#update ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ በቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ጋብሬል ሙጋቤ ሕልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህምድ ሮበርት ጋብሬል ሙጋቤ ሕልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ለዚምባብዌ መንግስት እና ህዝብ ገልጸዋል፡፡
ፎቶ📸#TheSun
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸#TheSun
@tsegabwolde @tikvahethiopia