TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#MinistryFinance

በሀገሪቱ 🇪🇹 ኢኮኖሚ ላይ የደረሰውን ጉዳት መልሶ ለመገንባት የሚያስችል እና ዜጎች ለማቋቋም የሚውል አዲስ በጀት ሊያጸድቅ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሽዴ በጠ/ሚ ጽ/ቤት በተዘጋጀው " የአዲስ ወግ " መርሃ ግብር ላይ መስሪያ ቤታቸው በጦርነት ምክንያት የተጎዳውን ኢኮኖሚ ለማካካስ ብሎም መልሶ ለመገንባት ተጨማሪ በጀት እንደሚጠይቅ ተናግረዋል፡፡

የሚያስፈልገው ገንዘብን በገንዘብ ሚኒስቴር በኩል ተሰርቶ ረቂቁ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት መቅረቡን አስታውቋል።

አቶ አህመድ ሽዴ በቅርቡ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚቀርብም የገለፁ ሲሆን ከጸደቀ በቀጥታ ወደ ስራ እንደሚገባ መናገራቸድን አል ዓይን ድረገፅ አስነብቧል።

#አልዓይን

@tikvahethiopia
👍4👎1