኃይል ሆነለት።
ዮሐንስ 5፥30 እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ "እንደ ሰማሁ" እፈርዳለሁ። የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና።
የላከውን ፈቃድ ለማድረግ እንጂ የራሱን ፈቃድ የማያደርግ ኢየሱስ ሲፈውስም በላከው ፈቃድ ብቻ ነው። ይህ "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" ብሎ እንዲናገር ለዚህ ሰው ሥልጣን የሰጠው አምላክ እንደሆነ የገባቸው ሕዝቡ ለኢየሱስ ሥልጣን የሰጠውን አምላክን አከበሩ፦
ማቴዎስ 9፥8 ሕዝቡም አይተው ተደነቁ፥ ለሰውም እንዲህ ያለ ሥልጣን የሰጠ እግዚአብሔርን አከበሩ።
የናዝሬቱ ኢየሱስ አምላክ በእርሱ በኩል ተአምራትን ያደረገበት ሰው ነበረ፥ እየፈወሰ ሲዞር አምላክ ከእርሱ ጋር ነበረ እንጂ እራሱ አምላክ አልነበረም፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥22 የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ።
የሐዋርያት ሥራ 10፥38 እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና።
"ማስተሰረይ" ማለት "ይቅር ማለት" ማለት ነው፥ ኃጢአትን ይቅር ማለት አምላክ ካስደረገ ሐዋርያትም ኃጢአትን ይቅር ይላሉ፥ እናስ ሐዋርያት አምላክ ናቸውን? በፍጹም፦
ዮሐንስ 20፥23 ኃጢአታቸውን ይቅር ያላችኋቸው ሁሉ ይቀርላቸዋል፥ የያዛችሁባቸው ተይዞባቸዋል" አላቸው።
አምላካችን አሏህ ለመርየምን ልጅ ለዒሣ ግልጽ ተአምራትን ሰቶታል፦
2፥87 የመርየምን ልጅ ዒሣንም ግልጽ ተአምራትን ሰጠነው፡፡ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ
ሽባ መተርተር፣ ዕውር ማብራት፣ ለምጻም ማንጻት፣ ሙት ማስነሳት ግልጽ ተአምራት ናቸው፥ ለዒሣ ተአምራት የሰጠውን አሏህን በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥87 የመርየምን ልጅ ዒሣንም ግልጽ ተአምራትን ሰጠነው፡፡ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ
የናዝሬቱ ኢየሱስ በአምላክ እና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራ እና በቃል ብርቱ ነቢይ ነበር፦
ሉቃስ 24፥19 እርሱም፦ ይህ ምንድር ነው? አላቸው። እነርሱም እንዲህ አሉት፦ "በእግዚአብሔር እና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራና በቃል ብርቱ ነቢይ ስለ ነበረው ስለ ናዝሬቱ ስለ ኢየሱስ"።
ይህ ነቢይ አንዳንዴ ቃል ብቻ ሲናገር ሽባ ይፈውስ ነበር፥ በአልጋ የተኛ ሽባ አምጥተውለት "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" ሲለው ያም ሽባ ተፈውሷል፦
ማቴዎስ 8፥8 የመቶ አለቃውም መልሶ፦ ጌታ ሆይ፥ በቤቴ ጣራ ከታች ልትገባ አይገባኝም፤ ነገር ግን "ቃል ብቻ ተናገር" ብላቴናዬም ይፈወሳል።
ማቴዎስ 9፥2 እነሆም፥ በአልጋ የተኛ ሽባ ወደ እርሱ አመጡ። ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፦ አንተ ልጅ፥ አይዞህ! "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" አለው።
"ጽርፈት" ማለት "ስድብ"blasphemy" ማለት ሲሆን ኢየሱስ፦ "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" ሲል ከጻፎቹ አንዳንዱ "ይህስ ይሳደባል፥ ከአንዱ ከአምላክ በቀር ኃጢአት ሊያስተሰርይ ማን ይችላል? ብለው አሰቡ፦
ማቴዎስ 9፥3 እነሆም ከጻፎቹ አንዳንዱ በልባቸው፦ "ይህስ ይሳደባል" አሉ።
ማርቆስ 2፥7 ይህ ሰው ስለ ምን እንደዚህ ያለ ስድብ ይናገራል? ከአንዱ ከአምላክ በቀር ኃጢአት ሊያስተሰርይ ማን ይችላል? ብለው አሰቡ።
ስድብ ብለው ያሰቡት "ኃጢአት ሊያስተሰርይ የሚችለው አንዱ አምላክ ነው" ብለው ስላሰቡ ኢየሱስ ደግሞ መንፈስ ቅዱስ ስለተሞላ የዕውቀት መንፈስ ስላለው በልባቸው እንዲህ እንዳሰቡ በመንፈስ ቅዱስ አውቆ፦ "ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ? አላቸው፦
ማርቆስ 2፥8 ወዲያውም ኢየሱስ በልባቸው እንዲህ እንዳሰቡ "በመንፈስ አውቆ" እንዲህ አላቸው፦ በልባችሁ ይህን ስለ ምን ታስባላችሁ?
ማቴዎስ 9፥4 ኢየሱስም አሳባቸውን አውቆ እንዲህ አለ፦ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ?
እነርሱ በልባቸው፦ "እራሱን አምላክ አርጎ ያስባልን?"That’s blasphemy! Does he think he’s God?” (New Living Translation) ብለው ያሰቡት አሳብ ክፉ አሳብ እንደሆነ ለማመልከት፦ "ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ" አላቸው፥ ስለዚህ "ኢየሱስ አምላክ ነው" ብሎ ማሰብ ክፉ አሳብ ነው። ታዲያ ኢየሱስ ኃጢአት ሊያስተሰርይ እንዴት ቻለ? ካልን አምላክ ስለሆነ ሳይሆን የሰው ልጅ ነውና ኃጢአትን ያስተሰርይ ዘንድ ሥልጣን የሰጠው አምላኩ ነው፦
ማቴዎስ 9፥6 ነገር ግን በምድር ላይ ኃጢአትን ያስተሰርይ ዘንድ ለሰው ልጅ ሥልጣን እንዳለው እንድታውቁ።
ማቴዎስ 28፥18 ኢየሱስም ቀረበና እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦ ሥልጣን ሁሉ በሰማይ እና በምድር ተሰጠኝ።
"ሥልጣን ሁሉ" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! በምድር ላይ ኃጢአትን የማስተሰረይ ሥልጣን የሰጠው አንዱ አምላክ ስለሆነ "ተሰጠኝ" በማለት ይናገራል፦
ሉቃስ 10፥22 ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል።
ዮሐንስ 5፥27 የሰው ልጅም ስለ ሆነ ይፈርድ ዘንድ ሥልጣን ሰጠው።
ምን ትፈልጋለህ? ሁሉም ነገር ከአብ የተሰጠው ነው፥ ለኢየሱስ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ ብሎ እንዲፈርድ ሥልጣን ያገኘው በስጦታ ነው። ኢየሱስ ከራሱ ምንም አልተናገረም፥ "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" ብሎ የሚለውን እና የሚናገረውን ትእዛዝ የሰጠው የላከው ነው፦
ዮሐንስ 12፥49 እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፥ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ።
ኢየሱስ እኮ እንዲፈውስ የጌታ ኃይል የሆነለት ሰው ነው፥ ከራሱ ምንም ማድረግ የማይችለው እና ከላከው እየሰማ "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" በማለት ይፈርድ ነበር፦
ሉቃስ 5፥17 እርሱም እንዲፈውስ የጌታ ኃይል ሆነለት።
ዮሐንስ 5፥30 እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ "እንደ ሰማሁ" እፈርዳለሁ። የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና።
የላከውን ፈቃድ ለማድረግ እንጂ የራሱን ፈቃድ የማያደርግ ኢየሱስ ሲፈውስም በላከው ፈቃድ ብቻ ነው። ይህ "ኃጢአትህ ተሰረየችልህ" ብሎ እንዲናገር ለዚህ ሰው ሥልጣን የሰጠው አምላክ እንደሆነ የገባቸው ሕዝቡ ለኢየሱስ ሥልጣን የሰጠውን አምላክን አከበሩ፦
ማቴዎስ 9፥8 ሕዝቡም አይተው ተደነቁ፥ ለሰውም እንዲህ ያለ ሥልጣን የሰጠ እግዚአብሔርን አከበሩ።
የናዝሬቱ ኢየሱስ አምላክ በእርሱ በኩል ተአምራትን ያደረገበት ሰው ነበረ፥ እየፈወሰ ሲዞር አምላክ ከእርሱ ጋር ነበረ እንጂ እራሱ አምላክ አልነበረም፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥22 የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ።
የሐዋርያት ሥራ 10፥38 እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና።
"ማስተሰረይ" ማለት "ይቅር ማለት" ማለት ነው፥ ኃጢአትን ይቅር ማለት አምላክ ካስደረገ ሐዋርያትም ኃጢአትን ይቅር ይላሉ፥ እናስ ሐዋርያት አምላክ ናቸውን? በፍጹም፦
ዮሐንስ 20፥23 ኃጢአታቸውን ይቅር ያላችኋቸው ሁሉ ይቀርላቸዋል፥ የያዛችሁባቸው ተይዞባቸዋል" አላቸው።
አምላካችን አሏህ ለመርየምን ልጅ ለዒሣ ግልጽ ተአምራትን ሰቶታል፦
2፥87 የመርየምን ልጅ ዒሣንም ግልጽ ተአምራትን ሰጠነው፡፡ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ
ሽባ መተርተር፣ ዕውር ማብራት፣ ለምጻም ማንጻት፣ ሙት ማስነሳት ግልጽ ተአምራት ናቸው፥ ለዒሣ ተአምራት የሰጠውን አሏህን በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እራስን ማጥፋት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥29 "እራሳችሁንም አትግደሉ! አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና"፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
"ነፍሥ" نَفْس ማለት "ራስነት"own self-hood" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ግን ነፍስን መግደል ሐራም አድርጓል፦
4፥33 ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
4፥31 "ልጆቻችሁንም ድኽነትን ለመፍራት አትግደሉ! እኛ እንመግባቸዋለን፡፡ እናንተንም እንመግባለን፡፡ እነርሱን መግደል ታላቅ ኃጢኣት ነውና፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا أَوْلَادَكُمْ خَشْيَةَ إِمْلَاقٍ ۖ نَّحْنُ نَرْزُقُهُمْ وَإِيَّاكُمْ ۚ إِنَّ قَتْلَهُمْ كَانَ خِطْئًا كَبِيرًا
"ልጆቻችሁንም ድኽነትን ለመፍራት አትግደሉ" የሚለው መርሕ በእናት ማኅፀን ውስጥ ያለ ሽልንም ሆን ብሎ እንዲጨነግፍ ማድረግም ጭምር ነው። "እራስን ማጥፋት"Suicide" እራሱ ነፍሥን መግደል ነውና ሐራም ነው፦
4፥29 "እራሳችሁንም አትግደሉ! አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና"፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
"አንፉሠኩም" أَنفُسَكُمْ ማለት "እራሳችሁን" ማለት ሲሆን ድርብ ተውላጠ ስም"reflexive pronoun" ነው፥ ብዙ ጊዜ እራሳቸው የሚያጠፉ ድባቴ"depression" ያለባቸው ሰዎች፦ "ሕይወት ስህተት ነው፥ የሚታረመው በሞት ነው" የሚል የቂል አስተሳሰብ አላቸው። እራስን ማጥፋት በሐዲስም ሆነ ሐራም ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 76, ሐዲስ 90
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም እራሱን በውጥን ከተራራ ላይ ከፈጠፈጠ እና እራሱን ከገደለ መኖሪያው የጀሀነም እሳት ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ تَرَدَّى مِنْ جَبَلٍ فَقَتَلَ نَفْسَهُ، فَهْوَ فِي نَارِ جَهَنَّمَ
እራስን ማጥፋት በኢሥላም ይህ ያህል ሐራም እንደሆነ ጥልልና ጥንፍፍ ያለ አስተምህሮት እንዳለ ካወቅን ዘንዳ ሚሽነሪዎች፦ "ነቢያችሁ"ﷺ" እራሳቸውን ሊያጠፉ ያስቡ ነበር" ብለው የሚቀጥፉባቸውን ሐዲስ በሰከነ እና በሰላ አእምሮ እንመልከት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 91, ሐዲስ 1
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ ……..፦ከዚያም ወረቃህ ከሞተ ከጥቂት ቀናት በኃላ ወሕይ ለተወሰነ ጊዜ ያህል በተቋረጠ ጊዜ ነቢዩ”ﷺ” እጅግ አዝነው ነበር፥ "እንደ ደረሰን"፦ “እርሳቸው ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ያስቡ ነበር"። ثُمَّ لَمْ يَنْشَبْ وَرَقَةُ أَنْ تُوُفِّيَ، وَفَتَرَ الْوَحْىُ فَتْرَةً حَتَّى حَزِنَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فِيمَا بَلَغَنَا حُزْنًا غَدَا مِنْهُ مِرَارًا كَىْ يَتَرَدَّى مِنْ رُءُوسِ شَوَاهِقِ الْجِبَالِ
ሐዲሱ እረጅም ስለሆነ ለመጻፍ ጊዜና ቦታ እንዳይፈጅ እና ለአንባቢያንም እንዳይሰለች በአጭሩ አስቀምጬዋለው፥ ሙሉውን የሚፈልግ መረጃው ስላለ ገብቶ ማየት ይችላል። እዚህ ሐዲስ ላይ "እንደ ደረሰን" ተብሎ የተቀመጠው የዐረቢኛው ቃል “ፊማ በለገና” فِيمَا بَلَغَنَا ነው፥ "በለገ" بَلَغَ ማለት "ደረሰ" ማለት ነው። ቦታው ላይ በጆሮ ያልተሰማ ቅሉ ግን በአሉባልታ የመጣ ነው፥ "እርሳቸው ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ያስቡ ነበር" የሚለው ቃል አሉ አሉ ተብሎ የተነገረ አሉባልታ እንጂ ከተራኪው በሰንሰለት የተላለፈ ትክክለኛ ትረካ ቢሆን ኖሮ "ፊማ ሠሚዕና" فِيمَا سَمِعْنَا ማለትም "እንደሰማነው" ይሆን ነበር።
ሲቀጥል "ፊማ በለገና" فِيمَا بَلَغَنَا ያለው በዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እና በዘጋቢው መካከል ያለ አስተላላፊ “አዝ-ዙህሪይ” الزُّهْرِيّ ነው፥ ይህንን ነጥብ ሀፊዝ ኢብኑ ሐጀረል አስቀላኒ"አሏህ ይዘንላቸው" እንዲህ ይሉናል፦
ፈትሑል ባሪ ፊ ሸርሕ 19/449 ኪታቡል ተዕቢር
”ፊማ በለገና” فِيمَا بَلَغَنَا ብሎ የተናገረው አዝ-ዙሁሪይ ነው። ይህም ማለት ስለ የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ከሚያወራው ጥቅል ትረካ ውስጥ “ፊማ በለገና” የአዝ-ዙሁሪይ ንግግር ብቻ እንጅ ከዘገባው ጋር የተያያዘ አይደለም”። إِنَّ الْقَائِل فِيمَا بَلَغَنَا هُوَ الزُّهْرِيّ ، وَمَعْنَى الْكَلَام أَنَّ فِي جُمْلَة مَا وَصَلَ إِلَيْنَا مِنْ خَبَر رَسُول اللَّه صَلَّى اللَّه عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فِي هَذِهِ الْقِصَّة وَهُوَ مِنْ بَلَاغَات الزُّهْرِيّ وَلَيْسَ مَوْصُولًا
ሢሰልስ "ያስቡ ነበር" ማለት እና "ራሳቸውን አጠፉ" ማለት ሁለት ለየቅል ዐረፍተ ነገር ነው። በባይብል እንደሚታወቀው ሶምሶን እራሱን አጥፍቶ ሌሎችን ያጠፋ ሰው ነው፦
መሣፍንት 16፥30 ሶምሶንም፦ ”ከፍልስጥኤማውያን ጋር ልሙት አለ" ተጎንብሶም ምሰሶቹን በሙሉ ኅይሉ ገፋ፥ ቤቱም በውስጡ በነበሩት በመኳንንቱም በሕዝቡም ሁሉ ላይ ወደቀ፤ በሞቱም የገደላቸው ሙታን በሕይወት ሳለ ከገደላቸው በዙ።
እኛም ዞር ብለን ባይብል ላይ ተመሳሳይ ባይሆንም ስለ እራስን ማጥፋት ጥያቄ እናቀርባለን፤ የዕብራዊያን ጸሐፊ በእምነት ድል ስላደረጉ የብሉይ ኪዳን ሰዎች ሲተርክን እንደ ደመና በዙሪያቸው ካሉት ምስክሮች አንዱ ሶምሶን ነበር፦
ዕብራውያን 11፥32 እንግዲህ ምን እላለሁ? ስለ ጌዴዎን፣ ስለ ባርቅ "ስለ ሶምሶንም"፣ ስለ ዮፍታሔም ስለ ዳዊት፣ ስለ ሳሙኤልም፣ ስለ ነቢያትም እንዳልተርክ ጊዜ ያጥርብኛልና። ዕብራውያን 11፥33 እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ፥ ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ።
ዕብራውያን 12፥1 እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን።
እራሱን ያጠፋ ሶምሶም "ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ" ከተባሉት አንዱ መሆኑ አጂብ የሚያስብል ነው፥ ማሰብ እና መሞከር አሊያም ማሰብ እና ማድረግ ሁለት ለየቅል የሆኑ ትርጉሞች ናቸው። ይህ የሶምሶን ድርጊት ግን እራስን ለማጥፋት ማሰብ አሊያም መሞከር ሳይሆን እራሱን ማጥፋት ነው፥ መርፌ የራሷን ቀዳዳ ሳትሰፋ የሰውን ልብስ ትሰፋ? ይላል የአገሬ ሰው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥29 "እራሳችሁንም አትግደሉ! አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና"፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
"ነፍሥ" نَفْس ማለት "ራስነት"own self-hood" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ግን ነፍስን መግደል ሐራም አድርጓል፦
4፥33 ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
4፥31 "ልጆቻችሁንም ድኽነትን ለመፍራት አትግደሉ! እኛ እንመግባቸዋለን፡፡ እናንተንም እንመግባለን፡፡ እነርሱን መግደል ታላቅ ኃጢኣት ነውና፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا أَوْلَادَكُمْ خَشْيَةَ إِمْلَاقٍ ۖ نَّحْنُ نَرْزُقُهُمْ وَإِيَّاكُمْ ۚ إِنَّ قَتْلَهُمْ كَانَ خِطْئًا كَبِيرًا
"ልጆቻችሁንም ድኽነትን ለመፍራት አትግደሉ" የሚለው መርሕ በእናት ማኅፀን ውስጥ ያለ ሽልንም ሆን ብሎ እንዲጨነግፍ ማድረግም ጭምር ነው። "እራስን ማጥፋት"Suicide" እራሱ ነፍሥን መግደል ነውና ሐራም ነው፦
4፥29 "እራሳችሁንም አትግደሉ! አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና"፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
"አንፉሠኩም" أَنفُسَكُمْ ማለት "እራሳችሁን" ማለት ሲሆን ድርብ ተውላጠ ስም"reflexive pronoun" ነው፥ ብዙ ጊዜ እራሳቸው የሚያጠፉ ድባቴ"depression" ያለባቸው ሰዎች፦ "ሕይወት ስህተት ነው፥ የሚታረመው በሞት ነው" የሚል የቂል አስተሳሰብ አላቸው። እራስን ማጥፋት በሐዲስም ሆነ ሐራም ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 76, ሐዲስ 90
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም እራሱን በውጥን ከተራራ ላይ ከፈጠፈጠ እና እራሱን ከገደለ መኖሪያው የጀሀነም እሳት ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ تَرَدَّى مِنْ جَبَلٍ فَقَتَلَ نَفْسَهُ، فَهْوَ فِي نَارِ جَهَنَّمَ
እራስን ማጥፋት በኢሥላም ይህ ያህል ሐራም እንደሆነ ጥልልና ጥንፍፍ ያለ አስተምህሮት እንዳለ ካወቅን ዘንዳ ሚሽነሪዎች፦ "ነቢያችሁ"ﷺ" እራሳቸውን ሊያጠፉ ያስቡ ነበር" ብለው የሚቀጥፉባቸውን ሐዲስ በሰከነ እና በሰላ አእምሮ እንመልከት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 91, ሐዲስ 1
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ ……..፦ከዚያም ወረቃህ ከሞተ ከጥቂት ቀናት በኃላ ወሕይ ለተወሰነ ጊዜ ያህል በተቋረጠ ጊዜ ነቢዩ”ﷺ” እጅግ አዝነው ነበር፥ "እንደ ደረሰን"፦ “እርሳቸው ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ያስቡ ነበር"። ثُمَّ لَمْ يَنْشَبْ وَرَقَةُ أَنْ تُوُفِّيَ، وَفَتَرَ الْوَحْىُ فَتْرَةً حَتَّى حَزِنَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فِيمَا بَلَغَنَا حُزْنًا غَدَا مِنْهُ مِرَارًا كَىْ يَتَرَدَّى مِنْ رُءُوسِ شَوَاهِقِ الْجِبَالِ
ሐዲሱ እረጅም ስለሆነ ለመጻፍ ጊዜና ቦታ እንዳይፈጅ እና ለአንባቢያንም እንዳይሰለች በአጭሩ አስቀምጬዋለው፥ ሙሉውን የሚፈልግ መረጃው ስላለ ገብቶ ማየት ይችላል። እዚህ ሐዲስ ላይ "እንደ ደረሰን" ተብሎ የተቀመጠው የዐረቢኛው ቃል “ፊማ በለገና” فِيمَا بَلَغَنَا ነው፥ "በለገ" بَلَغَ ማለት "ደረሰ" ማለት ነው። ቦታው ላይ በጆሮ ያልተሰማ ቅሉ ግን በአሉባልታ የመጣ ነው፥ "እርሳቸው ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ያስቡ ነበር" የሚለው ቃል አሉ አሉ ተብሎ የተነገረ አሉባልታ እንጂ ከተራኪው በሰንሰለት የተላለፈ ትክክለኛ ትረካ ቢሆን ኖሮ "ፊማ ሠሚዕና" فِيمَا سَمِعْنَا ማለትም "እንደሰማነው" ይሆን ነበር።
ሲቀጥል "ፊማ በለገና" فِيمَا بَلَغَنَا ያለው በዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እና በዘጋቢው መካከል ያለ አስተላላፊ “አዝ-ዙህሪይ” الزُّهْرِيّ ነው፥ ይህንን ነጥብ ሀፊዝ ኢብኑ ሐጀረል አስቀላኒ"አሏህ ይዘንላቸው" እንዲህ ይሉናል፦
ፈትሑል ባሪ ፊ ሸርሕ 19/449 ኪታቡል ተዕቢር
”ፊማ በለገና” فِيمَا بَلَغَنَا ብሎ የተናገረው አዝ-ዙሁሪይ ነው። ይህም ማለት ስለ የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ከሚያወራው ጥቅል ትረካ ውስጥ “ፊማ በለገና” የአዝ-ዙሁሪይ ንግግር ብቻ እንጅ ከዘገባው ጋር የተያያዘ አይደለም”። إِنَّ الْقَائِل فِيمَا بَلَغَنَا هُوَ الزُّهْرِيّ ، وَمَعْنَى الْكَلَام أَنَّ فِي جُمْلَة مَا وَصَلَ إِلَيْنَا مِنْ خَبَر رَسُول اللَّه صَلَّى اللَّه عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فِي هَذِهِ الْقِصَّة وَهُوَ مِنْ بَلَاغَات الزُّهْرِيّ وَلَيْسَ مَوْصُولًا
ሢሰልስ "ያስቡ ነበር" ማለት እና "ራሳቸውን አጠፉ" ማለት ሁለት ለየቅል ዐረፍተ ነገር ነው። በባይብል እንደሚታወቀው ሶምሶን እራሱን አጥፍቶ ሌሎችን ያጠፋ ሰው ነው፦
መሣፍንት 16፥30 ሶምሶንም፦ ”ከፍልስጥኤማውያን ጋር ልሙት አለ" ተጎንብሶም ምሰሶቹን በሙሉ ኅይሉ ገፋ፥ ቤቱም በውስጡ በነበሩት በመኳንንቱም በሕዝቡም ሁሉ ላይ ወደቀ፤ በሞቱም የገደላቸው ሙታን በሕይወት ሳለ ከገደላቸው በዙ።
እኛም ዞር ብለን ባይብል ላይ ተመሳሳይ ባይሆንም ስለ እራስን ማጥፋት ጥያቄ እናቀርባለን፤ የዕብራዊያን ጸሐፊ በእምነት ድል ስላደረጉ የብሉይ ኪዳን ሰዎች ሲተርክን እንደ ደመና በዙሪያቸው ካሉት ምስክሮች አንዱ ሶምሶን ነበር፦
ዕብራውያን 11፥32 እንግዲህ ምን እላለሁ? ስለ ጌዴዎን፣ ስለ ባርቅ "ስለ ሶምሶንም"፣ ስለ ዮፍታሔም ስለ ዳዊት፣ ስለ ሳሙኤልም፣ ስለ ነቢያትም እንዳልተርክ ጊዜ ያጥርብኛልና። ዕብራውያን 11፥33 እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ፥ ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ።
ዕብራውያን 12፥1 እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን።
እራሱን ያጠፋ ሶምሶም "ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ" ከተባሉት አንዱ መሆኑ አጂብ የሚያስብል ነው፥ ማሰብ እና መሞከር አሊያም ማሰብ እና ማድረግ ሁለት ለየቅል የሆኑ ትርጉሞች ናቸው። ይህ የሶምሶን ድርጊት ግን እራስን ለማጥፋት ማሰብ አሊያም መሞከር ሳይሆን እራሱን ማጥፋት ነው፥ መርፌ የራሷን ቀዳዳ ሳትሰፋ የሰውን ልብስ ትሰፋ? ይላል የአገሬ ሰው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እነዚህ መጣጥፍ በድምፅ ደረጃ ይፈልጋሉን? እንግዲያውስ በይቱብ በድምፅ መኮምኮም ትችላላችሁ። ይህንን ሊንክ ያስፈንጥሩ፦ https://youtu.be/broY6Q4Fuww
ሶደቃህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥263 መልካም ንግግር እና ምሕረት ማድረግ ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው፡፡ አላህም ተብቃቂ ታጋሽ ነው፡፡ قَوْلٌ مَّعْرُوفٌ وَمَغْفِرَةٌ خَيْرٌ مِّن صَدَقَةٍ يَتْبَعُهَا أَذًى ۗ وَاللَّهُ غَنِيٌّ حَلِيمٌ
"ሶደቃህ" صَدَقَة የሚለው ቃል "ሶደቀ" صَدَقَ ማለት "መጸወተ" "ሰጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምጽዋት" "ስጦታ" ማለት ነው፥ የሶደቃህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሶደቃት" صَدُقَات ሲሆን "ምጽዋቶች" "ስጦታዎች" ማለት ነው፦
2፥271 ምጽዋቶችን ብትገልጹ እርሷ ምንኛ መልካም ናት፡፡ ብትደብቋት እና ለድኾች ብትሰጧትም እርሱ ለእናንተ በላጭ ነው፡፡ ከኃጢአቶቻችሁም ከእናንተ ያብሳል፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ إِن تُبْدُوا الصَّدَقَاتِ فَنِعِمَّا هِيَ ۖ وَإِن تُخْفُوهَا وَتُؤْتُوهَا الْفُقَرَاءَ فَهُوَ خَيْرٌ لَّكُمْ ۚ وَيُكَفِّرُ عَنكُم مِّن سَيِّئَاتِكُمْ ۗ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرٌ
"ለሰዎች አርአያ ይሆናል" ተብሎ በመልካም ኒያህ ሶደቃህ በግልጽ መሰጠቷ መልካም ነው፥ ግን ሰዎች ሳያውቋት በድብቅ መሰጠቷ በላጭ ናት። ሶደቃህ በግልጽም ሆነ በድብቅ ለአሏህ ተብሎ እስከተሰጠች ድረስ ኃጢአትን ታሳብሳለች፥ ነገር ግን እዩልኝ እና ስሙልኝ ሆኗ ጉዳት ከምታስከትል ሶደቃህ ይልቅ መልካም ንግግር እና ምሕረት ማድረግ በላጭ ነው፦
2፥263 መልካም ንግግር እና ምሕረት ማድረግ ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው፡፡ አላህም ተብቃቂ ታጋሽ ነው፡፡ قَوْلٌ مَّعْرُوفٌ وَمَغْفِرَةٌ خَيْرٌ مِّن صَدَقَةٍ يَتْبَعُهَا أَذًى ۗ وَاللَّهُ غَنِيٌّ حَلِيمٌ
አምላካችን አሏህ ተብቃቂ ነው፥ በማንም ላይ ጥገኛ ሆኖ የሚፈልግ አይደለም። የእኛ ግልጽ ሆነ ድብቅ ሶዶቃህ ከሰጠን ላይ ስንሰጥ የፍቅሩ መገለጫ ነው፥ ምንዳውም ለራሳችን ነው፦
2፥274 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊት እና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ الَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُم بِاللَّيْلِ وَالنَّهَارِ سِرًّا وَعَلَانِيَةً فَلَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ
እንደውም መልካም ነገር ሁሉ እኮ ሶደቃህ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 52
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "መልካም ነገር ሁሉ ሶደቃህ ነው"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " كُلُّ مَعْرُوفٍ صَدَقَةٌ ".
እዚህ ሐዲስ ላይ "መልካም" ለሚለው የገባው ቃል "መዕሩፍ" مَعْرُوف ሲሆን ይህ መልካም ነገር የሚያዙን ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ናቸው፦
7፥157 በበጎ ሥራ ያዛቸዋል፥ ከክፉም ነገር ይከለክላቸዋል፡፡ يَأْمُرُهُم بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَاهُمْ عَنِ الْمُنكَرِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "በጎ ሥራ" ለሚለው የገባው ቃል "መዕሩፍ" مَعْرُوف ሲሆን ነቢያችን"ﷺ" ካዘዙን መልካም ሥራ አንዱ ፈገግታ ነው፥ ፈገግታ ሶዶቃህ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 27, ሐዲስ 62
አቢ ዘር እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የአንተ ፈገግታ በወንድምህ ፊት ለአንተ ሶደቃህ ነው"። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " تَبَسُّمُكَ فِي وَجْهِ أَخِيكَ لَكَ صَدَقَةٌ
በሁለት ወገን ፍትሕ ማድረግ ሶደቃ ነው፣ ሰው እቃን ሊጭን ሲል መርዳት ሶደቃህ ነው፣ መልካም ንግግር ሶደቃህ ነው፣ ወደ ሶላት ማንኛውም እርምጃ ማድረግ ሶደቃህ ነው፣ ከመንገድ ላይ እንቅፋትን ማስወገድ ሶደቃህ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 12, ሐዲስ 72
አቢ ሀረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ "ሶደቃህ በእያንዳንዱ የፀሐይ መውጫ ቀን በእያንዳንዱ የሰው መገጣጠሚያ ግዴታ ነው፥ በሁለት ወገን ፍትሕ ማድረግ ሶደቃህ ነው፣ በእንስሳ ላይ የሚጋልብን ማማከር ወይም ሊጭን ሲል መርዳት ሶደቃህ ነው፣ መልካም ንግግር ሶደቃህ ነው፣ ወደ ሶላት ማንኛውም እርምጃ ማድረግ ሶደቃህ ነው፣ ከመንገድ ላይ እንቅፋት ማስወገድ ሶደቃህ ነው"። وَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ كُلُّ سُلاَمَى مِنَ النَّاسِ عَلَيْهِ صَدَقَةٌ كُلَّ يَوْمٍ تَطْلُعُ فِيهِ الشَّمْسُ – قَالَ – تَعْدِلُ بَيْنَ الاِثْنَيْنِ صَدَقَةٌ وَتُعِينُ الرَّجُلَ فِي دَابَّتِهِ فَتَحْمِلُهُ عَلَيْهَا أَوْ تَرْفَعُ لَهُ عَلَيْهَا مَتَاعَهُ صَدَقَةٌ – قَالَ – وَالْكَلِمَةُ الطَّيِّبَةُ صَدَقَةٌ وَكُلُّ خَطْوَةٍ تَمْشِيهَا إِلَى الصَّلاَةِ صَدَقَةٌ وَتُمِيطُ الأَذَى عَنِ الطَّرِيقِ صَدَقَةٌ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥263 መልካም ንግግር እና ምሕረት ማድረግ ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው፡፡ አላህም ተብቃቂ ታጋሽ ነው፡፡ قَوْلٌ مَّعْرُوفٌ وَمَغْفِرَةٌ خَيْرٌ مِّن صَدَقَةٍ يَتْبَعُهَا أَذًى ۗ وَاللَّهُ غَنِيٌّ حَلِيمٌ
"ሶደቃህ" صَدَقَة የሚለው ቃል "ሶደቀ" صَدَقَ ማለት "መጸወተ" "ሰጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምጽዋት" "ስጦታ" ማለት ነው፥ የሶደቃህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሶደቃት" صَدُقَات ሲሆን "ምጽዋቶች" "ስጦታዎች" ማለት ነው፦
2፥271 ምጽዋቶችን ብትገልጹ እርሷ ምንኛ መልካም ናት፡፡ ብትደብቋት እና ለድኾች ብትሰጧትም እርሱ ለእናንተ በላጭ ነው፡፡ ከኃጢአቶቻችሁም ከእናንተ ያብሳል፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ إِن تُبْدُوا الصَّدَقَاتِ فَنِعِمَّا هِيَ ۖ وَإِن تُخْفُوهَا وَتُؤْتُوهَا الْفُقَرَاءَ فَهُوَ خَيْرٌ لَّكُمْ ۚ وَيُكَفِّرُ عَنكُم مِّن سَيِّئَاتِكُمْ ۗ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرٌ
"ለሰዎች አርአያ ይሆናል" ተብሎ በመልካም ኒያህ ሶደቃህ በግልጽ መሰጠቷ መልካም ነው፥ ግን ሰዎች ሳያውቋት በድብቅ መሰጠቷ በላጭ ናት። ሶደቃህ በግልጽም ሆነ በድብቅ ለአሏህ ተብሎ እስከተሰጠች ድረስ ኃጢአትን ታሳብሳለች፥ ነገር ግን እዩልኝ እና ስሙልኝ ሆኗ ጉዳት ከምታስከትል ሶደቃህ ይልቅ መልካም ንግግር እና ምሕረት ማድረግ በላጭ ነው፦
2፥263 መልካም ንግግር እና ምሕረት ማድረግ ማስከፋት ከሚከተላት ምጽዋት በላጭ ነው፡፡ አላህም ተብቃቂ ታጋሽ ነው፡፡ قَوْلٌ مَّعْرُوفٌ وَمَغْفِرَةٌ خَيْرٌ مِّن صَدَقَةٍ يَتْبَعُهَا أَذًى ۗ وَاللَّهُ غَنِيٌّ حَلِيمٌ
አምላካችን አሏህ ተብቃቂ ነው፥ በማንም ላይ ጥገኛ ሆኖ የሚፈልግ አይደለም። የእኛ ግልጽ ሆነ ድብቅ ሶዶቃህ ከሰጠን ላይ ስንሰጥ የፍቅሩ መገለጫ ነው፥ ምንዳውም ለራሳችን ነው፦
2፥274 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊት እና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ الَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُم بِاللَّيْلِ وَالنَّهَارِ سِرًّا وَعَلَانِيَةً فَلَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ
እንደውም መልካም ነገር ሁሉ እኮ ሶደቃህ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 52
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "መልካም ነገር ሁሉ ሶደቃህ ነው"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " كُلُّ مَعْرُوفٍ صَدَقَةٌ ".
እዚህ ሐዲስ ላይ "መልካም" ለሚለው የገባው ቃል "መዕሩፍ" مَعْرُوف ሲሆን ይህ መልካም ነገር የሚያዙን ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ናቸው፦
7፥157 በበጎ ሥራ ያዛቸዋል፥ ከክፉም ነገር ይከለክላቸዋል፡፡ يَأْمُرُهُم بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَاهُمْ عَنِ الْمُنكَرِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "በጎ ሥራ" ለሚለው የገባው ቃል "መዕሩፍ" مَعْرُوف ሲሆን ነቢያችን"ﷺ" ካዘዙን መልካም ሥራ አንዱ ፈገግታ ነው፥ ፈገግታ ሶዶቃህ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 27, ሐዲስ 62
አቢ ዘር እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የአንተ ፈገግታ በወንድምህ ፊት ለአንተ ሶደቃህ ነው"። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " تَبَسُّمُكَ فِي وَجْهِ أَخِيكَ لَكَ صَدَقَةٌ
በሁለት ወገን ፍትሕ ማድረግ ሶደቃ ነው፣ ሰው እቃን ሊጭን ሲል መርዳት ሶደቃህ ነው፣ መልካም ንግግር ሶደቃህ ነው፣ ወደ ሶላት ማንኛውም እርምጃ ማድረግ ሶደቃህ ነው፣ ከመንገድ ላይ እንቅፋትን ማስወገድ ሶደቃህ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 12, ሐዲስ 72
አቢ ሀረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ "ሶደቃህ በእያንዳንዱ የፀሐይ መውጫ ቀን በእያንዳንዱ የሰው መገጣጠሚያ ግዴታ ነው፥ በሁለት ወገን ፍትሕ ማድረግ ሶደቃህ ነው፣ በእንስሳ ላይ የሚጋልብን ማማከር ወይም ሊጭን ሲል መርዳት ሶደቃህ ነው፣ መልካም ንግግር ሶደቃህ ነው፣ ወደ ሶላት ማንኛውም እርምጃ ማድረግ ሶደቃህ ነው፣ ከመንገድ ላይ እንቅፋት ማስወገድ ሶደቃህ ነው"። وَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ كُلُّ سُلاَمَى مِنَ النَّاسِ عَلَيْهِ صَدَقَةٌ كُلَّ يَوْمٍ تَطْلُعُ فِيهِ الشَّمْسُ – قَالَ – تَعْدِلُ بَيْنَ الاِثْنَيْنِ صَدَقَةٌ وَتُعِينُ الرَّجُلَ فِي دَابَّتِهِ فَتَحْمِلُهُ عَلَيْهَا أَوْ تَرْفَعُ لَهُ عَلَيْهَا مَتَاعَهُ صَدَقَةٌ – قَالَ – وَالْكَلِمَةُ الطَّيِّبَةُ صَدَقَةٌ وَكُلُّ خَطْوَةٍ تَمْشِيهَا إِلَى الصَّلاَةِ صَدَقَةٌ وَتُمِيطُ الأَذَى عَنِ الطَّرِيقِ صَدَقَةٌ
አንድ ሙእሚን ለቤተሰቡ የሚያወጣው አዝቤዛ ሶደቃህ ነው፥ ሙእሚን አንድ ተክል ተክሎ ሰው ሆነ እንስሳ ቢበላው ሶደቃህ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 52
አቡ መሥዑድ አል-በድሪይ ሰምቶ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አንድ ሰው ለቤተሰቡ የሚያወጣው ሶደቃህ ነው"። سَمِعَ أَبَا مَسْعُودٍ الْبَدْرِيَّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " نَفَقَةُ الرَّجُلِ عَلَى أَهْلِهِ صَدَقَةٌ ".
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 43
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”ማንም ሙሥሊም የለም አንድ ተክል ተክሎ ሰው ሆነ እንስሳ ቢበላው ሶደቃህ ብትሆንለት እንጂ”። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ مَا مِنْ مُسْلِمٍ غَرَسَ غَرْسًا فَأَكَلَ مِنْهُ إِنْسَانٌ أَوْ دَابَّةٌ إِلاَّ كَانَ لَهُ صَدَقَة
በእርግጥም ሶደቃህ ውስጥን የምታጠራ እና ገንዘብን የምታፋፋ ናት እንጂ ሀብትን አትቀንስም፥ ጭራሽ በትንሳኤ ቀን ለሙእሚን ጥላው ናት፦
9፥103 ከገንዘቦቻቸው ስትኾን በእርሷ የምታጠራቸውና የምታፋፋቸው የኾነችን ምጽዋት ያዝ፡፡ خُذْ مِنْ أَمْوَالِهِمْ صَدَقَةً تُطَهِّرُهُمْ وَتُزَكِّيهِم بِهَا
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 90
አቢ ሀረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ "ሶደቃህ ሀብትን አትቀንስም"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَا نَقَصَتْ صَدَقَةٌ مِنْ مَالٍ
ሚሽከቱል መሷቢሕ መጽሐፍ 6 ሐዲስ 151
መርሰድ ኢብኑ ዐብደሏህ ከአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ባልደረቦች አንዱ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰማው ብሎ ለእርሱ እንደነገረው እርሳቸውም እንዲህ አሉ፦ "በትንሳኤ ቀን ለሙእሚን ጥላው ሶደቃው ናት"። وَعَنْ مَرْثَدِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ: حَدَّثَنِي بَعْضِ أَصْحَابِ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أَنَّهُ سَمِعَ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ: «إِنَّ ظِلَّ الْمُؤْمِنِ يَوْمَ الْقِيَامَة صدقته»
አምላካችን አሏህ ሶዶቃን በኢኽላስ የምንሰጥ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 52
አቡ መሥዑድ አል-በድሪይ ሰምቶ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አንድ ሰው ለቤተሰቡ የሚያወጣው ሶደቃህ ነው"። سَمِعَ أَبَا مَسْعُودٍ الْبَدْرِيَّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " نَفَقَةُ الرَّجُلِ عَلَى أَهْلِهِ صَدَقَةٌ ".
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 43
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”ማንም ሙሥሊም የለም አንድ ተክል ተክሎ ሰው ሆነ እንስሳ ቢበላው ሶደቃህ ብትሆንለት እንጂ”። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ مَا مِنْ مُسْلِمٍ غَرَسَ غَرْسًا فَأَكَلَ مِنْهُ إِنْسَانٌ أَوْ دَابَّةٌ إِلاَّ كَانَ لَهُ صَدَقَة
በእርግጥም ሶደቃህ ውስጥን የምታጠራ እና ገንዘብን የምታፋፋ ናት እንጂ ሀብትን አትቀንስም፥ ጭራሽ በትንሳኤ ቀን ለሙእሚን ጥላው ናት፦
9፥103 ከገንዘቦቻቸው ስትኾን በእርሷ የምታጠራቸውና የምታፋፋቸው የኾነችን ምጽዋት ያዝ፡፡ خُذْ مِنْ أَمْوَالِهِمْ صَدَقَةً تُطَهِّرُهُمْ وَتُزَكِّيهِم بِهَا
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 90
አቢ ሀረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ "ሶደቃህ ሀብትን አትቀንስም"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَا نَقَصَتْ صَدَقَةٌ مِنْ مَالٍ
ሚሽከቱል መሷቢሕ መጽሐፍ 6 ሐዲስ 151
መርሰድ ኢብኑ ዐብደሏህ ከአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ባልደረቦች አንዱ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰማው ብሎ ለእርሱ እንደነገረው እርሳቸውም እንዲህ አሉ፦ "በትንሳኤ ቀን ለሙእሚን ጥላው ሶደቃው ናት"። وَعَنْ مَرْثَدِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ: حَدَّثَنِي بَعْضِ أَصْحَابِ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أَنَّهُ سَمِعَ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ: «إِنَّ ظِلَّ الْمُؤْمِنِ يَوْمَ الْقِيَامَة صدقته»
አምላካችን አሏህ ሶዶቃን በኢኽላስ የምንሰጥ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተስፈንጣሪ ውኃ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
86፥5 ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት። فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ مِمَّ خُلِقَ
በቁርኣን "ነሥል" نَسْل ማለት “ዘር” ማለት ሲሆን ይህም ዘር የተንጣለለ ውኃ ነው፥ የወንድ የዘር ፈሳሽ"sperm" ውስጡ ያለው ሕዋስ”cell” በራሱ 80% ሳይቶፕላዝም”Cytoplasm” የሚባል ውኃ ነው። ይህ የዘር ፈሳሽ በተራክቦ ጊዜ ተስፈንጦ ስለሚወጣ "ተስፈንጣሪ ውኃ" ተብሏል፦
32፥8 ከዚያም ዘሩን ከተንጣለለ፣ ከደካማ ውኃ ያደረገ ነው፡፡ ثُمَّ جَعَلَ نَسْلَهُ مِن سُلَالَةٍ مِّن مَّاءٍ مَّهِينٍ
86፥5 ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡ فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ مِمَّ خُلِقَ
86፥6 ከተስፈንጣሪ ውኃ ተፈጠረ፡፡ خُلِقَ مِن مَّاءٍ دَافِقٍ
በዘመናዊ ሳይንስ የወንድ የዘር ፈሳሽ የሚወጣው ከቆለጥ"testicle" እንደሆነ ይነገራል፥ በቁርኣን ደግሞ ከሱልብ እንደሆነ አምላካችን አሏህ ነግሮናል፦
86፥7 ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ፡፡ يَخْرُجُ مِن بَيْنِ الصُّلْبِ وَالتَّرَائِبِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጀርባ" የሚለው ቃል "ሱልብ" صُّلْبِ ሲሆን የወንዱን የዘር ሥርወ-አብራክን"loin" የሚያመለክት ነው። ይህንን በቀላሉ ለመረዳት የራሳችሁ ባይብል ላይ "ሱልብ" صُّلْبِ የሚለው ቃል የወንዱን የዘር ሥርወ-አብራክን ለማመልከት ተጠቅሞበታል፦
2ኛ ሳሙኤል 7፥12 "ከወገብህ" የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ። وَتُدفَنُ مَعَ آبَائِكَ، سَأُقِيمُ أحَدَ أبْنَائِكِ خَلَفًا لَكَ مِنْ صُلبِكَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወገብ" ለሚለው የገባው ቃል በተመሳሳይ "ሱልብ" صُلب መሆኑን ልብ አድርግ! የሚገርመው "ወገብ" ለሚለው የገባው የዕብራይስጥ ቃል "ሚዒን" מֵעֶה ነው፦
2ኛ ሳሙኤል 7፥12 "ከወገብህ" የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ። וַהֲקִימֹתִ֤י אֶֽת־זַרְעֲךָ֙ אַחֲרֶ֔יךָ אֲשֶׁ֥ר יֵצֵ֖א מִמֵּעֶ֑יךָ וַהֲכִינֹתִ֖י אֶת־מַמְלַכְתֹּֽו׃
እውን የወንድ ዘር የሚወጣው ከሚዒን ነው? ምክንያቱም "ሚዒን" מֵעֶה ማለት "ልብ" የሚል ትርጉም አለው፦
መዝሙር 40፥8 ሕግህም "በልቤ" ውስጥ ነው። חָפָ֑צְתִּי וְ֝תֹ֥ורָתְךָ֗ בְּתֹ֣וךְ מֵעָֽי׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልብ" ለሚለው የገባው ቃል "ሚዒን" מֵעֶה መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። የወንድ የዘር ሕዋስ ከልብ የሚወጣ ነውን? ወይስ "ሚዒን" מֵעֶה የሚለው ቃል በወቅቱ ባህል ብዙ ነገር ለማመልከት ይመጣል? የወንድ የዘር ፈሳሽ በእንግሊዝኛ "sperm" ሲሆን "ስፐርማ" σπέρμα ከሚል ከኮይኔ ግሪክ የመጣ ነው፦
2ኛ ሳሙኤል 7፥12 "ከወገብህ" የሚወጣውን "ዘርህን" ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ። καὶ ἀναστήσω τὸ σπέρμα σου μετὰ σέ, ὃς ἔσται ἐκ τῆς κοιλίας σου,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዘር" ለሚለው የገባው ቃል "ስፐርማ" σπέρμα ከሆነ እውን የወንድ የዘር ሕዋስ የሚወጣው ከልብ፣ ከወገብ፣ ከሆድ፣ ከጉልበት ነውን? የወንድ ሥርወ-አብራክ "ወገብ" "ጉልበት" "ሆድ" ተብሏል፦
1ኛ ነገሥት 8፥19 "ከወገብህ" የሚወጣው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል።
ዘፍጥረት 15፥4 "ከጉልበትህ" የሚወጣው ይወርስሃል።
መዝሙር 132፥11 "ከሆድህ" ፍሬ በዙፋንህ ላይ አስቀምጣለሁ።
እንዲሁ የሴቷን እንቁላል ሥርወ-አብራክ "ተራኢብ" تَّرَائِبِ ይለዋል፥ "ተራኢብ" تَّرَائِبِ ማለት "እርግብግቢት"ribcage" ማለት ነው፦
86፥7 ከጀርባ እና ከእርግብግቢት መካከል የሚወጣ ከኾነ፡፡ يَخْرُجُ مِن بَيْنِ الصُّلْبِ وَالتَّرَائِبِ
"ተራኢብ" تَّرَائِبِ የሚለው ቃል "ደረት" "ሆድ" "ማኅፀን" ለማመልከት የሚመጣ ሲሆን የእንቁላል ሕዋስ የሚመረትበት እንቁሊጥን"ovary" ለማመልከት የመጣ ነው። ባይብልም ላይ የሴት የእንቁላል ሕዋስ ከሴት ሆድ እንሚገኝ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 30፥2 ያዕቆብም ራሔልን ተቆጥቶ፦ በውኑ እኔ የሆድን ፍሬ በነሣሽ በእግዚአብሔር ቦታ ነኝን? አላት። וַיִּֽחַר־אַ֥ף יַעֲקֹ֖ב בְּרָחֵ֑ל וַיֹּ֗אמֶר הֲתַ֤חַת אֱלֹהִים֙ אָנֹ֔כִי אֲשֶׁר־מָנַ֥ע מִמֵּ֖ךְ פְּרִי־בָֽטֶן׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሆድ" ለሚለው የገባው ቃል "በተን" בֶּטֶן ነው፥ እውን የእንቁላል ሕዋስ ሆድ ውስጥ ይመረታልን? "በተን" בֶּטֶן ማለት እኮ "ደረት" "ልብ" ማለትም ነው፦
ምሳሌ 22፥18 እነርሱን "በልብህ" ብትጠብቅ፥ በከንፈሮችህም ላይ የተዘጋጁ ቢሆኑ፥ የተወደደ ነገር ይሆንልሃልና። כִּֽי־נָ֭עִים כִּֽי־תִשְׁמְרֵ֣ם בְּבִטְנֶ֑ךָ יִכֹּ֥נוּ יַ֝חְדָּ֗ו עַל־שְׂפָתֶֽיךָ׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልብ" ለሚለው የገባው ቃል "በተን" בֶּטֶן እንደሆነ ልብ አድርግ! በዘመናዊ ሳይንስ የሴት እንቁላል ሕዋስ እንኳን ደረት፣ ልብ እና ሆድ ውስጥ ማኅፀን ውስጥም አይመረትም። ግን ባይብል ላይ የሴት እንቁላል ሕዋስ የሆድ እና የማኅፀን ፍሬ እንደሆነ ይናገራል፦
ሉቃስ 1፥42 የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው። καὶ εὐλογημένος ὁ καρπὸς τῆς κοιλίας σου.
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማኅፀን" ለሚለው የገባው ቃል "ኪሊአስ" κοιλίας ሲሆን የሚገርመው "ልብ" ለሚለው ቃል በግሪኩ ሰፕቱአጀንት ገብቷል፦
ዕንባቆም 3፥16 እኔ ሰምቻለሁ፥ "ልቤም" ደነገጠብኝ። ἐφυλαξάμην, καὶ ἐπτοήθη ἡ κοιλία μου
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልብ" ለሚለው የገባው ቃል "ኪሊአ" κοιλίας ከሆነ ታዲያ የሴት እንቁላል ሕዋስ የሚወጣው ከሆድ፣ ከማኅፀን፣ ከልብ ነውን? የወንድስ የዘር ሕዋስ የሚወጣው ከልብ፣ ከሆድ፣ ከወገብ፣ ከጉልበት ነውን? መልሱ "አሁን ዘመናዊ ሳይንስ ልብ፣ ደረት፣ ሆድ፣ ወገብ፣ ጉልበት፣ ማኅፀን የሚለው በድሮ ዘመን ሰፊ አገልግሎት እና ትርጉም አለው" ካላችሁ እግር እራስን አያክምና ሱሪ በአንገቴ ላድርግ አትበሉ! እንግዲያውስ "ሱልብ" صُلب ሆነ "ተራኢብ" تَّرَائِبِ ዘርፈ ብዙ እና መጠነ ሰፊ አገልግሎት እና ትርጉም አለው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
86፥5 ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት። فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ مِمَّ خُلِقَ
በቁርኣን "ነሥል" نَسْل ማለት “ዘር” ማለት ሲሆን ይህም ዘር የተንጣለለ ውኃ ነው፥ የወንድ የዘር ፈሳሽ"sperm" ውስጡ ያለው ሕዋስ”cell” በራሱ 80% ሳይቶፕላዝም”Cytoplasm” የሚባል ውኃ ነው። ይህ የዘር ፈሳሽ በተራክቦ ጊዜ ተስፈንጦ ስለሚወጣ "ተስፈንጣሪ ውኃ" ተብሏል፦
32፥8 ከዚያም ዘሩን ከተንጣለለ፣ ከደካማ ውኃ ያደረገ ነው፡፡ ثُمَّ جَعَلَ نَسْلَهُ مِن سُلَالَةٍ مِّن مَّاءٍ مَّهِينٍ
86፥5 ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡ فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ مِمَّ خُلِقَ
86፥6 ከተስፈንጣሪ ውኃ ተፈጠረ፡፡ خُلِقَ مِن مَّاءٍ دَافِقٍ
በዘመናዊ ሳይንስ የወንድ የዘር ፈሳሽ የሚወጣው ከቆለጥ"testicle" እንደሆነ ይነገራል፥ በቁርኣን ደግሞ ከሱልብ እንደሆነ አምላካችን አሏህ ነግሮናል፦
86፥7 ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ፡፡ يَخْرُجُ مِن بَيْنِ الصُّلْبِ وَالتَّرَائِبِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጀርባ" የሚለው ቃል "ሱልብ" صُّلْبِ ሲሆን የወንዱን የዘር ሥርወ-አብራክን"loin" የሚያመለክት ነው። ይህንን በቀላሉ ለመረዳት የራሳችሁ ባይብል ላይ "ሱልብ" صُّلْبِ የሚለው ቃል የወንዱን የዘር ሥርወ-አብራክን ለማመልከት ተጠቅሞበታል፦
2ኛ ሳሙኤል 7፥12 "ከወገብህ" የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ። وَتُدفَنُ مَعَ آبَائِكَ، سَأُقِيمُ أحَدَ أبْنَائِكِ خَلَفًا لَكَ مِنْ صُلبِكَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወገብ" ለሚለው የገባው ቃል በተመሳሳይ "ሱልብ" صُلب መሆኑን ልብ አድርግ! የሚገርመው "ወገብ" ለሚለው የገባው የዕብራይስጥ ቃል "ሚዒን" מֵעֶה ነው፦
2ኛ ሳሙኤል 7፥12 "ከወገብህ" የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ። וַהֲקִימֹתִ֤י אֶֽת־זַרְעֲךָ֙ אַחֲרֶ֔יךָ אֲשֶׁ֥ר יֵצֵ֖א מִמֵּעֶ֑יךָ וַהֲכִינֹתִ֖י אֶת־מַמְלַכְתֹּֽו׃
እውን የወንድ ዘር የሚወጣው ከሚዒን ነው? ምክንያቱም "ሚዒን" מֵעֶה ማለት "ልብ" የሚል ትርጉም አለው፦
መዝሙር 40፥8 ሕግህም "በልቤ" ውስጥ ነው። חָפָ֑צְתִּי וְ֝תֹ֥ורָתְךָ֗ בְּתֹ֣וךְ מֵעָֽי׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልብ" ለሚለው የገባው ቃል "ሚዒን" מֵעֶה መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። የወንድ የዘር ሕዋስ ከልብ የሚወጣ ነውን? ወይስ "ሚዒን" מֵעֶה የሚለው ቃል በወቅቱ ባህል ብዙ ነገር ለማመልከት ይመጣል? የወንድ የዘር ፈሳሽ በእንግሊዝኛ "sperm" ሲሆን "ስፐርማ" σπέρμα ከሚል ከኮይኔ ግሪክ የመጣ ነው፦
2ኛ ሳሙኤል 7፥12 "ከወገብህ" የሚወጣውን "ዘርህን" ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ። καὶ ἀναστήσω τὸ σπέρμα σου μετὰ σέ, ὃς ἔσται ἐκ τῆς κοιλίας σου,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዘር" ለሚለው የገባው ቃል "ስፐርማ" σπέρμα ከሆነ እውን የወንድ የዘር ሕዋስ የሚወጣው ከልብ፣ ከወገብ፣ ከሆድ፣ ከጉልበት ነውን? የወንድ ሥርወ-አብራክ "ወገብ" "ጉልበት" "ሆድ" ተብሏል፦
1ኛ ነገሥት 8፥19 "ከወገብህ" የሚወጣው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል።
ዘፍጥረት 15፥4 "ከጉልበትህ" የሚወጣው ይወርስሃል።
መዝሙር 132፥11 "ከሆድህ" ፍሬ በዙፋንህ ላይ አስቀምጣለሁ።
እንዲሁ የሴቷን እንቁላል ሥርወ-አብራክ "ተራኢብ" تَّرَائِبِ ይለዋል፥ "ተራኢብ" تَّرَائِبِ ማለት "እርግብግቢት"ribcage" ማለት ነው፦
86፥7 ከጀርባ እና ከእርግብግቢት መካከል የሚወጣ ከኾነ፡፡ يَخْرُجُ مِن بَيْنِ الصُّلْبِ وَالتَّرَائِبِ
"ተራኢብ" تَّرَائِبِ የሚለው ቃል "ደረት" "ሆድ" "ማኅፀን" ለማመልከት የሚመጣ ሲሆን የእንቁላል ሕዋስ የሚመረትበት እንቁሊጥን"ovary" ለማመልከት የመጣ ነው። ባይብልም ላይ የሴት የእንቁላል ሕዋስ ከሴት ሆድ እንሚገኝ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 30፥2 ያዕቆብም ራሔልን ተቆጥቶ፦ በውኑ እኔ የሆድን ፍሬ በነሣሽ በእግዚአብሔር ቦታ ነኝን? አላት። וַיִּֽחַר־אַ֥ף יַעֲקֹ֖ב בְּרָחֵ֑ל וַיֹּ֗אמֶר הֲתַ֤חַת אֱלֹהִים֙ אָנֹ֔כִי אֲשֶׁר־מָנַ֥ע מִמֵּ֖ךְ פְּרִי־בָֽטֶן׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሆድ" ለሚለው የገባው ቃል "በተን" בֶּטֶן ነው፥ እውን የእንቁላል ሕዋስ ሆድ ውስጥ ይመረታልን? "በተን" בֶּטֶן ማለት እኮ "ደረት" "ልብ" ማለትም ነው፦
ምሳሌ 22፥18 እነርሱን "በልብህ" ብትጠብቅ፥ በከንፈሮችህም ላይ የተዘጋጁ ቢሆኑ፥ የተወደደ ነገር ይሆንልሃልና። כִּֽי־נָ֭עִים כִּֽי־תִשְׁמְרֵ֣ם בְּבִטְנֶ֑ךָ יִכֹּ֥נוּ יַ֝חְדָּ֗ו עַל־שְׂפָתֶֽיךָ׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልብ" ለሚለው የገባው ቃል "በተን" בֶּטֶן እንደሆነ ልብ አድርግ! በዘመናዊ ሳይንስ የሴት እንቁላል ሕዋስ እንኳን ደረት፣ ልብ እና ሆድ ውስጥ ማኅፀን ውስጥም አይመረትም። ግን ባይብል ላይ የሴት እንቁላል ሕዋስ የሆድ እና የማኅፀን ፍሬ እንደሆነ ይናገራል፦
ሉቃስ 1፥42 የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው። καὶ εὐλογημένος ὁ καρπὸς τῆς κοιλίας σου.
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማኅፀን" ለሚለው የገባው ቃል "ኪሊአስ" κοιλίας ሲሆን የሚገርመው "ልብ" ለሚለው ቃል በግሪኩ ሰፕቱአጀንት ገብቷል፦
ዕንባቆም 3፥16 እኔ ሰምቻለሁ፥ "ልቤም" ደነገጠብኝ። ἐφυλαξάμην, καὶ ἐπτοήθη ἡ κοιλία μου
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልብ" ለሚለው የገባው ቃል "ኪሊአ" κοιλίας ከሆነ ታዲያ የሴት እንቁላል ሕዋስ የሚወጣው ከሆድ፣ ከማኅፀን፣ ከልብ ነውን? የወንድስ የዘር ሕዋስ የሚወጣው ከልብ፣ ከሆድ፣ ከወገብ፣ ከጉልበት ነውን? መልሱ "አሁን ዘመናዊ ሳይንስ ልብ፣ ደረት፣ ሆድ፣ ወገብ፣ ጉልበት፣ ማኅፀን የሚለው በድሮ ዘመን ሰፊ አገልግሎት እና ትርጉም አለው" ካላችሁ እግር እራስን አያክምና ሱሪ በአንገቴ ላድርግ አትበሉ! እንግዲያውስ "ሱልብ" صُلب ሆነ "ተራኢብ" تَّرَائِبِ ዘርፈ ብዙ እና መጠነ ሰፊ አገልግሎት እና ትርጉም አለው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጠንቋይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
26፥221 ሰይጣናት በማን ላይ እንደሚወርዱ ልንገራችሁን? هَلْ أُنَبِّئُكُمْ عَلَىٰ مَن تَنَزَّلُ الشَّيَاطِينُ
"ገይብ" غَيْب የሚለው ቃል "ጋበ" غَابَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የሩቅ ወሬ" "የሩቅ ሚስጥር" ማለት ነው፥ ገይብ ከህዋስ ባሻገር ጥንት የተከሰተ አላፊ፣ አሁን እየተከሰተ ያለ አሁናዊ እና ወደ ፊት የሚከሰት መጻኢ ዕውቀት ነው። አምላካችን አሏህ የሰማያትን እና የምድርን የሩቅ ሚስጥር ያውቃል፥ ይህንን የሩቅ ሚስጥር ለሚፈልገው መልእክተኛ ቢሆን እንጂ ለማንም ዐያሳውቅም፦
49፥18 ”አላህ የሰማያትንና የምድርን “ሩቅ ሚስጥር” ያውቃል”። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
72፥26 «እርሱ ”የሩቅ ሚስጥር” ዐዋቂ ነው፡፡ በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡» عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
72፥27 ከመልክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጅ ለሌላ አይገልጽም፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
ታዲያ ጠንቋይ እንዴት ያውቃል? "ሢሕር" سِحْر የሚለው ቃል "ሣሐረ" سَحَرَ ማለትም "ጠንቆለ" "ደገመ" "መተተ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥንቆላ" "ድግምት" "መተት" ማለት ነው፥ በሢሕር ሥራ የተሰማራ ሰው "ሣሒር" سَاحِر ሲባል "ጠንቋይ" "ደጋሚ" "መተተኛ" ማለት ነው። ጠንቋይ አላፊ ክስተትን ከሚሰማው እንዲሁ እየተከሰተ ያለውን ከሚሰማው ያውቅ ይሆናል እንጂ በልብ ውስጥ ያለውን እና ወደፊት የሚከሰተውን አያውቅም፥ ቅሉ ግን ሰዎች የሚያወሩትን እና መላእክት በደመና መካከል የሚነጋገሩትን ሸያጢኑል ጂን ሰምተው ወደ ጠንቋዮች ይጥላሉ፦
26፥223 የሰሙትን ወደ ጠንቋዮች ይጥላሉ፡፡ አብዛኞቻቸውም ውሸታሞች ናቸው፡፡ يُلْقُونَ السَّمْعَ وَأَكْثَرُهُمْ كَاذِبُونَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 59, ሐዲስ 97
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በምድር ላይ ስለሚሆነው ነገር መላእክት በደመና መካከል ሲነጋገሩ ሸያጢን የሚናገሩትን ቃል ሰምተው በጠንቋይ ጆሮ ውስጥ ያወርዳሉ"። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْمَلاَئِكَةُ تَتَحَدَّثُ فِي الْعَنَانِ ـ وَالْعَنَانُ الْغَمَامُ ـ بِالأَمْرِ يَكُونُ فِي الأَرْضِ، فَتَسْمَعُ الشَّيَاطِينُ الْكَلِمَةَ، فَتَقُرُّهَا فِي أُذُنِ الْكَاهِنِ ".
ወሎ ዲባርቱ፣ የአሪሲዋ እመቤት፣ ሞሚናት፣ ባሌ ኑራ ሑሤን፣ ጠቋር፣ አዳልሞቲ፣ ወሰንጋላ የሚባሉ የሸያጢን መንደሮች ውስጥ የሚወርዱ አውልያ ሆነ ዑቃቤ እነዚህ ሸያጢኑል ጂን ናቸው። ሸያጢኑል ጂን ጠንቋዮችን የሚያንቀጠቅጡ፣ የሚያንዘፈዝፉ፣ የሚያስጓሩ፣ አረፋ የሚያስደፍቁ ናቸው፥ በተለይ የኦሮሞ ኡቃቤ ሻንቆ፣ የትግሬ ኡቃቤ ሽቦዬ፣ የዐማራ ኡቃቤ ዲባርቱ ድቤ ሲመታላቸው የሚወርዱት ሸያጢኑል ጂን ናቸው፦
26፥221 ሰይጣናት በማን ላይ እንደሚወርዱ ልንገራችሁን? هَلْ أُنَبِّئُكُمْ عَلَىٰ مَن تَنَزَّلُ الشَّيَاطِينُ
26፥222 በውሸታም ኀጢአተኛ ሁሉ ላይ ይወርዳሉ፡፡ تَنَزَّلُ عَلَىٰ كُلِّ أَفَّاكٍ أَثِيمٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 76, ሐዲስ 76
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "ሰዎች ስለ ጠንቋይ የአሏህን መልእክተኛ"ﷺ" ጠየቋቸው፦ እርሳቸውም፦ "ምንም ናቸው" አሉ። እነርሱም፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ሆይ! አንዳንዴ እውነት የሆነ ነገር ይነግሩናል" አሉ፥ የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ"፦ "ያቺም ከእውነት የሆነች ቃላት ጂን ይነጥቅና በጓደኛው(ጠንቋዩ) ጆሮ ውስጥ ይጥላል፥ ከዚያም ጠንቋዩ ከመቶ ውሸት ጋር ይደባልቀዋል። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ سَأَلَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم نَاسٌ عَنِ الْكُهَّانِ. فَقَالَ " لَيْسَ بِشَىْءٍ ". فَقَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّهُمْ يُحَدِّثُونَا أَحْيَانًا بِشَىْءٍ فَيَكُونُ حَقًّا. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " تِلْكَ الْكَلِمَةُ مِنَ الْحَقِّ، يَخْطَفُهَا مِنَ الْجِنِّيِّ، فَيَقُرُّهَا فِي أُذُنِ وَلِيِّهِ، فَيَخْلِطُونَ مَعَهَا مِائَةَ كَذْبَةٍ "
የጥንቆላ ምንጭ ሸያጢኑል ጂን ከሆኑ "ዐዋቂ ቤት" ተብሎ የሚጠራበትን ቤት ሄዶ ማስጠንቆል ትልቁ ሺርክ እና ከኢሥላም አጥር የሚያስወጣ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 682
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳለው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ "ማንም በሓይድ ላይ ካለች ሴት ተራክቦ ቢያደርግ ወይም በመቀመጫዋ በኩል ተራክቦ ቢያደርግ አሊያም ወደ ጠንቋ ቢሄድ እና የተጠነቆለውን ቢያምን በሙሐመድ”ﷺ” ላይ በተወረደው ክዷል"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ مَنْ أَتَى حَائِضًا أَوِ امْرَأَةً فِي دُبُرِهَا أَوْ كَاهِنًا فَصَدَّقَهُ بِمَا يَقُولُ فَقَدْ كَفَرَ بِمَا أُنْزِلَ عَلَى مُحَمَّد
አምላካችን አሏህ ከጥንቆላ ሺርክ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
26፥221 ሰይጣናት በማን ላይ እንደሚወርዱ ልንገራችሁን? هَلْ أُنَبِّئُكُمْ عَلَىٰ مَن تَنَزَّلُ الشَّيَاطِينُ
"ገይብ" غَيْب የሚለው ቃል "ጋበ" غَابَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የሩቅ ወሬ" "የሩቅ ሚስጥር" ማለት ነው፥ ገይብ ከህዋስ ባሻገር ጥንት የተከሰተ አላፊ፣ አሁን እየተከሰተ ያለ አሁናዊ እና ወደ ፊት የሚከሰት መጻኢ ዕውቀት ነው። አምላካችን አሏህ የሰማያትን እና የምድርን የሩቅ ሚስጥር ያውቃል፥ ይህንን የሩቅ ሚስጥር ለሚፈልገው መልእክተኛ ቢሆን እንጂ ለማንም ዐያሳውቅም፦
49፥18 ”አላህ የሰማያትንና የምድርን “ሩቅ ሚስጥር” ያውቃል”። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
72፥26 «እርሱ ”የሩቅ ሚስጥር” ዐዋቂ ነው፡፡ በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡» عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
72፥27 ከመልክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጅ ለሌላ አይገልጽም፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
ታዲያ ጠንቋይ እንዴት ያውቃል? "ሢሕር" سِحْر የሚለው ቃል "ሣሐረ" سَحَرَ ማለትም "ጠንቆለ" "ደገመ" "መተተ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥንቆላ" "ድግምት" "መተት" ማለት ነው፥ በሢሕር ሥራ የተሰማራ ሰው "ሣሒር" سَاحِر ሲባል "ጠንቋይ" "ደጋሚ" "መተተኛ" ማለት ነው። ጠንቋይ አላፊ ክስተትን ከሚሰማው እንዲሁ እየተከሰተ ያለውን ከሚሰማው ያውቅ ይሆናል እንጂ በልብ ውስጥ ያለውን እና ወደፊት የሚከሰተውን አያውቅም፥ ቅሉ ግን ሰዎች የሚያወሩትን እና መላእክት በደመና መካከል የሚነጋገሩትን ሸያጢኑል ጂን ሰምተው ወደ ጠንቋዮች ይጥላሉ፦
26፥223 የሰሙትን ወደ ጠንቋዮች ይጥላሉ፡፡ አብዛኞቻቸውም ውሸታሞች ናቸው፡፡ يُلْقُونَ السَّمْعَ وَأَكْثَرُهُمْ كَاذِبُونَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 59, ሐዲስ 97
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በምድር ላይ ስለሚሆነው ነገር መላእክት በደመና መካከል ሲነጋገሩ ሸያጢን የሚናገሩትን ቃል ሰምተው በጠንቋይ ጆሮ ውስጥ ያወርዳሉ"። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْمَلاَئِكَةُ تَتَحَدَّثُ فِي الْعَنَانِ ـ وَالْعَنَانُ الْغَمَامُ ـ بِالأَمْرِ يَكُونُ فِي الأَرْضِ، فَتَسْمَعُ الشَّيَاطِينُ الْكَلِمَةَ، فَتَقُرُّهَا فِي أُذُنِ الْكَاهِنِ ".
ወሎ ዲባርቱ፣ የአሪሲዋ እመቤት፣ ሞሚናት፣ ባሌ ኑራ ሑሤን፣ ጠቋር፣ አዳልሞቲ፣ ወሰንጋላ የሚባሉ የሸያጢን መንደሮች ውስጥ የሚወርዱ አውልያ ሆነ ዑቃቤ እነዚህ ሸያጢኑል ጂን ናቸው። ሸያጢኑል ጂን ጠንቋዮችን የሚያንቀጠቅጡ፣ የሚያንዘፈዝፉ፣ የሚያስጓሩ፣ አረፋ የሚያስደፍቁ ናቸው፥ በተለይ የኦሮሞ ኡቃቤ ሻንቆ፣ የትግሬ ኡቃቤ ሽቦዬ፣ የዐማራ ኡቃቤ ዲባርቱ ድቤ ሲመታላቸው የሚወርዱት ሸያጢኑል ጂን ናቸው፦
26፥221 ሰይጣናት በማን ላይ እንደሚወርዱ ልንገራችሁን? هَلْ أُنَبِّئُكُمْ عَلَىٰ مَن تَنَزَّلُ الشَّيَاطِينُ
26፥222 በውሸታም ኀጢአተኛ ሁሉ ላይ ይወርዳሉ፡፡ تَنَزَّلُ عَلَىٰ كُلِّ أَفَّاكٍ أَثِيمٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 76, ሐዲስ 76
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "ሰዎች ስለ ጠንቋይ የአሏህን መልእክተኛ"ﷺ" ጠየቋቸው፦ እርሳቸውም፦ "ምንም ናቸው" አሉ። እነርሱም፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ሆይ! አንዳንዴ እውነት የሆነ ነገር ይነግሩናል" አሉ፥ የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ"፦ "ያቺም ከእውነት የሆነች ቃላት ጂን ይነጥቅና በጓደኛው(ጠንቋዩ) ጆሮ ውስጥ ይጥላል፥ ከዚያም ጠንቋዩ ከመቶ ውሸት ጋር ይደባልቀዋል። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ سَأَلَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم نَاسٌ عَنِ الْكُهَّانِ. فَقَالَ " لَيْسَ بِشَىْءٍ ". فَقَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّهُمْ يُحَدِّثُونَا أَحْيَانًا بِشَىْءٍ فَيَكُونُ حَقًّا. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " تِلْكَ الْكَلِمَةُ مِنَ الْحَقِّ، يَخْطَفُهَا مِنَ الْجِنِّيِّ، فَيَقُرُّهَا فِي أُذُنِ وَلِيِّهِ، فَيَخْلِطُونَ مَعَهَا مِائَةَ كَذْبَةٍ "
የጥንቆላ ምንጭ ሸያጢኑል ጂን ከሆኑ "ዐዋቂ ቤት" ተብሎ የሚጠራበትን ቤት ሄዶ ማስጠንቆል ትልቁ ሺርክ እና ከኢሥላም አጥር የሚያስወጣ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 682
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳለው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ "ማንም በሓይድ ላይ ካለች ሴት ተራክቦ ቢያደርግ ወይም በመቀመጫዋ በኩል ተራክቦ ቢያደርግ አሊያም ወደ ጠንቋ ቢሄድ እና የተጠነቆለውን ቢያምን በሙሐመድ”ﷺ” ላይ በተወረደው ክዷል"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ مَنْ أَتَى حَائِضًا أَوِ امْرَأَةً فِي دُبُرِهَا أَوْ كَاهِنًا فَصَدَّقَهُ بِمَا يَقُولُ فَقَدْ كَفَرَ بِمَا أُنْزِلَ عَلَى مُحَمَّد
አምላካችን አሏህ ከጥንቆላ ሺርክ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
«ለአደም ስገዱ»
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥34 ለመላእክትም «ለአደም ስገዱ» ባልን ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ
አምላካችን አሏህ ለመላእክት«ለአደም ስገዱ» በማለት አዘዛቸው፦
2፥34 ለመላእክትም «ለአደም ስገዱ» ባልን ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ
የአዳም እና የሔዋን ታሪክ ላይ ሚካኤልም ወጥቶ መላእክቱን ሁሉ ጠራ፡- "ጌታ አምላክ እንዳዘዘው ለአምላክ መልክ ለአዳም ስገዱ" አለ፦
"ሚካኤልም ወጥቶ መላእክቱን ሁሉ ጠራ፡- "ጌታ አምላክ እንዳዘዘው ለአምላክ መልክ ለአዳም ስገዱ" አለ።
Life of Adam and Eve Chapter XIV(14) Number 1
ቀሌምንጦስ ዘሮም"Clement of the Rome" ከጴጥሮስ የተቀበለው ንግግር ተብሎ በሚታመነው መጽሐፍ ላይ እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ ወደ አዳም ራሳቸውን አዘንብለው ለአዳም እንደሰገዱ ይናገራል፦
ቀሌምንጦስ 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት፣ ወፎች እና "እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ" ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱም ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ "ለ-"አዳም ሰገዱ"።
"እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ" ማለት መላእክትን ይጨምራል፥ ምክንያቱም መላእክት ፍጡራን ኑባሬዎች ናቸውና፥ ፍጥረት ሁሉም ለአዳም ይታዘዝ እና ቃሉንም ይጠብቅ ነበር፦
ቀሌምንጦስ 1፥42"ፍጥረት ሁሉም ለአዳም "ይታዘዝ" እና ቃሉንም ይጠብቅ ነበር።
አምላካችን አሏህ ለመላእክት«ለአደም ስገዱ» ሲል ለኢብሊሥ "ስገድ" አለማለቱን አያሳይም፥ ምክንያቱም አሏህ «ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» ብሎታልና፦
7፥12 አላህ፦ «ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» አለው፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ
“ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ሳይሆን “ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" አለው፥ “ባዘዝኩህ” የሚለው ኃይለ ቃል "ለአደም ስገድ" ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳይል። ለምሳሌ፦ ፈጣሪ አዳምን "መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ" ብሎት ነበር፦
ዘፍጥረት 2፥17 ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ።
ጥቅሱ ላይ "አትብላ" እንጂ "አትብሉ" አላላቸውም፥ ነገር ግን ሔዋን፦ "እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም" ያህዌህ ብሎናል ብላለች፦
ዘፍጥረት 3፥3 ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ ያህዌህ አለ፦ "እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም"።
ለሁለቱም ግን "አትብሉ" ያለበት ትእዛዝ አለመገለጹ ግን "አላላቸውም" እንደማንል በተመሳሳይ "ስገድ" ያለበት ጥቅስ አለመኖሩ "ስገድ አላለውም" አያሰኝም። ሲቀጥል "መላእክት" በሚል ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ "ለ" የሚለውን መስተዋድድ "ብቻ" በሚል መረዳት የለብንም፦
7፥179 ”ለ”እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፣ “ለ”እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፣ “ለ”እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም፡፡ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا
"እነርሱ" የተባሉት ከሰው እና ከጂኒ ያመጹ ከሓድያን ሲሆኑ "እነርሱ" በሚል ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ "ለ" የሚለውን መስተዋድድ ስላለ "ልቦች" "ዓይኖች" "ጆሮዎች" ያሉአቸው ኩፋሮች ብቻ ናቸው እንደማንል ሁሉ "ለመላእክት" የሚለውም ለኢብሊሥ እንዳልተባለ ማስረጃ አይሆንም፦
2፥34 ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር። "እምቢ" አለ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ፡፡ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ أَبَىٰ وَاسْتَكْبَرَ وَكَانَ مِنَ الْكَافِرِينَ
“ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር” በሚለው ኃይለ ቃል ላይ “ሲቀር” የምትለዋን ይዘን "ኢብሊሥ ከመላእክት ነበር" ማለት አሁንም የቁርኣንን ሰዋስው ካለመረዳት የሚመጣ ጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ነው፦
26፥77 «እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው»፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም፦ “ለእኔ ጠላቶች ናቸው። ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር” ማለቱን አስተውል! “ሲቀር” የሚለውን አፍራሽ ቃል ይዘን ከዓለማቱ ጌታ ውጪ ለኢብራሂም ሁሉም ጠላት ነውን? አማንያን፣ ነቢያት፣ መላእክት፣ እንስሳትስ ጠላት ናቸውን? አይ “በቀር” የሚለው በአንጻራዊ ደረጃ የአሏህን ወዳጅ ለመሆን የገባ እንጂ “ሁሉን ጠላት ናቸው ከአሏህ በቀር” ማለቱን አያሳይም ከተባለ እንግዲያውስ “በቀር” የሚለው በአንጻራዊ ደረጃ ኢብሊሥ ብቻ አለመታዘዙን እንጂ መላእክት ውስጥ መካተቱን አያሳይም።
ዲያብሎስ ክሣደ ልቡናውን በማጽናት እና ራሱን በማኩራት ፈጣሪው ለፈጠረው ለአዳም መስገድን "እምቢ" ብሏል፦
2ኛ መቃብያን 9፥3 ክሣደ ልቡናውን በማጽናት እና ራሱን በማኩራት ፈጣሪው ለፈጠረው ለአዳም መስገድን እምቢ ብሏልና።
ዲያብሎስም ከማዕረጉ የወረደው "ለአዳም አልሰግድም" በማለቱ እንደሆነ በጸጸት ተናግሯል፦
3ኛ መቃብያን 1፥15 "ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለ አባታቸው ስለ አዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና።
አሏህ ለመላእክት«ለአደም ስገዱ» ማለቱን አክብሮቱን ያሳያል እንጂ "አደምን አምልኩ" የሚለውን አያሲዝም። እንደዛማ ቢሆንማ ፈጣሪ በኢየሱስ ለፊላድልፍያ ጉባኤ ኤጲስ ቆጶስ ለሆነው ሰው እንደሚያሰግድ ይናገራል፦
ራእይ 3፥9 እነሆ መጥተው በእግሮችህ ፊት "ይሰግዱ" ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ። ἰδοὺ ποιήσω αὐτοὺς ἵνα ἥξουσιν καὶ προσκυνήσουσιν ἐνώπιον τῶν ποδῶν σου, καὶ γνῶσιν ὅτι ἐγὼ ἠγάπησά σε.
እዚህ አንቀጽ ላይ "ስግደት" ለሚለው የገባው ቃል "ፕሩስኩኔኦ" προσκυνέω ነው፥ እና ፈጣሪ ኤጲስ ቆጶሱን እያስመለከ ነው? "ኸረ በፍጹም" ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን እሳቤ በዚህ መልክ እና ልክ መረዳት ቀላል ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይወፍቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥34 ለመላእክትም «ለአደም ስገዱ» ባልን ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ
አምላካችን አሏህ ለመላእክት«ለአደም ስገዱ» በማለት አዘዛቸው፦
2፥34 ለመላእክትም «ለአደም ስገዱ» ባልን ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ
የአዳም እና የሔዋን ታሪክ ላይ ሚካኤልም ወጥቶ መላእክቱን ሁሉ ጠራ፡- "ጌታ አምላክ እንዳዘዘው ለአምላክ መልክ ለአዳም ስገዱ" አለ፦
"ሚካኤልም ወጥቶ መላእክቱን ሁሉ ጠራ፡- "ጌታ አምላክ እንዳዘዘው ለአምላክ መልክ ለአዳም ስገዱ" አለ።
Life of Adam and Eve Chapter XIV(14) Number 1
ቀሌምንጦስ ዘሮም"Clement of the Rome" ከጴጥሮስ የተቀበለው ንግግር ተብሎ በሚታመነው መጽሐፍ ላይ እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ ወደ አዳም ራሳቸውን አዘንብለው ለአዳም እንደሰገዱ ይናገራል፦
ቀሌምንጦስ 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት፣ ወፎች እና "እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ" ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱም ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ "ለ-"አዳም ሰገዱ"።
"እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ" ማለት መላእክትን ይጨምራል፥ ምክንያቱም መላእክት ፍጡራን ኑባሬዎች ናቸውና፥ ፍጥረት ሁሉም ለአዳም ይታዘዝ እና ቃሉንም ይጠብቅ ነበር፦
ቀሌምንጦስ 1፥42"ፍጥረት ሁሉም ለአዳም "ይታዘዝ" እና ቃሉንም ይጠብቅ ነበር።
አምላካችን አሏህ ለመላእክት«ለአደም ስገዱ» ሲል ለኢብሊሥ "ስገድ" አለማለቱን አያሳይም፥ ምክንያቱም አሏህ «ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» ብሎታልና፦
7፥12 አላህ፦ «ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» አለው፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ
“ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ሳይሆን “ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" አለው፥ “ባዘዝኩህ” የሚለው ኃይለ ቃል "ለአደም ስገድ" ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳይል። ለምሳሌ፦ ፈጣሪ አዳምን "መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ" ብሎት ነበር፦
ዘፍጥረት 2፥17 ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ።
ጥቅሱ ላይ "አትብላ" እንጂ "አትብሉ" አላላቸውም፥ ነገር ግን ሔዋን፦ "እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም" ያህዌህ ብሎናል ብላለች፦
ዘፍጥረት 3፥3 ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ ያህዌህ አለ፦ "እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም"።
ለሁለቱም ግን "አትብሉ" ያለበት ትእዛዝ አለመገለጹ ግን "አላላቸውም" እንደማንል በተመሳሳይ "ስገድ" ያለበት ጥቅስ አለመኖሩ "ስገድ አላለውም" አያሰኝም። ሲቀጥል "መላእክት" በሚል ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ "ለ" የሚለውን መስተዋድድ "ብቻ" በሚል መረዳት የለብንም፦
7፥179 ”ለ”እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፣ “ለ”እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፣ “ለ”እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም፡፡ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا
"እነርሱ" የተባሉት ከሰው እና ከጂኒ ያመጹ ከሓድያን ሲሆኑ "እነርሱ" በሚል ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ "ለ" የሚለውን መስተዋድድ ስላለ "ልቦች" "ዓይኖች" "ጆሮዎች" ያሉአቸው ኩፋሮች ብቻ ናቸው እንደማንል ሁሉ "ለመላእክት" የሚለውም ለኢብሊሥ እንዳልተባለ ማስረጃ አይሆንም፦
2፥34 ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር። "እምቢ" አለ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ፡፡ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ أَبَىٰ وَاسْتَكْبَرَ وَكَانَ مِنَ الْكَافِرِينَ
“ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር” በሚለው ኃይለ ቃል ላይ “ሲቀር” የምትለዋን ይዘን "ኢብሊሥ ከመላእክት ነበር" ማለት አሁንም የቁርኣንን ሰዋስው ካለመረዳት የሚመጣ ጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ነው፦
26፥77 «እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው»፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም፦ “ለእኔ ጠላቶች ናቸው። ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር” ማለቱን አስተውል! “ሲቀር” የሚለውን አፍራሽ ቃል ይዘን ከዓለማቱ ጌታ ውጪ ለኢብራሂም ሁሉም ጠላት ነውን? አማንያን፣ ነቢያት፣ መላእክት፣ እንስሳትስ ጠላት ናቸውን? አይ “በቀር” የሚለው በአንጻራዊ ደረጃ የአሏህን ወዳጅ ለመሆን የገባ እንጂ “ሁሉን ጠላት ናቸው ከአሏህ በቀር” ማለቱን አያሳይም ከተባለ እንግዲያውስ “በቀር” የሚለው በአንጻራዊ ደረጃ ኢብሊሥ ብቻ አለመታዘዙን እንጂ መላእክት ውስጥ መካተቱን አያሳይም።
ዲያብሎስ ክሣደ ልቡናውን በማጽናት እና ራሱን በማኩራት ፈጣሪው ለፈጠረው ለአዳም መስገድን "እምቢ" ብሏል፦
2ኛ መቃብያን 9፥3 ክሣደ ልቡናውን በማጽናት እና ራሱን በማኩራት ፈጣሪው ለፈጠረው ለአዳም መስገድን እምቢ ብሏልና።
ዲያብሎስም ከማዕረጉ የወረደው "ለአዳም አልሰግድም" በማለቱ እንደሆነ በጸጸት ተናግሯል፦
3ኛ መቃብያን 1፥15 "ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለ አባታቸው ስለ አዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና።
አሏህ ለመላእክት«ለአደም ስገዱ» ማለቱን አክብሮቱን ያሳያል እንጂ "አደምን አምልኩ" የሚለውን አያሲዝም። እንደዛማ ቢሆንማ ፈጣሪ በኢየሱስ ለፊላድልፍያ ጉባኤ ኤጲስ ቆጶስ ለሆነው ሰው እንደሚያሰግድ ይናገራል፦
ራእይ 3፥9 እነሆ መጥተው በእግሮችህ ፊት "ይሰግዱ" ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ። ἰδοὺ ποιήσω αὐτοὺς ἵνα ἥξουσιν καὶ προσκυνήσουσιν ἐνώπιον τῶν ποδῶν σου, καὶ γνῶσιν ὅτι ἐγὼ ἠγάπησά σε.
እዚህ አንቀጽ ላይ "ስግደት" ለሚለው የገባው ቃል "ፕሩስኩኔኦ" προσκυνέω ነው፥ እና ፈጣሪ ኤጲስ ቆጶሱን እያስመለከ ነው? "ኸረ በፍጹም" ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን እሳቤ በዚህ መልክ እና ልክ መረዳት ቀላል ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይወፍቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መካከለኛ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥75 የመርየም ልጅ አልመሢሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
ሙሴ ከኢየሱስ መላክ በፊት በብሉይ ኪዳን በአምላክ እና በሕዝቡ መካከል ሆኖ መልእክት ሲያስተላልፍ የነበረ መካከለኛ ነበረ፦
ዘዳግም 5፥5 እኔ የያህዌህን ቃል እነግራችሁ ዘንድ በዚያን ጊዜ በያህዌህ እና በእናንተ መካከል ቆሜ ነበር።
"በያህዌህ እና በእናንተ መካከል" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! ፈጣሪም በሙሴ በኩል፦ "ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ ያህዌህ አምላክህ እኔ ነኝ" አለ፦
ዘዳግም 5፥6 እርሱም አለ፦ "ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ ያህዌህ አምላክህ እኔ ነኝ"።
"ሜሲተስ" μεσίτης ማለት "መካከለኛ"mediator" ማለት ሲሆን ሙሴ ተስፋው የተሰጠው ዘር መሢሑ እስኪመጣ "መካከለኛ" ነበረ፦
ገላትያ 3፥19 ሕጉ የመጣው በመላእክት በኩል በአንድ "መካከለኛ እጅ" ነበር።(አዲሱ መደበኛ ትርጉም) διαταγεὶς δι’ ἀγγέλων ἐν χειρὶ μεσίτου.
ሕግ የመጣው በመላእክት በኩል ነው፥ በተለይ "በስተ ቀኙም የእሳት ሕግ ነበረላቸው" የሚለውን ስንረዳ የእሳት ሕግ የተባለው ቶራህ ሲሆን ቅዱሳኑ የተባሉት መላእክት ናቸው፦
ዘዳግም 33፥2 ከአእላፋትም ቅዱሳኑ መጣ፤ "በስተ ቀኙም የእሳት ሕግ" ነበረላቸው።
ሐዋ. ሥራ 7፥53 በመላእክት ሥርዓት ሕግን ተቀበላችሁ። Who have received the law by the disposition of angels.
ዕብራውያን 2፥2 በመላእክት የተነገረው ቃል ጽኑ ከሆነ።
ገላትያ 3፥19 "መካከለኛ" ለሚለው የገባው ቃል "ሜሲቶዩ" μεσίτου ሲሆን "እጅ" የሚለውን ለማገናዘብ የመጣ አገናዛቢ ነው፥ ይህም "መካከለኛ" የሚለው ቃል "ሙሴ" የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ነው፦
ዘኍልቍ 4፥37 ያህዌህ "በሙሴ እጅ" እንዳዘዘ።
ነህምያ 9፥14 ትእዛዝንና ሥርዓትን ሕግንም በባሪያህ "በሙሴ እጅ" አዘዝሃቸው።
ነህምያ 10፥29 በያህዌህም ባሪያ "በሙሴ እጅ" በተሰጠው በያህዌህ ሕግ ይሄዱ ዘንድ፥
ነህምያ 8፥15 ያህዌህ "በሙሴ እጅ" እንዳዘዘ በሕጉ ውስጥ ተጽፎ አገኙ።
"በመካከለኛ እጅ" የሚለው "በሙሴ እጅ" የሚለውን ለመተካት የመጣ እንደሆነ ካየን ዘንዳ ሙሴ "መካከለኛ" መባሉ አስረግጠን እና ረግጠን መናገር እንችላለን። መካከለኛው ሙሴ መካከለኛነቱ ለአንድ ማንነት ሳይሆን ለአዛዥ አምላክ እና ለታዛዥ ሕዝቡ ሲሆን አምላክ ግን አንድ ማንነት ነው፦
ገላትያ 3፥20 መካከለኛውም ለአንድ ብቻ አይደለም፥ አምላክ ግን አንድ ነው። ὁ δὲ μεσίτης ἑνὸς οὐκ ἔστιν, ὁ δὲ Θεὸς εἷς ἐστιν.
ኢዮብ 9፥32 እጁን በሁለታችን ላይ የሚያኖር "መካከለኛ" በመካከላችን ምነው በተገኘ። εἴθε ἦν ὁ μεσίτης ἡμῶν καὶ ἐλέγχων καὶ διακούων ἀνὰ μέσον ἀμφοτέρων·
ኢዮብ ከሙሴ በፊት በእርሱ እና በአምላኩ መካከል "መካከለኛ" እንዲኖር ተመኝቶ ከ 400 ዓመት በኃላ ሙሴ መካከለኛ ሆኖ ተነስቷል። ታዲያ ሙሴ ምን ነበር? ሰው እና ነቢይ ወይስ የአምላክ እና የሰው ውሕደት? "መካከለኛ" ማለት "የአምላክ እና የሰው ውሕደት" ነው" ብለው የሚቀጥፉ ሰዎች ሙሴ "መካከለኛ" መባሉን ሲረዱ ምን ይውጣቸው ይሆን? ኢየሱስም በአዲስ ኪዳን "መካከለኛ" የተባለው ሙሴ በተባለበት ቀመር እና ሒሣብ ነው፦
1 ጢሞቴዎስ 1፥5 አንድ አምላክ አለና፥ በአምላክ እና በሰዎች መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። εἷς γὰρ Θεός, εἷς καὶ μεσίτης Θεοῦ καὶ ἀνθρώπων, ἄνθρωπος Χριστὸς Ἰησοῦς,
እዚህ አንቀጽ ላይ በግልጽ እና በማያሻማ መልኩ "መካከለኛ" የተባለው ከአንዱ አምላክ ውጪ "ሰው" እንደሆነ ይናገራል፥ ይህም ሰው በአምላክ እና በሕዝቡ መካከል በሥራ እና በቃል ብርቱ ነቢይ የነበረው የናዝሬቱ ኢየሱስ ነው። የናዝሬቱ ኢየሱስ ከአምላክ እየሰማ ለሕዝቡ የሚናገር መካከለኛ ሰው ነበር፦
ሉቃስ 24፥19 በአምላክ እና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራ እና በቃል ብርቱ ነቢይ ስለ ነበረው ስለ ናዝሬቱ ስለ ኢየሱስ።
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን ከአምላክ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ?።
አምላክ ባለቤት ሲሆን ሰው ተሳቢ ነው፥ በባለቤት እና በተሳቢ መካከል "የሰማሁት" የሚል አጫፋሪ ግሥ አለ። ይህ ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ የሚያሳየው በላከው አምላክ እና በተላከው መካከለኛ ሰው ያለውን የማንነት እና የምንነት ልዩነት ነው። እርግጥ ነው! ኢየሱስ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፦
5፥75 የመርየም ልጅ አልመሢሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥75 የመርየም ልጅ አልመሢሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
ሙሴ ከኢየሱስ መላክ በፊት በብሉይ ኪዳን በአምላክ እና በሕዝቡ መካከል ሆኖ መልእክት ሲያስተላልፍ የነበረ መካከለኛ ነበረ፦
ዘዳግም 5፥5 እኔ የያህዌህን ቃል እነግራችሁ ዘንድ በዚያን ጊዜ በያህዌህ እና በእናንተ መካከል ቆሜ ነበር።
"በያህዌህ እና በእናንተ መካከል" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! ፈጣሪም በሙሴ በኩል፦ "ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ ያህዌህ አምላክህ እኔ ነኝ" አለ፦
ዘዳግም 5፥6 እርሱም አለ፦ "ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ ያህዌህ አምላክህ እኔ ነኝ"።
"ሜሲተስ" μεσίτης ማለት "መካከለኛ"mediator" ማለት ሲሆን ሙሴ ተስፋው የተሰጠው ዘር መሢሑ እስኪመጣ "መካከለኛ" ነበረ፦
ገላትያ 3፥19 ሕጉ የመጣው በመላእክት በኩል በአንድ "መካከለኛ እጅ" ነበር።(አዲሱ መደበኛ ትርጉም) διαταγεὶς δι’ ἀγγέλων ἐν χειρὶ μεσίτου.
ሕግ የመጣው በመላእክት በኩል ነው፥ በተለይ "በስተ ቀኙም የእሳት ሕግ ነበረላቸው" የሚለውን ስንረዳ የእሳት ሕግ የተባለው ቶራህ ሲሆን ቅዱሳኑ የተባሉት መላእክት ናቸው፦
ዘዳግም 33፥2 ከአእላፋትም ቅዱሳኑ መጣ፤ "በስተ ቀኙም የእሳት ሕግ" ነበረላቸው።
ሐዋ. ሥራ 7፥53 በመላእክት ሥርዓት ሕግን ተቀበላችሁ። Who have received the law by the disposition of angels.
ዕብራውያን 2፥2 በመላእክት የተነገረው ቃል ጽኑ ከሆነ።
ገላትያ 3፥19 "መካከለኛ" ለሚለው የገባው ቃል "ሜሲቶዩ" μεσίτου ሲሆን "እጅ" የሚለውን ለማገናዘብ የመጣ አገናዛቢ ነው፥ ይህም "መካከለኛ" የሚለው ቃል "ሙሴ" የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ነው፦
ዘኍልቍ 4፥37 ያህዌህ "በሙሴ እጅ" እንዳዘዘ።
ነህምያ 9፥14 ትእዛዝንና ሥርዓትን ሕግንም በባሪያህ "በሙሴ እጅ" አዘዝሃቸው።
ነህምያ 10፥29 በያህዌህም ባሪያ "በሙሴ እጅ" በተሰጠው በያህዌህ ሕግ ይሄዱ ዘንድ፥
ነህምያ 8፥15 ያህዌህ "በሙሴ እጅ" እንዳዘዘ በሕጉ ውስጥ ተጽፎ አገኙ።
"በመካከለኛ እጅ" የሚለው "በሙሴ እጅ" የሚለውን ለመተካት የመጣ እንደሆነ ካየን ዘንዳ ሙሴ "መካከለኛ" መባሉ አስረግጠን እና ረግጠን መናገር እንችላለን። መካከለኛው ሙሴ መካከለኛነቱ ለአንድ ማንነት ሳይሆን ለአዛዥ አምላክ እና ለታዛዥ ሕዝቡ ሲሆን አምላክ ግን አንድ ማንነት ነው፦
ገላትያ 3፥20 መካከለኛውም ለአንድ ብቻ አይደለም፥ አምላክ ግን አንድ ነው። ὁ δὲ μεσίτης ἑνὸς οὐκ ἔστιν, ὁ δὲ Θεὸς εἷς ἐστιν.
ኢዮብ 9፥32 እጁን በሁለታችን ላይ የሚያኖር "መካከለኛ" በመካከላችን ምነው በተገኘ። εἴθε ἦν ὁ μεσίτης ἡμῶν καὶ ἐλέγχων καὶ διακούων ἀνὰ μέσον ἀμφοτέρων·
ኢዮብ ከሙሴ በፊት በእርሱ እና በአምላኩ መካከል "መካከለኛ" እንዲኖር ተመኝቶ ከ 400 ዓመት በኃላ ሙሴ መካከለኛ ሆኖ ተነስቷል። ታዲያ ሙሴ ምን ነበር? ሰው እና ነቢይ ወይስ የአምላክ እና የሰው ውሕደት? "መካከለኛ" ማለት "የአምላክ እና የሰው ውሕደት" ነው" ብለው የሚቀጥፉ ሰዎች ሙሴ "መካከለኛ" መባሉን ሲረዱ ምን ይውጣቸው ይሆን? ኢየሱስም በአዲስ ኪዳን "መካከለኛ" የተባለው ሙሴ በተባለበት ቀመር እና ሒሣብ ነው፦
1 ጢሞቴዎስ 1፥5 አንድ አምላክ አለና፥ በአምላክ እና በሰዎች መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። εἷς γὰρ Θεός, εἷς καὶ μεσίτης Θεοῦ καὶ ἀνθρώπων, ἄνθρωπος Χριστὸς Ἰησοῦς,
እዚህ አንቀጽ ላይ በግልጽ እና በማያሻማ መልኩ "መካከለኛ" የተባለው ከአንዱ አምላክ ውጪ "ሰው" እንደሆነ ይናገራል፥ ይህም ሰው በአምላክ እና በሕዝቡ መካከል በሥራ እና በቃል ብርቱ ነቢይ የነበረው የናዝሬቱ ኢየሱስ ነው። የናዝሬቱ ኢየሱስ ከአምላክ እየሰማ ለሕዝቡ የሚናገር መካከለኛ ሰው ነበር፦
ሉቃስ 24፥19 በአምላክ እና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራ እና በቃል ብርቱ ነቢይ ስለ ነበረው ስለ ናዝሬቱ ስለ ኢየሱስ።
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን ከአምላክ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ?።
አምላክ ባለቤት ሲሆን ሰው ተሳቢ ነው፥ በባለቤት እና በተሳቢ መካከል "የሰማሁት" የሚል አጫፋሪ ግሥ አለ። ይህ ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ የሚያሳየው በላከው አምላክ እና በተላከው መካከለኛ ሰው ያለውን የማንነት እና የምንነት ልዩነት ነው። እርግጥ ነው! ኢየሱስ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፦
5፥75 የመርየም ልጅ አልመሢሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡጁድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
13፥15 በሰማያት እና በምድርም ያሉት በውድ እና በግድ ለአላህ ይሰግዳሉ። وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا
"ሡጁድ" سُّجُود የሚለው ቃል "ሠጀደ" سَجَدَ ማለትም "ሰገደ" "ታዘዘ" "ተገዛ" ከሚለው ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ስግደት" "መታዘዝ" "መገዛት" ማለት ነው፥ ፍጥረት በሁለት መልኩ ለአሏህ ይሰግዳል። አንዱ በግድ ሲሆን ይህ የግዴታ ስግደት "ሡጁዱ አት-ተክውኒይ" سُّجُود التَكْو۟نِي ይባላል፥ ሁለተኛው ደግሞ በውድ ሲሆን ይህ የውዴታ ስግደት "ሡጁዱ አት-ተሽሪዒይ" سُّجُود التَشْرِعِي ይባላል፦
13፥15 በሰማያት እና በምድርም ያሉት በውድ እና በግድ ለአላህ ይሰግዳሉ። وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا
3፥83 በሰማያት እና በምድር ያሉ በውድ እና በግድ ለእርሱ የታዘዙ ወደ እርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ ከሓዲዎች ከአላህ ሃይማኖት ሌላን ይፈልጋሉን? أَفَغَيْرَ دِينِ اللَّهِ يَبْغُونَ وَلَهُ أَسْلَمَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَإِلَيْهِ يُرْجَعُونَ
"ይሰግዳሉ" የሚለው "የታዘዙ" በሚል ተለዋዋጭ ቃል መምጣቱን ልብ አድርግ! "ከርህ" كَرْه ማለት ደግሞ "ግዳጅ" ማለት ሲሆን "ጠውዕ" طَوْع ማለት "ፈቃደኝነት" ማለት ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
"ሡጁዱ አት-ተክውኒይ"
"ተክውኒይ" تَكْو۟نِي ማለት "ኹነት" ማለት ሲሆን የሚሆን ማንኛውም ፍጥረት ያለ ምርጫው እና ያለ ፈቃዱ ለአሏህ ይታዘዛል፥ ለምሳሌ ፀሐይ እና ጨረቃ፣ ከዋክብት በትእዛዙ የተገሩ ናቸው፦
7፥54 ፀሐይን እና ጨረቃን፣ ከዋክብትን "በትእዛዙ የተገሩ ሲኾኑ" ፈጠራቸው፡፡ وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ وَالنُّجُومَ مُسَخَّرَاتٍ بِأَمْرِهِ
ፀሐይ እና ጨረቃ፣ ከዋክብት አሏህ ላወጣው ለተፈጥሮ ሕግ ይታዘዛሉ፥ ይህ የግዴታ መታዘዝን ሲያመለክት በግዴታ ለአሏህ ይሰግዳሉ፦
22፥18 አላህ በሰማያት ያለው እና በምድርም ያለው፣ ፀሐይ እና ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ተራራዎች፣ ዛፎች፣ ተንቀሳቃሾች፣ ከሰዎች ብዙዎችም ለእርሱ የሚሰግዱለት መሆኑን አታውቁምን? أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يَسْجُدُ لَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ وَالنُّجُومُ وَالْجِبَالُ وَالشَّجَرُ وَالدَّوَابُّ وَكَثِيرٌ مِّنَ النَّاسِ
የብዙዎቻችን መረዳት ሡጁድ ሲባል ቂያም፣ ሩኩዕ እና ኸር ያለበት ብቻ ስለሚመስለን ፀሐይ እና ጨረቃ፣ ከዋክብት ጎንበስ ቀና እያሉ ይሰግዳሉ እንዴ? ብለን እንጠይቃለን፥ ቅሉ ግን ሡጁድ መታዘዝን እና መገዛትን የሚያመለክት ቃል ሆኖ ይገባል። ስለዚህ መላው ፍጥረት ነጻ ፈቃድ እና ምርጫ በሌለበት ጉዳት ላይ ተገዶ ለአሏህ ታዛዥ ነው፥ ለምሳሌ ሰው ለመወለድ፣ ለመሞት፣ ለመተኛት፣ ለመራብ፣ ለመጠማት፣ ለመብላት፣ ለመጠጣት፣ ለመሽናት፣ ለመጸዳዳት ሕግ በግድ ይታዘዛል።
ነጥብ ሁለት
"ሡጁዱ አት-ተሽሪዒይ"
"ተሽሪዒይ" تَشْرِعِي ማለት "ሕግጋት" ማለት ሲሆን ከአሏህ ወደ ነቢያቱ የሚወርድ መመሪያ፣ መርሕ፣ ሕግ፣ ሥርዓት ነው፦
21፥73 ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን፡፡ وَأَوْحَيْنَا إِلَيْهِمْ فِعْلَ الْخَيْرَاتِ وَإِقَامَ الصَّلَاةِ وَإِيتَاءَ الزَّكَاةِ ۖ
ይህ በነቢያቱ የሚወርደው የውዴታ ስግደት፦
"ቂያም" قِيَام ማለትም "መቆም"
"ሩኩዕ" رُكوع ማለትም "ማጎንበስ"
"ኸር" خَرّ ማለትም "መደፋት" ያካትታል፦
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
ይህንን ስግደት በነጻ ፈቃድ እና ምርጫ መስገድ አለመስገድ የሚቻል ሲሆን የውዴታ እና የፈቃደኝነት ስግደት ነው።
ይህንን ነጥብ ይዘን ወደ ባይብል እንደ ውኃ ፈሳሽ፥ እንደ እንግዳ ደራሽ ዘው ብለን ብንገባ ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ብርሃን ሁሉ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ውኃ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፦
መዝሙር 148፥3 ፀሐይ እና ጨረቃ አመስግኑት! ከዋክብት እና ብርሃን ሁሉ አመስግኑት!። سَبِّحِيهِ يا شَمسُ، وَأنتَ يا قَمَرُ سَبِّحْهُ يا كُلَّ النُّجُومِ المُتَلألِئَةِ، سَبِّحِيهِ
መዝሙር 148፥4 ሰማየ ሰማያት አመስግኑት! የሰማያት በላይም ውኃ። أيَّتُها السَّماواتُ وَالمِياهُ مِنْ فَوقُ، سَبِّحِيهِ
"ተሥቢሕ" تَسْبِيح ማለት ደግሞ "ተስብሖት" ማለት ነው፥ "አመስግኑት" የሚለው የግዕዙ ትእዛዋዊ ግስ እራሱ “ይሴብሕዎ” ሲሆን “ሠበሐ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። የሚያቀርቡት "ስብሐት" ደግሞ "ተስብሖት" ይባላል፦
መዝሙር 148፥3 ይሴብሕዎ ፀሓይ ወወርኅ! ይሴብሕዎ ኵሉ ከዋክብት ወብርሃን።
መዝሙር 148፥4 ይሴብሕዎ ሰማያተ ሰማያት ወማይኒ ዘመልዕልተ ሰማያት።
ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ብርሃን ሁሉ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ውኃ መታዘዛቸው ከገረማችሁ ስብሐት ማቅረባቸው ያስደምማኃል? ምሁራን፦ “ስህተት ለማረም ብሎ ስህተት መሥራት ትልቅ ስህተት ነው” ይላሉ። የእኛን ጥያቄ ለማስረሳት የሚመጡ አዳዲስ ጥያቄዎች እራሳቸው በማንጸሪያ ሲፈተሹ ጥያቄዎቹ ተከረባብተው እራሳቸው ላይ እንደሚዘፈዘፉ አያጤኗቸውም፥ በአንድ ራስ ሁለት ምላስ፤ በአንድ ቢላ ሁለት የሚከላ ለያዙት ለእነርሱ ሐቁ እንዲህ ፈጦና ገጦ ሲመጣ ብስል እና ጥሬ ይለያሉ ብለን እናምናለን። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
13፥15 በሰማያት እና በምድርም ያሉት በውድ እና በግድ ለአላህ ይሰግዳሉ። وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا
"ሡጁድ" سُّجُود የሚለው ቃል "ሠጀደ" سَجَدَ ማለትም "ሰገደ" "ታዘዘ" "ተገዛ" ከሚለው ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ስግደት" "መታዘዝ" "መገዛት" ማለት ነው፥ ፍጥረት በሁለት መልኩ ለአሏህ ይሰግዳል። አንዱ በግድ ሲሆን ይህ የግዴታ ስግደት "ሡጁዱ አት-ተክውኒይ" سُّجُود التَكْو۟نِي ይባላል፥ ሁለተኛው ደግሞ በውድ ሲሆን ይህ የውዴታ ስግደት "ሡጁዱ አት-ተሽሪዒይ" سُّجُود التَشْرِعِي ይባላል፦
13፥15 በሰማያት እና በምድርም ያሉት በውድ እና በግድ ለአላህ ይሰግዳሉ። وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا
3፥83 በሰማያት እና በምድር ያሉ በውድ እና በግድ ለእርሱ የታዘዙ ወደ እርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ ከሓዲዎች ከአላህ ሃይማኖት ሌላን ይፈልጋሉን? أَفَغَيْرَ دِينِ اللَّهِ يَبْغُونَ وَلَهُ أَسْلَمَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَإِلَيْهِ يُرْجَعُونَ
"ይሰግዳሉ" የሚለው "የታዘዙ" በሚል ተለዋዋጭ ቃል መምጣቱን ልብ አድርግ! "ከርህ" كَرْه ማለት ደግሞ "ግዳጅ" ማለት ሲሆን "ጠውዕ" طَوْع ማለት "ፈቃደኝነት" ማለት ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
"ሡጁዱ አት-ተክውኒይ"
"ተክውኒይ" تَكْو۟نِي ማለት "ኹነት" ማለት ሲሆን የሚሆን ማንኛውም ፍጥረት ያለ ምርጫው እና ያለ ፈቃዱ ለአሏህ ይታዘዛል፥ ለምሳሌ ፀሐይ እና ጨረቃ፣ ከዋክብት በትእዛዙ የተገሩ ናቸው፦
7፥54 ፀሐይን እና ጨረቃን፣ ከዋክብትን "በትእዛዙ የተገሩ ሲኾኑ" ፈጠራቸው፡፡ وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ وَالنُّجُومَ مُسَخَّرَاتٍ بِأَمْرِهِ
ፀሐይ እና ጨረቃ፣ ከዋክብት አሏህ ላወጣው ለተፈጥሮ ሕግ ይታዘዛሉ፥ ይህ የግዴታ መታዘዝን ሲያመለክት በግዴታ ለአሏህ ይሰግዳሉ፦
22፥18 አላህ በሰማያት ያለው እና በምድርም ያለው፣ ፀሐይ እና ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ተራራዎች፣ ዛፎች፣ ተንቀሳቃሾች፣ ከሰዎች ብዙዎችም ለእርሱ የሚሰግዱለት መሆኑን አታውቁምን? أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يَسْجُدُ لَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ وَالنُّجُومُ وَالْجِبَالُ وَالشَّجَرُ وَالدَّوَابُّ وَكَثِيرٌ مِّنَ النَّاسِ
የብዙዎቻችን መረዳት ሡጁድ ሲባል ቂያም፣ ሩኩዕ እና ኸር ያለበት ብቻ ስለሚመስለን ፀሐይ እና ጨረቃ፣ ከዋክብት ጎንበስ ቀና እያሉ ይሰግዳሉ እንዴ? ብለን እንጠይቃለን፥ ቅሉ ግን ሡጁድ መታዘዝን እና መገዛትን የሚያመለክት ቃል ሆኖ ይገባል። ስለዚህ መላው ፍጥረት ነጻ ፈቃድ እና ምርጫ በሌለበት ጉዳት ላይ ተገዶ ለአሏህ ታዛዥ ነው፥ ለምሳሌ ሰው ለመወለድ፣ ለመሞት፣ ለመተኛት፣ ለመራብ፣ ለመጠማት፣ ለመብላት፣ ለመጠጣት፣ ለመሽናት፣ ለመጸዳዳት ሕግ በግድ ይታዘዛል።
ነጥብ ሁለት
"ሡጁዱ አት-ተሽሪዒይ"
"ተሽሪዒይ" تَشْرِعِي ማለት "ሕግጋት" ማለት ሲሆን ከአሏህ ወደ ነቢያቱ የሚወርድ መመሪያ፣ መርሕ፣ ሕግ፣ ሥርዓት ነው፦
21፥73 ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን፡፡ وَأَوْحَيْنَا إِلَيْهِمْ فِعْلَ الْخَيْرَاتِ وَإِقَامَ الصَّلَاةِ وَإِيتَاءَ الزَّكَاةِ ۖ
ይህ በነቢያቱ የሚወርደው የውዴታ ስግደት፦
"ቂያም" قِيَام ማለትም "መቆም"
"ሩኩዕ" رُكوع ማለትም "ማጎንበስ"
"ኸር" خَرّ ማለትም "መደፋት" ያካትታል፦
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
ይህንን ስግደት በነጻ ፈቃድ እና ምርጫ መስገድ አለመስገድ የሚቻል ሲሆን የውዴታ እና የፈቃደኝነት ስግደት ነው።
ይህንን ነጥብ ይዘን ወደ ባይብል እንደ ውኃ ፈሳሽ፥ እንደ እንግዳ ደራሽ ዘው ብለን ብንገባ ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ብርሃን ሁሉ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ውኃ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፦
መዝሙር 148፥3 ፀሐይ እና ጨረቃ አመስግኑት! ከዋክብት እና ብርሃን ሁሉ አመስግኑት!። سَبِّحِيهِ يا شَمسُ، وَأنتَ يا قَمَرُ سَبِّحْهُ يا كُلَّ النُّجُومِ المُتَلألِئَةِ، سَبِّحِيهِ
መዝሙር 148፥4 ሰማየ ሰማያት አመስግኑት! የሰማያት በላይም ውኃ። أيَّتُها السَّماواتُ وَالمِياهُ مِنْ فَوقُ، سَبِّحِيهِ
"ተሥቢሕ" تَسْبِيح ማለት ደግሞ "ተስብሖት" ማለት ነው፥ "አመስግኑት" የሚለው የግዕዙ ትእዛዋዊ ግስ እራሱ “ይሴብሕዎ” ሲሆን “ሠበሐ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። የሚያቀርቡት "ስብሐት" ደግሞ "ተስብሖት" ይባላል፦
መዝሙር 148፥3 ይሴብሕዎ ፀሓይ ወወርኅ! ይሴብሕዎ ኵሉ ከዋክብት ወብርሃን።
መዝሙር 148፥4 ይሴብሕዎ ሰማያተ ሰማያት ወማይኒ ዘመልዕልተ ሰማያት።
ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ብርሃን ሁሉ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ውኃ መታዘዛቸው ከገረማችሁ ስብሐት ማቅረባቸው ያስደምማኃል? ምሁራን፦ “ስህተት ለማረም ብሎ ስህተት መሥራት ትልቅ ስህተት ነው” ይላሉ። የእኛን ጥያቄ ለማስረሳት የሚመጡ አዳዲስ ጥያቄዎች እራሳቸው በማንጸሪያ ሲፈተሹ ጥያቄዎቹ ተከረባብተው እራሳቸው ላይ እንደሚዘፈዘፉ አያጤኗቸውም፥ በአንድ ራስ ሁለት ምላስ፤ በአንድ ቢላ ሁለት የሚከላ ለያዙት ለእነርሱ ሐቁ እንዲህ ፈጦና ገጦ ሲመጣ ብስል እና ጥሬ ይለያሉ ብለን እናምናለን። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዓይናቸውን ቁልጭ ቁልጭ እያረጉ ሚድያ ላይ በአደባባይ ለሚታዩ እኅቶች እንዲህ ብላችሁ ንገሯቸው፦
24፥31 ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፡፡ وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ
33፥33 በቤቶቻችሁም ውስጥ እርጉ፡፡ እንደ ፊተኛይቱ መሃይምነት ጊዜ መገለጥም በማጌጥ አትገለጡ፡፡ وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ وَلَا تَبَرَّجْنَ تَبَرُّجَ الْجَاهِلِيَّةِ الْأُولَىٰ
በተለይ የሰውነት ቅርፅ የሚያሳይ ልብስ እየለበሱ መታየት አደገኛ ፈሣድ ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
24፥31 ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፡፡ وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ
33፥33 በቤቶቻችሁም ውስጥ እርጉ፡፡ እንደ ፊተኛይቱ መሃይምነት ጊዜ መገለጥም በማጌጥ አትገለጡ፡፡ وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ وَلَا تَبَرَّجْنَ تَبَرُّجَ الْجَاهِلِيَّةِ الْأُولَىٰ
በተለይ የሰውነት ቅርፅ የሚያሳይ ልብስ እየለበሱ መታየት አደገኛ ፈሣድ ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ጎግ ማጎግ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥96 የእጁጅ እና መእጁጅም እነርሱ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
"ጎግ" አንድ ግለሰብ ሳይሆን ልክ እንደ "አጼ" "ቄሳር" "ፈርዖን" ወደፊት ከሰሜን ለሚመጣው የሰሜን ንጉሥ፣ አለቃ እና መሪ የማዕረግ ስም ሲሆን "ማጎግ" ደግሞ የጎግ መንግሥት፣ ግዛት፣ ሕዝብ ነው፥ ጋሜር፣ ማጎግ፣ ቶቤል፣ ሞሳሕ የያፌት ልጅ ናቸው፦
ዘፍጥረት 10፥2 "የያፌት ልጆች ጋሜር፥ ማጎግ፥ ማዴ፥ ያዋን፥ ይልሳ፥ ቶቤል፥ ሞሳሕ፥ ቴራስ ናቸው"።
1 ዜና 1፥5 "የያፌት ልጆች፤ ጋሜር፥ ማጎግ፥ ማዴ፥ ያዋን፥ ቶቤል፥ ሞሳሕ፥ ቴራስ"።
የጎግ ሕዝብ "ማጎግ" የት እንደጠፉ እና እንደተሰወሩ ታሪክ በዝምታ ያለፋቸው የሲታያን ሕዝብ ናቸው፥ የማጎግ ንጉሥ ጎግ የሞሳሕ እና የቶቤል ዋነኛ አለቃ ነው፦
ሕዝቅኤል 38፥2 የሰው ልጅ ሆይ! ፊትህን በጎግ ላይ እና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕ እና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት።
"ሞሳሕ" የያፌት ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ሞስኮ(ሩሲያ) ናት፥ "ቶቤል" ደግሞ የያፌት ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ጂዮርጂያ" ናት። ጎግ የሁለቱ አገራት ዋነኛ አለቃ ሆኖ ከማጎግ ሕዝብ ይወጣል፥ ከጎግ ጋር ፋርስ፣ ኩሽ፣ ፉጥን ለማገዝ ይነሳሉ፦
ሕዝቅኤል 38፥5 ፋርስ፣ ኩሽ፣ ፉጥን ከእነርሱ ጋር ጋሻ እና የራስ ቍርን የለበሱትን ሁሉ አወጣለው።
"ፋርስ(ኤላም) የሴም ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ኢራን" ናት፣ "ኩሽ" የካም ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ኢትዮጵያ እና ሱዳን" ናቸው፣ "ፉጥ" የካም ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ሊቢያ" ናት፥ በተጨማሪም ከጎግ ጋር ጋሜር እና ቴርጋማን ለማገዝ ይነሳሉ፦
ሕዝቅኤል 38፥6 ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤት እና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ።
"ጋሜር" የያፌት ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ኢራቅ" ወይም "ኩዌት" ናቸው፥ "ቴርጋሜን" ደግሞ የጋሜር ልጅ ሲሆን የአሁኗ "አርሜንያ" ናት፥ ጎግ የእነዚህ ሁሉ አለቃ ይሆናል፦
ሕዝቅኤል 38፥7 አንተ እና ወደ አንተ የተሰበሰቡ ወገኖችህ ሁሉ ተዘጋጁ፥ አንተም ራስህን አዘጋጅተህ አለቃ ሁናቸው።
በመጨረሻው ዘመን ጎግ ከተለያየ አገራት ወደ ፍልስጤም ምድር ወደ ተሰበሰቡት ይገባል፦
ሕዝቅኤል 38፥8 ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘላለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርስዋም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች ሁሉም ሳይፈሩ ይቀመጡባታል።
የኦርቶዶክስ አዋልድ መጽሐፍት መጽሐፈ ዜና እስክንድር እና መጽሐፈ ንህብ ላይ አንድ ታላቅ ንጉሥ የማጎግ ሕዝቦችን ነሐስ አቅልጦ ዘጋባቸው እና እግዚአብሔር እንደ ሰወራቸው ይናገራል። ስለ ዘጋባቸው ንጉሥ ስለ ዙል ቀርነይን ይመልከቱ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2608
የማጎግ ሕዝቦችን በአንድ ወቅት ይኖሩ የነበረ እና አሁን ላይ የት እንዳሉ የማይታወቅ ሲሆን ቅሉ ግን በመጨረሻው ዘመን ከተሰወሩበት ይወጣሉ፦
ሕዝቅኤል 38፥9 አንተም ትወጣለህ፥ እንደ ዐወሎ ነፋስም ትመጣለህ፤ አንተና ጭፍሮችህ ሁሉ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ምድርን እንደ ደመና ትሸፍናላችሁ።
"ትወጣለህ" የሚለው ይሰመርበት! ሲመጡ ምድርን እንደ ደመና ይሸፍናሉ። የማጎግ ሕዝብ ሙሉ ለሙሉ ቢጠፉ ኖሮ "ከሰሜን ዳርቻ ከስፍራችሁ ትመጣላችሁ" ባልተባለ ነበር፦
ሕዝቅኤል 38፥15 አንተም፥ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ሁላቸው በፈረሶች ላይ የተቀመጡ፥ ታላቅ ወገንና ብርቱ ሠራዊት፥ ከሰሜን ዳርቻ ከስፍራችሁ ትመጣላችሁ።
ጎግ ማጎግ ስፍራቸው ሰሜን ሲሆን ግን የት እንዳሉ አሁን ላይ ማንም አያውቅም። የሰሜን ንጉሥ ሴልድሲያስ፣ አንጥያኮስ፣ ካሊኒክስ እያለ የማጎግ ሕዝብ ንጉሥ ጎግ የሰሜኑ ንጉሥ ሲሆን የደቡብ ንጉሥ ደግሞ በጥሊሞስ ሶተር፣ በጥሊሞስ ፊላዴልፈስ፣ በጥሊሞስ ኤጵፋኒዎስ እያለ በፍጻሜ ዘመን ከግብጽ የሚነሳ ንጉሥ አለ፥ በፍጻሜ ዘመንም የደቡብ ንጉሥ ከሰሜኑ ንጉሥ ከጎግ ጋር ይዋጋል፦
ዳንኤል 11፥40 በፍጻሜ ዘመንም የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይዋጋል፤ የሰሜንም ንጉሥ ከሰረገሎችና ከፈረሰኞች ከብዙም መርከቦች ጋር እንደ ዐውሎ ነፋስ ይመጣበታል፤ ወደ አገሮችም ይገባል፥ ይጐርፍማል፥ ያልፍማል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥96 የእጁጅ እና መእጁጅም እነርሱ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
"ጎግ" አንድ ግለሰብ ሳይሆን ልክ እንደ "አጼ" "ቄሳር" "ፈርዖን" ወደፊት ከሰሜን ለሚመጣው የሰሜን ንጉሥ፣ አለቃ እና መሪ የማዕረግ ስም ሲሆን "ማጎግ" ደግሞ የጎግ መንግሥት፣ ግዛት፣ ሕዝብ ነው፥ ጋሜር፣ ማጎግ፣ ቶቤል፣ ሞሳሕ የያፌት ልጅ ናቸው፦
ዘፍጥረት 10፥2 "የያፌት ልጆች ጋሜር፥ ማጎግ፥ ማዴ፥ ያዋን፥ ይልሳ፥ ቶቤል፥ ሞሳሕ፥ ቴራስ ናቸው"።
1 ዜና 1፥5 "የያፌት ልጆች፤ ጋሜር፥ ማጎግ፥ ማዴ፥ ያዋን፥ ቶቤል፥ ሞሳሕ፥ ቴራስ"።
የጎግ ሕዝብ "ማጎግ" የት እንደጠፉ እና እንደተሰወሩ ታሪክ በዝምታ ያለፋቸው የሲታያን ሕዝብ ናቸው፥ የማጎግ ንጉሥ ጎግ የሞሳሕ እና የቶቤል ዋነኛ አለቃ ነው፦
ሕዝቅኤል 38፥2 የሰው ልጅ ሆይ! ፊትህን በጎግ ላይ እና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕ እና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት።
"ሞሳሕ" የያፌት ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ሞስኮ(ሩሲያ) ናት፥ "ቶቤል" ደግሞ የያፌት ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ጂዮርጂያ" ናት። ጎግ የሁለቱ አገራት ዋነኛ አለቃ ሆኖ ከማጎግ ሕዝብ ይወጣል፥ ከጎግ ጋር ፋርስ፣ ኩሽ፣ ፉጥን ለማገዝ ይነሳሉ፦
ሕዝቅኤል 38፥5 ፋርስ፣ ኩሽ፣ ፉጥን ከእነርሱ ጋር ጋሻ እና የራስ ቍርን የለበሱትን ሁሉ አወጣለው።
"ፋርስ(ኤላም) የሴም ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ኢራን" ናት፣ "ኩሽ" የካም ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ኢትዮጵያ እና ሱዳን" ናቸው፣ "ፉጥ" የካም ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ሊቢያ" ናት፥ በተጨማሪም ከጎግ ጋር ጋሜር እና ቴርጋማን ለማገዝ ይነሳሉ፦
ሕዝቅኤል 38፥6 ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤት እና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ።
"ጋሜር" የያፌት ልጅ ሲሆን የአሁኗ "ኢራቅ" ወይም "ኩዌት" ናቸው፥ "ቴርጋሜን" ደግሞ የጋሜር ልጅ ሲሆን የአሁኗ "አርሜንያ" ናት፥ ጎግ የእነዚህ ሁሉ አለቃ ይሆናል፦
ሕዝቅኤል 38፥7 አንተ እና ወደ አንተ የተሰበሰቡ ወገኖችህ ሁሉ ተዘጋጁ፥ አንተም ራስህን አዘጋጅተህ አለቃ ሁናቸው።
በመጨረሻው ዘመን ጎግ ከተለያየ አገራት ወደ ፍልስጤም ምድር ወደ ተሰበሰቡት ይገባል፦
ሕዝቅኤል 38፥8 ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘላለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርስዋም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች ሁሉም ሳይፈሩ ይቀመጡባታል።
የኦርቶዶክስ አዋልድ መጽሐፍት መጽሐፈ ዜና እስክንድር እና መጽሐፈ ንህብ ላይ አንድ ታላቅ ንጉሥ የማጎግ ሕዝቦችን ነሐስ አቅልጦ ዘጋባቸው እና እግዚአብሔር እንደ ሰወራቸው ይናገራል። ስለ ዘጋባቸው ንጉሥ ስለ ዙል ቀርነይን ይመልከቱ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2608
የማጎግ ሕዝቦችን በአንድ ወቅት ይኖሩ የነበረ እና አሁን ላይ የት እንዳሉ የማይታወቅ ሲሆን ቅሉ ግን በመጨረሻው ዘመን ከተሰወሩበት ይወጣሉ፦
ሕዝቅኤል 38፥9 አንተም ትወጣለህ፥ እንደ ዐወሎ ነፋስም ትመጣለህ፤ አንተና ጭፍሮችህ ሁሉ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ምድርን እንደ ደመና ትሸፍናላችሁ።
"ትወጣለህ" የሚለው ይሰመርበት! ሲመጡ ምድርን እንደ ደመና ይሸፍናሉ። የማጎግ ሕዝብ ሙሉ ለሙሉ ቢጠፉ ኖሮ "ከሰሜን ዳርቻ ከስፍራችሁ ትመጣላችሁ" ባልተባለ ነበር፦
ሕዝቅኤል 38፥15 አንተም፥ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ሁላቸው በፈረሶች ላይ የተቀመጡ፥ ታላቅ ወገንና ብርቱ ሠራዊት፥ ከሰሜን ዳርቻ ከስፍራችሁ ትመጣላችሁ።
ጎግ ማጎግ ስፍራቸው ሰሜን ሲሆን ግን የት እንዳሉ አሁን ላይ ማንም አያውቅም። የሰሜን ንጉሥ ሴልድሲያስ፣ አንጥያኮስ፣ ካሊኒክስ እያለ የማጎግ ሕዝብ ንጉሥ ጎግ የሰሜኑ ንጉሥ ሲሆን የደቡብ ንጉሥ ደግሞ በጥሊሞስ ሶተር፣ በጥሊሞስ ፊላዴልፈስ፣ በጥሊሞስ ኤጵፋኒዎስ እያለ በፍጻሜ ዘመን ከግብጽ የሚነሳ ንጉሥ አለ፥ በፍጻሜ ዘመንም የደቡብ ንጉሥ ከሰሜኑ ንጉሥ ከጎግ ጋር ይዋጋል፦
ዳንኤል 11፥40 በፍጻሜ ዘመንም የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይዋጋል፤ የሰሜንም ንጉሥ ከሰረገሎችና ከፈረሰኞች ከብዙም መርከቦች ጋር እንደ ዐውሎ ነፋስ ይመጣበታል፤ ወደ አገሮችም ይገባል፥ ይጐርፍማል፥ ያልፍማል።
የሰሜንም ንጉሥ ጎግ ከከባድ የትራንስፓት ጋር በፍጥነት በደቡብ ንጉሥ ላይ ይመጣበታል፥ ጎግ ወደ አገሮችም ይገባል፣ ይጐርፍማል፣ ያልፍማል፣ ወደ መልካሚቱም ምድር ወደ በይቱል መቅዲሥ ይገባል፦
ዳንኤል 11፥41-42 ወደ መልካሚቱም ምድር ይገባል፥ ብዙ አገሮችም ይወድቃሉ፤ ነገር ግን ኤዶምያስና ሞዓብ ከአሞንም ልጆች የበለጡት ከእጁ ይድናሉ። እጁን በአገሮች ላይ ይዘረጋል፥ የግብፅም ምድር አታመልጥም።
ጎግ ሲመጣ ብዙ አገሮችም ይወድቃሉ፥ ነገር ግን ኤዶምያስ፣ ሞዓብ፣ አሞን የሚባሉት ዐረብ አገራት ከእጁ ይድናሉ። እጁን በአገሮች ላይ ይዘረጋል፥ የግብፅም ምድር አታመልጥም። በወርቅ፣ በብርም መዝገብ ላይ፣ በከበረችም በግብፅ ዕቃ ሁሉ ላይ ይሠለጥናል፥ የልብያ እና የኩሽ ሰዎችም ይከተሉታል፦
ዳንኤል 11፥43 በወርቅና በብርም መዝገብ ላይ፥ በከበረችም በግብፅ ዕቃ ሁሉ ላይ ይሠለጥናል፤ የልብያና የኩሽ ሰዎችም ይከተሉታል።
ልብያ ፉጥ ስትሆን ኩሽ ሱዳን እና ኢትዮጵያ ናቸው፥ ጎግ ብዙ ሰዎችንም ይገድል ዘንድና ፈጽሞ ያጠፋ ዘንድ በታላቅ ቍጣ ከተሰወረበት ይወጣል፦
ዳንኤል 11፥44 ከምሥራቅና ከሰሜን ግን ወሬ ያውከዋል፤ ብዙ ሰዎችንም ይገድል ዘንድና ፈጽሞ ያጠፋ ዘንድ በታላቅ ቍጣ ይወጣል።
ጎግ ንጉሣዊ ድንኳኑንም በሜድትራኒያ ባሕር እና በከበረው በቅዱስ ተራራ በበይቱል መቅዲሥ መካከል ይተክላል፥ ወደ ፍጻሜው ግን ይመጣል። ማንም አይረዳውም፥ ጎግ በያዕቁብ ምድር ላይ በመጣ ጊዜ የፈጣሪ መቅሰፍት በመዓት ይመጣና ይጠፋል፦
ዳንኤል 11፥45 ንጉሣዊ ድንኳኑንም በባሕር እና በከበረው በቅዱስ ተራራ መካከል ይተክላል፥ ወደ ፍጻሜው ግን ይመጣል፥ ማንም አይረዳውም።
ሕዝቅኤል 38፥18 በዚያም ቀን ጎግ በእስራኤል ምድር ላይ በመጣ ጊዜ መቅሠፍቴ በመዓቴ ይመጣል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
ሕዝቅኤል 38፥22 በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ።
በጎግ እና ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ማለትም በተከተሉት በሩሲያ፣ በኢራን፣ በኢራቅ፣ በኩዌት፤ በሱዳን፣ በኢትዮጵያ፣ በሊብያ ወዘተ... ዶፍ፣ የበረዶም ድንጋይ፣ እሳት እና ድኝ ይወርድባቸውና ይጠፋሉ። ስለ የእጁጅ እና መእጁጅ በኢሥላም ያለውን ትምህርት ይህንን ሊንክ በማስፈንጠር ይመልከቱ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2612
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዳንኤል 11፥41-42 ወደ መልካሚቱም ምድር ይገባል፥ ብዙ አገሮችም ይወድቃሉ፤ ነገር ግን ኤዶምያስና ሞዓብ ከአሞንም ልጆች የበለጡት ከእጁ ይድናሉ። እጁን በአገሮች ላይ ይዘረጋል፥ የግብፅም ምድር አታመልጥም።
ጎግ ሲመጣ ብዙ አገሮችም ይወድቃሉ፥ ነገር ግን ኤዶምያስ፣ ሞዓብ፣ አሞን የሚባሉት ዐረብ አገራት ከእጁ ይድናሉ። እጁን በአገሮች ላይ ይዘረጋል፥ የግብፅም ምድር አታመልጥም። በወርቅ፣ በብርም መዝገብ ላይ፣ በከበረችም በግብፅ ዕቃ ሁሉ ላይ ይሠለጥናል፥ የልብያ እና የኩሽ ሰዎችም ይከተሉታል፦
ዳንኤል 11፥43 በወርቅና በብርም መዝገብ ላይ፥ በከበረችም በግብፅ ዕቃ ሁሉ ላይ ይሠለጥናል፤ የልብያና የኩሽ ሰዎችም ይከተሉታል።
ልብያ ፉጥ ስትሆን ኩሽ ሱዳን እና ኢትዮጵያ ናቸው፥ ጎግ ብዙ ሰዎችንም ይገድል ዘንድና ፈጽሞ ያጠፋ ዘንድ በታላቅ ቍጣ ከተሰወረበት ይወጣል፦
ዳንኤል 11፥44 ከምሥራቅና ከሰሜን ግን ወሬ ያውከዋል፤ ብዙ ሰዎችንም ይገድል ዘንድና ፈጽሞ ያጠፋ ዘንድ በታላቅ ቍጣ ይወጣል።
ጎግ ንጉሣዊ ድንኳኑንም በሜድትራኒያ ባሕር እና በከበረው በቅዱስ ተራራ በበይቱል መቅዲሥ መካከል ይተክላል፥ ወደ ፍጻሜው ግን ይመጣል። ማንም አይረዳውም፥ ጎግ በያዕቁብ ምድር ላይ በመጣ ጊዜ የፈጣሪ መቅሰፍት በመዓት ይመጣና ይጠፋል፦
ዳንኤል 11፥45 ንጉሣዊ ድንኳኑንም በባሕር እና በከበረው በቅዱስ ተራራ መካከል ይተክላል፥ ወደ ፍጻሜው ግን ይመጣል፥ ማንም አይረዳውም።
ሕዝቅኤል 38፥18 በዚያም ቀን ጎግ በእስራኤል ምድር ላይ በመጣ ጊዜ መቅሠፍቴ በመዓቴ ይመጣል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
ሕዝቅኤል 38፥22 በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ።
በጎግ እና ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ማለትም በተከተሉት በሩሲያ፣ በኢራን፣ በኢራቅ፣ በኩዌት፤ በሱዳን፣ በኢትዮጵያ፣ በሊብያ ወዘተ... ዶፍ፣ የበረዶም ድንጋይ፣ እሳት እና ድኝ ይወርድባቸውና ይጠፋሉ። ስለ የእጁጅ እና መእጁጅ በኢሥላም ያለውን ትምህርት ይህንን ሊንክ በማስፈንጠር ይመልከቱ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2612
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአጎት እና የአክስት ልጅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥116 በአላህም ላይ ውሸትን ልትቀጣጥፉ ምላሶቻችሁ በሚመጥኑት ውሸት «ይህ የተፈቀደ ነው፥ ይህም እርም ነው» አትበሉ፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَا تَصِفُ أَلْسِنَتُكُمُ الْكَذِبَ هَـٰذَا حَلَالٌ وَهَـٰذَا حَرَامٌ لِّتَفْتَرُوا عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ
የአባት ወንድም የሆነ አጎት "ዐም" عَمّ ሲባል የአባት እኅት የሆነች አክስት "ዐማህ" عَمَّة ትባላለች፥ የእናት ወንድም የሆነ አጎት(ሹማ) ደግሞ "ኻል" خَال ሲባል የእናት እኅት የሆነች አክስት(ሹሜ) "ኻላህ" خَالَة ትባላለች። በኢሥላም የአጎት ልጅ ሆነ የአክስት ልጅ ማግባት ሐላል ነው፦
33፥50 እነዚያንም ከአንተ ጋር የተሰደዱትን የአጎትህን ሴቶች ልጆች፣ የአክስቶችህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹማህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹሜዎችህንም ሴቶች ልጆች ማግባትን ለአንተ ፈቅደንልሃል፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَحْلَلْنَا لَكَ أَزْوَاجَكَ اللَّاتِي آتَيْتَ أُجُورَهُنَّ وَمَا مَلَكَتْ يَمِينُكَ مِمَّا أَفَاءَ اللَّهُ عَلَيْكَ وَبَنَاتِ عَمِّكَ وَبَنَاتِ عَمَّاتِكَ وَبَنَاتِ خَالِكَ وَبَنَاتِ خَالَاتِكَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ፈቅደናል" ለሚለው የገባው የግሥ መደብ "አሕለይና" أَحْلَلْنَا ነው፥ የስም መደቡ "ሐላል" حَلَال ሲሆን "የተፈቀደ" ማለት ነው። ሚሽነሪዎች፦ "የአጎት ልጅ ወይም የአክስት ልጅ ማግባት ለምን ተፈቀደ? ብለው እርርና ምርር በማለት ሲንጨረጨሩ እና ሲንተከተኩ ይታያል፥ ለመሆኑ የአጎት ልጅ ወይም የአክስት ልጅ ማግባት ከመነሻው መቼ ክልክል ሆኖ ያውቃል? ባይብል ላይ "ዘመድ" በሚለው ፈርጅ ውስጥ የአጎት ልጅ ወይም የአክስት ልጅ ማግባት አልተካተተም፦
ዘሌዋውያን 18፥6 ከእናንተም ማንም ሰው ኃፍረተ ሥጋውን ይገልጥ ዘንድ ወደ "ዘመዱ" ሁሉ አይቅረብ! እኔ ያህዌህ ነኝ።
ዘሌዋውያን 18፥7-18 ላይ እናት፣ የእንጀራ አባት እናት፣ እኅት፣ ልጅና የልጅ ልጅ፣ አክስት፣ የአጎት ሚስት፣ ምራት(የልጅ ሚስት)፣ የወንድም ሚስት፣ የሚስት እኅት ማግባት ተከልክሏል፥ ቅሉ ግን የአጎት ልጅ ወይም የአክስት ልጅ ማግባት የተከለከለበት ጥቅስ ከዘፍጥረት እስከ ራእይ በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙም። ከዚያ ይልቅ የአጎት ልጅ ማግባት የተፈቀደ ነው፥ እንበረም የአጎቱን ልጅ ዮካብድን አግብቶ አሮን እና ሙሴን ወልደዋል፦
ዘጸአት 6፥20 እንበረምም የአጎቱን ልጅ ዮካብድን አገባ፥ አሮን እና ሙሴንም ወለደችለት።
ለሙሴ ኦሪት ከተሰጠ በኃላም ቢሆን በኦሪት ውስጥ የአጎት ልጅ ወይም የአክስት ልጅ ማግባት ከመፈቀዱም አልፎ የተወደደ ሆኗል፥ የሰለጰዓድ ልጆች ማህለህ፣ ቲርጻ፣ ዔግላ፣ ሚልካ፣ ኑዓ ፈጣሪ አዟቸው ከአጎቶቻቸው ልጆች ጋር ተጋብተዋል፦
ዘኍልቍ 36፥10-11 ያህዌህም ሙሴን እንዳዘዘው እንዲሁ የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች አደረጉ። የሰለጰዓድ ልጆች ማህለህ፣ ቲርጻ፣ ዔግላ፣ ሚልካ፣ ኑዓ "ከአባታቸው ወንድሞች ልጆች ጋር ተጋቡ"።
"ከአባታቸው ወንድሞች ልጆች ጋር ተጋቡ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! ይህንን ጥቅስ አፍጦና አፋጦ፤ አግጦና አንጋጦ ስታነቡ ቆሌ ተገፎ እና ቆሽት አሮ፦ "ሰማይ ተንዶ ሊናጫነኝ ነው፥ ምድር ተከፍቶ ሊውጠኝ ነው" እንደምትሉ እሙን ነው። አሏህ ያላለውን በምትመጥኑት ውሸት «ይህ የተፈቀደ ነው፥ ይህም እርም ነው» አትበሉ፦
16፥116 በአላህም ላይ ውሸትን ልትቀጣጥፉ ምላሶቻችሁ በሚመጥኑት ውሸት «ይህ የተፈቀደ ነው፥ ይህም እርም ነው» አትበሉ፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَا تَصِفُ أَلْسِنَتُكُمُ الْكَذِبَ هَـٰذَا حَلَالٌ وَهَـٰذَا حَرَامٌ لِّتَفْتَرُوا عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ
ስለዚህ "ሰባት ቤት ድረስ ማግባት ክልክል ነው" የሚለው መርሕ ሰው ሠራሽ ሕግ ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥116 በአላህም ላይ ውሸትን ልትቀጣጥፉ ምላሶቻችሁ በሚመጥኑት ውሸት «ይህ የተፈቀደ ነው፥ ይህም እርም ነው» አትበሉ፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَا تَصِفُ أَلْسِنَتُكُمُ الْكَذِبَ هَـٰذَا حَلَالٌ وَهَـٰذَا حَرَامٌ لِّتَفْتَرُوا عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ
የአባት ወንድም የሆነ አጎት "ዐም" عَمّ ሲባል የአባት እኅት የሆነች አክስት "ዐማህ" عَمَّة ትባላለች፥ የእናት ወንድም የሆነ አጎት(ሹማ) ደግሞ "ኻል" خَال ሲባል የእናት እኅት የሆነች አክስት(ሹሜ) "ኻላህ" خَالَة ትባላለች። በኢሥላም የአጎት ልጅ ሆነ የአክስት ልጅ ማግባት ሐላል ነው፦
33፥50 እነዚያንም ከአንተ ጋር የተሰደዱትን የአጎትህን ሴቶች ልጆች፣ የአክስቶችህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹማህንም ሴቶች ልጆች፣ የየሹሜዎችህንም ሴቶች ልጆች ማግባትን ለአንተ ፈቅደንልሃል፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَحْلَلْنَا لَكَ أَزْوَاجَكَ اللَّاتِي آتَيْتَ أُجُورَهُنَّ وَمَا مَلَكَتْ يَمِينُكَ مِمَّا أَفَاءَ اللَّهُ عَلَيْكَ وَبَنَاتِ عَمِّكَ وَبَنَاتِ عَمَّاتِكَ وَبَنَاتِ خَالِكَ وَبَنَاتِ خَالَاتِكَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ፈቅደናል" ለሚለው የገባው የግሥ መደብ "አሕለይና" أَحْلَلْنَا ነው፥ የስም መደቡ "ሐላል" حَلَال ሲሆን "የተፈቀደ" ማለት ነው። ሚሽነሪዎች፦ "የአጎት ልጅ ወይም የአክስት ልጅ ማግባት ለምን ተፈቀደ? ብለው እርርና ምርር በማለት ሲንጨረጨሩ እና ሲንተከተኩ ይታያል፥ ለመሆኑ የአጎት ልጅ ወይም የአክስት ልጅ ማግባት ከመነሻው መቼ ክልክል ሆኖ ያውቃል? ባይብል ላይ "ዘመድ" በሚለው ፈርጅ ውስጥ የአጎት ልጅ ወይም የአክስት ልጅ ማግባት አልተካተተም፦
ዘሌዋውያን 18፥6 ከእናንተም ማንም ሰው ኃፍረተ ሥጋውን ይገልጥ ዘንድ ወደ "ዘመዱ" ሁሉ አይቅረብ! እኔ ያህዌህ ነኝ።
ዘሌዋውያን 18፥7-18 ላይ እናት፣ የእንጀራ አባት እናት፣ እኅት፣ ልጅና የልጅ ልጅ፣ አክስት፣ የአጎት ሚስት፣ ምራት(የልጅ ሚስት)፣ የወንድም ሚስት፣ የሚስት እኅት ማግባት ተከልክሏል፥ ቅሉ ግን የአጎት ልጅ ወይም የአክስት ልጅ ማግባት የተከለከለበት ጥቅስ ከዘፍጥረት እስከ ራእይ በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙም። ከዚያ ይልቅ የአጎት ልጅ ማግባት የተፈቀደ ነው፥ እንበረም የአጎቱን ልጅ ዮካብድን አግብቶ አሮን እና ሙሴን ወልደዋል፦
ዘጸአት 6፥20 እንበረምም የአጎቱን ልጅ ዮካብድን አገባ፥ አሮን እና ሙሴንም ወለደችለት።
ለሙሴ ኦሪት ከተሰጠ በኃላም ቢሆን በኦሪት ውስጥ የአጎት ልጅ ወይም የአክስት ልጅ ማግባት ከመፈቀዱም አልፎ የተወደደ ሆኗል፥ የሰለጰዓድ ልጆች ማህለህ፣ ቲርጻ፣ ዔግላ፣ ሚልካ፣ ኑዓ ፈጣሪ አዟቸው ከአጎቶቻቸው ልጆች ጋር ተጋብተዋል፦
ዘኍልቍ 36፥10-11 ያህዌህም ሙሴን እንዳዘዘው እንዲሁ የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች አደረጉ። የሰለጰዓድ ልጆች ማህለህ፣ ቲርጻ፣ ዔግላ፣ ሚልካ፣ ኑዓ "ከአባታቸው ወንድሞች ልጆች ጋር ተጋቡ"።
"ከአባታቸው ወንድሞች ልጆች ጋር ተጋቡ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! ይህንን ጥቅስ አፍጦና አፋጦ፤ አግጦና አንጋጦ ስታነቡ ቆሌ ተገፎ እና ቆሽት አሮ፦ "ሰማይ ተንዶ ሊናጫነኝ ነው፥ ምድር ተከፍቶ ሊውጠኝ ነው" እንደምትሉ እሙን ነው። አሏህ ያላለውን በምትመጥኑት ውሸት «ይህ የተፈቀደ ነው፥ ይህም እርም ነው» አትበሉ፦
16፥116 በአላህም ላይ ውሸትን ልትቀጣጥፉ ምላሶቻችሁ በሚመጥኑት ውሸት «ይህ የተፈቀደ ነው፥ ይህም እርም ነው» አትበሉ፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَا تَصِفُ أَلْسِنَتُكُمُ الْكَذِبَ هَـٰذَا حَلَالٌ وَهَـٰذَا حَرَامٌ لِّتَفْتَرُوا عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ
ስለዚህ "ሰባት ቤት ድረስ ማግባት ክልክል ነው" የሚለው መርሕ ሰው ሠራሽ ሕግ ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጁሙዓህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
62፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በጁሙዓህ ቀን ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
"ጁሙዓህ" جُمُعَة የሚለው ቃል "ጀመዐ" جَمَعَ ማለትም "ሰበሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብስብ" ማለት ነው፥ ይህ ቀን አደም የተፈጠረበት፣ ወደ ጀናህ የገባበት፣ ከጀናህ የወጣበት፣ የሞተበት እና በተጨማሪም ትንሣኤ የሚቆምበት ቀን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 7, ሐዲስ 26
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "መልካም ቀን ፀሐይ ከወጣችበት የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ። በዚያ ቀን ወደ ጀናህ ገብቷል፥ ከእርሷም በዚያ ቀን ወጥቷል"። أَنَّهُ سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ عَلَيْهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ أُدْخِلَ الْجَنَّةَ وَفِيهِ أُخْرِجَ مِنْهَا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 1
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”መልካም ቀን ፀሐይ ከወጣችበት የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፣ በዚያ ቀን ወደ ጀነት ገብቷል፥ ከጀነት በዚያ ቀን ወጥቷል፣ ሰዓቲቱ በጁሙዓህ ቀን እንጂ አትቆምም”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ فِيهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ أُدْخِلَ الْجَنَّةَ وَفِيهِ أُخْرِجَ مِنْهَا وَلاَ تَقُومُ السَّاعَةُ إِلاَّ فِي يَوْمِ الْجُمُعَةِ ”
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 658
አውሥ ኢብኑ አውሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ከቀናችሁ በላጩ ቀን የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፥ በዚያ ቀን ሞተ። በዚያ ቀንም መለከት ይነፋል፥ ሁሉ በድንጋጤ ይሞታል"። عَنْ أَوْسِ بْنِ أَوْسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ مِنْ أَفْضَلِ أَيَّامِكُمْ يَوْمَ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ قُبِضَ وَفِيهِ النَّفْخَةُ وَفِيهِ الصَّعْقَةُ
"አዛን" أَذَان የሚለው ቃል "አዚነ" أَذِنَ ማለትም “ጠራ” ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥሪ" ማለት ነው፥ ለሶላት ወደ አሏህ የሚጣራው ተጣሪ “ሙአዚን” مُؤَذِّن ይባላል። አምላካችን አላህ፦ “በጁሙዓህ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ” ብሎናል፦
62፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በጁሙዓህ ቀን ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
"ኹጥባህ" خُطْبَة የሚለው ቃል "ኸጦበ" خَطَبَ ማለትም "ሰበከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብከት"sermon" ማለት ነው፥ በጁሙዓህ ኹጥባህ የሚያረገው ሰው "ኻጢብ" خَاطِب ይባላል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 7, ሐዲስ 44
አቡ ዑመር እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በቆሙበት ኹጥባህ በጁሙዓህ ቀን ያረጉ ነበር፣ ከዚያ ይቀመጣሉ፣ ከዚያ ይቆሙና ያረጋሉ። ልክ በአሁኑ ጊዜ ሙሥሊሞች እንደሚያደርጉት ማለት ነው"። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَخْطُبُ يَوْمَ الْجُمُعَةِ قَائِمًا ثُمَّ يَجْلِسُ ثُمَّ يَقُومُ . قَالَ كَمَا يَفْعَلُونَ الْيَوْمَ .
"ዙሁር" ظُهْر ማለት "ቀትር" ማለት ሲሆን ሶላቱ አዝ-ዝሁር ባለ አራት ረክዓት ሲሆን የጁሙዓህ ቀን ግን ሁለት ረከዓህ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 261
ዑመር እንደተረከው፥ እንዲህ አለ፦ "ሶላቱ አሥ-ሠፈር ሁለት ረክዓህ ነው፣ የጁሙዓህ ሶላት ሁለት ረክዓህ ነው፣ የዒድ ሶላት ሁለት ረከዓህ ነው"። عَنْ عُمَرَ، قَالَ صَلاَةُ السَّفَرِ رَكْعَتَانِ وَالْجُمُعَةُ رَكْعَتَانِ وَالْعِيدُ رَكْعَتَانِ .
የጁሙዓህ ቀን የእረፍት ቀን አይደለም። "ዓርብ" የሚለው ቃል እራሱ "ረበዐ" ማለትም "ሰበሰበ" "አጠናቀቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መሰብሰቢያ" "ማጠናቀቂያ" ማለት ነው፥ ይህም ቀን ስድስተኛ ቀን ነው። "ቅዳሜ" ማለት "ቀዳሚት" ማለት ሲሆን የጥንቷና የቀደመችው ሰንበት ናት፥ "ሠብት" سَّبْت ማለት "ዕረፍት" ማለት ነው። "ሰንበት" የሚለው የግዕዙ ቃል በራሱ "እረፍት" ማለት ነው፥ ስለዚህ ይህቺ ሰንበት ሰባተኛዋ ቀን ናት። "ሠብዓህ" سَبْعَة ማለት እራሱ "ሰባት" ማለት ነው፥ በዚህ በሰባተኛው ቀን ሰንበት የተደረገው በእስራኤል ልጆች ብቻ ነው፦
16፥124 ሰንበት የተደረገው በእነዚያ በእርሱ በተለያዩበት ሰዎች ላይ ብቻ ነው፡፡ ጌታህም በትንሣኤ ቀን ይለያዩበት በነበሩት ነገር በመካከላቸው በእርግጥ ይፈርዳል፡፡ إِنَّمَا جُعِلَ السَّبْتُ عَلَى الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ ۚ وَإِنَّ رَبَّكَ لَيَحْكُمُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ
ሰንበት የተደረገው በእስራኤል ልጆች ብቻ ከሆነ "ጁሙዓህ የሙሥሊም ሰንበት ነው" የሚል ዲስኩር ቅጥፈት ነው፥ ምክንያቱም የጁሙዓህ ሶላት ተሰግዶ ሲያልቅ ሁሉም ሰው ወደ ሥራ ይበተናል እንጂ እንደ ሰንበት አያርፍም፦
62፥10 ሶላቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ፡፡ ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡ فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلَاةُ فَانتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِن فَضْلِ اللَّهِ وَاذْكُرُوا اللَّهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
አምላካችን አሏህ ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ እርሱ ማውሳት የምንሄድ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
62፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በጁሙዓህ ቀን ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
"ጁሙዓህ" جُمُعَة የሚለው ቃል "ጀመዐ" جَمَعَ ማለትም "ሰበሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብስብ" ማለት ነው፥ ይህ ቀን አደም የተፈጠረበት፣ ወደ ጀናህ የገባበት፣ ከጀናህ የወጣበት፣ የሞተበት እና በተጨማሪም ትንሣኤ የሚቆምበት ቀን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 7, ሐዲስ 26
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "መልካም ቀን ፀሐይ ከወጣችበት የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ። በዚያ ቀን ወደ ጀናህ ገብቷል፥ ከእርሷም በዚያ ቀን ወጥቷል"። أَنَّهُ سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ عَلَيْهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ أُدْخِلَ الْجَنَّةَ وَفِيهِ أُخْرِجَ مِنْهَا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 1
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”መልካም ቀን ፀሐይ ከወጣችበት የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፣ በዚያ ቀን ወደ ጀነት ገብቷል፥ ከጀነት በዚያ ቀን ወጥቷል፣ ሰዓቲቱ በጁሙዓህ ቀን እንጂ አትቆምም”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ فِيهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ أُدْخِلَ الْجَنَّةَ وَفِيهِ أُخْرِجَ مِنْهَا وَلاَ تَقُومُ السَّاعَةُ إِلاَّ فِي يَوْمِ الْجُمُعَةِ ”
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 658
አውሥ ኢብኑ አውሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ከቀናችሁ በላጩ ቀን የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፥ በዚያ ቀን ሞተ። በዚያ ቀንም መለከት ይነፋል፥ ሁሉ በድንጋጤ ይሞታል"። عَنْ أَوْسِ بْنِ أَوْسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ مِنْ أَفْضَلِ أَيَّامِكُمْ يَوْمَ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ قُبِضَ وَفِيهِ النَّفْخَةُ وَفِيهِ الصَّعْقَةُ
"አዛን" أَذَان የሚለው ቃል "አዚነ" أَذِنَ ማለትም “ጠራ” ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥሪ" ማለት ነው፥ ለሶላት ወደ አሏህ የሚጣራው ተጣሪ “ሙአዚን” مُؤَذِّن ይባላል። አምላካችን አላህ፦ “በጁሙዓህ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ” ብሎናል፦
62፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በጁሙዓህ ቀን ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
"ኹጥባህ" خُطْبَة የሚለው ቃል "ኸጦበ" خَطَبَ ማለትም "ሰበከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብከት"sermon" ማለት ነው፥ በጁሙዓህ ኹጥባህ የሚያረገው ሰው "ኻጢብ" خَاطِب ይባላል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 7, ሐዲስ 44
አቡ ዑመር እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በቆሙበት ኹጥባህ በጁሙዓህ ቀን ያረጉ ነበር፣ ከዚያ ይቀመጣሉ፣ ከዚያ ይቆሙና ያረጋሉ። ልክ በአሁኑ ጊዜ ሙሥሊሞች እንደሚያደርጉት ማለት ነው"። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَخْطُبُ يَوْمَ الْجُمُعَةِ قَائِمًا ثُمَّ يَجْلِسُ ثُمَّ يَقُومُ . قَالَ كَمَا يَفْعَلُونَ الْيَوْمَ .
"ዙሁር" ظُهْر ማለት "ቀትር" ማለት ሲሆን ሶላቱ አዝ-ዝሁር ባለ አራት ረክዓት ሲሆን የጁሙዓህ ቀን ግን ሁለት ረከዓህ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 261
ዑመር እንደተረከው፥ እንዲህ አለ፦ "ሶላቱ አሥ-ሠፈር ሁለት ረክዓህ ነው፣ የጁሙዓህ ሶላት ሁለት ረክዓህ ነው፣ የዒድ ሶላት ሁለት ረከዓህ ነው"። عَنْ عُمَرَ، قَالَ صَلاَةُ السَّفَرِ رَكْعَتَانِ وَالْجُمُعَةُ رَكْعَتَانِ وَالْعِيدُ رَكْعَتَانِ .
የጁሙዓህ ቀን የእረፍት ቀን አይደለም። "ዓርብ" የሚለው ቃል እራሱ "ረበዐ" ማለትም "ሰበሰበ" "አጠናቀቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መሰብሰቢያ" "ማጠናቀቂያ" ማለት ነው፥ ይህም ቀን ስድስተኛ ቀን ነው። "ቅዳሜ" ማለት "ቀዳሚት" ማለት ሲሆን የጥንቷና የቀደመችው ሰንበት ናት፥ "ሠብት" سَّبْت ማለት "ዕረፍት" ማለት ነው። "ሰንበት" የሚለው የግዕዙ ቃል በራሱ "እረፍት" ማለት ነው፥ ስለዚህ ይህቺ ሰንበት ሰባተኛዋ ቀን ናት። "ሠብዓህ" سَبْعَة ማለት እራሱ "ሰባት" ማለት ነው፥ በዚህ በሰባተኛው ቀን ሰንበት የተደረገው በእስራኤል ልጆች ብቻ ነው፦
16፥124 ሰንበት የተደረገው በእነዚያ በእርሱ በተለያዩበት ሰዎች ላይ ብቻ ነው፡፡ ጌታህም በትንሣኤ ቀን ይለያዩበት በነበሩት ነገር በመካከላቸው በእርግጥ ይፈርዳል፡፡ إِنَّمَا جُعِلَ السَّبْتُ عَلَى الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ ۚ وَإِنَّ رَبَّكَ لَيَحْكُمُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ
ሰንበት የተደረገው በእስራኤል ልጆች ብቻ ከሆነ "ጁሙዓህ የሙሥሊም ሰንበት ነው" የሚል ዲስኩር ቅጥፈት ነው፥ ምክንያቱም የጁሙዓህ ሶላት ተሰግዶ ሲያልቅ ሁሉም ሰው ወደ ሥራ ይበተናል እንጂ እንደ ሰንበት አያርፍም፦
62፥10 ሶላቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ፡፡ ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡ فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلَاةُ فَانتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِن فَضْلِ اللَّهِ وَاذْكُرُوا اللَّهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
አምላካችን አሏህ ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ እርሱ ማውሳት የምንሄድ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም