TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AddisTV_Live

የአ/አ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በህገወጥ የመሬት ወረራ ፣ ባለቤት አልባ ህንፃዎች እና የጋራ መኖሪያ ቤት እና የቀበሌ ቤቶች ዙሪያ የማጥራት ስራ ውጤት ለመገናኛ ብዙሃን ማብራሪያ በመስጠት ላይ ይገኛሉ።

ምክትል ከንቲባዋ እየሰጡ የሚገኙትን ማብራሪያ በ "አዲስ ቴሌቪዥን ጣቢያ" በቀጥታ መከታትል ትችላላችሁ።

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
👍1