TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#አሳዛኝ

የ30 ዓመት ጓደኛሞች መሀል የገባ ቀላል ፀብ ነፍስ ነጠቀ። #ETHIOPIA #ETHIOFM107.8

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#COVID19

በኢራን ስድስት ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መሞታቸውን ተከትሎ ኢራቅ ከኢራን የሚመጡ መንገደኞችን አላስተናግድም ማለቷ ተሰምቷል።

በኢራን በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 28 ዜጎች ውስጥ ስድስቱ በዚሁ ቫይረስ ምክንያት መሞታቸውን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች እና ሌሎች መዝናኛ ስፍራዎች ተዘግተዋል።

#ETHIOFM107.8
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#Election2012

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ አይ ዲ) ጋር የ30 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመ።

የድጋፍ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እና በኢትዮጵያ የዩኤስ አይ ዲ ዳይሬክተር ሲን ጆንስ ተፈራርመውታል።

ድጋፉ ቦርዱ ቀጣዩን ሃገራዊ ምርጫ ፍትሃዊ፣ ተአማኒ እና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ለማከናወን እያደረገ ያለውን ጥረት ለማገዝ ይውላል ተብሏል።

#ETHIOFM107.8
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia