TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ብራዚል⬆️

ብራዚል #እስረኞች አንድ መፅሃፍ አንብበው ሲጨርሱ ከእስር ዘመናቸው አራት ቀን ያህል እንዲቀነስ የሚያደርግ ህግ ተግባራዊ አድርጋለች። መፅሃፍቶቹን በትክክል ስለማንበባቸው ለማረጋገጥ ለእያንዳንዱ መፅሃፍ #summary እንዲፅፋ ይደረጋል።

📌ይህ ህግ ለሃገራችን እንደመልካም ተሞክሮ ቢወሰድ ብዙ ነገሮችን መቀየር ይችላል።

©ኤርሚያስ ቶኩማ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
1