ይፍረዱ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*፤ وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
አምላካችን አላህ ለዒሣ ወንጌልን ሰጠው፥ በዚያ ወንጌል ውስጥ፦ “የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” የሚል መመሪያ አለ፦
5፥46 በፈለጎቻቸውም ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲሆን *አስከተልን፤ ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሣጭ ሲሆን ሰጠነው*። وَقَفَّيْنَا عَلَىٰٓ ءَاثَٰرِهِم بِعِيسَى ٱبْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًۭى وَنُورٌۭ وَمُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ وَهُدًۭى وَمَوْعِظَةًۭ لِّلْمُتَّقِينَ
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*። وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
“ቀፈይና” قَفَّيْنَا ማለትም “አስከተልን” እና “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚሉት ያለቁ አላፊ ግስ ናቸው፤ “ልየሕኩም” َ لْيَحْكُم ማለትም “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ መነሻ ላይ “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “አስከተልን” እና “ሰጠነው” ከሚሉት ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ “ቁልና” قُلْنَا ማለትም “አልን” የሚል ቃል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፥ “ሙሥተቲር” مُسْتَتِر ማለት በቃላት፣ በሃረግ እና በዓረፍተ-ነገር ተደብቆ የሚመጣ ግስ እና ተውላጠ-ስም ነው። ስለዚህ ‘’የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ አልን‘’ የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ተፍሢሩል ጀላለይን በዚህ መልኩ ነው የፈሠረው፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 5፥47
“እና”፦ *”የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” አልን፥ “ይፍረዱ” የሚለው የቂርኣት ስልት “ሰጠነው” በሚለው ቀዳማይ ግስ በመስተጻምር ተያይዞ በመመራት የሚሟላ ነው”*።
{ وَ } قلنا { لِيَحْكُمَ أَهْلُ ٱلإنجِيلِ بِمَا أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ } من الأحكام وفي قراءة بنصب «يحكم» وكسر لامه عطفاً على معمول (آتيناه)
ለናሙና ያክል ሌላ ተጨማሪ ማሳያዎች ብንመለከት ነገሩን የበለጠ ግልጽ ያደርገዋል፦
19:12 የሕያ ሆይ! መጽሐፉን በጥብቅ *ያዝ*፣ ጥበብንም በሕጻንነቱ *ሰጠነዉ*። يَٰيَحْيَىٰ خُذِ ٱلْكِتَٰبَ بِقُوَّةٍۢ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْحُكْمَ صَبِيًّۭا
“ሑዚ” خُذِ ማለትም “ያዝ” የሚለቅ ትዕዛዛዊ ግስ ነው፤ “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚለው ቃል ደግሞ ያለቀ አላፊ ግስ ነዉ፣ “አተይናሁ” ከሚለው ቃል በፊት “ወ” وَ የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ያዝ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “ሰጠነው” ከሚለው ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ “አልን” የሚል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፣ ስለዚህ ‘’መጽሐፉን በጥብቅ ያዝ አልነዉ‘‘’ የሚል ፍቺ እንደሚኖረው ሁሉ ከላይ ያለውንም በዚህ ሒሳብ እንረዳዋለን።
አላህ በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ሲናገር፦
2፥57 በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በናተም ላይ መንናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ *«ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ»* አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ الْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ الْمَنَّ وَالسَّلْوَىٰ ۖ كُلُوا مِن طَيِّبَاتِ مَا رَزَقْنَاكُمْ ۖ وَمَا ظَلَمُونَا وَلَـٰكِن كَانُوا أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*፤ وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
አምላካችን አላህ ለዒሣ ወንጌልን ሰጠው፥ በዚያ ወንጌል ውስጥ፦ “የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” የሚል መመሪያ አለ፦
5፥46 በፈለጎቻቸውም ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲሆን *አስከተልን፤ ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሣጭ ሲሆን ሰጠነው*። وَقَفَّيْنَا عَلَىٰٓ ءَاثَٰرِهِم بِعِيسَى ٱبْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًۭى وَنُورٌۭ وَمُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ وَهُدًۭى وَمَوْعِظَةًۭ لِّلْمُتَّقِينَ
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*። وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
“ቀፈይና” قَفَّيْنَا ማለትም “አስከተልን” እና “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚሉት ያለቁ አላፊ ግስ ናቸው፤ “ልየሕኩም” َ لْيَحْكُم ማለትም “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ መነሻ ላይ “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “አስከተልን” እና “ሰጠነው” ከሚሉት ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ “ቁልና” قُلْنَا ማለትም “አልን” የሚል ቃል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፥ “ሙሥተቲር” مُسْتَتِر ማለት በቃላት፣ በሃረግ እና በዓረፍተ-ነገር ተደብቆ የሚመጣ ግስ እና ተውላጠ-ስም ነው። ስለዚህ ‘’የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ አልን‘’ የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ተፍሢሩል ጀላለይን በዚህ መልኩ ነው የፈሠረው፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 5፥47
“እና”፦ *”የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” አልን፥ “ይፍረዱ” የሚለው የቂርኣት ስልት “ሰጠነው” በሚለው ቀዳማይ ግስ በመስተጻምር ተያይዞ በመመራት የሚሟላ ነው”*።
{ وَ } قلنا { لِيَحْكُمَ أَهْلُ ٱلإنجِيلِ بِمَا أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ } من الأحكام وفي قراءة بنصب «يحكم» وكسر لامه عطفاً على معمول (آتيناه)
ለናሙና ያክል ሌላ ተጨማሪ ማሳያዎች ብንመለከት ነገሩን የበለጠ ግልጽ ያደርገዋል፦
19:12 የሕያ ሆይ! መጽሐፉን በጥብቅ *ያዝ*፣ ጥበብንም በሕጻንነቱ *ሰጠነዉ*። يَٰيَحْيَىٰ خُذِ ٱلْكِتَٰبَ بِقُوَّةٍۢ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْحُكْمَ صَبِيًّۭا
“ሑዚ” خُذِ ማለትም “ያዝ” የሚለቅ ትዕዛዛዊ ግስ ነው፤ “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚለው ቃል ደግሞ ያለቀ አላፊ ግስ ነዉ፣ “አተይናሁ” ከሚለው ቃል በፊት “ወ” وَ የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ያዝ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “ሰጠነው” ከሚለው ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ “አልን” የሚል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፣ ስለዚህ ‘’መጽሐፉን በጥብቅ ያዝ አልነዉ‘‘’ የሚል ፍቺ እንደሚኖረው ሁሉ ከላይ ያለውንም በዚህ ሒሳብ እንረዳዋለን።
አላህ በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ሲናገር፦
2፥57 በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በናተም ላይ መንናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ *«ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ»* አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ الْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ الْمَنَّ وَالسَّلْوَىٰ ۖ كُلُوا مِن طَيِّبَاتِ مَا رَزَقْنَاكُمْ ۖ وَمَا ظَلَمُونَا وَلَـٰكِن كَانُوا أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
አላህ መንናን እና ድርጭትን ጣፋጮች አድርጎ የሰጠው በሙሳ ዘመን እንደሆነ ቅቡል ነው፥ ግን “ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ” የሚል ኃይለ-ቃል አለ። ያ ማለት “ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ አልን” ይሆናል እንጂ “ብሉ” የተባለው በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ነው ብሎ ድርቅ ማለት እንደማይቻል ሁሉ “ፍረዱ” የተባለው በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ነው ብሎ ድርቅ ማለት አይቻልም፦
34፥10 ለዳውድም ከእኛ የኾነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፡፡ *«ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ»* በራሪዎችንም ገራንለት፡፡ ብረትንም ለእርሱ አለዘብንለት፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا دَاوُودَ مِنَّا فَضْلًا ۖ يَا جِبَالُ أَوِّبِي مَعَهُ وَالطَّيْرَ ۖ وَأَلَنَّا لَهُ الْحَدِيدَ
34፥18 በእነርሱና በዚያች በውስጧ በረከትን ባደረግንባት አገር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አደረግን፡፡ በእርሷም ጉዞን ወሰንን፡፡ *«ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ»*፡፡وَجَعَلْنَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ الْقُرَى الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا قُرًى ظَاهِرَةً وَقَدَّرْنَا فِيهَا السَّيْرَ ۖ سِيرُوا فِيهَا لَيَالِيَ وَأَيَّامًا آمِنِينَ
“ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ” እና “ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ” በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ “አልን” የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት እንዳለ ሁሉ “የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ “አልን” የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት አለ።
ሲቀጥል “ባወረደው” ስለሚል አላህ ያወረደው ኢንጅል ወደ ዒሣ ነው። አላህ በኢንጅል የኢንጅልም ባለቤቶች ለሆኑት ለሐዋሪይዩን፦ “በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ” በማለት ተናግሯል፦
5፥111 ወደ *ሐዋርያትም «በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ» በማለት “ባዘዝኩ” ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى
“ባዘዝኩ” የሚለው “አውሐይቱ” أَوْحَيْتُ ሲሆን “ባወረድኩ” ማለት ነው። “ወሕይ” وَحْى የሚለው ለአውሐይቱ የስም መደብ ነው። የኢንጅል ባለቤቶች ቀዳማይ የዒሣ ተከታዮቹ የሆኑት ሐዋርያት ናቸው፦
3፥52 ዒሳ ከእነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ፦ ወደ አላህ *ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት፦ እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ ታዛዦች መሆናችንን መስክር” አሉ”*። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ሐዋርያቱ “አንሷር” أَنصَار መባላቸውን አስተውል። “ነስራኒይ” نَصْرَانِيّ የሚለው ቃል በነጠላ ሲሆን በብዜት ደግሞ “ነሷራ” نَصَارَىٰ ነው። ይህም ቃል “ነሰረ” نَصَرَ ከሚል ግስ መደብ ወይም “ነስር” نَصْر ከሚል ከስም መደብ የረባ ሲሆን “ረዳቶች” ማለት ነው።
ስለዚህ አላህ በኢንጂል፦ “የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” ብሏል ማለት ነው እንጂ በቁርኣን ዘመን በቤተክርስቲያን አበው ውጥንቅጡ፣ ቅጥአንባሩ፣ መላቅጡ በወጣውን በግሪክ እደ-ክታባት”manuscripts” ፍረዱ እያለ በፍጹም አይደለም። ዱባና ቅል፥ አብቃቀሉ ለየቅል! እንደሚባለው ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
34፥10 ለዳውድም ከእኛ የኾነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፡፡ *«ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ»* በራሪዎችንም ገራንለት፡፡ ብረትንም ለእርሱ አለዘብንለት፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا دَاوُودَ مِنَّا فَضْلًا ۖ يَا جِبَالُ أَوِّبِي مَعَهُ وَالطَّيْرَ ۖ وَأَلَنَّا لَهُ الْحَدِيدَ
34፥18 በእነርሱና በዚያች በውስጧ በረከትን ባደረግንባት አገር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አደረግን፡፡ በእርሷም ጉዞን ወሰንን፡፡ *«ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ»*፡፡وَجَعَلْنَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ الْقُرَى الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا قُرًى ظَاهِرَةً وَقَدَّرْنَا فِيهَا السَّيْرَ ۖ سِيرُوا فِيهَا لَيَالِيَ وَأَيَّامًا آمِنِينَ
“ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ” እና “ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ” በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ “አልን” የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት እንዳለ ሁሉ “የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ “አልን” የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት አለ።
ሲቀጥል “ባወረደው” ስለሚል አላህ ያወረደው ኢንጅል ወደ ዒሣ ነው። አላህ በኢንጅል የኢንጅልም ባለቤቶች ለሆኑት ለሐዋሪይዩን፦ “በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ” በማለት ተናግሯል፦
5፥111 ወደ *ሐዋርያትም «በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ» በማለት “ባዘዝኩ” ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى
“ባዘዝኩ” የሚለው “አውሐይቱ” أَوْحَيْتُ ሲሆን “ባወረድኩ” ማለት ነው። “ወሕይ” وَحْى የሚለው ለአውሐይቱ የስም መደብ ነው። የኢንጅል ባለቤቶች ቀዳማይ የዒሣ ተከታዮቹ የሆኑት ሐዋርያት ናቸው፦
3፥52 ዒሳ ከእነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ፦ ወደ አላህ *ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት፦ እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ ታዛዦች መሆናችንን መስክር” አሉ”*። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ሐዋርያቱ “አንሷር” أَنصَار መባላቸውን አስተውል። “ነስራኒይ” نَصْرَانِيّ የሚለው ቃል በነጠላ ሲሆን በብዜት ደግሞ “ነሷራ” نَصَارَىٰ ነው። ይህም ቃል “ነሰረ” نَصَرَ ከሚል ግስ መደብ ወይም “ነስር” نَصْر ከሚል ከስም መደብ የረባ ሲሆን “ረዳቶች” ማለት ነው።
ስለዚህ አላህ በኢንጂል፦ “የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” ብሏል ማለት ነው እንጂ በቁርኣን ዘመን በቤተክርስቲያን አበው ውጥንቅጡ፣ ቅጥአንባሩ፣ መላቅጡ በወጣውን በግሪክ እደ-ክታባት”manuscripts” ፍረዱ እያለ በፍጹም አይደለም። ዱባና ቅል፥ አብቃቀሉ ለየቅል! እንደሚባለው ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢሥላም ይዞት የመጣው እሳቦት እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ አዲስ ርዕዮት እና ዐብዮት ነው። ቢመርህም ዋጠው!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሳታማኻኝ ብላኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
33፥58 *እነዚያንም ምእምናንንና ምእምናነትን ባልሠሩት ነገር በመዝለፍ የሚያሰቃዩ ዕብለትን እና ግልጽ ኃጢአትን በእርግጥ ተሸከሙ*፡፡ وَالَّذِينَ يُؤْذُونَ الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ بِغَيْرِ مَا اكْتَسَبُوا فَقَدِ احْتَمَلُوا بُهْتَانًا وَإِثْمًا مُّبِينًا
አንድ የክርስትና ስም ያለው ሰው ወንጀል ሢሠራ የሚጠየቀው ወንጀለኛው እራሱ እንጂ ሃይማኖቱ ክርስትና አንድ ቀን ግምት ውስጥ ገብቶ ዐያውቅም። በተቃራኒው አንድ የሙሥሊም ስም ያለው ሰው ወንጀል ሢሠራ የሚጠየቀው ወንጀለኛው እራሱ ብቻ ሳይሆን የሚከተለው ሃይማኖትም ዲኑል ኢሥላም ይጠየቃል። ለነገሩማ “አያ ጅቦ ሳታማኻኝ ብላኝ” ያለችዉ የአህያ ተረት ካልሆነ በስተቀር እሥልምናን በምን እናጠልሸው ነው። በአገራችን ውስጥ የሙሥሊም መምህራን አንድም ቀን የሌላ እምነት ጥላቻ ሲሰብኩ አሊያም "ግደሉ፣ ፍለጡ፣ ቁረጡ" ብለው ሳያስተምሩ በተቃራኒው እነ መምህር ምሕረተ-አብ፣ እነ መምህር ዘመድኩን፣ እነ መምህር ታሪኩ እሥልምናን ሲያበሻቅጡ እና ሲያነውሩ፥ ከዚያም ባሻገር ሙሥሊሞች መጤ እንደሆንን ለሕዝባቸው ሲሰብኩ አንድ ቀን ንግግራቸው ክርስትናን ይወክላል ብለን አምነን ዐናውቅም።
እረ እሩቅ ሳንሄድ ሞጣ ላይ መሣጂድ ሲቃጠሉ እና የሙሥሊሙ የንግድ ቤት ከክርስቲያኑ ተለይቶ ሲወድም፣ ሲዘረፍ እና ሲቃጠል ክርስትና "አውድሙ፣ ዝረፉ፣ አቃጥሉ" ብሏቸው ነው" ብለን አስበን ዐናውቅም። በአሁኑ ሰዓት ሻሸመኔ ላይ ያለው እልቂት ሆነ ሌላ ቦታ ላይ ያለው እልቂት የፓለቲካ እና የዘር መንስኤ እና የፓለቲካ እና የዘር ይዘት ያለው ሆኖ ሳለ ቀጣፊ የኦርቶዶክስ መምህራን እሥልምና በክርስትና ላይ እንደተነሳ ለማሳየት ሌላ አገር የተደረጉ ቪድዮችን እና ምስሎችን በማቃናበር የክርስቲያኖችን ኅሊና ለማቆሸሽ እና የሙሥሊሙን ሞራል ለማሳቀቅና ለማሸማቀቅ የሚያደርጉት እጅግ ሲበዛ ቅጥፈት ነው። እነዚህ ጭፍን መምህራን ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ ነገር ኮሽ ባለ ቁጥር ጣታቸውን እሥልምና ላይ የሚቀስሩ እና ባገኙት አጋጣሚ እሥልምናን የሚወቅጡ ናቸው። በጥቅሉ ሙሥሊሙን ሁሉ ባልሠሩት ነገር በመዝለፍ የሚያሰቃዩ ዕብለትን እና ግልጽ ኃጢአትን በእርግጥ ተሸከሙ፦
33፥58 *"እነዚያንም ምእምናንንና ምእምናነትን ባልሠሩት ነገር በመዝለፍ የሚያሰቃዩ ዕብለትን እና ግልጽ ኃጢአትን በእርግጥ ተሸከሙ"*፡፡ وَالَّذِينَ يُؤْذُونَ الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ بِغَيْرِ مَا اكْتَسَبُوا فَقَدِ احْتَمَلُوا بُهْتَانًا وَإِثْمًا مُّبِينًا
ኢሥላም ሰም እና ወርቅ የያዘ ቅኔ ነው፥ ሰሙ ሐቅ ሲሆን ወርቁ ፍትሕ ነው። “ዐድል” عَدْل የሚለው ቃል “ዐደለ” عَدَلَ ማለትም “አስተካከለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስተካከል” “ፍርድ” “ፍትሕ” ማለት ነው፥ “ዐዲል” عَادِل ማለት “ፍትሓዊ” ማለት ሲሆን “ተዕዲል” تَعْدِيل ማለት ደግሞ “ፍትሐዊነት” ማለት ነው። አምላካችን አላህ በፍትሕ ያዛል፥ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
33፥58 *እነዚያንም ምእምናንንና ምእምናነትን ባልሠሩት ነገር በመዝለፍ የሚያሰቃዩ ዕብለትን እና ግልጽ ኃጢአትን በእርግጥ ተሸከሙ*፡፡ وَالَّذِينَ يُؤْذُونَ الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ بِغَيْرِ مَا اكْتَسَبُوا فَقَدِ احْتَمَلُوا بُهْتَانًا وَإِثْمًا مُّبِينًا
አንድ የክርስትና ስም ያለው ሰው ወንጀል ሢሠራ የሚጠየቀው ወንጀለኛው እራሱ እንጂ ሃይማኖቱ ክርስትና አንድ ቀን ግምት ውስጥ ገብቶ ዐያውቅም። በተቃራኒው አንድ የሙሥሊም ስም ያለው ሰው ወንጀል ሢሠራ የሚጠየቀው ወንጀለኛው እራሱ ብቻ ሳይሆን የሚከተለው ሃይማኖትም ዲኑል ኢሥላም ይጠየቃል። ለነገሩማ “አያ ጅቦ ሳታማኻኝ ብላኝ” ያለችዉ የአህያ ተረት ካልሆነ በስተቀር እሥልምናን በምን እናጠልሸው ነው። በአገራችን ውስጥ የሙሥሊም መምህራን አንድም ቀን የሌላ እምነት ጥላቻ ሲሰብኩ አሊያም "ግደሉ፣ ፍለጡ፣ ቁረጡ" ብለው ሳያስተምሩ በተቃራኒው እነ መምህር ምሕረተ-አብ፣ እነ መምህር ዘመድኩን፣ እነ መምህር ታሪኩ እሥልምናን ሲያበሻቅጡ እና ሲያነውሩ፥ ከዚያም ባሻገር ሙሥሊሞች መጤ እንደሆንን ለሕዝባቸው ሲሰብኩ አንድ ቀን ንግግራቸው ክርስትናን ይወክላል ብለን አምነን ዐናውቅም።
እረ እሩቅ ሳንሄድ ሞጣ ላይ መሣጂድ ሲቃጠሉ እና የሙሥሊሙ የንግድ ቤት ከክርስቲያኑ ተለይቶ ሲወድም፣ ሲዘረፍ እና ሲቃጠል ክርስትና "አውድሙ፣ ዝረፉ፣ አቃጥሉ" ብሏቸው ነው" ብለን አስበን ዐናውቅም። በአሁኑ ሰዓት ሻሸመኔ ላይ ያለው እልቂት ሆነ ሌላ ቦታ ላይ ያለው እልቂት የፓለቲካ እና የዘር መንስኤ እና የፓለቲካ እና የዘር ይዘት ያለው ሆኖ ሳለ ቀጣፊ የኦርቶዶክስ መምህራን እሥልምና በክርስትና ላይ እንደተነሳ ለማሳየት ሌላ አገር የተደረጉ ቪድዮችን እና ምስሎችን በማቃናበር የክርስቲያኖችን ኅሊና ለማቆሸሽ እና የሙሥሊሙን ሞራል ለማሳቀቅና ለማሸማቀቅ የሚያደርጉት እጅግ ሲበዛ ቅጥፈት ነው። እነዚህ ጭፍን መምህራን ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ ነገር ኮሽ ባለ ቁጥር ጣታቸውን እሥልምና ላይ የሚቀስሩ እና ባገኙት አጋጣሚ እሥልምናን የሚወቅጡ ናቸው። በጥቅሉ ሙሥሊሙን ሁሉ ባልሠሩት ነገር በመዝለፍ የሚያሰቃዩ ዕብለትን እና ግልጽ ኃጢአትን በእርግጥ ተሸከሙ፦
33፥58 *"እነዚያንም ምእምናንንና ምእምናነትን ባልሠሩት ነገር በመዝለፍ የሚያሰቃዩ ዕብለትን እና ግልጽ ኃጢአትን በእርግጥ ተሸከሙ"*፡፡ وَالَّذِينَ يُؤْذُونَ الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ بِغَيْرِ مَا اكْتَسَبُوا فَقَدِ احْتَمَلُوا بُهْتَانًا وَإِثْمًا مُّبِينًا
ኢሥላም ሰም እና ወርቅ የያዘ ቅኔ ነው፥ ሰሙ ሐቅ ሲሆን ወርቁ ፍትሕ ነው። “ዐድል” عَدْل የሚለው ቃል “ዐደለ” عَدَلَ ማለትም “አስተካከለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስተካከል” “ፍርድ” “ፍትሕ” ማለት ነው፥ “ዐዲል” عَادِل ማለት “ፍትሓዊ” ማለት ሲሆን “ተዕዲል” تَعْدِيل ማለት ደግሞ “ፍትሐዊነት” ማለት ነው። አምላካችን አላህ በፍትሕ ያዛል፥ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማስተካከል” ለሚለው ቃል የገባው “ዐድል” عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። የፍትሕ ተቃራኒ ዙልም ነው፥ “ዙልም” ظُلْم የሚለው ቃል “ዞለመ” ظَلَمَ ማለትም “በደለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በደል” ማለት ነው። “ከሚጠላ ነገር ሁሉ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት!" ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
አሁንም “አስተካክሉ” ለሚለው የገባው ቃል “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا መሆኑ ልብ በል። “ሕዝቦችን መጥላት” ወደ ፍትሕ አልባ ይገፋፋል፥ ፍትሕ ግን ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው። በፍትሕ የሚጠላ ነገር ሁሉ ለአላህ ብሎ ጠልቶ መከልከል ከመበደል ይታደጋል። ፍትሕ ከራስ፣ ከወላጅ እና ከቅርብ ዘመድ በላይ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ፣ ከዝንባሌ የጸዳ፣ ሀብታም ወይም ድኻ ሳይል፣ አላህ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ በትክክል መቆም ነው፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ
አሁንም እዚህ አንቀጽ ላይ “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا የሚለው ቃል ይሰመርበት። ማዳላት የሚመጣው ዝንባሌን ከመከተል ስለሆነ “እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ” ብሎ ነግሯናል፥ “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው። ስለዚህ ሰውን ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለጎጡ፣ ለቡድኑ ብሎ መግደል የሚመጣው ከዝንባሌ ነው፥ አሏህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የገደለ ማንም ምንም ይሁን በሕግ አግባብ መጠየቅ እና መቀጣት አለበት። ኢሥላም ለጥፋት ቅጣት ይበይናል እንጂ በዝምድና፣ በቅርበት፣ በትውውቅ አያዳላም፥ ነቢያችን"ﷺ" ፦ "ወሏሂ! ልጄ ፋጢማ ስርቆት መፈጸሟን ካወቅኩ እጇን ከመቁረጥ ወደኋላ አልልም" ብለዋል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 29, ሐዲስ 16
ጃቢር እንደተረከው፦ "ከበኒ መኽዙም አንዲት ሴት ሰረቀች፥ ወደ ነቢዩ"ﷺ" መጣች እና በነቢዩን"ﷺ" ባለቤት በኡሙ ሠላማህ ሽምግና ጠየቀች። ነቢዩም"ﷺ" ፦ *"ወሏሂ! ልጄ ፋጢማ ስርቆት መፈጸሟን ካወቅኩ እጇን ከመቁረጥ ወደኋላ አልልም" አሉ"*። عَنْ جَابِرٍ، أَنَّ امْرَأَةً، مِنْ بَنِي مَخْزُومٍ سَرَقَتْ فَأُتِيَ بِهَا النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَعَاذَتْ بِأُمِّ سَلَمَةَ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " وَاللَّهِ لَوْ كَانَتْ فَاطِمَةُ لَقَطَعْتُ يَدَهَا " . فَقُطِعَتْ .
ስለዚህ ኢሥላም ፍትሓዊ ሃይማኖት ነው። ሙሥሊምን በኢሥላም መዝን እንጂ ኢሥላምን በሙሥሊም አትመዝን! እኔ ካጠፋሁኝ እኔን ቅጣኝ ወይም አስቀጣኝ እንጂ ዲኔን አታንቋሽሽ። አሏህ ለሁላችንም ሂዳያህ ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
አሁንም “አስተካክሉ” ለሚለው የገባው ቃል “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا መሆኑ ልብ በል። “ሕዝቦችን መጥላት” ወደ ፍትሕ አልባ ይገፋፋል፥ ፍትሕ ግን ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው። በፍትሕ የሚጠላ ነገር ሁሉ ለአላህ ብሎ ጠልቶ መከልከል ከመበደል ይታደጋል። ፍትሕ ከራስ፣ ከወላጅ እና ከቅርብ ዘመድ በላይ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ፣ ከዝንባሌ የጸዳ፣ ሀብታም ወይም ድኻ ሳይል፣ አላህ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ በትክክል መቆም ነው፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ
አሁንም እዚህ አንቀጽ ላይ “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا የሚለው ቃል ይሰመርበት። ማዳላት የሚመጣው ዝንባሌን ከመከተል ስለሆነ “እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ” ብሎ ነግሯናል፥ “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው። ስለዚህ ሰውን ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለጎጡ፣ ለቡድኑ ብሎ መግደል የሚመጣው ከዝንባሌ ነው፥ አሏህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የገደለ ማንም ምንም ይሁን በሕግ አግባብ መጠየቅ እና መቀጣት አለበት። ኢሥላም ለጥፋት ቅጣት ይበይናል እንጂ በዝምድና፣ በቅርበት፣ በትውውቅ አያዳላም፥ ነቢያችን"ﷺ" ፦ "ወሏሂ! ልጄ ፋጢማ ስርቆት መፈጸሟን ካወቅኩ እጇን ከመቁረጥ ወደኋላ አልልም" ብለዋል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 29, ሐዲስ 16
ጃቢር እንደተረከው፦ "ከበኒ መኽዙም አንዲት ሴት ሰረቀች፥ ወደ ነቢዩ"ﷺ" መጣች እና በነቢዩን"ﷺ" ባለቤት በኡሙ ሠላማህ ሽምግና ጠየቀች። ነቢዩም"ﷺ" ፦ *"ወሏሂ! ልጄ ፋጢማ ስርቆት መፈጸሟን ካወቅኩ እጇን ከመቁረጥ ወደኋላ አልልም" አሉ"*። عَنْ جَابِرٍ، أَنَّ امْرَأَةً، مِنْ بَنِي مَخْزُومٍ سَرَقَتْ فَأُتِيَ بِهَا النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَعَاذَتْ بِأُمِّ سَلَمَةَ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " وَاللَّهِ لَوْ كَانَتْ فَاطِمَةُ لَقَطَعْتُ يَدَهَا " . فَقُطِعَتْ .
ስለዚህ ኢሥላም ፍትሓዊ ሃይማኖት ነው። ሙሥሊምን በኢሥላም መዝን እንጂ ኢሥላምን በሙሥሊም አትመዝን! እኔ ካጠፋሁኝ እኔን ቅጣኝ ወይም አስቀጣኝ እንጂ ዲኔን አታንቋሽሽ። አሏህ ለሁላችንም ሂዳያህ ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተማሪው ነቢይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥48 *"መጽሐፍንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጂልንም ያስተምረዋል"*፡፡ وَيُعَلِّمُهُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَالتَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ
"ተዕሊም" تَعْلِيم የሚለው ቃል "ዐለመ" عَلَّمَ ማለትም "አስተማረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ትምህርት" ማለት ነው። አምላካችን አላህ "ሙዐሊም" مُعَلِّم ማለትም "አስተማሪ" "ዐዋቂ" ነው፥ ዒሣ ደግሞ አላህ ያስተማረው "ሙዐለም" مُعَلَّم ማለትም "ተማሪ" ነው፦
3፥48 *"መጽሐፍንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጂልንም ያስተምረዋል"*፡፡ وَيُعَلِّمُهُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَالتَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ያስተምረዋል" ለሚለው የገባው ግስ "ዩዐለሙ-ሁ" يُعَلِّمُهُ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። አንድ ማንነትና ምንነት ከሌላ ኑባሬ ከተማረ ፊሽካው ተነፋ፥ ያ ማንነትና ምንነት "ሁሉን ዐዋቂ" አይደለም። በባይብልም ከሔድን ኢየሱስን የላከው ማንነት እንዳስተማረው እራሱ አበክሮና አዘክሮ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 8፥28 *"አባቴም "እንዳስተማረኝ" እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ*"።
ዮሐንስ 7፥15-17 አይሁድም፦ *"ይህ ሰው ሳይማር መጻሕፍትን እንዴት ያውቃል? ብለው ይደነቁ ነበር። ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው፦ "ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም። ፈቃዱን ሊያደርግ የሚወድ ቢኖር፥ እርሱ ይህ ትምህርት ከእግዚአብሔር ቢሆን ወይም እኔ ከራሴ የምናገር ብሆን ያውቃል*።
ምን ትፈልጋለህ? የላከው ካስተማረው ውጪ የራሱ ዕውቅት የሌለው አካል እንዴት ይመለካል? "ራስ"own self" የሚለው ድርብ ተውላጠ-ስም ነው፥ "ራሴ" የሚለው ማንነት "እግዚአብሔር" ከተባለው ማንነት በመደብ ተውላጠ-ስም መለየቱ በራሱ ያስተማረው እግዚአብሔር እና ተማሪው ኢየሱስ ሁለት መሆናቸውን ፍንትውና ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ከራሱ ምንም ማድረግ የማይችል እና ከተማረው ውጪ ከራሱ ምንም የማይናገር ኢየሱስ የጥበብ፣ የማስተዋል፣ የምክር፣ የኃይል፣ የእውቀት መንፈስ ስላረፈበት በሰዎች ያለውን ነገር ያውቅ ነበር፦
ኢሳይያስ 11፥2 *የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል*።
ፈጣሪ አንድ ነብይ ሲያስነሳ እውቀትን፣ ጥበብን፣ ማስተዋልን ይሰጠዋል፥ በዚህም የሩቅ ሚስጥራትን ያውቃል እንጂ በራሱ ሁሉን ዐዋቂ አይደለም። አንድ ነብይ ከሰው በላይ የሆነ ዕውቀት እንዳለው ከአይሁዳውያን መረዳት ይቻላል፦
ሉቃስ 7፥39 የጠራው ፈሪሳዊም አይቶ፦ *"ይህስ ነቢይ ቢሆን፥ ይህች የምትዳስሰው ሴት ማን እንደ ሆነች እንዴትስ እንደ ነበረች ባወቀ ነበር"* አለ።
ዮሐንስ 4፥17-19 ሴቲቱ መልሳ፦ ባል የለኝም አለችው። ኢየሱስ፦ *ባል የለኝም በማለትሽ መልካም ተናገርሽ፥ አምስት ባሎች ነበሩሽና፥ አሁን ከአንቺ ጋር ያለው ባልሽ አይደለም። በዚህስ እውነት ተናገርሽ" አላት። ሴቲቱም፦ *ጌታ ሆይ! አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያለሁ*"።
አይሁዳውያን አንድ ሰው መጥቶ በልባቸውን ያለውን ቢነግራቸው "ፈጣሪ ነህ" ሳይሆን የሚሉት፥ "ነቢይ ነህ" የሚሉት። ምክንያቱም የልብን የሚያውቅ ፈጣሪ ስለሆነ ያ ሰው ነቢይ ካልሆነ የልብን ማወቅ አይችልም። ኢየሱስ ደግሞ ከራሱ ሳይሆን ከፈጣሪ እየሰማ የሚናገር ሰው ነበረ፥ አክሎም፦ "የሰማሁትን ሁሉ ለእናንተ አስታውቄአችኋለሁና" ማለቱ በራሱ ዕውቀቱ ሁሉ ከፈጣሪ የሰማው ነው፦
ዮሐንስ 12፥49 *"እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፥ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ*"።
ዮሐንስ 5፥30 *እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ "እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ"*።
ዮሐንስ 8፥26 *"የላከኝ እውነተኛ ነው እኔም "ከእርሱ የሰማሁትን" ይህን ለዓለም እናገራለሁ" አላቸው*።
ዮሐንስ 15፥15 *"ከአባቴ የሰማሁትን ሁሉ ለእናንተ አስታውቄአችኋለሁና"*።
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን *ከእግዚእብሔር የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው* ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ?
መቼም "እግዚአብሔር ከእግዚአብሔር እየሰማ ሲናገር ነበር" ብላችሁ ዓይናችሁ በጨው አጥባችሁ እንደማታሞኙን ቅቡል ነው። ከእግዚአብሔር እየሰማ የሚናገረው ኢየሱስ ግን እዚሁ አንቀጽ ላይ "ሰው" ነው" ተብሏል። "ነቢይ" የሚለው የግዕዝ ቃል እራሱ "ነበየ" ማለትም "ተናገረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ነባቢ" "ተናጋሪ" ማለት ነው፥ ከፈጣሪ የሚመጣለት ንግግር ደግሞ "ነቢብ" ይባላል። ኢየሱስ ደግሞ ነቢይ ነው፦
ማርቆስ 6፥4 ኢየሱስም፦ *"ነቢይ ከገዛ አገሩና ከገዛ ዘመዶቹ ከገዛ ቤቱም በቀር ሳይከበር አይቀርም* አላቸው።
ማቴዎስ 21፥11 ሕዝቡም፦ *ይህ ከገሊላ ናዝሬት የመጣ ነቢዩ ኢየሱስ ነው* አሉ።
ሉቃስ 24፥19 *በእግዚአብሔር እና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራና በቃል ብርቱ ነቢይ ስለ ነበረው ስለ ናዝሬቱ ስለ ኢየሱስ"*።
ዮሐንስ 9፥17 አንተ ዓይኖችህን ስለ ከፈተ ስለ እርሱ ምን ትላለህ? ደግሞ አሉት። እርሱም፦ *"ነቢይ ነው* አለ።
ይህ አፍጦና አፋጦ፥ አግጦና አንጋጦ የሚታይ እውነት ነው። የናዝሬቱ ኢየሱስ በእግዚአብሔር እና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራና በቃል ብርቱ ነቢይ ነው፥ ከገሊላ ናዝሬት የመጣ ነቢዩ ኢየሱስ ተማሪ ነው። መቼም ይህንን ስትሰሙ ቆሌ ተገፎና ቆሽት አሮ፦ "ሰማይ ተንዶ ሊናጫነኝ ነው፥ ምድር ተከፍቶ ሊውጠኝ ነው" እንደምትሉ እሙን ነው። የክርስትና ደርዛዊ ሥነ-መለኮትን በዘመናዊነት ማዘመን መላላጫና መጋጋጫ በሌለው እፉቅቅ እና እንብርክክ እየተጎተቱ መሔድ ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥48 *"መጽሐፍንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጂልንም ያስተምረዋል"*፡፡ وَيُعَلِّمُهُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَالتَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ
"ተዕሊም" تَعْلِيم የሚለው ቃል "ዐለመ" عَلَّمَ ማለትም "አስተማረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ትምህርት" ማለት ነው። አምላካችን አላህ "ሙዐሊም" مُعَلِّم ማለትም "አስተማሪ" "ዐዋቂ" ነው፥ ዒሣ ደግሞ አላህ ያስተማረው "ሙዐለም" مُعَلَّم ማለትም "ተማሪ" ነው፦
3፥48 *"መጽሐፍንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጂልንም ያስተምረዋል"*፡፡ وَيُعَلِّمُهُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَالتَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ያስተምረዋል" ለሚለው የገባው ግስ "ዩዐለሙ-ሁ" يُعَلِّمُهُ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። አንድ ማንነትና ምንነት ከሌላ ኑባሬ ከተማረ ፊሽካው ተነፋ፥ ያ ማንነትና ምንነት "ሁሉን ዐዋቂ" አይደለም። በባይብልም ከሔድን ኢየሱስን የላከው ማንነት እንዳስተማረው እራሱ አበክሮና አዘክሮ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 8፥28 *"አባቴም "እንዳስተማረኝ" እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ*"።
ዮሐንስ 7፥15-17 አይሁድም፦ *"ይህ ሰው ሳይማር መጻሕፍትን እንዴት ያውቃል? ብለው ይደነቁ ነበር። ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው፦ "ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም። ፈቃዱን ሊያደርግ የሚወድ ቢኖር፥ እርሱ ይህ ትምህርት ከእግዚአብሔር ቢሆን ወይም እኔ ከራሴ የምናገር ብሆን ያውቃል*።
ምን ትፈልጋለህ? የላከው ካስተማረው ውጪ የራሱ ዕውቅት የሌለው አካል እንዴት ይመለካል? "ራስ"own self" የሚለው ድርብ ተውላጠ-ስም ነው፥ "ራሴ" የሚለው ማንነት "እግዚአብሔር" ከተባለው ማንነት በመደብ ተውላጠ-ስም መለየቱ በራሱ ያስተማረው እግዚአብሔር እና ተማሪው ኢየሱስ ሁለት መሆናቸውን ፍንትውና ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ከራሱ ምንም ማድረግ የማይችል እና ከተማረው ውጪ ከራሱ ምንም የማይናገር ኢየሱስ የጥበብ፣ የማስተዋል፣ የምክር፣ የኃይል፣ የእውቀት መንፈስ ስላረፈበት በሰዎች ያለውን ነገር ያውቅ ነበር፦
ኢሳይያስ 11፥2 *የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል*።
ፈጣሪ አንድ ነብይ ሲያስነሳ እውቀትን፣ ጥበብን፣ ማስተዋልን ይሰጠዋል፥ በዚህም የሩቅ ሚስጥራትን ያውቃል እንጂ በራሱ ሁሉን ዐዋቂ አይደለም። አንድ ነብይ ከሰው በላይ የሆነ ዕውቀት እንዳለው ከአይሁዳውያን መረዳት ይቻላል፦
ሉቃስ 7፥39 የጠራው ፈሪሳዊም አይቶ፦ *"ይህስ ነቢይ ቢሆን፥ ይህች የምትዳስሰው ሴት ማን እንደ ሆነች እንዴትስ እንደ ነበረች ባወቀ ነበር"* አለ።
ዮሐንስ 4፥17-19 ሴቲቱ መልሳ፦ ባል የለኝም አለችው። ኢየሱስ፦ *ባል የለኝም በማለትሽ መልካም ተናገርሽ፥ አምስት ባሎች ነበሩሽና፥ አሁን ከአንቺ ጋር ያለው ባልሽ አይደለም። በዚህስ እውነት ተናገርሽ" አላት። ሴቲቱም፦ *ጌታ ሆይ! አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያለሁ*"።
አይሁዳውያን አንድ ሰው መጥቶ በልባቸውን ያለውን ቢነግራቸው "ፈጣሪ ነህ" ሳይሆን የሚሉት፥ "ነቢይ ነህ" የሚሉት። ምክንያቱም የልብን የሚያውቅ ፈጣሪ ስለሆነ ያ ሰው ነቢይ ካልሆነ የልብን ማወቅ አይችልም። ኢየሱስ ደግሞ ከራሱ ሳይሆን ከፈጣሪ እየሰማ የሚናገር ሰው ነበረ፥ አክሎም፦ "የሰማሁትን ሁሉ ለእናንተ አስታውቄአችኋለሁና" ማለቱ በራሱ ዕውቀቱ ሁሉ ከፈጣሪ የሰማው ነው፦
ዮሐንስ 12፥49 *"እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፥ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ*"።
ዮሐንስ 5፥30 *እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ "እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ"*።
ዮሐንስ 8፥26 *"የላከኝ እውነተኛ ነው እኔም "ከእርሱ የሰማሁትን" ይህን ለዓለም እናገራለሁ" አላቸው*።
ዮሐንስ 15፥15 *"ከአባቴ የሰማሁትን ሁሉ ለእናንተ አስታውቄአችኋለሁና"*።
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን *ከእግዚእብሔር የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው* ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ?
መቼም "እግዚአብሔር ከእግዚአብሔር እየሰማ ሲናገር ነበር" ብላችሁ ዓይናችሁ በጨው አጥባችሁ እንደማታሞኙን ቅቡል ነው። ከእግዚአብሔር እየሰማ የሚናገረው ኢየሱስ ግን እዚሁ አንቀጽ ላይ "ሰው" ነው" ተብሏል። "ነቢይ" የሚለው የግዕዝ ቃል እራሱ "ነበየ" ማለትም "ተናገረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ነባቢ" "ተናጋሪ" ማለት ነው፥ ከፈጣሪ የሚመጣለት ንግግር ደግሞ "ነቢብ" ይባላል። ኢየሱስ ደግሞ ነቢይ ነው፦
ማርቆስ 6፥4 ኢየሱስም፦ *"ነቢይ ከገዛ አገሩና ከገዛ ዘመዶቹ ከገዛ ቤቱም በቀር ሳይከበር አይቀርም* አላቸው።
ማቴዎስ 21፥11 ሕዝቡም፦ *ይህ ከገሊላ ናዝሬት የመጣ ነቢዩ ኢየሱስ ነው* አሉ።
ሉቃስ 24፥19 *በእግዚአብሔር እና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራና በቃል ብርቱ ነቢይ ስለ ነበረው ስለ ናዝሬቱ ስለ ኢየሱስ"*።
ዮሐንስ 9፥17 አንተ ዓይኖችህን ስለ ከፈተ ስለ እርሱ ምን ትላለህ? ደግሞ አሉት። እርሱም፦ *"ነቢይ ነው* አለ።
ይህ አፍጦና አፋጦ፥ አግጦና አንጋጦ የሚታይ እውነት ነው። የናዝሬቱ ኢየሱስ በእግዚአብሔር እና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራና በቃል ብርቱ ነቢይ ነው፥ ከገሊላ ናዝሬት የመጣ ነቢዩ ኢየሱስ ተማሪ ነው። መቼም ይህንን ስትሰሙ ቆሌ ተገፎና ቆሽት አሮ፦ "ሰማይ ተንዶ ሊናጫነኝ ነው፥ ምድር ተከፍቶ ሊውጠኝ ነው" እንደምትሉ እሙን ነው። የክርስትና ደርዛዊ ሥነ-መለኮትን በዘመናዊነት ማዘመን መላላጫና መጋጋጫ በሌለው እፉቅቅ እና እንብርክክ እየተጎተቱ መሔድ ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ታላቁ ታምር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6:124 “ታምርም” በመጣላቸው ጊዜ፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ وَإِذَا جَآءَتْهُمْ ءَايَةٌۭ قَالُوا۟ لَن نُّؤْمِنَ حَتَّىٰ نُؤْتَىٰ مِثْلَ مَآ أُوتِىَ رُسُلُ ٱللَّهِ ۘ ٱللَّهُ أَعْلَمُ حَيْثُ يَجْعَلُ رِسَالَتَهُۥ ۗ سَيُصِيبُ ٱلَّذِينَ أَجْرَمُوا۟ صَغَارٌ عِندَ ٱللَّهِ وَعَذَابٌۭ شَدِيدٌۢ بِمَا كَانُوا۟ يَمْكُرُونَ ፡፡
መግቢያ
ቁርኣን ለነቢያችን ነቢይነት ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ ከተሰጣቸው ተአምራት ውስጥ ታላቁ እና ዋነኛው ነው፣ የቁርኣን ተአምራዊነት ከቀደምት ነቢያት ተአምራት በሁለት መልኩ ይለያል፦
አንደኛ የቀደምት ነቢያት ተአምራት በአይን የሚታይ፣ በእጅ የሚዳሰስ ነው፣ ይህም ታምር ”ሒስሲይ” ይባላል፣ የቀደምት ነቢያት ተአምር ከነቢይነት ዘመናቸው ጋር ብቻ የተቆራኘ ነው፣ ከእነርሱ ሞት በኋላ ያበቃል፣ ይህም ታምር ”ወቅቲይ” ማለትም ጊዜአዊ ይሰኛል፡፡
ሁለተኛ ለነቢያችን ነቢይነት እንደ ማስረጃ የተሰጣቸው ቁርኣን ግን ህሊናን የሚያናግር፡ አእምሮን የሚቆጣጠርና ልብን የሚገዛ፣ በሚያስተላልፋቸው መልእክቱ ሰዎችን ለለውጥ የሚዳርግ ነው፣ ይህም ታምር ”መዕነዊይ” ይባላል፣ ቁርኣን ከነቢያችን ሞት በኋላ እንኳ ተአምራዊነቱ አላከተመም፣ እስከ ቂያማ ድረስ በነበረው ተአምራዊነቱ ይቀጥላል፤ በዚህም ”አበዲይ” ይሰኛል፡፡ እስቲ ይህንን ታላቅ ታምር በወረደበት ወቅት ሰዎች እንዴት እንዳስተባበሉት እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የአላህ ታምራት”
ቁርአን በወረደ ጊዜ ሰዎች፦ “ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም” አሉ፤ አምላካችን አላህም፦ “አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው” በላቸው ብሎ መለሰ ሰጠ፦
6:37 *«ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም»* አሉ፡፡ *«አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው» በላቸው*፡፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡
አላህ ቁርኣንን ታምር አድርጎ ለነቢያችን ነቢይነት ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ እንዳወረደው ይናገራል፦
3:108 ይህች በአንተ ላይ በእዉነት የምናነባት ስትሆን የአላህ *ታምራት* آيَاتُ ናት፤
45:6 እነዚህ፣ በአንተ ላይ በእውነት የምናነባቸው ሲኾኑ *የአላህ ታምራት* آيَاتُ ናቸው፤ ከአላህና *ከታምራቶቹም* وَآيَاتِهِ ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?
2:252 እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ *የአላህ ታምራት* آيَاتُ ናቸው፤
3:58 ይህ *ከታምራቶች”* الْآيَاتِ እና ጥበብን ከያዘዉ ተግሣጥ ሲሆን በአንተ ላይ እናነበዋለን።
አላህ የሚነበብ ሆኖ ቁርአን መወረዱ ታምር እንደሆነ እንደነገረን ሁሉ ነብያችንም ቁርአን ለእሳቸው ነብይነት ታምር እንደሆነ በአጽንኦትና በአንክሮት ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 66 , ሐዲስ 3:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ማንኛውም ነብይ ህዝቦቹ ያምኑበት ዘንድ ታምር ተሰጠውታል፣ ነገር ግን ለእኔ የተሰጠኝ ታምር አላህ ወደ እኔ ያወረደው ወህይ ነው عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَا مِنَ الأَنْبِيَاءِ نَبِيٌّ إِلاَّ أُعْطِيَ مَا مِثْلُهُ آمَنَ عَلَيْهِ الْبَشَرُ، وَإِنَّمَا كَانَ الَّذِي أُوتِيتُ وَحْيًا أَوْحَاهُ اللَّهُ إِلَىَّ فَأَرْجُو أَنْ أَكُونَ أَكْثَرَهُمْ تَابِعًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ ” ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6:124 “ታምርም” በመጣላቸው ጊዜ፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ وَإِذَا جَآءَتْهُمْ ءَايَةٌۭ قَالُوا۟ لَن نُّؤْمِنَ حَتَّىٰ نُؤْتَىٰ مِثْلَ مَآ أُوتِىَ رُسُلُ ٱللَّهِ ۘ ٱللَّهُ أَعْلَمُ حَيْثُ يَجْعَلُ رِسَالَتَهُۥ ۗ سَيُصِيبُ ٱلَّذِينَ أَجْرَمُوا۟ صَغَارٌ عِندَ ٱللَّهِ وَعَذَابٌۭ شَدِيدٌۢ بِمَا كَانُوا۟ يَمْكُرُونَ ፡፡
መግቢያ
ቁርኣን ለነቢያችን ነቢይነት ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ ከተሰጣቸው ተአምራት ውስጥ ታላቁ እና ዋነኛው ነው፣ የቁርኣን ተአምራዊነት ከቀደምት ነቢያት ተአምራት በሁለት መልኩ ይለያል፦
አንደኛ የቀደምት ነቢያት ተአምራት በአይን የሚታይ፣ በእጅ የሚዳሰስ ነው፣ ይህም ታምር ”ሒስሲይ” ይባላል፣ የቀደምት ነቢያት ተአምር ከነቢይነት ዘመናቸው ጋር ብቻ የተቆራኘ ነው፣ ከእነርሱ ሞት በኋላ ያበቃል፣ ይህም ታምር ”ወቅቲይ” ማለትም ጊዜአዊ ይሰኛል፡፡
ሁለተኛ ለነቢያችን ነቢይነት እንደ ማስረጃ የተሰጣቸው ቁርኣን ግን ህሊናን የሚያናግር፡ አእምሮን የሚቆጣጠርና ልብን የሚገዛ፣ በሚያስተላልፋቸው መልእክቱ ሰዎችን ለለውጥ የሚዳርግ ነው፣ ይህም ታምር ”መዕነዊይ” ይባላል፣ ቁርኣን ከነቢያችን ሞት በኋላ እንኳ ተአምራዊነቱ አላከተመም፣ እስከ ቂያማ ድረስ በነበረው ተአምራዊነቱ ይቀጥላል፤ በዚህም ”አበዲይ” ይሰኛል፡፡ እስቲ ይህንን ታላቅ ታምር በወረደበት ወቅት ሰዎች እንዴት እንዳስተባበሉት እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የአላህ ታምራት”
ቁርአን በወረደ ጊዜ ሰዎች፦ “ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም” አሉ፤ አምላካችን አላህም፦ “አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው” በላቸው ብሎ መለሰ ሰጠ፦
6:37 *«ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም»* አሉ፡፡ *«አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው» በላቸው*፡፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡
አላህ ቁርኣንን ታምር አድርጎ ለነቢያችን ነቢይነት ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ እንዳወረደው ይናገራል፦
3:108 ይህች በአንተ ላይ በእዉነት የምናነባት ስትሆን የአላህ *ታምራት* آيَاتُ ናት፤
45:6 እነዚህ፣ በአንተ ላይ በእውነት የምናነባቸው ሲኾኑ *የአላህ ታምራት* آيَاتُ ናቸው፤ ከአላህና *ከታምራቶቹም* وَآيَاتِهِ ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?
2:252 እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ *የአላህ ታምራት* آيَاتُ ናቸው፤
3:58 ይህ *ከታምራቶች”* الْآيَاتِ እና ጥበብን ከያዘዉ ተግሣጥ ሲሆን በአንተ ላይ እናነበዋለን።
አላህ የሚነበብ ሆኖ ቁርአን መወረዱ ታምር እንደሆነ እንደነገረን ሁሉ ነብያችንም ቁርአን ለእሳቸው ነብይነት ታምር እንደሆነ በአጽንኦትና በአንክሮት ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 66 , ሐዲስ 3:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ማንኛውም ነብይ ህዝቦቹ ያምኑበት ዘንድ ታምር ተሰጠውታል፣ ነገር ግን ለእኔ የተሰጠኝ ታምር አላህ ወደ እኔ ያወረደው ወህይ ነው عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَا مِنَ الأَنْبِيَاءِ نَبِيٌّ إِلاَّ أُعْطِيَ مَا مِثْلُهُ آمَنَ عَلَيْهِ الْبَشَرُ، وَإِنَّمَا كَانَ الَّذِي أُوتِيتُ وَحْيًا أَوْحَاهُ اللَّهُ إِلَىَّ فَأَرْجُو أَنْ أَكُونَ أَكْثَرَهُمْ تَابِعًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ ” ።
ነጥብ ሁለት
“ማስተባበያ”
ሰዎች ቁርአን ታምር ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ፡- “የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም” ወይም “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” ብለው ይህንን ታምር አስተባበሉ፦
6:124 *”ታምርም በመጣላቸው ጊዜ”*፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ፡፡
28:48 እውነቱም ከእኛ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” አሉ ። ከዚህ በፊት ሙሳ በተሰጠው አልካዱምን? አሉም “የተረዳዱ ሁለት ድግምተኞች ናቸው” ፤ አሉም “እኛ በሁለቱም ከሀዲዎች ነን”።
ለሙሳ የተሰጠው ግልጽ የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” ናቸው፦
17:101 ለሙሳም ግልጽ የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው፤
አላህ ታምር ብሎ “ዘጠኝ ታምራቶች” ቢያሳይም በወቅቱ ሙሳና ሃሩንን “የተረዳዱ ሁለት ድግምተኞች ናቸው” አሉ፤ ከዚህ ታምር ይልቅ “ሙሳ ሆይ አላህን በግልጽ እስከምናይልህ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም” አሉ፦
2:55 ሙሳ ሆይ አላህን በግልጽ እስከምናይልህ ድረስ በአንተ በፍጹም አናምንልህም ”
በወቅቱ የነበሩ ሰዎች ስለ ነብያችን፦ “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” አሉ፤ አላህም፦ “ከዚህ በፊት ሙሳ በተሰጠው አልካዱምን?” በማለት ያ የተባለው ታምር ተመልሶ ቢመጣ አሁን ማስተባበላቸውን እንደማይቀር ተናግሯል።
ነጥብ ሶስት
“አስጠንቃቂ”
እነዚያም የካዱት፦ “በእርሱ ላይ ከጌታው ታምር ለምን አልተወረደለትም?” ብለው የጠየቁት ታምር የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ አይነት ታምር ነው፤ ይህንን ታምር ነብያችን በራሳቸው ማምጣት አይችሉም፤ እርሳቸው አስጠንቃቂ እንጂ በፍላጎታቸው ታምር እውራጅ አይደሉም፤ ታምር አውራጅ አላህ ነው፤ ስለሆነም ቁርአን በእርሳቸው ላይ ታምር አድርጎ አውርዷል፦
13:7 እነዚያም የካዱት፦ “በእርሱ ላይ ከጌታው ታምር ለምን አልተወረደለትም?” ይላሉ፤ አንተ “አስጠንቃቂ” ብቻ ነህ ለሕዝብም ሁሉ መሪ አላቸው።
10:20 በእርሱ ላይም ከጌታው የሆነች ታምር ለምን አትወረድለትም ይላሉ፡፡ «ሩቅ ነገርም ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፡፡ ተጠባበቁም፤ እኔ ከናንተ ጋር ከሚጠባበቁት ነኝና» በላቸው፡፡
6:37 «ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም» አሉ፡፡ «አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው» በላቸው፡፡
በእርግጥም አንድ መልእክተኛ ሲመጣ አላህ በፈቃዱ ከሚሰጠው ታምር በራሱ ሊያመጣ አይችል፦
13:38 ለማንኛውም *መልክተኛ በአላህ ፈቃድ እንጂ፥ ታምር ሊያመጣ አይገባውም*፤
40:78 ለማንኛውም *መልክተኛ በአላህ ፈቃድ ካልሆነ ታምርን ሊያመጣ አይገባውም*።
“ማስተባበያ”
ሰዎች ቁርአን ታምር ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ፡- “የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም” ወይም “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” ብለው ይህንን ታምር አስተባበሉ፦
6:124 *”ታምርም በመጣላቸው ጊዜ”*፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ፡፡
28:48 እውነቱም ከእኛ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” አሉ ። ከዚህ በፊት ሙሳ በተሰጠው አልካዱምን? አሉም “የተረዳዱ ሁለት ድግምተኞች ናቸው” ፤ አሉም “እኛ በሁለቱም ከሀዲዎች ነን”።
ለሙሳ የተሰጠው ግልጽ የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” ናቸው፦
17:101 ለሙሳም ግልጽ የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው፤
አላህ ታምር ብሎ “ዘጠኝ ታምራቶች” ቢያሳይም በወቅቱ ሙሳና ሃሩንን “የተረዳዱ ሁለት ድግምተኞች ናቸው” አሉ፤ ከዚህ ታምር ይልቅ “ሙሳ ሆይ አላህን በግልጽ እስከምናይልህ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም” አሉ፦
2:55 ሙሳ ሆይ አላህን በግልጽ እስከምናይልህ ድረስ በአንተ በፍጹም አናምንልህም ”
በወቅቱ የነበሩ ሰዎች ስለ ነብያችን፦ “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” አሉ፤ አላህም፦ “ከዚህ በፊት ሙሳ በተሰጠው አልካዱምን?” በማለት ያ የተባለው ታምር ተመልሶ ቢመጣ አሁን ማስተባበላቸውን እንደማይቀር ተናግሯል።
ነጥብ ሶስት
“አስጠንቃቂ”
እነዚያም የካዱት፦ “በእርሱ ላይ ከጌታው ታምር ለምን አልተወረደለትም?” ብለው የጠየቁት ታምር የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ አይነት ታምር ነው፤ ይህንን ታምር ነብያችን በራሳቸው ማምጣት አይችሉም፤ እርሳቸው አስጠንቃቂ እንጂ በፍላጎታቸው ታምር እውራጅ አይደሉም፤ ታምር አውራጅ አላህ ነው፤ ስለሆነም ቁርአን በእርሳቸው ላይ ታምር አድርጎ አውርዷል፦
13:7 እነዚያም የካዱት፦ “በእርሱ ላይ ከጌታው ታምር ለምን አልተወረደለትም?” ይላሉ፤ አንተ “አስጠንቃቂ” ብቻ ነህ ለሕዝብም ሁሉ መሪ አላቸው።
10:20 በእርሱ ላይም ከጌታው የሆነች ታምር ለምን አትወረድለትም ይላሉ፡፡ «ሩቅ ነገርም ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፡፡ ተጠባበቁም፤ እኔ ከናንተ ጋር ከሚጠባበቁት ነኝና» በላቸው፡፡
6:37 «ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም» አሉ፡፡ «አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው» በላቸው፡፡
በእርግጥም አንድ መልእክተኛ ሲመጣ አላህ በፈቃዱ ከሚሰጠው ታምር በራሱ ሊያመጣ አይችል፦
13:38 ለማንኛውም *መልክተኛ በአላህ ፈቃድ እንጂ፥ ታምር ሊያመጣ አይገባውም*፤
40:78 ለማንኛውም *መልክተኛ በአላህ ፈቃድ ካልሆነ ታምርን ሊያመጣ አይገባውም*።
መደምደሚያ
በኢየሱስ ዘመንም ኢየሱስ ብዙ ታምር እያደረገ በዘመኑ የነበሩ ሰዎች የሚጠይቁት ታምር ግን ከሰማይ ነው፤ ኢየሱስም እነርሱን የጠየቁትን ታምር ከመፈፀም ይልቅ “ለዚህ ትውልድ *”ምልክት አይሰጠውም”* ብሎ መለሰ፦
ማርቆስ 8፥11-12 ፈሪሳውያንም ወጡና ሊፈትኑት *”ከሰማይ ምልክት”* ከእርሱ ፈልገው ከእርሱ ጋር ይከራከሩ ጀመር። በመንፈሱም እጅግ ቃተተና፦ ይህ ትውልድ ስለ ምን *”ምልክት”* ይፈልጋል? እውነት እላችኋለሁ፥ ለዚህ ትውልድ *”ምልክት አይሰጠውም”* አለ።
ማቴዎስ 16:4 ክፉና አመንዝራ ትውልድ *”ምልክት”* ይሻል፥ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር *”ምልክት አይሰጠውም”*። *ትቶአቸውም ሄደ*።
ኢየሱስ፦ “ለዚህ ትውልድ ምልክት አይሰጠውም” ማለቱ ሰዎች የፈለጉት ከሰማይ ምልክት አላደርግም ማለት እንጂ ምልክት አለማድረግን አያሳይም፣ እነርሱ የፈለጉት ምልክት ከሰማይ ምልክት ነው፣ ነገር ግን ኢየሱስ እነርሱ ከጠየቁት ታምር በተቃራኒው ያደረገውን ታምር በፊታቸው ምንም ቢያደርግ በእርሱ አላመኑም፦
ዮሐንስ 12፥37-38 ነገር ግን ይህን ያህል *”ምልክት በፊታቸው ምንም ቢያደርግ”* ነቢዩ ኢሳይያስ፦ ጌታ ሆይ፥ ማን ምስክርነታችንን አመነ? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገለጠ? ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ *”በእርሱ አላመኑም”*።
በተመሳሳይም በነቢያችን ዘመን የነበሩት ሰዎች ታምር ብለው የሚሉትና አላህ ታምር የሚለው ሁለት ለየቅል ነው፣ የቁርአንን ታላቅ ታምርነት በወቅቱ የነበሩት ሰዎች እነርሱ በሚፈልጉት መልኩ ባይመጣም ለሰው የሚበጅ ታምር ማምጣት የሚችለው አላህ ብቻ ነው፤ ከላይ የቀረበውን ነጥብ በኢየሱስ ታምር ማሳያነት በቀላሉ መረዳት ይቻላል። አላህ ታምር ሲመጣላቸው እነርሱ የሚፈልጉት ያንን ታምር ስላልሆነ ይሸሻሉ፦
36:46 ከጌታቸውም ታምራት ማንኛይቱም ታምር አትመጣላቸውም፤ ከእርሷ የሚሸሹ ቢሆኑ እንጂ። وَمَا تَأْتِيهِم مِّنْ ءَايَةٍۢ مِّنْ ءَايَٰتِ رَبِّهِمْ إِلَّا كَانُوا۟ عَنْهَا مُعْرِضِينَ
እነዚያን በአላህ ታምራት ያስተባበሉ እሳት ይገባሉ፦
4፥56 እነዚያን *በተአምራታችን ያስተባበሉትን በእርግጥ እሳትን እናገባቸዋለን*፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا سَوْفَ نُصْلِيهِمْ نَارًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በኢየሱስ ዘመንም ኢየሱስ ብዙ ታምር እያደረገ በዘመኑ የነበሩ ሰዎች የሚጠይቁት ታምር ግን ከሰማይ ነው፤ ኢየሱስም እነርሱን የጠየቁትን ታምር ከመፈፀም ይልቅ “ለዚህ ትውልድ *”ምልክት አይሰጠውም”* ብሎ መለሰ፦
ማርቆስ 8፥11-12 ፈሪሳውያንም ወጡና ሊፈትኑት *”ከሰማይ ምልክት”* ከእርሱ ፈልገው ከእርሱ ጋር ይከራከሩ ጀመር። በመንፈሱም እጅግ ቃተተና፦ ይህ ትውልድ ስለ ምን *”ምልክት”* ይፈልጋል? እውነት እላችኋለሁ፥ ለዚህ ትውልድ *”ምልክት አይሰጠውም”* አለ።
ማቴዎስ 16:4 ክፉና አመንዝራ ትውልድ *”ምልክት”* ይሻል፥ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር *”ምልክት አይሰጠውም”*። *ትቶአቸውም ሄደ*።
ኢየሱስ፦ “ለዚህ ትውልድ ምልክት አይሰጠውም” ማለቱ ሰዎች የፈለጉት ከሰማይ ምልክት አላደርግም ማለት እንጂ ምልክት አለማድረግን አያሳይም፣ እነርሱ የፈለጉት ምልክት ከሰማይ ምልክት ነው፣ ነገር ግን ኢየሱስ እነርሱ ከጠየቁት ታምር በተቃራኒው ያደረገውን ታምር በፊታቸው ምንም ቢያደርግ በእርሱ አላመኑም፦
ዮሐንስ 12፥37-38 ነገር ግን ይህን ያህል *”ምልክት በፊታቸው ምንም ቢያደርግ”* ነቢዩ ኢሳይያስ፦ ጌታ ሆይ፥ ማን ምስክርነታችንን አመነ? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገለጠ? ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ *”በእርሱ አላመኑም”*።
በተመሳሳይም በነቢያችን ዘመን የነበሩት ሰዎች ታምር ብለው የሚሉትና አላህ ታምር የሚለው ሁለት ለየቅል ነው፣ የቁርአንን ታላቅ ታምርነት በወቅቱ የነበሩት ሰዎች እነርሱ በሚፈልጉት መልኩ ባይመጣም ለሰው የሚበጅ ታምር ማምጣት የሚችለው አላህ ብቻ ነው፤ ከላይ የቀረበውን ነጥብ በኢየሱስ ታምር ማሳያነት በቀላሉ መረዳት ይቻላል። አላህ ታምር ሲመጣላቸው እነርሱ የሚፈልጉት ያንን ታምር ስላልሆነ ይሸሻሉ፦
36:46 ከጌታቸውም ታምራት ማንኛይቱም ታምር አትመጣላቸውም፤ ከእርሷ የሚሸሹ ቢሆኑ እንጂ። وَمَا تَأْتِيهِم مِّنْ ءَايَةٍۢ مِّنْ ءَايَٰتِ رَبِّهِمْ إِلَّا كَانُوا۟ عَنْهَا مُعْرِضِينَ
እነዚያን በአላህ ታምራት ያስተባበሉ እሳት ይገባሉ፦
4፥56 እነዚያን *በተአምራታችን ያስተባበሉትን በእርግጥ እሳትን እናገባቸዋለን*፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا سَوْفَ نُصْلِيهِمْ نَارًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የኢትዮጵያ ጤፍ
መዝሙር 74፥14 አንተም የዘንዶውን ራሶች ቀጠቀጥህ፤ ለኢትዮጵያ צִיִּ֔ים ሰዎችም ምግባቸውን ሰጠሃቸው።
የእኛ ሕዝብ የራሱ ትርጉም አለው። ቅድሚያ "ኢትዮጵያ" የሚል ቃል እዚህ አንቀጽ ላይ የለም። "ሲዪም" צִיִּ֔ים ማለት "ምድረ በዳ" ማለት እንጂ "ኢትዮጵያ" ወይም "ኩሽ" ማለት በፍጹም አይደለም፦
ኢሳይያስ 13፥21 በዚያም *"የምድረ በዳ"* צִיִּ֔ים አራዊት ያርፋሉ፥ ጕጕቶችም በቤቶቻቸው ይሞላሉ፤ ሰጎኖችም በዚያ ይኖራሉ፥ በዚያም አጋንንት ይዘፍናሉ።
"ዘንዶ" የተባለው የግብጽ ንጉሥ ፈርዖን ነው፥ የግብጽ ንጉሥን በኤርትራ ባሕር ውስጥ በማስመጥ ቀጥቶታል፦
ሕዝቅኤል 29፥3 እንዲህም በል፡— ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡— በወንዞች መካከል የምትተኛና፡— ወንዙ የእኔ ነው ለራሴም ሠርቼዋለሁ የምትል ታላቅ ዘንዶ תַּנִּין ፥ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ሆይ፥ እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ።
"ሌዋታን" ማለት "በውኃ ውስጥ የሚኖር ዘንዶ" አንዳንድ ትርጉም "አዞ" ይሉታል። ባሕሩን አድርቆና ሰንጥቆ ይህንን ዘንዶ በባሕር ቀጥቅጦታል፦
መዝሙር 74፥15 አንተ ምንጮቹንና ፈሳሾቹን ሰነጠቅህ፤ አንተ ሁልጊዜ የሚፈስሱትን ወንዞች አደረቅህ።
ከዚያስ? ከዚያማ በምድረ በዳ ላሉትን ምግብ መና አወረደላቸው፦
ዘጸአት 16፥32 ሙሴም፦ እግዚአብሔር ያዘዘው ነገር ይህ ነው፦ ከግብፅ ምድር ባወጣኋችሁ ጊዜ በምድረ በዳ ያበላኋችሁን እንጀራ ያዩ ዘንድ ከእርሱ አንድ ጎሞር ሙሉ ለልጅ ልጆቻችሁ ይጠበቅ አለ።
"ምድረ በዳ" የሚለው "ኢትዮጵያ" ብሎ በመተርጎም፥ "ምግብ" የሚለውን "ጤፍ" ብሎ መተርጎም አግባብ ነውን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
መዝሙር 74፥14 አንተም የዘንዶውን ራሶች ቀጠቀጥህ፤ ለኢትዮጵያ צִיִּ֔ים ሰዎችም ምግባቸውን ሰጠሃቸው።
የእኛ ሕዝብ የራሱ ትርጉም አለው። ቅድሚያ "ኢትዮጵያ" የሚል ቃል እዚህ አንቀጽ ላይ የለም። "ሲዪም" צִיִּ֔ים ማለት "ምድረ በዳ" ማለት እንጂ "ኢትዮጵያ" ወይም "ኩሽ" ማለት በፍጹም አይደለም፦
ኢሳይያስ 13፥21 በዚያም *"የምድረ በዳ"* צִיִּ֔ים አራዊት ያርፋሉ፥ ጕጕቶችም በቤቶቻቸው ይሞላሉ፤ ሰጎኖችም በዚያ ይኖራሉ፥ በዚያም አጋንንት ይዘፍናሉ።
"ዘንዶ" የተባለው የግብጽ ንጉሥ ፈርዖን ነው፥ የግብጽ ንጉሥን በኤርትራ ባሕር ውስጥ በማስመጥ ቀጥቶታል፦
ሕዝቅኤል 29፥3 እንዲህም በል፡— ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡— በወንዞች መካከል የምትተኛና፡— ወንዙ የእኔ ነው ለራሴም ሠርቼዋለሁ የምትል ታላቅ ዘንዶ תַּנִּין ፥ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ሆይ፥ እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ።
"ሌዋታን" ማለት "በውኃ ውስጥ የሚኖር ዘንዶ" አንዳንድ ትርጉም "አዞ" ይሉታል። ባሕሩን አድርቆና ሰንጥቆ ይህንን ዘንዶ በባሕር ቀጥቅጦታል፦
መዝሙር 74፥15 አንተ ምንጮቹንና ፈሳሾቹን ሰነጠቅህ፤ አንተ ሁልጊዜ የሚፈስሱትን ወንዞች አደረቅህ።
ከዚያስ? ከዚያማ በምድረ በዳ ላሉትን ምግብ መና አወረደላቸው፦
ዘጸአት 16፥32 ሙሴም፦ እግዚአብሔር ያዘዘው ነገር ይህ ነው፦ ከግብፅ ምድር ባወጣኋችሁ ጊዜ በምድረ በዳ ያበላኋችሁን እንጀራ ያዩ ዘንድ ከእርሱ አንድ ጎሞር ሙሉ ለልጅ ልጆቻችሁ ይጠበቅ አለ።
"ምድረ በዳ" የሚለው "ኢትዮጵያ" ብሎ በመተርጎም፥ "ምግብ" የሚለውን "ጤፍ" ብሎ መተርጎም አግባብ ነውን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሊይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
10፥69 *«እነዚያ በአላህ ላይ ውሸትን የሚቀጣጥፉ ፈጽሞ አይድኑም»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّ الَّذِينَ يَفْتَرُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ لَا يُفْلِحُونَ
ኢሥልምና ዱር ሙሥሊሙ ሐሩር እንዲሆን ቀን ከሌሊት ደፋ ቀና፥ ጠብ እርግፍ የሚሉት አግድም አደግ ዕውቀት ያላቸው ሚሽነሪዎች፦ "በኢሥላም ሴት ልጅ የምትፈልገውን ወንድ የማግባት መብት የላትም፥ የምትፈልገውን ወንድ ካገባች ዝሙተኛ ናት" ተብሏል" ብለው ይቀጥፋሉ። ይህንን ቅጥፈት እንድትቀጥፉ ያነሳሳችሁ የትኛው የኢሥላም ትምህርት ነው? ስንላቸው፥ ይህንን ሐዲስ ይጠቅሳሉ፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 1956
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንዲት ሴት ሌላዋን ሴት መዳር አትችልም፥ አንዲት ሴት እራሷን መዳር አትችልም። ዝሙተኛይቱ እርሷ እራሷን የዳረች ናት"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " لاَ تُزَوِّجُ الْمَرْأَةُ الْمَرْأَةَ وَلاَ تُزَوِّجُ الْمَرْأَةُ نَفْسَهَا فَإِنَّ الزَّانِيَةَ هِيَ الَّتِي تُزَوِّجُ نَفْسَهَا "
እዚህ ሐዲስ ላይ፦ "ሴት ልጅ የምትፈልገውን ወንድ የማግባት መብት የላትም፥ የምትፈልገውን ወንድ ካገባች ዝሙተኛ ናት" የሚል ሽታው የለም። ከዚህ ይልቅ አንዲት ሴት እራሷን መዳር አትችልም ማለት ያለ ወሊይ ትዳሯ ሕጋዊ አይሆንም ማለት ነው። "ወሊይ" وَلِيٍّ ማለት "ወኪል"guardian" ማለት ሲሆን የሚያገባት ወንድ ሊያገባት ሲል ወኪል የሚሆናት አባቷ ወይም ወንድሟ ወይም አጎቷ አሊያም አያቷ ወሊይ ይባላሉ። ሐዲሱን ከፍ ብለን እዚሁ ኪታብ ላይ ብናነበው ኖሮ "በወሊይ ቢሆን እንጂ ጋብቻ የለም" የሚለውን የነቢያችንን"ﷺ" ንግግር እናስተውል ነበር፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 1954
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በወሊይ ቢሆን እንጂ ጋብቻ የለም"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، . قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " لاَ نِكَاحَ إِلاَّ بِوَلِيٍّ "
በኢሥላም የሴት ልጅ ሕይወት ክቡርና ክቡድ ነው፥ ወሊይ ከሌለ ማንም ወጠብሻና ወጠጤ ጎሮምሳ እየተነሳ፦ "ላማግጥ" ሊል ይችላል። ቅሉ ግን ወሊይ ዕውቅና የሰጠው ኒካሕ ሐላል ነው። በጥቅሉ የነቢያችንን"ﷺ" ንግግር በሐዲስ ላይ፦ "ማንም ሴት ከወሊይዋ ውጪ ብትዳር ትዳሯ ሕገ-ወጥ ነው" የሚለውን ብትመለከቱ ኖሮ ይህንን ጥያቄ አትጠይቁም ነበር፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 11, ሐዲስ 23 ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ሴት ከወሊይዋ ውጪ ብትዳር ትዳሯ ሕገ-ወጥ ነው፣ ትዳሯ ሕገ-ወጥ ነው፣ ትዳሯ ሕገ-ወጥ ነው"*። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَيُّمَا امْرَأَةٍ نُكِحَتْ بِغَيْرِ إِذْنِ وَلِيِّهَا فَنِكَاحُهَا بَاطِلٌ فَنِكَاحُهَا بَاطِلٌ فَنِكَاحُهَا بَاطِلٌ
ሴት ልጅ ማንን ማግባት እንዳለባት በራሷ ተነሳሽነት ይሁን አሊያም በቤተሰቧ ምክር የምትወደውን ወንድ የማግባት ሙሉ መብት አሏት፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 11, ሐዲስ 29 ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"መበለት በራሷ ላይ ከወሊይዋ ይበልጥ መብት አላት። ድንግሊት በራሷ ፈቃድዋ ትጠየቃለች፥ ፈቃዷም ዝምታዋ ነው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الأَيِّمُ أَحَقُّ بِنَفْسِهَا مِنْ وَلِيِّهَا وَالْبِكْرُ تُسْتَأْذَنُ فِي نَفْسِهَا وَإِذْنُهَا صُمَاتُهَا " .
እኛ ዐቃቢያነ እሥልምና የኢሥላምን መሠረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ ተረድተን ለሚቀጥፉት ቀጣፊዎች በምንተ አፍረት ሳይሆን በምንተ እዳ እንዲህ መልስ መስጠት እና የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል። በዲን ላይ ውሸትን የሚቀጣጥፉ ፈጽሞ ከእሳት ቅጣት አይድኑም፦
10፥69 *«እነዚያ በአላህ ላይ ውሸትን የሚቀጣጥፉ ፈጽሞ አይድኑም»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّ الَّذِينَ يَفْتَرُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ لَا يُفْلِحُونَ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው፥ ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
✍ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
10፥69 *«እነዚያ በአላህ ላይ ውሸትን የሚቀጣጥፉ ፈጽሞ አይድኑም»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّ الَّذِينَ يَفْتَرُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ لَا يُفْلِحُونَ
ኢሥልምና ዱር ሙሥሊሙ ሐሩር እንዲሆን ቀን ከሌሊት ደፋ ቀና፥ ጠብ እርግፍ የሚሉት አግድም አደግ ዕውቀት ያላቸው ሚሽነሪዎች፦ "በኢሥላም ሴት ልጅ የምትፈልገውን ወንድ የማግባት መብት የላትም፥ የምትፈልገውን ወንድ ካገባች ዝሙተኛ ናት" ተብሏል" ብለው ይቀጥፋሉ። ይህንን ቅጥፈት እንድትቀጥፉ ያነሳሳችሁ የትኛው የኢሥላም ትምህርት ነው? ስንላቸው፥ ይህንን ሐዲስ ይጠቅሳሉ፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 1956
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንዲት ሴት ሌላዋን ሴት መዳር አትችልም፥ አንዲት ሴት እራሷን መዳር አትችልም። ዝሙተኛይቱ እርሷ እራሷን የዳረች ናት"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " لاَ تُزَوِّجُ الْمَرْأَةُ الْمَرْأَةَ وَلاَ تُزَوِّجُ الْمَرْأَةُ نَفْسَهَا فَإِنَّ الزَّانِيَةَ هِيَ الَّتِي تُزَوِّجُ نَفْسَهَا "
እዚህ ሐዲስ ላይ፦ "ሴት ልጅ የምትፈልገውን ወንድ የማግባት መብት የላትም፥ የምትፈልገውን ወንድ ካገባች ዝሙተኛ ናት" የሚል ሽታው የለም። ከዚህ ይልቅ አንዲት ሴት እራሷን መዳር አትችልም ማለት ያለ ወሊይ ትዳሯ ሕጋዊ አይሆንም ማለት ነው። "ወሊይ" وَلِيٍّ ማለት "ወኪል"guardian" ማለት ሲሆን የሚያገባት ወንድ ሊያገባት ሲል ወኪል የሚሆናት አባቷ ወይም ወንድሟ ወይም አጎቷ አሊያም አያቷ ወሊይ ይባላሉ። ሐዲሱን ከፍ ብለን እዚሁ ኪታብ ላይ ብናነበው ኖሮ "በወሊይ ቢሆን እንጂ ጋብቻ የለም" የሚለውን የነቢያችንን"ﷺ" ንግግር እናስተውል ነበር፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 1954
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በወሊይ ቢሆን እንጂ ጋብቻ የለም"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، . قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " لاَ نِكَاحَ إِلاَّ بِوَلِيٍّ "
በኢሥላም የሴት ልጅ ሕይወት ክቡርና ክቡድ ነው፥ ወሊይ ከሌለ ማንም ወጠብሻና ወጠጤ ጎሮምሳ እየተነሳ፦ "ላማግጥ" ሊል ይችላል። ቅሉ ግን ወሊይ ዕውቅና የሰጠው ኒካሕ ሐላል ነው። በጥቅሉ የነቢያችንን"ﷺ" ንግግር በሐዲስ ላይ፦ "ማንም ሴት ከወሊይዋ ውጪ ብትዳር ትዳሯ ሕገ-ወጥ ነው" የሚለውን ብትመለከቱ ኖሮ ይህንን ጥያቄ አትጠይቁም ነበር፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 11, ሐዲስ 23 ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ሴት ከወሊይዋ ውጪ ብትዳር ትዳሯ ሕገ-ወጥ ነው፣ ትዳሯ ሕገ-ወጥ ነው፣ ትዳሯ ሕገ-ወጥ ነው"*። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَيُّمَا امْرَأَةٍ نُكِحَتْ بِغَيْرِ إِذْنِ وَلِيِّهَا فَنِكَاحُهَا بَاطِلٌ فَنِكَاحُهَا بَاطِلٌ فَنِكَاحُهَا بَاطِلٌ
ሴት ልጅ ማንን ማግባት እንዳለባት በራሷ ተነሳሽነት ይሁን አሊያም በቤተሰቧ ምክር የምትወደውን ወንድ የማግባት ሙሉ መብት አሏት፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 11, ሐዲስ 29 ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"መበለት በራሷ ላይ ከወሊይዋ ይበልጥ መብት አላት። ድንግሊት በራሷ ፈቃድዋ ትጠየቃለች፥ ፈቃዷም ዝምታዋ ነው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الأَيِّمُ أَحَقُّ بِنَفْسِهَا مِنْ وَلِيِّهَا وَالْبِكْرُ تُسْتَأْذَنُ فِي نَفْسِهَا وَإِذْنُهَا صُمَاتُهَا " .
እኛ ዐቃቢያነ እሥልምና የኢሥላምን መሠረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ ተረድተን ለሚቀጥፉት ቀጣፊዎች በምንተ አፍረት ሳይሆን በምንተ እዳ እንዲህ መልስ መስጠት እና የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል። በዲን ላይ ውሸትን የሚቀጣጥፉ ፈጽሞ ከእሳት ቅጣት አይድኑም፦
10፥69 *«እነዚያ በአላህ ላይ ውሸትን የሚቀጣጥፉ ፈጽሞ አይድኑም»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّ الَّذِينَ يَفْتَرُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ لَا يُفْلِحُونَ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው፥ ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
✍ወሠላሙ ዐለይኩም
ቡሄ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
መጣና መጣና
ደጅ ልንጥና፤
መጣና ባመቱ
እንዴት ሰነበቱ፣
ክፈት በለዉ በሩን
የጌታዬን፣
ክፈት በለዉ ተነሳ
ያንን አንበሳ፣
መጣሁኝ በዝና
ተዉ ስጠኝ ምዘዝና።
እየተባለ ሆያ ሆዬ በልጅነት ያለ ዕውቀት ሙሥሊሙ ከክርስቲያኑ ጋር ተደባልቆ የክርስቲያን ሠው ሥራሽ በዓል ሲያከብር አድጓል። "ቡሄ" ማለት "ገላጣ" "የተገለጠ" ማለት ነው፥ በአገራችን የክረምቱ አፈና ተወግዶ የብርሃን ወገግታ የሚታየውም በዚህ በዓል አካባቢ ስለሆነ ይህ ዕለት "ቡሄ" ተባለ። ኢየሱስ ሦስቱን ተከታዮች ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ረጅም ተራራ አወጣቸው፦
ማቴዎስ 17፥1 *ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው*።
ይህ ተራራ የትኛው ተራራ እንደሆነ በባይብል አልተጠቀሰም። አንዳንድ ምሁራን አርሞንኤም ነው ይላሉ፥ የእኛዎቹ ታቦር ነው ይላሉ። "ደብር" ማለት የግዕዝ ቃል ሲሆን "ተራራ" ማለት ነው፥ የደብር ብዙ ቁጥር "አድባር" ሲሆን "ተራሮች" ማለት ነው። "ደብረ-ታቦር" ማለት "የታቦር ተራራ" ማለት ነው፥ ይህ ቡሄ በዓል ደብረ-ታቦር ይባላል።
በባይብል የተራራው ስም የለም፣ ይህ እለት ነሃሴ 13 ነው የሚል የለም፣ ይህንን ቀን አክብሩ የሚል የለም፣ በዚህ ቀን ዳንኪራ ሆያ ሆዬ አድርጉ የሚል የለም። ይህ ሁሉ ሰው ሠራሽ ሕግ ነው። በገጠርም ሆነ በየከተማው ልጆች ጅራፋቸውን ገምደው ሲያጮሁ ይሰነብታሉ። እናቶችም ለበዓሉ ዝግጅት ስንዴ ሲለቅሙ፣ ሲፈትጉ፣ ሲፈጩ ይሰነብታሉ። ቡሄ ለሚሉ ልጆች ሙልሙል ዳቦ በመስጠት እና ችቦ በማብራት በዓሉን ያከብራሉ። ይህ ሁሉ ከንቱ እዚሁ የሚቀር ምድራዊ ነገር ነው። ይህንን የክርስትና ሰው ሰራሽ በዓል ሙሥሊሙ ባለማወቅ ሲያከብረው ኖሯል። ይህ ስህተት ነው። ነቢያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ቡሄ የአገር ባህል ይመስለን ነበር፥ ቅሉ ግን እንደዛ አይደለም። ይህንን በዓል መልእክተኛው ያልሰጡን ዕቡይ ተግዳሮት መሆኑን ዐውቀን መሳተፍ የለብንም። የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፥ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል። ያኔ የኢሥላም ልዕልና ለካፊሩን የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ኢንሻላህ ይሆናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
መጣና መጣና
ደጅ ልንጥና፤
መጣና ባመቱ
እንዴት ሰነበቱ፣
ክፈት በለዉ በሩን
የጌታዬን፣
ክፈት በለዉ ተነሳ
ያንን አንበሳ፣
መጣሁኝ በዝና
ተዉ ስጠኝ ምዘዝና።
እየተባለ ሆያ ሆዬ በልጅነት ያለ ዕውቀት ሙሥሊሙ ከክርስቲያኑ ጋር ተደባልቆ የክርስቲያን ሠው ሥራሽ በዓል ሲያከብር አድጓል። "ቡሄ" ማለት "ገላጣ" "የተገለጠ" ማለት ነው፥ በአገራችን የክረምቱ አፈና ተወግዶ የብርሃን ወገግታ የሚታየውም በዚህ በዓል አካባቢ ስለሆነ ይህ ዕለት "ቡሄ" ተባለ። ኢየሱስ ሦስቱን ተከታዮች ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ረጅም ተራራ አወጣቸው፦
ማቴዎስ 17፥1 *ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው*።
ይህ ተራራ የትኛው ተራራ እንደሆነ በባይብል አልተጠቀሰም። አንዳንድ ምሁራን አርሞንኤም ነው ይላሉ፥ የእኛዎቹ ታቦር ነው ይላሉ። "ደብር" ማለት የግዕዝ ቃል ሲሆን "ተራራ" ማለት ነው፥ የደብር ብዙ ቁጥር "አድባር" ሲሆን "ተራሮች" ማለት ነው። "ደብረ-ታቦር" ማለት "የታቦር ተራራ" ማለት ነው፥ ይህ ቡሄ በዓል ደብረ-ታቦር ይባላል።
በባይብል የተራራው ስም የለም፣ ይህ እለት ነሃሴ 13 ነው የሚል የለም፣ ይህንን ቀን አክብሩ የሚል የለም፣ በዚህ ቀን ዳንኪራ ሆያ ሆዬ አድርጉ የሚል የለም። ይህ ሁሉ ሰው ሠራሽ ሕግ ነው። በገጠርም ሆነ በየከተማው ልጆች ጅራፋቸውን ገምደው ሲያጮሁ ይሰነብታሉ። እናቶችም ለበዓሉ ዝግጅት ስንዴ ሲለቅሙ፣ ሲፈትጉ፣ ሲፈጩ ይሰነብታሉ። ቡሄ ለሚሉ ልጆች ሙልሙል ዳቦ በመስጠት እና ችቦ በማብራት በዓሉን ያከብራሉ። ይህ ሁሉ ከንቱ እዚሁ የሚቀር ምድራዊ ነገር ነው። ይህንን የክርስትና ሰው ሰራሽ በዓል ሙሥሊሙ ባለማወቅ ሲያከብረው ኖሯል። ይህ ስህተት ነው። ነቢያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ቡሄ የአገር ባህል ይመስለን ነበር፥ ቅሉ ግን እንደዛ አይደለም። ይህንን በዓል መልእክተኛው ያልሰጡን ዕቡይ ተግዳሮት መሆኑን ዐውቀን መሳተፍ የለብንም። የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፥ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል። ያኔ የኢሥላም ልዕልና ለካፊሩን የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ኢንሻላህ ይሆናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሒጅራህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
ነቢያችን"ﷺ" ለመጀመሪያ ጊዜ ወሕይ ማለትም "ግልጠተ-መለኮት" የመጣላቸው በ 610 ድህረ-ልደት"AD" ነው፤ ከዚያም በ 613 ድህረ-ልደት የወሕይ ጭብጥ የሆነው ተህሊል ለመካ ሰዎች አወጁ፤ ይህንን አዋጅ ያልተቀበሉት መካውያን የነቢያችንን"ﷺ" ባልደረቦች በማሳደዳቸው የመጀመሪያው ስደት በ 615 ድህረ-ልደት ወደ ሃበሻ ምድር ወደ ኢትዮጵያ ሆኗል። አምላካችን አላህ በእርሱ መንገድ ስለሚሰደዱት ስደተኞች እንዲህ ይለናል፦
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
2፥218 *እነዚያ ያመኑትና እነዚያም ከአገራቸው የተሰደዱት በአላህም መንገድ ላይ የተጋደሉት እነዚያ የአላህን እዝነት ይከጅላሉ*፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَـٰئِكَ يَرْجُونَ رَحْمَتَ اللَّهِ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
"ሂጅራህ" هِجْرَة የሚለው ቃል "ሃጀረ" هَاجَرَ ማለትም "ተሰደደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስደት" ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" እና ባልደረቦቻቸው ከሚኖሩበት ቀዬ ከመካ ወደ መዲና በ 622 ድህረ-ልደት ተሰደዋል፦
16፥41 *እነዚያም ከተበደሉ በኋላ በአላህ መንገድ ላይ የተሰደዱት በቅርቢቱ ዓለም መልካሚቱን አገር (መዲናን) በእርግጥ እናሰፍራቸዋለን፡፡ የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ታላቅ ነው*፡፡ ከሓዲዎች ቢያውቁ ኖሮ በተከተሏቸው ነበር፡፡ وَالَّذِينَ هَاجَرُوا فِي اللَّهِ مِن بَعْدِ مَا ظُلِمُوا لَنُبَوِّئَنَّهُمْ فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً ۖ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ أَكْبَرُ ۚ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
9፥20 *እነዚያ ያመኑት፣ ከአገራቸውም የተሰደዱት፣ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የታገሉት አላህ ዘንድ በደረጃ በጣም የላቁ ናቸው*፡፡ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ أَعْظَمُ دَرَجَةً عِندَ اللَّهِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَائِزُونَ
"የተሰደዱ" ለሚለው ቃል የገባው "ሃጀሩ" هَاجَرُوا ሲሆን "ሃጀረ" هَاجَرَ ከሚለው ሥርወ-ቃል መምጣቱ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ "ሙሃጂር" مُهَاجِر ማለት ደግሞ "ስደተኛ" ማለት ሲሆን ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱትን መካውያን ሰሃባዎችን ያመለክታል፤ መዲና ላይ ከመካ የተሰደዱትን እረድተው የተቀበሉ "ነሲር" نَصِير ማለትም "ረዳት" ይባላሉ፦
8፥74 *እነዚያም ያመኑና የተሰደዱ በአላህም መንገድ ላይ የታገሉ፣ እነዚያም ያስጠጉ እና የረዱ እነዚያ እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው፡፡ ለእነሱም ምሕረትና የከበረ ሲሳይ አላቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُؤْمِنُونَ حَقًّا ۚ لَّهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ
9፥100 *ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው*፡፡ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
"ረዳቶች" ለሚለው ቃል የገባው "አንሷር" أَنْصَار ሲሆን "ነሲር" نَصِير ለሚለው ቃል ብዜት ነው፤ ይህም ስም መዲናውያን ሰሃባዎችን ያመልክታል፦
8፥72 *እነዚያ ያመኑና የተሰደዱ፡፡ በአላህም መንገድ ላይ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸው የታገሉ፡፡ እነዚያም ስደተኞቹን ያስጠጉና የረዱ፡፡ እነዚያ ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
ነቢያችን"ﷺ" ለመጀመሪያ ጊዜ ወሕይ ማለትም "ግልጠተ-መለኮት" የመጣላቸው በ 610 ድህረ-ልደት"AD" ነው፤ ከዚያም በ 613 ድህረ-ልደት የወሕይ ጭብጥ የሆነው ተህሊል ለመካ ሰዎች አወጁ፤ ይህንን አዋጅ ያልተቀበሉት መካውያን የነቢያችንን"ﷺ" ባልደረቦች በማሳደዳቸው የመጀመሪያው ስደት በ 615 ድህረ-ልደት ወደ ሃበሻ ምድር ወደ ኢትዮጵያ ሆኗል። አምላካችን አላህ በእርሱ መንገድ ስለሚሰደዱት ስደተኞች እንዲህ ይለናል፦
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
2፥218 *እነዚያ ያመኑትና እነዚያም ከአገራቸው የተሰደዱት በአላህም መንገድ ላይ የተጋደሉት እነዚያ የአላህን እዝነት ይከጅላሉ*፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَـٰئِكَ يَرْجُونَ رَحْمَتَ اللَّهِ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
"ሂጅራህ" هِجْرَة የሚለው ቃል "ሃጀረ" هَاجَرَ ማለትም "ተሰደደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስደት" ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" እና ባልደረቦቻቸው ከሚኖሩበት ቀዬ ከመካ ወደ መዲና በ 622 ድህረ-ልደት ተሰደዋል፦
16፥41 *እነዚያም ከተበደሉ በኋላ በአላህ መንገድ ላይ የተሰደዱት በቅርቢቱ ዓለም መልካሚቱን አገር (መዲናን) በእርግጥ እናሰፍራቸዋለን፡፡ የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ታላቅ ነው*፡፡ ከሓዲዎች ቢያውቁ ኖሮ በተከተሏቸው ነበር፡፡ وَالَّذِينَ هَاجَرُوا فِي اللَّهِ مِن بَعْدِ مَا ظُلِمُوا لَنُبَوِّئَنَّهُمْ فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً ۖ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ أَكْبَرُ ۚ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
9፥20 *እነዚያ ያመኑት፣ ከአገራቸውም የተሰደዱት፣ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የታገሉት አላህ ዘንድ በደረጃ በጣም የላቁ ናቸው*፡፡ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ أَعْظَمُ دَرَجَةً عِندَ اللَّهِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَائِزُونَ
"የተሰደዱ" ለሚለው ቃል የገባው "ሃጀሩ" هَاجَرُوا ሲሆን "ሃጀረ" هَاجَرَ ከሚለው ሥርወ-ቃል መምጣቱ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ "ሙሃጂር" مُهَاجِر ማለት ደግሞ "ስደተኛ" ማለት ሲሆን ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱትን መካውያን ሰሃባዎችን ያመለክታል፤ መዲና ላይ ከመካ የተሰደዱትን እረድተው የተቀበሉ "ነሲር" نَصِير ማለትም "ረዳት" ይባላሉ፦
8፥74 *እነዚያም ያመኑና የተሰደዱ በአላህም መንገድ ላይ የታገሉ፣ እነዚያም ያስጠጉ እና የረዱ እነዚያ እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው፡፡ ለእነሱም ምሕረትና የከበረ ሲሳይ አላቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُؤْمِنُونَ حَقًّا ۚ لَّهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ
9፥100 *ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው*፡፡ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
"ረዳቶች" ለሚለው ቃል የገባው "አንሷር" أَنْصَار ሲሆን "ነሲር" نَصِير ለሚለው ቃል ብዜት ነው፤ ይህም ስም መዲናውያን ሰሃባዎችን ያመልክታል፦
8፥72 *እነዚያ ያመኑና የተሰደዱ፡፡ በአላህም መንገድ ላይ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸው የታገሉ፡፡ እነዚያም ስደተኞቹን ያስጠጉና የረዱ፡፡ እነዚያ ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ
622 ድህረ-ልደት በነቢያችን"ﷺ" ላይ የወረደው ወሕይ በነጻነት የተላለፈበት እና የአምልኮ ነጻነት የሆነበት ቀን ነው፤ በዚህ ዓመት በመዲና ውስጥ የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፦
9፥108 በእርሱ ውስጥ በፍጹም አትስገድ፡፡ *ከመጀመሪያ ቀን ይዞ በአላህ ፍራቻ ላይ የተመሠረተው የቁባ መስጊድ በውስጡ ልትሰግድበት ይልቅ የተገባው ነው*፡፡ በእሱ ውስጥ መጥራራትን የሚወዱ ወንዶች አሉ፡፡ አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ لَا تَقُمْ فِيهِ أَبَدًا ۚ لَّمَسْجِدٌ أُسِّسَ عَلَى التَّقْوَىٰ مِنْ أَوَّلِ يَوْمٍ أَحَقُّ أَن تَقُومَ فِيهِ ۚ فِيهِ رِجَالٌ يُحِبُّونَ أَن يَتَطَهَّرُوا ۚ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُطَّهِّرِينَ
በዚህ አንቀጽ ላይ "ከመጀመሪያ ቀን" የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ይህ ቀን መጀመሪያነቱ በአንጻዊ ደረጃ ሂጅራህን ያመለክታል። በዚህ ቀን የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፤ በነቢያችን"ﷺ" በኩል የመጣው ግህደተ-መለኮት የቀን አቆጣጠሩም የሚጀምረው ከዚህ ቀን ጀምሮ ነው፤ ይህም የዘመን ቀመር"calendar" በኢስላም "አት-ተቅዊሙል ሂጅሪይ" التقويم الهجري ይባላል።
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁለት ዒዶችን በዓመት በዓመት እናከብራለን፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን”* አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
እነዚህን በዓላት ከሂጅራ ጀምሮ እስከ አሁን ስናከብር ለ 1440 ጊዜ ነው። ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ እንጂ ሰው ሰራሽ ሕግና ሥርዓት የለውም። ሱመ አል-ሐምዱ ሊሏህ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
9፥108 በእርሱ ውስጥ በፍጹም አትስገድ፡፡ *ከመጀመሪያ ቀን ይዞ በአላህ ፍራቻ ላይ የተመሠረተው የቁባ መስጊድ በውስጡ ልትሰግድበት ይልቅ የተገባው ነው*፡፡ በእሱ ውስጥ መጥራራትን የሚወዱ ወንዶች አሉ፡፡ አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ لَا تَقُمْ فِيهِ أَبَدًا ۚ لَّمَسْجِدٌ أُسِّسَ عَلَى التَّقْوَىٰ مِنْ أَوَّلِ يَوْمٍ أَحَقُّ أَن تَقُومَ فِيهِ ۚ فِيهِ رِجَالٌ يُحِبُّونَ أَن يَتَطَهَّرُوا ۚ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُطَّهِّرِينَ
በዚህ አንቀጽ ላይ "ከመጀመሪያ ቀን" የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ይህ ቀን መጀመሪያነቱ በአንጻዊ ደረጃ ሂጅራህን ያመለክታል። በዚህ ቀን የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፤ በነቢያችን"ﷺ" በኩል የመጣው ግህደተ-መለኮት የቀን አቆጣጠሩም የሚጀምረው ከዚህ ቀን ጀምሮ ነው፤ ይህም የዘመን ቀመር"calendar" በኢስላም "አት-ተቅዊሙል ሂጅሪይ" التقويم الهجري ይባላል።
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁለት ዒዶችን በዓመት በዓመት እናከብራለን፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን”* አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
እነዚህን በዓላት ከሂጅራ ጀምሮ እስከ አሁን ስናከብር ለ 1440 ጊዜ ነው። ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ እንጂ ሰው ሰራሽ ሕግና ሥርዓት የለውም። ሱመ አል-ሐምዱ ሊሏህ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጌታ እና ባሪያ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ዒሣ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስን ተናገር! ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ጌታችን አላህ ላኪ ባሪያው ኢየሱስ መልእክተኛ ነው። ባሪያ ከጌታው አይበልጥም፥ መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም፦
ዮሐንስ 13፥16 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ *ባሪያ ከጌታው አይበልጥም። መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም*።
ፈጣሪ ኢየሱስን “አብዲ” עַבְדִּי֙ ማለትም “ባሪያዬ” በማለት ፈጣሪ ተመላኪ ኢየሱስ አምላኪ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
ኢሳይያስ 42፥1 እነሆ *ደግፌ የያዝሁት “ባሪያዬ” עַבְדִּי֙፤ ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ምርጤ*፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥ እርሱም ለአሕዛብ ፍርድን ያወጣል።
ይህንን በኢሳያያስ በኩል “ባሪያዬ” የሚለውን ትንቢት ወደ አዲስ ኪዳን ስንመጣ ተርጓሚዎች “ብላቴና” ማለትም “ልጄ” ብለው ለመለወጥ ቢዳዱም ግሪኩ ግን “ፔይስ ሞዩ” παῖς ማለትም “ባሪያዬ” ብሎ አስቀምጦታል፤ “ፔይስ” παῖς ማለት “ባሪያ” ማለት ነውና፦
ማቴዎስ 12፥17-18 በነቢዩ ለአሕዛብ በኢሳይያስ የተባለው ይፈጸም ዘንድ እንዲህ ሲል፦እነሆ *"የመረጥሁት “ባሪያዬ” παῖς μου ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ወዳጄ*፤ መንፈሴን በእርሱ ላይ አኖራለሁ፥ ፍርድንም ያወራል።
በትርጉም ኢየሱስን “ልጅ” ብለው ቢቀይሩትም ግሪኩ ግን “ባሪያ” ብሎ ያስቀመጠበት ጥቅስ በቁና ነው፣ በተጨማሪም የአማርኛው ትርጉም እና KJV ትርጉም “ልጅ” እያሉ ቢለውጡም NIV ትርጉም በትክክል የግሪኩን ትርጉም ይዞ “ባሪያ” ብሎ አስቀምጦታል፦
የሐዋርያት ሥራ 3፥13 የአብርሀምና የይስሐቅ የያዕቆብም አምላክ፥ የአባቶቻችን አምላክ፥ እናንተ አሳልፋችሁ የሰጣችሁትንና ሊፈታው ቈርጦ ሳለ በጲላጦስ ፊት የካዳችሁትን *“ባሪያዬውን” παῖς ኢየሱስን አከበረው*።
የሐዋርያት ሥራ 3፥26 ለእናንተ አስቀድሞ *እግዚአብሔር “ባሪያዬውን” παῖς አስነሥቶ*፥ እያንዳንዳችሁን ከክፋታችሁ እየመለሰ ይባርካችሁ ዘንድ፥ ሰደደው።
የሐዋርያት ሥራ 4፥27-28 *"በቀባኸው በቅዱሱ “ባሪያህ” παῖς በኢየሱስ"* ላይ ሄሮድስና ጴንጤናዊው ጲላጦስ ከአሕዛብና ከእስራኤል ሕዝብ ጋር፥ እጅህና አሳብህ እንዲሆን አስቀድመው የወሰኑትን ሁሉ ሊፈጽሙ፥ በዚች ከተማ በእውነት ተሰበሰቡ።
የሐዋርያት ሥራ 4፥29-30 አሁንም፥ ጌታ ሆይ፥ ወደ ዛቻቸው ተመልከት፤ ለመፈወስም እጅህን ስትዘረጋ *በቅዱስ “ባሪያህም” παῖς በኢየሱስ"* ስም ምልክትና ድንቅ ሲደረግ፥ ባሪያዎችህ በፍጹም ግልጥነት ቃልህን እንዲናገሩ ስጣቸው ።
በተለይ ጴጥሮስ አብን፦ "ጌታ ሆይ" ካለ በኃላ ስለ ኢየሱስ ለአብ፦ "ባሪያህ" ማለቱ አብ ጌታ ወልድ ባሪያ መሆኑን አስምሮበታል። በእርግጥም አብ የሰማይና የምድር ጌታ ነው፦
ማቴዎስ 11፥25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ፦ *"አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ"*፥
የሐዋርያት ሥራ 17፥24 ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ *"እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና"* እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም።
"እርሱ" ተብሎ በነጠላ ተውላጠ-ስም የተቀመጠ አንድ ማንነት የሰማይና የምድር ጌታ ነው፥ ይህም አብ ነው። አብ በጌትነቱ ላይ ባርነት የለበትም። ማርያምና ዮሴፍ ይህንን የአብን ባሪያ ኢየሱስን በጌታ ፊት አቁመው ለጌታው መስዋዕት አቅርበዋል፤ ኢየሱስ በጌታ የተቀባና ለመፈወስ የጌታ ኃይል የሆነለት ባሪያ ነው፦
ሉቃስ 2፥24 እንደ ሙሴም ሕግ የመንጻታቸው ወራት በተፈጸመ ጊዜ፥ በጌታ ሕግ፡— የእናቱን ማኅፀን የሚከፍት ወንድ ሁሉ ለጌታ የተቀደሰ ይባላል፡ ተብሎ እንደ ተጻፈ፡ *"በጌታ ፊት ሊያቆሙት"*፥ በጌታም ሕግ፡— ሁለት ዋሊያ ወይም ሁለት የርግብ ጫጩቶች፡ እንደ ተባለ፥ መሥዋዕት ሊያቀርቡ ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት።
ሉቃስ 2፥26 *"በጌታም የተቀባውን"* ሳያይ ሞትን እንዳያይ በመንፈስ ቅዱስ ተረድቶ ነበር።
ሉቃስ 5፥17 እርሱም *"እንዲፈውስ የጌታ ኃይል ሆነለት"*።
አንድ ህላዌ ባሪያ ከሆነ ተመልሶ ጌታ አይሆንም። ጌታ ከተባለ ደግሞ ግን ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል። ስለዚህ የኢየሱስ ጌትነት የፍጡር ማእረግ ብቻ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው ስለሚል፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው ብሎ እንደማይቀበል እሙን ነው፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል፤ ዮሴፍ፦ "እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 *እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤
ኢየሱስ ጌታ ተደረገ ሲባል ያዕቆብ ጌታ ተደረገ ዮሴፍ ጌታ ተደረገ በተባለበት ሒሳብ እንጂ የዓለማቱ ጌታ የሚለውን አያመለክትም፤ ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባህርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። ታዲያ ኢየሱስ ለምን "አንድ ጌታ" ተባለ? አዎ "አንድ ጌታ" ማለት "አንድ መምህር" ማለት ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ 8፥6 ነገር ሁሉም በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን *"አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን"*።
ማቴዎስ 23፥8 እናንተ ግን፡- *መምህር* Ῥαββί ተብላችሁ አትጠሩ፤ *መምህራችሁ አንድ* ስለ ሆነ እናንተም ሁላችሁ ወንድማማች ናችሁ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ዒሣ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስን ተናገር! ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ጌታችን አላህ ላኪ ባሪያው ኢየሱስ መልእክተኛ ነው። ባሪያ ከጌታው አይበልጥም፥ መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም፦
ዮሐንስ 13፥16 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ *ባሪያ ከጌታው አይበልጥም። መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም*።
ፈጣሪ ኢየሱስን “አብዲ” עַבְדִּי֙ ማለትም “ባሪያዬ” በማለት ፈጣሪ ተመላኪ ኢየሱስ አምላኪ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
ኢሳይያስ 42፥1 እነሆ *ደግፌ የያዝሁት “ባሪያዬ” עַבְדִּי֙፤ ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ምርጤ*፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥ እርሱም ለአሕዛብ ፍርድን ያወጣል።
ይህንን በኢሳያያስ በኩል “ባሪያዬ” የሚለውን ትንቢት ወደ አዲስ ኪዳን ስንመጣ ተርጓሚዎች “ብላቴና” ማለትም “ልጄ” ብለው ለመለወጥ ቢዳዱም ግሪኩ ግን “ፔይስ ሞዩ” παῖς ማለትም “ባሪያዬ” ብሎ አስቀምጦታል፤ “ፔይስ” παῖς ማለት “ባሪያ” ማለት ነውና፦
ማቴዎስ 12፥17-18 በነቢዩ ለአሕዛብ በኢሳይያስ የተባለው ይፈጸም ዘንድ እንዲህ ሲል፦እነሆ *"የመረጥሁት “ባሪያዬ” παῖς μου ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ወዳጄ*፤ መንፈሴን በእርሱ ላይ አኖራለሁ፥ ፍርድንም ያወራል።
በትርጉም ኢየሱስን “ልጅ” ብለው ቢቀይሩትም ግሪኩ ግን “ባሪያ” ብሎ ያስቀመጠበት ጥቅስ በቁና ነው፣ በተጨማሪም የአማርኛው ትርጉም እና KJV ትርጉም “ልጅ” እያሉ ቢለውጡም NIV ትርጉም በትክክል የግሪኩን ትርጉም ይዞ “ባሪያ” ብሎ አስቀምጦታል፦
የሐዋርያት ሥራ 3፥13 የአብርሀምና የይስሐቅ የያዕቆብም አምላክ፥ የአባቶቻችን አምላክ፥ እናንተ አሳልፋችሁ የሰጣችሁትንና ሊፈታው ቈርጦ ሳለ በጲላጦስ ፊት የካዳችሁትን *“ባሪያዬውን” παῖς ኢየሱስን አከበረው*።
የሐዋርያት ሥራ 3፥26 ለእናንተ አስቀድሞ *እግዚአብሔር “ባሪያዬውን” παῖς አስነሥቶ*፥ እያንዳንዳችሁን ከክፋታችሁ እየመለሰ ይባርካችሁ ዘንድ፥ ሰደደው።
የሐዋርያት ሥራ 4፥27-28 *"በቀባኸው በቅዱሱ “ባሪያህ” παῖς በኢየሱስ"* ላይ ሄሮድስና ጴንጤናዊው ጲላጦስ ከአሕዛብና ከእስራኤል ሕዝብ ጋር፥ እጅህና አሳብህ እንዲሆን አስቀድመው የወሰኑትን ሁሉ ሊፈጽሙ፥ በዚች ከተማ በእውነት ተሰበሰቡ።
የሐዋርያት ሥራ 4፥29-30 አሁንም፥ ጌታ ሆይ፥ ወደ ዛቻቸው ተመልከት፤ ለመፈወስም እጅህን ስትዘረጋ *በቅዱስ “ባሪያህም” παῖς በኢየሱስ"* ስም ምልክትና ድንቅ ሲደረግ፥ ባሪያዎችህ በፍጹም ግልጥነት ቃልህን እንዲናገሩ ስጣቸው ።
በተለይ ጴጥሮስ አብን፦ "ጌታ ሆይ" ካለ በኃላ ስለ ኢየሱስ ለአብ፦ "ባሪያህ" ማለቱ አብ ጌታ ወልድ ባሪያ መሆኑን አስምሮበታል። በእርግጥም አብ የሰማይና የምድር ጌታ ነው፦
ማቴዎስ 11፥25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ፦ *"አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ"*፥
የሐዋርያት ሥራ 17፥24 ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ *"እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና"* እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም።
"እርሱ" ተብሎ በነጠላ ተውላጠ-ስም የተቀመጠ አንድ ማንነት የሰማይና የምድር ጌታ ነው፥ ይህም አብ ነው። አብ በጌትነቱ ላይ ባርነት የለበትም። ማርያምና ዮሴፍ ይህንን የአብን ባሪያ ኢየሱስን በጌታ ፊት አቁመው ለጌታው መስዋዕት አቅርበዋል፤ ኢየሱስ በጌታ የተቀባና ለመፈወስ የጌታ ኃይል የሆነለት ባሪያ ነው፦
ሉቃስ 2፥24 እንደ ሙሴም ሕግ የመንጻታቸው ወራት በተፈጸመ ጊዜ፥ በጌታ ሕግ፡— የእናቱን ማኅፀን የሚከፍት ወንድ ሁሉ ለጌታ የተቀደሰ ይባላል፡ ተብሎ እንደ ተጻፈ፡ *"በጌታ ፊት ሊያቆሙት"*፥ በጌታም ሕግ፡— ሁለት ዋሊያ ወይም ሁለት የርግብ ጫጩቶች፡ እንደ ተባለ፥ መሥዋዕት ሊያቀርቡ ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት።
ሉቃስ 2፥26 *"በጌታም የተቀባውን"* ሳያይ ሞትን እንዳያይ በመንፈስ ቅዱስ ተረድቶ ነበር።
ሉቃስ 5፥17 እርሱም *"እንዲፈውስ የጌታ ኃይል ሆነለት"*።
አንድ ህላዌ ባሪያ ከሆነ ተመልሶ ጌታ አይሆንም። ጌታ ከተባለ ደግሞ ግን ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል። ስለዚህ የኢየሱስ ጌትነት የፍጡር ማእረግ ብቻ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው ስለሚል፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው ብሎ እንደማይቀበል እሙን ነው፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል፤ ዮሴፍ፦ "እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 *እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤
ኢየሱስ ጌታ ተደረገ ሲባል ያዕቆብ ጌታ ተደረገ ዮሴፍ ጌታ ተደረገ በተባለበት ሒሳብ እንጂ የዓለማቱ ጌታ የሚለውን አያመለክትም፤ ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባህርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። ታዲያ ኢየሱስ ለምን "አንድ ጌታ" ተባለ? አዎ "አንድ ጌታ" ማለት "አንድ መምህር" ማለት ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ 8፥6 ነገር ሁሉም በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን *"አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን"*።
ማቴዎስ 23፥8 እናንተ ግን፡- *መምህር* Ῥαββί ተብላችሁ አትጠሩ፤ *መምህራችሁ አንድ* ስለ ሆነ እናንተም ሁላችሁ ወንድማማች ናችሁ።
ቅድሚያ "ረቢ" Ῥαββί ማለት በአገናዛቢ ሙያ "መምህር" ማለት እንደሆነ ይሰመርበት፦
ዮሐንስ 1፥38 እርሱም፦ *"ረቢ" Ῥαββί ፥ ወዴት ትኖራለህ? አሉት፤ ትርጓሜው "መምህር ሆይ"* ማለት ነው።
ዮሐንስ 20፥16 ኢየሱስም፦ ማርያም አላት። እርስዋ ዘወር ብላ *በዐረማይክ፦ "ረቡኒ" Ραββουνι አለችው፤ ትርጓሜውም፦ "መምህር ሆይ" ማለት ነው*። NIV
"ረቢ" Ῥαββί በነጠላ "መምህሬ" ማለት ሲሆን "ረቡኒ" Ραββουνι በብዜት "መምህራችን" ማለት ነው። ማርቆስ ጴጥሮስ ኢየሱስን "ረቢ" ῥαββί አለው ሲል የማቴዎስ ጸሐፊ ደግሞ ጴጥሮስ ኢየሱስን "ኩሪዮስ" κύριος አለው ይለናል፦
ማርቆስ 9፥5 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን። *"መምህር ሆይ"* ῥαββί ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ አለው።
ማቴዎስ 17፥4 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን፡- *"ጌታ ሆይ"* κύριος ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ።
በግሪክ "ኩሪዮስ" κύριος የሚለው ቃል "ወንድ መምህር" ሲባል "ሴት መምህር" ደግሞ "ኩርያ" κυρία ትባላለች። ጥያቄአችን "ኩሪዮስ" ማለት "ረብ" ለሚለው ትርጉም ነው? አዎ! ከተባለ እንግዲያውስ ኢየሱስ፦ "ረብ አንድ ነው" ማለቱ እና ጳውሎስ፦ "አንድ ኩሪዮስ ነው" ማለቱ አንድ ትርጉም ካለው ኢየሱስ በአንድ አምላክ እና በሕዝቦቹ መካከል ያለ አንድ መምህር ነው፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5 *አንድ አምላክ Θεὸς አለና፥ በአምላክ Θεὸς እና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ *አንድ* አለ፥ እርሱም ሰው ἄνθρωπος የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው"*።
ዮሐንስ 3፥2 *"መምህር ሆይ" Ῥαββί ፥ "አምላክ" Θεὸς ከእርሱ ጋር ከሆነ በቀር አንተ የምታደርጋቸውን እነዚህን ምልክቶች ሊያደርግ የሚችል የለምና "መምህር" ሆነህ "ከአምላክ" Θεὸς ዘንድ እንደ መጣህ እናውቃለን አለው*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዮሐንስ 1፥38 እርሱም፦ *"ረቢ" Ῥαββί ፥ ወዴት ትኖራለህ? አሉት፤ ትርጓሜው "መምህር ሆይ"* ማለት ነው።
ዮሐንስ 20፥16 ኢየሱስም፦ ማርያም አላት። እርስዋ ዘወር ብላ *በዐረማይክ፦ "ረቡኒ" Ραββουνι አለችው፤ ትርጓሜውም፦ "መምህር ሆይ" ማለት ነው*። NIV
"ረቢ" Ῥαββί በነጠላ "መምህሬ" ማለት ሲሆን "ረቡኒ" Ραββουνι በብዜት "መምህራችን" ማለት ነው። ማርቆስ ጴጥሮስ ኢየሱስን "ረቢ" ῥαββί አለው ሲል የማቴዎስ ጸሐፊ ደግሞ ጴጥሮስ ኢየሱስን "ኩሪዮስ" κύριος አለው ይለናል፦
ማርቆስ 9፥5 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን። *"መምህር ሆይ"* ῥαββί ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ አለው።
ማቴዎስ 17፥4 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን፡- *"ጌታ ሆይ"* κύριος ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ።
በግሪክ "ኩሪዮስ" κύριος የሚለው ቃል "ወንድ መምህር" ሲባል "ሴት መምህር" ደግሞ "ኩርያ" κυρία ትባላለች። ጥያቄአችን "ኩሪዮስ" ማለት "ረብ" ለሚለው ትርጉም ነው? አዎ! ከተባለ እንግዲያውስ ኢየሱስ፦ "ረብ አንድ ነው" ማለቱ እና ጳውሎስ፦ "አንድ ኩሪዮስ ነው" ማለቱ አንድ ትርጉም ካለው ኢየሱስ በአንድ አምላክ እና በሕዝቦቹ መካከል ያለ አንድ መምህር ነው፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5 *አንድ አምላክ Θεὸς አለና፥ በአምላክ Θεὸς እና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ *አንድ* አለ፥ እርሱም ሰው ἄνθρωπος የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው"*።
ዮሐንስ 3፥2 *"መምህር ሆይ" Ῥαββί ፥ "አምላክ" Θεὸς ከእርሱ ጋር ከሆነ በቀር አንተ የምታደርጋቸውን እነዚህን ምልክቶች ሊያደርግ የሚችል የለምና "መምህር" ሆነህ "ከአምላክ" Θεὸς ዘንድ እንደ መጣህ እናውቃለን አለው*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፓስተር ኃይሉ እና የእግዚአብሔሮች እሳቤ
በክርስትና አምላክ ሰው ሆነ ሰው አምላክ ሆነ ትምህርት እንዳለ ሁሉ እንዲሁ ሰዎች አማልክት ይሆናሉ የሚል ትምህርትም አለ፥ ይህ ትምህርት “ቴኦሲስ” ይባላል። “ቴኦሲስ” θέωσις ማለት ሰው አምላክ የሚሆንበት ሶስተኛው ደረጃ”divinization” ሲሆን ይህንን ደረጃ ለማሳለፍ ሁለት ደረጃዎችን ያሳልፋል፥ አንደኛው “ካታርሲስ” θέωσις ማለትም “ንፅህና” ሲሆን ሁለተኛው “ቴኦሪዎስ” θεωρός ማለትም “መላቀቅ” ነው። ይህንን ትምህርት ከግሪክ እሳቤ ወደ ክርስትና ውስጥ የቀላቀሉት የቤተክርስቲያን አበው ኢራንየስ፣ ጀስቲን ማርቲን፣ የአሌክሳንድሪያው አትናቴዎስ፣ የአሌክሳድሪያው ክሌመንት፣ የሂፓፑ አውግስቲን፣ የአንጾኪያው ቴኦፍሎስ፣ የሮሙ ሂፓቲየስ፣ የእንዚዛዙ ጎርጎርዮስ፣ የአሌክሳንድርያው ሳውርዮስ፣ የቂሳርያው ባስሊዎስ ናቸው። “አምላክ ሰው የሆነው ሰዎች አምላክ መሆን እንደሚችሉ ለማሳየት ነው”God became a man so that a man how to become God” ይሉናል።
ሥላሴን እና ተሰግዎትን ያረቀቁት እንዚህ አበው ይህንን ትምህርት አርቅቀውታል። ሰዎች አማልክት ይሆናሉ ተብሎ በሞርሞን ክርስቲያኖች የሚታመንበት እሳቤ ተጠያቂዎቹ እነዚህ አበው ናቸው። ይህንን ትምህርት የምስራቋ ቤተክርስቲያን ኦርቶዶክስ፣ የምዕራቧ ቤተክርስቲያን ካቶሊክ እና አግሊካን ቤተክርስቲያን ዶግማቸው ላይ አለ፥ "መላእክትና ነብያት የፀጋ አማልክት ናቸው" የሚል ትምህርት አለ።
ፓስተር ኃይሉ ዮሐንስ ብቻ ሳይሆን ሁሉም ሊጠየቁ ይገባል፥ አብዛኛው ፕሮቴስታንት ይህንን እሳቤ ሳያጣራ ፓስተር ኃይሉ ዮሐንስን ይዘልፋል። የቀድሞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ በአንድ ወቅት፦ "ወደ ቤተርክስቲያን የምንመጣው በምድር ላይ ትናንሽ እግዚአብሔሮች ልንሆን ነው" ብለዋል። ቪድዮውን ያድምጡ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
በክርስትና አምላክ ሰው ሆነ ሰው አምላክ ሆነ ትምህርት እንዳለ ሁሉ እንዲሁ ሰዎች አማልክት ይሆናሉ የሚል ትምህርትም አለ፥ ይህ ትምህርት “ቴኦሲስ” ይባላል። “ቴኦሲስ” θέωσις ማለት ሰው አምላክ የሚሆንበት ሶስተኛው ደረጃ”divinization” ሲሆን ይህንን ደረጃ ለማሳለፍ ሁለት ደረጃዎችን ያሳልፋል፥ አንደኛው “ካታርሲስ” θέωσις ማለትም “ንፅህና” ሲሆን ሁለተኛው “ቴኦሪዎስ” θεωρός ማለትም “መላቀቅ” ነው። ይህንን ትምህርት ከግሪክ እሳቤ ወደ ክርስትና ውስጥ የቀላቀሉት የቤተክርስቲያን አበው ኢራንየስ፣ ጀስቲን ማርቲን፣ የአሌክሳንድሪያው አትናቴዎስ፣ የአሌክሳድሪያው ክሌመንት፣ የሂፓፑ አውግስቲን፣ የአንጾኪያው ቴኦፍሎስ፣ የሮሙ ሂፓቲየስ፣ የእንዚዛዙ ጎርጎርዮስ፣ የአሌክሳንድርያው ሳውርዮስ፣ የቂሳርያው ባስሊዎስ ናቸው። “አምላክ ሰው የሆነው ሰዎች አምላክ መሆን እንደሚችሉ ለማሳየት ነው”God became a man so that a man how to become God” ይሉናል።
ሥላሴን እና ተሰግዎትን ያረቀቁት እንዚህ አበው ይህንን ትምህርት አርቅቀውታል። ሰዎች አማልክት ይሆናሉ ተብሎ በሞርሞን ክርስቲያኖች የሚታመንበት እሳቤ ተጠያቂዎቹ እነዚህ አበው ናቸው። ይህንን ትምህርት የምስራቋ ቤተክርስቲያን ኦርቶዶክስ፣ የምዕራቧ ቤተክርስቲያን ካቶሊክ እና አግሊካን ቤተክርስቲያን ዶግማቸው ላይ አለ፥ "መላእክትና ነብያት የፀጋ አማልክት ናቸው" የሚል ትምህርት አለ።
ፓስተር ኃይሉ ዮሐንስ ብቻ ሳይሆን ሁሉም ሊጠየቁ ይገባል፥ አብዛኛው ፕሮቴስታንት ይህንን እሳቤ ሳያጣራ ፓስተር ኃይሉ ዮሐንስን ይዘልፋል። የቀድሞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ በአንድ ወቅት፦ "ወደ ቤተርክስቲያን የምንመጣው በምድር ላይ ትናንሽ እግዚአብሔሮች ልንሆን ነው" ብለዋል። ቪድዮውን ያድምጡ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ዘውታሪነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥128 *"እሳት አላህ የሻው ሲቀር በውስጧ ዘውታሪዎች ስትኾኑ መኖሪያችሁ ናት ይላቸዋል"*፡፡ ጌታህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነውና፡፡ قَالَ النَّارُ مَثْوَاكُمْ خَالِدِينَ فِيهَا إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۗ إِنَّ رَبَّكَ حَكِيمٌ عَلِيمٌ
“ሪባ” رِّبَوٰا ማለት "አራጣ" ወይም" "ወለድ" ማለት ሲሆን ሪባን ወደ መብላት የተመለሰም ሰው የእሳት ጓድ ነው፡፡ እርሱ በውስጧ ዘውታሪ ነው፦
2፥275 *"አራጣን ወደ መብላት የተመለሰም ሰው እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው"*፡፡ وَمَنْ عَادَ فَأُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ሰውን ለጀሀነም የሚያዘወትር ወንጀል ሺርክ ብቻ ከሆነ ሪባ እንዴት ሊያዘወትር ይችላል? ቁልፉ ያለው“ኻሊድ” የሚለው ቃል ላይ ነው። “ኻሊድ” خَالِد ማለት “ዘውታሪ” ማለት ሲሆን በቁርኣን ሰዋስው ውስጥ ሁለት ዓይነት ዘውታሪነት አለ፥ አንደኛው “ኻሊዱል ሙጥለቅ” خَالِد ٱلْمُطْلَق ማለትም “ፍጹማዊ ዘውታሪ“Absolute for ever” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ኻሊዱል ቀሪብ” أَوَّل ٱلْقَرِيب ማለትም “አንጻራዊ ዘውታሪ“Relative for ever” ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንይ፦
ነጥብ አንድ
“ኻሊዱል ሙጥለቅ”
“ሙጥለቅ” مُطْلَق ማለት “ፍጹም” ማለት ነው፥ “ኹሉድ” خُلُود የሚለው ቃል “ኸለደ” خَلَدَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ዘውታሪነት” ማለት ነው፥ “የውሙል ኹሉድ” يَوْمُ الْخُلُود ማለት “የመዘውተሪያ ቀን” ማለት ነው፦
50፥34 *”«በሰላም ግቧት ይህ “የመዘውተሪያ ቀን” ነው»* ይባላሉ፡፡ ادْخُلُوهَا بِسَلَامٍ ۖ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُلُودِ
የትንሳኤ ቀን የጀነት ባለቤቶች በጀነት ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ፥ የእሳት ባለቤቶች በእሳት ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ። ሞት ይጠፋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 134
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ለጀነት ባለቤቶች፦ “ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም” ይባላሉ፥ ለእሳት ባለቤቶች፦ “ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም” ይባላሉ”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ يُقَالُ لأَهْلِ الْجَنَّةِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ. وَلأَهْلِ النَّارِ يَا أَهْلَ النَّارِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ ”
“ኻሊድ” خَالِد ማለት “ዘውታሪ” ማለት ነው፥ የኻሊድ ብዙ ቁጥር ደግሞ “ኻሊዲን” خَالِدِين ወይም “ኻሊዱን” خَالِدُون ሲሆን “ዘውታሪያን” ማለት ነው። በጀነት የሚኖሩ አማንያን “አስሓቡል ጀናህ” أَصْحَابُ الْجَنَّة ማለትም “የገነት ጓዶች” ሆነው ለዘላለም ይኖራሉ፦
2፥82 *እነዚያም ያመኑት በጎ ሥራዎችንም የሠሩት እነዚያ የገነት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
በተቃራኒው ጀሀነም የሚኖሩ ከሃድያን “አስሓቡ አን-ናር” أَصْحَابُ النَّار ማለትም “የእሳት ጓዶች” ሆነው ለዘላለም ይኖራሉ፦
2፥39 *እነዚያም በመልክተኞቻችን የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው*፡፡ وَالَّذِينَ كَفَرُوا وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ይህ ዘውታሪነት "አበደን" أَبَدًا ማለትም "ዘላለም" በሚል ስለመጣ ፍጹማዊ ዘውታሪነት ነው፦
9፥22 *"በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ሲኾኑ ያበስራቸዋል"*፡፡ አላህ እርሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ አለና፡፡ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ إِنَّ اللَّهَ عِندَهُ أَجْرٌ عَظِيمٌ
72፥23 *"አላህን እና መልክተኛውንም የሚያምጽ ሰው ለእርሱ የገሀነም እሳት አለው፡፡ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ሲኾኑ"*፡፡ وَمَن يَعْصِ اللَّهَ وَرَسُولَهُ فَإِنَّ لَهُ نَارَ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥128 *"እሳት አላህ የሻው ሲቀር በውስጧ ዘውታሪዎች ስትኾኑ መኖሪያችሁ ናት ይላቸዋል"*፡፡ ጌታህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነውና፡፡ قَالَ النَّارُ مَثْوَاكُمْ خَالِدِينَ فِيهَا إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۗ إِنَّ رَبَّكَ حَكِيمٌ عَلِيمٌ
“ሪባ” رِّبَوٰا ማለት "አራጣ" ወይም" "ወለድ" ማለት ሲሆን ሪባን ወደ መብላት የተመለሰም ሰው የእሳት ጓድ ነው፡፡ እርሱ በውስጧ ዘውታሪ ነው፦
2፥275 *"አራጣን ወደ መብላት የተመለሰም ሰው እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው"*፡፡ وَمَنْ عَادَ فَأُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ሰውን ለጀሀነም የሚያዘወትር ወንጀል ሺርክ ብቻ ከሆነ ሪባ እንዴት ሊያዘወትር ይችላል? ቁልፉ ያለው“ኻሊድ” የሚለው ቃል ላይ ነው። “ኻሊድ” خَالِد ማለት “ዘውታሪ” ማለት ሲሆን በቁርኣን ሰዋስው ውስጥ ሁለት ዓይነት ዘውታሪነት አለ፥ አንደኛው “ኻሊዱል ሙጥለቅ” خَالِد ٱلْمُطْلَق ማለትም “ፍጹማዊ ዘውታሪ“Absolute for ever” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ኻሊዱል ቀሪብ” أَوَّل ٱلْقَرِيب ማለትም “አንጻራዊ ዘውታሪ“Relative for ever” ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንይ፦
ነጥብ አንድ
“ኻሊዱል ሙጥለቅ”
“ሙጥለቅ” مُطْلَق ማለት “ፍጹም” ማለት ነው፥ “ኹሉድ” خُلُود የሚለው ቃል “ኸለደ” خَلَدَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ዘውታሪነት” ማለት ነው፥ “የውሙል ኹሉድ” يَوْمُ الْخُلُود ማለት “የመዘውተሪያ ቀን” ማለት ነው፦
50፥34 *”«በሰላም ግቧት ይህ “የመዘውተሪያ ቀን” ነው»* ይባላሉ፡፡ ادْخُلُوهَا بِسَلَامٍ ۖ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُلُودِ
የትንሳኤ ቀን የጀነት ባለቤቶች በጀነት ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ፥ የእሳት ባለቤቶች በእሳት ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ። ሞት ይጠፋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 134
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ለጀነት ባለቤቶች፦ “ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም” ይባላሉ፥ ለእሳት ባለቤቶች፦ “ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም” ይባላሉ”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ يُقَالُ لأَهْلِ الْجَنَّةِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ. وَلأَهْلِ النَّارِ يَا أَهْلَ النَّارِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ ”
“ኻሊድ” خَالِد ማለት “ዘውታሪ” ማለት ነው፥ የኻሊድ ብዙ ቁጥር ደግሞ “ኻሊዲን” خَالِدِين ወይም “ኻሊዱን” خَالِدُون ሲሆን “ዘውታሪያን” ማለት ነው። በጀነት የሚኖሩ አማንያን “አስሓቡል ጀናህ” أَصْحَابُ الْجَنَّة ማለትም “የገነት ጓዶች” ሆነው ለዘላለም ይኖራሉ፦
2፥82 *እነዚያም ያመኑት በጎ ሥራዎችንም የሠሩት እነዚያ የገነት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
በተቃራኒው ጀሀነም የሚኖሩ ከሃድያን “አስሓቡ አን-ናር” أَصْحَابُ النَّار ማለትም “የእሳት ጓዶች” ሆነው ለዘላለም ይኖራሉ፦
2፥39 *እነዚያም በመልክተኞቻችን የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው*፡፡ وَالَّذِينَ كَفَرُوا وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ይህ ዘውታሪነት "አበደን" أَبَدًا ማለትም "ዘላለም" በሚል ስለመጣ ፍጹማዊ ዘውታሪነት ነው፦
9፥22 *"በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ሲኾኑ ያበስራቸዋል"*፡፡ አላህ እርሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ አለና፡፡ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ إِنَّ اللَّهَ عِندَهُ أَجْرٌ عَظِيمٌ
72፥23 *"አላህን እና መልክተኛውንም የሚያምጽ ሰው ለእርሱ የገሀነም እሳት አለው፡፡ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ሲኾኑ"*፡፡ وَمَن يَعْصِ اللَّهَ وَرَسُولَهُ فَإِنَّ لَهُ نَارَ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا
ነጥብ ሁለት
“ኻሊዱል ቀሪብ”
“ቀሪብ” قَرِيب ማለት “አንጻራዊ” ማለት ነው፥ ሪባ የበላ ሰው እሳት ውስጥ የሚዘወተርበት ጊዜ መጨረሻ ያለው ሲሆን ግን መጨረሻውን አሏህ ብቻ ስለሚያው ይህ ዘውታሪነት አንጻራዊ ነው፦
11፥107 *"ጌታህ ከሻው ሰማያትና ምድር እስከ ዘወተሩ ድረስ በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ በእሳት ይኖራሉ፡፡ ጌታህ የሚሻውን ሠሪ ነውና"*፡፡ خَالِدِينَ فِيهَا مَا دَامَتِ السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ إِلَّا مَا شَاءَ رَبُّكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
እዚህ አንቀጽ ላይ ሰማያትና ምድር "ኻሊዲን" خَالِدِين ማለትም "ዘውታሪዎች" ተብለዋል። ጀሀነም ውስጥ ጌታ ያሻው የሚዘወተሩት ሰማያትና ምድር እንደሚዘወተሩት ነው፥ ሰማያትና ምድር ዘውታሪነታቸው እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ነው፦
14፥48 *ምድር በሌላ ምድር የምትለወጥበትን ሰማያትም እንደዚሁ፥ ፍጡራን ሁሉ አንድ አሸናፊ ለኾነው አላህም የሚገለጹበት ቀን አስታውሱ*፡፡ يَوْمَ تُبَدَّلُ الْأَرْضُ غَيْرَ الْأَرْضِ وَالسَّمَاوَاتُ ۖ وَبَرَزُوا لِلَّهِ الْوَاحِدِ الْقَهَّارِ
ሰማያትና ምድር በሌላ ሰማያትና ምድር የሚለወጡ እንጂ ዘላለም ዘውታሪ አይደሉም። ያላሻረኩ ግን እኩይ ሥራ የሠሩ ሙዋሒድ እንደ ሰማያትና ምድር መዘውተር በጀሀነም ይዘወተራሉ፦
6፥128 *"እሳት አላህ የሻው ሲቀር በውስጧ ዘውታሪዎች ስትኾኑ መኖሪያችሁ ናት ይላቸዋል"*፡፡ ጌታህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነውና፡፡ قَالَ النَّارُ مَثْوَاكُمْ خَالِدِينَ فِيهَا إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۗ إِنَّ رَبَّكَ حَكِيمٌ عَلِيمٌ
አህሉ አት-ተፍሢር ኢብኑ ከሲር እና ኢብኑ ዐባሥ ሡረቱል ሁድ ምዕራፍ 11 አንቀጽ 107 ላይ ያለውን በዚህ መልኩ ፈሥረውታል። አሏህ የሻው ማለት ቅጣቱን ተቀብሎ በአሏህ ምህረት እና በነቢያችን”ﷺ” ሸፋዓህ ከእሳት ይወጣል። ማንም ሙሥሊም በአላህ እስካላሻረከ ድረስ ለሠራው እኩይ ሥራ ተቀጥቶ ቅጣቱን ሲጨርስ በአላህ ይቅርታና ምሕረት ወደ ጀነት ይገባል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 113
አቡ ዘር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” *”እንዲህ አሉ፦ ጂብሪል ወደ እኔ መጥቶ እንዲህ ሲል አበሰረኝ፦ “ማንም ምንም ነገር በአላህ ላይ ያላሻረከ ወደ ጀነት ይገባል። እኔም፦ “ቢሰርቅም፥ ቢያመነዝርም? ብዬ ጠየኩት። እርሱም፦ “ቢሰርቅም፥ ቢያመነዝርም” አለኝ”*። عَنِ الْمَعْرُورِ، قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” أَتَانِي جِبْرِيلُ فَبَشَّرَنِي أَنَّهُ مَنْ مَاتَ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ”. قُلْتُ وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى قَالَ ” وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 201
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦…. *”ከሰዎች መካከል በሥራቸው ለዘላለም በጀሀነም ሲዘወትሩ፥ ሌሎች ደግሞ ቅጣት ተቀብለው ከጀሃነም ይወጣሉ። አላህ የሻው ከጀሃነም ሰዎች መካከል ምሕረት ያደርግለታል፥ ለመላእክትም፦ “እርሱን ብቻ ያመለከውን አውጡ” ብሎ ያዛቸዋል”*። تَخْطَفُ النَّاسَ بِأَعْمَالِهِمْ، فَمِنْهُمْ مَنْ يُوبَقُ بِعَمَلِهِ، وَمِنْهُمْ مَنْ يُخَرْدَلُ ثُمَّ يَنْجُو، حَتَّى إِذَا أَرَادَ اللَّهُ رَحْمَةَ مَنْ أَرَادَ مِنْ أَهْلِ النَّارِ، أَمَرَ اللَّهُ الْمَلاَئِكَةَ أَنْ يُخْرِجُوا مَنْ كَانَ يَعْبُدُ اللَّهَ
“ኻሊዱል ቀሪብ”
“ቀሪብ” قَرِيب ማለት “አንጻራዊ” ማለት ነው፥ ሪባ የበላ ሰው እሳት ውስጥ የሚዘወተርበት ጊዜ መጨረሻ ያለው ሲሆን ግን መጨረሻውን አሏህ ብቻ ስለሚያው ይህ ዘውታሪነት አንጻራዊ ነው፦
11፥107 *"ጌታህ ከሻው ሰማያትና ምድር እስከ ዘወተሩ ድረስ በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ በእሳት ይኖራሉ፡፡ ጌታህ የሚሻውን ሠሪ ነውና"*፡፡ خَالِدِينَ فِيهَا مَا دَامَتِ السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ إِلَّا مَا شَاءَ رَبُّكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
እዚህ አንቀጽ ላይ ሰማያትና ምድር "ኻሊዲን" خَالِدِين ማለትም "ዘውታሪዎች" ተብለዋል። ጀሀነም ውስጥ ጌታ ያሻው የሚዘወተሩት ሰማያትና ምድር እንደሚዘወተሩት ነው፥ ሰማያትና ምድር ዘውታሪነታቸው እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ነው፦
14፥48 *ምድር በሌላ ምድር የምትለወጥበትን ሰማያትም እንደዚሁ፥ ፍጡራን ሁሉ አንድ አሸናፊ ለኾነው አላህም የሚገለጹበት ቀን አስታውሱ*፡፡ يَوْمَ تُبَدَّلُ الْأَرْضُ غَيْرَ الْأَرْضِ وَالسَّمَاوَاتُ ۖ وَبَرَزُوا لِلَّهِ الْوَاحِدِ الْقَهَّارِ
ሰማያትና ምድር በሌላ ሰማያትና ምድር የሚለወጡ እንጂ ዘላለም ዘውታሪ አይደሉም። ያላሻረኩ ግን እኩይ ሥራ የሠሩ ሙዋሒድ እንደ ሰማያትና ምድር መዘውተር በጀሀነም ይዘወተራሉ፦
6፥128 *"እሳት አላህ የሻው ሲቀር በውስጧ ዘውታሪዎች ስትኾኑ መኖሪያችሁ ናት ይላቸዋል"*፡፡ ጌታህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነውና፡፡ قَالَ النَّارُ مَثْوَاكُمْ خَالِدِينَ فِيهَا إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۗ إِنَّ رَبَّكَ حَكِيمٌ عَلِيمٌ
አህሉ አት-ተፍሢር ኢብኑ ከሲር እና ኢብኑ ዐባሥ ሡረቱል ሁድ ምዕራፍ 11 አንቀጽ 107 ላይ ያለውን በዚህ መልኩ ፈሥረውታል። አሏህ የሻው ማለት ቅጣቱን ተቀብሎ በአሏህ ምህረት እና በነቢያችን”ﷺ” ሸፋዓህ ከእሳት ይወጣል። ማንም ሙሥሊም በአላህ እስካላሻረከ ድረስ ለሠራው እኩይ ሥራ ተቀጥቶ ቅጣቱን ሲጨርስ በአላህ ይቅርታና ምሕረት ወደ ጀነት ይገባል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 113
አቡ ዘር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” *”እንዲህ አሉ፦ ጂብሪል ወደ እኔ መጥቶ እንዲህ ሲል አበሰረኝ፦ “ማንም ምንም ነገር በአላህ ላይ ያላሻረከ ወደ ጀነት ይገባል። እኔም፦ “ቢሰርቅም፥ ቢያመነዝርም? ብዬ ጠየኩት። እርሱም፦ “ቢሰርቅም፥ ቢያመነዝርም” አለኝ”*። عَنِ الْمَعْرُورِ، قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” أَتَانِي جِبْرِيلُ فَبَشَّرَنِي أَنَّهُ مَنْ مَاتَ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ”. قُلْتُ وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى قَالَ ” وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 201
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦…. *”ከሰዎች መካከል በሥራቸው ለዘላለም በጀሀነም ሲዘወትሩ፥ ሌሎች ደግሞ ቅጣት ተቀብለው ከጀሃነም ይወጣሉ። አላህ የሻው ከጀሃነም ሰዎች መካከል ምሕረት ያደርግለታል፥ ለመላእክትም፦ “እርሱን ብቻ ያመለከውን አውጡ” ብሎ ያዛቸዋል”*። تَخْطَفُ النَّاسَ بِأَعْمَالِهِمْ، فَمِنْهُمْ مَنْ يُوبَقُ بِعَمَلِهِ، وَمِنْهُمْ مَنْ يُخَرْدَلُ ثُمَّ يَنْجُو، حَتَّى إِذَا أَرَادَ اللَّهُ رَحْمَةَ مَنْ أَرَادَ مِنْ أَهْلِ النَّارِ، أَمَرَ اللَّهُ الْمَلاَئِكَةَ أَنْ يُخْرِجُوا مَنْ كَانَ يَعْبُدُ اللَّهَ