TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ቢልለኔ ስዩም የፌስቡክ ገፅ የላትም!

#Billene_Seyoum ይህ የfacebook page #ሀሰተኛ ነው። ይህንን ጉዳይ የAPው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ከዚህ ቀደም ከራሳቸው አንደበት አረጋግጧል። ዋልታና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን ጨምሮ በርካቶች የቢልለኔ ስዩምን ፌስቡክ በመጥቀስ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የፊታችን ማክሰኞ የዩኔስኮን ፌሊ ሁፉዌ ብዋኚን የሰላም ሽልማት እንደሚቀበሉ እየገለፁ ነው።

ለመረጃ ያህል...

የፊታችን ማክሰኞ ጁላይ 9 የሽልማት ስነስርዓት #አይካሄድም። ጠቅላይ ሚንስትሩም ወደ ፈረንሳይ ፓሪ አይጓዙም። እርግጥ ነው ሜይ 2 ቀን 2019 ዩኔስኮ ጠቅላይ ሚንስትሩ የሰላም ሽልማቱን ማሸነፋቸውንና ጁላይ 9 ቀን ሽልማቱን እንደሚቀበሉ ገልፆ የነበረ ቢሆንም፤ አሁን ግን ለጊዜው የሽልማቱን መስጫ ቀን "ላልተወሰነ" ጊዜ ማራዘሙን ለማረጋገጥ ተችሏል። /#Petros_Ashenafi/

@tsegabwolde @tikvahethiopia