አመስግነናል!
"እሁድን በጠዋት ተነስተን የሲዳማ ዞን አጠቃላይ አመራሮች ከ1 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ ባለፈው በንብረት ላይ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች በዓሉን በድምቀት እንዲያሳልፉ በማሰብ ሰብስበናል። ገንዘቡም ከነገ ጀምሮ ወደ ተፈለገው ቦታ ይደርሳል። ከዚያ ወጥቼ ወደ ቤቴክርስቲያን እየሄድኩ ነው!" #DE
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እሁድን በጠዋት ተነስተን የሲዳማ ዞን አጠቃላይ አመራሮች ከ1 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ ባለፈው በንብረት ላይ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች በዓሉን በድምቀት እንዲያሳልፉ በማሰብ ሰብስበናል። ገንዘቡም ከነገ ጀምሮ ወደ ተፈለገው ቦታ ይደርሳል። ከዚያ ወጥቼ ወደ ቤቴክርስቲያን እየሄድኩ ነው!" #DE
@tsegabwolde @tikvahethiopia