መካህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
90፥1 *"በዚህ አገር እምላለሁ"*፡፡ لَا أُقْسِمُ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
"መካህ" مَـكَّـة ማለት "የተመጠመጠ" ማለት ሲሆን "በካህ" بَكَّة ማለት ደግሞ የመካህ ተለዋዋጭ ቃል ነው። ልክ አንድ ሕጻን ልጅ የእናቱን ጡት ምጥጥ እንደሚያደርግ ሁሉ ስፍራው ውኃ ምጥጥ የሚያረግ ስለሆነ ይህንን ስም ተሰየመ። ይህ አገር አላህ የማለበት እና ነቢያችን"ﷺ" የሰፈሩበት አገር ነው፥ አላህም የዚህ አገር ጌታ ተብሏል፦
90፥1 *"በዚህ አገር እምላለሁ"*፡፡ لَا أُقْسِمُ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
90፥2 *"አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን"*፡፡ وَأَنتَ حِلٌّ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
27፥91 *"የታዘዝኩት የዚህችን አገር ጌታ ያንን ክልል ያደረጋትን እንዳመልክ ብቻ ነው"*፡፡ ነገሩንም ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ከሙስሊሞችም እንድኾን ታዝዣለሁ" በላቸው፡፡ إِنَّمَا أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ رَبَّ هَـٰذِهِ الْبَلْدَةِ الَّذِي حَرَّمَهَا وَلَهُ كُلُّ شَيْءٍ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ الْمُسْلِمِين
ይህ አገር ጸጥተኛ አገር ነው፥ ኢብራሂም በዱዓው ይህ አገር ጸጥተኛ እንዲሆን እና እርሱና ልጆቹንም ጣዖታትን ከማምለክ እንዲያርቅ አላህን የለመነበት አገር ነው፦
95፥3 *"በዚህ በጸጥተኛው አገርም እምላለሁ"*፡፡ وَهَـٰذَا الْبَلَدِ الْأَمِينِ
2፥126 ኢብራሂም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ "ጌታዬ ሆይ! *"ይህንን ጸጥተኛ አገር አድርግ"*፡፡ وَإِذْ قَالَ إِبْرَاهِيمُ رَبِّ اجْعَلْ هَـٰذَا بَلَدًا آمِنًا
14፥35 ኢብራሂምም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ «ጌታዬ ሆይ! *"ይህንን አገር ጸጥተኛ አድርገው፡፡ እኔንም ልጆቼንም ጣዖታትን ከማምለክ አርቀን"*፡፡ وَإِذْ قَالَ إِبْرَاهِيمُ رَبِّ اجْعَلْ هَـٰذَا الْبَلَدَ آمِنًا وَاجْنُبْنِي وَبَنِيَّ أَن نَّعْبُدَ الْأَصْنَامَ
አምላካችን አላህ በዚህ አገር በሚገኘው ጥንታዊ ቤት አጽንዖት ለመስጠት ምሏል፥ እልቅና እና ክብር በመስጠት ወደ ራሱ በማስጠጋት “በይቲይ” بَيْتِىَ ማለትም “ቤቴ” በማለት ይናገራል፦
52፥4 *"በደመቀው ቤትም እምላለው"*፡፡ وَالْبَيْتِ الْمَعْمُورِ
22፥26 ለኢብራሂምም፦ *”የቤቱን” ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በእኔ ምንንም አታጋራ! ”ቤቴንም” ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ ”ባልነው ጊዜ አስታውስ”*። وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
"ሚዞሩት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ጧዒፊን” طَّائِفِين መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። “ጦዋፍ” طَواف የሚለው ቃል “ጧፈ” طَافَ ማለትም “ዞረ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ዙረት” ማለት ነው። ቤቱን በመጎብኘት ሰባት ጊዜ መዞር አምላካችን አላህ ለኢብራሂም የሰጠው ትእዛዝ ነው፦
22፥29 ከዚያም እንደ ጠጉርና ጥፍር ያሉትን ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
“ይዙሩ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የጠወፉ” يَطَّوَّفُوا መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ቤቱን የሚዞሩት ዘዋሪዎች ደግሞ “ጧዒፍ” طَآئِف ይባላሉ፥ ለሰዎች መጸለያ መጀመሪያ የተኖረው ቤት በዚህ አገር ውስጥ ይገኛል፦
3፥96 *"ለሰዎች መጸለያ መጀመሪያ የተኖረው ቤት ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው"*፡፡ إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِي بِبَكَّةَ مُبَارَكًا وَهُدًى لِّلْعَالَمِينَ
የዚህን ቤት መሠረት የጣለው ኢብራሂም ነው፥ መካህን የቀደሰውም እርሱ ነው። ነቢያችን"ﷺ" መዲናን ለመሥጂድ እንደቀደሱት ኢብራሂም መካህን ለመስጂደል ሐረም ቀድሶታል፦
2፥127 *ኢብራሂምና ኢስማኢልም* «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ *"ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَاهِيمُ الْقَوَاعِدَ مِنَ الْبَيْتِ وَإِسْمَاعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 15, ሐዲስ 521
ጃቢር እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ኢብራሂም መካን ቀድሷል፥ እኔም መዲናን ቀድሻለው"*። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ إِبْرَاهِيمَ حَرَّمَ مَكَّةَ وَإِنِّي حَرَّمْتُ الْمَدِينَةَ
"ሐረምቱ" حَرَّمْتُ የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። "ሐረመ" حَرَّمَ ማለት "ቀደሰ" ወይም "አከበረ" ማለት ነው፥ ይህ መካህ የሚገኘው ቤት እራሱ "በይተል ሐረም” ْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ ማለትም “የተቀደሰው ቤት” ወይም "የተከበረው ቤት" ይባላል፦
14፥37 «ጌታችን ሆይ! እኔ *"አዝመራ በሌለው ሸለቆ ውስጥ በተከበረው ቤት አጠገብ ከዘሮቼ አስቀመጥኩ፡፡ ጌታችን ሆይ! ሶላትን ያቋቁሙ ዘንድ አስቀመጥኳቸው"*፡፡ ከሰዎችም ልቦችን ወደ እነርሱ የሚናፍቁ አድርግ፡፡ ያመሰግኑህም ዘንድ ከፍሬዎች ስጣቸው፡፡ رَّبَّنَا إِنِّي أَسْكَنتُ مِن ذُرِّيَّتِي بِوَادٍ غَيْرِ ذِي زَرْعٍ عِندَ بَيْتِكَ الْمُحَرَّمِ رَبَّنَا لِيُقِيمُوا الصَّلَاةَ فَاجْعَلْ أَفْئِدَةً مِّنَ النَّاسِ تَهْوِي إِلَيْهِمْ وَارْزُقْهُم مِّنَ الثَّمَرَاتِ لَعَلَّهُمْ يَشْكُرُون
ኢብራሂም በተከበረው ቤት አጠገብ ከዘሮቼምቹ ሶላትን ያቋቁሙ ዘንድ አስቀምጧል፥ ከዘሮቹም አዘውትረው ለአላህ የሚሰግዱ እና የሚታዘዙ እንዲሆኑ ዱዓ አርጓል፦
10፥40 «ጌታዬ ሆይ! *ሰላትን አዘውትሬ የምሰግድ አድርገኝ፡፡ ከዘሮቼም አድርግ*፡፡ ጌታችን ሆይ! ጸሎቴንም ተቀበለኝ። رَبِّ اجْعَلْنِي مُقِيمَ الصَّلَاةِ وَمِن ذُرِّيَّتِي ۚ رَبَّنَا وَتَقَبَّلْ دُعَاءِ
2፥128 «ጌታችን ሆይ! *"ለአንተ ታዛዦችም አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ለአንተ ታዛዦች ሕዝቦችን አድርግ"*፡፡ ሕግጋታችንንም አሳውቀን፡፡ በእኛም ላይ ተመለስን፤ አንተ ጸጸትን ተቀባዩ ሩኅሩኅ አንተ ብቻ ነህና፡፡» رَبَّنَا وَاجْعَلْنَا مُسْلِمَيْنِ لَكَ وَمِن ذُرِّيَّتِنَا أُمَّةً مُّسْلِمَةً لَّكَ وَأَرِنَا مَنَاسِكَنَا وَتُبْ عَلَيْنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
90፥1 *"በዚህ አገር እምላለሁ"*፡፡ لَا أُقْسِمُ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
"መካህ" مَـكَّـة ማለት "የተመጠመጠ" ማለት ሲሆን "በካህ" بَكَّة ማለት ደግሞ የመካህ ተለዋዋጭ ቃል ነው። ልክ አንድ ሕጻን ልጅ የእናቱን ጡት ምጥጥ እንደሚያደርግ ሁሉ ስፍራው ውኃ ምጥጥ የሚያረግ ስለሆነ ይህንን ስም ተሰየመ። ይህ አገር አላህ የማለበት እና ነቢያችን"ﷺ" የሰፈሩበት አገር ነው፥ አላህም የዚህ አገር ጌታ ተብሏል፦
90፥1 *"በዚህ አገር እምላለሁ"*፡፡ لَا أُقْسِمُ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
90፥2 *"አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን"*፡፡ وَأَنتَ حِلٌّ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
27፥91 *"የታዘዝኩት የዚህችን አገር ጌታ ያንን ክልል ያደረጋትን እንዳመልክ ብቻ ነው"*፡፡ ነገሩንም ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ከሙስሊሞችም እንድኾን ታዝዣለሁ" በላቸው፡፡ إِنَّمَا أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ رَبَّ هَـٰذِهِ الْبَلْدَةِ الَّذِي حَرَّمَهَا وَلَهُ كُلُّ شَيْءٍ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ الْمُسْلِمِين
ይህ አገር ጸጥተኛ አገር ነው፥ ኢብራሂም በዱዓው ይህ አገር ጸጥተኛ እንዲሆን እና እርሱና ልጆቹንም ጣዖታትን ከማምለክ እንዲያርቅ አላህን የለመነበት አገር ነው፦
95፥3 *"በዚህ በጸጥተኛው አገርም እምላለሁ"*፡፡ وَهَـٰذَا الْبَلَدِ الْأَمِينِ
2፥126 ኢብራሂም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ "ጌታዬ ሆይ! *"ይህንን ጸጥተኛ አገር አድርግ"*፡፡ وَإِذْ قَالَ إِبْرَاهِيمُ رَبِّ اجْعَلْ هَـٰذَا بَلَدًا آمِنًا
14፥35 ኢብራሂምም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ «ጌታዬ ሆይ! *"ይህንን አገር ጸጥተኛ አድርገው፡፡ እኔንም ልጆቼንም ጣዖታትን ከማምለክ አርቀን"*፡፡ وَإِذْ قَالَ إِبْرَاهِيمُ رَبِّ اجْعَلْ هَـٰذَا الْبَلَدَ آمِنًا وَاجْنُبْنِي وَبَنِيَّ أَن نَّعْبُدَ الْأَصْنَامَ
አምላካችን አላህ በዚህ አገር በሚገኘው ጥንታዊ ቤት አጽንዖት ለመስጠት ምሏል፥ እልቅና እና ክብር በመስጠት ወደ ራሱ በማስጠጋት “በይቲይ” بَيْتِىَ ማለትም “ቤቴ” በማለት ይናገራል፦
52፥4 *"በደመቀው ቤትም እምላለው"*፡፡ وَالْبَيْتِ الْمَعْمُورِ
22፥26 ለኢብራሂምም፦ *”የቤቱን” ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በእኔ ምንንም አታጋራ! ”ቤቴንም” ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ ”ባልነው ጊዜ አስታውስ”*። وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
"ሚዞሩት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ጧዒፊን” طَّائِفِين መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። “ጦዋፍ” طَواف የሚለው ቃል “ጧፈ” طَافَ ማለትም “ዞረ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ዙረት” ማለት ነው። ቤቱን በመጎብኘት ሰባት ጊዜ መዞር አምላካችን አላህ ለኢብራሂም የሰጠው ትእዛዝ ነው፦
22፥29 ከዚያም እንደ ጠጉርና ጥፍር ያሉትን ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
“ይዙሩ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የጠወፉ” يَطَّوَّفُوا መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ቤቱን የሚዞሩት ዘዋሪዎች ደግሞ “ጧዒፍ” طَآئِف ይባላሉ፥ ለሰዎች መጸለያ መጀመሪያ የተኖረው ቤት በዚህ አገር ውስጥ ይገኛል፦
3፥96 *"ለሰዎች መጸለያ መጀመሪያ የተኖረው ቤት ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው"*፡፡ إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِي بِبَكَّةَ مُبَارَكًا وَهُدًى لِّلْعَالَمِينَ
የዚህን ቤት መሠረት የጣለው ኢብራሂም ነው፥ መካህን የቀደሰውም እርሱ ነው። ነቢያችን"ﷺ" መዲናን ለመሥጂድ እንደቀደሱት ኢብራሂም መካህን ለመስጂደል ሐረም ቀድሶታል፦
2፥127 *ኢብራሂምና ኢስማኢልም* «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ *"ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَاهِيمُ الْقَوَاعِدَ مِنَ الْبَيْتِ وَإِسْمَاعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 15, ሐዲስ 521
ጃቢር እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ኢብራሂም መካን ቀድሷል፥ እኔም መዲናን ቀድሻለው"*። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ إِبْرَاهِيمَ حَرَّمَ مَكَّةَ وَإِنِّي حَرَّمْتُ الْمَدِينَةَ
"ሐረምቱ" حَرَّمْتُ የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። "ሐረመ" حَرَّمَ ማለት "ቀደሰ" ወይም "አከበረ" ማለት ነው፥ ይህ መካህ የሚገኘው ቤት እራሱ "በይተል ሐረም” ْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ ማለትም “የተቀደሰው ቤት” ወይም "የተከበረው ቤት" ይባላል፦
14፥37 «ጌታችን ሆይ! እኔ *"አዝመራ በሌለው ሸለቆ ውስጥ በተከበረው ቤት አጠገብ ከዘሮቼ አስቀመጥኩ፡፡ ጌታችን ሆይ! ሶላትን ያቋቁሙ ዘንድ አስቀመጥኳቸው"*፡፡ ከሰዎችም ልቦችን ወደ እነርሱ የሚናፍቁ አድርግ፡፡ ያመሰግኑህም ዘንድ ከፍሬዎች ስጣቸው፡፡ رَّبَّنَا إِنِّي أَسْكَنتُ مِن ذُرِّيَّتِي بِوَادٍ غَيْرِ ذِي زَرْعٍ عِندَ بَيْتِكَ الْمُحَرَّمِ رَبَّنَا لِيُقِيمُوا الصَّلَاةَ فَاجْعَلْ أَفْئِدَةً مِّنَ النَّاسِ تَهْوِي إِلَيْهِمْ وَارْزُقْهُم مِّنَ الثَّمَرَاتِ لَعَلَّهُمْ يَشْكُرُون
ኢብራሂም በተከበረው ቤት አጠገብ ከዘሮቼምቹ ሶላትን ያቋቁሙ ዘንድ አስቀምጧል፥ ከዘሮቹም አዘውትረው ለአላህ የሚሰግዱ እና የሚታዘዙ እንዲሆኑ ዱዓ አርጓል፦
10፥40 «ጌታዬ ሆይ! *ሰላትን አዘውትሬ የምሰግድ አድርገኝ፡፡ ከዘሮቼም አድርግ*፡፡ ጌታችን ሆይ! ጸሎቴንም ተቀበለኝ። رَبِّ اجْعَلْنِي مُقِيمَ الصَّلَاةِ وَمِن ذُرِّيَّتِي ۚ رَبَّنَا وَتَقَبَّلْ دُعَاءِ
2፥128 «ጌታችን ሆይ! *"ለአንተ ታዛዦችም አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ለአንተ ታዛዦች ሕዝቦችን አድርግ"*፡፡ ሕግጋታችንንም አሳውቀን፡፡ በእኛም ላይ ተመለስን፤ አንተ ጸጸትን ተቀባዩ ሩኅሩኅ አንተ ብቻ ነህና፡፡» رَبَّنَا وَاجْعَلْنَا مُسْلِمَيْنِ لَكَ وَمِن ذُرِّيَّتِنَا أُمَّةً مُّسْلِمَةً لَّكَ وَأَرِنَا مَنَاسِكَنَا وَتُبْ عَلَيْنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
"ሙሥሊመይኒ" مُسْلِمَيْنِ ሙሰና ሲሆን ለሁለቱ ማለትም ለኢብራሂም እና ለኢሥማዒል የገባ ቃል ነው፥ "ለአንተ ታዛዦችም አድርገን" ማለቱ ይህንን ያሳያል። "ሙሥሊማህ" مُّسْلِمَة ደግሞ "ሙሥሊም" مُسْلِم ለሚለው አንስታይ መደብ ሲሆን አምላካችን አላህ የኢሥላምን አስኳል የተውሒድን ቃል በዝርዮቹም ውስጥ ቀሪ ቃል አርጓታል፦
43፥28 *”በዝርዮቹም ውስጥ ይመለሱ ዘንድ ቀሪ ቃል አደረጋት”*፡፡ وَجَعَلَهَا كَلِمَةً بَاقِيَةً فِي عَقِبِهِ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
ኢብራሂም፦ "ከዘሮቼ" አለ እንጂ "ዘሮቼ" አላለም። "ዘሮቼ" በሚለው ቃል መነሻ ላይ "ከ" የሚል መስተዋድድ መኖሩ ሁሉም ዘሮቹ ሁሉ አማንያን እንዳልሆኑ እንደውም ከእነዚህ በተቃራኒው በክደት ጣዖታውያን የሆኑ አሉ፥ ከእነርሱ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን፣ መጽሐፍን እና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን እና ከክህደት የሚያጠራቸውን መልእክተኛ አላህ ልኳል፦
2፥129 «ጌታችን ሆይ! በውስጣቸውም ከእነርሱ የኾነን መልክተኛ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍን እና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን *"ከክህደት የሚያጠራቸውንም ላክ"*፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» የሚሉም ሲኾኑ፡፡ رَبَّنَا وَابْعَثْ فِيهِمْ رَسُولًا مِّنْهُمْ يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ ۚ إِنَّكَ أَنتَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
2፥151 በውስጣችሁ ከእናንተው የኾነን በእናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁ እና *"ከክህደትም የሚያጠራችሁ*፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን ጸጋን ሞላንላችሁ፡፡ كَمَا أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولًا مِّنكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُم مَّا لَمْ تَكُونُوا تَعْلَمُون
ይህ መልእክተኛ"ﷺ" ሲመጣ ከክህደትም የሚያጠራችሁ ነው። ይህም ክህደት በአላህ ላይ ጣዖታትን ማጋራት ነው። በኢብራሂም ተገንብቶ የነበረው ቤት ቁረይሾች በማዛባት ገንብተው ነበር፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 69
የነቢዩ"ﷺ" ባልተቤት ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ለእርሷ፦ *"የአንቺ ሕዝብ(ቁረይሽ) ከዕባህን ሲገነቡ በኢብራሂም በተመሠረተው እንዳልገነቧት ታውቂያለሽም? አሏት። እርሷም፦ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ለምን በኢብራሂም በተመሠረተውን ተመልሰው አይገነቧትም? አለች። እርሳቸውም፦ "የአንቺ ሕዝብ በኩፍር ባይከስቱት ኖሮ አደርገው ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنهم ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ لَهَا " أَلَمْ تَرَىْ أَنَّ قَوْمَكِ لَمَّا بَنَوُا الْكَعْبَةَ اقْتَصَرُوا عَنْ قَوَاعِدِ إِبْرَاهِيمَ ". فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَلاَ تَرُدُّهَا عَلَى قَوَاعِدِ إِبْرَاهِيمَ. قَالَ " لَوْلاَ حِدْثَانُ قَوْمِكِ بِالْكُفْرِ لَفَعَلْتُ
ቁረይሾች በአላህ ቤት ዙሪያ ሦስት መቶ ስድሳ ኑሱብ እና በአላህ ቤት ውስጥ ኢብራሂምን እና ኢሥማዒል በእጆቻቸው አዝላም የያዙ ስዕላት ሠርተው ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 64, ሐዲስ 320
ዐብደላህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" በመክፈት ቀን ወደ መካህ በገቡ ጊዜ ሦስት መቶ ስድሳ ኑሱብ በአላህ ቤት ዙሪያ ነበሩ። እርሳቸውም እነርሱን በእጃቸው መምቻ በመምታት ሲጀምሩ፦ "እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና" አሉ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ دَخَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مَكَّةَ يَوْمَ الْفَتْحِ وَحَوْلَ الْبَيْتِ سِتُّونَ وَثَلاَثُمِائَةِ نُصُبٍ، فَجَعَلَ يَطْعُنُهَا بِعُودٍ فِي يَدِهِ وَيَقُولُ " جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ، جَاءَ الْحَقُّ، وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ ".
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 32
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” በአላህ ቤት ስዕላት በተመለከቱ ጊዜ ባልደረቦቻቸው እንዲያጠፉ እንኪያዙ ድረስ ወደ እዚያ አልገቡም። ኢብራሂምን እና ኢሥማዒል”ሠላም በእነርሱ ላይ ይሁን! በእጆቻቸው አዝላም የያዙ ስዕላት ነበሩ። እርሳቸውም፦ “አላህ ይርገማቸው(ቁረይሾችን)! ወሏሂ ኢብራሂምን እና ኢሥማዒል በአዝላም አይለማመዱም” አሉ"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم لَمَّا رَأَى الصُّوَرَ فِي الْبَيْتِ لَمْ يَدْخُلْ، حَتَّى أَمَرَ بِهَا فَمُحِيَتْ، وَرَأَى إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ ـ عَلَيْهِمَا السَّلاَمُ ـ بِأَيْدِيهِمَا الأَزْلاَمُ فَقَالَ “ قَاتَلَهُمُ اللَّهُ، وَاللَّهِ إِنِ اسْتَقْسَمَا بِالأَزْلاَمِ قَطُّ
"ኑስብ" نُصْب ማለት "ሐውልት" ማለት ሲሆን የኑስብ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኑሱብ" نُصُب ወይም "አንሷብ" أَنْصَاب ነው፥ “አዝላም” أَزْلاَم ማለት ደግሞ “የጥንቆላ ቀስት” ማለት ነው። አንሷብም አዝላምም ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፦
5፥90 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የሚያሰክር መጠጥ ቁማርም *"አንሷብም አዝላምም ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው"*፡፡ እርኩስን ራቁትም ልትድኑ ይከጀላልና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّمَا الْخَمْرُ وَالْمَيْسِرُ وَالْأَنصَابُ وَالْأَزْلَامُ رِجْسٌ مِّنْ عَمَلِ الشَّيْطَانِ فَاجْتَنِبُوهُ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
43፥28 *”በዝርዮቹም ውስጥ ይመለሱ ዘንድ ቀሪ ቃል አደረጋት”*፡፡ وَجَعَلَهَا كَلِمَةً بَاقِيَةً فِي عَقِبِهِ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
ኢብራሂም፦ "ከዘሮቼ" አለ እንጂ "ዘሮቼ" አላለም። "ዘሮቼ" በሚለው ቃል መነሻ ላይ "ከ" የሚል መስተዋድድ መኖሩ ሁሉም ዘሮቹ ሁሉ አማንያን እንዳልሆኑ እንደውም ከእነዚህ በተቃራኒው በክደት ጣዖታውያን የሆኑ አሉ፥ ከእነርሱ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን፣ መጽሐፍን እና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን እና ከክህደት የሚያጠራቸውን መልእክተኛ አላህ ልኳል፦
2፥129 «ጌታችን ሆይ! በውስጣቸውም ከእነርሱ የኾነን መልክተኛ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍን እና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን *"ከክህደት የሚያጠራቸውንም ላክ"*፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» የሚሉም ሲኾኑ፡፡ رَبَّنَا وَابْعَثْ فِيهِمْ رَسُولًا مِّنْهُمْ يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ ۚ إِنَّكَ أَنتَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
2፥151 በውስጣችሁ ከእናንተው የኾነን በእናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁ እና *"ከክህደትም የሚያጠራችሁ*፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን ጸጋን ሞላንላችሁ፡፡ كَمَا أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولًا مِّنكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُم مَّا لَمْ تَكُونُوا تَعْلَمُون
ይህ መልእክተኛ"ﷺ" ሲመጣ ከክህደትም የሚያጠራችሁ ነው። ይህም ክህደት በአላህ ላይ ጣዖታትን ማጋራት ነው። በኢብራሂም ተገንብቶ የነበረው ቤት ቁረይሾች በማዛባት ገንብተው ነበር፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 69
የነቢዩ"ﷺ" ባልተቤት ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ለእርሷ፦ *"የአንቺ ሕዝብ(ቁረይሽ) ከዕባህን ሲገነቡ በኢብራሂም በተመሠረተው እንዳልገነቧት ታውቂያለሽም? አሏት። እርሷም፦ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ለምን በኢብራሂም በተመሠረተውን ተመልሰው አይገነቧትም? አለች። እርሳቸውም፦ "የአንቺ ሕዝብ በኩፍር ባይከስቱት ኖሮ አደርገው ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنهم ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ لَهَا " أَلَمْ تَرَىْ أَنَّ قَوْمَكِ لَمَّا بَنَوُا الْكَعْبَةَ اقْتَصَرُوا عَنْ قَوَاعِدِ إِبْرَاهِيمَ ". فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَلاَ تَرُدُّهَا عَلَى قَوَاعِدِ إِبْرَاهِيمَ. قَالَ " لَوْلاَ حِدْثَانُ قَوْمِكِ بِالْكُفْرِ لَفَعَلْتُ
ቁረይሾች በአላህ ቤት ዙሪያ ሦስት መቶ ስድሳ ኑሱብ እና በአላህ ቤት ውስጥ ኢብራሂምን እና ኢሥማዒል በእጆቻቸው አዝላም የያዙ ስዕላት ሠርተው ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 64, ሐዲስ 320
ዐብደላህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" በመክፈት ቀን ወደ መካህ በገቡ ጊዜ ሦስት መቶ ስድሳ ኑሱብ በአላህ ቤት ዙሪያ ነበሩ። እርሳቸውም እነርሱን በእጃቸው መምቻ በመምታት ሲጀምሩ፦ "እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና" አሉ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ دَخَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مَكَّةَ يَوْمَ الْفَتْحِ وَحَوْلَ الْبَيْتِ سِتُّونَ وَثَلاَثُمِائَةِ نُصُبٍ، فَجَعَلَ يَطْعُنُهَا بِعُودٍ فِي يَدِهِ وَيَقُولُ " جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ، جَاءَ الْحَقُّ، وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ ".
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 32
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” በአላህ ቤት ስዕላት በተመለከቱ ጊዜ ባልደረቦቻቸው እንዲያጠፉ እንኪያዙ ድረስ ወደ እዚያ አልገቡም። ኢብራሂምን እና ኢሥማዒል”ሠላም በእነርሱ ላይ ይሁን! በእጆቻቸው አዝላም የያዙ ስዕላት ነበሩ። እርሳቸውም፦ “አላህ ይርገማቸው(ቁረይሾችን)! ወሏሂ ኢብራሂምን እና ኢሥማዒል በአዝላም አይለማመዱም” አሉ"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم لَمَّا رَأَى الصُّوَرَ فِي الْبَيْتِ لَمْ يَدْخُلْ، حَتَّى أَمَرَ بِهَا فَمُحِيَتْ، وَرَأَى إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ ـ عَلَيْهِمَا السَّلاَمُ ـ بِأَيْدِيهِمَا الأَزْلاَمُ فَقَالَ “ قَاتَلَهُمُ اللَّهُ، وَاللَّهِ إِنِ اسْتَقْسَمَا بِالأَزْلاَمِ قَطُّ
"ኑስብ" نُصْب ማለት "ሐውልት" ማለት ሲሆን የኑስብ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኑሱብ" نُصُب ወይም "አንሷብ" أَنْصَاب ነው፥ “አዝላም” أَزْلاَم ማለት ደግሞ “የጥንቆላ ቀስት” ማለት ነው። አንሷብም አዝላምም ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፦
5፥90 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የሚያሰክር መጠጥ ቁማርም *"አንሷብም አዝላምም ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው"*፡፡ እርኩስን ራቁትም ልትድኑ ይከጀላልና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّمَا الْخَمْرُ وَالْمَيْسِرُ وَالْأَنصَابُ وَالْأَزْلَامُ رِجْسٌ مِّنْ عَمَلِ الشَّيْطَانِ فَاجْتَنِبُوهُ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ነቢያችን"ﷺ" ከባልደረቦቻቸው ጋር ሆነው አንሷብን እና አዝላምን ካስወገዱ በኃላ ከዕባን አድሰዋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 68
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ" ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ *"ከዕባህ በሚገነባ ጊዜ ነቢዩ"ﷺ" እና ዐባሥ ለግንባታ ድንጋዮች ለማምጣት ሔዱ። ዐባሥ ለነቢዩ"ﷺ"፦ "የወገቦትን መታጠቂያ አንገቶት ላይ ያድርጉ" አለ"*። قَالَ سَمِعْتُ جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ لَمَّا بُنِيَتِ الْكَعْبَةُ ذَهَبَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم وَعَبَّاسٌ يَنْقُلاَنِ الْحِجَارَةَ فَقَالَ الْعَبَّاسُ لِلنَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم اجْعَلْ إِزَارَكَ عَلَى رَقَبَتِك
ይህ ቤት ንድፉ ርዝመት፣ ስፋት፣ ቁመት ያለው ባለ ሦስት ቅጥ ስለሆነ “ከዕባህ” ተብሏል፥ “ከዕባህ” كَعْبَة ማለት “አንኳር“The Cube” ማለት ነው። ሁላችንም ቂብላችን ወደዚህ ቤት ነው፥ “ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ ማለትም “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው። የትም ቦታ ሆነን ለአንድነት ለአላህ የምንሰግደው ወደ ከዕባህ ነው፦
2፥149 *ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ አግጣጫ አዙር*፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው። ይህ የመጀመሪያው መሥጂድ ነው። እንግዲህ በመላው ዓለም የሚገኙ ሙሥሊሞች በሕይወት ዘመናቸው አንዴ በመካህ የሚገኘው የአላህን ቤት መጎብኘት ፈርድ ነው። “ሐጅ” حَجّ የሚለው ቃል “ሐጀ” حَجَّ ማለትም “ጎበኘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “ጉብኝት” ማለት ነው። “ሐጅ” حَجّ መደበኛ ዐብይ ጉብኝት ሲሆን “ዑምራ” عُمْرَة ደግሞ መደበኛ ያልሆነ ንዑስ ጉብኝት ነው፦
2፥196 *ሐጅን እና ዑምራንም ለአላህ ሙሉ*፡፡ وَأَتِمُّوا الْحَجَّ وَالْعُمْرَةَ لِلَّه
3፥97 በውስጡ ግልጽ የኾኑ ተዓምራቶች የኢብራሒምም መቆሚያ አለ፡፡ ወደ ውስጡ የገባ ሰው ጸጥተኛ ይኾናል፡፡ ለአላህም በሰዎች ላይ ወደ እርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ *ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው*፡፡ የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው፡፡ فِيهِ آيَاتٌ بَيِّنَاتٌ مَّقَامُ إِبْرَاهِيمَ ۖ وَمَن دَخَلَهُ كَانَ آمِنًا ۗ وَلِلَّهِ عَلَى النَّاسِ حِجُّ الْبَيْتِ مَنِ اسْتَطَاعَ إِلَيْهِ سَبِيلًا ۚ وَمَن كَفَرَ فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ
2፥158 *ሶፋና መርዋ ከአላህ ምልክቶች ናቸው፤ “ቤቱን በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ” ሰው በሁለቱ መካከል በመመላለሱ በእርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም*፡፡ إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِن شَعَائِرِ اللَّهِ ۖ فَمَنْ حَجَّ الْبَيْتَ أَوِ اعْتَمَرَ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِ أَن يَطَّوَّفَ بِهِمَا
“የጎበኘ” ለሚለው ቃል የገባው “ሐጀ” حَجَّ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። የአላህ ቤት የሚጎበኝ ተባዕት "ሓጅ" حَاجّ ሲባል፥ የአላህ ቤት የሚምትጎበኝ እንስት ደግሞ "ሓጃህ" حَاجَّة ትባላለች። የሓጅ ወይም የሓጃህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሑጇጅ" حُجَّاج ይባላሉ። አምላካችን አላህ በቅድስት አገር የሚገኘውን ቤቱን ከሚጎበኙት ሑጇጅ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 68
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ" ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ *"ከዕባህ በሚገነባ ጊዜ ነቢዩ"ﷺ" እና ዐባሥ ለግንባታ ድንጋዮች ለማምጣት ሔዱ። ዐባሥ ለነቢዩ"ﷺ"፦ "የወገቦትን መታጠቂያ አንገቶት ላይ ያድርጉ" አለ"*። قَالَ سَمِعْتُ جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ لَمَّا بُنِيَتِ الْكَعْبَةُ ذَهَبَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم وَعَبَّاسٌ يَنْقُلاَنِ الْحِجَارَةَ فَقَالَ الْعَبَّاسُ لِلنَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم اجْعَلْ إِزَارَكَ عَلَى رَقَبَتِك
ይህ ቤት ንድፉ ርዝመት፣ ስፋት፣ ቁመት ያለው ባለ ሦስት ቅጥ ስለሆነ “ከዕባህ” ተብሏል፥ “ከዕባህ” كَعْبَة ማለት “አንኳር“The Cube” ማለት ነው። ሁላችንም ቂብላችን ወደዚህ ቤት ነው፥ “ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ ማለትም “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው። የትም ቦታ ሆነን ለአንድነት ለአላህ የምንሰግደው ወደ ከዕባህ ነው፦
2፥149 *ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን ወደ ተከበረው መስጊድ አግጣጫ አዙር*፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው። ይህ የመጀመሪያው መሥጂድ ነው። እንግዲህ በመላው ዓለም የሚገኙ ሙሥሊሞች በሕይወት ዘመናቸው አንዴ በመካህ የሚገኘው የአላህን ቤት መጎብኘት ፈርድ ነው። “ሐጅ” حَجّ የሚለው ቃል “ሐጀ” حَجَّ ማለትም “ጎበኘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “ጉብኝት” ማለት ነው። “ሐጅ” حَجّ መደበኛ ዐብይ ጉብኝት ሲሆን “ዑምራ” عُمْرَة ደግሞ መደበኛ ያልሆነ ንዑስ ጉብኝት ነው፦
2፥196 *ሐጅን እና ዑምራንም ለአላህ ሙሉ*፡፡ وَأَتِمُّوا الْحَجَّ وَالْعُمْرَةَ لِلَّه
3፥97 በውስጡ ግልጽ የኾኑ ተዓምራቶች የኢብራሒምም መቆሚያ አለ፡፡ ወደ ውስጡ የገባ ሰው ጸጥተኛ ይኾናል፡፡ ለአላህም በሰዎች ላይ ወደ እርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ *ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው*፡፡ የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው፡፡ فِيهِ آيَاتٌ بَيِّنَاتٌ مَّقَامُ إِبْرَاهِيمَ ۖ وَمَن دَخَلَهُ كَانَ آمِنًا ۗ وَلِلَّهِ عَلَى النَّاسِ حِجُّ الْبَيْتِ مَنِ اسْتَطَاعَ إِلَيْهِ سَبِيلًا ۚ وَمَن كَفَرَ فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ
2፥158 *ሶፋና መርዋ ከአላህ ምልክቶች ናቸው፤ “ቤቱን በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ” ሰው በሁለቱ መካከል በመመላለሱ በእርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም*፡፡ إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِن شَعَائِرِ اللَّهِ ۖ فَمَنْ حَجَّ الْبَيْتَ أَوِ اعْتَمَرَ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِ أَن يَطَّوَّفَ بِهِمَا
“የጎበኘ” ለሚለው ቃል የገባው “ሐጀ” حَجَّ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። የአላህ ቤት የሚጎበኝ ተባዕት "ሓጅ" حَاجّ ሲባል፥ የአላህ ቤት የሚምትጎበኝ እንስት ደግሞ "ሓጃህ" حَاجَّة ትባላለች። የሓጅ ወይም የሓጃህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሑጇጅ" حُجَّاج ይባላሉ። አምላካችን አላህ በቅድስት አገር የሚገኘውን ቤቱን ከሚጎበኙት ሑጇጅ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የሰው ሩሕ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥85 *ስለ ሩሕ ይጠይቁሃል፥ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፥ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ ۖ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُم مِّنَ الْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًا
“ሩሕ” رُّوح ማለት “መንፈስ” ማለት ሲሆን አንድን አካል ሕያው የሚሆንበት ንጥረ-ነገር ነው። “ዐን” عَنِ ማለት “ስለ”about” ማለት ነው፦
17፥85 *ስለ ሩሕ ይጠይቁሃል፥ «ሩሕ ከጌታዬ “ነገር” ነው፥ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ ۖ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُم مِّنَ الْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3433
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”ቁራይሾች ለአይሁዳውያን፦ “ይህንን ሰው ስለ ሆነ ነገር የምንጠይቀው ጥያቄ ስጡን” አሉ። የሁዲም፦ “ስለ ሩሕ ጠይቁት” አለ፥ እነርሱም ስለ ሩሕ ጠየቁት። አላህም፦ “ስለ ሩሕ ይጠይቁሃል፥ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፥ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው” የሚለውን አንቀጽ አወረደ”*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ قَالَتْ قُرَيْشٌ لِيَهُودَ اعْطُونَا شَيْئًا نَسْأَلُ عَنْهُ هَذَا الرَّجُلَ فَقَالَ سَلُوهُ عَنِ الرُّوحِ قَالَ فَسَأَلُوهُ عَنِ الرُّوحِ فَأَنْزَلَ اللَّهُ : ( يَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُمْ مِنَ الْعِلْمِ إِلاَّ قَلِيلاً )
ሩሕ “ነገር” ከሆነ ደግሞ ነገር አላህ የፈጠረው ነው፥ አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
ሙሶዊር” مُصَوِّر ማለት “ቀራፅ” “ሰዓሊ” “ሠሪ” ማለት ነው፥ የሙሶዊር ብዙ ቁጥር ደግሞ “ሙሶዊሩን” مُصَوِّرُون ወይም “ሙሶዊሪን” مُصَوِّرِين ሲሆን “ቀራፆች” “ሰዓሊዎች” ማለት ነው። የስዕላት ባለቤትን በትንሳኤ ቀን የፈጠሩትን ሩሕ በመንፋት ሕያው እንዲያደርጉ ይጠየቃሉ፥ ግን አይችሉም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 182
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የስዕላት ባለቤት በትንሳኤ ቀን ይቀጣሉ፥ ለእነርሱም፦ “የፈጠራችሁትን ሕያው አድርጉ” ይባላሉ”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ أَصْحَابَ هَذِهِ الصُّوَرِ يُعَذَّبُونَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، وَيُقَالُ لَهُمْ أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 77, ሐዲስ 179
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ “ሙሐመድ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *”በዚህ ዓለም ቅርፅ የቀረፀ በትንሳኤ ቀን በውስጡ ሩሕ እንዲነፋበት ይጠየቃል፥ ግን መንፋት አይችልም”*። فَقَالَ سَمِعْتُ مُحَمَّدًا صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ مَنْ صَوَّرَ صُورَةً فِي الدُّنْيَا كُلِّفَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ أَنْ يَنْفُخَ فِيهَا الرُّوحَ، وَلَيْسَ بِنَافِخٍ
“የፈጠራችሁትን” ለሚለው የገባው ቃል “ኸለቅቱም” خَلَقْتُمْ ሲሆን ስዕሉን ስለሳሉት እና ቅርፁን ስለቀረፁት እንጂ ካለመኖር ወደ መኖር አምጥተውት አይደለም፥ ሩሕ ከአላህ ነገር ስለሆነ በእጃቸው የፈጠሩትን ላይ ሩሕ ማድረግ አይችሉም። አምላካችን አላህ አደምን ከአፈር ፈጥሮ ያንን የፈጠረውን አካል ሩሕ በማድረግ ሕያው አድርጎታል፦
38፥72 *ፍጥረቱንም ባስተካከልኩ እና በእርሱ ውስጥ “ከ-መንፈሴ” በነፋሁበት ጊዜ ለእርሱ ሰጋጆች ኾናችሁ ውደቁ» አልኩ*፡፡ فَإِذَا سَوَّيْتُهُ وَنَفَخْتُ فِيهِ مِن رُّوحِي فَقَعُوا لَهُ سَاجِدِينَ
“ሩሕ” رُوح በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ አለ፥ ይህ የሚያሳየው “ሩሕ” አካል ህያው የሚሆንበት ንጥረ-ነገር መሆኑን ነው። ለምሳሌ አላህ ምድርን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “አርዲ” أَرْضِي ማለትም “ምድሬ” በማለት ይናገራል፦
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ*፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን፡፡ مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ* በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ፡፡ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
“አርድ” أَرْض በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ አለ፥ ይህ የሚያሳየው “አርድ” አካል የተሠራበት ነገር መሆኑን ነው። አምላካችን አላህ የሰውን አካል ከምድር ፈጥሮ የፈጠረበትን ምድር ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “ምድሬ” እንዳለ ሁሉ የሰውን መንፈስ ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “መንፈሴ” ብሏል። ልክ እንደዚሁ የዒሣ አፈጣጠርም ከአደም አፈጣጠር ጋር ይመሳሰላል፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከአፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥85 *ስለ ሩሕ ይጠይቁሃል፥ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፥ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ ۖ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُم مِّنَ الْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًا
“ሩሕ” رُّوح ማለት “መንፈስ” ማለት ሲሆን አንድን አካል ሕያው የሚሆንበት ንጥረ-ነገር ነው። “ዐን” عَنِ ማለት “ስለ”about” ማለት ነው፦
17፥85 *ስለ ሩሕ ይጠይቁሃል፥ «ሩሕ ከጌታዬ “ነገር” ነው፥ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ ۖ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُم مِّنَ الْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3433
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”ቁራይሾች ለአይሁዳውያን፦ “ይህንን ሰው ስለ ሆነ ነገር የምንጠይቀው ጥያቄ ስጡን” አሉ። የሁዲም፦ “ስለ ሩሕ ጠይቁት” አለ፥ እነርሱም ስለ ሩሕ ጠየቁት። አላህም፦ “ስለ ሩሕ ይጠይቁሃል፥ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፥ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው” የሚለውን አንቀጽ አወረደ”*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ قَالَتْ قُرَيْشٌ لِيَهُودَ اعْطُونَا شَيْئًا نَسْأَلُ عَنْهُ هَذَا الرَّجُلَ فَقَالَ سَلُوهُ عَنِ الرُّوحِ قَالَ فَسَأَلُوهُ عَنِ الرُّوحِ فَأَنْزَلَ اللَّهُ : ( يَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُمْ مِنَ الْعِلْمِ إِلاَّ قَلِيلاً )
ሩሕ “ነገር” ከሆነ ደግሞ ነገር አላህ የፈጠረው ነው፥ አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
ሙሶዊር” مُصَوِّر ማለት “ቀራፅ” “ሰዓሊ” “ሠሪ” ማለት ነው፥ የሙሶዊር ብዙ ቁጥር ደግሞ “ሙሶዊሩን” مُصَوِّرُون ወይም “ሙሶዊሪን” مُصَوِّرِين ሲሆን “ቀራፆች” “ሰዓሊዎች” ማለት ነው። የስዕላት ባለቤትን በትንሳኤ ቀን የፈጠሩትን ሩሕ በመንፋት ሕያው እንዲያደርጉ ይጠየቃሉ፥ ግን አይችሉም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 182
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የስዕላት ባለቤት በትንሳኤ ቀን ይቀጣሉ፥ ለእነርሱም፦ “የፈጠራችሁትን ሕያው አድርጉ” ይባላሉ”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ أَصْحَابَ هَذِهِ الصُّوَرِ يُعَذَّبُونَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، وَيُقَالُ لَهُمْ أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 77, ሐዲስ 179
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ “ሙሐመድ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *”በዚህ ዓለም ቅርፅ የቀረፀ በትንሳኤ ቀን በውስጡ ሩሕ እንዲነፋበት ይጠየቃል፥ ግን መንፋት አይችልም”*። فَقَالَ سَمِعْتُ مُحَمَّدًا صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ مَنْ صَوَّرَ صُورَةً فِي الدُّنْيَا كُلِّفَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ أَنْ يَنْفُخَ فِيهَا الرُّوحَ، وَلَيْسَ بِنَافِخٍ
“የፈጠራችሁትን” ለሚለው የገባው ቃል “ኸለቅቱም” خَلَقْتُمْ ሲሆን ስዕሉን ስለሳሉት እና ቅርፁን ስለቀረፁት እንጂ ካለመኖር ወደ መኖር አምጥተውት አይደለም፥ ሩሕ ከአላህ ነገር ስለሆነ በእጃቸው የፈጠሩትን ላይ ሩሕ ማድረግ አይችሉም። አምላካችን አላህ አደምን ከአፈር ፈጥሮ ያንን የፈጠረውን አካል ሩሕ በማድረግ ሕያው አድርጎታል፦
38፥72 *ፍጥረቱንም ባስተካከልኩ እና በእርሱ ውስጥ “ከ-መንፈሴ” በነፋሁበት ጊዜ ለእርሱ ሰጋጆች ኾናችሁ ውደቁ» አልኩ*፡፡ فَإِذَا سَوَّيْتُهُ وَنَفَخْتُ فِيهِ مِن رُّوحِي فَقَعُوا لَهُ سَاجِدِينَ
“ሩሕ” رُوح በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ አለ፥ ይህ የሚያሳየው “ሩሕ” አካል ህያው የሚሆንበት ንጥረ-ነገር መሆኑን ነው። ለምሳሌ አላህ ምድርን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “አርዲ” أَرْضِي ማለትም “ምድሬ” በማለት ይናገራል፦
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ*፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን፡፡ مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ* በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ፡፡ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
“አርድ” أَرْض በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ አለ፥ ይህ የሚያሳየው “አርድ” አካል የተሠራበት ነገር መሆኑን ነው። አምላካችን አላህ የሰውን አካል ከምድር ፈጥሮ የፈጠረበትን ምድር ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “ምድሬ” እንዳለ ሁሉ የሰውን መንፈስ ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “መንፈሴ” ብሏል። ልክ እንደዚሁ የዒሣ አፈጣጠርም ከአደም አፈጣጠር ጋር ይመሳሰላል፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከአፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አምላካችን አላህ አደምን ከአፈር ፈጥሮ ከሩሕ በመንፋት ሕያው እንዳደረገው ሁሉ መርየም ማሕፀን ውስጥ ዒሣን ፈጥሮ ከሩሕ በመንፋት ሕያው አድርጎታል፦
21፥91 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን *”በእርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን”* እርሷንም ልጅዋንም ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
ለአደም ሲሆን “ፊ-ሂ” فِيهِ ማለትም “በ-እርሱ ውስጥ” ብሏል፥ “እርሱ” የተባለው የአደም አካል ነው። በአደም አካል ውስጥ ሩሕ እንደነፋበት ያሳያል። በተመሳሳይ ለመርየም ሲሆን “ፊ-ሃ” فِيهَا ማለትም “በ-እርሷ ውስጥ” ብሏል፥ “እርሷ” የተባለችው የዒሣ እናት መርየም ናት። በመርየም ማሕፀን ውስጥ ሩሕ እንደነፋባት ያሳያል። ስለዚህ የዒሣ አካል ሕያው የሆነበት ሩሕ ከአላህ የሆነ ነው፦
4፥171 እላንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ! የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ የአላህ መልክተኛ ብቻ ነው። ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃሉም ነው። *”ከ-እርሱ” የሆነ መንፈስ ነው*። يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ
“ከ” የሚለው መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ያለው “እርሱ” የሚለው ተውላጠ-ስም “አላህ” የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው። “ሚን-ሁ” مِنْهُ የሚለው አካሉ ከመርየም ሩሑ ከአላህ መሆን የሚያሳይ ነው፥ አንድ ተመሳሳይ የሰዋስው ሙግት እንይ፦
45፥13 ለእናንተም *በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ በመላ “ከ-እርሱ” ሲኾን የገራላችሁ ነው*፡፡ በዚህ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ተዓምራት አልለበት፡፡ وَسَخَّرَ لَكُم مَّا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا مِّنْهُ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
“በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ በመላ ከእርሱ ነው” የሚለው ይሰመርበት። “ሚን-ሁ” مِنْهُ ማለትም “ከ-እርሱ” የሚለው ፍጥረት ከአላህ መሆኑን እንደሚያሳይ ሁሉ የዒሣም ሩሕ ከአላህ መሆኑን ያሳያል። ስለዚህ የሰው መንፈስ ሁሉ ከአላህ የሆነ ነገር ነው፦
17፥85 *ስለ ሩሕ ይጠይቁሃል፥ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፥ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ ۖ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُم مِّنَ الْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًا
“ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ስለዚህ የሁላችንም ሩሕ ከአፈር ሳይሆን ከጌታዬ ነገር ነው። አምላካችን አላህ ሩሕ በፅንስ ላይ ሲነፋበት ሕያው ይሆናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 1
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ “እውነተኛ ታማኝ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”የእያንዳንዳቹህ ፍጥረት በእናቱ ሆድ ውስጥ ሂደቱ በአርባ ቀናት ይሰበሰባል። ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ ያ ዐለቃህ ይሆናል፣ ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ ያ ሙድጋህ ይሆናል። *ከዚያም መልአክ ወደ እርሱ ይላካል እና በእርሱ ሩሕ ይነፋል*። እርሱም አራት ነገሮችን ሲሳዩን፣ ፍጻሜውን፣ ሥራውን እና ሐዘኑን ወይም ደስታው እንዲጽፍ ይታዘዛል። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ حَدَّثَنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَهُوَ الصَّادِقُ الْمَصْدُوقُ “ إِنَّ أَحَدَكُمْ يُجْمَعُ خَلْقُهُ فِي بَطْنِ أُمِّهِ أَرْبَعِينَ يَوْمًا ثُمَّ يَكُونُ فِي ذَلِكَ عَلَقَةً مِثْلَ ذَلِكَ ثُمَّ يَكُونُ فِي ذَلِكَ مُضْغَةً مِثْلَ ذَلِكَ ثُمَّ يُرْسَلُ الْمَلَكُ فَيَنْفُخُ فِيهِ الرُّوحَ وَيُؤْمَرُ بِأَرْبَعِ كَلِمَاتٍ بِكَتْبِ رِزْقِهِ وَأَجَلِهِ وَعَمَلِهِ وَشَقِيٌّ أَوْ سَعِيدٌ
ስለ ሰው ሩሕ የተሰጠን ዕውቀት ጥቂት ስለሆነ “ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም” ብሎናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
21፥91 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን *”በእርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን”* እርሷንም ልጅዋንም ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
ለአደም ሲሆን “ፊ-ሂ” فِيهِ ማለትም “በ-እርሱ ውስጥ” ብሏል፥ “እርሱ” የተባለው የአደም አካል ነው። በአደም አካል ውስጥ ሩሕ እንደነፋበት ያሳያል። በተመሳሳይ ለመርየም ሲሆን “ፊ-ሃ” فِيهَا ማለትም “በ-እርሷ ውስጥ” ብሏል፥ “እርሷ” የተባለችው የዒሣ እናት መርየም ናት። በመርየም ማሕፀን ውስጥ ሩሕ እንደነፋባት ያሳያል። ስለዚህ የዒሣ አካል ሕያው የሆነበት ሩሕ ከአላህ የሆነ ነው፦
4፥171 እላንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ! የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ የአላህ መልክተኛ ብቻ ነው። ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃሉም ነው። *”ከ-እርሱ” የሆነ መንፈስ ነው*። يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ
“ከ” የሚለው መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ያለው “እርሱ” የሚለው ተውላጠ-ስም “አላህ” የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው። “ሚን-ሁ” مِنْهُ የሚለው አካሉ ከመርየም ሩሑ ከአላህ መሆን የሚያሳይ ነው፥ አንድ ተመሳሳይ የሰዋስው ሙግት እንይ፦
45፥13 ለእናንተም *በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ በመላ “ከ-እርሱ” ሲኾን የገራላችሁ ነው*፡፡ በዚህ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ተዓምራት አልለበት፡፡ وَسَخَّرَ لَكُم مَّا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا مِّنْهُ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
“በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ በመላ ከእርሱ ነው” የሚለው ይሰመርበት። “ሚን-ሁ” مِنْهُ ማለትም “ከ-እርሱ” የሚለው ፍጥረት ከአላህ መሆኑን እንደሚያሳይ ሁሉ የዒሣም ሩሕ ከአላህ መሆኑን ያሳያል። ስለዚህ የሰው መንፈስ ሁሉ ከአላህ የሆነ ነገር ነው፦
17፥85 *ስለ ሩሕ ይጠይቁሃል፥ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፥ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ ۖ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُم مِّنَ الْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًا
“ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ስለዚህ የሁላችንም ሩሕ ከአፈር ሳይሆን ከጌታዬ ነገር ነው። አምላካችን አላህ ሩሕ በፅንስ ላይ ሲነፋበት ሕያው ይሆናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 1
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ “እውነተኛ ታማኝ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”የእያንዳንዳቹህ ፍጥረት በእናቱ ሆድ ውስጥ ሂደቱ በአርባ ቀናት ይሰበሰባል። ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ ያ ዐለቃህ ይሆናል፣ ከዚያም በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ ያ ሙድጋህ ይሆናል። *ከዚያም መልአክ ወደ እርሱ ይላካል እና በእርሱ ሩሕ ይነፋል*። እርሱም አራት ነገሮችን ሲሳዩን፣ ፍጻሜውን፣ ሥራውን እና ሐዘኑን ወይም ደስታው እንዲጽፍ ይታዘዛል። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ حَدَّثَنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَهُوَ الصَّادِقُ الْمَصْدُوقُ “ إِنَّ أَحَدَكُمْ يُجْمَعُ خَلْقُهُ فِي بَطْنِ أُمِّهِ أَرْبَعِينَ يَوْمًا ثُمَّ يَكُونُ فِي ذَلِكَ عَلَقَةً مِثْلَ ذَلِكَ ثُمَّ يَكُونُ فِي ذَلِكَ مُضْغَةً مِثْلَ ذَلِكَ ثُمَّ يُرْسَلُ الْمَلَكُ فَيَنْفُخُ فِيهِ الرُّوحَ وَيُؤْمَرُ بِأَرْبَعِ كَلِمَاتٍ بِكَتْبِ رِزْقِهِ وَأَجَلِهِ وَعَمَلِهِ وَشَقِيٌّ أَوْ سَعِيدٌ
ስለ ሰው ሩሕ የተሰጠን ዕውቀት ጥቂት ስለሆነ “ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም” ብሎናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቁርኣን ሡራህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፥ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
አምላካችን አላህ ቁርኣንን ወደ ነቢያችን"ﷺ" በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነው ያነቡት ዘንድ ከፋፍሎ ቀስ በቀስ አወረደው፦
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፥ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
"ከፋፈልነው" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ቁርኣን በሱራህ የተከፋፈለ ነው፥ ሡራዎች የሚለያዩት በመካከላቸው “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው" በሚል በሥመላህ ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 398
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” ሁለት ሡራዎች አይለያዩ በመካከላቸው “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው” የሚለው ቃል ወደ እርሳቸው ቢወርድላቸው እንጂ”*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لاَ يَعْرِفُ فَصْلَ السُّورَةِ حَتَّى تُنَزَّلَ عَلَيْهِ { بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ }
“ሡራህ” سُورَة ማለት “ምዕራፍ” ወይም “ክፍል” አሊያም “ደረጃ” ማለት ነው። የሡራህ ብዙ ቁጥር "ሡወር" سُوَر ነው። አምላካችን አላህ ቁርኣንን በሡራህ መከፋፈሉን ለማመልከት ብዙ አናቅጽ ላይ "ሡራህ" እያለ ይናገራል፦
24፥1 *"ይህች ያወረድናት እና የደነገግናት "ሡራህ" ናት፡፡ በእርሷም ውስጥ ትገሰፁ ዘንድ ግልጾችን አንቀጾች አውርደናል"*፡፡ سُورَةٌ أَنزَلْنَاهَا وَفَرَضْنَاهَا وَأَنزَلْنَا فِيهَا آيَاتٍ بَيِّنَاتٍ لَّعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
9፥64 መናፍቃን በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ነገር የምትነግራቸው *"ሡራህ" በእነርሱ ላይ መውረዷን ይፈራሉ*፡፡ «አላግጡ አላህ የምትፈሩትን ሁሉ ገላጭ ነው» በላቸው፡፡ يَحْذَرُ الْمُنَافِقُونَ أَن تُنَزَّلَ عَلَيْهِمْ سُورَةٌ تُنَبِّئُهُم بِمَا فِي قُلُوبِهِمْ ۚ قُلِ اسْتَهْزِئُوا إِنَّ اللَّهَ مُخْرِجٌ مَّا تَحْذَرُونَ
ስለዚህ የቁርኣን ሡራህ ሡራህ የተባለው ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ዘንድ ነው። 114 ሡራዎች ወደ ነቢያችን”ﷺ” ልብ በጨረቃ አቆጣጠር ከ 610 ድኅረ-ልደት እስከ 632 ድኅረ-ልደት ለ 23 ዓመት ቀስ በቀስ ወረደ። ለ 13 ዓመት 86 ሡራዎች በመካ ሲወርዱ፥ ለ 10 ዓመት ደግሞ 28 ሡራዎች የወረዱት በመዲና ነው። ነቢያችን”ﷺ” በ 40 ዓመታቸው ጀምሮ እስከ 63 ዓመታቸው ወሕይ ቀስ በቀስ በሒደት ወረደ፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 63, ሐዲስ 128
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በ 40 ዓመታቸው ወሕይ መቀበል ጀመሩ፥ በመካ 13 ዓመት ወሕይ እየተቀበሉ ቆይተው ከዚያ ተሰደው እንደ ስደተኛ 10 ዓመት ቆይተው በ 63 ዓመታቸው በሆነ ጊዜ ሞተዋል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ بُعِثَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لأَرْبَعِينَ سَنَةً، فَمَكُثَ بِمَكَّةَ ثَلاَثَ عَشْرَةَ سَنَةً يُوحَى إِلَيْهِ، ثُمَّ أُمِرَ بِالْهِجْرَةِ فَهَاجَرَ عَشْرَ سِنِينَ، وَمَاتَ وَهُوَ ابْنُ ثَلاَثٍ وَسِتِّينَ.
በዚህም በመካ የወረዱት 86 ሡራዎች "መኪያህ" مَكِّيَّة ሲባሉ፥ በመዲና የወረዱት 28 ሡራዎች ደግሞ "መደኒያህ" مَدَنِيَّة ይባላሉ። የሡራዎችን ቅድመ-ተከተል እና ስም ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" በተናገሩት መሠረት የተቀመጠ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3366
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"ለዑስማን ኢብኑ ዐፋን፦ "ሡረቱል አንፋልን ከመቶ በታች የሆነችበት፣ ሡረቱል በራኣህ(ተውባህ) ከመቶ በላይ የሆነችበት፣ በመካከላቸውም “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው” የሚለው ያልተጻፈበት(ሱረቱል በራኣህ) እና ባለ ሰባት አናቅጽ(ሡረቱል ፋቲሓህ) የሆችበት ምክንያታችሁ ምንድን ነው? አልኩኝ። ዑስማን እንዲህ ብሎ መለሰ፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" አንዳች የቁርኣን ክፍል በሚወርድላቸው ጊዜ ከጸሐፊዎቹ አንዱን በመጥራት፦ "ይህንን አንቀጽ እንዲህ ተብሎ በሚጠራው ሡራህ ውስጥ አስቀምጡት" ይሉ ነበር። አሁንም በድጋሚ የተወሰኑ የቁርኣን አንቀጾች ሲወርድላቸው፦ "እነዚህን አንቀጾች እንዲህ ተብሎ በሚጠራው ሡራህ ውስጥ አስቀምጡት" ይሉ ነበር"*። حَدَّثَنَا ابْنُ عَبَّاسٍ، قَالَ قُلْتُ لِعُثْمَانَ بْنِ عَفَّانَ مَا حَمَلَكُمْ أَنْ عَمَدْتُمْ، إِلَى الأَنْفَالِ وَهِيَ مِنَ الْمَثَانِي وَإِلَى بَرَاءَةَ وَهِيَ مِنَ الْمِئِينَ فَقَرَنْتُمْ بَيْنَهُمَا وَلَمْ تَكْتُبُوا بَيْنَهُمَا سَطْرَ بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ وَوَضَعْتُمُوهُمَا فِي السَّبْعِ الطُّوَلِ مَا حَمَلَكُمْ عَلَى ذَلِكَ فَقَالَ عُثْمَانُ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِمَّا يَأْتِي عَلَيْهِ الزَّمَانُ وَهُوَ تَنْزِلُ عَلَيْهِ السُّوَرُ ذَوَاتُ الْعَدَدِ فَكَانَ إِذَا نَزَلَ عَلَيْهِ الشَّىْءُ دَعَا بَعْضَ مَنْ كَانَ يَكْتُبُ فَيَقُولُ ضَعُوا هَؤُلاَءِ الآيَاتِ فِي السُّورَةِ الَّتِي يُذْكَرُ فِيهَا كَذَا وَكَذَا وَإِذَا نَزَلَتْ عَلَيْهِ الآيَةُ فَيَقُولُ ضَعُوا هَذِهِ الآيَةَ فِي السُّورَةِ الَّتِي يُذْكَرُ فِيهَا كَذَا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፥ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
አምላካችን አላህ ቁርኣንን ወደ ነቢያችን"ﷺ" በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነው ያነቡት ዘንድ ከፋፍሎ ቀስ በቀስ አወረደው፦
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፥ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
"ከፋፈልነው" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ቁርኣን በሱራህ የተከፋፈለ ነው፥ ሡራዎች የሚለያዩት በመካከላቸው “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው" በሚል በሥመላህ ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 398
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” ሁለት ሡራዎች አይለያዩ በመካከላቸው “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው” የሚለው ቃል ወደ እርሳቸው ቢወርድላቸው እንጂ”*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لاَ يَعْرِفُ فَصْلَ السُّورَةِ حَتَّى تُنَزَّلَ عَلَيْهِ { بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ }
“ሡራህ” سُورَة ማለት “ምዕራፍ” ወይም “ክፍል” አሊያም “ደረጃ” ማለት ነው። የሡራህ ብዙ ቁጥር "ሡወር" سُوَر ነው። አምላካችን አላህ ቁርኣንን በሡራህ መከፋፈሉን ለማመልከት ብዙ አናቅጽ ላይ "ሡራህ" እያለ ይናገራል፦
24፥1 *"ይህች ያወረድናት እና የደነገግናት "ሡራህ" ናት፡፡ በእርሷም ውስጥ ትገሰፁ ዘንድ ግልጾችን አንቀጾች አውርደናል"*፡፡ سُورَةٌ أَنزَلْنَاهَا وَفَرَضْنَاهَا وَأَنزَلْنَا فِيهَا آيَاتٍ بَيِّنَاتٍ لَّعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
9፥64 መናፍቃን በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ነገር የምትነግራቸው *"ሡራህ" በእነርሱ ላይ መውረዷን ይፈራሉ*፡፡ «አላግጡ አላህ የምትፈሩትን ሁሉ ገላጭ ነው» በላቸው፡፡ يَحْذَرُ الْمُنَافِقُونَ أَن تُنَزَّلَ عَلَيْهِمْ سُورَةٌ تُنَبِّئُهُم بِمَا فِي قُلُوبِهِمْ ۚ قُلِ اسْتَهْزِئُوا إِنَّ اللَّهَ مُخْرِجٌ مَّا تَحْذَرُونَ
ስለዚህ የቁርኣን ሡራህ ሡራህ የተባለው ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ዘንድ ነው። 114 ሡራዎች ወደ ነቢያችን”ﷺ” ልብ በጨረቃ አቆጣጠር ከ 610 ድኅረ-ልደት እስከ 632 ድኅረ-ልደት ለ 23 ዓመት ቀስ በቀስ ወረደ። ለ 13 ዓመት 86 ሡራዎች በመካ ሲወርዱ፥ ለ 10 ዓመት ደግሞ 28 ሡራዎች የወረዱት በመዲና ነው። ነቢያችን”ﷺ” በ 40 ዓመታቸው ጀምሮ እስከ 63 ዓመታቸው ወሕይ ቀስ በቀስ በሒደት ወረደ፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 63, ሐዲስ 128
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በ 40 ዓመታቸው ወሕይ መቀበል ጀመሩ፥ በመካ 13 ዓመት ወሕይ እየተቀበሉ ቆይተው ከዚያ ተሰደው እንደ ስደተኛ 10 ዓመት ቆይተው በ 63 ዓመታቸው በሆነ ጊዜ ሞተዋል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ بُعِثَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لأَرْبَعِينَ سَنَةً، فَمَكُثَ بِمَكَّةَ ثَلاَثَ عَشْرَةَ سَنَةً يُوحَى إِلَيْهِ، ثُمَّ أُمِرَ بِالْهِجْرَةِ فَهَاجَرَ عَشْرَ سِنِينَ، وَمَاتَ وَهُوَ ابْنُ ثَلاَثٍ وَسِتِّينَ.
በዚህም በመካ የወረዱት 86 ሡራዎች "መኪያህ" مَكِّيَّة ሲባሉ፥ በመዲና የወረዱት 28 ሡራዎች ደግሞ "መደኒያህ" مَدَنِيَّة ይባላሉ። የሡራዎችን ቅድመ-ተከተል እና ስም ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" በተናገሩት መሠረት የተቀመጠ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3366
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"ለዑስማን ኢብኑ ዐፋን፦ "ሡረቱል አንፋልን ከመቶ በታች የሆነችበት፣ ሡረቱል በራኣህ(ተውባህ) ከመቶ በላይ የሆነችበት፣ በመካከላቸውም “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው” የሚለው ያልተጻፈበት(ሱረቱል በራኣህ) እና ባለ ሰባት አናቅጽ(ሡረቱል ፋቲሓህ) የሆችበት ምክንያታችሁ ምንድን ነው? አልኩኝ። ዑስማን እንዲህ ብሎ መለሰ፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" አንዳች የቁርኣን ክፍል በሚወርድላቸው ጊዜ ከጸሐፊዎቹ አንዱን በመጥራት፦ "ይህንን አንቀጽ እንዲህ ተብሎ በሚጠራው ሡራህ ውስጥ አስቀምጡት" ይሉ ነበር። አሁንም በድጋሚ የተወሰኑ የቁርኣን አንቀጾች ሲወርድላቸው፦ "እነዚህን አንቀጾች እንዲህ ተብሎ በሚጠራው ሡራህ ውስጥ አስቀምጡት" ይሉ ነበር"*። حَدَّثَنَا ابْنُ عَبَّاسٍ، قَالَ قُلْتُ لِعُثْمَانَ بْنِ عَفَّانَ مَا حَمَلَكُمْ أَنْ عَمَدْتُمْ، إِلَى الأَنْفَالِ وَهِيَ مِنَ الْمَثَانِي وَإِلَى بَرَاءَةَ وَهِيَ مِنَ الْمِئِينَ فَقَرَنْتُمْ بَيْنَهُمَا وَلَمْ تَكْتُبُوا بَيْنَهُمَا سَطْرَ بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ وَوَضَعْتُمُوهُمَا فِي السَّبْعِ الطُّوَلِ مَا حَمَلَكُمْ عَلَى ذَلِكَ فَقَالَ عُثْمَانُ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِمَّا يَأْتِي عَلَيْهِ الزَّمَانُ وَهُوَ تَنْزِلُ عَلَيْهِ السُّوَرُ ذَوَاتُ الْعَدَدِ فَكَانَ إِذَا نَزَلَ عَلَيْهِ الشَّىْءُ دَعَا بَعْضَ مَنْ كَانَ يَكْتُبُ فَيَقُولُ ضَعُوا هَؤُلاَءِ الآيَاتِ فِي السُّورَةِ الَّتِي يُذْكَرُ فِيهَا كَذَا وَكَذَا وَإِذَا نَزَلَتْ عَلَيْهِ الآيَةُ فَيَقُولُ ضَعُوا هَذِهِ الآيَةَ فِي السُّورَةِ الَّتِي يُذْكَرُ فِيهَا كَذَا
ይህ ሐዲስ የሚያሳየው የሡራው ቅድመ-ተከተል እና እከሌ የሚለው ስም በአላህ ነቢይ የታዘዘ መሆኑን ነው። እርሳቸውም በንግግራቸው ሡረቱል በቀራህ፣ ሡረቱል አለ ዒምራን፣ ሡረቱል ከህፍ፣ ሡረቱል ያሢን ወዘተ እያሉ መናገራቸው በራሱ በእርሳቸው መሰየሙን ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ የሚያስረዳ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 64
አቢ መሥዑድ አል-አንሷሪይ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በሌሊት ከሡረቱል በቀራህ ከመጨረሻው ሁለት አናቅጽ ከቀራ በቂው ነው"*። عَنْ أَبِي مَسْعُودٍ الأَنْصَارِيِّ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " الآيَتَانِ مِنْ آخِرِ سُورَةِ الْبَقَرَةِ مَنْ قَرَأَ بِهِمَا فِي لَيْلَةٍ كَفَتَاهُ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 45, ሐዲስ 3125
ነዋሥ ኢብኑ ሠምዓን እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ቁርኣን በዱኒያ ውስጥ በሚሠሩበት ባለቤቶቹ ላይ የትንሳኤ ቀን ይመጣል። ሡረቱል በቀራህ እና ሡረቱል አለ ዒምራን በፊቱ ይሆናሉ"*። عَنْ نَوَّاسِ بْنِ سَمْعَانَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " يَأْتِي الْقُرْآنُ وَأَهْلُهُ الَّذِينَ يَعْمَلُونَ بِهِ فِي الدُّنْيَا تَقْدُمُهُ سُورَةُ الْبَقَرَةِ وَآلُ عِمْرَانَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 311
አቢ አድ-ደርዳእ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ከሡረቱል ከህፍ መጀመሪያ አሥር አናቅጽ ያፈዘ ከደጃል ይጠበቃል"*። عَنْ أَبِي الدَّرْدَاءِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ حَفِظَ عَشْرَ آيَاتٍ مِنْ أَوَّلِ سُورَةِ الْكَهْفِ عُصِمَ مِنَ الدَّجَّالِ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 33
መዕቂል ኢብኑ የሣር እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሡረቱል ያሢን በሙታናችሁ ላይ ቅሩ!"*። عَنْ مَعْقِلِ بْنِ يَسَارٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " اقْرَءُوا { يس } عَلَى مَوْتَاكُمْ
ከሦስት ሡራህ በስተቀር እያንዳንዱ ሡራህ ስማቸው በውስጣቸው አለ። እነዚህም ስማቸው በውስጣቸው ያልተጠቀሱ ሦስት ሡራዎች ሡረቱል ፋቲሓህ፣ ሡረቱል አንቢያህ እና ሡረቱል ኢኽላስ ናቸው። በተረፈ ሁሉም ስማቸው በውስጣቸው አለ፥ ለምሳሌ "በቀራህ" بَقَرَة ማለት "ጊደር" ማለት ሲሆን ስለ ጊደሯ የሚናገር ሡራህ ነው፦
2፥68 «ለኛ ጌታህን ጠይቅልን፤ እርሷ ምን እንደኾነች ዕድሜዋን ያብራራልን» አሉ፡፡ «እርሱ እርሷ ያላረጀች ጥጃም ያልኾነች በዚህ መካከል ልከኛ የኾነች *"ጊደር"* ናት ይላችኋል፥ የታዘዛችሁትንም ሥሩ» አላቸው፡፡ قَالُوا ادْعُ لَنَا رَبَّكَ يُبَيِّن لَّنَا مَا هِيَ ۚ قَالَ إِنَّهُ يَقُولُ إِنَّهَا بَقَرَةٌ لَّا فَارِضٌ وَلَا بِكْرٌ عَوَانٌ بَيْنَ ذَٰلِكَ ۖ فَافْعَلُوا مَا تُؤْمَرُونَ
ኢሥላም ሰው ሠራሽ ሕግና ሥርዓት ሳይሆን ዐቂደቱ አር-ረባንያህ ነው። ይህንን ስንል አርቲ ቡርቲና ቶራ ቦራ የሆነ ስሑትና መሪር የቡና ወሬ ይዘን ሳይሆን ቁርኣንና ሐዲስን ያማከለ ስሙርና ጥዑም ማስረጃ ይዘን ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 64
አቢ መሥዑድ አል-አንሷሪይ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በሌሊት ከሡረቱል በቀራህ ከመጨረሻው ሁለት አናቅጽ ከቀራ በቂው ነው"*። عَنْ أَبِي مَسْعُودٍ الأَنْصَارِيِّ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " الآيَتَانِ مِنْ آخِرِ سُورَةِ الْبَقَرَةِ مَنْ قَرَأَ بِهِمَا فِي لَيْلَةٍ كَفَتَاهُ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 45, ሐዲስ 3125
ነዋሥ ኢብኑ ሠምዓን እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ቁርኣን በዱኒያ ውስጥ በሚሠሩበት ባለቤቶቹ ላይ የትንሳኤ ቀን ይመጣል። ሡረቱል በቀራህ እና ሡረቱል አለ ዒምራን በፊቱ ይሆናሉ"*። عَنْ نَوَّاسِ بْنِ سَمْعَانَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " يَأْتِي الْقُرْآنُ وَأَهْلُهُ الَّذِينَ يَعْمَلُونَ بِهِ فِي الدُّنْيَا تَقْدُمُهُ سُورَةُ الْبَقَرَةِ وَآلُ عِمْرَانَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 311
አቢ አድ-ደርዳእ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ከሡረቱል ከህፍ መጀመሪያ አሥር አናቅጽ ያፈዘ ከደጃል ይጠበቃል"*። عَنْ أَبِي الدَّرْدَاءِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ حَفِظَ عَشْرَ آيَاتٍ مِنْ أَوَّلِ سُورَةِ الْكَهْفِ عُصِمَ مِنَ الدَّجَّالِ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 33
መዕቂል ኢብኑ የሣር እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሡረቱል ያሢን በሙታናችሁ ላይ ቅሩ!"*። عَنْ مَعْقِلِ بْنِ يَسَارٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " اقْرَءُوا { يس } عَلَى مَوْتَاكُمْ
ከሦስት ሡራህ በስተቀር እያንዳንዱ ሡራህ ስማቸው በውስጣቸው አለ። እነዚህም ስማቸው በውስጣቸው ያልተጠቀሱ ሦስት ሡራዎች ሡረቱል ፋቲሓህ፣ ሡረቱል አንቢያህ እና ሡረቱል ኢኽላስ ናቸው። በተረፈ ሁሉም ስማቸው በውስጣቸው አለ፥ ለምሳሌ "በቀራህ" بَقَرَة ማለት "ጊደር" ማለት ሲሆን ስለ ጊደሯ የሚናገር ሡራህ ነው፦
2፥68 «ለኛ ጌታህን ጠይቅልን፤ እርሷ ምን እንደኾነች ዕድሜዋን ያብራራልን» አሉ፡፡ «እርሱ እርሷ ያላረጀች ጥጃም ያልኾነች በዚህ መካከል ልከኛ የኾነች *"ጊደር"* ናት ይላችኋል፥ የታዘዛችሁትንም ሥሩ» አላቸው፡፡ قَالُوا ادْعُ لَنَا رَبَّكَ يُبَيِّن لَّنَا مَا هِيَ ۚ قَالَ إِنَّهُ يَقُولُ إِنَّهَا بَقَرَةٌ لَّا فَارِضٌ وَلَا بِكْرٌ عَوَانٌ بَيْنَ ذَٰلِكَ ۖ فَافْعَلُوا مَا تُؤْمَرُونَ
ኢሥላም ሰው ሠራሽ ሕግና ሥርዓት ሳይሆን ዐቂደቱ አር-ረባንያህ ነው። ይህንን ስንል አርቲ ቡርቲና ቶራ ቦራ የሆነ ስሑትና መሪር የቡና ወሬ ይዘን ሳይሆን ቁርኣንና ሐዲስን ያማከለ ስሙርና ጥዑም ማስረጃ ይዘን ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የጌቶች ጌታ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
37፥5 *የሰማያትና የምድር በመካከላቸው ያለውም ፍጡር ሁሉ ጌታ ነው*፡፡ የምሥራቆችም ጌታ ነው፡፡ رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا وَرَبُّ الْمَشَارِقِ
በባይብል እሳቤ እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው፦ "ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው" ብሎ እንደማይቀበል እሙንና ቅቡል ነው፥ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ሥልጣንና ሹመትን አሊያም ማዕረግና እልቅናን ያመለክታል። ዮሴፍ፦ “እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 *እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና! አትዘግይ።
"ኢየሱስ ጌታ ተደረገ" ሲባል "ያዕቆብ ጌታ ተደረገ" ወይም "ዮሴፍ ጌታ ተደረገ" በተባለበት ሒሳብ እንጂ "የዓለማቱ ጌታ" የሚለውን አያመለክትም፤።ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባሕርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር ሿሚና ሠያሚ ሲሆን ኢየሱስ ሹምና ሥዩም ነው፥ እግዚአብሔር ኢየሱስን "ራስ" አድርጎታልና፦
ሐዋ. ሥራ 5፥31 ይህን እግዚአብሔር፥ ለእስራኤል ንስሐን የኃጢአትንም ስርየት ይሰጥ ዘንድ፥ *ራስም መድኃኒትም አድርጎ* በቀኙ ከፍ ከፍ አደረገው።
"ጌታ" እና "ራስ" ተለዋዋጭ ቃላት ናቸው። ባሎች ራሶች ናቸው፥ የወንዶች ራስ ደግሞ ክርስቶስ ስለሆነ የጌቶች ጌታ ተብሏል፦
ራእይ 17፥14 እነዚህ በጉን ይወጋሉ፤ በጉም *"የጌቶች ጌታ እና የነገሥታት ንጉሥ”* ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል።
ራእይ 19፥16 በልብሱና በጭኑም የተጻፈበት፦ *“የነገሥታት ንጉሥ እና የጌቶች ጌታ"* የሚል ስም አለው።
ልብ አድርግ ኢየሱስ "የጌቶች ጌታ" የተባለው "የነገሥታት ንጉሥ" በተባለበት ስሌትና ቀመር ነው። "የነገሥታት ንጉሥ" ማዕረግ ደግሞ ለፍጡራንም አገልግሎት ላይ ይውላል፦
ዕዝራ 7፥12 *“ከነገሥታት ንጉሥ”* ከአርጤክስስ ለሰማይ አምላክ ሕግ ጸሐፊ ለካህኑ ለዕዝራ፥ ሙሉ ሰላም ይሁን፤
ሕዝቅኤል 26፥7 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ እነሆ፥ ከሰሜን *“የነገሥታት ንጉሥ”* የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከፈረሶችና ከሰረገሎች ከፈረሰኞችም ከጉባኤና ከብዙ ሕዝብ ጋር በጢሮስ ላይ አመጣለሁ።
ዳንኤል 2፥37 አንተ፥ ንጉሥ ሆይ፥ የሰማይ አምላክ መንግሥትንና ኃይልን፥ ብርታትንና ክብርን የሰጠህ *“የነገሥታት ንጉሥ”* አንተ ነህ።
አይ አርጤክስስ ሆነ ናቡከደነፆር የነገሥታት ንጉሥነትን ያገኙት ከአንዱ አምላክ ነው ከተባለ ኢየሱስም ንግሥናውን ሆነ ጌትነቱን ያገኘው ከአንዱ አምላክ በስጦታ ነው። ሲቀጥል "ጌታ" ማለት "ገዢ" ማለት ነው፥ "የጌቶች ጌታ" ማለት "የምድር ነገሥታት ገዢ" ማለት ነው፦
ራእይ 1፥5 *"የምድርም ነገሥታት ገዥ"* ከሆነ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
ነጥቡ ያለው እዚህ ጋር ነው። እግዚአብሔር ለኢየሱስ ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቶአል ሲባል ሁሉን ካስገዛለት ከእግዚአብሔር በቀር መሆኑ ግልጥ ነው፥ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ለእግዚአብሔር ይገዛል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥27-28 *ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቶአልና። ነገር ግን፦ ሁሉ ተገዝቶአል፡ ሲል፥ ሁሉን ካስገዛለት በቀር መሆኑ ግልጥ ነው። ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል*።
ይህ አንቀጽ የሚያሳየው "የጌቶች ጌታ" ወይም "የምድር ነገሥታት ገዢ" የተባለውን ኢየሱስን የሚገዛው ሌላ ምንነትና ማንነት እንዳለ ነው። እርሱ የኢየሱስ እና የአጠቃላይ ፍጥረት ገዢ ነው፦
1 ቆሮንቶስ 11፥3 *የክርስቶስም ራስ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ልታውቁ እወዳለሁ*።
1 ዜና 29፥11 *አንተም በሁሉ ላይ ከፍ ከፍ ያልህ ራስ ነህ*።
"ራስ" ማለት "ገዢ" ማለት ነው። "ያህዌህ በሁሉ ላይ ራስ ነው" ሲባል ፍጥረት ለያህዌህ የሚገዛው ሚስት ለባሏ የደረጃ መገዛት"functional subordination" እንደምትገዛው ሳይሆን የሥነ-ኑባሬ መገዛት"ontological subordination" ነው። "ሁሉ" በሚለው ቃል ውስጥ ደግሞ ኢየሱስም ስለሚካተት ኢየሱስ ለእግዚአብሔር የሚገዛው የሥነ-ኑባሬ መገዛት ነው። ለምሳሌ ወንድ የሴት ራስ ነው ማለት የሴት ገዢ ነው ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 3፥16 ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ *ሕግ ደግሞ እንደሚል እንዲገዙ* እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥11 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር።
1ኛ ጴጥሮስ 3፥5-6 ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤ እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፦ *"ጌታ"* ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት።
ዘፍጥረት 18፥12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች፦ ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? *ጌታዬም* ፈጽሞ ሸምግሎአል።
ሕግ የሚለው "ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል" የሚል ነው። እግዚአብሔር ለኢየሱስ ገዢ ከሆነ ተገዢ ማንነት በፍጹም መመለክ የለበትም። ሴት ለቧላ የምትገዛው "ጌታ" እያለች እንደሆነ ኢየሱስ ሆነ ሁሉም ፍጥረት ለአብ የሚገዙት "የሰማይና የምድር ጌታ" እያሉ ነው፦
ማቴዎስ 11፥25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ፦ *አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ*፥
ሐዋ. ሥራ 17፥24 ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ *እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና* እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም።
ዋናው ነጥብ ኢየሱስ "የጌቶች ጌታ" የተባለበት ሥልጣንና ሹመት፥ ማዕረግንና እልቅናን ያመለክታል እንጂ የሚመመለክ መሆኑን በፍጹም አያሳይም። ምክንያቱም አንደኛ ጌትነቱን ከራሱ ያገኘው አይደለም፣ ሁለተኛ እርሱ እራሱ የሚገዛው ገዢ አለው፣ ሦስተኛ ፈጣሪ ኢየሱስን “ባሪያዬ” ስለሚለው፦
ኢሳይያስ 42፥1 *እነሆ ደግፌ የያዝሁት “ባሪያዬ”*።
“ባሪያዬ” መባሉ በራሱ ፈጣሪ ተመላኪ ኢየሱስ አምላኪ መሆኑን ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ኢየሱስ የእግዚአብሔር ባሪያ ከሆነ እግዚአብሔር የኢየሱስ ጌታ ነው።
በቁርኣን እሳቤ ደግሞ የሰማያትና የምድር በመካከላቸው ያለውም ፍጡር ሁሉ ጌታ አምላካችን አላህ ነው፥ አላህ የሁሉ ነገር ጌታ ስለሆነ ለእኛ ለሙሥሊሞች ከአላህ ሌላ የምንገዛው ጌታ የለንም፦
37፥5 *የሰማያትና የምድር በመካከላቸው ያለውም ፍጡር ሁሉ ጌታ ነው*፡፡ የምሥራቆችም ጌታ ነው፡፡ رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا وَرَبُّ الْمَشَارِقِ
6፥164 በላቸው «እርሱ *አላህ “የሁሉ ጌታ” ሲሆን ከአላህ በቀር “ሌላን ጌታ” እፈልጋለሁን? ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
37፥5 *የሰማያትና የምድር በመካከላቸው ያለውም ፍጡር ሁሉ ጌታ ነው*፡፡ የምሥራቆችም ጌታ ነው፡፡ رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا وَرَبُّ الْمَشَارِقِ
በባይብል እሳቤ እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው፦ "ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው" ብሎ እንደማይቀበል እሙንና ቅቡል ነው፥ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ሥልጣንና ሹመትን አሊያም ማዕረግና እልቅናን ያመለክታል። ዮሴፍ፦ “እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 *እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና! አትዘግይ።
"ኢየሱስ ጌታ ተደረገ" ሲባል "ያዕቆብ ጌታ ተደረገ" ወይም "ዮሴፍ ጌታ ተደረገ" በተባለበት ሒሳብ እንጂ "የዓለማቱ ጌታ" የሚለውን አያመለክትም፤።ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባሕርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር ሿሚና ሠያሚ ሲሆን ኢየሱስ ሹምና ሥዩም ነው፥ እግዚአብሔር ኢየሱስን "ራስ" አድርጎታልና፦
ሐዋ. ሥራ 5፥31 ይህን እግዚአብሔር፥ ለእስራኤል ንስሐን የኃጢአትንም ስርየት ይሰጥ ዘንድ፥ *ራስም መድኃኒትም አድርጎ* በቀኙ ከፍ ከፍ አደረገው።
"ጌታ" እና "ራስ" ተለዋዋጭ ቃላት ናቸው። ባሎች ራሶች ናቸው፥ የወንዶች ራስ ደግሞ ክርስቶስ ስለሆነ የጌቶች ጌታ ተብሏል፦
ራእይ 17፥14 እነዚህ በጉን ይወጋሉ፤ በጉም *"የጌቶች ጌታ እና የነገሥታት ንጉሥ”* ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል።
ራእይ 19፥16 በልብሱና በጭኑም የተጻፈበት፦ *“የነገሥታት ንጉሥ እና የጌቶች ጌታ"* የሚል ስም አለው።
ልብ አድርግ ኢየሱስ "የጌቶች ጌታ" የተባለው "የነገሥታት ንጉሥ" በተባለበት ስሌትና ቀመር ነው። "የነገሥታት ንጉሥ" ማዕረግ ደግሞ ለፍጡራንም አገልግሎት ላይ ይውላል፦
ዕዝራ 7፥12 *“ከነገሥታት ንጉሥ”* ከአርጤክስስ ለሰማይ አምላክ ሕግ ጸሐፊ ለካህኑ ለዕዝራ፥ ሙሉ ሰላም ይሁን፤
ሕዝቅኤል 26፥7 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ እነሆ፥ ከሰሜን *“የነገሥታት ንጉሥ”* የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ከፈረሶችና ከሰረገሎች ከፈረሰኞችም ከጉባኤና ከብዙ ሕዝብ ጋር በጢሮስ ላይ አመጣለሁ።
ዳንኤል 2፥37 አንተ፥ ንጉሥ ሆይ፥ የሰማይ አምላክ መንግሥትንና ኃይልን፥ ብርታትንና ክብርን የሰጠህ *“የነገሥታት ንጉሥ”* አንተ ነህ።
አይ አርጤክስስ ሆነ ናቡከደነፆር የነገሥታት ንጉሥነትን ያገኙት ከአንዱ አምላክ ነው ከተባለ ኢየሱስም ንግሥናውን ሆነ ጌትነቱን ያገኘው ከአንዱ አምላክ በስጦታ ነው። ሲቀጥል "ጌታ" ማለት "ገዢ" ማለት ነው፥ "የጌቶች ጌታ" ማለት "የምድር ነገሥታት ገዢ" ማለት ነው፦
ራእይ 1፥5 *"የምድርም ነገሥታት ገዥ"* ከሆነ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
ነጥቡ ያለው እዚህ ጋር ነው። እግዚአብሔር ለኢየሱስ ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቶአል ሲባል ሁሉን ካስገዛለት ከእግዚአብሔር በቀር መሆኑ ግልጥ ነው፥ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ለእግዚአብሔር ይገዛል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥27-28 *ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቶአልና። ነገር ግን፦ ሁሉ ተገዝቶአል፡ ሲል፥ ሁሉን ካስገዛለት በቀር መሆኑ ግልጥ ነው። ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል*።
ይህ አንቀጽ የሚያሳየው "የጌቶች ጌታ" ወይም "የምድር ነገሥታት ገዢ" የተባለውን ኢየሱስን የሚገዛው ሌላ ምንነትና ማንነት እንዳለ ነው። እርሱ የኢየሱስ እና የአጠቃላይ ፍጥረት ገዢ ነው፦
1 ቆሮንቶስ 11፥3 *የክርስቶስም ራስ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ልታውቁ እወዳለሁ*።
1 ዜና 29፥11 *አንተም በሁሉ ላይ ከፍ ከፍ ያልህ ራስ ነህ*።
"ራስ" ማለት "ገዢ" ማለት ነው። "ያህዌህ በሁሉ ላይ ራስ ነው" ሲባል ፍጥረት ለያህዌህ የሚገዛው ሚስት ለባሏ የደረጃ መገዛት"functional subordination" እንደምትገዛው ሳይሆን የሥነ-ኑባሬ መገዛት"ontological subordination" ነው። "ሁሉ" በሚለው ቃል ውስጥ ደግሞ ኢየሱስም ስለሚካተት ኢየሱስ ለእግዚአብሔር የሚገዛው የሥነ-ኑባሬ መገዛት ነው። ለምሳሌ ወንድ የሴት ራስ ነው ማለት የሴት ገዢ ነው ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 3፥16 ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ *ሕግ ደግሞ እንደሚል እንዲገዙ* እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥11 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር።
1ኛ ጴጥሮስ 3፥5-6 ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤ እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፦ *"ጌታ"* ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት።
ዘፍጥረት 18፥12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች፦ ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? *ጌታዬም* ፈጽሞ ሸምግሎአል።
ሕግ የሚለው "ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል" የሚል ነው። እግዚአብሔር ለኢየሱስ ገዢ ከሆነ ተገዢ ማንነት በፍጹም መመለክ የለበትም። ሴት ለቧላ የምትገዛው "ጌታ" እያለች እንደሆነ ኢየሱስ ሆነ ሁሉም ፍጥረት ለአብ የሚገዙት "የሰማይና የምድር ጌታ" እያሉ ነው፦
ማቴዎስ 11፥25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ፦ *አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ*፥
ሐዋ. ሥራ 17፥24 ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ *እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና* እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም።
ዋናው ነጥብ ኢየሱስ "የጌቶች ጌታ" የተባለበት ሥልጣንና ሹመት፥ ማዕረግንና እልቅናን ያመለክታል እንጂ የሚመመለክ መሆኑን በፍጹም አያሳይም። ምክንያቱም አንደኛ ጌትነቱን ከራሱ ያገኘው አይደለም፣ ሁለተኛ እርሱ እራሱ የሚገዛው ገዢ አለው፣ ሦስተኛ ፈጣሪ ኢየሱስን “ባሪያዬ” ስለሚለው፦
ኢሳይያስ 42፥1 *እነሆ ደግፌ የያዝሁት “ባሪያዬ”*።
“ባሪያዬ” መባሉ በራሱ ፈጣሪ ተመላኪ ኢየሱስ አምላኪ መሆኑን ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ኢየሱስ የእግዚአብሔር ባሪያ ከሆነ እግዚአብሔር የኢየሱስ ጌታ ነው።
በቁርኣን እሳቤ ደግሞ የሰማያትና የምድር በመካከላቸው ያለውም ፍጡር ሁሉ ጌታ አምላካችን አላህ ነው፥ አላህ የሁሉ ነገር ጌታ ስለሆነ ለእኛ ለሙሥሊሞች ከአላህ ሌላ የምንገዛው ጌታ የለንም፦
37፥5 *የሰማያትና የምድር በመካከላቸው ያለውም ፍጡር ሁሉ ጌታ ነው*፡፡ የምሥራቆችም ጌታ ነው፡፡ رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا وَرَبُّ الْمَشَارِقِ
6፥164 በላቸው «እርሱ *አላህ “የሁሉ ጌታ” ሲሆን ከአላህ በቀር “ሌላን ጌታ” እፈልጋለሁን? ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሷቢኢኢን ወይስ ሷቢኡኡን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
የአንድ ሰው ንግግር ምንም አይነት ግጭት ሊኖርበይ ወይም ላይኖርበት ይችላል፥ በተቃራኒው "መለኮታዊ መገለጥ ነው" ተብሎ ግን ያልሆነ ከሆነ እና ከተበዘረ በእርሱ ውስጥ ግጭት ይገኛል። የፈጣሪ ንግግር ፈጽሞ አይጋጭም፥ ቁርኣን ከዓለማቱ ጌታ ስለወረደ በውስጡ የእርስ በእርስ ግጭት የለበትም፦
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
የክርስትናው ዐቃቤ እምነት ሳሙኤል ግሪን ግን፦ "ቁርኣን እርስ በእርሱ ይጋጫል" ብሎ ቅሪላ ትችት ያቀርባል፥ ይጋጫል ያላቸውን አናቅጽ ጥርስና ምላሱን ብትን አድርገን እስቲ እንያቸው፦
2፥62 እነዚያ ያመኑ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ፣ ክርስቲያኖችም፣ *ሳቢያኖችም* ከእነርሱ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالنَّصَارَىٰ وَالصَّابِئِينَ مَنْ آمَنَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ وَعَمِلَ صَالِحًا فَلَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሳቢያኖች" ለሚለው የገባ ቃል "ሷቢኢኢን" صَّابِئِين ነው። ነገር ግን በሌላ አንቀጽ ተመሳሳይ መልእክት ላይ የገባው "ሷቢኡኡን" صَّابِئُون ነው፦
5፥69 እነዚያ ያመኑና እነዚያም አይሁዳውያን የኾኑ፣ *ሳቢያኖችም*፣ ክርስቲያኖችም ከእነርሱ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነና መልካምን ሥራ የሠራ ሰው በእነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፡፡ እነርሱም አያዝኑም፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالصَّابِئُونَ وَالنَّصَارَىٰ مَنْ آمَنَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ وَعَمِلَ صَالِحًا فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
"ሷቢእ" صَّابِئ በነጠላ ሲሆን በብዜት "ሀምዛህ" ء ከስራ ያ ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ "ኢኢ" ئِي ገብታ በ "ኑን" ن ሲጨርስ "ሷቢኢኢን" صَّابِئِين ወይም "ሀምዛህ" ء ደማህ ዋው ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ "ኡኡ" ئُو ገብታ በ "ኑን" ن ሲጨርስ "ሷቢኡኡን" صَّابِئُون ይሆናል።
ሳሙኤል ግሪን፦ "አንዱ ጥቅስ ላይ "ሷቢኢኢን" ማለቱን፥ ሌላውን ጥቅስ ላይ "ሷቢኡኡን" ማለቱ የሰዋስው ግጭት ነው" ይላል። ይህ የዐረቢኛ ሰዋስውን ካለመረዳት የሚመጣ የተሳከረ ምልከታ ነው።
ሲጀመር ቁርኣን ላይ "ሙፍረድ" مُفْرَد ማለትም "ነጠላ" የነበረ ቃል ወደ "ጀምዕ" جَمْع ማለትም "ብዜት" ሲመጣ ከስራ ያ ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ በ "ኑን" ن መጨረስ ወይንም ደማህ ዋው ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ በ "ኑን" ن መጨረስ ይቻላል። ለምሳሌ "ሙሥሊም" مُسْلِم የነበረው ነጠላ ቃል በብዜት "ሙሥሊሚሚን" مُسْلِمِين ወይም "ሙሥሊሙሙን" مُّسْلِمُون መሆን ይችላል፦
43፥69 እነዚያ በአንቀጾቻችን ያመኑ እና ፍጹም *ታዛዦች* የነበሩ። الَّذِينَ آمَنُوا بِآيَاتِنَا وَكَانُوا مُسْلِمِينَ
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም *ታዛዦች* ናችሁን?» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
ልብ አድርግ የመጀመሪያው አንቀጽ ላይ "ሚም" م ከስራ ያ ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት "ሚሚ" مِي ሆኖ በ "ኑን" ن ሲጨርስ፥ በሁለተኛው አንቀጽ م ደማህ ዋው ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት "ሙሙ" مُو ሆኖ በ "ኑን" ن ይጨርሳል። ብዙ ናሙና አለ፥ ለምሳሌ በነጠላ "ሙእሚን" مُؤْمِنِينَ የነበረው በብዜት "ሙእሚኒኒን" مُؤْمِنِين ወይም "ሙእሚኑኑን" مُؤْمِنِين ተብሎ ሊቀመጥ ይችላል። ይህ የመድ ሕግ ነው፥ መድ مَدْ ማለት በተጅዊድ ሕግ "መሳቢያ”stretch” ማለት ነው።
ሲቀጥል ሳሙኤል ግሪን "ሀምዛህ" ء ከስራ ያ ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ "ኢኢ" ئِي የምትለዋን "ሀምዛህ" ء ከሥራተይን "ኢን" ٍ አድርጎ በመረዳት፥ እንዲሁ "ሀምዛህ" ء ደማህ ዋው ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ "ኡኡ" ئُو የምትለዋን "ሀምዛህ" ء ደማተይን "ኡን" ٌ አድርጎ በመረዳት መድን ከተንዊን ጋር ቀላቅሏል። ይህ የሚያሳየው ስለ ኢዕራብ ምንም ግንዛቤ እንደሌለው ያሳብቅበታል። "ኢዕራብ" إِﻋْﺮَاب ማለት "ሙያ"case" ማለት ሲሆን ኢዕራብ በሦስት ይከፈላል፥ እነርሱም፦ "መርፉዕ" مَرْفُوع ማለትም "ባለቤት"nominative"፣ "መንሱብ" مَنْصُوب ማለትም "ተሳቢ"accusative" እና "መጅሩር" مَجْرُور ማለትም "አገናዛቢ"genetive" ናቸው።
ኢዕራብ አገልግሎቱ በሐረካት እና በተንዊን ላይ ነው፥ "ሐረካት" حَرَكَاتْ ማለት "እንቅስቃሴ"motion ማለት ሲሆን አጭር አናባቢ”short vowel” ነው፥ እነዚህ አጭር አናባቢ በመንሱብ "ፈትሓህ" فَتْحَة ሲሆን፣ በመጅሩር "ከሥራህ" كَسْرَة ሲሆን፣ በመርፉዕ ደግሞ "ደማህ" ضَمَّة ነው።
"ተንዊን" تَنْوِين ማለት "ኑናዊነት"nunation" "ኑን" ن ድርብ አናባቢ”double vowel” ስትመጣ ነው፥ ተንዊን በመንሱብ "ፈትሐተይን" فَتْحَتَين ፣ በመጅሩር "ከሥረተይን" كَسْرَتَين እና በመርፉዕ "ደመተይን" ضَمَّتَين ነው። አንድ ቃል ተንዊን ሆኖ ከመጣ ነኪራህ ነው፥ "ነኪራህ" نَكْرَه ማለት "ኢ-አመልካች መስተአምር"indefinite article" ማለት ነው።
ነገር ግን "ሷቢኢኢን" صَّابِئِين ወይም "ሷቢኡኡን" صَّابِئُون በሚለው ቃል መነሻ ላይ "አል" ال የሚል "ማዕሪፋህ" مَعْرِفَة ማለትም "አመልካች መስተአምር"definite article" ስላለ ነኪራህ አይደለም። ነኪራክ ካልሆነ ደግሞ የኢዕራብ ልዩነት ኖሮት ትርጉሙን አያዛባም። ስለዚህ የሳሙኤል ግሪን እንኩቶ ትችት ዜሮ ይገባል።
ከላይ የቀረበውን ጥያቄ ሆነ የተሰጠውን መልስ ለመረዳት የተጅዊድ እሳቤ መያዝ ያሻል፥ የቁርኣንን መሠረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ ለመረዳት ተጅዊድ ወሳኝ ጉዳይ ነው። አላህ ቁርኣንን ተረድተው ከሚጠቀሙ ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
የአንድ ሰው ንግግር ምንም አይነት ግጭት ሊኖርበይ ወይም ላይኖርበት ይችላል፥ በተቃራኒው "መለኮታዊ መገለጥ ነው" ተብሎ ግን ያልሆነ ከሆነ እና ከተበዘረ በእርሱ ውስጥ ግጭት ይገኛል። የፈጣሪ ንግግር ፈጽሞ አይጋጭም፥ ቁርኣን ከዓለማቱ ጌታ ስለወረደ በውስጡ የእርስ በእርስ ግጭት የለበትም፦
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
የክርስትናው ዐቃቤ እምነት ሳሙኤል ግሪን ግን፦ "ቁርኣን እርስ በእርሱ ይጋጫል" ብሎ ቅሪላ ትችት ያቀርባል፥ ይጋጫል ያላቸውን አናቅጽ ጥርስና ምላሱን ብትን አድርገን እስቲ እንያቸው፦
2፥62 እነዚያ ያመኑ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ፣ ክርስቲያኖችም፣ *ሳቢያኖችም* ከእነርሱ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالنَّصَارَىٰ وَالصَّابِئِينَ مَنْ آمَنَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ وَعَمِلَ صَالِحًا فَلَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሳቢያኖች" ለሚለው የገባ ቃል "ሷቢኢኢን" صَّابِئِين ነው። ነገር ግን በሌላ አንቀጽ ተመሳሳይ መልእክት ላይ የገባው "ሷቢኡኡን" صَّابِئُون ነው፦
5፥69 እነዚያ ያመኑና እነዚያም አይሁዳውያን የኾኑ፣ *ሳቢያኖችም*፣ ክርስቲያኖችም ከእነርሱ በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነና መልካምን ሥራ የሠራ ሰው በእነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፡፡ እነርሱም አያዝኑም፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالصَّابِئُونَ وَالنَّصَارَىٰ مَنْ آمَنَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ وَعَمِلَ صَالِحًا فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
"ሷቢእ" صَّابِئ በነጠላ ሲሆን በብዜት "ሀምዛህ" ء ከስራ ያ ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ "ኢኢ" ئِي ገብታ በ "ኑን" ن ሲጨርስ "ሷቢኢኢን" صَّابِئِين ወይም "ሀምዛህ" ء ደማህ ዋው ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ "ኡኡ" ئُو ገብታ በ "ኑን" ن ሲጨርስ "ሷቢኡኡን" صَّابِئُون ይሆናል።
ሳሙኤል ግሪን፦ "አንዱ ጥቅስ ላይ "ሷቢኢኢን" ማለቱን፥ ሌላውን ጥቅስ ላይ "ሷቢኡኡን" ማለቱ የሰዋስው ግጭት ነው" ይላል። ይህ የዐረቢኛ ሰዋስውን ካለመረዳት የሚመጣ የተሳከረ ምልከታ ነው።
ሲጀመር ቁርኣን ላይ "ሙፍረድ" مُفْرَد ማለትም "ነጠላ" የነበረ ቃል ወደ "ጀምዕ" جَمْع ማለትም "ብዜት" ሲመጣ ከስራ ያ ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ በ "ኑን" ن መጨረስ ወይንም ደማህ ዋው ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ በ "ኑን" ن መጨረስ ይቻላል። ለምሳሌ "ሙሥሊም" مُسْلِم የነበረው ነጠላ ቃል በብዜት "ሙሥሊሚሚን" مُسْلِمِين ወይም "ሙሥሊሙሙን" مُّسْلِمُون መሆን ይችላል፦
43፥69 እነዚያ በአንቀጾቻችን ያመኑ እና ፍጹም *ታዛዦች* የነበሩ። الَّذِينَ آمَنُوا بِآيَاتِنَا وَكَانُوا مُسْلِمِينَ
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም *ታዛዦች* ናችሁን?» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
ልብ አድርግ የመጀመሪያው አንቀጽ ላይ "ሚም" م ከስራ ያ ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት "ሚሚ" مِي ሆኖ በ "ኑን" ن ሲጨርስ፥ በሁለተኛው አንቀጽ م ደማህ ዋው ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት "ሙሙ" مُو ሆኖ በ "ኑን" ن ይጨርሳል። ብዙ ናሙና አለ፥ ለምሳሌ በነጠላ "ሙእሚን" مُؤْمِنِينَ የነበረው በብዜት "ሙእሚኒኒን" مُؤْمِنِين ወይም "ሙእሚኑኑን" مُؤْمِنِين ተብሎ ሊቀመጥ ይችላል። ይህ የመድ ሕግ ነው፥ መድ مَدْ ማለት በተጅዊድ ሕግ "መሳቢያ”stretch” ማለት ነው።
ሲቀጥል ሳሙኤል ግሪን "ሀምዛህ" ء ከስራ ያ ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ "ኢኢ" ئِي የምትለዋን "ሀምዛህ" ء ከሥራተይን "ኢን" ٍ አድርጎ በመረዳት፥ እንዲሁ "ሀምዛህ" ء ደማህ ዋው ስኩን ባለ ሁለት ሐረካት ተስቦ "ኡኡ" ئُو የምትለዋን "ሀምዛህ" ء ደማተይን "ኡን" ٌ አድርጎ በመረዳት መድን ከተንዊን ጋር ቀላቅሏል። ይህ የሚያሳየው ስለ ኢዕራብ ምንም ግንዛቤ እንደሌለው ያሳብቅበታል። "ኢዕራብ" إِﻋْﺮَاب ማለት "ሙያ"case" ማለት ሲሆን ኢዕራብ በሦስት ይከፈላል፥ እነርሱም፦ "መርፉዕ" مَرْفُوع ማለትም "ባለቤት"nominative"፣ "መንሱብ" مَنْصُوب ማለትም "ተሳቢ"accusative" እና "መጅሩር" مَجْرُور ማለትም "አገናዛቢ"genetive" ናቸው።
ኢዕራብ አገልግሎቱ በሐረካት እና በተንዊን ላይ ነው፥ "ሐረካት" حَرَكَاتْ ማለት "እንቅስቃሴ"motion ማለት ሲሆን አጭር አናባቢ”short vowel” ነው፥ እነዚህ አጭር አናባቢ በመንሱብ "ፈትሓህ" فَتْحَة ሲሆን፣ በመጅሩር "ከሥራህ" كَسْرَة ሲሆን፣ በመርፉዕ ደግሞ "ደማህ" ضَمَّة ነው።
"ተንዊን" تَنْوِين ማለት "ኑናዊነት"nunation" "ኑን" ن ድርብ አናባቢ”double vowel” ስትመጣ ነው፥ ተንዊን በመንሱብ "ፈትሐተይን" فَتْحَتَين ፣ በመጅሩር "ከሥረተይን" كَسْرَتَين እና በመርፉዕ "ደመተይን" ضَمَّتَين ነው። አንድ ቃል ተንዊን ሆኖ ከመጣ ነኪራህ ነው፥ "ነኪራህ" نَكْرَه ማለት "ኢ-አመልካች መስተአምር"indefinite article" ማለት ነው።
ነገር ግን "ሷቢኢኢን" صَّابِئِين ወይም "ሷቢኡኡን" صَّابِئُون በሚለው ቃል መነሻ ላይ "አል" ال የሚል "ማዕሪፋህ" مَعْرِفَة ማለትም "አመልካች መስተአምር"definite article" ስላለ ነኪራህ አይደለም። ነኪራክ ካልሆነ ደግሞ የኢዕራብ ልዩነት ኖሮት ትርጉሙን አያዛባም። ስለዚህ የሳሙኤል ግሪን እንኩቶ ትችት ዜሮ ይገባል።
ከላይ የቀረበውን ጥያቄ ሆነ የተሰጠውን መልስ ለመረዳት የተጅዊድ እሳቤ መያዝ ያሻል፥ የቁርኣንን መሠረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ ለመረዳት ተጅዊድ ወሳኝ ጉዳይ ነው። አላህ ቁርኣንን ተረድተው ከሚጠቀሙ ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የሴት ምስክርነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"በትክክል ቀዋሚዎች በነፍሶቻችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
በራሳችን ሆነ በወላጆቻን ወይንም በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች መሆን አለብን። አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ ሀብታም ወይም ድኻ ሳንል፣ ሳናዳላ፣ ዝንባሌን ሳንከተል፣ ፍትህን ሳናጣምም፣ ሐቅን ሳንመሰክር ሳንቀር ብንመሰክር በጀነት ውስጥ የምከብርን ነን፦
70፥33 *"እነዚያም እነርሱ በምስክርነታቸው ትክክለኞች የኾኑት"*፡፡ وَٱلَّذِينَ هُم بِشَهَٰدَٰتِهِمْ قَآئِمُونَ
70፥35 *"እነዚህ በገነቶች ውስጥ የሚከበሩ ናቸው"*፡፡ أُو۟لَٰٓئِكَ فِى جَنَّٰتٍۢ مُّكْرَمُونَ
አንድ ሙዕሚን ለአላህ ብሎ ቀጥተኛ በፍትሕ መስካሪ መሆን አለበት፥ ጥላቻ ካለማስተካከል ከመጣ ከአላህ ፍራቻ የራቀ ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
“ቂሥጥ” قِسْط ማለት “ፍትሕ” ማለት ነው፥ ለአላህ ተብሎ ቀጥተኛ ለመሆን ፍትሕ ወሳኝ ነጥብ ነው። ይህ በነሲብ ከመመስከር ይታደገናል፥ “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا ተብሎ የተቀመጠው የግስ መደብ የስም መደቡ “ዐድል” عَدْل ሲሆን አሁን “ፍትሕ” ማለት ነው። ይህም ፍትሐዊ ምስክርነት በቁርኣን በአራት ይከፈላል። እነርሱም፦ የፍቺ ምስክርነት፣ የኑዛዜ ምስክርነት፣ የዝሙት ምስክርነት እና የዕዳ ምስክነት ናቸው።
ነጥብ አንድ
"የፍቺ ምስክርነት"
65፥2 *"ጊዜያቸውንም ለመዳረስ በተቃረቡ ጊዜ በመልካም ያዙዋቸው፡፡ ወይም በመልካም ተለያዩዋቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ሁለት የትክክለኛነት ባለቤቶችን አስመስክሩ፡፡ ምስክርነትንም ለአላህ አስተካክሉ"*፡፡ ይህ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምን የኾነ ሰው ሁሉ በእርሱ ይገሰጽበታል፡፡ አላህንም የሚፈራ ሰው ለእርሱ መውጫን ያደርግለታል፡፡ فَإِذَا بَلَغْنَ أَجَلَهُنَّ فَأَمْسِكُوهُنَّ بِمَعْرُوفٍ أَوْ فَارِقُوهُنَّ بِمَعْرُوفٍ وَأَشْهِدُوا ذَوَيْ عَدْلٍ مِّنكُمْ وَأَقِيمُوا الشَّهَادَةَ لِلَّهِ ۚ ذَٰلِكُمْ يُوعَظُ بِهِ مَن كَانَ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ وَمَن يَتَّقِ اللَّهَ يَجْعَل لَّهُ مَخْرَجًا
በፍቺ ምስክርነት ላይ ሴት እና ወንድ ያላቸው የምስክርነት ድርሻ ልዩነት የለውም።
ነጥብ ሁለት
"የኑዛዜ ምስክርነት"
5፥106 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"አንዳችሁን ሞት በመጣበት ጊዜ በኑዛዜ ወቅት የመካከላችሁ ምስክርነት ከእናንተ ሁለት የትክክለኛነት ባለቤቶች የኾኑ ሰዎች ወይም በምድር ብትጓዙና የሞት አደጋ ብትነካችሁ ከሌሎቻችሁ የኾኑ ሁለት ሌሎች ሰዎች መመስከር ነው፡፡ ብትጠራጠሩ ከዐሱር ሶላት በኋላ ታቆሟቸው እና የሚመሰክርለት ሰው የዝምድና ባለቤት ቢኾንም እንኳ «በርሱ ዋጋን አንገዛም የአላህንም ምስክርነት አንደብቅም፤ ያን ጊዜ ደብቀን ብንገኝ እኛ ከኃጢአተኞች ነን» ብለው በአላህ ስም ይምላሉ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا شَهَادَةُ بَيْنِكُمْ إِذَا حَضَرَ أَحَدَكُمُ الْمَوْتُ حِينَ الْوَصِيَّةِ اثْنَانِ ذَوَا عَدْلٍ مِّنكُمْ أَوْ آخَرَانِ مِنْ غَيْرِكُمْ إِنْ أَنتُمْ ضَرَبْتُمْ فِي الْأَرْضِ فَأَصَابَتْكُم مُّصِيبَةُ الْمَوْتِ ۚ تَحْبِسُونَهُمَا مِن بَعْدِ الصَّلَاةِ فَيُقْسِمَانِ بِاللَّهِ إِنِ ارْتَبْتُمْ لَا نَشْتَرِي بِهِ ثَمَنًا وَلَوْ كَانَ ذَا قُرْبَىٰ ۙ وَلَا نَكْتُمُ شَهَادَةَ اللَّهِ إِنَّا إِذًا لَّمِنَ الْآثِمِينَ
በኑዛዜ ምስክርነት ላይ ሴት እና ወንድ ያላቸው የምስክርነት ድርሻ ልዩነት የለውም።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"በትክክል ቀዋሚዎች በነፍሶቻችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
በራሳችን ሆነ በወላጆቻን ወይንም በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች መሆን አለብን። አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ ሀብታም ወይም ድኻ ሳንል፣ ሳናዳላ፣ ዝንባሌን ሳንከተል፣ ፍትህን ሳናጣምም፣ ሐቅን ሳንመሰክር ሳንቀር ብንመሰክር በጀነት ውስጥ የምከብርን ነን፦
70፥33 *"እነዚያም እነርሱ በምስክርነታቸው ትክክለኞች የኾኑት"*፡፡ وَٱلَّذِينَ هُم بِشَهَٰدَٰتِهِمْ قَآئِمُونَ
70፥35 *"እነዚህ በገነቶች ውስጥ የሚከበሩ ናቸው"*፡፡ أُو۟لَٰٓئِكَ فِى جَنَّٰتٍۢ مُّكْرَمُونَ
አንድ ሙዕሚን ለአላህ ብሎ ቀጥተኛ በፍትሕ መስካሪ መሆን አለበት፥ ጥላቻ ካለማስተካከል ከመጣ ከአላህ ፍራቻ የራቀ ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
“ቂሥጥ” قِسْط ማለት “ፍትሕ” ማለት ነው፥ ለአላህ ተብሎ ቀጥተኛ ለመሆን ፍትሕ ወሳኝ ነጥብ ነው። ይህ በነሲብ ከመመስከር ይታደገናል፥ “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا ተብሎ የተቀመጠው የግስ መደብ የስም መደቡ “ዐድል” عَدْل ሲሆን አሁን “ፍትሕ” ማለት ነው። ይህም ፍትሐዊ ምስክርነት በቁርኣን በአራት ይከፈላል። እነርሱም፦ የፍቺ ምስክርነት፣ የኑዛዜ ምስክርነት፣ የዝሙት ምስክርነት እና የዕዳ ምስክነት ናቸው።
ነጥብ አንድ
"የፍቺ ምስክርነት"
65፥2 *"ጊዜያቸውንም ለመዳረስ በተቃረቡ ጊዜ በመልካም ያዙዋቸው፡፡ ወይም በመልካም ተለያዩዋቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ሁለት የትክክለኛነት ባለቤቶችን አስመስክሩ፡፡ ምስክርነትንም ለአላህ አስተካክሉ"*፡፡ ይህ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምን የኾነ ሰው ሁሉ በእርሱ ይገሰጽበታል፡፡ አላህንም የሚፈራ ሰው ለእርሱ መውጫን ያደርግለታል፡፡ فَإِذَا بَلَغْنَ أَجَلَهُنَّ فَأَمْسِكُوهُنَّ بِمَعْرُوفٍ أَوْ فَارِقُوهُنَّ بِمَعْرُوفٍ وَأَشْهِدُوا ذَوَيْ عَدْلٍ مِّنكُمْ وَأَقِيمُوا الشَّهَادَةَ لِلَّهِ ۚ ذَٰلِكُمْ يُوعَظُ بِهِ مَن كَانَ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ وَمَن يَتَّقِ اللَّهَ يَجْعَل لَّهُ مَخْرَجًا
በፍቺ ምስክርነት ላይ ሴት እና ወንድ ያላቸው የምስክርነት ድርሻ ልዩነት የለውም።
ነጥብ ሁለት
"የኑዛዜ ምስክርነት"
5፥106 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"አንዳችሁን ሞት በመጣበት ጊዜ በኑዛዜ ወቅት የመካከላችሁ ምስክርነት ከእናንተ ሁለት የትክክለኛነት ባለቤቶች የኾኑ ሰዎች ወይም በምድር ብትጓዙና የሞት አደጋ ብትነካችሁ ከሌሎቻችሁ የኾኑ ሁለት ሌሎች ሰዎች መመስከር ነው፡፡ ብትጠራጠሩ ከዐሱር ሶላት በኋላ ታቆሟቸው እና የሚመሰክርለት ሰው የዝምድና ባለቤት ቢኾንም እንኳ «በርሱ ዋጋን አንገዛም የአላህንም ምስክርነት አንደብቅም፤ ያን ጊዜ ደብቀን ብንገኝ እኛ ከኃጢአተኞች ነን» ብለው በአላህ ስም ይምላሉ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا شَهَادَةُ بَيْنِكُمْ إِذَا حَضَرَ أَحَدَكُمُ الْمَوْتُ حِينَ الْوَصِيَّةِ اثْنَانِ ذَوَا عَدْلٍ مِّنكُمْ أَوْ آخَرَانِ مِنْ غَيْرِكُمْ إِنْ أَنتُمْ ضَرَبْتُمْ فِي الْأَرْضِ فَأَصَابَتْكُم مُّصِيبَةُ الْمَوْتِ ۚ تَحْبِسُونَهُمَا مِن بَعْدِ الصَّلَاةِ فَيُقْسِمَانِ بِاللَّهِ إِنِ ارْتَبْتُمْ لَا نَشْتَرِي بِهِ ثَمَنًا وَلَوْ كَانَ ذَا قُرْبَىٰ ۙ وَلَا نَكْتُمُ شَهَادَةَ اللَّهِ إِنَّا إِذًا لَّمِنَ الْآثِمِينَ
በኑዛዜ ምስክርነት ላይ ሴት እና ወንድ ያላቸው የምስክርነት ድርሻ ልዩነት የለውም።
ነጥብ ሦስት
"የዝሙት ምስክርነት"
24፥4 *"እነዚያም ጥብቆችን ሴቶች በዝሙት የሚሰድቡ ከዚያም አራትን ምስክሮች ያላመጡ ሰማኒያን ግርፋት ግረፏቸው፡፡ ከእነርሱም ምስክርነትን ሁልጊዜ አትቀበሉ እነዚያም እነሱ አመጸኞች ናቸው"*፡፡ وَالَّذِينَ يَرْمُونَ الْمُحْصَنَاتِ ثُمَّ لَمْ يَأْتُوا بِأَرْبَعَةِ شُهَدَاءَ فَاجْلِدُوهُمْ ثَمَانِينَ جَلْدَةً وَلَا تَقْبَلُوا لَهُمْ شَهَادَةً أَبَدًا ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَاسِقُونَ
በዝሙት ምስክርነት ላይ ሴት እና ወንድ ያላቸው የምስክርነት ድርሻ ልዩነት የለውም።
ነጥብ አራት
"የዕዳ ምስክርነት"
2፥282 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በዕዳ በተዋዋላችሁ ጊዜ ጻፉት፡፡ ጸሐፊም በመካከላችሁ በትክክል ይጻፍ፡፡ ጸሐፊም አላህ እንደ አሳወቀው መጻፍን እንቢ አይበል፡፡ ይጻፍም፡፡ ያም በርሱ ላይ ዕዳው ያለበት ሰው በቃሉ ያስጽፍ፡፡ አላህንም ጌታውን ይፍራ፡፡ ከእርሱም ካለበት ዕዳ ምንንም አያጉድል፡፡ ያም በርሱ ላይ ዕዳው ያለበት ቂል፣ ወይም ደካማ፣ ወይም በቃሉ ማስጻፍን የማይችል ቢኾን ዋቢው በትክክል ያስጽፍለት፡፡ ከወንዶቻችሁም ሁለትን ምስክሮች አስመስክሩ፡፡ ሁለትም ወንዶች ባይኾኑ ከምስክሮች ሲኾኑ ከምትወዱዋቸው የኾኑን አንድ ወንድና አንደኛዋ ስትረሳ አንደኛይቱ ሌላዋን ታስታውሳት ዘንድ ሁለት ሴቶች ይመስክሩ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا تَدَايَنتُم بِدَيْنٍ إِلَىٰ أَجَلٍ مُّسَمًّى فَاكْتُبُوهُ ۚ وَلْيَكْتُب بَّيْنَكُمْ كَاتِبٌ بِالْعَدْلِ ۚ وَلَا يَأْبَ كَاتِبٌ أَن يَكْتُبَ كَمَا عَلَّمَهُ اللَّهُ ۚ فَلْيَكْتُبْ وَلْيُمْلِلِ الَّذِي عَلَيْهِ الْحَقُّ وَلْيَتَّقِ اللَّهَ رَبَّهُ وَلَا يَبْخَسْ مِنْهُ شَيْئًا ۚ فَإِن كَانَ الَّذِي عَلَيْهِ الْحَقُّ سَفِيهًا أَوْ ضَعِيفًا أَوْ لَا يَسْتَطِيعُ أَن يُمِلَّ هُوَ فَلْيُمْلِلْ وَلِيُّهُ بِالْعَدْلِ ۚ وَاسْتَشْهِدُوا شَهِيدَيْنِ مِن رِّجَالِكُمْ ۖ فَإِن لَّمْ يَكُونَا رَجُلَيْنِ فَرَجُلٌ وَامْرَأَتَانِ مِمَّن تَرْضَوْنَ مِنَ الشُّهَدَاءِ أَن تَضِلَّ إِحْدَاهُمَا فَتُذَكِّرَ إِحْدَاهُمَا الْأُخْرَىٰ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ስትረሳ" ለሚለው ቃል የገባው "ተዲለ" تَضِلَّ ሲሆን "ደለ" ضَلَّ ማለት "ረሳ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። በተጨማሪም "ታስታውሳት" ለሚለው ቃል የገባው "ቱዘከረ" َتُذَكِّر ሲሆን "ዘከረ" ذَكَرَ ማለት "አስታወሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። እዚህ አንቀጽ ላይ "ዚክራ" ذِكْرَىٰ ማለትም "ማስታወስ" እና "ደላል" ضَلَال ማለትም "መርሳት" ሁለት ተቃራኒ ነገር ሆነው ነው የመጡት። ይህንን እሳቤ ይህ ሐዲስ ያጠናክርልናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 22
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የሴት ምስክርነት የወንድ ግማሽ ምስክርነት አይደለምን? ሴቶችም፦ "አዎ" አሉ፥ እርሳቸውም፦ "ይህ የሴት ዐቅል ዝንጉነት ነው"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَلَيْسَ شَهَادَةُ الْمَرْأَةِ مِثْلَ نِصْفِ شَهَادَةِ الرَّجُلِ ". قُلْنَا بَلَى. قَالَ " فَذَلِكَ مِنْ نُقْصَانِ عَقْلِهَا
"ኑቅሳን" نُقْصَان የሚለው "ነቀሰ" نَقَصَ ማለትም "ዘነጋ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዝንጉነት" ማለት ነው። የፍቺ ምስክርነት፣ የኑዛዜ ምስክርነት፣ የዝሙት ምስክርነት ላይ በወንድ እና በሴት አንዳች የምስክርነት ልዩነት የለም። ነገር ግን የዕዳ ምስክርነት ላይ አንድ ወንድ እና ሁለት ሴቶች ነው፥ ምክንያቱም አንደኛዋ ስትረሳ አንደኛይቱ ሌላዋን ታስታውሳት ዘንድ ነው። ሴት ልጅ በወሊድ እና በወር አበባ ጊዜ ህመም ስለሚኖርባት በማስታወስ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንዳለባት የሥነ-እንስት"gynecology" ምሁራን ያትታሉ። የፍቺ ምስክርነት፣ የኑዛዜ ምስክርነት፣ የዝሙት ምስክርነት ወቅታዊ ስለሆኑ የሚረሱ አይደሉም፥ የዕዳ ምስክነት ግን የረዥም ጊዜ ሒደት ነው። በዚህ ሒደት ውስጥ ሴት ልጅ በወሊድ እና በወር አበባ ጊዜ ህመም ስለሚኖርባት በማስታወስ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ስለሚኖር ሁለቱን እንስት ይረዳዳሉ።
በተተፈ ሴት እና ወንድ በአላህ ዘንድ ምንም የኑባሬ ልዩነት የላቸውም፥ ወንዱም ሰው እንደሆነ ሴቷም ሰው ናት። ባይብል እና አዋልድ ግን፦ "ሴት “ደካማ ፍጥረት ናት። በተፈጥሮዋ ደካማ ናት፤ የሰማችውን ሁሉ ሳታመዛዝን አሜን ብላ ትቀበላለችና” ይለናል፦
1 ጴጥሮስ 3፥7 እንዲሁም፥ እናንተ ባሎች ሆይ፥ *”ደካማ ፍጥረት ስለ ሆኑ”* ከሚስቶቻችሁ ጋር በማስተዋል አብራችሁ ኑሩ።
ቀለሜንጦስ 2÷14 *”ሴት በተፈጥሮዋ ደካማ ናት፤ የሰማችውን ሁሉ ሳታመዛዝን አሜን ብላ ትቀበላለችና”*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"የዝሙት ምስክርነት"
24፥4 *"እነዚያም ጥብቆችን ሴቶች በዝሙት የሚሰድቡ ከዚያም አራትን ምስክሮች ያላመጡ ሰማኒያን ግርፋት ግረፏቸው፡፡ ከእነርሱም ምስክርነትን ሁልጊዜ አትቀበሉ እነዚያም እነሱ አመጸኞች ናቸው"*፡፡ وَالَّذِينَ يَرْمُونَ الْمُحْصَنَاتِ ثُمَّ لَمْ يَأْتُوا بِأَرْبَعَةِ شُهَدَاءَ فَاجْلِدُوهُمْ ثَمَانِينَ جَلْدَةً وَلَا تَقْبَلُوا لَهُمْ شَهَادَةً أَبَدًا ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَاسِقُونَ
በዝሙት ምስክርነት ላይ ሴት እና ወንድ ያላቸው የምስክርነት ድርሻ ልዩነት የለውም።
ነጥብ አራት
"የዕዳ ምስክርነት"
2፥282 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በዕዳ በተዋዋላችሁ ጊዜ ጻፉት፡፡ ጸሐፊም በመካከላችሁ በትክክል ይጻፍ፡፡ ጸሐፊም አላህ እንደ አሳወቀው መጻፍን እንቢ አይበል፡፡ ይጻፍም፡፡ ያም በርሱ ላይ ዕዳው ያለበት ሰው በቃሉ ያስጽፍ፡፡ አላህንም ጌታውን ይፍራ፡፡ ከእርሱም ካለበት ዕዳ ምንንም አያጉድል፡፡ ያም በርሱ ላይ ዕዳው ያለበት ቂል፣ ወይም ደካማ፣ ወይም በቃሉ ማስጻፍን የማይችል ቢኾን ዋቢው በትክክል ያስጽፍለት፡፡ ከወንዶቻችሁም ሁለትን ምስክሮች አስመስክሩ፡፡ ሁለትም ወንዶች ባይኾኑ ከምስክሮች ሲኾኑ ከምትወዱዋቸው የኾኑን አንድ ወንድና አንደኛዋ ስትረሳ አንደኛይቱ ሌላዋን ታስታውሳት ዘንድ ሁለት ሴቶች ይመስክሩ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا تَدَايَنتُم بِدَيْنٍ إِلَىٰ أَجَلٍ مُّسَمًّى فَاكْتُبُوهُ ۚ وَلْيَكْتُب بَّيْنَكُمْ كَاتِبٌ بِالْعَدْلِ ۚ وَلَا يَأْبَ كَاتِبٌ أَن يَكْتُبَ كَمَا عَلَّمَهُ اللَّهُ ۚ فَلْيَكْتُبْ وَلْيُمْلِلِ الَّذِي عَلَيْهِ الْحَقُّ وَلْيَتَّقِ اللَّهَ رَبَّهُ وَلَا يَبْخَسْ مِنْهُ شَيْئًا ۚ فَإِن كَانَ الَّذِي عَلَيْهِ الْحَقُّ سَفِيهًا أَوْ ضَعِيفًا أَوْ لَا يَسْتَطِيعُ أَن يُمِلَّ هُوَ فَلْيُمْلِلْ وَلِيُّهُ بِالْعَدْلِ ۚ وَاسْتَشْهِدُوا شَهِيدَيْنِ مِن رِّجَالِكُمْ ۖ فَإِن لَّمْ يَكُونَا رَجُلَيْنِ فَرَجُلٌ وَامْرَأَتَانِ مِمَّن تَرْضَوْنَ مِنَ الشُّهَدَاءِ أَن تَضِلَّ إِحْدَاهُمَا فَتُذَكِّرَ إِحْدَاهُمَا الْأُخْرَىٰ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ስትረሳ" ለሚለው ቃል የገባው "ተዲለ" تَضِلَّ ሲሆን "ደለ" ضَلَّ ማለት "ረሳ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። በተጨማሪም "ታስታውሳት" ለሚለው ቃል የገባው "ቱዘከረ" َتُذَكِّر ሲሆን "ዘከረ" ذَكَرَ ማለት "አስታወሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። እዚህ አንቀጽ ላይ "ዚክራ" ذِكْرَىٰ ማለትም "ማስታወስ" እና "ደላል" ضَلَال ማለትም "መርሳት" ሁለት ተቃራኒ ነገር ሆነው ነው የመጡት። ይህንን እሳቤ ይህ ሐዲስ ያጠናክርልናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 22
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የሴት ምስክርነት የወንድ ግማሽ ምስክርነት አይደለምን? ሴቶችም፦ "አዎ" አሉ፥ እርሳቸውም፦ "ይህ የሴት ዐቅል ዝንጉነት ነው"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَلَيْسَ شَهَادَةُ الْمَرْأَةِ مِثْلَ نِصْفِ شَهَادَةِ الرَّجُلِ ". قُلْنَا بَلَى. قَالَ " فَذَلِكَ مِنْ نُقْصَانِ عَقْلِهَا
"ኑቅሳን" نُقْصَان የሚለው "ነቀሰ" نَقَصَ ማለትም "ዘነጋ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዝንጉነት" ማለት ነው። የፍቺ ምስክርነት፣ የኑዛዜ ምስክርነት፣ የዝሙት ምስክርነት ላይ በወንድ እና በሴት አንዳች የምስክርነት ልዩነት የለም። ነገር ግን የዕዳ ምስክርነት ላይ አንድ ወንድ እና ሁለት ሴቶች ነው፥ ምክንያቱም አንደኛዋ ስትረሳ አንደኛይቱ ሌላዋን ታስታውሳት ዘንድ ነው። ሴት ልጅ በወሊድ እና በወር አበባ ጊዜ ህመም ስለሚኖርባት በማስታወስ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንዳለባት የሥነ-እንስት"gynecology" ምሁራን ያትታሉ። የፍቺ ምስክርነት፣ የኑዛዜ ምስክርነት፣ የዝሙት ምስክርነት ወቅታዊ ስለሆኑ የሚረሱ አይደሉም፥ የዕዳ ምስክነት ግን የረዥም ጊዜ ሒደት ነው። በዚህ ሒደት ውስጥ ሴት ልጅ በወሊድ እና በወር አበባ ጊዜ ህመም ስለሚኖርባት በማስታወስ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ስለሚኖር ሁለቱን እንስት ይረዳዳሉ።
በተተፈ ሴት እና ወንድ በአላህ ዘንድ ምንም የኑባሬ ልዩነት የላቸውም፥ ወንዱም ሰው እንደሆነ ሴቷም ሰው ናት። ባይብል እና አዋልድ ግን፦ "ሴት “ደካማ ፍጥረት ናት። በተፈጥሮዋ ደካማ ናት፤ የሰማችውን ሁሉ ሳታመዛዝን አሜን ብላ ትቀበላለችና” ይለናል፦
1 ጴጥሮስ 3፥7 እንዲሁም፥ እናንተ ባሎች ሆይ፥ *”ደካማ ፍጥረት ስለ ሆኑ”* ከሚስቶቻችሁ ጋር በማስተዋል አብራችሁ ኑሩ።
ቀለሜንጦስ 2÷14 *”ሴት በተፈጥሮዋ ደካማ ናት፤ የሰማችውን ሁሉ ሳታመዛዝን አሜን ብላ ትቀበላለችና”*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የሴት ውርስ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥176 *ወንድም እና እህት ወንዶችና ሴቶች ቢኾኑም ለወንዱ የሁለት ሴቶች ድርሻ ብጤ አለው*፡፡ አላህ እንዳትሳሳቱ ለእናንተ ያብራራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ فَإِن كَانَتَا اثْنَتَيْنِ فَلَهُمَا الثُّلُثَانِ مِمَّا تَرَكَ ۚ وَإِن كَانُوا إِخْوَةً رِّجَالًا وَنِسَاءً فَلِلذَّكَرِ مِثْلُ حَظِّ الْأُنثَيَيْنِ ۗ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ أَن تَضِلُّوا ۗ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
“ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚለው ቃል "ሸረዐ" شَرَعَ ማለትም "ደነገገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ድንጋጌ" "ሕግ" "መርሕ" ማለት ነው፥ "ተሽሪዕ" تَشْرِيع ማለት በራሱ "ሕጋዊነት" ማለት ነው። የሸሪዓ ተክለ-ንጥር"element" አራት ናቸው፥ እነርሱም፦ “ቁርኣን” قُرْءَان የአምላካችን የአላህ”ﷻ” ንግግር፣ “ሡናህ” سُنَّة የነቢያችን”ﷺ” ሐዲስ፣ “ቂያሥ” قِيَاس ዐሊሞች የሚያመዛዝኑበት “ማመጣጠን”Analogy” እና “ኢጅማዕ” إِجْمَاع የምሁራን ስምምነት “ሲኖዶስ”acadamic agreement” ነው።
“ቂያሥ” قِيَاس የሚለው ቃል "ቃሠ" قَاسَ ማለትም "አመጣጠነ" "አመዛዘነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማመጣጠን" "ማመዛዘን" ማለት ነው። በሸሪዓህ ቂያሥ ከሚደረጉት እሳቦት አንዱ "ሚራስ" ነው፥ "ሚራስ" مِيرَاثٌ የሚለው ቃል "ወሪሰ" وَرِثَ ማለትም "ወረሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ውርስ" ማለት ነው። ይህም ውርስ የሟች መብት፣ ግዴታ እና ሀብት በሕይወት ላሉት ወራሾቹ የሚተላለፍበት መንገድ ነው። አንድ ወንድ ልጅ ከወላጆቹ የሚያገኘው ውርስ የሴትን ልጅ እጥፍ ሲሆን አንዲት ሴት ልጅ ከወላጆቿ የምታገኘው ውርስ የወንድ አንድ ሁለተኛ ½ ነው፦
4፥176 *ወንድም እና እህት ወንዶችና ሴቶች ቢኾኑም ለወንዱ የሁለት ሴቶች ድርሻ ብጤ አለው*፡፡ አላህ እንዳትሳሳቱ ለእናንተ ያብራራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ فَإِن كَانَتَا اثْنَتَيْنِ فَلَهُمَا الثُّلُثَانِ مِمَّا تَرَكَ ۚ وَإِن كَانُوا إِخْوَةً رِّجَالًا وَنِسَاءً فَلِلذَّكَرِ مِثْلُ حَظِّ الْأُنثَيَيْنِ ۗ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ أَن تَضِلُّوا ۗ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
4፥11 *አላህ በልጆቻችሁ ውርስ በሚከተለው ያዛችኋል፡፡ ለወንዱ የሁለት ሴቶች ድርሻ ብጤ አለው፡፡ ሁለት ወይም ከሁለት በላይም የኾኑ ሴቶች ብቻ ቢኾኑ ለእነርሱ ሟቹ ከተወው ድርሻ ከሦስት ሁለት እጁ አላቸው፡፡ አንዲትም ብትኾን ለእርሷ ግማሹ አላት*፡፡ يُوصِيكُمُ اللَّهُ فِي أَوْلَادِكُمْ ۖ لِلذَّكَرِ مِثْلُ حَظِّ الْأُنثَيَيْنِ ۚ فَإِن كُنَّ نِسَاءً فَوْقَ اثْنَتَيْنِ فَلَهُنَّ ثُلُثَا مَا تَرَكَ ۖ وَإِن كَانَتْ وَاحِدَةً فَلَهَا النِّصْفُ
"ግማሽ" ማለት አንድ ሁለተኛ ½ ማለት ነው። በሸሪዓችን አንዲት ሴት ከምታገኘው ገንዘብ ለቤተሰቧ ማለትም ለባሏ እና ለልጆቿ የመስጠት ግዴታ የላባትም፥ በተቃራኒው አንድ ወንድ ሀብትና ንብረት ለቤተሰቡ ማለትም ለሚስቱ እና ለልጆቹ የሚያስፈልገውን ወጪ በሙሉ የማሟላት ግዴታ አለበት፦
4፥34 *ወንዶች በሴቶች ላይ አሳዳሪዎች ናቸው፡፡ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡ እና ወንዶች ከገንዘቦቻቸው ለሴቶች በመስጠታቸው ነው*፡፡ الرِّجَالُ قَوَّامُونَ عَلَى النِّسَاءِ بِمَا فَضَّلَ اللَّهُ بَعْضَهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ وَبِمَا أَنفَقُوا مِنْ أَمْوَالِهِمْ
2፥233 *እናቶችም ልጆቻቸውን ሙሉ የኾኑን ሁለት ዓመታት ያጥቡ፡፡ ይህም ማጥባትን መሙላት ለሻ ሰው ነው፡፡ ለእርሱም በተወለደለት አባት ላይ ምግባቸው እና ልብሳቸው በችሎታው ልክ አለበት*፡፡ ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አትገደድም፡፡ وَالْوَالِدَاتُ يُرْضِعْنَ أَوْلَادَهُنَّ حَوْلَيْنِ كَامِلَيْنِ ۖ لِمَنْ أَرَادَ أَن يُتِمَّ الرَّضَاعَةَ ۚ وَعَلَى الْمَوْلُودِ لَهُ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ ۚ لَا تُكَلَّفُ نَفْسٌ إِلَّا وُسْعَهَا
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ሙዓዊያህ አል-ቁሸይሪይ እንደተረከው፦ "ወደ አላህ መልእክተኛ”ﷺ” መጣሁና ስለሚስቶቻችም ምን ይሉናል? ብዬ ጠየኳቸው። እርሳቸውም፦ *"የምትበሉትን አብሏቸው! የምትለብሱትን አልብሷቸው!" አሉ”* مُعَاوِيَةَ الْقُشَيْرِيِّ قَالَ أَتَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ فَقُلْتُ مَا تَقُولُ فِي نِسَائِنَا قَالَ “ أَطْعِمُوهُنَّ مِمَّا تَأْكُلُونَ وَاكْسُوهُنَّ مِمَّا تَكْتَسُونَ
ቡሉጉል መራም መጽሐፍ 8, ሐዲስ 206
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" በረጅሙ በሐዲሱል ሐጅ ስለ ሴት አንስተው እንዲህ አሉ፦ *"እነርሱ(ሴቶች) በእናንተ ላይ መብት አላቸው፥ እናንተም ምግባቸውን እና አልባሳታቸው በደግነት አድርጉላቸው"*። وَعَنْ جَابِر بْنِ عَبْدِ اَللَّهِ - رضى الله عنه - عَنْ اَلنَّبِيِّ - صلى الله عليه وسلم --فِي حَدِيثِ اَلْحَجِّ بِطُولِهِ- قَالَ فِي ذِكْرِ اَلنِّسَاءِ: { وَلَهُنَّ عَلَيْكُمْ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ. }
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥176 *ወንድም እና እህት ወንዶችና ሴቶች ቢኾኑም ለወንዱ የሁለት ሴቶች ድርሻ ብጤ አለው*፡፡ አላህ እንዳትሳሳቱ ለእናንተ ያብራራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ فَإِن كَانَتَا اثْنَتَيْنِ فَلَهُمَا الثُّلُثَانِ مِمَّا تَرَكَ ۚ وَإِن كَانُوا إِخْوَةً رِّجَالًا وَنِسَاءً فَلِلذَّكَرِ مِثْلُ حَظِّ الْأُنثَيَيْنِ ۗ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ أَن تَضِلُّوا ۗ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
“ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚለው ቃል "ሸረዐ" شَرَعَ ማለትም "ደነገገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ድንጋጌ" "ሕግ" "መርሕ" ማለት ነው፥ "ተሽሪዕ" تَشْرِيع ማለት በራሱ "ሕጋዊነት" ማለት ነው። የሸሪዓ ተክለ-ንጥር"element" አራት ናቸው፥ እነርሱም፦ “ቁርኣን” قُرْءَان የአምላካችን የአላህ”ﷻ” ንግግር፣ “ሡናህ” سُنَّة የነቢያችን”ﷺ” ሐዲስ፣ “ቂያሥ” قِيَاس ዐሊሞች የሚያመዛዝኑበት “ማመጣጠን”Analogy” እና “ኢጅማዕ” إِجْمَاع የምሁራን ስምምነት “ሲኖዶስ”acadamic agreement” ነው።
“ቂያሥ” قِيَاس የሚለው ቃል "ቃሠ" قَاسَ ማለትም "አመጣጠነ" "አመዛዘነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማመጣጠን" "ማመዛዘን" ማለት ነው። በሸሪዓህ ቂያሥ ከሚደረጉት እሳቦት አንዱ "ሚራስ" ነው፥ "ሚራስ" مِيرَاثٌ የሚለው ቃል "ወሪሰ" وَرِثَ ማለትም "ወረሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ውርስ" ማለት ነው። ይህም ውርስ የሟች መብት፣ ግዴታ እና ሀብት በሕይወት ላሉት ወራሾቹ የሚተላለፍበት መንገድ ነው። አንድ ወንድ ልጅ ከወላጆቹ የሚያገኘው ውርስ የሴትን ልጅ እጥፍ ሲሆን አንዲት ሴት ልጅ ከወላጆቿ የምታገኘው ውርስ የወንድ አንድ ሁለተኛ ½ ነው፦
4፥176 *ወንድም እና እህት ወንዶችና ሴቶች ቢኾኑም ለወንዱ የሁለት ሴቶች ድርሻ ብጤ አለው*፡፡ አላህ እንዳትሳሳቱ ለእናንተ ያብራራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ فَإِن كَانَتَا اثْنَتَيْنِ فَلَهُمَا الثُّلُثَانِ مِمَّا تَرَكَ ۚ وَإِن كَانُوا إِخْوَةً رِّجَالًا وَنِسَاءً فَلِلذَّكَرِ مِثْلُ حَظِّ الْأُنثَيَيْنِ ۗ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ أَن تَضِلُّوا ۗ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
4፥11 *አላህ በልጆቻችሁ ውርስ በሚከተለው ያዛችኋል፡፡ ለወንዱ የሁለት ሴቶች ድርሻ ብጤ አለው፡፡ ሁለት ወይም ከሁለት በላይም የኾኑ ሴቶች ብቻ ቢኾኑ ለእነርሱ ሟቹ ከተወው ድርሻ ከሦስት ሁለት እጁ አላቸው፡፡ አንዲትም ብትኾን ለእርሷ ግማሹ አላት*፡፡ يُوصِيكُمُ اللَّهُ فِي أَوْلَادِكُمْ ۖ لِلذَّكَرِ مِثْلُ حَظِّ الْأُنثَيَيْنِ ۚ فَإِن كُنَّ نِسَاءً فَوْقَ اثْنَتَيْنِ فَلَهُنَّ ثُلُثَا مَا تَرَكَ ۖ وَإِن كَانَتْ وَاحِدَةً فَلَهَا النِّصْفُ
"ግማሽ" ማለት አንድ ሁለተኛ ½ ማለት ነው። በሸሪዓችን አንዲት ሴት ከምታገኘው ገንዘብ ለቤተሰቧ ማለትም ለባሏ እና ለልጆቿ የመስጠት ግዴታ የላባትም፥ በተቃራኒው አንድ ወንድ ሀብትና ንብረት ለቤተሰቡ ማለትም ለሚስቱ እና ለልጆቹ የሚያስፈልገውን ወጪ በሙሉ የማሟላት ግዴታ አለበት፦
4፥34 *ወንዶች በሴቶች ላይ አሳዳሪዎች ናቸው፡፡ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡ እና ወንዶች ከገንዘቦቻቸው ለሴቶች በመስጠታቸው ነው*፡፡ الرِّجَالُ قَوَّامُونَ عَلَى النِّسَاءِ بِمَا فَضَّلَ اللَّهُ بَعْضَهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ وَبِمَا أَنفَقُوا مِنْ أَمْوَالِهِمْ
2፥233 *እናቶችም ልጆቻቸውን ሙሉ የኾኑን ሁለት ዓመታት ያጥቡ፡፡ ይህም ማጥባትን መሙላት ለሻ ሰው ነው፡፡ ለእርሱም በተወለደለት አባት ላይ ምግባቸው እና ልብሳቸው በችሎታው ልክ አለበት*፡፡ ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አትገደድም፡፡ وَالْوَالِدَاتُ يُرْضِعْنَ أَوْلَادَهُنَّ حَوْلَيْنِ كَامِلَيْنِ ۖ لِمَنْ أَرَادَ أَن يُتِمَّ الرَّضَاعَةَ ۚ وَعَلَى الْمَوْلُودِ لَهُ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ ۚ لَا تُكَلَّفُ نَفْسٌ إِلَّا وُسْعَهَا
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ሙዓዊያህ አል-ቁሸይሪይ እንደተረከው፦ "ወደ አላህ መልእክተኛ”ﷺ” መጣሁና ስለሚስቶቻችም ምን ይሉናል? ብዬ ጠየኳቸው። እርሳቸውም፦ *"የምትበሉትን አብሏቸው! የምትለብሱትን አልብሷቸው!" አሉ”* مُعَاوِيَةَ الْقُشَيْرِيِّ قَالَ أَتَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ فَقُلْتُ مَا تَقُولُ فِي نِسَائِنَا قَالَ “ أَطْعِمُوهُنَّ مِمَّا تَأْكُلُونَ وَاكْسُوهُنَّ مِمَّا تَكْتَسُونَ
ቡሉጉል መራም መጽሐፍ 8, ሐዲስ 206
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" በረጅሙ በሐዲሱል ሐጅ ስለ ሴት አንስተው እንዲህ አሉ፦ *"እነርሱ(ሴቶች) በእናንተ ላይ መብት አላቸው፥ እናንተም ምግባቸውን እና አልባሳታቸው በደግነት አድርጉላቸው"*። وَعَنْ جَابِر بْنِ عَبْدِ اَللَّهِ - رضى الله عنه - عَنْ اَلنَّبِيِّ - صلى الله عليه وسلم --فِي حَدِيثِ اَلْحَجِّ بِطُولِهِ- قَالَ فِي ذِكْرِ اَلنِّسَاءِ: { وَلَهُنَّ عَلَيْكُمْ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ. }
ለምሳሌ የወላጆች ውርስ 150 ሺህ ቢኖር 50 ሺህ ለሴቷ፥ 100 ሺህ ለወንዱ ነው። ወንዱ ከውርሱ 80 ሺህ ለቤተሰቡ ቢያውል 20 ይቀረዋል፥ ሴቷ ምንም ወጪ ስለማታወጣ 50 ሺህ ተቀማጭ ስላላት በ 30 ሺ ትበልጠዋለች። ነገር ግን የሴት ውርስ የሚሆነው ሁልጊዜ አንድ አይነት አይደለም፥ ለምሳሌ ወላጆች ሟች ልጅ ካላቸው እና ሟቹ ልጃቸው ልጆች ካሉት እናትና አባቱ እኩል እኩል አንድ ስድስተኛ ይወርሳሉ፦
4፥11 *”ለአባት እና ለእናቱም ለእርሱ ልጅ እንዳለው ከሁለቱ ለእያንዳንዱ ከስድስት አንድ አላቸው”*፡፡ وَلِأَبَوَيْهِ لِكُلِّ وَاحِدٍ مِّنْهُمَا السُّدُسُ مِمَّا تَرَكَ إِن كَانَ لَهُ وَلَدٌ ۚ
ሟቹ ልጅ ከሌለው አባት አንድ ስድስተኛ ሲያገኝ፥ እናት ከአባት በላይ ሲሶ ማለትም አንድ ሦስተኛ ትወርሳለች፦
4፥11 *”ለእርሱም ልጅ ባይኖረውና ወላጆቹ ቢወርሱት ለእናቱ ሲሶው አላት”*፡፡ فَإِن لَّمْ يَكُن لَّهُ وَلَدٌ وَوَرِثَهُ أَبَوَاهُ فَلِأُمِّهِ الثُّلُثُ
እዚህ ጋር ሚስት ከባል የበለጠ ውርስ አላት። ባል እና ሚስት ልጆች ከወለዱ ሚስት ባሏ ሲሞት አንድ ስምንተኛ የምትወርስ ሲሆን፥ ባል ደግሞ ሚስቱ ስትሞት አንድ አራተኛ ይወርሳል። ባል እና ሚስት ልጆች ካልወለዱ ሚስት ባሏ ሲሞት አንድ አራተኛ የምትወርስ ሲሆን፥ ባል ደግሞ ሚስቱ ስትሞት ግማሽ አንድ ሁለተኛ ይወርሳል፦
4፥12 *”ለእናንተም ሚስቶቻችሁ ከተዉት ንብረት ለእነርሱ ልጅ ባይኖራቸው ግማሹ አላችሁ፡፡ ለእነርሱም ልጅ ቢኖራቸው ከተዉት ሀብት ከአራት አንድ አላችሁ፡፡ ይህም በእርሷ ከሚናዘዙባት ኑዛዜ ወይም ከዕዳ በኋላ ነው፡፡ ለእናንተም ልጅ ባይኖራችሁ ከተዋችሁት ንብረት ለእነርሱ ለሚስቶች ከአራት አንድ አላቸው፡፡ ለእናንተም ልጅ ቢኖራችሁ ከተዋችሁት ንብረት ለእነርሱ ከስምንት አንድ አላቸው። ይህም በርሷ ከምትናዘዙባት ኑዛዜ ወይም ከዕዳ በኋላ ነው”*፡፡ وَلَكُمْ نِصْفُ مَا تَرَكَ أَزْوَاجُكُمْ إِن لَّمْ يَكُن لَّهُنَّ وَلَدٌ ۚ فَإِن كَانَ لَهُنَّ وَلَدٌ فَلَكُمُ الرُّبُعُ مِمَّا تَرَكْنَ ۚ مِن بَعْدِ وَصِيَّةٍ يُوصِينَ بِهَا أَوْ دَيْنٍ ۚ وَلَهُنَّ الرُّبُعُ مِمَّا تَرَكْتُمْ إِن لَّمْ يَكُن لَّكُمْ وَلَدٌ ۚ فَإِن كَانَ لَكُمْ وَلَدٌ فَلَهُنَّ الثُّمُنُ مِمَّا تَرَكْتُم ۚ مِّن بَعْدِ وَصِيَّةٍ تُوصُونَ بِهَا أَوْ دَيْنٍ
ሟች ወላጅም ልጅም የሌለው ከሆነ ወንድሙ ወይም እኅቱ ቢኖሩ ከሁለቱ ለያንዳንዳቸው ከስድስት አንድ አላቸው፦
4፥12 ወላጅም ልጅም የሌለው በጎን ወራሾች የሚወርስ ወንድ ወይም ሴት ቢገኝ ለእርሱም ለሟቹ ወንድም ወይም እኅት ቢኖር ከሁለቱ ለያንዳንዳቸው ከስድስት አንድ አላቸው፡፡ وَإِن كَانَ رَجُلٌ يُورَثُ كَلَالَةً أَوِ امْرَأَةٌ وَلَهُ أَخٌ أَوْ أُخْتٌ فَلِكُلِّ وَاحِدٍ مِّنْهُمَا السُّدُسُ
እዚህ ጋርም የሟች ወንድም እና እህት እኩል እኩል ናቸው። እንግዲህ የውርስ ሕግ ቂያሥ ሲደረግ ሴት ከወላጆቿ የወንድን ግማሽ ½ ብታገኝም፥ ልጅ ካለው ልጇ አንድ ስድስተኛ ⅙ ፣ ልጅ ከሌለው ልጇ አንድ ሦስተኛ ⅓ ፣ ባል ቢሞትባት ልጅ ካላቸው አንድ ስምንተኛ ⅛ ፣ ባል ቢሞትባት ልጅ ከሌላቸው አንድ አራተኛ ¼ ፣ ከሟች ወንድሟ ወይም እህቷ የምታገኘው ከወንድሟ ጋር እኩል = በመሆን ውርስ ታገኛለች። ይህንን የምታገኘውን ውርስ ዘንግቶ ተጨቆናለች ማለት ፍትሓዊነት አይደለም። ሚሽነሪዎች፦ “በቁርኣን ሴት በውርስ የተጨቆነች ናት” የሚሉት በየትኛው ቀመርና ሴት ቀምረውትና አስልተዉት ነው? በየትኛው መስፈትና ሚዛን ለክተውትና መዝነውት ነው? ይልቁኑስ በባይብል ሴት ልጅ የምትወርሰው ወላጅ ወንድ ልጅ ከሌለው ነው፦
ዘኍልቍ 27፥8 ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ *ሰው ቢሞት ወንድ ልጅም ባይኖረው፥ ርስቱ ለሴት ልጁ ይለፍ!*
ለምሳሌ ሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፥ ስለዚህ የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች ውርስ አልፎላቸዋል፦
ዘኍልቍ 26፥33 *የኦፌርም ልጅ ሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም*።
ዘኍልቍ 27፥7 *የሰለጰዓድ ልጆች እውነት ተናግረዋል፤ በአባታቸው ወንድሞች መካከል የርስት ድርሻ ስጣቸው፤ የአባታቸውን ርስት ለእነርሱ አሳልፈህ ስጥ*።
አንድ ሰው ወንድም ሴትም ልጅ ከሌለውስ? ለወንድሞቹ ያወርሳል፥ ለእህት ማውረስ የሚባል ሕግ የለም፦
ዘኍልቍ 27፥9 *ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ስጡ!*
ወንድሞች ከሌሉትስ? ለእህቶቹ ያወርሳል? እረ በፍጹም ለአጎቶቹ ያወርሳል፥ ለአክስት ማውረስ የሚባል ሕግ የለም፦
ዘኍልቍ 27፥10 *ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ!*
ባይብል ሟች ለእናት፣ ለሚስት፣ ለእህት፣ ለአክስት የሚያወርሰውን ድርሻና መብት ምንም ያስቀመጠው ነገር የለም። የሴት ውርስ ጭቆና ባይብል ላይ እያለ ቁርኣን ላይ መፈለግ የተቆላበት እያለ የተጋፈበትን መፈለግ ነው። “የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ” ወይም “ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት” ይላል ያገሬ ሰው። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
4፥11 *”ለአባት እና ለእናቱም ለእርሱ ልጅ እንዳለው ከሁለቱ ለእያንዳንዱ ከስድስት አንድ አላቸው”*፡፡ وَلِأَبَوَيْهِ لِكُلِّ وَاحِدٍ مِّنْهُمَا السُّدُسُ مِمَّا تَرَكَ إِن كَانَ لَهُ وَلَدٌ ۚ
ሟቹ ልጅ ከሌለው አባት አንድ ስድስተኛ ሲያገኝ፥ እናት ከአባት በላይ ሲሶ ማለትም አንድ ሦስተኛ ትወርሳለች፦
4፥11 *”ለእርሱም ልጅ ባይኖረውና ወላጆቹ ቢወርሱት ለእናቱ ሲሶው አላት”*፡፡ فَإِن لَّمْ يَكُن لَّهُ وَلَدٌ وَوَرِثَهُ أَبَوَاهُ فَلِأُمِّهِ الثُّلُثُ
እዚህ ጋር ሚስት ከባል የበለጠ ውርስ አላት። ባል እና ሚስት ልጆች ከወለዱ ሚስት ባሏ ሲሞት አንድ ስምንተኛ የምትወርስ ሲሆን፥ ባል ደግሞ ሚስቱ ስትሞት አንድ አራተኛ ይወርሳል። ባል እና ሚስት ልጆች ካልወለዱ ሚስት ባሏ ሲሞት አንድ አራተኛ የምትወርስ ሲሆን፥ ባል ደግሞ ሚስቱ ስትሞት ግማሽ አንድ ሁለተኛ ይወርሳል፦
4፥12 *”ለእናንተም ሚስቶቻችሁ ከተዉት ንብረት ለእነርሱ ልጅ ባይኖራቸው ግማሹ አላችሁ፡፡ ለእነርሱም ልጅ ቢኖራቸው ከተዉት ሀብት ከአራት አንድ አላችሁ፡፡ ይህም በእርሷ ከሚናዘዙባት ኑዛዜ ወይም ከዕዳ በኋላ ነው፡፡ ለእናንተም ልጅ ባይኖራችሁ ከተዋችሁት ንብረት ለእነርሱ ለሚስቶች ከአራት አንድ አላቸው፡፡ ለእናንተም ልጅ ቢኖራችሁ ከተዋችሁት ንብረት ለእነርሱ ከስምንት አንድ አላቸው። ይህም በርሷ ከምትናዘዙባት ኑዛዜ ወይም ከዕዳ በኋላ ነው”*፡፡ وَلَكُمْ نِصْفُ مَا تَرَكَ أَزْوَاجُكُمْ إِن لَّمْ يَكُن لَّهُنَّ وَلَدٌ ۚ فَإِن كَانَ لَهُنَّ وَلَدٌ فَلَكُمُ الرُّبُعُ مِمَّا تَرَكْنَ ۚ مِن بَعْدِ وَصِيَّةٍ يُوصِينَ بِهَا أَوْ دَيْنٍ ۚ وَلَهُنَّ الرُّبُعُ مِمَّا تَرَكْتُمْ إِن لَّمْ يَكُن لَّكُمْ وَلَدٌ ۚ فَإِن كَانَ لَكُمْ وَلَدٌ فَلَهُنَّ الثُّمُنُ مِمَّا تَرَكْتُم ۚ مِّن بَعْدِ وَصِيَّةٍ تُوصُونَ بِهَا أَوْ دَيْنٍ
ሟች ወላጅም ልጅም የሌለው ከሆነ ወንድሙ ወይም እኅቱ ቢኖሩ ከሁለቱ ለያንዳንዳቸው ከስድስት አንድ አላቸው፦
4፥12 ወላጅም ልጅም የሌለው በጎን ወራሾች የሚወርስ ወንድ ወይም ሴት ቢገኝ ለእርሱም ለሟቹ ወንድም ወይም እኅት ቢኖር ከሁለቱ ለያንዳንዳቸው ከስድስት አንድ አላቸው፡፡ وَإِن كَانَ رَجُلٌ يُورَثُ كَلَالَةً أَوِ امْرَأَةٌ وَلَهُ أَخٌ أَوْ أُخْتٌ فَلِكُلِّ وَاحِدٍ مِّنْهُمَا السُّدُسُ
እዚህ ጋርም የሟች ወንድም እና እህት እኩል እኩል ናቸው። እንግዲህ የውርስ ሕግ ቂያሥ ሲደረግ ሴት ከወላጆቿ የወንድን ግማሽ ½ ብታገኝም፥ ልጅ ካለው ልጇ አንድ ስድስተኛ ⅙ ፣ ልጅ ከሌለው ልጇ አንድ ሦስተኛ ⅓ ፣ ባል ቢሞትባት ልጅ ካላቸው አንድ ስምንተኛ ⅛ ፣ ባል ቢሞትባት ልጅ ከሌላቸው አንድ አራተኛ ¼ ፣ ከሟች ወንድሟ ወይም እህቷ የምታገኘው ከወንድሟ ጋር እኩል = በመሆን ውርስ ታገኛለች። ይህንን የምታገኘውን ውርስ ዘንግቶ ተጨቆናለች ማለት ፍትሓዊነት አይደለም። ሚሽነሪዎች፦ “በቁርኣን ሴት በውርስ የተጨቆነች ናት” የሚሉት በየትኛው ቀመርና ሴት ቀምረውትና አስልተዉት ነው? በየትኛው መስፈትና ሚዛን ለክተውትና መዝነውት ነው? ይልቁኑስ በባይብል ሴት ልጅ የምትወርሰው ወላጅ ወንድ ልጅ ከሌለው ነው፦
ዘኍልቍ 27፥8 ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ *ሰው ቢሞት ወንድ ልጅም ባይኖረው፥ ርስቱ ለሴት ልጁ ይለፍ!*
ለምሳሌ ሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፥ ስለዚህ የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች ውርስ አልፎላቸዋል፦
ዘኍልቍ 26፥33 *የኦፌርም ልጅ ሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም*።
ዘኍልቍ 27፥7 *የሰለጰዓድ ልጆች እውነት ተናግረዋል፤ በአባታቸው ወንድሞች መካከል የርስት ድርሻ ስጣቸው፤ የአባታቸውን ርስት ለእነርሱ አሳልፈህ ስጥ*።
አንድ ሰው ወንድም ሴትም ልጅ ከሌለውስ? ለወንድሞቹ ያወርሳል፥ ለእህት ማውረስ የሚባል ሕግ የለም፦
ዘኍልቍ 27፥9 *ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ስጡ!*
ወንድሞች ከሌሉትስ? ለእህቶቹ ያወርሳል? እረ በፍጹም ለአጎቶቹ ያወርሳል፥ ለአክስት ማውረስ የሚባል ሕግ የለም፦
ዘኍልቍ 27፥10 *ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ!*
ባይብል ሟች ለእናት፣ ለሚስት፣ ለእህት፣ ለአክስት የሚያወርሰውን ድርሻና መብት ምንም ያስቀመጠው ነገር የለም። የሴት ውርስ ጭቆና ባይብል ላይ እያለ ቁርኣን ላይ መፈለግ የተቆላበት እያለ የተጋፈበትን መፈለግ ነው። “የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ” ወይም “ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት” ይላል ያገሬ ሰው። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቂሰቱል ገራኒቅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን "በቀጠፈ" ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
ዊሊያም ሙኢር በ 1819 AD ተወልዶ በ 1905 AD ያለፈ "ሙስተሽሪቅ" مستشرق ማለትም "የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተ-ነገር አጥኚ"Orientalist" ሲሆን እርሱ ለመጀመሪያ ጊዜ በ 1858 AD በመጽሐፉ ሽፋን ላይ "ሰይጣናዊ አንቀፅ"Satanic Verse" ብሎ ጻፈ፤ በመቀጠል የእርሱን ፈለግ የተከተለው ሳልማን ሩሽዲ 1988 AD በመጽሐፉ ሽፋን ላይ "ሰይጣናዊ አንቀፅ" ብሎ ጻፈ፤ ይህ መጽሐፍ በምዕራባዊያና በሚሽነሪዎች እገዛ በዓለማችን ላይ ትልቅ የህትመት ሽፋን ተሰቶት ተሰራጭቶ ነበር። ይህ ስያሜ ከትችት የመነጨ ሲሆን ይህ ስያሜ በኢስላም ጽሑፎች ውስጥ የለም። በኢስላማዊ ጥናት ውስጥ ግን "ቂሰቱል ገራኒቅ" قصة الغرانيق ይባላል፤ "ገራኒቅ" غرانيق ማለት "የውሃ ወፍ"crane" ማለት ነው።
"ቂሰቱል ገራኒቅ" ማለት ይህ ነው፦
"ቲልከል ገራኒቁል ዑልያ፤ ወኢንነ ሸፋዐተሁንነ ለቱርጃ" تِلْكَ الْغَرَانِيقُ الْعُلْيَ وَ إِنَّ شَفاَعَتَهُنَّ لَتُرْجَى.
‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው›These are the high-flying ones, verily their intercession is to be hoped for!
ይህንን ከማየታችን በፊት ሙሉ ታሪካዊ ዳራውን እንመልከት፤ የረመዷን ወር ነብያችን”ﷺ” ወደ ተከበረው የሐረም መስጊድ ሄዱ፤ ቁረይሾች ተሰባስበው ባሉበት በድንገት ከመካከላቸው ቆሙና ሱረቱል ነጅም የተሰኘውን የቁርዓን ክፍል አነበቡ፤ ይህንን ሱራ አንብበው ሲጨርሱ "ለአላህም ስገዱ አምልኩትም" አንቀፅ ስለነበር ሁሉም ሙስሊሞች ሰገዱ፤ ከኃላ ሲሰሙ የነበሩት ቁረይሾች አብረው ሰገዱ፦
53፥62 ለአላህም ስገዱ አምልኩትም فَٱسْجُدُوا۟ لِلَّهِ وَٱعْبُدُوا۟ ۩ ፡፡
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 17 , ሐዲስ 5:
ኢብኑ ዐባስ"ረ.ዓ." እንደተረከው፦ ነቢዩ”ﷺ” ሱረቱል ነጅምን በቀሩ ጊዜ ሰገድኩ፣ ከእርሳቸው ጋር ሙስሊሞች፣ ሙሽሪኮች፣ ጂኒዎችና ሰዎችም ሰገዱ عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم سَجَدَ بِالنَّجْمِ وَسَجَدَ مَعَهُ الْمُسْلِمُونَ وَالْمُشْرِكُونَ وَالْجِنُّ وَالإِنْسُ. ።
አረብ ሙሽሪኮች የሰገዱበት ምክንያት ""አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?"" የሚለውን አንቀጽ ነብያችን”ﷺ” ስላነበቡ እንደሆነ ሰሒህ የሆነው ሐዲስ ላይ ከላይ ተቀምጧል።
ይህ የመጀመሪያው እይታ ሲሆን ነገር ግን ሁለተኛው እይታ ከዚህ በኃላ ያለው ታሪክ ኢብኑ ሃጅር አል አስቃላኒ እና ሼኽ አልባኒ ደኢፍ ነው ብለው አስቀምጠውታል፤ ራዚም፦ "በሙናፊቃን የተቀጠፈ መውዱዕ ነው" ብሏል(ተፍሲሩል ራዚ 11/134)። በተጨማሪም ኢብኑ ከሲር ሲናገር ይህ ታሪክ ደኢፍ ነው ብሎ ከደኢፍ ሁለተኛውን ክፍል ሙርሰል እንደሆነና በእርሱ አስተሳሰብ ሳሒህ እንዳልሆነ ተናግሯል። ይህንን ደኢፍ ታሪክ ኢብኑ ሂሻም፣ አል-ፈይሩዝ አባዲ፣ ተፍሲሩል ጀላለይን እና ኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ዘግበውታል፤ እንደውም ኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ መግቢያው ላይ እንዲህ ይላል፦
"በዚህ መጽሐፍ ትረካ አንባቢ ተቃራኒ ወይም ተገቢ ሆኖ በሚያገኝበት ጊዜ ይህ የእኛ ባህርይ እንዳልሆነ ማወቅ አለበት፤ ነገር ግን ካለፉት ሰዎች ወደ እኛ የተላለፈ ትረካ ነው" (ታሪኩር ረሱል ወል ሙልክ ቅፅ 1, ገፅ 3)
ስለዚህ ከዚህ በታች ያለው የኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ትረካ ደኢፍ የሆሃንበት አጋጣሚ አለ ማለት ነው፤ አንዳንድ ሙፈሲሪን መሰረት ያደረጉበትን የኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ትረካ እስቲ እንየው፦
"አላህ፦ "በኮከብ እምላለሁ በገባ ጊዜ፡፡ ባልደረባችሁ አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም፡፡ ከልብ ወለድም አይናገርም፡" የሚለውን አንቀጽ አወረደ፤ በመቀጠል፦
"አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?"
ይህንን በአነበቡ ጊዜ ሸይጣን ""በንባቡ ላይ""፦
"ቲልከል ገራኒቁል ዑልያ፤ ወኢንነ ሸፋዐተሁንነ ለቱርጃ" تِلْكَ الْغَرَانِيقُ الْعُلْيَ وَ إِنَّ شَفاَعَتَهُنَّ لَتُرْجَى.
‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው› የሚለውን ቃል ጣለ።
አላህም፦ "ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጅ፡፡ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል" የሚለውን አንቀፅ አወረደ።
(ታሪኩር ረሱል ወል ሙልክ ቅፅ 1, ገፅ 108)
"በንባቡ ላይ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ፊ ዑምኒይየቲሂ" فِي أُمْنِيَّتِهِ ሲሆን በነብያችን”ﷺ” ንባብ ማለትም "አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?" ብለው ባሉ ጊዜ ጎን ለጎን ሸይጣን፦ ‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው› የሚለውን ቃል ጣለ። እንግዲህ ይህ ነው "ቂሰቱል ገራኒቅ" የሚባለው፤ ሙሽሪክ ከሃድያን ይህ ሱራ ሲነበብ «ይህንን ቁርኣን አታዳምጡ፡፡ ታሸንፉም ዘንድ ሲነበብ በእርሱ ውሰጥ ተንጫጩ» አሉ፦
41፥26 እነዚያም የካዱት «ይህንን ቁርኣን አታዳምጡ፡፡ ታሸንፉም ዘንድ "ሲነበብ" በእርሱ ውሰጥ ተንጫጩ» አሉ وَقَالَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لَا تَسْمَعُوا۟ لِهَٰذَا ٱلْقُرْءَانِ وَٱلْغَوْا۟ فِيهِ لَعَلَّكُمْ تَغْلِبُونَ ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን "በቀጠፈ" ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
ዊሊያም ሙኢር በ 1819 AD ተወልዶ በ 1905 AD ያለፈ "ሙስተሽሪቅ" مستشرق ማለትም "የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተ-ነገር አጥኚ"Orientalist" ሲሆን እርሱ ለመጀመሪያ ጊዜ በ 1858 AD በመጽሐፉ ሽፋን ላይ "ሰይጣናዊ አንቀፅ"Satanic Verse" ብሎ ጻፈ፤ በመቀጠል የእርሱን ፈለግ የተከተለው ሳልማን ሩሽዲ 1988 AD በመጽሐፉ ሽፋን ላይ "ሰይጣናዊ አንቀፅ" ብሎ ጻፈ፤ ይህ መጽሐፍ በምዕራባዊያና በሚሽነሪዎች እገዛ በዓለማችን ላይ ትልቅ የህትመት ሽፋን ተሰቶት ተሰራጭቶ ነበር። ይህ ስያሜ ከትችት የመነጨ ሲሆን ይህ ስያሜ በኢስላም ጽሑፎች ውስጥ የለም። በኢስላማዊ ጥናት ውስጥ ግን "ቂሰቱል ገራኒቅ" قصة الغرانيق ይባላል፤ "ገራኒቅ" غرانيق ማለት "የውሃ ወፍ"crane" ማለት ነው።
"ቂሰቱል ገራኒቅ" ማለት ይህ ነው፦
"ቲልከል ገራኒቁል ዑልያ፤ ወኢንነ ሸፋዐተሁንነ ለቱርጃ" تِلْكَ الْغَرَانِيقُ الْعُلْيَ وَ إِنَّ شَفاَعَتَهُنَّ لَتُرْجَى.
‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው›These are the high-flying ones, verily their intercession is to be hoped for!
ይህንን ከማየታችን በፊት ሙሉ ታሪካዊ ዳራውን እንመልከት፤ የረመዷን ወር ነብያችን”ﷺ” ወደ ተከበረው የሐረም መስጊድ ሄዱ፤ ቁረይሾች ተሰባስበው ባሉበት በድንገት ከመካከላቸው ቆሙና ሱረቱል ነጅም የተሰኘውን የቁርዓን ክፍል አነበቡ፤ ይህንን ሱራ አንብበው ሲጨርሱ "ለአላህም ስገዱ አምልኩትም" አንቀፅ ስለነበር ሁሉም ሙስሊሞች ሰገዱ፤ ከኃላ ሲሰሙ የነበሩት ቁረይሾች አብረው ሰገዱ፦
53፥62 ለአላህም ስገዱ አምልኩትም فَٱسْجُدُوا۟ لِلَّهِ وَٱعْبُدُوا۟ ۩ ፡፡
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 17 , ሐዲስ 5:
ኢብኑ ዐባስ"ረ.ዓ." እንደተረከው፦ ነቢዩ”ﷺ” ሱረቱል ነጅምን በቀሩ ጊዜ ሰገድኩ፣ ከእርሳቸው ጋር ሙስሊሞች፣ ሙሽሪኮች፣ ጂኒዎችና ሰዎችም ሰገዱ عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم سَجَدَ بِالنَّجْمِ وَسَجَدَ مَعَهُ الْمُسْلِمُونَ وَالْمُشْرِكُونَ وَالْجِنُّ وَالإِنْسُ. ።
አረብ ሙሽሪኮች የሰገዱበት ምክንያት ""አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?"" የሚለውን አንቀጽ ነብያችን”ﷺ” ስላነበቡ እንደሆነ ሰሒህ የሆነው ሐዲስ ላይ ከላይ ተቀምጧል።
ይህ የመጀመሪያው እይታ ሲሆን ነገር ግን ሁለተኛው እይታ ከዚህ በኃላ ያለው ታሪክ ኢብኑ ሃጅር አል አስቃላኒ እና ሼኽ አልባኒ ደኢፍ ነው ብለው አስቀምጠውታል፤ ራዚም፦ "በሙናፊቃን የተቀጠፈ መውዱዕ ነው" ብሏል(ተፍሲሩል ራዚ 11/134)። በተጨማሪም ኢብኑ ከሲር ሲናገር ይህ ታሪክ ደኢፍ ነው ብሎ ከደኢፍ ሁለተኛውን ክፍል ሙርሰል እንደሆነና በእርሱ አስተሳሰብ ሳሒህ እንዳልሆነ ተናግሯል። ይህንን ደኢፍ ታሪክ ኢብኑ ሂሻም፣ አል-ፈይሩዝ አባዲ፣ ተፍሲሩል ጀላለይን እና ኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ዘግበውታል፤ እንደውም ኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ መግቢያው ላይ እንዲህ ይላል፦
"በዚህ መጽሐፍ ትረካ አንባቢ ተቃራኒ ወይም ተገቢ ሆኖ በሚያገኝበት ጊዜ ይህ የእኛ ባህርይ እንዳልሆነ ማወቅ አለበት፤ ነገር ግን ካለፉት ሰዎች ወደ እኛ የተላለፈ ትረካ ነው" (ታሪኩር ረሱል ወል ሙልክ ቅፅ 1, ገፅ 3)
ስለዚህ ከዚህ በታች ያለው የኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ትረካ ደኢፍ የሆሃንበት አጋጣሚ አለ ማለት ነው፤ አንዳንድ ሙፈሲሪን መሰረት ያደረጉበትን የኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ትረካ እስቲ እንየው፦
"አላህ፦ "በኮከብ እምላለሁ በገባ ጊዜ፡፡ ባልደረባችሁ አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም፡፡ ከልብ ወለድም አይናገርም፡" የሚለውን አንቀጽ አወረደ፤ በመቀጠል፦
"አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?"
ይህንን በአነበቡ ጊዜ ሸይጣን ""በንባቡ ላይ""፦
"ቲልከል ገራኒቁል ዑልያ፤ ወኢንነ ሸፋዐተሁንነ ለቱርጃ" تِلْكَ الْغَرَانِيقُ الْعُلْيَ وَ إِنَّ شَفاَعَتَهُنَّ لَتُرْجَى.
‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው› የሚለውን ቃል ጣለ።
አላህም፦ "ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጅ፡፡ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል" የሚለውን አንቀፅ አወረደ።
(ታሪኩር ረሱል ወል ሙልክ ቅፅ 1, ገፅ 108)
"በንባቡ ላይ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ፊ ዑምኒይየቲሂ" فِي أُمْنِيَّتِهِ ሲሆን በነብያችን”ﷺ” ንባብ ማለትም "አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?" ብለው ባሉ ጊዜ ጎን ለጎን ሸይጣን፦ ‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው› የሚለውን ቃል ጣለ። እንግዲህ ይህ ነው "ቂሰቱል ገራኒቅ" የሚባለው፤ ሙሽሪክ ከሃድያን ይህ ሱራ ሲነበብ «ይህንን ቁርኣን አታዳምጡ፡፡ ታሸንፉም ዘንድ ሲነበብ በእርሱ ውሰጥ ተንጫጩ» አሉ፦
41፥26 እነዚያም የካዱት «ይህንን ቁርኣን አታዳምጡ፡፡ ታሸንፉም ዘንድ "ሲነበብ" በእርሱ ውሰጥ ተንጫጩ» አሉ وَقَالَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لَا تَسْمَعُوا۟ لِهَٰذَا ٱلْقُرْءَانِ وَٱلْغَوْا۟ فِيهِ لَعَلَّكُمْ تَغْلِبُونَ ፡፡
በዚህ ሰአት ከእውነት "በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ" ሆነው "አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?" የሚለው አንቀፅ ሲነበብ በሚንጫጩት ልብ ውስጥ ፈተና ሊያደርግ ሸይጣን ልብስብስን ቃልን ጣለ፤ ሁልጊዜ በእያንዳንዱ ነብይ ዘመን ነብዩ ባነበበ ጊዜ ሰይጣን ልቦቻቸውም ደረቆች በሆኑት ውስጥ ልብስብስን ቃልን ይጥላል፤ ይህን የሚያደርገው የቀጠፈውን እንዲቀጣጥፉ ነው፦
22፥53 ሰይጣን የሚጥለውን ነገር ለእነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ላለባቸው ልቦቻቸውም ደረቆች ለሆኑት ፈተና ሊያደርግ ይጥላል፡፡ በዳዮችም ከእውነት "በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ" ናቸው لِّيَجْعَلَ مَا يُلْقِى ٱلشَّيْطَٰنُ فِتْنَةًۭ لِّلَّذِينَ فِى قُلُوبِهِم مَّرَضٌۭ وَٱلْقَاسِيَةِ قُلُوبُهُمْ ۗ وَإِنَّ ٱلظَّٰلِمِينَ لَفِى شِقَاقٍۭ بَعِيدٍۢ ፡፡
6:112-113 እንደዚሁም *ለነቢያት ሁሉ ከሰውና ከጋኔን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት አደረግን*፡፡ ከፊላቸው ወደ ከፊሉ ለማታለል *ልብስብስን ቃል ይጥላሉ*፡፡ ጌታህም በሻ ኖሮ ባልሠሩት ነበር፡፡ *ከቅጥፈታቸውም ጋር ተዋቸው*፡፡ *የሚጥሉትም ሊያታልሉ* እና የእነዚያም በመጨረሻይቱ ሕይወት የማያምኑት ሰዎች ልቦች ወደእርሱ እንዲያዘነብሉ እንዲወዱትም እነርሱ *ይቀጥፉ የነበሩትንም እንዲቀጣጥፉ* ነው፡፡
22፥52 ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጅ፡፡ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፡፡ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍۢ وَلَا نَبِىٍّ إِلَّآ إِذَا تَمَنَّىٰٓ أَلْقَى ٱلشَّيْطَٰنُ فِىٓ أُمْنِيَّتِهِۦ فَيَنسَخُ ٱللَّهُ مَا يُلْقِى ٱلشَّيْطَٰنُ ثُمَّ يُحْكِمُ ٱللَّهُ ءَايَٰتِهِۦ ۗ وَٱللَّهُ عَلِيمٌ حَكِيمٌۭ ፡፡
ይህ አንቀፅ ሙጅመል ማለትም ጥቅላዊ ነው፤ ምክንያቱም *"ከአንተ በፊት"* የሚለው ገለጻ ከነብያችን በፊት በነበሩት ነብያትና መልእክተኞችም ላይም ከሰውና ከጋኔን የኾኑን ሰይጣናት ለማታለል *ልብስብስን ቃል* ይጥላሉ፤ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፡፡ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል፤ ሸኹል ኢስላም ኢብኑ ተምያህ ይህንን እይታ ይጋራሉ። ነገር ግን በወቅቱ ነብያችን”ﷺ” "አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?" የሚለው አንቀጽ በአሉታዊ መልኩ አንብበው ሲጨርሱ በንባቡ ላይ ሸይጣን፦ "እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው" የሚለውን ለሙሽሪኮች ሲያነብ ሙሽሪኮች ይህን ቃል ሲሰሙ፦ "ነቢዩ”ﷺ” አማልክቶቻችንን አወድሷል" ሲሉ ዋሹ፤ የዚህ ቅጥፈት ዜና ወደ ሐበሻ ከተሰደዱ ሰሐቦች ዘንድ ከእውነታው እጅግ በተለየና በራቀ መልኩ ተሰማ፤ አላህም ነብያችንን”ﷺ” "ከዚያም ወደ አንተ ካወረድነው ሌላን በእኛ ላይ ትዋሽ ዘንድ ሊፈትኑህ በእርግጥ ተቃረቡ፡፡ ያን ጊዜም ወዳጅ አድርገው በያዙህ ነበር" በማለት ይህ ቅጥፈት ለማስዋሸት ፈተና መሆኑን እና ቢዋሹ ወዳጆች አድርገው ይይዧቸው እንደነበር ተናገረ፦
17፥73 እነሆ ከዚያም ወደ አንተ ካወረድነው ሌላን በእኛ ላይ ትዋሽ ዘንድ ሊፈትኑህ በእርግጥ ተቃረቡ፡፡ ያን ጊዜም ወዳጅ አድርገው በያዙህ ነበር وَإِن كَادُوا۟ لَيَفْتِنُونَكَ عَنِ ٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ لِتَفْتَرِىَ عَلَيْنَا غَيْرَهُۥ ۖ وَإِذًۭا لَّٱتَّخَذُوكَ خَلِيلًۭا ፡፡
ሙሽሪኮች ጠላት መሆናቸው በራሱ ከአላህ ቃል ሌላ ቃልን እንዳልተናገሩ በቂ ማስረጃ ነው፤ ምክንያቱም ነብያችንን”ﷺ” ወዳጅ አድርገው አለመያዛቸው ነው፤ በተጨማሪም በመቀጠል ከአላህ ውጪ ከሌላ ማንነት ሆነ ምንነት ከፊል ቃልን አምጥቶ ቢቀጥፉ የልብ ስራቸውን እንደሚቆርጥ በመናገር ከሌላ ህልውና ምንም እንዳላሉ መስክሮላቸዋል፤ ፦
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን "በቀጠፈ" ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
""የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ""ብሎ ማለት የቱን ያህል በግህደተ-መለኮት ቀልድ እንደሌለ የሚያሳይ ሃይለ-ቃል ነው። ከአላህ ወዲህ የትኛው ንግግር ማስረጃ ሊሆን ይችላል? ቁርአንን አላህ ነው ያወረደው፤ አላህ ከሰው ሆነ ከሸይጣን ቃላት ጠብቆታል፣ ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፦
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡
41:42 ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፤ ጥበበኛ ምስጉን ከሆነውጌታ የተወረደ ነው።
በቂሰቱል ገራኒቅ ዋቢ ደርስ የዶክተር ሸኽ ያሲር ”ሀፊዘሁላህ” ሌክቸር እዚህ ይመልከቱ፦
https://youtu.be/wFq5ZnD6pFQ
22፥53 ሰይጣን የሚጥለውን ነገር ለእነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ላለባቸው ልቦቻቸውም ደረቆች ለሆኑት ፈተና ሊያደርግ ይጥላል፡፡ በዳዮችም ከእውነት "በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ" ናቸው لِّيَجْعَلَ مَا يُلْقِى ٱلشَّيْطَٰنُ فِتْنَةًۭ لِّلَّذِينَ فِى قُلُوبِهِم مَّرَضٌۭ وَٱلْقَاسِيَةِ قُلُوبُهُمْ ۗ وَإِنَّ ٱلظَّٰلِمِينَ لَفِى شِقَاقٍۭ بَعِيدٍۢ ፡፡
6:112-113 እንደዚሁም *ለነቢያት ሁሉ ከሰውና ከጋኔን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት አደረግን*፡፡ ከፊላቸው ወደ ከፊሉ ለማታለል *ልብስብስን ቃል ይጥላሉ*፡፡ ጌታህም በሻ ኖሮ ባልሠሩት ነበር፡፡ *ከቅጥፈታቸውም ጋር ተዋቸው*፡፡ *የሚጥሉትም ሊያታልሉ* እና የእነዚያም በመጨረሻይቱ ሕይወት የማያምኑት ሰዎች ልቦች ወደእርሱ እንዲያዘነብሉ እንዲወዱትም እነርሱ *ይቀጥፉ የነበሩትንም እንዲቀጣጥፉ* ነው፡፡
22፥52 ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጅ፡፡ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፡፡ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍۢ وَلَا نَبِىٍّ إِلَّآ إِذَا تَمَنَّىٰٓ أَلْقَى ٱلشَّيْطَٰنُ فِىٓ أُمْنِيَّتِهِۦ فَيَنسَخُ ٱللَّهُ مَا يُلْقِى ٱلشَّيْطَٰنُ ثُمَّ يُحْكِمُ ٱللَّهُ ءَايَٰتِهِۦ ۗ وَٱللَّهُ عَلِيمٌ حَكِيمٌۭ ፡፡
ይህ አንቀፅ ሙጅመል ማለትም ጥቅላዊ ነው፤ ምክንያቱም *"ከአንተ በፊት"* የሚለው ገለጻ ከነብያችን በፊት በነበሩት ነብያትና መልእክተኞችም ላይም ከሰውና ከጋኔን የኾኑን ሰይጣናት ለማታለል *ልብስብስን ቃል* ይጥላሉ፤ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፡፡ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል፤ ሸኹል ኢስላም ኢብኑ ተምያህ ይህንን እይታ ይጋራሉ። ነገር ግን በወቅቱ ነብያችን”ﷺ” "አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?" የሚለው አንቀጽ በአሉታዊ መልኩ አንብበው ሲጨርሱ በንባቡ ላይ ሸይጣን፦ "እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው" የሚለውን ለሙሽሪኮች ሲያነብ ሙሽሪኮች ይህን ቃል ሲሰሙ፦ "ነቢዩ”ﷺ” አማልክቶቻችንን አወድሷል" ሲሉ ዋሹ፤ የዚህ ቅጥፈት ዜና ወደ ሐበሻ ከተሰደዱ ሰሐቦች ዘንድ ከእውነታው እጅግ በተለየና በራቀ መልኩ ተሰማ፤ አላህም ነብያችንን”ﷺ” "ከዚያም ወደ አንተ ካወረድነው ሌላን በእኛ ላይ ትዋሽ ዘንድ ሊፈትኑህ በእርግጥ ተቃረቡ፡፡ ያን ጊዜም ወዳጅ አድርገው በያዙህ ነበር" በማለት ይህ ቅጥፈት ለማስዋሸት ፈተና መሆኑን እና ቢዋሹ ወዳጆች አድርገው ይይዧቸው እንደነበር ተናገረ፦
17፥73 እነሆ ከዚያም ወደ አንተ ካወረድነው ሌላን በእኛ ላይ ትዋሽ ዘንድ ሊፈትኑህ በእርግጥ ተቃረቡ፡፡ ያን ጊዜም ወዳጅ አድርገው በያዙህ ነበር وَإِن كَادُوا۟ لَيَفْتِنُونَكَ عَنِ ٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ لِتَفْتَرِىَ عَلَيْنَا غَيْرَهُۥ ۖ وَإِذًۭا لَّٱتَّخَذُوكَ خَلِيلًۭا ፡፡
ሙሽሪኮች ጠላት መሆናቸው በራሱ ከአላህ ቃል ሌላ ቃልን እንዳልተናገሩ በቂ ማስረጃ ነው፤ ምክንያቱም ነብያችንን”ﷺ” ወዳጅ አድርገው አለመያዛቸው ነው፤ በተጨማሪም በመቀጠል ከአላህ ውጪ ከሌላ ማንነት ሆነ ምንነት ከፊል ቃልን አምጥቶ ቢቀጥፉ የልብ ስራቸውን እንደሚቆርጥ በመናገር ከሌላ ህልውና ምንም እንዳላሉ መስክሮላቸዋል፤ ፦
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን "በቀጠፈ" ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
""የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ""ብሎ ማለት የቱን ያህል በግህደተ-መለኮት ቀልድ እንደሌለ የሚያሳይ ሃይለ-ቃል ነው። ከአላህ ወዲህ የትኛው ንግግር ማስረጃ ሊሆን ይችላል? ቁርአንን አላህ ነው ያወረደው፤ አላህ ከሰው ሆነ ከሸይጣን ቃላት ጠብቆታል፣ ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፦
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡
41:42 ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፤ ጥበበኛ ምስጉን ከሆነውጌታ የተወረደ ነው።
በቂሰቱል ገራኒቅ ዋቢ ደርስ የዶክተር ሸኽ ያሲር ”ሀፊዘሁላህ” ሌክቸር እዚህ ይመልከቱ፦
https://youtu.be/wFq5ZnD6pFQ
መደምደሚያ
ይህንን የተመታ እና የተመምታታ ውሃ የማያነሳ ሙግት ሳልማን ሩሽዲ በ 1988 AD "ሰይጣናዊ አንቀፅ" የሚል መጽሐፉን ሲያራግቡ ከነበሩት መካከል ሚሽነሪዎች አንዶቹ ናቸው፤ እስቲ በዚህ ሂስ ባይብል ላይ ያለውን ዳዊት እንመልከተው፤ ይህን ሙግት የዳዊትን ነብይነት ለማስተባበል ሳይሆን እሾህክን በእሾክ እንዴት እንደሆነ ለማሳየት ነው፤ ዳዊት እስራኤልን ቁጠር ሳይባል ቆጥሮ ዳዊት በሰራው ስህተት እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ቸነፈርን ልኮ ከእስራኤልም ሰባ ሺህ ሰዎች በመቅሰፍት ገደለ፦
2ኛ ሳሙኤል 24.14 እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ቸነፈርን ሰደደ፤ ከእስራኤልም ሰባ ሺህ ሰዎች ወደቁ።
ይህ ስህተት የራሱ የዳዊት እንደሆነ አምኗል፣ ይቅርታም ጠይቋል፣ ከዚያም ባሻገር ይህ የእኔ ስህተት ነው ህዝቡን አትንካ ብሎ ጸለየ፣ ነገር ግን የዳዊት ልመናም አልሰራም፦
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥8 ዳዊትም እግዚአብሔርን፦ ይህን በማድረግ እጅግ በድያለሁ፤ አሁን ግን ታላቅ ስንፍና አድርጌአለሁና የባሪያህን ኃጢአት ታስወግድ ዘንድ እለምንሃለሁ አለው።
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥17 ዳዊትም እግዚአብሔርን፦ ሕዝቡ ይቈጠር ዘንድ ያዘዝሁ እኔ አይደለሁምን? የበደልሁና ክፉ የሠራሁ እኔ ነኝ፤ እነዚህ በጎች ግን ምን አድርገዋል? አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሁን፥ ነገር ግን ይቀሠፍ ዘንድ በሕዝብህ ላይ አትሁን አለው።
ታዲያ ዳዊት ማን ቁጠር ብሎት ነው የቆጠረው? ስንል
ዳዊት እስራኤልን የቆጠረው ሰይጣን "ቁጠር" ብሎት ነው ይለናል፦
2ኛ ሳሙኤል 24.1 ደግሞም የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ዳዊትንም፦ *ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር* ብሎ በላያቸው አስነሣው።
ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር ያለው ሰይጣን ነው፥ እርሱ የተባለው ህቡዕ ተውላጠ-ስም ሰይጣን መሆኑን ሌላ ጥቅስ ይነግረናል፦
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥1 ሰይጣንም በእስራኤል ላይ ተነሣ፥ እስራኤልንም ይቈጥር ዘንድ ዳዊትን "አንቀሳቀሰው"።
"አንቀሳቀሰው" ብለው ያስቀመጡት የዕብራይስጡ ቃል "የሰት" תְּסִיתֵ֥נִי ሲሆን "ሱት" סוּת ማለትም "አሳሳተ" ከሚል ግስ የመጣ ነው ፣ ለሃሰተኛ ነብይ ማሳሳት "የስቲአከ" יְסִֽיתְךָ֡ ማለትም "ቢያስትህ" በሚል መጥቷል፦
ዘዳግም 13.6 አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ቢያስትህ יְסִֽיתְךָ֡፥
ዳዊትም ከሰይጣን መልዕክት የተቀበለውን ለኢዮአብንና ለሕዝቡ አለቆች ቍጠሩ ብሎ አስተላልፏል፦
ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 21.8 ዳዊትም ኢዮአብንና የሕዝቡን አለቆች፦ ሂዱ፥ ከቤርሳቤህ ጀምሮ እስከ ዳን ድረስ እስራኤልን ቍጠሩ፥ ድምራቸውንም አውቅ ዘንድ አስታውቁኝ አላቸው።
አንዱ ይህንን ሙግት ሳቀርብለት ዳዊት ነብይ አይደለም ብሎ ሽምጥጥ አድርጎ ሊክደኝ ሞክሯል፤ በባይብል የተብራራው ዳዊት የፈጣሪ ነብይ እንደሆነ ይናገራል፦
2፡29-30 ወንድሞች ሆይ፥ ስለ አባቶች አለቃ ስለ ዳዊት እንደ ሞተም እንደ ተቀበረም ለእናንተ በግልጥ እናገር ዘንድ ፍቀዱልኝ፤ መቃብሩም እስከ ዛሬ በእኛ ዘንድ ነው። *ነቢይ ስለ ሆነ*፥
አዎ ዳዊት ነብይ ነበረ ከተባለ፤ የነብይ መስፈርቱ ከፈጣሪ መልዕክት መቀበል ወይስ ከሰይጣን መልዕክት መቀበል ? ፍርዱን ለህሊና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ይህንን የተመታ እና የተመምታታ ውሃ የማያነሳ ሙግት ሳልማን ሩሽዲ በ 1988 AD "ሰይጣናዊ አንቀፅ" የሚል መጽሐፉን ሲያራግቡ ከነበሩት መካከል ሚሽነሪዎች አንዶቹ ናቸው፤ እስቲ በዚህ ሂስ ባይብል ላይ ያለውን ዳዊት እንመልከተው፤ ይህን ሙግት የዳዊትን ነብይነት ለማስተባበል ሳይሆን እሾህክን በእሾክ እንዴት እንደሆነ ለማሳየት ነው፤ ዳዊት እስራኤልን ቁጠር ሳይባል ቆጥሮ ዳዊት በሰራው ስህተት እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ቸነፈርን ልኮ ከእስራኤልም ሰባ ሺህ ሰዎች በመቅሰፍት ገደለ፦
2ኛ ሳሙኤል 24.14 እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ቸነፈርን ሰደደ፤ ከእስራኤልም ሰባ ሺህ ሰዎች ወደቁ።
ይህ ስህተት የራሱ የዳዊት እንደሆነ አምኗል፣ ይቅርታም ጠይቋል፣ ከዚያም ባሻገር ይህ የእኔ ስህተት ነው ህዝቡን አትንካ ብሎ ጸለየ፣ ነገር ግን የዳዊት ልመናም አልሰራም፦
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥8 ዳዊትም እግዚአብሔርን፦ ይህን በማድረግ እጅግ በድያለሁ፤ አሁን ግን ታላቅ ስንፍና አድርጌአለሁና የባሪያህን ኃጢአት ታስወግድ ዘንድ እለምንሃለሁ አለው።
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥17 ዳዊትም እግዚአብሔርን፦ ሕዝቡ ይቈጠር ዘንድ ያዘዝሁ እኔ አይደለሁምን? የበደልሁና ክፉ የሠራሁ እኔ ነኝ፤ እነዚህ በጎች ግን ምን አድርገዋል? አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሁን፥ ነገር ግን ይቀሠፍ ዘንድ በሕዝብህ ላይ አትሁን አለው።
ታዲያ ዳዊት ማን ቁጠር ብሎት ነው የቆጠረው? ስንል
ዳዊት እስራኤልን የቆጠረው ሰይጣን "ቁጠር" ብሎት ነው ይለናል፦
2ኛ ሳሙኤል 24.1 ደግሞም የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ዳዊትንም፦ *ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር* ብሎ በላያቸው አስነሣው።
ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር ያለው ሰይጣን ነው፥ እርሱ የተባለው ህቡዕ ተውላጠ-ስም ሰይጣን መሆኑን ሌላ ጥቅስ ይነግረናል፦
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥1 ሰይጣንም በእስራኤል ላይ ተነሣ፥ እስራኤልንም ይቈጥር ዘንድ ዳዊትን "አንቀሳቀሰው"።
"አንቀሳቀሰው" ብለው ያስቀመጡት የዕብራይስጡ ቃል "የሰት" תְּסִיתֵ֥נִי ሲሆን "ሱት" סוּת ማለትም "አሳሳተ" ከሚል ግስ የመጣ ነው ፣ ለሃሰተኛ ነብይ ማሳሳት "የስቲአከ" יְסִֽיתְךָ֡ ማለትም "ቢያስትህ" በሚል መጥቷል፦
ዘዳግም 13.6 አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ቢያስትህ יְסִֽיתְךָ֡፥
ዳዊትም ከሰይጣን መልዕክት የተቀበለውን ለኢዮአብንና ለሕዝቡ አለቆች ቍጠሩ ብሎ አስተላልፏል፦
ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 21.8 ዳዊትም ኢዮአብንና የሕዝቡን አለቆች፦ ሂዱ፥ ከቤርሳቤህ ጀምሮ እስከ ዳን ድረስ እስራኤልን ቍጠሩ፥ ድምራቸውንም አውቅ ዘንድ አስታውቁኝ አላቸው።
አንዱ ይህንን ሙግት ሳቀርብለት ዳዊት ነብይ አይደለም ብሎ ሽምጥጥ አድርጎ ሊክደኝ ሞክሯል፤ በባይብል የተብራራው ዳዊት የፈጣሪ ነብይ እንደሆነ ይናገራል፦
2፡29-30 ወንድሞች ሆይ፥ ስለ አባቶች አለቃ ስለ ዳዊት እንደ ሞተም እንደ ተቀበረም ለእናንተ በግልጥ እናገር ዘንድ ፍቀዱልኝ፤ መቃብሩም እስከ ዛሬ በእኛ ዘንድ ነው። *ነቢይ ስለ ሆነ*፥
አዎ ዳዊት ነብይ ነበረ ከተባለ፤ የነብይ መስፈርቱ ከፈጣሪ መልዕክት መቀበል ወይስ ከሰይጣን መልዕክት መቀበል ? ፍርዱን ለህሊና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አላህን ያታልላሉ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥9 *አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፥ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም"*፡፡ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَمَا يَخْدَعُونَ إِلَّا أَنفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُونَ
ሚሽነሪዎች፦ "መታለል የዐላዋቂነት ባሕርይ ነው፥ አላህ በሙናፊቃን ይታለላል" ይላሉ። እኛም መለስ ብለን ሙናፊቃን አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፥ ነገር ግን የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም፦
2፥9 *አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፥ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም"*፡፡ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَمَا يَخْدَعُونَ إِلَّا أَنفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُونَ
"እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። “ኒፋቅ” نِفَاق የሚለው ቃል “ናፈቀ” نَافَقَ ማለትም “ነፈቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኑፋቄ” ወይም “ምንፍቅና” አሊያም “አስመሳይነት” “በአፉ አምኖ በልቡ የሚክድ” ማለት ነው። ኒፋቅ ያለበት ግለሰብ ደግሞ በነጠላ “ሙናፊቅ” مُنَٰفِق ሲባል በብዜት “ሙናፊቁን” مُنَٰفِقُون ወይም “ሙናፊቂን” مُنَٰفِقِين ይባላል። አላህ አያየንም፣ አይሰማንም፣ ዐያውቅብንም ብሎ ማለት አላህን ማታለል ነው፥ ግን ሰውን በሚያታልሉበት ስሌት አላህ ማታለል ስለማይቻል እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም። ለንጽጽር ከባይብል አንድ ጥቅስ ብንመለከት ጥሩ ነው፦
ኤርምያስ 3፥20 የእስራኤል ቤት ሆይ፥ *ሚስት ባልዋን እንደምታታታልል እንዲሁ አታለላችሁኝ* ይላል እግዚአብሔር።
ልብ አድርግ ባል በሚስት መታለል የዐላዋቂነት ባሕርይ ነው፥ የእስራኤል ቤት እግዚአብሔርን ያታለሉት ሚስት ባልዋን እንደምታታልል ነው። መታለል የዐላዋቂነት ባሕርይ ከሆነ እግዚአብሔር በእስራኤል ቤት እንዴት ይታለላል? ከላይ ያለው ጥያቄ እንዲህ በአጭር ጥያቄ ድባቅ ይገባል፥ ኅጹጻን እሳቦት ላላቸው ይህ ንጽጽር በቂ ነው። አላህ ሂዳያህ ይስጣቸው! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥9 *አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፥ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም"*፡፡ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَمَا يَخْدَعُونَ إِلَّا أَنفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُونَ
ሚሽነሪዎች፦ "መታለል የዐላዋቂነት ባሕርይ ነው፥ አላህ በሙናፊቃን ይታለላል" ይላሉ። እኛም መለስ ብለን ሙናፊቃን አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፥ ነገር ግን የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም፦
2፥9 *አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፥ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም"*፡፡ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَمَا يَخْدَعُونَ إِلَّا أَنفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُونَ
"እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። “ኒፋቅ” نِفَاق የሚለው ቃል “ናፈቀ” نَافَقَ ማለትም “ነፈቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኑፋቄ” ወይም “ምንፍቅና” አሊያም “አስመሳይነት” “በአፉ አምኖ በልቡ የሚክድ” ማለት ነው። ኒፋቅ ያለበት ግለሰብ ደግሞ በነጠላ “ሙናፊቅ” مُنَٰفِق ሲባል በብዜት “ሙናፊቁን” مُنَٰفِقُون ወይም “ሙናፊቂን” مُنَٰفِقِين ይባላል። አላህ አያየንም፣ አይሰማንም፣ ዐያውቅብንም ብሎ ማለት አላህን ማታለል ነው፥ ግን ሰውን በሚያታልሉበት ስሌት አላህ ማታለል ስለማይቻል እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም። ለንጽጽር ከባይብል አንድ ጥቅስ ብንመለከት ጥሩ ነው፦
ኤርምያስ 3፥20 የእስራኤል ቤት ሆይ፥ *ሚስት ባልዋን እንደምታታታልል እንዲሁ አታለላችሁኝ* ይላል እግዚአብሔር።
ልብ አድርግ ባል በሚስት መታለል የዐላዋቂነት ባሕርይ ነው፥ የእስራኤል ቤት እግዚአብሔርን ያታለሉት ሚስት ባልዋን እንደምታታልል ነው። መታለል የዐላዋቂነት ባሕርይ ከሆነ እግዚአብሔር በእስራኤል ቤት እንዴት ይታለላል? ከላይ ያለው ጥያቄ እንዲህ በአጭር ጥያቄ ድባቅ ይገባል፥ ኅጹጻን እሳቦት ላላቸው ይህ ንጽጽር በቂ ነው። አላህ ሂዳያህ ይስጣቸው! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘፈን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
31፥6 ከሰዎችም ያለ ዕውቀት ሆኖ ከአላህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት *"አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ"*፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَشْتَرِي لَهْوَ الْحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سَبِيلِ اللَّهِ بِغَيْرِ عِلْمٍ وَيَتَّخِذَهَا هُزُوًا ۚ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ مُّهِينٌ
"ዐዝፍ" عَزْف የሚለው ቃል "ዐዘፈ" عَزَفَ ማለትም "ሞዘቀ" ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን "ሙዚቃ" ማለት ነው። የሙዚቃ መጫወቻ በነጠላ "ሚዕዘፍ" مِعْزَف ሲባል በብዜት "መዓዚፍ" مَعَازِف ይባላል። ሙዚቃ ሐራም መሆኑን በጥልቅ ያብራራው ከነቢያችን"ﷺ" ተወዳጅ ሰሓቢይ መካከል ኢብኑ መሥዑድ"ረ.ዐ." ነው፥ ከቀደምት ሠለፎች አንዱ እርሱ ቁርኣንን የተረዳበት መንገድ መረዳት የጤናማ ሥነ-አፈታት ጥናት ነው። እርሱ ይህንን የቁርኣን አንቀጽ ይዞ ስለ ዘፈን እንዲህ ይላል፦
31፥6 ከሰዎችም ያለ ዕውቀት ሆኖ ከአላህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት *"አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ"*፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَشْتَرِي لَهْوَ الْحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سَبِيلِ اللَّهِ بِغَيْرِ عِلْمٍ وَيَتَّخِذَهَا هُزُوًا ۚ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ مُّهِينٌ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 31፥6
"ኢብኑ መሥዑድ እንደተናገረው፦ *"ከሰዎችም ከአላህ መንገድ ሊያሳስት ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ" የሚለው ወሏሂ እርሱ "ዘፈን" ነው"*። كما قال ابن مسعود في قوله تعالى : ( ومن الناس من يشتري لهو الحديث ) قال : هو - والله - الغناء .
"ለህወል ሐዲስ" لَهْوَ الْحَدِيث ማለትም "አታላይ ወሬ" ማለት ሲሆን "ጊናእ" ነው፥ "ጊናእ" غِنَاء የሚለው ቃል "ገና" غَنَّى ማለትም "ዘፈነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዘፈን" ማለት ነው። አምላካችን አላህ ኢብሊሥ የሚከተሉትን በድምጹ እንደሚያታልላቸው ተናግሯል። ይህም ድምጹ መደበሪያ፣ ዘፈን፣ ላግጣ እና ስላቅ ነው፦
17፥64 *ከእነርሱ የቻልከውንም ሰው በድምጽህ አታል*፡፡ وَاسْتَفْزِزْ مَنِ اسْتَطَعْتَ مِنْهُم بِصَوْتِكَ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 17፥64
*"ከእነርሱ የቻልከውንም ሰው በድምጽህ አታል" የተባለው እርሱ ዘፈን ነው፥ ሙጃሒድም አለ፦ "ድምጽ የተባለው መደበሪያ፣ ዘፈን፣ ላግጣና ስላቅ ነው"*። واستفزز من استطعت منهم بصوتك قيل هو الغناء قال مجاهد باللهو والغناء أي استخفهم بذلك
"ሐላል" حَلَال ማለት "የተፈቀደ" ማለት ሲሆን “ሐራም” حَرَام ማለት "የተከለከለ" ማለት ነው። ዝሙት እና አስካሪ መጠጥ ሐራም እንደሆነ ሁሉ ሙዚቃም ከዝሙት እና ከአስካሪ መጠጥ ጋር ተያይዞ ክልክል መሆኑ በነቢያችን"ﷺ" ሐዲስ ተነግሯል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 74, ሐዲስ 16
አቡ ዐሚር ወይም አቡ ማሊኩል አሽዐሪይ እንደተረከው፦ "ወሏሂ አልዋሸውም! ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቷል፦ *"ከኡመቴ ውስጥ ጥቂት ሰዎች ለራሳቸው ዝሙትን፣ ሐር ልብስን፣ አስካሪ መጠጥን እና ሙዚቃን ሐላል የሚያደርጉ ይሆናሉ”*። قَالَ حَدَّثَنِي أَبُو عَامِرٍ ـ أَوْ أَبُو مَالِكٍ ـ الأَشْعَرِيُّ وَاللَّهِ مَا كَذَبَنِي سَمِعَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " لَيَكُونَنَّ مِنْ أُمَّتِي أَقْوَامٌ يَسْتَحِلُّونَ الْحِرَ وَالْحَرِيرَ وَالْخَمْرَ وَالْمَعَازِفَ
"ሙዚቃን ሐላል የሚያደርጉ ይሆናሉ" ማለት ሙዚቃ ሐራም ነው ማለት ነው። እዚህ ሐዲስ ላይ "ሙዚቃ" የሚለው "መዓዚፍ" مَعَازِف ሲሆን "ሚዕዘፍ" مِعْزَف ለሚለው የብዙ ቁጥር ነው። ዘፈን መናገሻው መሸታ ቤት ሲሆን መሸታ ቤት መጠጥ እና ዝሙት በሙዚቃ መሳሪያ የታጀበበት ሥፍራ ነው። "ጀረሥ" جَرَس ማለት "ደውል" ማለት ቢሆንም አጠቃላይ የሙዚቃ መሳሪያን "አጅራሥ" أَجْرَاس ይባላል። ጀረስ የሸይጧን መዝሙር ነው፥ የሙዚቃ መሳሪያ ያለበት ቤት መላእክት አይገቡም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 159
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ጀረሥ የሸይጧን መዝሙር ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْجَرَسُ مَزَامِيرُ الشَّيْطَانِ
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 36 , ሐዲስ 18
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"መላእክት ጀረሥ ያለበት ቤት አይገቡም”*። وَقَالَتْ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " لاَ تَدْخُلُ الْمَلاَئِكَةُ بَيْتًا فِيهِ جَرَسٌ
"ሚዝማር" مِزْمَار ወይም "መዝሙር" مَزْمُور የሚለው ቃል "ዘመረ" زَمَرَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መዝሙር" ወይም "ዝማሬ" ማለት ነው፥ የሚዝማር ወይም የመዝሙር ብዙ ቁጥር "መዛሚር" مَزَامِير ነው። አላህ ለዳውድ የሰጠው "ዘቡር" زَّبُور እራሱ "መዛሚር" مَزَامِير ተብሏል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 280
አቡ ሙሣ እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛም”ﷺ” ለአቡ ሙሣ እንዲህ አሉ፦ *"ትላንት የቂርኣን አነቀራርህን ስሰማህ ብታየኝ ኖሮ በእርግጥም ደስ ይልህ ነበር። ዝማሬ ከዳዉድ ቤተሰብ መዝሙር ተሰቶሃል"*። عَنْ أَبِي مُوسَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لأَبِي مُوسَى " لَوْ رَأَيْتَنِي وَأَنَا أَسْتَمِعُ لِقِرَاءَتِكَ الْبَارِحَةَ لَقَدْ أُوتِيتَ مِزْمَارًا مِنْ مَزَامِيرِ آلِ دَاوُدَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 72
አቡ ሙሣ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ”ﷺ” ለእርሱ እንዲህ አሉ፦ *"አቡ ሙሣ ሆይ! ከዳዉድ ቤተሰብ መዝሙር ዝማሬ ተሰቶሃል"*። عَنْ أَبِي مُوسَى ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ لَهُ " يَا أَبَا مُوسَى لَقَدْ أُوتِيتَ مِزْمَارًا مِنْ مَزَامِيرِ آلِ دَاوُدَ
"ሚዝማር" مِزْمَار የአቀራር ስልት ሲሆን "ቂራአት" قِرَاءَت ለሚለው ተለዋዋጭ ሆኖ መጥቷል። ቁርኣንን መቅራት ለአላህ የምናቀርበው ዝማሬ ነው። ነገር ግን ከዚያ በተቃራኒው ሙዚቃ እና ዘፈን የሸይጧን መዝሙር ነው፥ ዘፈን ስናዳምጥ ቁርኣን መቅራት እንችልም። ቁርኣን ስንቀራ ዘፈን ያስጠላናል። ዘፈን እና ቁርኣን ሁለት ተቃራኒ ናቸው፥ ቁርኣን ስንቀራ ቀልብ ረጥቦ ለአላህ የምናቀርበት ዝማሬ ነው። ዘፈን ሲዘፈን ቀልብ ደርቆ ለሸይጧን የሚቀርብ ዝማሬ ነው። አላህ ቁርኣንን የምቀራ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
31፥6 ከሰዎችም ያለ ዕውቀት ሆኖ ከአላህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት *"አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ"*፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَشْتَرِي لَهْوَ الْحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سَبِيلِ اللَّهِ بِغَيْرِ عِلْمٍ وَيَتَّخِذَهَا هُزُوًا ۚ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ مُّهِينٌ
"ዐዝፍ" عَزْف የሚለው ቃል "ዐዘፈ" عَزَفَ ማለትም "ሞዘቀ" ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን "ሙዚቃ" ማለት ነው። የሙዚቃ መጫወቻ በነጠላ "ሚዕዘፍ" مِعْزَف ሲባል በብዜት "መዓዚፍ" مَعَازِف ይባላል። ሙዚቃ ሐራም መሆኑን በጥልቅ ያብራራው ከነቢያችን"ﷺ" ተወዳጅ ሰሓቢይ መካከል ኢብኑ መሥዑድ"ረ.ዐ." ነው፥ ከቀደምት ሠለፎች አንዱ እርሱ ቁርኣንን የተረዳበት መንገድ መረዳት የጤናማ ሥነ-አፈታት ጥናት ነው። እርሱ ይህንን የቁርኣን አንቀጽ ይዞ ስለ ዘፈን እንዲህ ይላል፦
31፥6 ከሰዎችም ያለ ዕውቀት ሆኖ ከአላህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት *"አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ"*፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَشْتَرِي لَهْوَ الْحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سَبِيلِ اللَّهِ بِغَيْرِ عِلْمٍ وَيَتَّخِذَهَا هُزُوًا ۚ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ مُّهِينٌ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 31፥6
"ኢብኑ መሥዑድ እንደተናገረው፦ *"ከሰዎችም ከአላህ መንገድ ሊያሳስት ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ" የሚለው ወሏሂ እርሱ "ዘፈን" ነው"*። كما قال ابن مسعود في قوله تعالى : ( ومن الناس من يشتري لهو الحديث ) قال : هو - والله - الغناء .
"ለህወል ሐዲስ" لَهْوَ الْحَدِيث ማለትም "አታላይ ወሬ" ማለት ሲሆን "ጊናእ" ነው፥ "ጊናእ" غِنَاء የሚለው ቃል "ገና" غَنَّى ማለትም "ዘፈነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዘፈን" ማለት ነው። አምላካችን አላህ ኢብሊሥ የሚከተሉትን በድምጹ እንደሚያታልላቸው ተናግሯል። ይህም ድምጹ መደበሪያ፣ ዘፈን፣ ላግጣ እና ስላቅ ነው፦
17፥64 *ከእነርሱ የቻልከውንም ሰው በድምጽህ አታል*፡፡ وَاسْتَفْزِزْ مَنِ اسْتَطَعْتَ مِنْهُم بِصَوْتِكَ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 17፥64
*"ከእነርሱ የቻልከውንም ሰው በድምጽህ አታል" የተባለው እርሱ ዘፈን ነው፥ ሙጃሒድም አለ፦ "ድምጽ የተባለው መደበሪያ፣ ዘፈን፣ ላግጣና ስላቅ ነው"*። واستفزز من استطعت منهم بصوتك قيل هو الغناء قال مجاهد باللهو والغناء أي استخفهم بذلك
"ሐላል" حَلَال ማለት "የተፈቀደ" ማለት ሲሆን “ሐራም” حَرَام ማለት "የተከለከለ" ማለት ነው። ዝሙት እና አስካሪ መጠጥ ሐራም እንደሆነ ሁሉ ሙዚቃም ከዝሙት እና ከአስካሪ መጠጥ ጋር ተያይዞ ክልክል መሆኑ በነቢያችን"ﷺ" ሐዲስ ተነግሯል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 74, ሐዲስ 16
አቡ ዐሚር ወይም አቡ ማሊኩል አሽዐሪይ እንደተረከው፦ "ወሏሂ አልዋሸውም! ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቷል፦ *"ከኡመቴ ውስጥ ጥቂት ሰዎች ለራሳቸው ዝሙትን፣ ሐር ልብስን፣ አስካሪ መጠጥን እና ሙዚቃን ሐላል የሚያደርጉ ይሆናሉ”*። قَالَ حَدَّثَنِي أَبُو عَامِرٍ ـ أَوْ أَبُو مَالِكٍ ـ الأَشْعَرِيُّ وَاللَّهِ مَا كَذَبَنِي سَمِعَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " لَيَكُونَنَّ مِنْ أُمَّتِي أَقْوَامٌ يَسْتَحِلُّونَ الْحِرَ وَالْحَرِيرَ وَالْخَمْرَ وَالْمَعَازِفَ
"ሙዚቃን ሐላል የሚያደርጉ ይሆናሉ" ማለት ሙዚቃ ሐራም ነው ማለት ነው። እዚህ ሐዲስ ላይ "ሙዚቃ" የሚለው "መዓዚፍ" مَعَازِف ሲሆን "ሚዕዘፍ" مِعْزَف ለሚለው የብዙ ቁጥር ነው። ዘፈን መናገሻው መሸታ ቤት ሲሆን መሸታ ቤት መጠጥ እና ዝሙት በሙዚቃ መሳሪያ የታጀበበት ሥፍራ ነው። "ጀረሥ" جَرَس ማለት "ደውል" ማለት ቢሆንም አጠቃላይ የሙዚቃ መሳሪያን "አጅራሥ" أَجْرَاس ይባላል። ጀረስ የሸይጧን መዝሙር ነው፥ የሙዚቃ መሳሪያ ያለበት ቤት መላእክት አይገቡም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 159
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ጀረሥ የሸይጧን መዝሙር ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْجَرَسُ مَزَامِيرُ الشَّيْطَانِ
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 36 , ሐዲስ 18
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"መላእክት ጀረሥ ያለበት ቤት አይገቡም”*። وَقَالَتْ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " لاَ تَدْخُلُ الْمَلاَئِكَةُ بَيْتًا فِيهِ جَرَسٌ
"ሚዝማር" مِزْمَار ወይም "መዝሙር" مَزْمُور የሚለው ቃል "ዘመረ" زَمَرَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መዝሙር" ወይም "ዝማሬ" ማለት ነው፥ የሚዝማር ወይም የመዝሙር ብዙ ቁጥር "መዛሚር" مَزَامِير ነው። አላህ ለዳውድ የሰጠው "ዘቡር" زَّبُور እራሱ "መዛሚር" مَزَامِير ተብሏል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 280
አቡ ሙሣ እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛም”ﷺ” ለአቡ ሙሣ እንዲህ አሉ፦ *"ትላንት የቂርኣን አነቀራርህን ስሰማህ ብታየኝ ኖሮ በእርግጥም ደስ ይልህ ነበር። ዝማሬ ከዳዉድ ቤተሰብ መዝሙር ተሰቶሃል"*። عَنْ أَبِي مُوسَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لأَبِي مُوسَى " لَوْ رَأَيْتَنِي وَأَنَا أَسْتَمِعُ لِقِرَاءَتِكَ الْبَارِحَةَ لَقَدْ أُوتِيتَ مِزْمَارًا مِنْ مَزَامِيرِ آلِ دَاوُدَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 72
አቡ ሙሣ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ”ﷺ” ለእርሱ እንዲህ አሉ፦ *"አቡ ሙሣ ሆይ! ከዳዉድ ቤተሰብ መዝሙር ዝማሬ ተሰቶሃል"*። عَنْ أَبِي مُوسَى ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ لَهُ " يَا أَبَا مُوسَى لَقَدْ أُوتِيتَ مِزْمَارًا مِنْ مَزَامِيرِ آلِ دَاوُدَ
"ሚዝማር" مِزْمَار የአቀራር ስልት ሲሆን "ቂራአት" قِرَاءَت ለሚለው ተለዋዋጭ ሆኖ መጥቷል። ቁርኣንን መቅራት ለአላህ የምናቀርበው ዝማሬ ነው። ነገር ግን ከዚያ በተቃራኒው ሙዚቃ እና ዘፈን የሸይጧን መዝሙር ነው፥ ዘፈን ስናዳምጥ ቁርኣን መቅራት እንችልም። ቁርኣን ስንቀራ ዘፈን ያስጠላናል። ዘፈን እና ቁርኣን ሁለት ተቃራኒ ናቸው፥ ቁርኣን ስንቀራ ቀልብ ረጥቦ ለአላህ የምናቀርበት ዝማሬ ነው። ዘፈን ሲዘፈን ቀልብ ደርቆ ለሸይጧን የሚቀርብ ዝማሬ ነው። አላህ ቁርኣንን የምቀራ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሶላቱ አሥ-ሡናህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
"ሶላቱ አሥ-ሡናህ" صَّلَات ማለት "የሡናህ ሶላት" ማለት ነው። ሡናህ” سُنَّة ማለት “ፈለግ” “ፍኖት” “መንገድ” “ፋና” ማለት ነው፥ አምላካችን አላህ የነቢያችንን”ﷺ” ፈለግ እንድንከተል ይናገራል፦
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥153 *«ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም፡፡ የጥመት መንገዶችንም አትከተሉ፡፡ ከቀጥተኛው መንገድ እናንተን ይለያዩዋችኋልና፡፡እነሆ ትጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ አዘዛችሁ፡፡»* በላቸው وَأَنَّ هَـٰذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُون
"መንገዴ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። የነቢያችንን”ﷺ” ፈለግ ወይም መንገድ መከተል ሡናህ ይባላል። ሡናህ” سُنَّة ሌላው ትርጉሙ “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ማለት ነው፥ የተወደዱ የሡናህ ሶላቶች አስራ ሁለት ናቸው። እነርሱም፦ አራት ረክዓህ ከዙህር በፊት፣ ሁለት ረክዓህ ከዙህር በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከመግሪብ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከዒሻእ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከሶላቱል ፈጅር በፊት ናቸው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 268
ኡሙ ሐቢባህ እንደተረከችው፦ "የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንም በመአልት እና በሌሊት አስራ ሁለት ረክዓህ የሰገደ ለእርሱ በጀነት ቤት ይገነባለታል። አራት ረክዓህ ከዙህር በፊት፣ ሁለት ረክዓህ ከዙህር በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከመግሪብ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከዒሻእ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከሶላቱል ፈጅር በፊት ነው"*። عَنِ الْمُسَيَّبِ بْنِ رَافِعٍ، عَنْ عَنْبَسَةَ بْنِ أَبِي سُفْيَانَ، عَنْ أُمِّ حَبِيبَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ صَلَّى فِي يَوْمٍ وَلَيْلَةٍ ثِنْتَىْ عَشْرَةَ رَكْعَةً بُنِيَ لَهُ بَيْتٌ فِي الْجَنَّةِ أَرْبَعًا قَبْلَ الظُّهْرِ وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَهَا وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَ الْمَغْرِبِ وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَ الْعِشَاءِ وَرَكْعَتَيْنِ قَبْلَ صَلاَةِ الْفَجْرِ
እነዚህ አስራ ሁለቱ የጠበቁ የሡናህ ሶላት ሲሆኑ፥ ከዐስር ሶላት በፊት ሁለት ረክዓህ ወይም አራት ረክዓህ የተወደዱ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 23
ዐሊይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ከዐስር በፊት ሁለት ረክዓህ ይሰግዱ ነበር"*። عَنْ عَلِيٍّ، عَلَيْهِ السَّلاَمُ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يُصَلِّي قَبْلَ الْعَصْرِ رَكْعَتَيْنِ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 282
ዐሊይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ከዐስር በፊት አራት ረክዓህ ይሰግዱ ነበር፥ በመካከላቸው በተሥሊም(ማሰላመት) ይለይ ነበር"*። عَنْ عَلِيٍّ، قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يُصَلِّي قَبْلَ الْعَصْرِ أَرْبَعَ رَكَعَاتٍ يَفْصِلُ بَيْنَهُنَّ بِالتَّسْلِيمِ
አምላካችን አላህ በጀነት ቤት ከሚገነባላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
"ሶላቱ አሥ-ሡናህ" صَّلَات ማለት "የሡናህ ሶላት" ማለት ነው። ሡናህ” سُنَّة ማለት “ፈለግ” “ፍኖት” “መንገድ” “ፋና” ማለት ነው፥ አምላካችን አላህ የነቢያችንን”ﷺ” ፈለግ እንድንከተል ይናገራል፦
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥153 *«ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም፡፡ የጥመት መንገዶችንም አትከተሉ፡፡ ከቀጥተኛው መንገድ እናንተን ይለያዩዋችኋልና፡፡እነሆ ትጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ አዘዛችሁ፡፡»* በላቸው وَأَنَّ هَـٰذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُون
"መንገዴ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። የነቢያችንን”ﷺ” ፈለግ ወይም መንገድ መከተል ሡናህ ይባላል። ሡናህ” سُنَّة ሌላው ትርጉሙ “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ማለት ነው፥ የተወደዱ የሡናህ ሶላቶች አስራ ሁለት ናቸው። እነርሱም፦ አራት ረክዓህ ከዙህር በፊት፣ ሁለት ረክዓህ ከዙህር በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከመግሪብ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከዒሻእ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከሶላቱል ፈጅር በፊት ናቸው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 268
ኡሙ ሐቢባህ እንደተረከችው፦ "የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንም በመአልት እና በሌሊት አስራ ሁለት ረክዓህ የሰገደ ለእርሱ በጀነት ቤት ይገነባለታል። አራት ረክዓህ ከዙህር በፊት፣ ሁለት ረክዓህ ከዙህር በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከመግሪብ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከዒሻእ በኃላ፣ ሁለት ረክዓህ ከሶላቱል ፈጅር በፊት ነው"*። عَنِ الْمُسَيَّبِ بْنِ رَافِعٍ، عَنْ عَنْبَسَةَ بْنِ أَبِي سُفْيَانَ، عَنْ أُمِّ حَبِيبَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ صَلَّى فِي يَوْمٍ وَلَيْلَةٍ ثِنْتَىْ عَشْرَةَ رَكْعَةً بُنِيَ لَهُ بَيْتٌ فِي الْجَنَّةِ أَرْبَعًا قَبْلَ الظُّهْرِ وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَهَا وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَ الْمَغْرِبِ وَرَكْعَتَيْنِ بَعْدَ الْعِشَاءِ وَرَكْعَتَيْنِ قَبْلَ صَلاَةِ الْفَجْرِ
እነዚህ አስራ ሁለቱ የጠበቁ የሡናህ ሶላት ሲሆኑ፥ ከዐስር ሶላት በፊት ሁለት ረክዓህ ወይም አራት ረክዓህ የተወደዱ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 23
ዐሊይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ከዐስር በፊት ሁለት ረክዓህ ይሰግዱ ነበር"*። عَنْ عَلِيٍّ، عَلَيْهِ السَّلاَمُ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يُصَلِّي قَبْلَ الْعَصْرِ رَكْعَتَيْنِ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 282
ዐሊይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ከዐስር በፊት አራት ረክዓህ ይሰግዱ ነበር፥ በመካከላቸው በተሥሊም(ማሰላመት) ይለይ ነበር"*። عَنْ عَلِيٍّ، قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يُصَلِّي قَبْلَ الْعَصْرِ أَرْبَعَ رَكَعَاتٍ يَفْصِلُ بَيْنَهُنَّ بِالتَّسْلِيمِ
አምላካችን አላህ በጀነት ቤት ከሚገነባላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም