TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Dessie #Hayq

ትምህርት ሚኒስቴር በደቡብ ወሎ ዞን ደሴ እና ሀይቅ ከተሞች በህወሓት የሽብር ቡድን ወረራ ምክንያት ከ2 ወር በላይ ተቋርጦ የቆየው ትምህርት በድጋሚ እንደጀመረ አሳውቋል።

ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ትምህርት ቴሌቪዥን (ጋዜጠኛ ነፃነት ጌታቸው)

@tikvahethiopia
👍51358🎉24🔥22👎18🤩9😁4😱4