ይህ ከላይ የተዘረዘሩት እዝነት አላህ ለእኛ የፈጠረልን ከመቶ አንዲቷ ስትሆን የተቀረው ዘጠና ዘጠኙ በትንሳኤ ቀን በጀነት ውስጥ የሚኖሩት የማያቋርጥ መጠቀሚ ናቸው። ለአማንያን በጌታቸው ዘንድ የሚሹት ሁሉ በጀነት አላቸው፤ ይህ ታላቅ ፈድል ነው፦
9፥21 *ጌታቸው ከእርሱ በኾነው እዝነት እና ውዴታ በገነቶችም ለእነርሱ በውስጥዋ የማያቋርጥ መጠቀሚያ ያለባት ስትኾን ያበስራቸዋል"*፡፡ يُبَشِّرُهُمْ رَبُّهُم بِرَحْمَةٍ مِّنْهُ وَرِضْوَانٍ وَجَنَّاتٍ لَّهُمْ فِيهَا نَعِيمٌ مُّقِيمٌ
42፥22 በደለኞችን ከሠሩት ሥራ ዋጋ በትንሣኤ ቀን ፈሪዎች ኾነው ታያቸዋለህ፡፡ እርሱም በእነርሱ ላይ ወዳቂ ነው፡፡ *እነዚያም ያመኑት መልካሞችንም የሠሩት በገነቶች ጨፌዎች ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ የሚሹት ሁሉ አላቸው፡፡ ይህ እርሱ ታላቅ ችሮታ ነው*"፡፡ تَرَى الظَّالِمِينَ مُشْفِقِينَ مِمَّا كَسَبُوا وَهُوَ وَاقِعٌ بِهِمْ ۗ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فِي رَوْضَاتِ الْجَنَّاتِ ۖ لَهُم مَّا يَشَاءُونَ عِندَ رَبِّهِمْ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الْفَضْلُ الْكَبِيرُ
ተግባባን መሰለኝ? ስለዚህ አላህ ነገሮችን ያካበበት ባሕርይ እና ለፍጡራን የሚለግሰው ፈድል ሁለት የተለያዩ ጉዳዮች ናቸው። አትቀላቅሉ። እንዲገባችሁ አንድ ናሙና ላቅርብ፥ ለምሳሌ “ሙልክ” مُلْك የሚለው ቃል “መሊክ” مَلِك ማለትም “ንጉሥ” ከሚል የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ንግሥና” ማለት ነው፤ ይህ የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ባሕርይ ሲሆን የአላህ ብቻ ገንዘብ ነው፦
3፥189 *የሰማያትና የምድር ንግሥና ለአላህ ብቻ ነው*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَلِلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
5፥120 *የሰማያትና የምድር በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ንግሥና የአላህ ብቻ ነው*፡፡ እሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ لِلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا فِيهِنَّ ۚ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
ይህንን ንግሥና አላህ ለማንም አይሰጥም፥ ለማንም አያጋራም። በዚህ ንግሥናውም ለአላህ ተጋሪ የለውም፦
25፥2 *እርሱ ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ የኾነ፣ ልጅንም ያልያዘ፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው*፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረና በትክክልም ያዘጋጀው ነው፡፡ الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ فَقَدَّرَهُ تَقْدِيرًا
ይህ የራሱ ባሕርይ የሆነው ንግሥና እና ለሰዎች የሚሰጠው ንግሥና ሁለት የተለያዩ ባሕርያት ናቸው፤ ለሰው የሚሰጠው ንግሥና የፍጡር ባሕርይ ያላቸው የፍጡራን ሥልጣን ነው፤ ይህንንም የሚሰጠው አላህ ነው፦
2፥251 በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፡፡ ዳውድም ጃሉትን ገደለ፡፡ *"ንግሥናን እና ጥበብንም አላህ ሰጠው"*፡፡ فَهَزَمُوهُم بِإِذْنِ اللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُودُ جَالُوتَ وَآتَاهُ اللَّهُ الْمُلْكَ وَالْحِكْمَةَ
3፥26 በል፡- *«የንግስና ባለቤት የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፍፋለህ*፡፡ የምትሻውንም ሰው ታልቃለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታዋርዳለህ፡፡ መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና፡፡» قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَن تَشَاءُ وَتَنزِعُ الْمُلْكَ مِمَّن تَشَاءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَاءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَاءُ ۖ بِيَدِكَ الْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
አላህ ለሚሻው ሰው የሚሰጠው ንግሥና ተጋሪ ከሌለው ከራሱ ንግሥና ጋር እንደሚለያይ ሁሉ የራሱ ባሕርይ የሆነው እዝነት እና ለፍጡራን ካዘጋጀው እዝነት ይለያያል። ሌላ ናሙና እንመልከት፥ “አል-ሐከም” الحَكَم ከአላህ ስሞች አንዱ ሲሆን ትርጉሙ “ፈራጅ ወይም ዳኛ” ማለት ሲሆን “ሁክም” حُكْم ማለትም “ፍርድ” ደግሞ የእርሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ በትክክል ፈራጅ ነው፤ በፍርዱ ቀን ፍርዱ የእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱ የፍርዱ ቀን ባለቤት ነው፤ በዚያ ቀን በፍርዱ ማንንም አያጋራም፦
95፥8 *አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? ነው*፡፡ أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِين
10፥109 ወደ አንተም የሚወረደውን ተከተል፡፡ *አላህም በእነርሱ ላይ እስከሚፈርድ ድረስ ታገስ፡፡ እርሱም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነው*፡፡ وَاتَّبِعْ مَا يُوحَىٰ إِلَيْكَ وَاصْبِرْ حَتَّىٰ يَحْكُمَ اللَّهُ ۚ وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ
34፥26 «ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ *እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
6፥62 *ከዚያም እውነተኛ ወደ ኾነው ጌታቸው ወደ አላህ ይመለሳሉ፡፡ ንቁ! ፍርዱ ለእርሱ ብቻ ነው*፡፡ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው፡፡ ثُمَّ رُدُّوا إِلَى اللَّهِ مَوْلَاهُمُ الْحَقِّ ۚ أَلَا لَهُ الْحُكْمُ وَهُوَ أَسْرَعُ الْحَاسِبِينَ
18፥26 ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ *በፍርዱም አንድንም አያጋራም*፡፡ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
አምላካችን አላህ የፈራጆች ሁሉ ፈራጅ ሲሆን በዱኒያህ ግን ለሁሉም ነብያት ማለትም ለሉጥ፣ ለዩሱፍ፣ ለሙሳ፣ ለዳውድ፣ ለሱለይማን ወዘተ የሚፈርዱበት ፍርድ ሰቷቸዋል፦
21፥74 *ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا
12፥22 *ጥንካሬውንም በደረሰ ጊዜ ፍርድን እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንደዚሁም መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
28፥14 ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ ጊዜ *ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ وَاسْتَوَىٰ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
21፥79 *ለሱለይማንም ትክክለኛይቱን ፍርድ አሳወቅነው፡፡ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠን*፡፡ فَفَهَّمْنَاهَا سُلَيْمَانَ ۚ وَكُلًّا آتَيْنَا حُكْمًا وَعِلْمًا
9፥21 *ጌታቸው ከእርሱ በኾነው እዝነት እና ውዴታ በገነቶችም ለእነርሱ በውስጥዋ የማያቋርጥ መጠቀሚያ ያለባት ስትኾን ያበስራቸዋል"*፡፡ يُبَشِّرُهُمْ رَبُّهُم بِرَحْمَةٍ مِّنْهُ وَرِضْوَانٍ وَجَنَّاتٍ لَّهُمْ فِيهَا نَعِيمٌ مُّقِيمٌ
42፥22 በደለኞችን ከሠሩት ሥራ ዋጋ በትንሣኤ ቀን ፈሪዎች ኾነው ታያቸዋለህ፡፡ እርሱም በእነርሱ ላይ ወዳቂ ነው፡፡ *እነዚያም ያመኑት መልካሞችንም የሠሩት በገነቶች ጨፌዎች ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ የሚሹት ሁሉ አላቸው፡፡ ይህ እርሱ ታላቅ ችሮታ ነው*"፡፡ تَرَى الظَّالِمِينَ مُشْفِقِينَ مِمَّا كَسَبُوا وَهُوَ وَاقِعٌ بِهِمْ ۗ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فِي رَوْضَاتِ الْجَنَّاتِ ۖ لَهُم مَّا يَشَاءُونَ عِندَ رَبِّهِمْ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الْفَضْلُ الْكَبِيرُ
ተግባባን መሰለኝ? ስለዚህ አላህ ነገሮችን ያካበበት ባሕርይ እና ለፍጡራን የሚለግሰው ፈድል ሁለት የተለያዩ ጉዳዮች ናቸው። አትቀላቅሉ። እንዲገባችሁ አንድ ናሙና ላቅርብ፥ ለምሳሌ “ሙልክ” مُلْك የሚለው ቃል “መሊክ” مَلِك ማለትም “ንጉሥ” ከሚል የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ንግሥና” ማለት ነው፤ ይህ የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ባሕርይ ሲሆን የአላህ ብቻ ገንዘብ ነው፦
3፥189 *የሰማያትና የምድር ንግሥና ለአላህ ብቻ ነው*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَلِلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
5፥120 *የሰማያትና የምድር በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ንግሥና የአላህ ብቻ ነው*፡፡ እሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ لِلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا فِيهِنَّ ۚ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
ይህንን ንግሥና አላህ ለማንም አይሰጥም፥ ለማንም አያጋራም። በዚህ ንግሥናውም ለአላህ ተጋሪ የለውም፦
25፥2 *እርሱ ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ የኾነ፣ ልጅንም ያልያዘ፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው*፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረና በትክክልም ያዘጋጀው ነው፡፡ الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ فَقَدَّرَهُ تَقْدِيرًا
ይህ የራሱ ባሕርይ የሆነው ንግሥና እና ለሰዎች የሚሰጠው ንግሥና ሁለት የተለያዩ ባሕርያት ናቸው፤ ለሰው የሚሰጠው ንግሥና የፍጡር ባሕርይ ያላቸው የፍጡራን ሥልጣን ነው፤ ይህንንም የሚሰጠው አላህ ነው፦
2፥251 በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፡፡ ዳውድም ጃሉትን ገደለ፡፡ *"ንግሥናን እና ጥበብንም አላህ ሰጠው"*፡፡ فَهَزَمُوهُم بِإِذْنِ اللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُودُ جَالُوتَ وَآتَاهُ اللَّهُ الْمُلْكَ وَالْحِكْمَةَ
3፥26 በል፡- *«የንግስና ባለቤት የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፍፋለህ*፡፡ የምትሻውንም ሰው ታልቃለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታዋርዳለህ፡፡ መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና፡፡» قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَن تَشَاءُ وَتَنزِعُ الْمُلْكَ مِمَّن تَشَاءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَاءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَاءُ ۖ بِيَدِكَ الْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
አላህ ለሚሻው ሰው የሚሰጠው ንግሥና ተጋሪ ከሌለው ከራሱ ንግሥና ጋር እንደሚለያይ ሁሉ የራሱ ባሕርይ የሆነው እዝነት እና ለፍጡራን ካዘጋጀው እዝነት ይለያያል። ሌላ ናሙና እንመልከት፥ “አል-ሐከም” الحَكَم ከአላህ ስሞች አንዱ ሲሆን ትርጉሙ “ፈራጅ ወይም ዳኛ” ማለት ሲሆን “ሁክም” حُكْم ማለትም “ፍርድ” ደግሞ የእርሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ በትክክል ፈራጅ ነው፤ በፍርዱ ቀን ፍርዱ የእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱ የፍርዱ ቀን ባለቤት ነው፤ በዚያ ቀን በፍርዱ ማንንም አያጋራም፦
95፥8 *አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? ነው*፡፡ أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِين
10፥109 ወደ አንተም የሚወረደውን ተከተል፡፡ *አላህም በእነርሱ ላይ እስከሚፈርድ ድረስ ታገስ፡፡ እርሱም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነው*፡፡ وَاتَّبِعْ مَا يُوحَىٰ إِلَيْكَ وَاصْبِرْ حَتَّىٰ يَحْكُمَ اللَّهُ ۚ وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ
34፥26 «ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ *እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
6፥62 *ከዚያም እውነተኛ ወደ ኾነው ጌታቸው ወደ አላህ ይመለሳሉ፡፡ ንቁ! ፍርዱ ለእርሱ ብቻ ነው*፡፡ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው፡፡ ثُمَّ رُدُّوا إِلَى اللَّهِ مَوْلَاهُمُ الْحَقِّ ۚ أَلَا لَهُ الْحُكْمُ وَهُوَ أَسْرَعُ الْحَاسِبِينَ
18፥26 ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ *በፍርዱም አንድንም አያጋራም*፡፡ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
አምላካችን አላህ የፈራጆች ሁሉ ፈራጅ ሲሆን በዱኒያህ ግን ለሁሉም ነብያት ማለትም ለሉጥ፣ ለዩሱፍ፣ ለሙሳ፣ ለዳውድ፣ ለሱለይማን ወዘተ የሚፈርዱበት ፍርድ ሰቷቸዋል፦
21፥74 *ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا
12፥22 *ጥንካሬውንም በደረሰ ጊዜ ፍርድን እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንደዚሁም መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
28፥14 ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ ጊዜ *ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ وَاسْتَوَىٰ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
21፥79 *ለሱለይማንም ትክክለኛይቱን ፍርድ አሳወቅነው፡፡ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠን*፡፡ فَفَهَّمْنَاهَا سُلَيْمَانَ ۚ وَكُلًّا آتَيْنَا حُكْمًا وَعِلْمًا
አይ አላህ የሚፈርድበት ፍርድ እና ፍጡራን የሚፈርዱበት ፍርድ ይለያያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም ሙግት በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ከዚህ የባሰ ነገር በባይብል እግዚአብሔር የራሱን ባሕርይ መፍጠሩ ነው፦
ምሳሌ 8፥22 *እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ*፥ (1980 አዲስ ትርጉም)
ግዕዝ፦
ምሳሌ 8፥22 “ፈጠረኒ እግዚእ መቅድመ ተግባሩ”
ኢንግሊሽ፦
Proverbs 8፥22 “The LORD made me as he began his planning, (International Standard Version)
ዕብራይስጥ፦
ምሳሌ 8፥22 יְהוָה–קָנָנִי, רֵאשִׁית דַּרְכּוֹ: קֶדֶם מִפְעָלָיו מֵאָז.
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
Proverbs 8፥22 κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
ይህንን አንቀጽ ኦርቶዶክስ፣ ካቶሊክ፣ አንግሊካን እና የይሖዋ ምስክሮች ለኢየሱስ ነው ሲሉ ፕሮቴስታትን፣ የሐዋርያት ቤተክርስቲያን እና የኦርቶዶክስ ተሃዶሶያውያን ስለ ጥበብ ነው ይላሉ። ጥሩ! ስለ ጥበብ ነው በሚል እንሟገት፤ እግዚአብሔር የራሱን ጥበብ ምንም ነገር ሳይፈጥር ፈጥሯል? በተለይ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት”LXX” ላይ “ኪትዞ” ἔκτισέν ማለት “ፈጠረኝ” ማለት ነው፤ በተመሳሳይ ዕብራይስጡ “ቃናኒ” קָ֭נָנִי ማለት “አስገኘኝ” ማለት ነው፤ ይህ ቃል ሔዋን “አገኘሁ” ብላ ለተጠቀመችበት የዋለው ቃል “ቃኒቲ” קָנִ֥יתִי ሲሆን ዳዊት ደግሞ ኲላሊቴን “ፈጥረሃል” ለሚለው የተጠቀመው “ቃኒታ” קָנִ֣יתָ ብሎ ነው፦
ዘፍጥረት 4፥1 ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር *አገኘሁ* קָנִ֥יתִי አለች።
መዝሙር 139፥13 አቤቱ፥ አንተ ኵላሊቴን *ፈጥረሃልና* קָנִ֣יתָ ፥
ዘዳግም 32፥6፤ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? *የፈጠረህ* קָּנֶ֔ךָ እና ያጸናህ እርሱ ነው።
የመጨረሻው ጥቅስ ላይ “የፈጠረክ” ለሚለው የገባው “ቃነካ” קָּנֶ֔ךָ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። እግዚአብሔር ምድርንና ዓለምን የፈጠረው በጥበቡ ነው፦
ምሳሌ 3፥19 *"እግዚአብሔር በጥበብ ምድርን መሠረተ"*፥ በማስተዋልም ሰማያትን አጸና። በእውቀቱ” ቀላያት ተቀደዱ፥ ደመናትም ጠልን ያንጠባጥባሉ።
ኤርምያስ 10፥12 ምድርን በኃይሉ የፈጠረ፥ *"ዓለሙን በጥበቡ የመሠረተ"* ሰማያትንም በማስተዋሉ የዘረጋ እርሱ ነው።
ታዲያ የራሱ ባሕርይ የሆነውን ምድርንና ዓለምን የመሰረተበትን ጥበብ እንዴት ከሁሉ አስቀድሞ ፈጠረው? አይ ምን ችግር አለው ከተባለ "እግዚአብሔር ኢየሱስን ፈጥሮ በኢየሱስ ሌላውን ፍጥረት ፈጠረ" የሚሉትን የይሆዋ ምስክሮችንስ እንዴት መኮነን ይቻላል? አሳ ጎርጒሪ ዘንዶ ያውጣል ይባላል የለ? ሐዲስ ላይ ስለ እዝነት የሚናገረውን ቀላሉን አሳ ስትጎረጉሩ የሥነ-መለኮት አስተምሮታችሁን የሚያናጋ ዘንዶ የሆነ ጥያቄ ወጥቶባችኃልና ተጋፈጡት። የራሱ እያረረበት የሰውን የሚያማስል ተሟጋች ዕውር ድንብር የሆነ ጸለምተኛ ተሟጋች ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እዚህ ድረስ ከተግባባን ከዚህ የባሰ ነገር በባይብል እግዚአብሔር የራሱን ባሕርይ መፍጠሩ ነው፦
ምሳሌ 8፥22 *እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ*፥ (1980 አዲስ ትርጉም)
ግዕዝ፦
ምሳሌ 8፥22 “ፈጠረኒ እግዚእ መቅድመ ተግባሩ”
ኢንግሊሽ፦
Proverbs 8፥22 “The LORD made me as he began his planning, (International Standard Version)
ዕብራይስጥ፦
ምሳሌ 8፥22 יְהוָה–קָנָנִי, רֵאשִׁית דַּרְכּוֹ: קֶדֶם מִפְעָלָיו מֵאָז.
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
Proverbs 8፥22 κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
ይህንን አንቀጽ ኦርቶዶክስ፣ ካቶሊክ፣ አንግሊካን እና የይሖዋ ምስክሮች ለኢየሱስ ነው ሲሉ ፕሮቴስታትን፣ የሐዋርያት ቤተክርስቲያን እና የኦርቶዶክስ ተሃዶሶያውያን ስለ ጥበብ ነው ይላሉ። ጥሩ! ስለ ጥበብ ነው በሚል እንሟገት፤ እግዚአብሔር የራሱን ጥበብ ምንም ነገር ሳይፈጥር ፈጥሯል? በተለይ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት”LXX” ላይ “ኪትዞ” ἔκτισέν ማለት “ፈጠረኝ” ማለት ነው፤ በተመሳሳይ ዕብራይስጡ “ቃናኒ” קָ֭נָנִי ማለት “አስገኘኝ” ማለት ነው፤ ይህ ቃል ሔዋን “አገኘሁ” ብላ ለተጠቀመችበት የዋለው ቃል “ቃኒቲ” קָנִ֥יתִי ሲሆን ዳዊት ደግሞ ኲላሊቴን “ፈጥረሃል” ለሚለው የተጠቀመው “ቃኒታ” קָנִ֣יתָ ብሎ ነው፦
ዘፍጥረት 4፥1 ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር *አገኘሁ* קָנִ֥יתִי አለች።
መዝሙር 139፥13 አቤቱ፥ አንተ ኵላሊቴን *ፈጥረሃልና* קָנִ֣יתָ ፥
ዘዳግም 32፥6፤ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? *የፈጠረህ* קָּנֶ֔ךָ እና ያጸናህ እርሱ ነው።
የመጨረሻው ጥቅስ ላይ “የፈጠረክ” ለሚለው የገባው “ቃነካ” קָּנֶ֔ךָ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። እግዚአብሔር ምድርንና ዓለምን የፈጠረው በጥበቡ ነው፦
ምሳሌ 3፥19 *"እግዚአብሔር በጥበብ ምድርን መሠረተ"*፥ በማስተዋልም ሰማያትን አጸና። በእውቀቱ” ቀላያት ተቀደዱ፥ ደመናትም ጠልን ያንጠባጥባሉ።
ኤርምያስ 10፥12 ምድርን በኃይሉ የፈጠረ፥ *"ዓለሙን በጥበቡ የመሠረተ"* ሰማያትንም በማስተዋሉ የዘረጋ እርሱ ነው።
ታዲያ የራሱ ባሕርይ የሆነውን ምድርንና ዓለምን የመሰረተበትን ጥበብ እንዴት ከሁሉ አስቀድሞ ፈጠረው? አይ ምን ችግር አለው ከተባለ "እግዚአብሔር ኢየሱስን ፈጥሮ በኢየሱስ ሌላውን ፍጥረት ፈጠረ" የሚሉትን የይሆዋ ምስክሮችንስ እንዴት መኮነን ይቻላል? አሳ ጎርጒሪ ዘንዶ ያውጣል ይባላል የለ? ሐዲስ ላይ ስለ እዝነት የሚናገረውን ቀላሉን አሳ ስትጎረጉሩ የሥነ-መለኮት አስተምሮታችሁን የሚያናጋ ዘንዶ የሆነ ጥያቄ ወጥቶባችኃልና ተጋፈጡት። የራሱ እያረረበት የሰውን የሚያማስል ተሟጋች ዕውር ድንብር የሆነ ጸለምተኛ ተሟጋች ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ፈላሕ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
40፥41 *«ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳት የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ?!* وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
በየመንገዱ፣ በየትምህርት ቤት፣ በሥራ ቦታ ከክርስቲያኖች ወገኖች በተለይ ከፕሮቴስታንት አንጃ፦ “ድነሃልን? የሚል ዋስትና የሌለው ጥያቄ ተደጋግሞ ሲመጣ ይጤናል፤ ታዲያ በኢሥላም ስለ መዳን ያለውን እሳቤ ምንድን ነው? የሚለውን ጉዳይ በአፅንዖትና በአንክሮት መዳሰስ ያስፈልጋል። በቅድሚያ ክርስትና መዳን የሚለው ሰው ባልነበረበት በአዳም ወንጀል የሚጠየቅበትና የሚቀጣበት ከዚያ በክርስቶስ ስቅላት የሚዳንበት ጉዳይ ሲሆን በኢሥላም ግን ሰው እራሱ በራሱ ለሚያደርገው ወንጀል የሚጠየቅበትና የሚቀጣበትን ከዚያም አላህ ባስቀመጠው መስፈርት የሚዳንበት ጉዳይ ነው።
በኢሥላም ነገረ-ደህንነት”Soteriology” እራሱን የቻለ ትልቅ ነጥብ ሲሆን “ፈላሕ” فلاح ይባላል። እኛ ሙሥሊሞች ሰውን የምንጠራው ወደ መዳን ሲሆን ካፊሮች የሚጠሩን ደግሞ ወደ እሳት ነው፦
40፥41 *«ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳት የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ?!* وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
አምላካችን አላህ፦ "ትድኑ ዘንድ ንስሃ ግቡ፣ ትድኑ ዘንድ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ" እያለ ብዙ አናቅጽ ላይ ለመዳን የሚሆነውን እሳቤ ነግሮናል፤ ሰው የሚድነው ከጀሃነም ቅጣት ሲሆን ከዚህ አሳማሚ ቅጣት ምህረትን የሚያደርግ መሓሪው አዛኙ እርሱ አላህ ነው፦
15፥49 *ባሮቼን እኔ መሓሪው አዛኙ እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው*፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
15፥50 *"ቅጣቴም እርሱ አሳማሚ ቅጣት መኾኑን ንገራቸው"*፡፡ وَأَنَّ عَذَابِي هُوَ الْعَذَابُ الْأَلِيمُ
46፥31 ወገኖቻችን ሆይ! የአላህን ጠሪ ተቀበሉ፡፡ በእርሱም እመኑ፡፡ *"አላህ ከኀጢአቶቻችሁ ለእናንተ ይምራልና፡፡ ከአሳማሚ ቅጣትም ያድናችኋልና"*፡፡ يَا قَوْمَنَا أَجِيبُوا دَاعِيَ اللَّهِ وَآمِنُوا بِهِ يَغْفِرْ لَكُم مِّن ذُنُوبِكُمْ وَيُجِرْكُم مِّنْ عَذَابٍ أَلِيمٍ
"ንገራቸው" ለሚለው ቃል የመጣው "ነቢ" نَبِّئْ ሲሆን "ነቢይ” نَّبِىّ የሚለው ቃል ለረባበት ሥርወ-ቃል “ነበአ” نَبَّأَ ለሚለው ትእዛዛዊ ግስ ነው። ከጀሃነም ቅጣት ለመዳን እና የጀነት ለመሆን ይህ "ነበእ" نَبَأ ማለትም ከአላህ ወደ ነቢዩ"ﷺ" የሚወርደው ግህደተ-መለኮት"Revelation" ወሳኝ ነጥብ ነው።
አምላካችን አላህ ምህረት አድርጎ ከአሳማሚ ቅጣትም የሚያድንበት ነገር እንዲህ ይናገራል፦
20፥82 *እኔም ለተጸጸተ፣ ላመነም፣ መልካምንም ለሠራ፣ ከዚያም ለተመራ ሰው፣ በእርግጥ መሐሪ ነኝ*። وَإِنِّي لَغَفَّارٌ لِّمَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ صَالِحًا ثُمَّ اهْتَدَىٰ
"ለተጸጸተ" ሲል ተውባን፣ "ላመነ" ሲል ኢማንን፣ "መልካምንም ለሠራ" ሲል ዐሚሉስ ሷሊሐትን፣ "ከዚያም ለተመራ ሰው" ሲል ኢሥቲቃምን ያመለክታል፤ ስለዚህ ለመዳን ንስሃ፣ እምነት፣ መልካም ሥራ እና ፅናት ወሳኝ ነጥቦች ናቸው፤ እነዚህ እስቲ አንድ በአንድ እንያቸው፦
ነጥብ አንድ
“ተውባህ”
“ተውባህ” تَوْبَة ማለት " ከነበሩበት ስህተት በንስሃ ወደ አላህ መመለስ" ማለት ነው፤ አላህ ወደ እርሱ የሚመለሱት ንስሃን የሚቀበል ስለሆነ ስሙ “አት-ተዋብ” التَّوَّاب ሲባል በንስሃ የሚመለሱት ሰዎች ደግሞ “አት-ተዋቢን” التَّوَّابِينَ ይባላሉ፤ አላህም፦ "እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ" ይላል፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *"እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ"*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
እንግዲያውስ ከጀሃነም ለመዳን አንድ ሰው በንስሃ ወደ አላህ መመለስ አለበት፦
24፥31 *"ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በመመለስ ተጸጸቱ"* وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ይህ የንስሃ ጸጸት ተቀባይነት የሚያገኘው ሞት በመጣበት በጣዕረ-ሞት ጊዜ ላይ አሊያም በትንሳኤ ቀን ስንቀሰቀስ ሳይሆን ከዚያም ከቅርብ ጊዜ ለሚጸጸቱት ብቻ ነው፦
4፥17 *"ጸጸትን መቀበል በአላህ ላይ የሚገባው ለእነዚያ ኀጢአትን በስህተት ለሚሠሩና ከዚያም ከቅርብ ጊዜ ለሚጸጸቱት ብቻ ነው፡፡ እነዚያንም አላህ በእነርሱ ላይ ጸጸትን ይቀበላል"*፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنَّمَا التَّوْبَةُ عَلَى اللَّهِ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السُّوءَ بِجَهَالَةٍ ثُمَّ يَتُوبُونَ مِن قَرِيبٍ فَأُولَـٰئِكَ يَتُوبُ اللَّهُ عَلَيْهِمْ ۗ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَكِيمًا
4፥18 "*ጸጸትንም መቀበል ለእነዚያ ኀጢአቶችን ለሚሠሩ አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ «እኔ አሁን ተጸጸትኩ» ለሚልና ለእነዚያም እነርሱ ከሓዲዎች ኾነው ለሚሞቱ አይደለችም፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አሳማሚን ቅጣት አዘጋጅተናል*፡፡ وَلَيْسَتِ التَّوْبَةُ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السَّيِّئَاتِ حَتَّىٰ إِذَا حَضَرَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ إِنِّي تُبْتُ الْآنَ وَلَا الَّذِينَ يَمُوتُونَ وَهُمْ كُفَّارٌ ۚ أُولَـٰئِكَ أَعْتَدْنَا لَهُمْ عَذَابًا أَلِيمًا
25፥27 *በዳይም «ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በኾነ ዋ ምኞቴ!» እያለ በጸጸት ሁለት እጆቹን የሚነክስበትን ቀን አስታውስ*፡፡ وَيَوْمَ يَعَضُّ الظَّالِمُ عَلَىٰ يَدَيْهِ يَقُولُ يَا لَيْتَنِي اتَّخَذْتُ مَعَ الرَّسُولِ سَبِيلًا
33፥66 ፊቶቻቸው በእሳት ውሰጥ በሚገለባበጡ ቀን *«ዋ ምኞታችን! አላህን በተገዛን መልክተኛውንም በታዘዝን ኖሮ» እያሉ ይጸጸታሉ*፡፡ يَوْمَ تُقَلَّبُ وُجُوهُهُمْ فِي النَّارِ يَقُولُونَ يَا لَيْتَنَا أَطَعْنَا اللَّهَ وَأَطَعْنَا الرَّسُولَا
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
40፥41 *«ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳት የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ?!* وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
በየመንገዱ፣ በየትምህርት ቤት፣ በሥራ ቦታ ከክርስቲያኖች ወገኖች በተለይ ከፕሮቴስታንት አንጃ፦ “ድነሃልን? የሚል ዋስትና የሌለው ጥያቄ ተደጋግሞ ሲመጣ ይጤናል፤ ታዲያ በኢሥላም ስለ መዳን ያለውን እሳቤ ምንድን ነው? የሚለውን ጉዳይ በአፅንዖትና በአንክሮት መዳሰስ ያስፈልጋል። በቅድሚያ ክርስትና መዳን የሚለው ሰው ባልነበረበት በአዳም ወንጀል የሚጠየቅበትና የሚቀጣበት ከዚያ በክርስቶስ ስቅላት የሚዳንበት ጉዳይ ሲሆን በኢሥላም ግን ሰው እራሱ በራሱ ለሚያደርገው ወንጀል የሚጠየቅበትና የሚቀጣበትን ከዚያም አላህ ባስቀመጠው መስፈርት የሚዳንበት ጉዳይ ነው።
በኢሥላም ነገረ-ደህንነት”Soteriology” እራሱን የቻለ ትልቅ ነጥብ ሲሆን “ፈላሕ” فلاح ይባላል። እኛ ሙሥሊሞች ሰውን የምንጠራው ወደ መዳን ሲሆን ካፊሮች የሚጠሩን ደግሞ ወደ እሳት ነው፦
40፥41 *«ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳት የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ?!* وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
አምላካችን አላህ፦ "ትድኑ ዘንድ ንስሃ ግቡ፣ ትድኑ ዘንድ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ" እያለ ብዙ አናቅጽ ላይ ለመዳን የሚሆነውን እሳቤ ነግሮናል፤ ሰው የሚድነው ከጀሃነም ቅጣት ሲሆን ከዚህ አሳማሚ ቅጣት ምህረትን የሚያደርግ መሓሪው አዛኙ እርሱ አላህ ነው፦
15፥49 *ባሮቼን እኔ መሓሪው አዛኙ እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው*፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
15፥50 *"ቅጣቴም እርሱ አሳማሚ ቅጣት መኾኑን ንገራቸው"*፡፡ وَأَنَّ عَذَابِي هُوَ الْعَذَابُ الْأَلِيمُ
46፥31 ወገኖቻችን ሆይ! የአላህን ጠሪ ተቀበሉ፡፡ በእርሱም እመኑ፡፡ *"አላህ ከኀጢአቶቻችሁ ለእናንተ ይምራልና፡፡ ከአሳማሚ ቅጣትም ያድናችኋልና"*፡፡ يَا قَوْمَنَا أَجِيبُوا دَاعِيَ اللَّهِ وَآمِنُوا بِهِ يَغْفِرْ لَكُم مِّن ذُنُوبِكُمْ وَيُجِرْكُم مِّنْ عَذَابٍ أَلِيمٍ
"ንገራቸው" ለሚለው ቃል የመጣው "ነቢ" نَبِّئْ ሲሆን "ነቢይ” نَّبِىّ የሚለው ቃል ለረባበት ሥርወ-ቃል “ነበአ” نَبَّأَ ለሚለው ትእዛዛዊ ግስ ነው። ከጀሃነም ቅጣት ለመዳን እና የጀነት ለመሆን ይህ "ነበእ" نَبَأ ማለትም ከአላህ ወደ ነቢዩ"ﷺ" የሚወርደው ግህደተ-መለኮት"Revelation" ወሳኝ ነጥብ ነው።
አምላካችን አላህ ምህረት አድርጎ ከአሳማሚ ቅጣትም የሚያድንበት ነገር እንዲህ ይናገራል፦
20፥82 *እኔም ለተጸጸተ፣ ላመነም፣ መልካምንም ለሠራ፣ ከዚያም ለተመራ ሰው፣ በእርግጥ መሐሪ ነኝ*። وَإِنِّي لَغَفَّارٌ لِّمَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ صَالِحًا ثُمَّ اهْتَدَىٰ
"ለተጸጸተ" ሲል ተውባን፣ "ላመነ" ሲል ኢማንን፣ "መልካምንም ለሠራ" ሲል ዐሚሉስ ሷሊሐትን፣ "ከዚያም ለተመራ ሰው" ሲል ኢሥቲቃምን ያመለክታል፤ ስለዚህ ለመዳን ንስሃ፣ እምነት፣ መልካም ሥራ እና ፅናት ወሳኝ ነጥቦች ናቸው፤ እነዚህ እስቲ አንድ በአንድ እንያቸው፦
ነጥብ አንድ
“ተውባህ”
“ተውባህ” تَوْبَة ማለት " ከነበሩበት ስህተት በንስሃ ወደ አላህ መመለስ" ማለት ነው፤ አላህ ወደ እርሱ የሚመለሱት ንስሃን የሚቀበል ስለሆነ ስሙ “አት-ተዋብ” التَّوَّاب ሲባል በንስሃ የሚመለሱት ሰዎች ደግሞ “አት-ተዋቢን” التَّوَّابِينَ ይባላሉ፤ አላህም፦ "እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ" ይላል፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *"እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ"*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
እንግዲያውስ ከጀሃነም ለመዳን አንድ ሰው በንስሃ ወደ አላህ መመለስ አለበት፦
24፥31 *"ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በመመለስ ተጸጸቱ"* وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ይህ የንስሃ ጸጸት ተቀባይነት የሚያገኘው ሞት በመጣበት በጣዕረ-ሞት ጊዜ ላይ አሊያም በትንሳኤ ቀን ስንቀሰቀስ ሳይሆን ከዚያም ከቅርብ ጊዜ ለሚጸጸቱት ብቻ ነው፦
4፥17 *"ጸጸትን መቀበል በአላህ ላይ የሚገባው ለእነዚያ ኀጢአትን በስህተት ለሚሠሩና ከዚያም ከቅርብ ጊዜ ለሚጸጸቱት ብቻ ነው፡፡ እነዚያንም አላህ በእነርሱ ላይ ጸጸትን ይቀበላል"*፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنَّمَا التَّوْبَةُ عَلَى اللَّهِ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السُّوءَ بِجَهَالَةٍ ثُمَّ يَتُوبُونَ مِن قَرِيبٍ فَأُولَـٰئِكَ يَتُوبُ اللَّهُ عَلَيْهِمْ ۗ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَكِيمًا
4፥18 "*ጸጸትንም መቀበል ለእነዚያ ኀጢአቶችን ለሚሠሩ አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ «እኔ አሁን ተጸጸትኩ» ለሚልና ለእነዚያም እነርሱ ከሓዲዎች ኾነው ለሚሞቱ አይደለችም፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አሳማሚን ቅጣት አዘጋጅተናል*፡፡ وَلَيْسَتِ التَّوْبَةُ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السَّيِّئَاتِ حَتَّىٰ إِذَا حَضَرَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ إِنِّي تُبْتُ الْآنَ وَلَا الَّذِينَ يَمُوتُونَ وَهُمْ كُفَّارٌ ۚ أُولَـٰئِكَ أَعْتَدْنَا لَهُمْ عَذَابًا أَلِيمًا
25፥27 *በዳይም «ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በኾነ ዋ ምኞቴ!» እያለ በጸጸት ሁለት እጆቹን የሚነክስበትን ቀን አስታውስ*፡፡ وَيَوْمَ يَعَضُّ الظَّالِمُ عَلَىٰ يَدَيْهِ يَقُولُ يَا لَيْتَنِي اتَّخَذْتُ مَعَ الرَّسُولِ سَبِيلًا
33፥66 ፊቶቻቸው በእሳት ውሰጥ በሚገለባበጡ ቀን *«ዋ ምኞታችን! አላህን በተገዛን መልክተኛውንም በታዘዝን ኖሮ» እያሉ ይጸጸታሉ*፡፡ يَوْمَ تُقَلَّبُ وُجُوهُهُمْ فِي النَّارِ يَقُولُونَ يَا لَيْتَنَا أَطَعْنَا اللَّهَ وَأَطَعْنَا الرَّسُولَا
ነጥብ ሁለት
“ኢማን”
“ኢማን” إِيمَٰن በሩቅ ሚስጥር ላይ ያለን “እምነት” ሲሆን “ሙዑሚን” مُؤْمِن ደግሞ በሩቅ ሚስጥር ላይ የሚያምነው "ምእመን" ወይም “አማኝ” ማለት ነው፤ ምእምናን አላህ በንስሃን ተመልሰው ስላመኑ ምህረትን ያደርግላቸዋል ፦
7፥153 *"እነዚያም ኃጢአቶችን የሠሩ ከዚያም ከእርሷ በኋላ የተጸጸቱ ያመኑም ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው"*፡፡ وَالَّذِينَ عَمِلُوا السَّيِّئَاتِ ثُمَّ تَابُوا مِن بَعْدِهَا وَآمَنُوا إِنَّ رَبَّكَ مِن بَعْدِهَا لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
“መልካም ሥራ” አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው።
“ኢማን” إِيمَٰن ማለት “እምነት” ሲሆን ያለ ኢማን ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
“ኢኽላስ” إخلاص ማለት ደግሞ ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ሲሆን ያለ ኢኽላስ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ሦስተኛው “ኢቲባዕ” إتباع ነው፤ “ኢቲባዕ” የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ “ተከተለ” ከሚለው የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ቁርኣንና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ሑክም ማምለክ ነው፤ ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ይህንን ካየን ዘንዳ መልካም ሥራ ያለ ኢማን ከተሠራ በትንሣኤ ቀን ምንም አያድንም። ያ በጎ ሥራ የሠራው ሰው በጎ ሥራ ብልሹ ነው፤ አይጠቅመውም፤ የእነርሱ መልካም ሥራ ያለ እምነት ስለሆነ በበረሃ ሜዳ እንዳለ ሲሪብዱ የጠማው ሰው ውኃ ነው ብሎ እንደሚያስበው በመጣውም ጊዜ ምንም ነገር ኾኖ እንደማያገኘው ነው፤ አላህ የተበተነ ትቢያም ያደርገዋል፤ በሠሩት ሥራ በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም፦
11፥16 *እነዚያ እነርሱ በመጨረሻይቱ ዓለም ለእነርሱ ከእሳት በቀር የሌላቸው ናቸው፡፡ የሠሩትም ሥራ በእርሷ ውስጥ ተበላሸ፤ ይሠሩት የነበሩትም በጎ ሥራ ብልሹ ነው*፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ لَيْسَ لَهُمْ فِي الْآخِرَةِ إِلَّا النَّارُ ۖ وَحَبِطَ مَا صَنَعُوا فِيهَا وَبَاطِلٌ مَّا كَانُوا يَعْمَلُونَ
24፥39 *እነዚያም የካዱት ሰዎች መልካም ሥራዎቻቸው በበረሃ ሜዳ እንዳለ ሲሪብዱ የጠማው ሰው ውኃ ነው ብሎ እንደሚያስበው በመጣውም ጊዜ ምንም ነገር ኾኖ እንደማያገኘው ነው*፡፡ وَالَّذِينَ كَفَرُوا أَعْمَالُهُمْ كَسَرَابٍ بِقِيعَةٍ يَحْسَبُهُ الظَّمْآنُ مَاءً حَتَّىٰ إِذَا جَاءَهُ لَمْ يَجِدْهُ شَيْئًا وَوَجَدَ اللَّهَ عِندَهُ فَوَفَّاهُ حِسَابَهُ ۗ وَاللَّهُ سَرِيعُ الْحِسَابِ
25፥23 *ከሥራም ወደ ሠሩት እናስባለን፡፡ የተበተነ ትቢያም እናደርገዋለን*፡፡ وَقَدِمْنَا إِلَىٰ مَا عَمِلُوا مِنْ عَمَلٍ فَجَعَلْنَاهُ هَبَاءً مَّنثُورًا
14፥18 *የእነዚያ በጌታቸው የካዱት ሰዎች ምሳሌ መልካም ሥራዎቻቸው በነፋሻ ቀን ነፋስ በእርሱ እንደ በረታችበት አመድ ነው፡፡ በሠሩት ሥራ በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም፡፡ ይህ እርሱ ሩቅ ጥፋት ነው*፡፡ مَّثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا بِرَبِّهِمْ ۖ أَعْمَالُهُمْ كَرَمَادٍ اشْتَدَّتْ بِهِ الرِّيحُ فِي يَوْمٍ عَاصِفٍ ۖ لَّا يَقْدِرُونَ مِمَّا كَسَبُوا عَلَىٰ شَيْءٍ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الضَّلَالُ الْبَعِيدُ
እንግዲያውስ ለመዳን አንድ ሰው ኢማን ያስፈልገዋል፦
23:1 *"ምእምናን በእርግጥም “ዳኑ”*። قَدْ أَفْلَحَ الْمُؤْمِنُونَ
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት የተቀሩትን ነጥቦች እና ድምዳሜውን እናያለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ኢማን”
“ኢማን” إِيمَٰن በሩቅ ሚስጥር ላይ ያለን “እምነት” ሲሆን “ሙዑሚን” مُؤْمِن ደግሞ በሩቅ ሚስጥር ላይ የሚያምነው "ምእመን" ወይም “አማኝ” ማለት ነው፤ ምእምናን አላህ በንስሃን ተመልሰው ስላመኑ ምህረትን ያደርግላቸዋል ፦
7፥153 *"እነዚያም ኃጢአቶችን የሠሩ ከዚያም ከእርሷ በኋላ የተጸጸቱ ያመኑም ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው"*፡፡ وَالَّذِينَ عَمِلُوا السَّيِّئَاتِ ثُمَّ تَابُوا مِن بَعْدِهَا وَآمَنُوا إِنَّ رَبَّكَ مِن بَعْدِهَا لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
“መልካም ሥራ” አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው።
“ኢማን” إِيمَٰن ማለት “እምነት” ሲሆን ያለ ኢማን ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
“ኢኽላስ” إخلاص ማለት ደግሞ ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ሲሆን ያለ ኢኽላስ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ሦስተኛው “ኢቲባዕ” إتباع ነው፤ “ኢቲባዕ” የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ “ተከተለ” ከሚለው የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ቁርኣንና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ሑክም ማምለክ ነው፤ ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ይህንን ካየን ዘንዳ መልካም ሥራ ያለ ኢማን ከተሠራ በትንሣኤ ቀን ምንም አያድንም። ያ በጎ ሥራ የሠራው ሰው በጎ ሥራ ብልሹ ነው፤ አይጠቅመውም፤ የእነርሱ መልካም ሥራ ያለ እምነት ስለሆነ በበረሃ ሜዳ እንዳለ ሲሪብዱ የጠማው ሰው ውኃ ነው ብሎ እንደሚያስበው በመጣውም ጊዜ ምንም ነገር ኾኖ እንደማያገኘው ነው፤ አላህ የተበተነ ትቢያም ያደርገዋል፤ በሠሩት ሥራ በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም፦
11፥16 *እነዚያ እነርሱ በመጨረሻይቱ ዓለም ለእነርሱ ከእሳት በቀር የሌላቸው ናቸው፡፡ የሠሩትም ሥራ በእርሷ ውስጥ ተበላሸ፤ ይሠሩት የነበሩትም በጎ ሥራ ብልሹ ነው*፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ لَيْسَ لَهُمْ فِي الْآخِرَةِ إِلَّا النَّارُ ۖ وَحَبِطَ مَا صَنَعُوا فِيهَا وَبَاطِلٌ مَّا كَانُوا يَعْمَلُونَ
24፥39 *እነዚያም የካዱት ሰዎች መልካም ሥራዎቻቸው በበረሃ ሜዳ እንዳለ ሲሪብዱ የጠማው ሰው ውኃ ነው ብሎ እንደሚያስበው በመጣውም ጊዜ ምንም ነገር ኾኖ እንደማያገኘው ነው*፡፡ وَالَّذِينَ كَفَرُوا أَعْمَالُهُمْ كَسَرَابٍ بِقِيعَةٍ يَحْسَبُهُ الظَّمْآنُ مَاءً حَتَّىٰ إِذَا جَاءَهُ لَمْ يَجِدْهُ شَيْئًا وَوَجَدَ اللَّهَ عِندَهُ فَوَفَّاهُ حِسَابَهُ ۗ وَاللَّهُ سَرِيعُ الْحِسَابِ
25፥23 *ከሥራም ወደ ሠሩት እናስባለን፡፡ የተበተነ ትቢያም እናደርገዋለን*፡፡ وَقَدِمْنَا إِلَىٰ مَا عَمِلُوا مِنْ عَمَلٍ فَجَعَلْنَاهُ هَبَاءً مَّنثُورًا
14፥18 *የእነዚያ በጌታቸው የካዱት ሰዎች ምሳሌ መልካም ሥራዎቻቸው በነፋሻ ቀን ነፋስ በእርሱ እንደ በረታችበት አመድ ነው፡፡ በሠሩት ሥራ በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም፡፡ ይህ እርሱ ሩቅ ጥፋት ነው*፡፡ مَّثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا بِرَبِّهِمْ ۖ أَعْمَالُهُمْ كَرَمَادٍ اشْتَدَّتْ بِهِ الرِّيحُ فِي يَوْمٍ عَاصِفٍ ۖ لَّا يَقْدِرُونَ مِمَّا كَسَبُوا عَلَىٰ شَيْءٍ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الضَّلَالُ الْبَعِيدُ
እንግዲያውስ ለመዳን አንድ ሰው ኢማን ያስፈልገዋል፦
23:1 *"ምእምናን በእርግጥም “ዳኑ”*። قَدْ أَفْلَحَ الْمُؤْمِنُونَ
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት የተቀሩትን ነጥቦች እና ድምዳሜውን እናያለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ፈላሕ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥5 እነዚያ ከጌታቸው *"በመመራት ላይ ናቸው"*፤ እነዚያም *"እነርሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው"*፡፡ أُولَـٰئِكَ عَلَىٰ هُدًى مِّن رَّبِّهِمْ ۖ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
በክፍል አንድ መዳን የሚገኝበት ስለ ተውባህ እና ኢማን ስንመለከት ነበር፥ ዛሬ ደግሞ የቀሩትን ነጥቦች እና ድምዳሜውን እንመለከታለን፦
ነጥብ ሥስት
“ዐሚሉስ ሷሊሓት”
“ዐሚሉስ ሷሊሓት” عَمِلُوا الصَّالِحَات በኢማን የሚሠራ “መልካም ሥራ” ማለት ነው፤ አላህ መልካም ሥራ ከኢማን ተከትሎ የሚመጣ መሆኑን ለማመልከት፦ “እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችን የሠሩ” በማለት ይናገራል፤ አምኖ መልካም የሠራ ሰው የጀነት ነው፦
18:107 *“እነዚያ ያመኑ እና መልካም ሥራዎችን የሠሩ”፥ የፊርደውስ ገነቶች ለእነርሱ መስፈሪያ ናቸው*። إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَانَتْ لَهُمْ جَنَّاتُ الْفِرْدَوْسِ نُزُلًا
4፥124 *ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ"*፡፡ በተምር ፍሬ ላይ ያለችን ነጥብ ያክል እንኳ አይበደሉም፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ نَقِيرًا
19፥60 ግን *የተጸጸተና ያመነም በጎንም ሥራ የሠራ ሰው እነዚህ ገነትን ይገባሉ"*፡፡ አንዳችንም አይበደሉም፡፡ إِلَّا مَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ صَالِحًا فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ شَيْئًا
እንግዲያውስ ለመዳን አንድ ሰው በኢማን መልካም ሥራ መሥራት አለበት፦
22፥77 እያመናችሁናንተ ሰዎች ሆይ! በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ *ትድኑ ዘንድ በጎንም ነገር ሥሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
“ለዐለኩም” لَعَلَّكُمْ በሚለው መነሻ ቃል ላይ ቅጥያ ሆኖ የመጣው ቃል “ለዐል” لَعَل ነው፣ “ለዐል” ማለት “ዘንድ”so that” ማለት ሲሆን ይህም ምክንያታዊ መስተዋድድ አመክንዮን ያመለክታል። ምንኛ መታደል ነው? ወደ አላህ ተጸጽቶ፥ አምኖ መልካም ሥራ የሠራ ከሚድኑት ነው፦
28፥67 *የተጸጸተ፣ ያመነ እና ሰውማ መልካምንም የሠራ ከሚድኑት ሊኾን ይከጀላል"*። فَأَمَّا مَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ صَالِحًا فَعَسَىٰ أَن يَكُونَ مِنَ الْمُفْلِحِينَ
ነጥብ አራት
“ኢስቲቃማህ”
“ኢስቲቃማህ” استقامة ሰው በንስሃ በተጸጸተበት፣ ባመነበት ኢማን እና በሚሣራው መልካም ሥራ “መፅናት” ነው፤ "ፅናት" በያዝነው ነገር ቀጥ ብሎ መቆም ነው፦
42፥15 ለዚህም ድንጋጌ ሰዎችን ጥራ፡፡ *"እንደታዘዝከውም ቀጥ በል"*፡፡ فَلِذَٰلِكَ فَادْعُ ۖ وَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُم
11፥112 *"እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም ቀጥ ይበሉ"*፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
"ቀጥ በል" ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተቂም” اسْتَقِمْ ሲሆን “ፅና” ማለት ነው፤ በቀጥተኛው መንገድ ላይ መፅናት ፍርሃትና ሃዘን ሳይኖር የጀነት ለመሆን መበሰር ነው፦
46፥13 እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ፣ *"ከዚያም ቀጥ ያሉ በነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም። እነርሱም አያዝኑም"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
41፥30 እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ ከዚያም *"ቀጥ ያሉ" «አትፍሩ፤ አትዘኑም፤ በዚያችም ተስፋ ቃል ትደረግላችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ»* በማለት በእነርሱ ላይ መላእክት ይወርዳሉ፡፡ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنتُمْ تُوعَدُون
በዚህ አንቀጽ ላይ "ቀጥ ያሉ" ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተቃሙ” اسْتَقَامُوا ሲሆን “የጸኑ” ማለት ነው፤ "ትእግስት" "ጥረት" "ተስፋ" የፅናት ክፍሎች ናቸው። አላህን በትንሳኤ ቀን አገኘዋለው፣ ሳላካብበው አየዋለው፣ ሲናገር እሰማዋለን ብሎ የሚጓጓ በትግስት፣ በጥረት እና በተስፋ” ፅናት ይኖረዋል። እንግዲያውስ ለመዳን በአላህ መንገድ እየታገሉ መፅናት ይፈልጋል፦
5:35 *"ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ”*። وَجَاهِدُوا فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
መደምደሚያ
ቁርኣን አላህን ለሚፈሩት፣ ለእነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ ለኾኑት፣ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ ለኾኑት፣ አላህ ከሰጠቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት፣ ለእነዚያም ወደ ነቢያችን"ﷺ" በተወረደው እና ከእሳቸው በፊትም በተወረደው የሚያምኑ ለኾኑት፤ በመጨረሻይቱም ዓለም እነርሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት መሪ ነው። አላህን መፍራት፣ በሩቅ ነገር ማመን፣ ሶላትን ደንቡን ጠብቆ መስገድ፣ ዘካ መስጠት፣ በተወረዱት ወሕይ ማመን፣ የመጨረሻይቱም ዓለም በዒልሙል የቂን ማረጋገጥ በቀጥተኛው መንገድ ላይ መመራት ነው። ከላይ የተዘረዘሩት አማኞች በመነሻ እና በመዳረሻ ላይ ባለው በቀጥተኛው መንገድ ላይ በመመራት ላይ ናቸው፦
2፥5 እነዚያ ከጌታቸው *"በመመራት ላይ ናቸው"*፤ እነዚያም *"እነርሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው"*፡፡ أُولَـٰئِكَ عَلَىٰ هُدًى مِّن رَّبِّهِمْ ۖ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
"ፍላጎታቸውን ያገኙ" ለሚለው ቃል የገባው "ሙፍሊሑን" مُفْلِحُون ሲሆን "የሚድኑት" ማለት ነው። ከላይ የተዘረዘሩት ኢማን እና መልካም ሥራዎች በትንሳኤ ቀን ሚዛኖች እንዲከብዱ ያደርጉታል፤ ሚዛኖቻቸው የከበዱላቸው ሰዎችም እነዚያ "ሙፍሊሑን" ናቸው፦
7፥8 *ትክክለኛውም ሚዛን የዚያን ቀን ነው፡፡ ሚዛኖቻቸው የከበዱላቸው ሰዎችም እነዚያ እነርሱ "የሚድኑት" ናቸው*፡፡ وَالْوَزْنُ يَوْمَئِذٍ الْحَقُّ ۚ فَمَن ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥5 እነዚያ ከጌታቸው *"በመመራት ላይ ናቸው"*፤ እነዚያም *"እነርሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው"*፡፡ أُولَـٰئِكَ عَلَىٰ هُدًى مِّن رَّبِّهِمْ ۖ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
በክፍል አንድ መዳን የሚገኝበት ስለ ተውባህ እና ኢማን ስንመለከት ነበር፥ ዛሬ ደግሞ የቀሩትን ነጥቦች እና ድምዳሜውን እንመለከታለን፦
ነጥብ ሥስት
“ዐሚሉስ ሷሊሓት”
“ዐሚሉስ ሷሊሓት” عَمِلُوا الصَّالِحَات በኢማን የሚሠራ “መልካም ሥራ” ማለት ነው፤ አላህ መልካም ሥራ ከኢማን ተከትሎ የሚመጣ መሆኑን ለማመልከት፦ “እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችን የሠሩ” በማለት ይናገራል፤ አምኖ መልካም የሠራ ሰው የጀነት ነው፦
18:107 *“እነዚያ ያመኑ እና መልካም ሥራዎችን የሠሩ”፥ የፊርደውስ ገነቶች ለእነርሱ መስፈሪያ ናቸው*። إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَانَتْ لَهُمْ جَنَّاتُ الْفِرْدَوْسِ نُزُلًا
4፥124 *ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ"*፡፡ በተምር ፍሬ ላይ ያለችን ነጥብ ያክል እንኳ አይበደሉም፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ نَقِيرًا
19፥60 ግን *የተጸጸተና ያመነም በጎንም ሥራ የሠራ ሰው እነዚህ ገነትን ይገባሉ"*፡፡ አንዳችንም አይበደሉም፡፡ إِلَّا مَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ صَالِحًا فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ شَيْئًا
እንግዲያውስ ለመዳን አንድ ሰው በኢማን መልካም ሥራ መሥራት አለበት፦
22፥77 እያመናችሁናንተ ሰዎች ሆይ! በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ *ትድኑ ዘንድ በጎንም ነገር ሥሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
“ለዐለኩም” لَعَلَّكُمْ በሚለው መነሻ ቃል ላይ ቅጥያ ሆኖ የመጣው ቃል “ለዐል” لَعَل ነው፣ “ለዐል” ማለት “ዘንድ”so that” ማለት ሲሆን ይህም ምክንያታዊ መስተዋድድ አመክንዮን ያመለክታል። ምንኛ መታደል ነው? ወደ አላህ ተጸጽቶ፥ አምኖ መልካም ሥራ የሠራ ከሚድኑት ነው፦
28፥67 *የተጸጸተ፣ ያመነ እና ሰውማ መልካምንም የሠራ ከሚድኑት ሊኾን ይከጀላል"*። فَأَمَّا مَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ صَالِحًا فَعَسَىٰ أَن يَكُونَ مِنَ الْمُفْلِحِينَ
ነጥብ አራት
“ኢስቲቃማህ”
“ኢስቲቃማህ” استقامة ሰው በንስሃ በተጸጸተበት፣ ባመነበት ኢማን እና በሚሣራው መልካም ሥራ “መፅናት” ነው፤ "ፅናት" በያዝነው ነገር ቀጥ ብሎ መቆም ነው፦
42፥15 ለዚህም ድንጋጌ ሰዎችን ጥራ፡፡ *"እንደታዘዝከውም ቀጥ በል"*፡፡ فَلِذَٰلِكَ فَادْعُ ۖ وَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُم
11፥112 *"እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም ቀጥ ይበሉ"*፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
"ቀጥ በል" ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተቂም” اسْتَقِمْ ሲሆን “ፅና” ማለት ነው፤ በቀጥተኛው መንገድ ላይ መፅናት ፍርሃትና ሃዘን ሳይኖር የጀነት ለመሆን መበሰር ነው፦
46፥13 እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ፣ *"ከዚያም ቀጥ ያሉ በነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም። እነርሱም አያዝኑም"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
41፥30 እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ ከዚያም *"ቀጥ ያሉ" «አትፍሩ፤ አትዘኑም፤ በዚያችም ተስፋ ቃል ትደረግላችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ»* በማለት በእነርሱ ላይ መላእክት ይወርዳሉ፡፡ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنتُمْ تُوعَدُون
በዚህ አንቀጽ ላይ "ቀጥ ያሉ" ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተቃሙ” اسْتَقَامُوا ሲሆን “የጸኑ” ማለት ነው፤ "ትእግስት" "ጥረት" "ተስፋ" የፅናት ክፍሎች ናቸው። አላህን በትንሳኤ ቀን አገኘዋለው፣ ሳላካብበው አየዋለው፣ ሲናገር እሰማዋለን ብሎ የሚጓጓ በትግስት፣ በጥረት እና በተስፋ” ፅናት ይኖረዋል። እንግዲያውስ ለመዳን በአላህ መንገድ እየታገሉ መፅናት ይፈልጋል፦
5:35 *"ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ”*። وَجَاهِدُوا فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
መደምደሚያ
ቁርኣን አላህን ለሚፈሩት፣ ለእነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ ለኾኑት፣ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ ለኾኑት፣ አላህ ከሰጠቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት፣ ለእነዚያም ወደ ነቢያችን"ﷺ" በተወረደው እና ከእሳቸው በፊትም በተወረደው የሚያምኑ ለኾኑት፤ በመጨረሻይቱም ዓለም እነርሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት መሪ ነው። አላህን መፍራት፣ በሩቅ ነገር ማመን፣ ሶላትን ደንቡን ጠብቆ መስገድ፣ ዘካ መስጠት፣ በተወረዱት ወሕይ ማመን፣ የመጨረሻይቱም ዓለም በዒልሙል የቂን ማረጋገጥ በቀጥተኛው መንገድ ላይ መመራት ነው። ከላይ የተዘረዘሩት አማኞች በመነሻ እና በመዳረሻ ላይ ባለው በቀጥተኛው መንገድ ላይ በመመራት ላይ ናቸው፦
2፥5 እነዚያ ከጌታቸው *"በመመራት ላይ ናቸው"*፤ እነዚያም *"እነርሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው"*፡፡ أُولَـٰئِكَ عَلَىٰ هُدًى مِّن رَّبِّهِمْ ۖ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
"ፍላጎታቸውን ያገኙ" ለሚለው ቃል የገባው "ሙፍሊሑን" مُفْلِحُون ሲሆን "የሚድኑት" ማለት ነው። ከላይ የተዘረዘሩት ኢማን እና መልካም ሥራዎች በትንሳኤ ቀን ሚዛኖች እንዲከብዱ ያደርጉታል፤ ሚዛኖቻቸው የከበዱላቸው ሰዎችም እነዚያ "ሙፍሊሑን" ናቸው፦
7፥8 *ትክክለኛውም ሚዛን የዚያን ቀን ነው፡፡ ሚዛኖቻቸው የከበዱላቸው ሰዎችም እነዚያ እነርሱ "የሚድኑት" ናቸው*፡፡ وَالْوَزْنُ يَوْمَئِذٍ الْحَقُّ ۚ فَمَن ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
በአላህ መንገድ ጅሃድ የሚያደርጉ በጀነት ውስጥ መልካሞች ሁሉ ለእነርሱ ናቸው፤ እነዚያም እነርሱ "ሙፍሊሑን" ናቸው፦
9፥88 ግን መልክተኛው እነዚያም ከእርሱ ጋር ያመኑት *በገንዘቦቻቸውም በነፍሶቻቸውም ታገሉ፡፡ እነዚያም መልካሞች ሁሉ ለእነርሱ ናቸው፡፡ እነዚያም እነርሱ "የሚድኑት" ናቸው*፡፡ لَـٰكِنِ الرَّسُولُ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ جَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ ۚ وَأُولَـٰئِكَ لَهُمُ الْخَيْرَاتُ ۖ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُون
አማኞች አላህን እና መልእክተኛውን የሚያንቋሽሹ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ከሆኑት ጋር በዲን አይወዳጁም። እነዚያ የአላህ ሕዝቦች ናቸው፡፡ ንቁ! የአላህ ሕዝቦቸ እነርሱ "ሙፍሊሑን" ናቸው፦
58፥22 *በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑትን ሕዝቦች አላህንና መልክተኛውን የሚከራከሩትን ሰዎች፤ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ቢኾኑም እንኳ የሚወዳጁ ኾነው አታገኛቸውም፡፡ እነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ እምነትን ጽፏል፡፡ ከእርሱም በኾነ መንፈስ ደግፏቸዋል፡፡ ከሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ ያገባቸዋል፡፡ አላህ ከእነርሱ ወዷል፡፡ እነርሱም ወደዋል፡፡ እነዚያ የአላህ ሕዝቦች ናቸው፡፡ ንቁ! የአላህ ሕዝቦቸ እነርሱ "የሚድኑት" ናቸው*፡፡ لَّا تَجِدُ قَوْمًا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ يُوَادُّونَ مَنْ حَادَّ اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَلَوْ كَانُوا آبَاءَهُمْ أَوْ أَبْنَاءَهُمْ أَوْ إِخْوَانَهُمْ أَوْ عَشِيرَتَهُمْ ۚ أُولَـٰئِكَ كَتَبَ فِي قُلُوبِهِمُ الْإِيمَانَ وَأَيَّدَهُم بِرُوحٍ مِّنْهُ ۖ وَيُدْخِلُهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ ۚ أُولَـٰئِكَ حِزْبُ اللَّهِ ۚ أَلَا إِنَّ حِزْبَ اللَّهِ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
አምላካችን አላህ ስለ ፈላሕ ተረድተው ሙፍሊሑን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
9፥88 ግን መልክተኛው እነዚያም ከእርሱ ጋር ያመኑት *በገንዘቦቻቸውም በነፍሶቻቸውም ታገሉ፡፡ እነዚያም መልካሞች ሁሉ ለእነርሱ ናቸው፡፡ እነዚያም እነርሱ "የሚድኑት" ናቸው*፡፡ لَـٰكِنِ الرَّسُولُ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ جَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ ۚ وَأُولَـٰئِكَ لَهُمُ الْخَيْرَاتُ ۖ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُون
አማኞች አላህን እና መልእክተኛውን የሚያንቋሽሹ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ከሆኑት ጋር በዲን አይወዳጁም። እነዚያ የአላህ ሕዝቦች ናቸው፡፡ ንቁ! የአላህ ሕዝቦቸ እነርሱ "ሙፍሊሑን" ናቸው፦
58፥22 *በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑትን ሕዝቦች አላህንና መልክተኛውን የሚከራከሩትን ሰዎች፤ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ቢኾኑም እንኳ የሚወዳጁ ኾነው አታገኛቸውም፡፡ እነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ እምነትን ጽፏል፡፡ ከእርሱም በኾነ መንፈስ ደግፏቸዋል፡፡ ከሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ ያገባቸዋል፡፡ አላህ ከእነርሱ ወዷል፡፡ እነርሱም ወደዋል፡፡ እነዚያ የአላህ ሕዝቦች ናቸው፡፡ ንቁ! የአላህ ሕዝቦቸ እነርሱ "የሚድኑት" ናቸው*፡፡ لَّا تَجِدُ قَوْمًا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ يُوَادُّونَ مَنْ حَادَّ اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَلَوْ كَانُوا آبَاءَهُمْ أَوْ أَبْنَاءَهُمْ أَوْ إِخْوَانَهُمْ أَوْ عَشِيرَتَهُمْ ۚ أُولَـٰئِكَ كَتَبَ فِي قُلُوبِهِمُ الْإِيمَانَ وَأَيَّدَهُم بِرُوحٍ مِّنْهُ ۖ وَيُدْخِلُهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ ۚ أُولَـٰئِكَ حِزْبُ اللَّهِ ۚ أَلَا إِنَّ حِزْبَ اللَّهِ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
አምላካችን አላህ ስለ ፈላሕ ተረድተው ሙፍሊሑን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ተሕሪፍ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥71 *የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን *ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን *ትደብቃላችሁ?* يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
አምላካችን አላህ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ወሕይ እንዳወረደ ሁሉ ከእርሳቸውም በፊት ወደነበሩትም ነቢያት አውርዷል፤ “ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፦
2፥4 ለእነዚያም *ወደ አንተ በተወረደው እና ከአንተ በፊትም በተወረደው የሚያምኑ"* በመጨረሻይቱም ዓለም እነርሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት መሪ ነው፡፡ وَالَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِمَا أُنزِلَ إِلَيْكَ وَمَا أُنزِلَ مِن قَبْلِكَ وَبِالْآخِرَةِ هُمْ يُوقِنُونَ
42፥3 እንደዚሁ *"አሸናፊው ጥበበኛው አላህ ወደ አንተ ያወርዳል፡፡ ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት አውርዷል*"፡፡ كَذَٰلِكَ يُوحِي إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ اللَّهُ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
ቁርኣን ወደ ነቢያችን"ﷺ" ቢወርድም አምላካችን አላህ ወደ እኛ በማስጠጋት፦ "ወደ እናንተ በተወረደው" ይለናል፤ ከእርሳቸው በፊት ወደ ነቢያት ቢወርድም ወደ ሕዝቦቻቸው በማስጠጋት፦ "ወደ እነርሱ በተወረደው" ይለናል፤ ለእነርሰም፦ "በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን" በሉ! ይለናል፦
3፥199 ከመጽሐፉም ባለቤቶች ለአላህ ፈሪዎች በአላህ አንቀጾችም ጥቂትን ዋጋ የማይለወጡ ሲኾኑ በአላህ እና *"በዚያ ወደ እናንተ በተወረደው በዚያም ወደ እነርሱ በተወረደው የሚያምኑ ሰዎች አሉ"*፡፡ እነዚያ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ አላህ ምርመራው ፈጣን ነው፡፡ وَإِنَّ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ لَمَن يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْهِمْ خَاشِعِينَ لِلَّهِ لَا يَشْتَرُونَ بِآيَاتِ اللَّهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۗ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ سَرِيعُ الْحِسَابِ
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ *በሉም፦ «በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን"*፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
አላህ እነዚህን የመጽሐፉ ሰዎች፦ "አላህም ባወረደው ቁርኣን «እመኑ» በተባሉ ጊዜ፦ እነርሱም፦ «በእኛ ላይ በተወረደው እናምናለን» ይላሉ፤ ከእነርሱ በኋላ የወረደው ቁርኣን ወደ እነርሱ የተወረደውን አረጋጋጭ እና እውተኛ ሲኾን ይክዳሉ፦
2፥91 *ለእነርሱ፦ "አላህም ባወረደው «እመኑ» በተባሉ ጊዜ፦ «በእኛ ላይ በተወረደው እናምናለን» ይላሉ፡፡ ከእነርሱ በኋላ ባለው እርሱ ከእነርሱ ጋር ላለው አረጋጋጭ እና እውተኛ ሲኾን ይክዳሉ*፡፡ «አማኞች ከኾናችሁ ከአሁን በፊት የአላህን ነቢያት ለምን ገደላችሁ?» በላቸው፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ آمِنُوا بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ قَالُوا نُؤْمِنُ بِمَا أُنزِلَ عَلَيْنَا وَيَكْفُرُونَ بِمَا وَرَاءَهُ وَهُوَ الْحَقُّ مُصَدِّقًا لِّمَا مَعَهُمْ ۗ قُلْ فَلِمَ تَقْتُلُونَ أَنبِيَاءَ اللَّهِ مِن قَبْلُ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
እንግዲህ ከቁርኣን በፊት ወደ እነርሱ የተወረደው ተውራት እና ኢንጂል ናቸው፤ አምላካችን አላህ ተውራት እና ኢንጂል ከቁርኣን በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፦
5፥68 *"«እናንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! "ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደውን" እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁም» በላቸው"*፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَسْتُمْ عَلَىٰ شَيْءٍ حَتَّىٰ تُقِيمُوا التَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُم
3፥3 *”ከእርሱ በፊት ያሉትን የሚያረጋግጥ”* ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ *”ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል”*፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ
3፥4 *”ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው”*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ
"ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ አምላካችን አላህ፦ "እመኑ" ያለን ከቁርኣን በፊት ባወረደው ወሕይ ነው፦
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው፤ በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፤ በዚያም *”ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ”*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ ءَامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِى نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ مِن قَبْلُ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥71 *የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን *ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን *ትደብቃላችሁ?* يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
አምላካችን አላህ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ወሕይ እንዳወረደ ሁሉ ከእርሳቸውም በፊት ወደነበሩትም ነቢያት አውርዷል፤ “ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፦
2፥4 ለእነዚያም *ወደ አንተ በተወረደው እና ከአንተ በፊትም በተወረደው የሚያምኑ"* በመጨረሻይቱም ዓለም እነርሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት መሪ ነው፡፡ وَالَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِمَا أُنزِلَ إِلَيْكَ وَمَا أُنزِلَ مِن قَبْلِكَ وَبِالْآخِرَةِ هُمْ يُوقِنُونَ
42፥3 እንደዚሁ *"አሸናፊው ጥበበኛው አላህ ወደ አንተ ያወርዳል፡፡ ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት አውርዷል*"፡፡ كَذَٰلِكَ يُوحِي إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ اللَّهُ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
ቁርኣን ወደ ነቢያችን"ﷺ" ቢወርድም አምላካችን አላህ ወደ እኛ በማስጠጋት፦ "ወደ እናንተ በተወረደው" ይለናል፤ ከእርሳቸው በፊት ወደ ነቢያት ቢወርድም ወደ ሕዝቦቻቸው በማስጠጋት፦ "ወደ እነርሱ በተወረደው" ይለናል፤ ለእነርሰም፦ "በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን" በሉ! ይለናል፦
3፥199 ከመጽሐፉም ባለቤቶች ለአላህ ፈሪዎች በአላህ አንቀጾችም ጥቂትን ዋጋ የማይለወጡ ሲኾኑ በአላህ እና *"በዚያ ወደ እናንተ በተወረደው በዚያም ወደ እነርሱ በተወረደው የሚያምኑ ሰዎች አሉ"*፡፡ እነዚያ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ አላህ ምርመራው ፈጣን ነው፡፡ وَإِنَّ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ لَمَن يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْهِمْ خَاشِعِينَ لِلَّهِ لَا يَشْتَرُونَ بِآيَاتِ اللَّهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۗ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ سَرِيعُ الْحِسَابِ
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ *በሉም፦ «በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን"*፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
አላህ እነዚህን የመጽሐፉ ሰዎች፦ "አላህም ባወረደው ቁርኣን «እመኑ» በተባሉ ጊዜ፦ እነርሱም፦ «በእኛ ላይ በተወረደው እናምናለን» ይላሉ፤ ከእነርሱ በኋላ የወረደው ቁርኣን ወደ እነርሱ የተወረደውን አረጋጋጭ እና እውተኛ ሲኾን ይክዳሉ፦
2፥91 *ለእነርሱ፦ "አላህም ባወረደው «እመኑ» በተባሉ ጊዜ፦ «በእኛ ላይ በተወረደው እናምናለን» ይላሉ፡፡ ከእነርሱ በኋላ ባለው እርሱ ከእነርሱ ጋር ላለው አረጋጋጭ እና እውተኛ ሲኾን ይክዳሉ*፡፡ «አማኞች ከኾናችሁ ከአሁን በፊት የአላህን ነቢያት ለምን ገደላችሁ?» በላቸው፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ آمِنُوا بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ قَالُوا نُؤْمِنُ بِمَا أُنزِلَ عَلَيْنَا وَيَكْفُرُونَ بِمَا وَرَاءَهُ وَهُوَ الْحَقُّ مُصَدِّقًا لِّمَا مَعَهُمْ ۗ قُلْ فَلِمَ تَقْتُلُونَ أَنبِيَاءَ اللَّهِ مِن قَبْلُ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
እንግዲህ ከቁርኣን በፊት ወደ እነርሱ የተወረደው ተውራት እና ኢንጂል ናቸው፤ አምላካችን አላህ ተውራት እና ኢንጂል ከቁርኣን በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፦
5፥68 *"«እናንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! "ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደውን" እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁም» በላቸው"*፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَسْتُمْ عَلَىٰ شَيْءٍ حَتَّىٰ تُقِيمُوا التَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُم
3፥3 *”ከእርሱ በፊት ያሉትን የሚያረጋግጥ”* ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ *”ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል”*፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ
3፥4 *”ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው”*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ
"ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ አምላካችን አላህ፦ "እመኑ" ያለን ከቁርኣን በፊት ባወረደው ወሕይ ነው፦
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው፤ በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፤ በዚያም *”ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ”*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ ءَامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِى نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ مِن قَبْلُ
"ከበፊቱ "ባወረደው" መጽሐፍ እመኑ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ እንግዲህ አምላካችን አላህ ተውራትና ኢንጅል የሚላቸው ወደ ሙሳ እና ዒሣ የወረዱትን ወሕይ ብቻና ብቻ ነው። ታዲያ ወደ ነቢያት የተወረዱትን “ኑዙል” ለምን ወደ አይሁድ እና ክርስቲያን በማስጠጋት “ወደ እናንተ በተወረደው” በማለት ይናገራል? የሚለውን ሙግት በአንድ ናሙና መረዳት ይቻላል፤ ለምሳሌ አላህ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በሙሳ ዘመን ቢሆንም በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ ላይ እንደሆነ እና ወይፈንን አምላክ አድርገው የያዙት እነርሱ እንደሆኑ ይናገራል፦
2፥57 *”በእናንተም ላይ”* ደመናን አጠለልን፡፡ *”በእናተም ላይ”* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *”እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ”*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
አላህ በሙሳ ጊዜ መናን እና ድርጭትን አውርዶ ግን በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ያሉትን አይሁዳውያንን በሁለተኛ መደብ “በእናተም ላይ” መናን እና ድርጭትን አወረድን ካለ፥ በተመሳሳይ ወደ ነብያት ያወረደው በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን “ወደ እናንተ አወረድን” ቢል ምን ያስደንቃል?
የአይሁድ ምሁራን ሆነ የክርስትና ምሁራን በእጃቸው ያሉት አምስቱ ኦሪት እና አራቱ ወንጌሎች ሙሉ ለሙሉ ከአምላክ የወረዱ የአምላክ ንግግር ናቸው ብለው አያምኑም፤ ከዚያ ይልቅ በአምላክ ንግግር ላይ የታሪክ ጸሐፊያን ንግግር እንዳለበት ያምናሉ፤ የአምላክ ንግግር ሙሉ ለሙሉ እንዳልሰፈረ፥ ሆን ተብሎም ይሁን ሳይታወቅ በቀኖና መጽሐፍት ያልተካተቱ የጠፉ ቅነሳዎች እንዳሉ ያትታሉ። እነዚህ መጽሐፍት በጊዜ ሂደት የሰው ንግግር ገብቶባቸዋል፥ ከዚያም ባሻገር ተቀንሰውባቸዋል።
ይህ በኢሥላም ተሕሪፍ ይባላል፤ "ተሕሪፍ" تَحريف ማለት "ብርዘት"corruption" ማለት ሲሆን ይህም ብርዘት በአንድ ተናጋሪ ንግግር ላይ ሌላ ሰው ያንን ንግግር ሲቀንስ አሊያም በዛ ንግግር ላይ ሲጨምር መበረዝ ይባላል፤ የፈጣሪን ንግግር ሰው ከቀነሰ ወይም ከጨመረ "ተሕሪፍ" ይባላል።
ነቢያችን”ﷺ” ከመጽሐፉ ሰዎች የምንሰማውን ሁሉ መቀበልና ማስተባበል እንደሌለብን ነግረውናል፤ ከተቀበልን የጨመሩት ጉዳይ ስላለ ጥሩ አይመጣም፤ ካስተባበልን መለኮታዊ ቅሪት ውስጡ ስላለው ጥሩ አይመጣም፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65 , ሐዲስ 4485
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የመጽሐፉ ሰዎች ተውራትን በዕብራይስጥ ያነቡ ነበር፤ ለሙሥሊሙ ደግሞ በዐረቢኛ ያብራሩ ነበር፤ የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ *“የመጽሐፉን ሰዎች አትመኗቸው፤ አታስተባብሏቸውም። ነገር ግን “በአላህ እና ወደ እኛ በተወረደው አመንን” በሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ كَانَ أَهْلُ الْكِتَابِ يَقْرَءُونَ التَّوْرَاةَ بِالْعِبْرَانِيَّةِ، وَيُفَسِّرُونَهَا بِالْعَرَبِيَّةِ لأَهْلِ الإِسْلاَمِ، فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” لاَ تُصَدِّقُوا أَهْلَ الْكِتَابِ وَلاَ تُكَذِّبُوهُمْ، وَقُولُوا {آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنْزِلَ} الآيَةَ”
ይህ ጆሮን ኮርኩሮ በርን ቆርቁሮ የሚገባ የተሕሪፍ እሳቤን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
2፥57 *”በእናንተም ላይ”* ደመናን አጠለልን፡፡ *”በእናተም ላይ”* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *”እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ”*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
አላህ በሙሳ ጊዜ መናን እና ድርጭትን አውርዶ ግን በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ያሉትን አይሁዳውያንን በሁለተኛ መደብ “በእናተም ላይ” መናን እና ድርጭትን አወረድን ካለ፥ በተመሳሳይ ወደ ነብያት ያወረደው በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን “ወደ እናንተ አወረድን” ቢል ምን ያስደንቃል?
የአይሁድ ምሁራን ሆነ የክርስትና ምሁራን በእጃቸው ያሉት አምስቱ ኦሪት እና አራቱ ወንጌሎች ሙሉ ለሙሉ ከአምላክ የወረዱ የአምላክ ንግግር ናቸው ብለው አያምኑም፤ ከዚያ ይልቅ በአምላክ ንግግር ላይ የታሪክ ጸሐፊያን ንግግር እንዳለበት ያምናሉ፤ የአምላክ ንግግር ሙሉ ለሙሉ እንዳልሰፈረ፥ ሆን ተብሎም ይሁን ሳይታወቅ በቀኖና መጽሐፍት ያልተካተቱ የጠፉ ቅነሳዎች እንዳሉ ያትታሉ። እነዚህ መጽሐፍት በጊዜ ሂደት የሰው ንግግር ገብቶባቸዋል፥ ከዚያም ባሻገር ተቀንሰውባቸዋል።
ይህ በኢሥላም ተሕሪፍ ይባላል፤ "ተሕሪፍ" تَحريف ማለት "ብርዘት"corruption" ማለት ሲሆን ይህም ብርዘት በአንድ ተናጋሪ ንግግር ላይ ሌላ ሰው ያንን ንግግር ሲቀንስ አሊያም በዛ ንግግር ላይ ሲጨምር መበረዝ ይባላል፤ የፈጣሪን ንግግር ሰው ከቀነሰ ወይም ከጨመረ "ተሕሪፍ" ይባላል።
ነቢያችን”ﷺ” ከመጽሐፉ ሰዎች የምንሰማውን ሁሉ መቀበልና ማስተባበል እንደሌለብን ነግረውናል፤ ከተቀበልን የጨመሩት ጉዳይ ስላለ ጥሩ አይመጣም፤ ካስተባበልን መለኮታዊ ቅሪት ውስጡ ስላለው ጥሩ አይመጣም፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65 , ሐዲስ 4485
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የመጽሐፉ ሰዎች ተውራትን በዕብራይስጥ ያነቡ ነበር፤ ለሙሥሊሙ ደግሞ በዐረቢኛ ያብራሩ ነበር፤ የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ *“የመጽሐፉን ሰዎች አትመኗቸው፤ አታስተባብሏቸውም። ነገር ግን “በአላህ እና ወደ እኛ በተወረደው አመንን” በሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ كَانَ أَهْلُ الْكِتَابِ يَقْرَءُونَ التَّوْرَاةَ بِالْعِبْرَانِيَّةِ، وَيُفَسِّرُونَهَا بِالْعَرَبِيَّةِ لأَهْلِ الإِسْلاَمِ، فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” لاَ تُصَدِّقُوا أَهْلَ الْكِتَابِ وَلاَ تُكَذِّبُوهُمْ، وَقُولُوا {آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنْزِلَ} الآيَةَ”
ይህ ጆሮን ኮርኩሮ በርን ቆርቁሮ የሚገባ የተሕሪፍ እሳቤን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ጭማሬ"
አምላካችን አላህ ከራሱ የሚያወርደው ወሕይ እውነት ነው፦
34፥48 ፦ጌታዬ *“እውነትን ያወርዳል"*፤ ሩቅ የኾኑትን ሚስጢሮች ሁሉ ዐዋቂ ነው *በላቸው*። قُلْ إِنَّ رَبِّى يَقْذِفُ بِٱلْحَقِّ عَلَّٰمُ ٱلْغُيُوبِ
ይህ ከአላህ የወረደውን እውነት የመጽሐፉ ሰዎች ከውሸት ማለት ከሰው ንግግር ጋር ቀላቅለውታል፦
3፥71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *“እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ*? እዉነቱንም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ይህ የሰው ንግግር "ውሸት" ለምን ተባለ? ምክንያቱም የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው የቀጠፉት ጭማሬ ስለሆነ ነው፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
እዚው ዐውድ ላይ ስንመለከት ከመጽሐፉ ሰዎች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው በርዘውታል፦
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ "የሚለውጡት" ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?"* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
"የሚለውጡት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዩሐረፉነሁ" يُحَرِّفُونَهُ ሲሆን "የሚበርዙት" ማለት ነው፤ "ዩሐረፉ" يُحَرِّفُ የሚለው አላፊ ግስ "ሐረፈ" حَرَفَ ማለትም "በረዘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ የሚበርዙት ፊደሉ "ሐርፍ" حَرْف ሲባል፥ በራዡ "ሙተሐሪፍ" مُتَحَرِّف ሲልባ፥ የመበረዙ ድርጊቱ ደግሞ "ተሕሪፍ" تَحريف ይባላል፤ ይህ ሙግት የሥነ-ቋንቋ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
በተጨማሪም ከቀደምት የነቢያችን”ﷺ” ቅርብ ባልደረባ ኢብኑ ዓባሥ”ረ.ዐ” የሱረቱል በቀራ 2፥79 አንቀጽን በሶሒህ ሐዲስ ሲፈስረው እንዲህ ይላል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 46:
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ" ሲናገር፦ *ሙስሊሞች ሆይ ለምን የመጽሐፉ ሰዎችን ትጠይቃላችሁ? በተመሳሳይ መጽሐፋችሁ ከአላህ ዘንድ ለነቢዩ"ﷺ" የተወረደው ወቅታቂ መረጃ እና የምትቀሩት እያለ? መጽሐፋ አልተበረዘምን? አላህ ለእናንተ የመጽሐፉ ሰዎች በእጆቻቸው በርዘው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» እንደሚሉ አውርዷል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ يَا مَعْشَرَ الْمُسْلِمِينَ، كَيْفَ تَسْأَلُونَ أَهْلَ الْكِتَابِ، وَكِتَابُكُمُ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَى نَبِيِّهِ صلى الله عليه وسلم أَحْدَثُ الأَخْبَارِ بِاللَّهِ، تَقْرَءُونَهُ لَمْ يُشَبْ، وَقَدْ حَدَّثَكُمُ اللَّهُ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ بَدَّلُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ وَغَيَّرُوا بِأَيْدِيهِمُ الْكِتَابَ، فَقَالُوا هُوَ مِنْ عِنْدِ اللَّهِ، لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلاً أَفَلاَ يَنْهَاكُمْ مَا جَاءَكُمْ مِنَ الْعِلْمِ عَنْ مُسَاءَلَتِهِمْ، وَلاَ وَاللَّهِ مَا رَأَيْنَا مِنْهُمْ رَجُلاً قَطُّ يَسْأَلُكُمْ عَنِ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَيْكُمْ
የመጽሐፉ ሰዎች እዉነቱን በዉሸት በመቀላቀል ሲበረዙት አምላካችን አላህ ቁርኣንን ፉርቃን በማድረግ አውርዷል፤ “ፉርቃን” فُرْقَان ማለት “እውነትን ከውሸት የሚለይ” ማለት ነው፦
25፥1 ያ *ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
ተውራትንና ኢንጂልን ከቁርኣን በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ ቢያወርዳቸውም ቁርኣን ግን ከእርሱ በፊት ያሉትን ተውራትንና ኢንጂልን የሚያረጋግጥ እና የተቀላቀለው እውነት ከውሸት የሚለይ ነው፦
3፥3 *”ከእርሱ በፊት ያሉትን የሚያረጋግጥ”* ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ *”ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል”*፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ
3፥4 *ከቁርኣን በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ ፉርቃንንም አወረደ*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَأَنزَلَ الْفُرْقَان
5:48 *"ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” እና በእርሱ ላይ “ተጠባባቂ” ሲሆን በእውነት አወረድን"*። وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያለው የተበረዘ መፅሐፍ ነው ማለት ወተት ከቡና ጋር ሲቀላቀል ኦርጂናሉ ወተት ተበርዟል፤ ነገር ግን የወተት ቅሪት በማኪያቶ ላይ አለ፤ በተመሳሳይ የአላህ ንግግር የወረደበት ቋንቋ ስረ-መሰረቱ፣ የቃሉ አንጓ ባይኖርም መልእክቱ እና ሃሳቡ በቅሪት ደረጃ አለ፤ የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያሉት መጽሐፍት ሙሉ ለሙሉ እውነትን ነው ብለን እንደማንቀበል ሁሉ ሙሉ ለሙሉ ሐሰት ነው ብለን አናስተባብልም፤ ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከአላህ የወረደውን እውነት ለማረጋገጥ እና ቀጥፈው የጨመሩትን ውሸት ደግሞ ሊያርም ነው፤ ከአላህ የወረደውን እውነት ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا “አረጋጋጭ” ሲባል የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” ይባላል።
"ጭማሬ"
አምላካችን አላህ ከራሱ የሚያወርደው ወሕይ እውነት ነው፦
34፥48 ፦ጌታዬ *“እውነትን ያወርዳል"*፤ ሩቅ የኾኑትን ሚስጢሮች ሁሉ ዐዋቂ ነው *በላቸው*። قُلْ إِنَّ رَبِّى يَقْذِفُ بِٱلْحَقِّ عَلَّٰمُ ٱلْغُيُوبِ
ይህ ከአላህ የወረደውን እውነት የመጽሐፉ ሰዎች ከውሸት ማለት ከሰው ንግግር ጋር ቀላቅለውታል፦
3፥71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *“እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ*? እዉነቱንም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ይህ የሰው ንግግር "ውሸት" ለምን ተባለ? ምክንያቱም የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው የቀጠፉት ጭማሬ ስለሆነ ነው፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
እዚው ዐውድ ላይ ስንመለከት ከመጽሐፉ ሰዎች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው በርዘውታል፦
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ "የሚለውጡት" ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?"* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
"የሚለውጡት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዩሐረፉነሁ" يُحَرِّفُونَهُ ሲሆን "የሚበርዙት" ማለት ነው፤ "ዩሐረፉ" يُحَرِّفُ የሚለው አላፊ ግስ "ሐረፈ" حَرَفَ ማለትም "በረዘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ የሚበርዙት ፊደሉ "ሐርፍ" حَرْف ሲባል፥ በራዡ "ሙተሐሪፍ" مُتَحَرِّف ሲልባ፥ የመበረዙ ድርጊቱ ደግሞ "ተሕሪፍ" تَحريف ይባላል፤ ይህ ሙግት የሥነ-ቋንቋ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
በተጨማሪም ከቀደምት የነቢያችን”ﷺ” ቅርብ ባልደረባ ኢብኑ ዓባሥ”ረ.ዐ” የሱረቱል በቀራ 2፥79 አንቀጽን በሶሒህ ሐዲስ ሲፈስረው እንዲህ ይላል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 46:
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ" ሲናገር፦ *ሙስሊሞች ሆይ ለምን የመጽሐፉ ሰዎችን ትጠይቃላችሁ? በተመሳሳይ መጽሐፋችሁ ከአላህ ዘንድ ለነቢዩ"ﷺ" የተወረደው ወቅታቂ መረጃ እና የምትቀሩት እያለ? መጽሐፋ አልተበረዘምን? አላህ ለእናንተ የመጽሐፉ ሰዎች በእጆቻቸው በርዘው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» እንደሚሉ አውርዷል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ يَا مَعْشَرَ الْمُسْلِمِينَ، كَيْفَ تَسْأَلُونَ أَهْلَ الْكِتَابِ، وَكِتَابُكُمُ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَى نَبِيِّهِ صلى الله عليه وسلم أَحْدَثُ الأَخْبَارِ بِاللَّهِ، تَقْرَءُونَهُ لَمْ يُشَبْ، وَقَدْ حَدَّثَكُمُ اللَّهُ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ بَدَّلُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ وَغَيَّرُوا بِأَيْدِيهِمُ الْكِتَابَ، فَقَالُوا هُوَ مِنْ عِنْدِ اللَّهِ، لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلاً أَفَلاَ يَنْهَاكُمْ مَا جَاءَكُمْ مِنَ الْعِلْمِ عَنْ مُسَاءَلَتِهِمْ، وَلاَ وَاللَّهِ مَا رَأَيْنَا مِنْهُمْ رَجُلاً قَطُّ يَسْأَلُكُمْ عَنِ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَيْكُمْ
የመጽሐፉ ሰዎች እዉነቱን በዉሸት በመቀላቀል ሲበረዙት አምላካችን አላህ ቁርኣንን ፉርቃን በማድረግ አውርዷል፤ “ፉርቃን” فُرْقَان ማለት “እውነትን ከውሸት የሚለይ” ማለት ነው፦
25፥1 ያ *ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
ተውራትንና ኢንጂልን ከቁርኣን በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ ቢያወርዳቸውም ቁርኣን ግን ከእርሱ በፊት ያሉትን ተውራትንና ኢንጂልን የሚያረጋግጥ እና የተቀላቀለው እውነት ከውሸት የሚለይ ነው፦
3፥3 *”ከእርሱ በፊት ያሉትን የሚያረጋግጥ”* ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ *”ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል”*፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ
3፥4 *ከቁርኣን በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ ፉርቃንንም አወረደ*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَأَنزَلَ الْفُرْقَان
5:48 *"ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” እና በእርሱ ላይ “ተጠባባቂ” ሲሆን በእውነት አወረድን"*። وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያለው የተበረዘ መፅሐፍ ነው ማለት ወተት ከቡና ጋር ሲቀላቀል ኦርጂናሉ ወተት ተበርዟል፤ ነገር ግን የወተት ቅሪት በማኪያቶ ላይ አለ፤ በተመሳሳይ የአላህ ንግግር የወረደበት ቋንቋ ስረ-መሰረቱ፣ የቃሉ አንጓ ባይኖርም መልእክቱ እና ሃሳቡ በቅሪት ደረጃ አለ፤ የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያሉት መጽሐፍት ሙሉ ለሙሉ እውነትን ነው ብለን እንደማንቀበል ሁሉ ሙሉ ለሙሉ ሐሰት ነው ብለን አናስተባብልም፤ ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከአላህ የወረደውን እውነት ለማረጋገጥ እና ቀጥፈው የጨመሩትን ውሸት ደግሞ ሊያርም ነው፤ ከአላህ የወረደውን እውነት ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا “አረጋጋጭ” ሲባል የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” ይባላል።
የአይሁድ ሆነ የክርስትና ምሁራን ባይብል የአምላክ ንግግር እና የሰው ንግግር ቅልቅል እንደሆነ ያምናሉ፤ ይህ በግሪክ "ስይነርጎስ" ይባላል፤ "ስይነርጎስ" συνεργός ማለትም "ቅልቅል" ማለት ነው። ለምሳሌ ለሙሴ በተሰጠው ቶራህ ላይ ታሪክ ጸሐፊዎች ከሙሴ በፊት፣ በሙሴ ጊዜ እና ከሙሴ በኃላ ያለውን ታሪክ ጨምረውበታል። በተመሳሳይ ለኢየሱስ በተሰው ወንጌል ላይ ታሪክ ጽሐፊዎች ከኢየሱስ ማስተማር በፊት፣ በሚያስተምርበት ጊዜ እና ካስተማረ በኃላ ያለውን ታሪክ ጨምረውበታል። በተለይ አይሁዳውን በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ ጉባኤ በተውራት ላይ የተጨመሩትን ታሪኮች ቀኖና በማድረግ አጽድቀዋል፥ እንዲሁ ክርስቲያኖች በ 397 ድህረ-ልደት”AD” በካርቴጅ ጉባኤ በኢንጅል ላይ የተጨመሩትን ታሪኮች ቀኖና በማድረግ አጽድቀዋል።
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ቅነሳ እናያለን......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ቅነሳ እናያለን......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ተሕሪፍ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥71 *የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን *ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን *ትደብቃላችሁ*? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
አላህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት መልክተኞቹን በግልጽ ማስረጃዎች ልኳል፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችን ወደ እነርሱ አውርዷል፤ ነቢያችንም”ﷺ” ወደ መልክተኞቹ የተወረደውን ለሰዎች ሊገልጹ ቁርኣን ወርዶላቸዋል፤ ቁርኣን ከእርሱ በፊት ወደ ነቢያት የተወረደውን የሚያረጋግጥ እና በውስጡ ያለውን የሚዘረዝር ሲሆን ከዓለማቱ ጌታ የተወረደ ነው፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን”*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን *”ከእርሱ በፊት ያለውን የሚያረጋግጥ እና በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር”* በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ وَمَا كَانَ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن تَصْدِيقَ ٱلَّذِى بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
“ተፍሲል” تَفْصِيل ማለት “ፈሰለ” فَصَّلَ ማለትም “አብራራ” “ተነተነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማብራሪያ” ወይም “መተንተኛ”explanation” ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ በበፊቱ በወረደው ወሕይ ላይ ምን ብሎ ተናግሮ እንደነበረ ለመናገር፦ “ከተብና” َكَتَبْنَا ወይም “ቁልና” قُلْنَا አሊያም “አውሐይና” َأَوْحَيْنَا በሚል ለእኛ ይነግረናል፤ ለምሳሌ በተውራት ምን ተናግሮ እንደነበር ያረጋግጣል፦
5፥45 በእነርሱም ላይ በውስጧ፦ *“ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል፤ ቁስሎችንም ማመሳሰል አለባቸው”* ማለትን *ጻፍን*፡፡ وَكَتَبْنَا عَلَيْهِمْ فِيهَا أَنَّ النَّفْسَ بِالنَّفْسِ وَالْعَيْنَ بِالْعَيْنِ وَالْأَنفَ بِالْأَنفِ وَالْأُذُنَ بِالْأُذُنِ وَالسِّنَّ بِالسِّنِّ وَالْجُرُوحَ قِصَاصٌ
2፥60 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ «ድንጋዩንም በበትርህ ምታ» *አልነው*፡፡ وَإِذِ اسْتَسْقَىٰ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِ فَقُلْنَا اضْرِب بِّعَصَاكَ الْحَجَر
26፥63 ወደ ሙሳም «ባሕሩን በበትርህ ምታው» *ስንል ላክንበት*፡፡ መታውና ተከፈለም፡፡ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ ኾነ፡፡ فَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ مُوسَىٰ أَنِ اضْرِب بِّعَصَاكَ الْبَحْرَ ۖ فَانفَلَقَ فَكَانَ كُلُّ فِرْقٍ كَالطَّوْدِ الْعَظِيمِ
ከላይ የዘረዘርናቸው አንቀጾች በአይሁዳውያን የቶራህ ቀኖና ውስጥ መልእክቱና ሃሳቡ በቅሪት ደረጃ ተቀምጠዋል፦
ዘጸአት 21፥24-25 *ዓይን በዓይን፥ ጥርስ በጥርስ፥ እጅ በእጅ፥ እግር በእግር፥ መቃጠል በመቃጠል፥ ቍስል በቍስል፥ ግርፋት በግርፋት ይከፈል*።
ዘጸአት 20፥7-8 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ *በትርህን ውሰድ፤ አንተና ወንድምህ አሮን ማኅበሩን ሰብስቡ፥ ድንጋዩም ውኃን እንዲሰጥ እነርሱ ሲያዩ ተናገሩት፤ ከድንጋዩም ውኃ ታወጣላቸዋለህ*፤ እንዲሁም ማኅበሩን ከብቶቻቸውንም ታጠጣላቸዋለህ።
ዘጸአት 14፥16 *አንተም በትርህን አንሣ፥ እጅህንም በባሕሩ ላይ ዘርጋ*፥ ክፈለውም፤ የእስራኤልም ልጆች በባሕሩ ውስጥ በየብስ ያልፋሉ።
ነገር ግን አላህ ካወረዳቸው ቅሪት ሁሉም በአህለል ኪታብ ይገኛል ማለት አይደለም። ለምሳሌ ወደ ኑሕ፣ ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት ወደ ሁድና ሷሊሕ፣ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም የተወረዱት ቅሪት በመጽሐፉ ሰዎች እጅ የሉም፦
4፥163 እኛ *"ወደ ኑሕ እና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም አወረድን"*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
ወደ ኑሕ የወረደው እናንተ ጋር አለ ወይ? ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት ወደ ሁድና ሷሊሕ የወረዱት እናንተ ጋር አለ ወይ? ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም የተወረደ እናንተ ጋር አለ ወይ? መልሱ የለም ነው።
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥71 *የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን *ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን *ትደብቃላችሁ*? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
አላህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት መልክተኞቹን በግልጽ ማስረጃዎች ልኳል፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችን ወደ እነርሱ አውርዷል፤ ነቢያችንም”ﷺ” ወደ መልክተኞቹ የተወረደውን ለሰዎች ሊገልጹ ቁርኣን ወርዶላቸዋል፤ ቁርኣን ከእርሱ በፊት ወደ ነቢያት የተወረደውን የሚያረጋግጥ እና በውስጡ ያለውን የሚዘረዝር ሲሆን ከዓለማቱ ጌታ የተወረደ ነው፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን”*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን *”ከእርሱ በፊት ያለውን የሚያረጋግጥ እና በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር”* በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ وَمَا كَانَ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن تَصْدِيقَ ٱلَّذِى بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
“ተፍሲል” تَفْصِيل ማለት “ፈሰለ” فَصَّلَ ማለትም “አብራራ” “ተነተነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማብራሪያ” ወይም “መተንተኛ”explanation” ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ በበፊቱ በወረደው ወሕይ ላይ ምን ብሎ ተናግሮ እንደነበረ ለመናገር፦ “ከተብና” َكَتَبْنَا ወይም “ቁልና” قُلْنَا አሊያም “አውሐይና” َأَوْحَيْنَا በሚል ለእኛ ይነግረናል፤ ለምሳሌ በተውራት ምን ተናግሮ እንደነበር ያረጋግጣል፦
5፥45 በእነርሱም ላይ በውስጧ፦ *“ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል፤ ቁስሎችንም ማመሳሰል አለባቸው”* ማለትን *ጻፍን*፡፡ وَكَتَبْنَا عَلَيْهِمْ فِيهَا أَنَّ النَّفْسَ بِالنَّفْسِ وَالْعَيْنَ بِالْعَيْنِ وَالْأَنفَ بِالْأَنفِ وَالْأُذُنَ بِالْأُذُنِ وَالسِّنَّ بِالسِّنِّ وَالْجُرُوحَ قِصَاصٌ
2፥60 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ «ድንጋዩንም በበትርህ ምታ» *አልነው*፡፡ وَإِذِ اسْتَسْقَىٰ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِ فَقُلْنَا اضْرِب بِّعَصَاكَ الْحَجَر
26፥63 ወደ ሙሳም «ባሕሩን በበትርህ ምታው» *ስንል ላክንበት*፡፡ መታውና ተከፈለም፡፡ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ ኾነ፡፡ فَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ مُوسَىٰ أَنِ اضْرِب بِّعَصَاكَ الْبَحْرَ ۖ فَانفَلَقَ فَكَانَ كُلُّ فِرْقٍ كَالطَّوْدِ الْعَظِيمِ
ከላይ የዘረዘርናቸው አንቀጾች በአይሁዳውያን የቶራህ ቀኖና ውስጥ መልእክቱና ሃሳቡ በቅሪት ደረጃ ተቀምጠዋል፦
ዘጸአት 21፥24-25 *ዓይን በዓይን፥ ጥርስ በጥርስ፥ እጅ በእጅ፥ እግር በእግር፥ መቃጠል በመቃጠል፥ ቍስል በቍስል፥ ግርፋት በግርፋት ይከፈል*።
ዘጸአት 20፥7-8 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ *በትርህን ውሰድ፤ አንተና ወንድምህ አሮን ማኅበሩን ሰብስቡ፥ ድንጋዩም ውኃን እንዲሰጥ እነርሱ ሲያዩ ተናገሩት፤ ከድንጋዩም ውኃ ታወጣላቸዋለህ*፤ እንዲሁም ማኅበሩን ከብቶቻቸውንም ታጠጣላቸዋለህ።
ዘጸአት 14፥16 *አንተም በትርህን አንሣ፥ እጅህንም በባሕሩ ላይ ዘርጋ*፥ ክፈለውም፤ የእስራኤልም ልጆች በባሕሩ ውስጥ በየብስ ያልፋሉ።
ነገር ግን አላህ ካወረዳቸው ቅሪት ሁሉም በአህለል ኪታብ ይገኛል ማለት አይደለም። ለምሳሌ ወደ ኑሕ፣ ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት ወደ ሁድና ሷሊሕ፣ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም የተወረዱት ቅሪት በመጽሐፉ ሰዎች እጅ የሉም፦
4፥163 እኛ *"ወደ ኑሕ እና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም አወረድን"*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
ወደ ኑሕ የወረደው እናንተ ጋር አለ ወይ? ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት ወደ ሁድና ሷሊሕ የወረዱት እናንተ ጋር አለ ወይ? ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም የተወረደ እናንተ ጋር አለ ወይ? መልሱ የለም ነው።
ነጥብ ሁለት
"ቅነሳ"
አምላካችን አላህ ተውራት እና ኢንጅል የሚላቸው ከራሱ የወረዱት ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት የሚናገሩ ናቸው፤ በተውራትና በኢንጂል ተነግሮ የሚያገኙትን የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ በሆነ "እመኑ" ይላል፦
7፥157 *ለእነዚያ ያንን እነርሱ ዘንድ በተውራትና በኢንጂል ተጽፎ የሚያገኙትን የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ የኾነውን መልክተኛ* የሚከተሉ ለኾኑት በእርግጥ እጽፍለታለሁ፡፡ الَّذِينَ يَتَّبِعُونَ الرَّسُولَ النَّبِيَّ الْأُمِّيَّ الَّذِي يَجِدُونَهُ مَكْتُوبًا عِندَهُمْ فِي التَّوْرَاةِ
7፥158 በአላህ በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው *"የማይጽፍ የማያነብ ነቢይ በኾነው መልክተኛው እመኑ"*፡፡ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት፡፡» فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
የመጽሐፉም ሰዎች በተውራትና በኢንጂል ተነግሮ የሚያገኙትን የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ በሆነ ባመኑ እና ከክህደትም በተጠነቀቁ ኖሮ አላህ ከእነርሱ ኃጢኣቶቻቸውን ባበሰ እና የመጠቀሚያ ገነቶችንም ባስገባቸው ነበር፤ ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት የሚናገሩትን ከጌታቸው ወደ እነርሱ የተወረደውን ተውራትንና ኢንጂልን ባቋቋሙ ኖሮ ከበላያቸውና ከእግሮቻቸው ሥር በተመገቡ ነበር፦
5፥65 *የመጽሐፉም ሰዎች "ባመኑ" እና ከክህደትም በተጠነቀቁ ኖሮ ከእነርሱ ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ባበስንና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ባገባናቸው ነበር*፡፡ وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ آمَنُوا وَاتَّقَوْا لَكَفَّرْنَا عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأَدْخَلْنَاهُمْ جَنَّاتِ النَّعِيمِ
5፥66 *እነርሱም ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታቸውም ወደ እነርሱ የተወረደውን መጽሐፍ ባቋቋሙ ኖሮ ከበላያቸውና ከእግሮቻቸው ሥር በተመገቡ ነበር፡፡ ከእነርሱ ውስጥ ትክክለኞች ሕዝቦች አሉ፡፡ ከእነርሱም ብዙዎቹ የሚሠሩት ነገር ከፋ*! وَلَوْ أَنَّهُمْ أَقَامُوا التَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْهِم مِّن رَّبِّهِمْ لَأَكَلُوا مِن فَوْقِهِمْ وَمِن تَحْتِ أَرْجُلِهِم ۚ مِّنْهُمْ أُمَّةٌ مُّقْتَصِدَةٌ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ سَاءَ مَا يَعْمَلُونَ
ከመጽሐፉም ሰዎች ውስጥ ትክክለኞች ሕዝቦች አሉ፤ ነገር ግን ከእነርሱም ብዙዎቹ የሚሠሩት ነገር ከፋ፤ ብዙዎች ከእነሱም የተለዩ ክፍሎች እነርሱ የሚያወቁ ሲኾኑ ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት የሚናገረውን እውነቱን በእርግጥ ይደብቃሉ፦
2፥146 *"እነዚያ መጽሐፍን የሰጠናቸው ወንዶች ልጆቻቸውን እንደሚያውቁ (ሙሐመድን) ያውቁታል፡፡ ከእነሱም የተለዩ ክፍሎች እነርሱ የሚያወቁ ሲኾኑ እውነቱን በእርግጥ ይደብቃሉ*"፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ يَعْرِفُونَهُ كَمَا يَعْرِفُونَ أَبْنَاءَهُمْ ۖ وَإِنَّ فَرِيقًا مِّنْهُمْ لَيَكْتُمُونَ الْحَقَّ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
3፥71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ? *እዉነቱንም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ?* يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ጥያቄአችን ለአህለል ኪታብ፦ "በእናንተ እጅ በሚገኘው አምስቱ የኦሪት መጽሐፍት እና በአራቱ ወንጌሎች ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት ትንቢት አለን? መልሳችሁ፦ "ኸረ በፍጹም የለም" ከሆነ እንግዲያውስ አላህ ተውራት እና ኢንጅል የሚለው ከእርሱ የተወረዱትንና ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት የሚናገሩትን ብቻ ነው። እናንተ ጋር ያለው መለኮታዊ ቅሪት እንጂ ሥረ-መሠረት"orgin" አይደለም። አምላካችን አላህ በተውራት፦ "እነሆ ያለ ነፍስ መግደል ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት ካልሆነ በስተቀር ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው" ብሎ ተናግሮ ነበር፦
5፥32 በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ፦ “እነሆ ያለ ነፍስ መግደል ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት ካልሆነ በስተቀር ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው” ማለትን *ጻፍን*፡፡ مِنْ أَجْلِ ذَٰلِكَ كَتَبْنَا عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنَّهُ مَن قَتَلَ نَفْسًا بِغَيْرِ نَفْسٍ أَوْ فَسَادٍ فِي الْأَرْضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ النَّاسَ جَمِيعًا وَمَنْ أَحْيَاهَا فَكَأَنَّمَا أَحْيَا النَّاسَ جَمِيعًا
ይህ ንግግር በፔንታተች ውስጥ ተቀንሶ ነገር ግን በአፖክራፋ ውስጥ ዛሬ ተገኝቷል፦
ሚሽናህ ሳንድሬህ 4፥4 *በምድር ላይ ያለማጥፋት ነፍስን የገደለ ሰው፣ ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው፣ ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው*። לפיכך נברא אדם יחידי ללמדך שכל המאבד נפש אחת [מישראל] מעלה עליו הכתוב כאילו איבד עולם מלא וכל’המקיים נפש אחת מישראל מעלה עליו הכתוב כאילו קיים עולם
"ቅነሳ"
አምላካችን አላህ ተውራት እና ኢንጅል የሚላቸው ከራሱ የወረዱት ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት የሚናገሩ ናቸው፤ በተውራትና በኢንጂል ተነግሮ የሚያገኙትን የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ በሆነ "እመኑ" ይላል፦
7፥157 *ለእነዚያ ያንን እነርሱ ዘንድ በተውራትና በኢንጂል ተጽፎ የሚያገኙትን የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ የኾነውን መልክተኛ* የሚከተሉ ለኾኑት በእርግጥ እጽፍለታለሁ፡፡ الَّذِينَ يَتَّبِعُونَ الرَّسُولَ النَّبِيَّ الْأُمِّيَّ الَّذِي يَجِدُونَهُ مَكْتُوبًا عِندَهُمْ فِي التَّوْرَاةِ
7፥158 በአላህ በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው *"የማይጽፍ የማያነብ ነቢይ በኾነው መልክተኛው እመኑ"*፡፡ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት፡፡» فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
የመጽሐፉም ሰዎች በተውራትና በኢንጂል ተነግሮ የሚያገኙትን የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ በሆነ ባመኑ እና ከክህደትም በተጠነቀቁ ኖሮ አላህ ከእነርሱ ኃጢኣቶቻቸውን ባበሰ እና የመጠቀሚያ ገነቶችንም ባስገባቸው ነበር፤ ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት የሚናገሩትን ከጌታቸው ወደ እነርሱ የተወረደውን ተውራትንና ኢንጂልን ባቋቋሙ ኖሮ ከበላያቸውና ከእግሮቻቸው ሥር በተመገቡ ነበር፦
5፥65 *የመጽሐፉም ሰዎች "ባመኑ" እና ከክህደትም በተጠነቀቁ ኖሮ ከእነርሱ ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ባበስንና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ባገባናቸው ነበር*፡፡ وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ آمَنُوا وَاتَّقَوْا لَكَفَّرْنَا عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأَدْخَلْنَاهُمْ جَنَّاتِ النَّعِيمِ
5፥66 *እነርሱም ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታቸውም ወደ እነርሱ የተወረደውን መጽሐፍ ባቋቋሙ ኖሮ ከበላያቸውና ከእግሮቻቸው ሥር በተመገቡ ነበር፡፡ ከእነርሱ ውስጥ ትክክለኞች ሕዝቦች አሉ፡፡ ከእነርሱም ብዙዎቹ የሚሠሩት ነገር ከፋ*! وَلَوْ أَنَّهُمْ أَقَامُوا التَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْهِم مِّن رَّبِّهِمْ لَأَكَلُوا مِن فَوْقِهِمْ وَمِن تَحْتِ أَرْجُلِهِم ۚ مِّنْهُمْ أُمَّةٌ مُّقْتَصِدَةٌ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ سَاءَ مَا يَعْمَلُونَ
ከመጽሐፉም ሰዎች ውስጥ ትክክለኞች ሕዝቦች አሉ፤ ነገር ግን ከእነርሱም ብዙዎቹ የሚሠሩት ነገር ከፋ፤ ብዙዎች ከእነሱም የተለዩ ክፍሎች እነርሱ የሚያወቁ ሲኾኑ ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት የሚናገረውን እውነቱን በእርግጥ ይደብቃሉ፦
2፥146 *"እነዚያ መጽሐፍን የሰጠናቸው ወንዶች ልጆቻቸውን እንደሚያውቁ (ሙሐመድን) ያውቁታል፡፡ ከእነሱም የተለዩ ክፍሎች እነርሱ የሚያወቁ ሲኾኑ እውነቱን በእርግጥ ይደብቃሉ*"፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ يَعْرِفُونَهُ كَمَا يَعْرِفُونَ أَبْنَاءَهُمْ ۖ وَإِنَّ فَرِيقًا مِّنْهُمْ لَيَكْتُمُونَ الْحَقَّ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
3፥71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ? *እዉነቱንም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ?* يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ጥያቄአችን ለአህለል ኪታብ፦ "በእናንተ እጅ በሚገኘው አምስቱ የኦሪት መጽሐፍት እና በአራቱ ወንጌሎች ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት ትንቢት አለን? መልሳችሁ፦ "ኸረ በፍጹም የለም" ከሆነ እንግዲያውስ አላህ ተውራት እና ኢንጅል የሚለው ከእርሱ የተወረዱትንና ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት የሚናገሩትን ብቻ ነው። እናንተ ጋር ያለው መለኮታዊ ቅሪት እንጂ ሥረ-መሠረት"orgin" አይደለም። አምላካችን አላህ በተውራት፦ "እነሆ ያለ ነፍስ መግደል ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት ካልሆነ በስተቀር ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው" ብሎ ተናግሮ ነበር፦
5፥32 በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ፦ “እነሆ ያለ ነፍስ መግደል ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት ካልሆነ በስተቀር ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው” ማለትን *ጻፍን*፡፡ مِنْ أَجْلِ ذَٰلِكَ كَتَبْنَا عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنَّهُ مَن قَتَلَ نَفْسًا بِغَيْرِ نَفْسٍ أَوْ فَسَادٍ فِي الْأَرْضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ النَّاسَ جَمِيعًا وَمَنْ أَحْيَاهَا فَكَأَنَّمَا أَحْيَا النَّاسَ جَمِيعًا
ይህ ንግግር በፔንታተች ውስጥ ተቀንሶ ነገር ግን በአፖክራፋ ውስጥ ዛሬ ተገኝቷል፦
ሚሽናህ ሳንድሬህ 4፥4 *በምድር ላይ ያለማጥፋት ነፍስን የገደለ ሰው፣ ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው፣ ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው*። לפיכך נברא אדם יחידי ללמדך שכל המאבד נפש אחת [מישראל] מעלה עליו הכתוב כאילו איבד עולם מלא וכל’המקיים נפש אחת מישראל מעלה עליו הכתוב כאילו קיים עולם
አላህ ለዒሣ፦ "በል" ብሎት በኢንጅል ከተናገረው አንዱ፦ "የእስራኤል ልጆች ሆይ! እኔ ከተውራት በፊቴ ያለውን የማረጋግጥና *ከእኔ በኋላ በሚመጣው መልክተኛ ስሙ አሕመድ በኾነው የማበስር ስኾን ወደ እናንተ የተላክሁ የአላህ መልክተኛ ነኝ" የሚል ነው፦
61፥6 የመርየም ልጅ ዒሳም፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! እኔ ከተውራት በፊቴ ያለውን የማረጋግጥና *ከእኔ በኋላ በሚመጣው መልክተኛ ስሙ አሕመድ በኾነው የማበስር ስኾን ወደ እናንተ የተላክሁ የአላህ መልክተኛ ነኝ» ባለ ጊዜ አስታውስ*፡፡ በግልጽ ተዓምራቶች በመጣቸውም ጊዜ «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذْ قَالَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُم مُّصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَمُبَشِّرًا بِرَسُولٍ يَأْتِي مِن بَعْدِي اسْمُهُ أَحْمَدُ ۖ فَلَمَّا جَاءَهُم بِالْبَيِّنَاتِ قَالُوا هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
ነገር ግን ይህ ንግግር ዛሬ በአራቱ ወንጌሎች የሉም፤ ለዛ ነው አላህ ለነቢያችን"ﷺ"፦ "የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! "ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደውን እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁም" በል ያለው፦
5፥68 *"«እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! "ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደውን" እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁም» በላቸው"*፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَسْتُمْ عَلَىٰ شَيْءٍ حَتَّىٰ تُقِيمُوا التَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُم
አይሁዳውን በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ ጉባኤ ከተውራት የማይፈልጓቸውን በቃል ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የነበረውን የተውራት ክፍሎች ማለትም "ሚሽናህ" የተባሉትን በመቀነስ፥ እንዲሁ ክርስቲያኖች በ 397 ድህረ-ልደት”AD” በካርቴጅ ጉባኤ ከኢንጅል ላይ የማይፈልጓቸው የወንጌል ክፍሎች በመቀነስ “አፓክራፋ” አድርገዋል። “አፓክራፋ” የሚለው ቃል “አፓክራፈስ” ἀπόκρυφος ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን “ድብቅ” ማለት ነው፤ እውነትን እያወቁ በማደባበስና በማለባበስ ደብቀዋል። እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በእርሱም በመደበቃቸው ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም፦
2፥174 *እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በእርሱም በመደበቃቸው ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም"*፡፡ አላህም በትንሣኤ ቀን አያናግራቸውም፤ ከኃጢኣት አያጠራቸውምም፡፡ ለነርሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَكْتُمُونَ مَا أَنزَلَ اللَّهُ مِنَ الْكِتَابِ وَيَشْتَرُونَ بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۙ أُولَـٰئِكَ مَا يَأْكُلُونَ فِي بُطُونِهِمْ إِلَّا النَّارَ وَلَا يُكَلِّمُهُمُ اللَّهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَلَا يُزَكِّيهِمْ وَلَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! *”ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን በተውራትና በኢንጂል የተነገረለት የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ የሆነ መልክተኛው በእርግጥ መጣላችሁ፦
5፥15 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *”ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ قَدْ جَآءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًۭا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَيَعْفُوا۟ عَن كَثِيرٍۢ ۚ قَدْ جَآءَكُم مِّنَ ٱللَّهِ نُورٌۭ وَكِتَٰبٌۭ مُّبِينٌۭ
61፥6 የመርየም ልጅ ዒሳም፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! እኔ ከተውራት በፊቴ ያለውን የማረጋግጥና *ከእኔ በኋላ በሚመጣው መልክተኛ ስሙ አሕመድ በኾነው የማበስር ስኾን ወደ እናንተ የተላክሁ የአላህ መልክተኛ ነኝ» ባለ ጊዜ አስታውስ*፡፡ በግልጽ ተዓምራቶች በመጣቸውም ጊዜ «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذْ قَالَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُم مُّصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَمُبَشِّرًا بِرَسُولٍ يَأْتِي مِن بَعْدِي اسْمُهُ أَحْمَدُ ۖ فَلَمَّا جَاءَهُم بِالْبَيِّنَاتِ قَالُوا هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
ነገር ግን ይህ ንግግር ዛሬ በአራቱ ወንጌሎች የሉም፤ ለዛ ነው አላህ ለነቢያችን"ﷺ"፦ "የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! "ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደውን እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁም" በል ያለው፦
5፥68 *"«እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! "ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደውን" እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁም» በላቸው"*፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَسْتُمْ عَلَىٰ شَيْءٍ حَتَّىٰ تُقِيمُوا التَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُم
አይሁዳውን በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ ጉባኤ ከተውራት የማይፈልጓቸውን በቃል ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የነበረውን የተውራት ክፍሎች ማለትም "ሚሽናህ" የተባሉትን በመቀነስ፥ እንዲሁ ክርስቲያኖች በ 397 ድህረ-ልደት”AD” በካርቴጅ ጉባኤ ከኢንጅል ላይ የማይፈልጓቸው የወንጌል ክፍሎች በመቀነስ “አፓክራፋ” አድርገዋል። “አፓክራፋ” የሚለው ቃል “አፓክራፈስ” ἀπόκρυφος ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን “ድብቅ” ማለት ነው፤ እውነትን እያወቁ በማደባበስና በማለባበስ ደብቀዋል። እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በእርሱም በመደበቃቸው ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም፦
2፥174 *እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በእርሱም በመደበቃቸው ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም"*፡፡ አላህም በትንሣኤ ቀን አያናግራቸውም፤ ከኃጢኣት አያጠራቸውምም፡፡ ለነርሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَكْتُمُونَ مَا أَنزَلَ اللَّهُ مِنَ الْكِتَابِ وَيَشْتَرُونَ بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۙ أُولَـٰئِكَ مَا يَأْكُلُونَ فِي بُطُونِهِمْ إِلَّا النَّارَ وَلَا يُكَلِّمُهُمُ اللَّهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَلَا يُزَكِّيهِمْ وَلَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! *”ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን በተውራትና በኢንጂል የተነገረለት የማይጽፍና የማያነብ ነቢይ የሆነ መልክተኛው በእርግጥ መጣላችሁ፦
5፥15 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *”ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ قَدْ جَآءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًۭا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَيَعْفُوا۟ عَن كَثِيرٍۢ ۚ قَدْ جَآءَكُم مِّنَ ٱللَّهِ نُورٌۭ وَكِتَٰبٌۭ مُّبِينٌۭ
መደምደሚያ
ከመጽሐፉ ሰዎች እውነት ከውሸት ጋር በመቀላቀል የሚጨምሩ እና እውነትን የሚደብቁት ጥቂትን ዋጋን ለመግዛት ነው፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
2፥174 *እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በርሱም በመደበቃቸው ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም"*፡፡ አላህም በትንሣኤ ቀን አያናግራቸውም፤ ከኃጢኣት አያጠራቸውምም፡፡ ለነርሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَكْتُمُونَ مَا أَنزَلَ اللَّهُ مِنَ الْكِتَابِ وَيَشْتَرُونَ بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۙ أُولَـٰئِكَ مَا يَأْكُلُونَ فِي بُطُونِهِمْ إِلَّا النَّارَ وَلَا يُكَلِّمُهُمُ اللَّهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَلَا يُزَكِّيهِمْ وَلَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
"ጥቂት ዋጋ መግዛት ወይም መለወጥ" ማለት ለጥቂቱ የዱንያህ ዋጋ ማለትም ጥቅምና ሥልጣን ነው፦
40፥39 «ወገኖቼ ሆይ! *ይህቺ ቅርቢቱ ሕይወት ጥቂት መጣቀሚያ ብቻ ናት፡፡ መጨረሻይቱም ዓለም እርሷ መርጊያ አገር ናት*፡፡» يَا قَوْمِ إِنَّمَا هَـٰذِهِ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا مَتَاعٌ وَإِنَّ الْآخِرَةَ هِيَ دَارُ الْقَرَارِ
16፥95 በአላህም ቃል ኪዳን ጥቂትን ዋጋ አትግዙ፡፡ የምታውቁ ብትኾኑ አላህ ዘንድ ያለው ምንዳ እርሱ ለእናንተ በላጭ ነውና፡፡ وَلَا تَشْتَرُوا بِعَهْدِ اللَّهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۚ إِنَّمَا عِندَ اللَّهِ هُوَ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
3፥77 *እነዚህ በአላህ ቃል ኪዳንና በመሐላዎቻቸው ጥቂትን ዋጋ የሚለውጡ እነዚያ በመጨረሻይቱ ዓለም ምንም ዕድል የላቸውም*፡፡ በትንሣኤ ቀንም አላህ አያነጋግራቸውም፡፡ ወደ እነርሱም አይመለከትም አያነጻቸውምም፡፡ ለእነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَشْتَرُونَ بِعَهْدِ اللَّهِ وَأَيْمَانِهِمْ ثَمَنًا قَلِيلًا أُولَـٰئِكَ لَا خَلَاقَ لَهُمْ فِي الْآخِرَةِ وَلَا يُكَلِّمُهُمُ اللَّهُ وَلَا يَنظُرُ إِلَيْهِمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَلَا يُزَكِّيهِمْ وَلَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ከመጽሐፉ ሰዎች ጥቂትን ዋጋን ለመግዛት እውነት ከውሸት ጋር በመቀላቀል የሚጨምሩ እና እውነትን የሚደብቁት "ወይል" وَيْل በሚባል የጀሃነም እቶን ይቀጣሉ፤ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን ይበላሉ፡፡ አምላካችን አላህ ግልጽ ከሆነው ከአህሉል ኪታብ ፈሣድ እና ስውር ከሆነው ከሙብተዲዕ ፈሣድ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ከመጽሐፉ ሰዎች እውነት ከውሸት ጋር በመቀላቀል የሚጨምሩ እና እውነትን የሚደብቁት ጥቂትን ዋጋን ለመግዛት ነው፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
2፥174 *እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በርሱም በመደበቃቸው ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም"*፡፡ አላህም በትንሣኤ ቀን አያናግራቸውም፤ ከኃጢኣት አያጠራቸውምም፡፡ ለነርሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَكْتُمُونَ مَا أَنزَلَ اللَّهُ مِنَ الْكِتَابِ وَيَشْتَرُونَ بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۙ أُولَـٰئِكَ مَا يَأْكُلُونَ فِي بُطُونِهِمْ إِلَّا النَّارَ وَلَا يُكَلِّمُهُمُ اللَّهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَلَا يُزَكِّيهِمْ وَلَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
"ጥቂት ዋጋ መግዛት ወይም መለወጥ" ማለት ለጥቂቱ የዱንያህ ዋጋ ማለትም ጥቅምና ሥልጣን ነው፦
40፥39 «ወገኖቼ ሆይ! *ይህቺ ቅርቢቱ ሕይወት ጥቂት መጣቀሚያ ብቻ ናት፡፡ መጨረሻይቱም ዓለም እርሷ መርጊያ አገር ናት*፡፡» يَا قَوْمِ إِنَّمَا هَـٰذِهِ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا مَتَاعٌ وَإِنَّ الْآخِرَةَ هِيَ دَارُ الْقَرَارِ
16፥95 በአላህም ቃል ኪዳን ጥቂትን ዋጋ አትግዙ፡፡ የምታውቁ ብትኾኑ አላህ ዘንድ ያለው ምንዳ እርሱ ለእናንተ በላጭ ነውና፡፡ وَلَا تَشْتَرُوا بِعَهْدِ اللَّهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۚ إِنَّمَا عِندَ اللَّهِ هُوَ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
3፥77 *እነዚህ በአላህ ቃል ኪዳንና በመሐላዎቻቸው ጥቂትን ዋጋ የሚለውጡ እነዚያ በመጨረሻይቱ ዓለም ምንም ዕድል የላቸውም*፡፡ በትንሣኤ ቀንም አላህ አያነጋግራቸውም፡፡ ወደ እነርሱም አይመለከትም አያነጻቸውምም፡፡ ለእነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَشْتَرُونَ بِعَهْدِ اللَّهِ وَأَيْمَانِهِمْ ثَمَنًا قَلِيلًا أُولَـٰئِكَ لَا خَلَاقَ لَهُمْ فِي الْآخِرَةِ وَلَا يُكَلِّمُهُمُ اللَّهُ وَلَا يَنظُرُ إِلَيْهِمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَلَا يُزَكِّيهِمْ وَلَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ከመጽሐፉ ሰዎች ጥቂትን ዋጋን ለመግዛት እውነት ከውሸት ጋር በመቀላቀል የሚጨምሩ እና እውነትን የሚደብቁት "ወይል" وَيْل በሚባል የጀሃነም እቶን ይቀጣሉ፤ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን ይበላሉ፡፡ አምላካችን አላህ ግልጽ ከሆነው ከአህሉል ኪታብ ፈሣድ እና ስውር ከሆነው ከሙብተዲዕ ፈሣድ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ተፍሢር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
38፥29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ አወረድነው*፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَاب
“ተደቡር” تَدَبُر ማለት “ማስተንተን” ማለት ነው፤ “ዱቡር” دُبُر ማለት “ጀርባ” ማለት ሲሆን ከቁርኣን ሑሩፍ በስተ-ጀርባ ያለውን ዕውቀት መረዳት ተደቡር ይባላል፤ አምላካችን አላህ ብሩክ የሆነው መጽሐፍ ቁርኣንን ወደ ነቢያችን"ﷺ" ያወረደው የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ ነው፦
38፥29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ አወረድነው*፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَاب
የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን ለማስተንተን በተደቡር ይፈስሩታል፤ "ተፍሢር" تَفْسِير የሚለው ቃል "ፈሠረ" فَسَرَ ማለትም "አብራራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማብራሪያ"commentary" ማለት ነው፦
25፥33 በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ መልካምን "*"ፍችም"* የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ፡፡ وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
"ፍች" ለሚለው ቃል የገባው "ተፍሢራ" تَفْسِيرًا ሲሆን የተፍሢር አንስታይ መደብ ነው፤ ቁርኣን በማስተንተን የሚፈሥሩ የአእምሮ ባለቤቶች በነጠላ "ሙፈሢር" مُفسّر ይባላሉ፥ በብዜት ደግሞ "ሙፈሥሩን" مفسّرون ይባላሉ። ይህ የሥነ-አፈታት ጥናት"hermeneutics" በአምስት አይነት አፈታት ይፈታል፤ እነርሱም፦ የዐውድ ሙግት፣ የቋንቋ ሙግት፣ የሰዋስው ሙግት፣ የተዛማች ሙግት እና የታሪክ ሙግት ይባላሉ። እስቲ እናስተንትን፦
ነጥብ አንድ
"የዐውድ ሙግት"
"የዐውድ ሙግት"contextual approach" ማለት አንቀጹ ላይ ያለውን እና ከአንቀጹ በፊትና በኃላ ያሉትን አናቅጽ በማስተንተን የአንቀጹን ምህዋር፣ አውታርና ምህዳር መረዳት ነው፤ ይህ "ሢያቅ" سیاق ማለትም "ዐውድ"context" በምሁራን ዘንድ "ፍተታ"exegesis" ይባላል፤ ለናሙና ያክል አንድ አንቀጽ እንመልከት፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው የበረዙት እነማን እንደሆኑ ቁጥር 75 ላይ ዐውደ-ንባቡን ተከትለን ማግኘት እንችላለን፦
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
በግርድፉ ይህ በቂ ነው፤ እስቲ የቋንቋ ሙግት እንመልከት፦
ነጥብ ሁለት
"የቋንቋ ሙግት"
"የቋንቋ ሙግት"linguistical approach" ማለት ቁርኣን በወረደበት ቋንቋ መረዳት ነው፤ አምላካችን አላህ ቁርኣንን ያወረደው በዐረቢኛ ነው፦
43፥3 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
13፥37 *እንደዚሁ በዐረብኛ የተነገረ ፍትሕ ሲኾን አወረድነው*፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَنزَلْنَاهُ حُكْمًا عَرَبِيًّا
ዐረቢኛ ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ ሀሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፤ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሐሳብ መታየት ያለበት። ለናሙና ያክል አንዳንድ የቋንቋ ሙግት እንመልከት፦
“ፊ” فِي ማለት “ውስጥ” ማለት ቢሆንም “ቢ” بـِ ማለትም “በ” በሚል ይመጣል፦
2፥195 *”በ”አላህም መንገድ ለግሱ*፡፡ በእጆቻችሁም ነፍሶቻችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
“ላ” َلَا ማለትም “አይደለም” ማለት ቢሆንም “ለቀድ” َلَقَدْ ማለትም “እርግጥ” በሚል ይመጣል፦
70፥40 *በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ “በእርግጥ” ቻዮች ነን*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
“ማ” مَا ማለት “አይደለም” ማለት ቢሆንም “አለዚ” الَّذِي ማለትም “ያ” በሚል ይመጣል፦
2፥285 *መልክተኛው ከጌታው ወደ እርሱ በተወረደው አመነ፡፡ ምእምኖቹም እንደዚሁ አመኑ*፡፡ آمَنَ الرَّسُولُ بِمَا أُنزِلَ إِلَيْهِ مِن رَّبِّهِ وَالْمُؤْمِنُون
“ወ” وَ ማለት “እና” ማለት ቢሆንም “ቢ” بـِ ማለትም “በ” በሚል ይመጣል፦
53፥1 *”በ”ኮከብ እምላለሁ በገባ ጊዜ*፡፡ وَالنَّجْمِ إِذَا هَوَىٰ
በሌጣው ይህ በቂ ነው፤ እስቲ የሰዋስው ሙግት እንመልከት፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
38፥29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ አወረድነው*፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَاب
“ተደቡር” تَدَبُر ማለት “ማስተንተን” ማለት ነው፤ “ዱቡር” دُبُر ማለት “ጀርባ” ማለት ሲሆን ከቁርኣን ሑሩፍ በስተ-ጀርባ ያለውን ዕውቀት መረዳት ተደቡር ይባላል፤ አምላካችን አላህ ብሩክ የሆነው መጽሐፍ ቁርኣንን ወደ ነቢያችን"ﷺ" ያወረደው የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ ነው፦
38፥29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ አወረድነው*፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَاب
የአእምሮ ባለቤቶችም አንቀጾቹን ለማስተንተን በተደቡር ይፈስሩታል፤ "ተፍሢር" تَفْسِير የሚለው ቃል "ፈሠረ" فَسَرَ ማለትም "አብራራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማብራሪያ"commentary" ማለት ነው፦
25፥33 በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ መልካምን "*"ፍችም"* የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ፡፡ وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
"ፍች" ለሚለው ቃል የገባው "ተፍሢራ" تَفْسِيرًا ሲሆን የተፍሢር አንስታይ መደብ ነው፤ ቁርኣን በማስተንተን የሚፈሥሩ የአእምሮ ባለቤቶች በነጠላ "ሙፈሢር" مُفسّر ይባላሉ፥ በብዜት ደግሞ "ሙፈሥሩን" مفسّرون ይባላሉ። ይህ የሥነ-አፈታት ጥናት"hermeneutics" በአምስት አይነት አፈታት ይፈታል፤ እነርሱም፦ የዐውድ ሙግት፣ የቋንቋ ሙግት፣ የሰዋስው ሙግት፣ የተዛማች ሙግት እና የታሪክ ሙግት ይባላሉ። እስቲ እናስተንትን፦
ነጥብ አንድ
"የዐውድ ሙግት"
"የዐውድ ሙግት"contextual approach" ማለት አንቀጹ ላይ ያለውን እና ከአንቀጹ በፊትና በኃላ ያሉትን አናቅጽ በማስተንተን የአንቀጹን ምህዋር፣ አውታርና ምህዳር መረዳት ነው፤ ይህ "ሢያቅ" سیاق ማለትም "ዐውድ"context" በምሁራን ዘንድ "ፍተታ"exegesis" ይባላል፤ ለናሙና ያክል አንድ አንቀጽ እንመልከት፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው የበረዙት እነማን እንደሆኑ ቁጥር 75 ላይ ዐውደ-ንባቡን ተከትለን ማግኘት እንችላለን፦
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
በግርድፉ ይህ በቂ ነው፤ እስቲ የቋንቋ ሙግት እንመልከት፦
ነጥብ ሁለት
"የቋንቋ ሙግት"
"የቋንቋ ሙግት"linguistical approach" ማለት ቁርኣን በወረደበት ቋንቋ መረዳት ነው፤ አምላካችን አላህ ቁርኣንን ያወረደው በዐረቢኛ ነው፦
43፥3 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
13፥37 *እንደዚሁ በዐረብኛ የተነገረ ፍትሕ ሲኾን አወረድነው*፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَنزَلْنَاهُ حُكْمًا عَرَبِيًّا
ዐረቢኛ ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ ሀሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፤ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሐሳብ መታየት ያለበት። ለናሙና ያክል አንዳንድ የቋንቋ ሙግት እንመልከት፦
“ፊ” فِي ማለት “ውስጥ” ማለት ቢሆንም “ቢ” بـِ ማለትም “በ” በሚል ይመጣል፦
2፥195 *”በ”አላህም መንገድ ለግሱ*፡፡ በእጆቻችሁም ነፍሶቻችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
“ላ” َلَا ማለትም “አይደለም” ማለት ቢሆንም “ለቀድ” َلَقَدْ ማለትም “እርግጥ” በሚል ይመጣል፦
70፥40 *በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ “በእርግጥ” ቻዮች ነን*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
“ማ” مَا ማለት “አይደለም” ማለት ቢሆንም “አለዚ” الَّذِي ማለትም “ያ” በሚል ይመጣል፦
2፥285 *መልክተኛው ከጌታው ወደ እርሱ በተወረደው አመነ፡፡ ምእምኖቹም እንደዚሁ አመኑ*፡፡ آمَنَ الرَّسُولُ بِمَا أُنزِلَ إِلَيْهِ مِن رَّبِّهِ وَالْمُؤْمِنُون
“ወ” وَ ማለት “እና” ማለት ቢሆንም “ቢ” بـِ ማለትም “በ” በሚል ይመጣል፦
53፥1 *”በ”ኮከብ እምላለሁ በገባ ጊዜ*፡፡ وَالنَّجْمِ إِذَا هَوَىٰ
በሌጣው ይህ በቂ ነው፤ እስቲ የሰዋስው ሙግት እንመልከት፦
ነጥብ ሦስት
"የሰዋስው ሙግት"
"የሰዋስው ሙግት"grammatical approach" ማለት በቁርኣን ላይ ስም፣ ተውላጠ-ስም ለምሳሌ ባለቤት፣ ተሳቢ፣ አገናዛቢ፣ አመልካች፣ አንጻራዊ፣ ድርብ ተውላጠ-አስማት(ስሞች) መረዳት፣ ግሥ፣ ተውሳከ-ግሥ፣ መስተጻምር፣ መስተዋድድ መረዳትን ያጠቃልላል። ይህ እሳቤ “አል በላጋህ” ይባላል፤ “አል በላጋህ” البلاغة ማለት “የንግግር ስልት”rhetoric” ማለት ነው፤ ይህም በስም፣ በተውላጠ-ስም፣ በግስ፣ በገላጭ፣ በመስተዋድድ፣ በመስተጻምር ላይ የሚታየው የነጠላና የብዜት፣ የተባእታይና የአንስታይ፣ የተለዋዋጭ ቃላት የአነጋገር ስልት ነው፤ በግሪክ “ሬቶሪኮስ” ῥητορικός ይሉታል። ለናሙና ያክል የተወሰኑ ጥቅሶችን ማየት ይቻላል፦
36፥78 ለእኛም ምሳሌን አደረገልን፡፡ መፈጠሩንም ረሳ፡፡ *«አጥንቶችን እነርሱ የበሰበሱ ሲኾኑ ሕያው የሚያደርጋቸው ማነው?»* አለ፡፡ وَضَرَبَ لَنَا مَثَلًا وَنَسِيَ خَلْقَهُ ۖ قَالَ مَن يُحْيِي الْعِظَامَ وَهِيَ رَمِيمٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ዐዝም” عَظْم በነጠላ “አጥንት”bone” ማለት ነው፤ “ዒዛም” عِظَام ደግሞ የዐዝም ብዜት ሲሆን “አጥንቶች” ማለት ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ አጥንቶች ለሚለው ስም ተክቶ የገባው ነጠላ አንስታይ ተውላጠ ስም በነጠላ “ሂየ” هِيَ እንጂ በብዜት “ሁነ” هُنَ አይደለም። በተጨማሪ፦
27፥88 *”ጋራዎችንም እርሷ” እንደ ደመና አስተላለፍ የምታልፍ ስትኾን የቆመች ናት ብለህ የምታስባት ሆና ታያታለህ*፡፡ የዚያን ነገሩን ሁሉ ያጠነከረውን የአላህን ጥበብ ተመልከት፡፡ እርሱ በምትሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ وَتَرَى الْجِبَالَ تَحْسَبُهَا جَامِدَةً وَهِيَ تَمُرُّ مَرَّ السَّحَابِ ۚ صُنْعَ اللَّهِ الَّذِي أَتْقَنَ كُلَّ شَيْءٍ ۚ إِنَّهُ خَبِيرٌ بِمَا تَفْعَلُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ጀበል” جَبَلْ በነጠላ “ጋራ” ማለት ነው፤ “ጂባል” جِبَالْ ደግሞ የጀበል ብዜት ሲሆን “ጋራዎች” ማለት ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ ጋራዎች ለሚለው ስም ተክቶ የገባው ነጠላ አንስታይ ተውላጠ ስም በነጠላ “ሂየ” هِيَ እንጂ በብዜት “ሁነ” هُنَ አይደለም። በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ይህ በቂ ነው፤ እስቲ የተዛማች ሙግት እንመልከት፦
ነጥብ አራት
"የተዛማች ሙግት"
"የተዛማች ሙግት""textual approach" ማለት ቁርኣንን በቁርኣን መፈሰር ነው፤ ቁርኣን አንድ እሳቤ በአንድ ሱራህ ላይ ያንጠለጥል እና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን እሳቤ ይጨርሰዋል፤ ይህ የቁርኣን አንዱ ውበት ነው፦
39፥23 *አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ*፡፡ اللَّهُ نَزَّلَ أَحْسَنَ الْحَدِيثِ كِتَابًا مُّتَشَابِهًا مَّثَانِيَ تَقْشَعِرُّ
“ሙተሻቢህ” مُتَشَٰبِه ማለትም “ተመሳሳይ” ማለት ሲሆን አንቀጾችን አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ሌላ ሱራህ ላይ ተመሳሳዩን የተቀረውን ይናገራል፤ ይህ አላህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት የነበረውን ክስተትና መስተጋብር አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ያንጠለጥለው እና እንደገና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን መሳ ለመሳ ይደግመዋል፤ ይህም “መሳኒይ” مَّثَانِى ማለት “ተደጋጋሚ” ማለት ነው። ይህንን በተለያዩ ሱራዎች የተለያዩ ናሙናዎችን ማየት እንችላለን፤ ኢብራሂም ለመላእክቶቹ ያላቸው ሙሉ ንግግሩ፦ “ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ፤ እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን” ሲሆን አላህ ግን ይህንን የኢብራሂም ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
51፥24 *የተከበሩት የኢብራሂም እንግዶች ወሬ መጥቶሃልን?* هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ الْمُكْرَمِينَ
51፥52 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ አስታውስ፤ እርሱም፦ *«ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا ۖ قَالَ سَلَامٌ قَوْمٌ مُّنكَرُونَ
15፥51 *ከኢብራሂም እንግዶችም ወሬ ንገራቸው*፡፡ وَنَبِّئْهُمْ عَن ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ
15፥52 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ የኾነውን አስታውስ፤ እርሱም፦ *«እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا قَالَ إِنَّا مِنكُمْ وَجِلُونَ
ሌላ ናሙና ሙሳ ለጌታው ያለው ሙሉ ንግግሩ፦ “ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ፣ ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ” ሲሆን አላህ ግን ይህንን የሙሳን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
28፥33 ሙሳም አለ፦ *«ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፡፡ قَالَ رَبِّ إِنِّي قَتَلْتُ مِنْهُمْ نَفْسًا فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُون
26፥14 ሙሳም አለ፦ *«ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ። وَلَهُمْ عَلَيَّ ذَنبٌ فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُونِ
ይህንን ሙግት ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ማስቀመጥ ይቻል ነበር፤ ነገር ግን ከላይ ያለው በቂ ነው፤ እስቲ የታሪክ ሙግት እንመልከት፦
"የሰዋስው ሙግት"
"የሰዋስው ሙግት"grammatical approach" ማለት በቁርኣን ላይ ስም፣ ተውላጠ-ስም ለምሳሌ ባለቤት፣ ተሳቢ፣ አገናዛቢ፣ አመልካች፣ አንጻራዊ፣ ድርብ ተውላጠ-አስማት(ስሞች) መረዳት፣ ግሥ፣ ተውሳከ-ግሥ፣ መስተጻምር፣ መስተዋድድ መረዳትን ያጠቃልላል። ይህ እሳቤ “አል በላጋህ” ይባላል፤ “አል በላጋህ” البلاغة ማለት “የንግግር ስልት”rhetoric” ማለት ነው፤ ይህም በስም፣ በተውላጠ-ስም፣ በግስ፣ በገላጭ፣ በመስተዋድድ፣ በመስተጻምር ላይ የሚታየው የነጠላና የብዜት፣ የተባእታይና የአንስታይ፣ የተለዋዋጭ ቃላት የአነጋገር ስልት ነው፤ በግሪክ “ሬቶሪኮስ” ῥητορικός ይሉታል። ለናሙና ያክል የተወሰኑ ጥቅሶችን ማየት ይቻላል፦
36፥78 ለእኛም ምሳሌን አደረገልን፡፡ መፈጠሩንም ረሳ፡፡ *«አጥንቶችን እነርሱ የበሰበሱ ሲኾኑ ሕያው የሚያደርጋቸው ማነው?»* አለ፡፡ وَضَرَبَ لَنَا مَثَلًا وَنَسِيَ خَلْقَهُ ۖ قَالَ مَن يُحْيِي الْعِظَامَ وَهِيَ رَمِيمٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ዐዝም” عَظْم በነጠላ “አጥንት”bone” ማለት ነው፤ “ዒዛም” عِظَام ደግሞ የዐዝም ብዜት ሲሆን “አጥንቶች” ማለት ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ አጥንቶች ለሚለው ስም ተክቶ የገባው ነጠላ አንስታይ ተውላጠ ስም በነጠላ “ሂየ” هِيَ እንጂ በብዜት “ሁነ” هُنَ አይደለም። በተጨማሪ፦
27፥88 *”ጋራዎችንም እርሷ” እንደ ደመና አስተላለፍ የምታልፍ ስትኾን የቆመች ናት ብለህ የምታስባት ሆና ታያታለህ*፡፡ የዚያን ነገሩን ሁሉ ያጠነከረውን የአላህን ጥበብ ተመልከት፡፡ እርሱ በምትሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ وَتَرَى الْجِبَالَ تَحْسَبُهَا جَامِدَةً وَهِيَ تَمُرُّ مَرَّ السَّحَابِ ۚ صُنْعَ اللَّهِ الَّذِي أَتْقَنَ كُلَّ شَيْءٍ ۚ إِنَّهُ خَبِيرٌ بِمَا تَفْعَلُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ጀበል” جَبَلْ በነጠላ “ጋራ” ማለት ነው፤ “ጂባል” جِبَالْ ደግሞ የጀበል ብዜት ሲሆን “ጋራዎች” ማለት ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ ጋራዎች ለሚለው ስም ተክቶ የገባው ነጠላ አንስታይ ተውላጠ ስም በነጠላ “ሂየ” هِيَ እንጂ በብዜት “ሁነ” هُنَ አይደለም። በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ይህ በቂ ነው፤ እስቲ የተዛማች ሙግት እንመልከት፦
ነጥብ አራት
"የተዛማች ሙግት"
"የተዛማች ሙግት""textual approach" ማለት ቁርኣንን በቁርኣን መፈሰር ነው፤ ቁርኣን አንድ እሳቤ በአንድ ሱራህ ላይ ያንጠለጥል እና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን እሳቤ ይጨርሰዋል፤ ይህ የቁርኣን አንዱ ውበት ነው፦
39፥23 *አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ*፡፡ اللَّهُ نَزَّلَ أَحْسَنَ الْحَدِيثِ كِتَابًا مُّتَشَابِهًا مَّثَانِيَ تَقْشَعِرُّ
“ሙተሻቢህ” مُتَشَٰبِه ማለትም “ተመሳሳይ” ማለት ሲሆን አንቀጾችን አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ሌላ ሱራህ ላይ ተመሳሳዩን የተቀረውን ይናገራል፤ ይህ አላህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት የነበረውን ክስተትና መስተጋብር አንዱ ሱራህ ላይ ተናግሮ ያንጠለጥለው እና እንደገና በሌላ ሱራህ የተቀሩትን መሳ ለመሳ ይደግመዋል፤ ይህም “መሳኒይ” مَّثَانِى ማለት “ተደጋጋሚ” ማለት ነው። ይህንን በተለያዩ ሱራዎች የተለያዩ ናሙናዎችን ማየት እንችላለን፤ ኢብራሂም ለመላእክቶቹ ያላቸው ሙሉ ንግግሩ፦ “ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ፤ እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን” ሲሆን አላህ ግን ይህንን የኢብራሂም ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
51፥24 *የተከበሩት የኢብራሂም እንግዶች ወሬ መጥቶሃልን?* هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ الْمُكْرَمِينَ
51፥52 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ አስታውስ፤ እርሱም፦ *«ሰላም ያልታወቃችሁ ሕዝቦች ናችሁ»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا ۖ قَالَ سَلَامٌ قَوْمٌ مُّنكَرُونَ
15፥51 *ከኢብራሂም እንግዶችም ወሬ ንገራቸው*፡፡ وَنَبِّئْهُمْ عَن ضَيْفِ إِبْرَاهِيمَ
15፥52 በእርሱ ላይ በገቡ እና ሰላም ባሉት ጊዜ የኾነውን አስታውስ፤ እርሱም፦ *«እኛ ከእናንተ ፈሪዎች ነን»* አላቸው፡፡ إِذْ دَخَلُوا عَلَيْهِ فَقَالُوا سَلَامًا قَالَ إِنَّا مِنكُمْ وَجِلُونَ
ሌላ ናሙና ሙሳ ለጌታው ያለው ሙሉ ንግግሩ፦ “ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ፣ ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ” ሲሆን አላህ ግን ይህንን የሙሳን ንግግር በአንድ ሱራህ ላይ አንጠልጥሎ የተቀረውን በሌላ ሱራህ ላይ ደግሞ ይጨርሰዋል፦
28፥33 ሙሳም አለ፦ *«ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ ነፍስን ገድያለሁ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፡፡ قَالَ رَبِّ إِنِّي قَتَلْتُ مِنْهُمْ نَفْسًا فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُون
26፥14 ሙሳም አለ፦ *«ለእነርሱም በእኔ ላይ የደም ወንጀል አለ*፤ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ። وَلَهُمْ عَلَيَّ ذَنبٌ فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُونِ
ይህንን ሙግት ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ማስቀመጥ ይቻል ነበር፤ ነገር ግን ከላይ ያለው በቂ ነው፤ እስቲ የታሪክ ሙግት እንመልከት፦
ነጥብ አምስት
"የታሪክ ሙግት"
"የታሪክ ሙግት"historical approach" ማለት ቁርኣን የወረደበትን ዳራ መረዳት ነው፤ ይህ ሠበቡ አን-ኑዙል ይባላል፤ “ሠበብ” سَبَب ማለት “ምክንያት” ማለት ሲሆን የሰበብ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አሥባብ” أسباب ነው፤ “ኑዙል” نُزُل ማለት “አወራረድ” ማለት ነው፥ ቁርኣን የወረደበት ምክንያት “ሠበቡ አን-ኑዙል” سَبَب النزول ወይም “አሥባቡ አን-ኑዙል” أسباب النزول ይባላል፤ ይህ የአወራረድ ምክንያት”circumstance of revelation” ነቢያችን”ﷺ” በተላኩበት ጊዜ ሰዎች በጥያቄ ሲመጡ አላህ “ይጠይቁሃል” “በላቸው” በማለት መልስ ይሰጣል፦
25፥33 *በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ፣ መልካምን ፍች የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ*። وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
ለምሳሌ አንድ አንቀጽ መመልከት ይቻላል፤ መዲና ላይ የነበሩ አይሁዳውያን፦ "ማንም የሚስቱን ሃፍረት በጀርባ በኩል ተራክቦ ያደረገ ልጁ ጠንጋራ ይሆናል" የሚል የተንጋደደ መረዳት ሲይዙ አምላካችን አላህ፦ "ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹኔታ ድረሱ" የሚለውን አንቀጽ አወረደ፦
2፥223 *"ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹኔታ ድረሱ"*፡፡ ለራሳችሁም መልካም ሥራን አስቀድሙ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ *"እናንተም ተገናኝዎቹ መኾናችሁን ዕወቁ"*፡፡ ምእመናንንም በገነት አብስር፡፡ نِسَاؤُكُمْ حَرْثٌ لَّكُمْ فَأْتُوا حَرْثَكُمْ أَنَّىٰ شِئْتُمْ ۖ وَقَدِّمُوا لِأَنفُسِكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ وَاعْلَمُوا أَنَّكُم مُّلَاقُوهُ ۗ وَبَشِّرِ الْمُؤْمِنِينَ
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3245
ከጃቢር ኢብኑ ሙንከዲር ሰምቶ እንደተረከው፦ *"አይሁዳውያን፦ "ማንም የሚስቱን ሃፍረት በጀርባ በኩል ተራክቦ ያደረገ ልጁ ጠንጋራ ይሆናል" አሉ፤ ከዚያም አላህ፦ "ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹኔታ ድረሱ" የሚለውን አንቀጽ አወረደ"*። عَنِ ابْنِ الْمُنْكَدِرِ، سَمِعَ جَابِرًا، يَقُولُ كَانَتِ الْيَهُودُ تَقُولُ مَنْ أَتَى امْرَأَتَهُ فِي قُبُلِهَا مِنْ دُبُرِهَا كَانَ الْوَلَدُ أَحْوَلَ فَنَزَلَتْ : (نِسَاؤُكُمْ حَرْثٌ لَكُمْ فَأْتُوا حَرْثَكُمْ أَنَّى شِئْتُمْ )
ይህ ሙግት የቁርኣን መቸት"Setting" ማለትም "መቼ? እና የት?" እንደወረደ የምናጠናበትም ጭምር ነው፤ ይህ የሰበቡ አን-ኑዙል አፈሳሰር ነቢያችን"ﷺ" እና ሶሓባዎች በአስተላለፉት መረዳት "አት-ተፍሢር ቢል መእሱር" التفسير بالمأثور ወይም "አት-ተፍሢር ቢ አር-ሪዋያህ" التفسير بالرواية ይባላል። በኢብኑ ጀሪር አጥ-ጠበሪ የተዘጋጀው ተፍሲሩል ጃሚል በያን እና በኢብኑ ከሲር የተዘጋጀው ተፍሲሩል ቁርኣን አል-ዚዙም በዚህ አፈሳሰር ተመራጭ ነው።
ሌላው ከላይ የዐውድ፣ የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ እና የተዛማች ሙግት አፈሳሰር "ተፍሢር ቢ አር-ረእይ" التفسير بالرأي ወይም "አት-ተፍሢር ቢ አድ-ዲራያህ" التفسير بالدراية ይባላል፤ ይህ በፊቅህ “ኢጅቲሀድ” اجتهاد ይወጅብበታል፤ የኢጅቲሀድ ምሁር ደግሞ “ሙጅተሂድ” مجتهد ይባላል። በአል-በይዷዊይ የተዘጋጀው አንዋረል ተንዚል እና በኢማም ፈኽሩል ዲኑል ራዚ የተዘጋጀው መፋቲሑል ገይብ በዚህ አፈሳሰር ተመራጭ ነው።
በተረፈ ከአህለል ኪታብ የሚገኝ ኢሥራዒልያት አፈሳሰር መረጃ መሆን ይችላል እንጂ ማስረጃ አይሆንም። አምላካችን አላህ ቁርኣንን ከሚያስተነትኑ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
"የታሪክ ሙግት"
"የታሪክ ሙግት"historical approach" ማለት ቁርኣን የወረደበትን ዳራ መረዳት ነው፤ ይህ ሠበቡ አን-ኑዙል ይባላል፤ “ሠበብ” سَبَب ማለት “ምክንያት” ማለት ሲሆን የሰበብ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አሥባብ” أسباب ነው፤ “ኑዙል” نُزُل ማለት “አወራረድ” ማለት ነው፥ ቁርኣን የወረደበት ምክንያት “ሠበቡ አን-ኑዙል” سَبَب النزول ወይም “አሥባቡ አን-ኑዙል” أسباب النزول ይባላል፤ ይህ የአወራረድ ምክንያት”circumstance of revelation” ነቢያችን”ﷺ” በተላኩበት ጊዜ ሰዎች በጥያቄ ሲመጡ አላህ “ይጠይቁሃል” “በላቸው” በማለት መልስ ይሰጣል፦
25፥33 *በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ፣ መልካምን ፍች የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ*። وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
ለምሳሌ አንድ አንቀጽ መመልከት ይቻላል፤ መዲና ላይ የነበሩ አይሁዳውያን፦ "ማንም የሚስቱን ሃፍረት በጀርባ በኩል ተራክቦ ያደረገ ልጁ ጠንጋራ ይሆናል" የሚል የተንጋደደ መረዳት ሲይዙ አምላካችን አላህ፦ "ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹኔታ ድረሱ" የሚለውን አንቀጽ አወረደ፦
2፥223 *"ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹኔታ ድረሱ"*፡፡ ለራሳችሁም መልካም ሥራን አስቀድሙ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ *"እናንተም ተገናኝዎቹ መኾናችሁን ዕወቁ"*፡፡ ምእመናንንም በገነት አብስር፡፡ نِسَاؤُكُمْ حَرْثٌ لَّكُمْ فَأْتُوا حَرْثَكُمْ أَنَّىٰ شِئْتُمْ ۖ وَقَدِّمُوا لِأَنفُسِكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ وَاعْلَمُوا أَنَّكُم مُّلَاقُوهُ ۗ وَبَشِّرِ الْمُؤْمِنِينَ
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3245
ከጃቢር ኢብኑ ሙንከዲር ሰምቶ እንደተረከው፦ *"አይሁዳውያን፦ "ማንም የሚስቱን ሃፍረት በጀርባ በኩል ተራክቦ ያደረገ ልጁ ጠንጋራ ይሆናል" አሉ፤ ከዚያም አላህ፦ "ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹኔታ ድረሱ" የሚለውን አንቀጽ አወረደ"*። عَنِ ابْنِ الْمُنْكَدِرِ، سَمِعَ جَابِرًا، يَقُولُ كَانَتِ الْيَهُودُ تَقُولُ مَنْ أَتَى امْرَأَتَهُ فِي قُبُلِهَا مِنْ دُبُرِهَا كَانَ الْوَلَدُ أَحْوَلَ فَنَزَلَتْ : (نِسَاؤُكُمْ حَرْثٌ لَكُمْ فَأْتُوا حَرْثَكُمْ أَنَّى شِئْتُمْ )
ይህ ሙግት የቁርኣን መቸት"Setting" ማለትም "መቼ? እና የት?" እንደወረደ የምናጠናበትም ጭምር ነው፤ ይህ የሰበቡ አን-ኑዙል አፈሳሰር ነቢያችን"ﷺ" እና ሶሓባዎች በአስተላለፉት መረዳት "አት-ተፍሢር ቢል መእሱር" التفسير بالمأثور ወይም "አት-ተፍሢር ቢ አር-ሪዋያህ" التفسير بالرواية ይባላል። በኢብኑ ጀሪር አጥ-ጠበሪ የተዘጋጀው ተፍሲሩል ጃሚል በያን እና በኢብኑ ከሲር የተዘጋጀው ተፍሲሩል ቁርኣን አል-ዚዙም በዚህ አፈሳሰር ተመራጭ ነው።
ሌላው ከላይ የዐውድ፣ የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ እና የተዛማች ሙግት አፈሳሰር "ተፍሢር ቢ አር-ረእይ" التفسير بالرأي ወይም "አት-ተፍሢር ቢ አድ-ዲራያህ" التفسير بالدراية ይባላል፤ ይህ በፊቅህ “ኢጅቲሀድ” اجتهاد ይወጅብበታል፤ የኢጅቲሀድ ምሁር ደግሞ “ሙጅተሂድ” مجتهد ይባላል። በአል-በይዷዊይ የተዘጋጀው አንዋረል ተንዚል እና በኢማም ፈኽሩል ዲኑል ራዚ የተዘጋጀው መፋቲሑል ገይብ በዚህ አፈሳሰር ተመራጭ ነው።
በተረፈ ከአህለል ኪታብ የሚገኝ ኢሥራዒልያት አፈሳሰር መረጃ መሆን ይችላል እንጂ ማስረጃ አይሆንም። አምላካችን አላህ ቁርኣንን ከሚያስተነትኑ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የፍጥረት በኵር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በ 325 ድህረ-ልደት በኒቂያ ጉባኤ በአትናቴዎስ እና በአርዮስ መካከል ውይይት ከተደረገ በኃላ የአርዮስ ተከታዮች ከዐበይት የሥላሴያውያን መሪዎች ግዝት እና ግዞት ደርሶባቸዋል፤ የአርዮስ እሳቤ ባዕዳና እንግዳ ኢያም ያረጀና ያፈጀ እሳቤ ሳይሆን ጳውሎሳዊ እሳቤ ነው፤ በግሪክ ኮይኔ "ፕሮቶኮስ" πρωτότοκος ማለት "በኵር" "ቀዳማይ" "መጀመሪያ" ማለት ነው፦
ቆላስይስ 1፥15 እርሱም የማይታይ አምላክ መልክ እና *"የፍጥረት ሁሉ በኵር ነው"*። who is the image of the invisible God, the firstborn of all creation; (English Revised Version)
ግሪክ፦ πρωτότοκος πάσης κτίσεως
"ፓሰስ" πάσης ማለት "ሁሉ" ማለት ነው፤ "የፍጥረት ሁሉ በኵር" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርት፤ "ክቲሶስ" κτίσεως ማለት "ፍጥረት" ማለት ነው። "ፍጡር" በነጠላ "ፍጥረት" በብዜት ነው፤ የፍጥረት ሁሉ በኵር ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ነው። ይህንን ናሙና ለመረዳት ተመሳሳይ ሰዋስው እንይ፦
ራእይ 1፥5 ከታመነውም ምስክር *"የሙታንም በኵር"* and from Jesus Christ, who is the faithful witness, the firstborn of the dead, (English Revised Version)
ግሪክ፦ πρωτότοκος τῶν νεκρῶν
"ኔክሮን" νεκρῶν ማለት "ሙታን" ማለት ነው። "ሙት" በነጠላ "ሙታን" በብዜት ነው፤ የሙታን በኵር ማለት መጀመሪያ የተነሳ ማለት ከሆነ የፍጥረት በኩር ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ካልሆነ ምን ማለት ነው? እንቀጥል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥20 አሁን ግን *"ክርስቶስ ላንቀላፉት በኵር ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል"*።
ግሪክ፦ Νυνὶ δὲ Χριστὸς ἐγήγερται ἐκ νεκρῶν, ἀπαρχὴ τῶν κεκοιμημένων.
"በኵር" የሚለው የግሪኩ ቃል "አፕ-አርኬ" ἀπαρχὴ ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ "አፓ" ἀπό ማለትም "ከ" እና "አርኬ" ἀρχή ማለትም "መጀመሪያ" ነው፤ ላንቀላፉት ሙታን "መጀመሪያ" ነው ማለት መጀመሪያ የተነሳ ማለት ከሆነ የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ነው፦
ራእይ 3፥14 አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ *"የእግዚአብሔርም ፍጥረት መጀመሪያ"* የነበረው እንዲህ ይላል፦ the beginning of the creation of God. (English Revised Version)
ግሪኩ፦ ἡ ἀρχὴ τῆς κτίσεως τοῦ θεοῦ:
"የእግዚአብሔርም ፍጥረት መጀመሪያ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ "መጀመሪያ" ለሚለው የገባው ቃል ልክ እንደ የሙታን መጀመሪያ "አርኬ" ἀρχή መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሌላው የእንስሳ በኵር ማለት ከእንስሳ የመጀመሪያው እንስሳ ማለት ነው፦
ዘሌዋውያን 27፥26 ለእግዚአብሔር ግን የሚቀርበውን *"የእንስሳ በኵር"* ማንም ይቀድሰው ዘንድ አይቻለውም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለእግዚአብሔር ነው።
የእንስሳ በኵር ማለት ከእንስሳ የመጀመሪያው እንስሳ ማለት ከሆነ የፍጥረት በኵር ማለት ከፍጥረት የመጀመሪያው ፍጡር ማለት ነው፤ ፍጥረት የሚለው አዲስ ፍጥረትን ነው የሚያመለክተው ብንል ኢየሱስ የአዲስ ፍጥረት በኩር ነው፦
ሮሜ 8፥29 *ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ*፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤
2ኛ ቆሮንቶስ 5፥17 ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን *"አዲስ ፍጥረት ነው"*፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።
"ሁሉም አዲስ ሆኗል" የሚለዉ ይሰመርበት፤ "ሁሉ" አንጻራዊ ከሆነ "የፍጥረት "ሁሉ" መጀመሪያ" ማለት የአዲስ ፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ማለት ነው፤ ግን ፍጥረት የሚለው አጠቃላይ ፍጥረትን ያመለክታል ከተባለ የፍጥረት በኵር ማለት ከሁሉ አስቀድሞ የተፈጠረ ማለት ነው፦
ምሳሌ 8፥22 *እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ*፥ (1980 አዲስ ትርጉም)
ግዕዝ፦
ምሳሌ 8፥22 “ፈጠረኒ እግዚእ መቅድመ ተግባሩ”
ኢንግሊሽ፦
Proverbs 8፥22 “The LORD made me as he began his planning, (International Standard Version)
ዕብራይስጥ፦
ምሳሌ 8፥22 יְהוָה–קָנָנִי, רֵאשִׁית דַּרְכּוֹ: קֶדֶם מִפְעָלָיו מֵאָז.
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
Proverbs 8፥22 κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
በተለይ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት”LXX” ላይ “ኪትዞ” ἔκτισέν ማለት “ፈጠረኝ” ማለት ነው፤ በተመሳሳይ ዕብራይስጡ “ቃናኒ” קָ֭נָנִי ማለት “አስገኘኝ” ማለት ነው።
በዚህም አለ በዚያ ኢየሱስ ፍጡር መሆኑ አርዮሳዊ ብቻ ሳይሆን ጳውሎሳዊ አልያም ባይብላዊ እሳቤ ነው። አምላካችን አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል፤ ከተፈጠሩት አንዱ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በ 325 ድህረ-ልደት በኒቂያ ጉባኤ በአትናቴዎስ እና በአርዮስ መካከል ውይይት ከተደረገ በኃላ የአርዮስ ተከታዮች ከዐበይት የሥላሴያውያን መሪዎች ግዝት እና ግዞት ደርሶባቸዋል፤ የአርዮስ እሳቤ ባዕዳና እንግዳ ኢያም ያረጀና ያፈጀ እሳቤ ሳይሆን ጳውሎሳዊ እሳቤ ነው፤ በግሪክ ኮይኔ "ፕሮቶኮስ" πρωτότοκος ማለት "በኵር" "ቀዳማይ" "መጀመሪያ" ማለት ነው፦
ቆላስይስ 1፥15 እርሱም የማይታይ አምላክ መልክ እና *"የፍጥረት ሁሉ በኵር ነው"*። who is the image of the invisible God, the firstborn of all creation; (English Revised Version)
ግሪክ፦ πρωτότοκος πάσης κτίσεως
"ፓሰስ" πάσης ማለት "ሁሉ" ማለት ነው፤ "የፍጥረት ሁሉ በኵር" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርት፤ "ክቲሶስ" κτίσεως ማለት "ፍጥረት" ማለት ነው። "ፍጡር" በነጠላ "ፍጥረት" በብዜት ነው፤ የፍጥረት ሁሉ በኵር ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ነው። ይህንን ናሙና ለመረዳት ተመሳሳይ ሰዋስው እንይ፦
ራእይ 1፥5 ከታመነውም ምስክር *"የሙታንም በኵር"* and from Jesus Christ, who is the faithful witness, the firstborn of the dead, (English Revised Version)
ግሪክ፦ πρωτότοκος τῶν νεκρῶν
"ኔክሮን" νεκρῶν ማለት "ሙታን" ማለት ነው። "ሙት" በነጠላ "ሙታን" በብዜት ነው፤ የሙታን በኵር ማለት መጀመሪያ የተነሳ ማለት ከሆነ የፍጥረት በኩር ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ካልሆነ ምን ማለት ነው? እንቀጥል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥20 አሁን ግን *"ክርስቶስ ላንቀላፉት በኵር ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል"*።
ግሪክ፦ Νυνὶ δὲ Χριστὸς ἐγήγερται ἐκ νεκρῶν, ἀπαρχὴ τῶν κεκοιμημένων.
"በኵር" የሚለው የግሪኩ ቃል "አፕ-አርኬ" ἀπαρχὴ ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ "አፓ" ἀπό ማለትም "ከ" እና "አርኬ" ἀρχή ማለትም "መጀመሪያ" ነው፤ ላንቀላፉት ሙታን "መጀመሪያ" ነው ማለት መጀመሪያ የተነሳ ማለት ከሆነ የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ነው፦
ራእይ 3፥14 አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ *"የእግዚአብሔርም ፍጥረት መጀመሪያ"* የነበረው እንዲህ ይላል፦ the beginning of the creation of God. (English Revised Version)
ግሪኩ፦ ἡ ἀρχὴ τῆς κτίσεως τοῦ θεοῦ:
"የእግዚአብሔርም ፍጥረት መጀመሪያ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ "መጀመሪያ" ለሚለው የገባው ቃል ልክ እንደ የሙታን መጀመሪያ "አርኬ" ἀρχή መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሌላው የእንስሳ በኵር ማለት ከእንስሳ የመጀመሪያው እንስሳ ማለት ነው፦
ዘሌዋውያን 27፥26 ለእግዚአብሔር ግን የሚቀርበውን *"የእንስሳ በኵር"* ማንም ይቀድሰው ዘንድ አይቻለውም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለእግዚአብሔር ነው።
የእንስሳ በኵር ማለት ከእንስሳ የመጀመሪያው እንስሳ ማለት ከሆነ የፍጥረት በኵር ማለት ከፍጥረት የመጀመሪያው ፍጡር ማለት ነው፤ ፍጥረት የሚለው አዲስ ፍጥረትን ነው የሚያመለክተው ብንል ኢየሱስ የአዲስ ፍጥረት በኩር ነው፦
ሮሜ 8፥29 *ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ*፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤
2ኛ ቆሮንቶስ 5፥17 ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን *"አዲስ ፍጥረት ነው"*፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።
"ሁሉም አዲስ ሆኗል" የሚለዉ ይሰመርበት፤ "ሁሉ" አንጻራዊ ከሆነ "የፍጥረት "ሁሉ" መጀመሪያ" ማለት የአዲስ ፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ማለት ነው፤ ግን ፍጥረት የሚለው አጠቃላይ ፍጥረትን ያመለክታል ከተባለ የፍጥረት በኵር ማለት ከሁሉ አስቀድሞ የተፈጠረ ማለት ነው፦
ምሳሌ 8፥22 *እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ*፥ (1980 አዲስ ትርጉም)
ግዕዝ፦
ምሳሌ 8፥22 “ፈጠረኒ እግዚእ መቅድመ ተግባሩ”
ኢንግሊሽ፦
Proverbs 8፥22 “The LORD made me as he began his planning, (International Standard Version)
ዕብራይስጥ፦
ምሳሌ 8፥22 יְהוָה–קָנָנִי, רֵאשִׁית דַּרְכּוֹ: קֶדֶם מִפְעָלָיו מֵאָז.
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
Proverbs 8፥22 κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
በተለይ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት”LXX” ላይ “ኪትዞ” ἔκτισέν ማለት “ፈጠረኝ” ማለት ነው፤ በተመሳሳይ ዕብራይስጡ “ቃናኒ” קָ֭נָנִי ማለት “አስገኘኝ” ማለት ነው።
በዚህም አለ በዚያ ኢየሱስ ፍጡር መሆኑ አርዮሳዊ ብቻ ሳይሆን ጳውሎሳዊ አልያም ባይብላዊ እሳቤ ነው። አምላካችን አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል፤ ከተፈጠሩት አንዱ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አንድያ ልጅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
"አንድያ ልጅ" የሚለው የግሪኩ ቃል "ሞኖ-ጌነስ" μονογενὴς ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ "ሞኖስ" μόνος ማለት "ብቸኛ" ማለት ሲሆን "ጌኑስ" γένος ማለት ደግሞ "የተወለደ" ማለት ነው፤ በጥቅሉ "ብቸኛ የተወለደ"the only begotten" ማለት ነው፦
1ኛ ዮሐንስ 4፥9 እግዚአብሔር *"አንድ ልጁን"* μονογενῆ ወደ ዓለም ልኮታልና።
በግዕዝ "ወልድ ዋሕድ" ይሉታል። ይህንን ውልደት እግዚአብሔር በመዝሙር ኢየሱስን እኔ ዛሬ ወለድሁህ ብሎታል፦
መዝሙር 2፥7 ትእዛዙን እናገራለሁ፤ እግዚአብሔር አለኝ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ *"ዛሬ "ወለድሁህ"* γεγέννηκά ።
"ዛሬ" የሚለው የጊዜ ተውሳከ-ሥስ ጊዜን የሚያሳይ ነው፣ ኢየሱስ መወለዱ ጅማሬ ያለው መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል፣ ይህ ጊዜ ከሞት ሲነሳ እንደሆነ ጳውሎስ ይናገራል፦
የሐዋርያት ሥራ 13፥33 ይህን ተስፋ እግዚአብሔር በሁለተኛው መዝሙር ደግሞ፦ አንተ ልጄ ነህ *"እኔ ዛሬ ወለድሁህ"* γεγέννηκά ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ *ኢየሱስን አስነሥቶ ለእኛ ለልጆቻቸው ፈጽሞአልና*።
"እኔ ዛሬ ወለድሁህ" ተብሎ በሁለተኛው መዝሙር የተጻፈው ቃል ኢየሱስ ሲነሳ ተፈጽሞአል እያለን ነው፤ ስለዚህ "ዛሬ ወለድሁህ" የተባለን ቅድመ-ዓለም ከአብ ያለ እናት የሚለው ዶግማ ውኃ የሚያስበላና ድባቅ የሚያስገባ ነው። ኢየሱስ ከሙታን በኵር ተብሏል፤ "በኵር” ተብሎ የተቀመጠው የግሪኩ ቃል “ፕሮቶ-ቶኮስ” πρωτότοκος ሲሆን የሁለት ቃላት ጥምረት ነው፤ አንዱ “ፕሮቶስ” πρῶτος ማለት “ፊተኛ” ሲሆን ሁለተኛው “ቶኮስ” τοκος ማለትም “መወለድ” ነው፤ በጥቅሉ "መጀመሪያ የተወለደ" ማለት ነው። ኢየሱስ በብዙ ወንድሞች መካከል ፊተኛ በመሆን ከሙታን በአብ እንደተወለደ ይናገራል፦
ሮሜ 8፥29 *“ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል “በኵር” πρωτότοκον ይሆን ዘንድ*፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤
"የበኵር ልጅ" ሁለተኛ ልጅ እስኪመጣ ድረስ ለወላጅ "አንድያ ልጅ" ነው፦
ዘካርያስ 12፥10 ሰውም *ለአንድያ ልጁ* እንደሚያለቅስ ያለቅሱለታል፥ ሰውም *ለበኵር ልጁ* እንደሚያዝን በመራራ ኀዘን ያዝኑለታል።
"አንድያ ልጁ" እና "የበኵር ልጁ" ተለዋዋጭ ሆነው እንደገቡ ልብ በል፤ ታዲያ ቀጣይ ልክ እንደ ኢየሱስ ከአብ የሚወለዱ እነማን ናቸው? ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚአብሔር ተወልዶአል፦
1ኛ ዮሐንስ 5:1 ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚአብሔር *ተወልዶአል* γεγέννηται ፥ ወላጁንም የሚወድ ሁሉ ከእርሱ *የተወለደውን* γεγεννημένον ደግሞ ይወዳል። የሐዋርያት ሥራ 17:28-29 ከእናንተ ከባለ ቅኔዎች አንዳንዶች ደግሞ። እኛ ደግሞ *ውልደቶቹ* γένος ነንና ብለው እንደ ተናገሩ፥ በእርሱ ሕያዋን ነንና እንቀሳቀሳለን እንኖርማለን። እንግዲህ የእግዚአብሔር *ውልደቶች* γένος ከሆንን፥
ዮሐንስ 1፥13 እነርሱም ከእግዚአብሔር *"ተወለዱ"* ἐγεννήθησαν እንጂ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ ወይም ከወንድ ፈቃድ *"አልተወለዱም"*።
"ጌኑስ" γένος የሚለው ቃል ልክ ለኢየሱስ እንደተጠቀመበት እዚህ ላይም ተጠቅሟል፤ እንደ ጳውሎስ ትምህርት ኢየሱስ ከሞት ሲነሳ እንደተወለደ ሁሉ አማኞች በትንሳኤ ቀን ሲነሱ ሲጠባበቁት የነበረውን ልጅነት ዳግም ያገኛሉ፦
ሮሜ 8፥23 *"የሰውነታችን ቤዛ የሆነውን ልጅነት እየተጠባበቅን"* ራሳችን በውስጣችን እንቃትታለን።
ማቴዎስ 19፥28 *"በዳግመኛ ልደት"* የሰው ልጅ በክብሩ ዙፋን በሚቀመጥበት ጊዜ፥
ዳግም ልደት ማለት አዲስ ልደት ማለት ነው፤ ኢየሱስ ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው አንድያ ልጅ የሚለው እሳቤ ፉርሽ ሆነ ማለት ነው፤ ምክንያቱም ከኢየሱስ በኃላ አማኞች ከእግዚአብሔር እንደሚወለዱ ሁሉ ከኢየሱስ ትንሳኤ በፊት መላእክእት፣ አዳም እና እስራኤል የእግዚአብሔር ልጆች ተብለዋል፦
ኢዮብ 38፥7 አጥቢያ ኮከቦች በአንድነት ሲዘምሩ፥ *የእግዚአብሔርም ልጆች* ሁሉ እልል ሲሉ፥
ሉቃስ 3፥38 የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ *የእግዚአብሔር ልጅ*።
ዘጸአት 4፥22 ፈርዖንንም፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *"እስራኤል የበኵር ልጄ ነው"*፤
እስራኤል የመጀመሪያ ልጄ ከሆነ ከእስኤል በፊት አዳም እና መላእክት እንዴት ልጆች ተባሉ? "በኵር” ተብሎ የተቀመጠው የግሪኩ ቃል “ፕሮቶ-ቶኮስ” πρωτότοκος ሲሆን ከላይ ለእስራኤል ከዚያ ለኤፍሬም፣ ቀጥሎ ለዳዊት፣ ለጥቆ ለኢየሱስ አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ኤርምያስ 31፥9 እኔ ለእስራኤል አባት ነኝና፥ *"ኤፍሬምም በኵሬ ነውና"*።
መዝሙር 89፥27 *እኔም ደግሞ በኵሬ አደርሀዋለው* ከምድር ነገሥታትም ከፍ ይላል።
ዕብራውያን 1፥6 *"እግዚአብሔር የበኵር ልጁን ልኮ ወደ ዓለም"* ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉ ይስገዱለት፥ ይላል። (1980 አዲስ ትርጉም)
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
"አንድያ ልጅ" የሚለው የግሪኩ ቃል "ሞኖ-ጌነስ" μονογενὴς ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ "ሞኖስ" μόνος ማለት "ብቸኛ" ማለት ሲሆን "ጌኑስ" γένος ማለት ደግሞ "የተወለደ" ማለት ነው፤ በጥቅሉ "ብቸኛ የተወለደ"the only begotten" ማለት ነው፦
1ኛ ዮሐንስ 4፥9 እግዚአብሔር *"አንድ ልጁን"* μονογενῆ ወደ ዓለም ልኮታልና።
በግዕዝ "ወልድ ዋሕድ" ይሉታል። ይህንን ውልደት እግዚአብሔር በመዝሙር ኢየሱስን እኔ ዛሬ ወለድሁህ ብሎታል፦
መዝሙር 2፥7 ትእዛዙን እናገራለሁ፤ እግዚአብሔር አለኝ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ *"ዛሬ "ወለድሁህ"* γεγέννηκά ።
"ዛሬ" የሚለው የጊዜ ተውሳከ-ሥስ ጊዜን የሚያሳይ ነው፣ ኢየሱስ መወለዱ ጅማሬ ያለው መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል፣ ይህ ጊዜ ከሞት ሲነሳ እንደሆነ ጳውሎስ ይናገራል፦
የሐዋርያት ሥራ 13፥33 ይህን ተስፋ እግዚአብሔር በሁለተኛው መዝሙር ደግሞ፦ አንተ ልጄ ነህ *"እኔ ዛሬ ወለድሁህ"* γεγέννηκά ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ *ኢየሱስን አስነሥቶ ለእኛ ለልጆቻቸው ፈጽሞአልና*።
"እኔ ዛሬ ወለድሁህ" ተብሎ በሁለተኛው መዝሙር የተጻፈው ቃል ኢየሱስ ሲነሳ ተፈጽሞአል እያለን ነው፤ ስለዚህ "ዛሬ ወለድሁህ" የተባለን ቅድመ-ዓለም ከአብ ያለ እናት የሚለው ዶግማ ውኃ የሚያስበላና ድባቅ የሚያስገባ ነው። ኢየሱስ ከሙታን በኵር ተብሏል፤ "በኵር” ተብሎ የተቀመጠው የግሪኩ ቃል “ፕሮቶ-ቶኮስ” πρωτότοκος ሲሆን የሁለት ቃላት ጥምረት ነው፤ አንዱ “ፕሮቶስ” πρῶτος ማለት “ፊተኛ” ሲሆን ሁለተኛው “ቶኮስ” τοκος ማለትም “መወለድ” ነው፤ በጥቅሉ "መጀመሪያ የተወለደ" ማለት ነው። ኢየሱስ በብዙ ወንድሞች መካከል ፊተኛ በመሆን ከሙታን በአብ እንደተወለደ ይናገራል፦
ሮሜ 8፥29 *“ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል “በኵር” πρωτότοκον ይሆን ዘንድ*፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤
"የበኵር ልጅ" ሁለተኛ ልጅ እስኪመጣ ድረስ ለወላጅ "አንድያ ልጅ" ነው፦
ዘካርያስ 12፥10 ሰውም *ለአንድያ ልጁ* እንደሚያለቅስ ያለቅሱለታል፥ ሰውም *ለበኵር ልጁ* እንደሚያዝን በመራራ ኀዘን ያዝኑለታል።
"አንድያ ልጁ" እና "የበኵር ልጁ" ተለዋዋጭ ሆነው እንደገቡ ልብ በል፤ ታዲያ ቀጣይ ልክ እንደ ኢየሱስ ከአብ የሚወለዱ እነማን ናቸው? ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚአብሔር ተወልዶአል፦
1ኛ ዮሐንስ 5:1 ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚአብሔር *ተወልዶአል* γεγέννηται ፥ ወላጁንም የሚወድ ሁሉ ከእርሱ *የተወለደውን* γεγεννημένον ደግሞ ይወዳል። የሐዋርያት ሥራ 17:28-29 ከእናንተ ከባለ ቅኔዎች አንዳንዶች ደግሞ። እኛ ደግሞ *ውልደቶቹ* γένος ነንና ብለው እንደ ተናገሩ፥ በእርሱ ሕያዋን ነንና እንቀሳቀሳለን እንኖርማለን። እንግዲህ የእግዚአብሔር *ውልደቶች* γένος ከሆንን፥
ዮሐንስ 1፥13 እነርሱም ከእግዚአብሔር *"ተወለዱ"* ἐγεννήθησαν እንጂ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ ወይም ከወንድ ፈቃድ *"አልተወለዱም"*።
"ጌኑስ" γένος የሚለው ቃል ልክ ለኢየሱስ እንደተጠቀመበት እዚህ ላይም ተጠቅሟል፤ እንደ ጳውሎስ ትምህርት ኢየሱስ ከሞት ሲነሳ እንደተወለደ ሁሉ አማኞች በትንሳኤ ቀን ሲነሱ ሲጠባበቁት የነበረውን ልጅነት ዳግም ያገኛሉ፦
ሮሜ 8፥23 *"የሰውነታችን ቤዛ የሆነውን ልጅነት እየተጠባበቅን"* ራሳችን በውስጣችን እንቃትታለን።
ማቴዎስ 19፥28 *"በዳግመኛ ልደት"* የሰው ልጅ በክብሩ ዙፋን በሚቀመጥበት ጊዜ፥
ዳግም ልደት ማለት አዲስ ልደት ማለት ነው፤ ኢየሱስ ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው አንድያ ልጅ የሚለው እሳቤ ፉርሽ ሆነ ማለት ነው፤ ምክንያቱም ከኢየሱስ በኃላ አማኞች ከእግዚአብሔር እንደሚወለዱ ሁሉ ከኢየሱስ ትንሳኤ በፊት መላእክእት፣ አዳም እና እስራኤል የእግዚአብሔር ልጆች ተብለዋል፦
ኢዮብ 38፥7 አጥቢያ ኮከቦች በአንድነት ሲዘምሩ፥ *የእግዚአብሔርም ልጆች* ሁሉ እልል ሲሉ፥
ሉቃስ 3፥38 የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ *የእግዚአብሔር ልጅ*።
ዘጸአት 4፥22 ፈርዖንንም፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *"እስራኤል የበኵር ልጄ ነው"*፤
እስራኤል የመጀመሪያ ልጄ ከሆነ ከእስኤል በፊት አዳም እና መላእክት እንዴት ልጆች ተባሉ? "በኵር” ተብሎ የተቀመጠው የግሪኩ ቃል “ፕሮቶ-ቶኮስ” πρωτότοκος ሲሆን ከላይ ለእስራኤል ከዚያ ለኤፍሬም፣ ቀጥሎ ለዳዊት፣ ለጥቆ ለኢየሱስ አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ኤርምያስ 31፥9 እኔ ለእስራኤል አባት ነኝና፥ *"ኤፍሬምም በኵሬ ነውና"*።
መዝሙር 89፥27 *እኔም ደግሞ በኵሬ አደርሀዋለው* ከምድር ነገሥታትም ከፍ ይላል።
ዕብራውያን 1፥6 *"እግዚአብሔር የበኵር ልጁን ልኮ ወደ ዓለም"* ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉ ይስገዱለት፥ ይላል። (1980 አዲስ ትርጉም)
"መውለድ" በእማሬአዊ የአብራክ ክፋይ ማለት ሲሆን ፈጣሪ ጾታ ስለሌለው በፍካሬአዊ ግን "መፍጠርን" ያመለክታል። “ልደት” ማለት “ፍጥረት” ማለት ስለሆነ “አዲስ ፍጥረት” የሚለውን ተክቶ “አዲስ ልደት” ተብሏል፦
2ኛ ቆሮንቶስ 5፥17 ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን *”አዲስ ፍጥረት”* ነው።
ቲቶ 3፥5 እንደ ምሕረቱ መጠን *”ለአዲስ ልደት”* γένεσις በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅዱስ በመታደስ አዳነን እንጂ፥
መወለድ መፈጠር ባይሆን ኖሮ ሰማይንና ምድር ፍጥረት ሆኖ ሳለ “ልደት” ባልተባለ ነበር፤ ስለ ሰማይንና ምድር አፈጣጠር የሚናገረው መጽሐፍ “ዘፍጥረት” ይባላል፤ “ፍጥረት” በሚል ቃል ላይ ያለው መነሻ ቅጥያ “ዘ’ አያያዥ መስተዋድድ “የ” ማለት ነው፤ “የፍጥረት” ማለት ነው፤ በግዕዙ አርስት ላይ “ዘልደት” ይባላል፦
ዘፍጥረት 2፥4 እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን ባደረገ ቀን፥ በተፈጠሩ ጊዜ *”የሰማይና የምድር ልደት”* ይህ ነው።
ግዕዙ፦
ዝንቱ *”ፍጥረተ ሰማይ ወምድር”* ዘምአመ ኮነት ዕለት አንተ ባቲ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድረ።
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
Αὕτη ἡ βίβλος γενέσεως οὐρανοῦ καὶ γῆς, ὅτε ἐγένετο· ᾗ ἡμέρᾳ ἐποίησε Κύριος ὁ Θεὸς τὸν οὐρανὸν καὶ τὴν γῆν
“ጀነሲዋስ” γενέσεως ማለት “ልደት” ማለት ነው፤ “Genesis” የሚለው የኢንግሊዝኛው ስያሜ “ጀነሲስ” γένεσις ከሚለው ከግሪኩ ቃል የመጣ ነው፤ መቼም ሰማይና ምድር ልደት አለው ሲባል ፈጣሪ በእማሬአዊ ወለደው ማለት ሳይሆን በፍካሬአዊ መፍጠሩን የሚያሳይ ስለሆነ ግዕዙ፦ “ፍጥረተ ሰማይ ወምድር” ማለትም “የሰማይና የምድር ፍጥረት” ይለዋል። “ወለደ” ማለት “ፈጠረ” ማለት መሆኑን “የወለደህን አምላክ” የሚለው ቃል “የፈጠረውን አምላክ” በሚል ተለዋዋጭ ቃል መምጣቱ ነው፦
ዘዳግም 32፥18 *የወለደህን አምላክ ተውህ*፥ NIV
ዘዳግም 32፥15 ይሹሩን ወፈረ፥ ረገጠ፤ ወፈረ፥ ደነደነ፥ ሰባ፤ *የፈጠረውንም አምላክ ተወ*፤ NIV
“ይሽሩ” የእስራኤላውያን የቁልምጫ ስም ነው፤ አምላክ እስራኤላውን “ወለደ” ወይስ “ፈጠረ”? ተራራ እንደተወለደ ይናገራል፤ ያ ማለት ተራራ ተሰራ ማለት ነው፦
አሞፅ 4፥13 እነሆ፥ *”ተራሮችን የሠራ”*፥
መዝሙር 90፥2 *”ተራሮች ሳይወለዱ”*፥
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
psalms 90፥2 πρὸ τοῦ ὄρη γενηθῆναι καὶ πλασθῆναι τὴν γῆν καὶ τὴν οἰκουμένην,
ግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ “ጌኒቲና” γενηθηναι ማለትም “ሳይወለዱ” የሚለው በተመሳሳይ “ጌኑስ” γένος ማለትም “ወለደ” ከሚል ግሥ የመጣ ነው። ፈጣሪ ኢየሱስን፣ አማኞችን፣ እስራኤላውያንን፣ ተራራን፣ ሰማይና ምድር ሳይቀር ወለደ ማለት ፈጠረ ማለት ካልሆነ ምን ማለት ነው? ሃይማኖተ-አበው ላይ የቂሳሪያው ባስልዮስ “ወለደኝ” ማለት “ፈጠረኝ” ማለት ነው ብሎ እንቅጩን ፍርጥ አድርጎ ነግሮናል፦
ሃይማኖተ-አበው ዘባስልዮስ ምዕራፍ 32 ቁጥር 18
ግዕዙ፦
*”ወለደኒ ይተረጎም በወልደ እግዚአብሔር ወብሂለ ፈጠረኒ በእንተ ትስብእቱ”*
ትርጉም፦
*”ወለደኝ” ማለት የእግዚአብሔር ልጅ ስለመሆኑ “ፈጠረኝ” ማለትም ሰው ስለ መሆኑ ይተረጎማል”*
ልጅ ማለት፦ “አብን አህሎና መስሎ ከአብ ባህርይ ዘእም-ባህርይ አካል ዘእም-አካል" ማለትም "ከባህርይው ባህርይ ወስዶ ከአካሉ አካሉን ወስዶ ተወለደ" ወይም "አምላክ ዘእም-አምላክ" ማለትም "ከአምላክ የተገኘ አምላክ” ካላችሁ ይህንን እሳቤ አይደለም ቁርኣን ባይብላችሁም አይደግፋችሁ። በዚህ ስሌት ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፦
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
2ኛ ቆሮንቶስ 5፥17 ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን *”አዲስ ፍጥረት”* ነው።
ቲቶ 3፥5 እንደ ምሕረቱ መጠን *”ለአዲስ ልደት”* γένεσις በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅዱስ በመታደስ አዳነን እንጂ፥
መወለድ መፈጠር ባይሆን ኖሮ ሰማይንና ምድር ፍጥረት ሆኖ ሳለ “ልደት” ባልተባለ ነበር፤ ስለ ሰማይንና ምድር አፈጣጠር የሚናገረው መጽሐፍ “ዘፍጥረት” ይባላል፤ “ፍጥረት” በሚል ቃል ላይ ያለው መነሻ ቅጥያ “ዘ’ አያያዥ መስተዋድድ “የ” ማለት ነው፤ “የፍጥረት” ማለት ነው፤ በግዕዙ አርስት ላይ “ዘልደት” ይባላል፦
ዘፍጥረት 2፥4 እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን ባደረገ ቀን፥ በተፈጠሩ ጊዜ *”የሰማይና የምድር ልደት”* ይህ ነው።
ግዕዙ፦
ዝንቱ *”ፍጥረተ ሰማይ ወምድር”* ዘምአመ ኮነት ዕለት አንተ ባቲ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድረ።
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
Αὕτη ἡ βίβλος γενέσεως οὐρανοῦ καὶ γῆς, ὅτε ἐγένετο· ᾗ ἡμέρᾳ ἐποίησε Κύριος ὁ Θεὸς τὸν οὐρανὸν καὶ τὴν γῆν
“ጀነሲዋስ” γενέσεως ማለት “ልደት” ማለት ነው፤ “Genesis” የሚለው የኢንግሊዝኛው ስያሜ “ጀነሲስ” γένεσις ከሚለው ከግሪኩ ቃል የመጣ ነው፤ መቼም ሰማይና ምድር ልደት አለው ሲባል ፈጣሪ በእማሬአዊ ወለደው ማለት ሳይሆን በፍካሬአዊ መፍጠሩን የሚያሳይ ስለሆነ ግዕዙ፦ “ፍጥረተ ሰማይ ወምድር” ማለትም “የሰማይና የምድር ፍጥረት” ይለዋል። “ወለደ” ማለት “ፈጠረ” ማለት መሆኑን “የወለደህን አምላክ” የሚለው ቃል “የፈጠረውን አምላክ” በሚል ተለዋዋጭ ቃል መምጣቱ ነው፦
ዘዳግም 32፥18 *የወለደህን አምላክ ተውህ*፥ NIV
ዘዳግም 32፥15 ይሹሩን ወፈረ፥ ረገጠ፤ ወፈረ፥ ደነደነ፥ ሰባ፤ *የፈጠረውንም አምላክ ተወ*፤ NIV
“ይሽሩ” የእስራኤላውያን የቁልምጫ ስም ነው፤ አምላክ እስራኤላውን “ወለደ” ወይስ “ፈጠረ”? ተራራ እንደተወለደ ይናገራል፤ ያ ማለት ተራራ ተሰራ ማለት ነው፦
አሞፅ 4፥13 እነሆ፥ *”ተራሮችን የሠራ”*፥
መዝሙር 90፥2 *”ተራሮች ሳይወለዱ”*፥
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
psalms 90፥2 πρὸ τοῦ ὄρη γενηθῆναι καὶ πλασθῆναι τὴν γῆν καὶ τὴν οἰκουμένην,
ግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ “ጌኒቲና” γενηθηναι ማለትም “ሳይወለዱ” የሚለው በተመሳሳይ “ጌኑስ” γένος ማለትም “ወለደ” ከሚል ግሥ የመጣ ነው። ፈጣሪ ኢየሱስን፣ አማኞችን፣ እስራኤላውያንን፣ ተራራን፣ ሰማይና ምድር ሳይቀር ወለደ ማለት ፈጠረ ማለት ካልሆነ ምን ማለት ነው? ሃይማኖተ-አበው ላይ የቂሳሪያው ባስልዮስ “ወለደኝ” ማለት “ፈጠረኝ” ማለት ነው ብሎ እንቅጩን ፍርጥ አድርጎ ነግሮናል፦
ሃይማኖተ-አበው ዘባስልዮስ ምዕራፍ 32 ቁጥር 18
ግዕዙ፦
*”ወለደኒ ይተረጎም በወልደ እግዚአብሔር ወብሂለ ፈጠረኒ በእንተ ትስብእቱ”*
ትርጉም፦
*”ወለደኝ” ማለት የእግዚአብሔር ልጅ ስለመሆኑ “ፈጠረኝ” ማለትም ሰው ስለ መሆኑ ይተረጎማል”*
ልጅ ማለት፦ “አብን አህሎና መስሎ ከአብ ባህርይ ዘእም-ባህርይ አካል ዘእም-አካል" ማለትም "ከባህርይው ባህርይ ወስዶ ከአካሉ አካሉን ወስዶ ተወለደ" ወይም "አምላክ ዘእም-አምላክ" ማለትም "ከአምላክ የተገኘ አምላክ” ካላችሁ ይህንን እሳቤ አይደለም ቁርኣን ባይብላችሁም አይደግፋችሁ። በዚህ ስሌት ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፦
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም