TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ በቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ጋብሬል ሙጋቤ ሕልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህምድ ሮበርት ጋብሬል ሙጋቤ ሕልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ለዚምባብዌ መንግስት እና ህዝብ ገልጸዋል፡፡

ፎቶ📸#TheSun
@tsegabwolde @tikvahethiopia