TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Forbes #SahleworkZewde

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከ100 የፎርብስ መጽሄት የ2019 የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች መካከል አንዷ ሆነው ተመረጡ። መፅሄቱ በየአመቱ በሚያወጣው የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች መካከል 93ኛ ደረጃን ይዘዋል። ፕሬዚዳንቷ ከአህጉረ አፍሪካ ብቸኛዋ ሴት ተመራጭ ናቸው።

(ኤፍቢሲ)
@tikvaherhiopiaBot @tikvahethiopia
#Forbes

የፎርብስ መጽሔት የአፍሪካ እትም የሆነው ፎርብስ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴን ከ50 ተጽዕኖ ፈጣሪ የአፍሪካ ሴቶች አንዷ አድርጎ መርጧቸዋል፡፡

መጽሔቱ ከፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ በተጨማሪ የሶልሬብልስ ኩባንያ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ቤተልሔም ጥላሁንንም ከ50ዎቹ ተጽዕኖ ፈጣሪ የአፍሪካ ሴቶች መካከል አድርጎ መርጧታል፡፡

#ኢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia