Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
😡107👏44❤14😢3🙏3
#ፓስፖርት #ፋይዳ
ፓስፖርት ለማውጣት ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ እንደሚያስፈልግ እና ቅድመ ሁኔታ እንደሚሆን ተገለፀ።
ከሰኔ 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ሰነዶች ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ አንዱ እንደሚሆን ተገልጿል።
ፓስፖርት ለመውሰድ በቀጠሮ ላይ የሚገኙ ዜጎችም የፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ እንዲይዙ ይጠበቃል ተብሏል።
ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያን ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ሰነዶች ውስጥ በማካተት አገልግሎት ለመስጠት የዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም እና የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት በትብብር ለመስራት ከስምምነት መደረሳቸው ተነግሯል።
ከዚህ በኃላ ከፓስፖርት ጋር በተያያዘ ለሚሰጠው አገልግሎት ዲጂታል መታወቂያ እንደ ዋና ሰነድ ያገለግላል።
#National_ID #FAYDA #EPA
@tikvahethiopia
ፓስፖርት ለማውጣት ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ እንደሚያስፈልግ እና ቅድመ ሁኔታ እንደሚሆን ተገለፀ።
ከሰኔ 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ሰነዶች ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ አንዱ እንደሚሆን ተገልጿል።
ፓስፖርት ለመውሰድ በቀጠሮ ላይ የሚገኙ ዜጎችም የፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ እንዲይዙ ይጠበቃል ተብሏል።
ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያን ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ሰነዶች ውስጥ በማካተት አገልግሎት ለመስጠት የዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም እና የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት በትብብር ለመስራት ከስምምነት መደረሳቸው ተነግሯል።
ከዚህ በኃላ ከፓስፖርት ጋር በተያያዘ ለሚሰጠው አገልግሎት ዲጂታል መታወቂያ እንደ ዋና ሰነድ ያገለግላል።
#National_ID #FAYDA #EPA
@tikvahethiopia
😭414👏197😡164❤98🤔29😢10😱9🕊9🥰8🙏4
#ፋይዳ #National_ID
" እያንዳንዱ ሰው መታወቅ አለበት " - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ባለፉት 2 እና 3 ዓመታት በተሰራው ስራ ከ15 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለፋይዳ / ብሔራዊ መታወቂያ መመዝገባቸውን ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
ይህን የገለጹት " ቴክ-ቶክ " ከተሰኘ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ነው።
ባለፉት 2 እና 3 ዓመታት በተሰራው ስራ አሁን ላይ ከ15 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የፋይዳ / ብሔራዊ መታወቂያ እንዳወጡ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እስከ መጪው መስከረም ወር ድረስ 20 ሚሊዮን ይጠጋል ተብሎ እንደሚታሰብ ተናግረዋል።
በሚቀጥለው ዓመት ፋይዳ መታወቂያ ያላቸው ዜጎችን ቁጥር ወደ 60 እና 70 ሚሊዮን ለማድረስ እንደሚታሰብ ጠቁመዋል።
" በቀጣይ 2 እና 3 ዓመታት ውስጥ እያንዳንዱ ሰው የሚታወቅ ከሆነ እንደ ሀገር ለብዙ ነገር ለፕላኒንግ፣ ለገቢ፣ ለንግድ ፣ ለመተማመን ያግዛል " ብለዋል።
" ፋይዳ ፋይዳው የጎላ ነው " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፋይዳ ፦
- የሚፈጸሙ ህገወጥ ንግዶችን ለመከላከል
- መጭበርበሮችን ለመቀነስ
- ያልተስተካከለውን የንግድ ስርዓት ለማሻሻል
- ለኢኮኖሚው
- መተማመንን ለመገንባት
- ለአጠቃላይ የንግድ ስርዓቱ
- ለሰላም እና ደህንነቱ
- ወጥቶ ለመግባቱ
- አገልግሎት ለማግኘቱ ... በአጠቃላይ በሁሉም መስክ ያለው ሚና ከፍተኛ እንደሆነ አስረድተዋል።
ፋይዳ ብዙ ሴክተሮችን የሚነካ መሆኑን በመጠቆም " እያንዳንዱ ዜጋ ሊኖረው የሚግባ ነገር ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
እያንዳንዱ ሰው መታወቅ እንዳለበትም አስገንዘበዋል።
" ፋይዳን የተገበሩ ሀገራት ተጠቅመዋል የተዘናጉ ሀገራት ደግሞ የደረሰባቸው ጉዳት አለ " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) " አፍሪካ ውስጥ የሞከሩ ሀገራት አሉ በትክክል ግን በእኛ በዲጂታል አይዲ መልክ አይደለም የሞከሩት እኛ የጀመርነውን ዲጂታል አይዲ ለመማር ብዙ የአፍሪካ ሀገራት በገንዘብ ውልም ጭምር ጥያቄ እያቀረቡ ነው ያሉት ፤ እኛም የሚሳካልን ለሌሎችም ትምህርት የሚሆን ስራ እንደምንሰራ ተስፋ አደርጋለሁ ጥቅሙም ከፍተኛ ነው " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
#Digital_ID #National_ID #Ethiopia
@tikvahethiopia
" እያንዳንዱ ሰው መታወቅ አለበት " - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ባለፉት 2 እና 3 ዓመታት በተሰራው ስራ ከ15 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለፋይዳ / ብሔራዊ መታወቂያ መመዝገባቸውን ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
ይህን የገለጹት " ቴክ-ቶክ " ከተሰኘ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ነው።
ባለፉት 2 እና 3 ዓመታት በተሰራው ስራ አሁን ላይ ከ15 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የፋይዳ / ብሔራዊ መታወቂያ እንዳወጡ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እስከ መጪው መስከረም ወር ድረስ 20 ሚሊዮን ይጠጋል ተብሎ እንደሚታሰብ ተናግረዋል።
በሚቀጥለው ዓመት ፋይዳ መታወቂያ ያላቸው ዜጎችን ቁጥር ወደ 60 እና 70 ሚሊዮን ለማድረስ እንደሚታሰብ ጠቁመዋል።
" በቀጣይ 2 እና 3 ዓመታት ውስጥ እያንዳንዱ ሰው የሚታወቅ ከሆነ እንደ ሀገር ለብዙ ነገር ለፕላኒንግ፣ ለገቢ፣ ለንግድ ፣ ለመተማመን ያግዛል " ብለዋል።
" ፋይዳ ፋይዳው የጎላ ነው " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፋይዳ ፦
- የሚፈጸሙ ህገወጥ ንግዶችን ለመከላከል
- መጭበርበሮችን ለመቀነስ
- ያልተስተካከለውን የንግድ ስርዓት ለማሻሻል
- ለኢኮኖሚው
- መተማመንን ለመገንባት
- ለአጠቃላይ የንግድ ስርዓቱ
- ለሰላም እና ደህንነቱ
- ወጥቶ ለመግባቱ
- አገልግሎት ለማግኘቱ ... በአጠቃላይ በሁሉም መስክ ያለው ሚና ከፍተኛ እንደሆነ አስረድተዋል።
ፋይዳ ብዙ ሴክተሮችን የሚነካ መሆኑን በመጠቆም " እያንዳንዱ ዜጋ ሊኖረው የሚግባ ነገር ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
እያንዳንዱ ሰው መታወቅ እንዳለበትም አስገንዘበዋል።
" ፋይዳን የተገበሩ ሀገራት ተጠቅመዋል የተዘናጉ ሀገራት ደግሞ የደረሰባቸው ጉዳት አለ " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) " አፍሪካ ውስጥ የሞከሩ ሀገራት አሉ በትክክል ግን በእኛ በዲጂታል አይዲ መልክ አይደለም የሞከሩት እኛ የጀመርነውን ዲጂታል አይዲ ለመማር ብዙ የአፍሪካ ሀገራት በገንዘብ ውልም ጭምር ጥያቄ እያቀረቡ ነው ያሉት ፤ እኛም የሚሳካልን ለሌሎችም ትምህርት የሚሆን ስራ እንደምንሰራ ተስፋ አደርጋለሁ ጥቅሙም ከፍተኛ ነው " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
#Digital_ID #National_ID #Ethiopia
@tikvahethiopia
😡1.94K❤672👏151😭90🤔64🕊40🙏38💔35😱23😢12🥰6
#National_ID_Program
ተጨማሪ የመረጃ ማስተካከያ ጣቢያዎች
የመረጃ ስህተት ሲገጥም እንዲሁም መረጃ መቀየር ቢያስፈልግዎ በአቅራቢያዎ የሚገኝ የመረጃ እድሳት አገልግሎት ሰጪ ጣቢያ መሄድ እንደሚችሉ ያውቃሉ?
እነዚህን እና ተጨማሪ የምዝገባ ጣቢያዎች ለማግኘት id.gov.et/updatecenters ይመልከቱ። ነገር ግን በምዝገባ ቅጽ ላይ የሞሉት መረጃ በመዝጋቢ ባለሙያ በስህተት ከተመዘገበ መረጃዎን ለማስተካከል በአካል መሔድ ሳይጠበቅብዎ id.gov.et/update ላይ ወይም "Fayda ID" የሞባይል መተግበሪያን በመጠቀም በቤትዎ ሆነው የተሳሳተ መረጃዎን እንዲስተካከል መጠየቅ ይችላሉ።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #አካታች
ተጨማሪ የመረጃ ማስተካከያ ጣቢያዎች
የመረጃ ስህተት ሲገጥም እንዲሁም መረጃ መቀየር ቢያስፈልግዎ በአቅራቢያዎ የሚገኝ የመረጃ እድሳት አገልግሎት ሰጪ ጣቢያ መሄድ እንደሚችሉ ያውቃሉ?
እነዚህን እና ተጨማሪ የምዝገባ ጣቢያዎች ለማግኘት id.gov.et/updatecenters ይመልከቱ። ነገር ግን በምዝገባ ቅጽ ላይ የሞሉት መረጃ በመዝጋቢ ባለሙያ በስህተት ከተመዘገበ መረጃዎን ለማስተካከል በአካል መሔድ ሳይጠበቅብዎ id.gov.et/update ላይ ወይም "Fayda ID" የሞባይል መተግበሪያን በመጠቀም በቤትዎ ሆነው የተሳሳተ መረጃዎን እንዲስተካከል መጠየቅ ይችላሉ።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #አካታች
❤283🙏29🥰6😡6👏3🤔2